inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
የከተማዋ ነዋሪዎች እንደነገሩን ከሆነ በሞያሌ ከተማ መናሃሪያ አካባቢ በኦሮሞ እና በሶማሌ ተወላጆች መካከል ግጭት ከተከሰ በኋላ የእጅ ቦንብ ተወርውሮ ቢያንስ ሁለት ግለሰቦች ሲገደሉ በርካቶች ደግሞ ለጉዳት ተዳርገዋል። የሞያሌ ወረዳ ጤና ጣቢያ ጽ/ቤት ምክት ሃላፊ የሆኑት አቶ ሁሩካ ጎዳና ለቢቢሲ እንደተናገሩት በፍንዳታው ሁለት ሰዎች መገደላቸውን እና ወደ 63 የሚጠጉ ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል። ከዞኑ የኮምዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለተው የሟቾቹ ቁጥር አራት የደረሰ ሲሆን እድሜያቸው በሃያዎቹ ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው። ከድሮ ገለቶ፣ ሚፍታህ አብዱራህማን፣ ጀማል አህመድ እና አንደኛው ስሙ ያልታወቀ በክስተቱ ህይወታቸው መጥፋቱ ተረጋግጧል። በጠዋት ተነስተው ለገበያ የወጡ ሰላማዊ ሰዎች መካከል ቦምቡ እንደፈነዳ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የአይን እማኝ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ወዲያውኑ ሁለት ሰዎች መሞታቸውንና ብዙ ሰዎች መቁሰላቸውን ገልፀዋል። ''አሁን ያለነው ሆስፒታል ውስጥ ነው። ብዙ የተጎዳ ሰው እያየሁ ነው። ይህንን ያደረሱበን የልዩ ሀይል ፖሊሶች ናቸው።'' የአይን እማኙና የቦረና ዞን ኮምዩኒኬሽን ሃላፊ አቶ ገልማ ቦሩ ለክስተቱ መነሻ የሆነው ነገር፤ በአካባቢው ያለ ፍርድ ቤት አጥር ግንባታ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራሉ። ቀደም ሲል ጀምሮ የፍርድ ቤቱ አጥር ኦሮሚያ ክልል ውስጥ እንዲሁም ከዚህ በፊትም አጥሩ እንዳይሰራ ሲከላከሉ ነበር ብለዋል። በሌላ በኩል ግጭቱ የጀመረው በኦሮሚያ ፖሊስ በተዘጋጀ ኃይል ነው የሚሉት ደግሞ ሌላ የአይን ምስክር ናቸው። ''ድንጋይ ውርወራን የመሰለ ረብሻ በሚያደርጉበት ጊዜ ከኦሮሚያ ፖሊስ መሃል አንዱ ቦንብ ከእጁ አምልጦ በመፈንዳቱ የ4ሰዎች ህይወት ተቀጥፏል፤ በበርካቶች ላይም አደጋ ደርሷል'' ብለዋል። ለግጭቱ መነሻም ትናንት የኦሮሚያ መስተዳድር ቢሮዎች የማስፋፊያ ሥራ ለመስራት በሚፈልግበት ጊዜ እንደሆነ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የአካባቢው ነዋሪ ተናግረዋል። ግንባታውን አታካሂዱም በሚል ብጥብጥ ለማንሳት እንደተሞከረ የሚናገሩት አቶ ገልማ ቦሩ ''ትላንትና ይህንን ችግር ለማርገብ ውይይት ተካሂዶ ነበር። ከትላንት ጀምሮ ከሶማሌዎች በኩል ድንጋይ ውርወራ ነበረ። የአካባቢው ወጣቶችም መልሰው መወርወር ጀመሩ። በዚህም ሰዎች ተጎድተዋል። ዛሬ ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ድንጋይ መወራወሩ ቀጥሎ። ህዝቡ ድንጋዩን ለመሸሽ ሲሞክር ቦንብ ተወረወረ'' በማለት ስለክስተቱ ይናገራሉ። ከሳምንታት በፊት በሞያሌ ከተማ በመንግሥት ታጣቂ ኃይሎች በስህተት ተፈጸመ በተባለ ግድያ 10 ሰዎች ተገድለው በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ደግሞ ለደህንነታችን ያሰጋናል በማለት ድንበር ጥለው መሸሻቸው ይታወሳል። \n\nGive me a good title for the article above.
በሞያሌ ከተማ በደረሰ ፍንዳታ በህይወት እና በአካል ላይ ጉዳት ደረሰ
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
314
Doc to summarize: የሃገሪቱ ባለስልጣናት ኮንቴይነሩን በኮምፒውተሮች ተሞልቶ እናገኘዋለን ብለው ቢጠብቁም አንድ ነጠላ ኮምፒውተር ከውስጡ ማግኘት ሳይችሉ ቀርተዋል። ከሁሉ ግራ ያጋባቸው ደግሞ ኮንቴይነሩ ተቆልፎበት የነበረው ማሸጊያና ቁልፍ ሳይሰበር ባለበት መገኘቱ ነው። • የበጎ ሰው ኢትዮጵያዊ ዳያስፖራዎችን ሊሸልም ነው "ባዶ ኮንቴይነር ከቻይና በመርከብ ላይ ተጭኖ እንዴት ኬንያ እንደደረሰ ለመረዳት አስቸጋሪ ነው" ሲሉ የጉዳዩን ግራ አጋቢነት ለቢቢሲ የተናገሩት የሃገሪቱ የፖሊስ መርማሪ ጆርጅ ኪኖቲ ናቸው። ከወራት በፊት በሁለቱ ሃገራት የፓርላማ አባላት መካከል የተደረገ ጉብኝትና ውይይትን ተከትሎ ኮምፒውተሮቹ ከቻይና መጫናቸውንና በሐምሌ ወር ፓርላማው እንደሚረከብ የተገለፀ ቢሆንም አሁን ግን ኬንያ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ በክስተቱ ግራ ከተጋቡት መካከል መሆኑን ገልጿል። ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ "ኮንቴይነሩ ባዶውን እንደተገኘ የኬንያ ብሔራዊ ምክር ቤት ሲያሳውቀን ድንጋጤ ተሰምቶናል" ሲል ያልተጠበቀ ነገር መሆኑን ገልጿል። • "እናቴ ካልመጣች አልመረቅም" ኢዛና ሐዲስ ከማንችስተር ዩኒቨርስቲ አክሎም ለዓመታት የሚሰጡ ድጋፎች ያለምንም ችግር ከታሰበበት ቦታ ሲደርስ መቆየቱን ኤምባሲው ገልጾ እንዲህ አይነት ችግር ሲገጥማቸው የመጀመሪያው መሆኑንም አመልክቷል። የኬንያ የወንጀል ምርመራ መስሪያ ቤት ዋና ኃላፊ የሆኑት ጆርጅ ኪኖቲ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ምርመራ መጀመሩን ተናግረዋል። ከቻይና ለኬንያ ፓርላማ ተብሎ የተላከው ኮንቴይነር ውስጥ አሉ የተባሉት የእቃዎች ዝርዝር ላፕቶች፣ ኮምፒውተሮችና ሌሎች ተዛማጅ እቃዎች እንደሆኑ ተገልጿል። እነዚህ ለፓርላማው ከቻይና በእርዳታ የተሰጡት እቃዎች የት እንደደረሱ የሚጠቁም አንዳች ፍንጭ እስካሁን አልተገኘም። \nSummary in the same language as the doc:
ከቻይና ለኬንያ ፓርላማ በተበረከቱ ኮምፒውተሮች ተሞልቶ መምጣት የነበረበት የእቃ መጫኛ ኮንቴይነር ባዶውን ተገኘ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
207
አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም በቤተሰቦቹና በሙያ አጋሮቹ ዓይን\nግርማ ተክለማርያም የፍቃዱ ወንድም ነው። ፍቃዱ ከወንድምነት ባሻገር ጓደኛውም እንደሆነ ይናገራል. . . "ለኔ ወንድሜ፣ ጓደኛዬ ነው። ከዚያ በላይ አባቴም ነው።" ይላል። ፍቃዱ ጥሩ ጤንነት ላይ ነበር ፤ እየተሻለውም ነበር። የፍልሰታን ጾም ልጨርስና ወደ አዲስ አበባ እመጣለሁ ብሎ አስቦ በነበረበት ሁኔታ ነው በሞት የተለየው። •ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? •40 ታጣቂዎች በመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዙ •ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ በገዳም ህግ ገዳም ውስጥ ያረፈ ሰው አስከሬን ከገዳም አይወጣም። ነገር ግን ገዳሙ ትልቅ ትብብር አድርጎልናል። ፍቃዱ የህዝብ ልጅ ነው። ስለዚህ ህዝብ በይፋ እንዲቀብረው አስከሬኑን ሰጥተውናል። ጸበል ቦታ ሳለ አንድ ወር ከሰባት ቀን አብረው ቆይቻለሁ። ባለቤቱም ነበረች። በየግዜው በስልክ አገኘው ነበር። ከህክምና በፊት የተወሰነ ጊዜ ስላለው ወደ ኩላሊት እጥበት ከመግባቱ በፊት ሀይማኖታዊ ህክምና ላድርግ አለና ተስማማን። ሀይማኖቱ ላይ ጠንካራ አቋም ነበረው። ሀይማኖታዊ ህክምናውን እያደረገ ጤናው ተመልሶ ነበር። ከዚያ ሲመለስ ከኢትዮጵያ ውጪ ህክምናውን ሊቀጥል ወስኖ ነበር። •''የኤርትራ ኢኮኖሚያዊ ዕቅድ የተነደፈው በኢትዮጵያ ሃብት ላይ ነበር'' አምባሳደር አውዓሎም ወልዱ •ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሕይወታቸው ያለፈው በጥይት ተመተው ነው፡ ፌደራል ፖሊስ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሙሉ የህክምና ወጪውን ችዬ በነጻ ለማሳከም ፍቃደኛ ነኝ አለ። በማመስገን ተቀበልን። ጳውሎስ ሆስፒታል ንቅለ ተከላ የሚደረግላቸው ሰዎች ኩላሊት ከቅርብ ዘመዶቻቸው የተሰጣቸው ብቻ ናቸው። እኔና ሌሎችም ቤተሰቦች በጤና እክል ምክንያት ኩላሊት መስጠት አልቻልንም። ኩላሊት ፍለጋ ወደሚድያ የተወጣው ለዚህ ነው። እግዚአብሔር ይመስገን ከውጪና ከሀገር ውስጥም ከ100 ሰው በላይ ኩላሊት ለመስጠት ፍቃደኛ ሆነ። ስለዚህ የሀገር ውስጥ ህክምና ቀርቶ ውጪ ለህክምና ለመሄድ ነበር። ትላንት አይኑን ልመልከት ብዬ የአውሮፕላን ትኬት ቆርጬ ሄጄ ነበር። ግን ኮምቦልቻ ላይ ዝናብ ስለዘነበ አውሮፕላኑ ማረፍ አልቻለምና ወደ አዲስ አበባ ተመለሰን። "ፍቄ የሀገር ቅርስ ነው። የሁሉም አባት ነው" ዮርዳኖስ ለፍቃዱ እንደ ልጅ ቅርቡ ነው። ፍቃዱ የሱ ብቻ ሳይሆን የሀገር ቅርስ እንደሆነ እንዲህ ያወሳል. . . ከትንሳኤ በአል በኃላ ወደ ጸበል ሄደ። ጳውሎስ ሆስፒታል ቀጠሮ ላይ ነበር። የቀጠሮው ግዜ እስከሚደርስ 'ቤቴ አልቀመጥም ጸበል ቦታ ገብቼ እግዚአብሄርን እማጸናለሁ' ብሎ ነበር። ከበቂ በላይ ገንዘብ ተሰባስቧል። እሱም ደስተኛ ነበር። የሌላ ሰው ኩላሊት ወስጄ ባልተርፍስ የሚል ስጋት ግን ነበረው። ትላንት ወደ 11 ሰዓት ነው ሞቱን የሰማነው። ፍቄ የሀገር ቅርስ ነው የሀገር ባለውለታ ነው። ፍቄ ከምንም በላይ አባት ነው። የሁሉም ሰው አባት ነው። "መጨረሻ የተናገረው በርቺ የሚል ቃል ነበር" ፍቃዱ ህክምና እንደሚያስፈልገው ከታወቀ ጊዜ አንስቶ ኮሚቴ ተቋቁሞ ገንዘብ ሲያሰባስቡ፣ ኩላሊት የሚለግስ ሲፈልጉም ነበር። በዚህ ሂደት ወቅት እንደ ፍቃዱ በኩላሊት ህመም ትሰቃይ የነበረቸው የሜላት አሰፋ ጉዳይ በማህበራዊ ድረ ገጾች ይዘዋወር ጀመር። ሜላት በኩላሊት ህመም ምክንያት ትምህርቷን ከአስረኛ ክፍል ለማቋረጥ ተደዳለች። ፍቃዱ ስለ ሜላት ሲሰማ 'ወጣትን መታደግ ይሻላል' ብሎ ለህክምናው ከተሰባሰበለት ገንዘብ 200,000 ብር ለሜላት እንዲሰጥ አደረገ። ሜላት ስለ ፍቃዱ እንደምትናገረው. . . ያኔ የፍቃዱ ጥሪ የመጣልኝ በጌታነህ ጸሀዬ በኩል ነበር። ገንዘቡን የሰጠኝ ምንም ባልጠበቅኩበት ወቅት ነበር። በሰዓቱ እጄ ላይ ብር አልነበረኝም። ሲጠራኝ...\n\ntl;dr:
"ለኔ ወንድሜ ጓደኛዬ ነው። አባቴም ነው።" ግርማ ተክለማርያም
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
426
የወረዳው የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሳዳም ሽመልስ ለቢቢሲ እንደተናገሩት በአደጋው በሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩንና የሄሊኮፕተሩ አብራሪ መጠነኛ ጉዳት አጋጥሞት በሰመራ ሆስፒታል የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ይገኛል። ኃላፊው የአደጋው ምክንያት እየተጣራ መሆኑንም ገልፀዋል። የአንበጣ መንጋው ከዚህ በፊት ከተከሰተው በበለጠ በወረዳው 6 ቀበሌዎች መከሰቱን የገለፁት አቶ ሳዳም፤ አንበጣው በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንም ተናግረዋል። ኃላፊው እንዳሉት አንበጣውን ለመከላከል የአካባቢው ነዋሪዎች ባህላዊ መንገዶችን ሲጠቀሙ የቆዩ ሲሆን፤ በሄሊኮፕተር የኬሚካል ርጭት የተጀመረው ባለፈው ቅዳሜ መሆኑን ጠቅሰዋል። ከሰመራ የሚነሳው ሄሊኮፕተርም በየሁለት ቀኑ ገደማ የኬሚካል ርጭት ሲያደርግ እንደነበር ተናግረዋል። የአንበጣ መንጋው በወረዳው ከ5 ሺህ ሔክታር በላይ ሰብል ያወደመ ሲሆን፤ እስከ ትናንት ድረስ ከ14 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የኬሚካል ርጭት መደረጉንም ኃላፊው ገልፀዋል። የአንበጣ ወረራው አስጊ እንደሆነም ኃላፊው አክለዋል። ሚያዚያ ወር ላይ ከሶማሌላንድና የመን እንደተነሳ የተነገረው የአንበጣ መንጋ በምሥራቅ አፍሪካ እንዲሁም በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ተከስቶ በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማስከተሉ ይታወሳል። አሁንም በድጋሚ የተከሰተው የአንበጣ መንጋው በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ ነው። የአንበጣ መንጋን በባህላዊ መንገድ እንዴት መከላከል ይቻላል ? ማኅበረሰቡ የአንበጣ መንጋውን ለመከላከል ድምፅ የሚፈጥሩ ነገሮችን በማቃጨል፣ በጅራፍ፣ በጥይት፣ በጩኸት፣ በርችት፣ በዘፈን፣ በፉጨት፣ ጨርቅ በማውለብለብ ለመከላከል ሲሞክሩ ተስተውለዋል። ይህንን በተመለከተ ከዚህ ቀደም በግብርና ሚኒስቴር የዕፅዋት ጥበቃ ዳይሬክ... Continue the article for another 4000 characters max:
ተር የሆኑትን አቶ ዘብዲዎስ ሰላቶን ለቢቢሲ ማብራሪያ ሰጥተው ነበር። አቶ ዘብዲዮስ አንበጣ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ አዲስ አይደለም በማለት አንበጣን በባህላዊ መንገድ መከላከል በሳይንስም የሚደገፍ ነው ይላሉ። ከዚህ ቀደም ወደ ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር አካባቢና ከዚያ ባሻገር ካሉ የአረብ አገራት የአንበጣ መንጋ ይመጣ ስለነበር አንበጣን በባህላዊ መንገድ የመከላከል ልማድ እንደነበር ይናገራሉ። አንበጣው ሰብል ላይ እንዳያርፍ የማባረር ሥራም ይሠራ ነበር። ነገር ግን ከቦታ ቦታ የመረጃ ልውውጥ መኖሩ እጅግ አስፈላጊ ነው። ወደ ሄደበት አካባቢ ሪፖርት ማድረግ መዘንጋትም የለበትም ይላሉ። ይሁን እንጅ አሁን በተለያዩ አካባቢዎች አንበጣን በጥይት ለማባረር የሚደረገው ሙከራ ትክክል አይደለም ሲሉ ነቅፈዋል- በጥይት የማባረር ተግባር ከአራት ዓመታት በፊት ጉዳት እንዳስከተለም ያስታውሳሉ። እንደ ዳይሬክተሩ ከሆነ በወቅቱ ተከስቶ የነበረው የአንበጣ መንጋ ከምሥራቅ ኢትዮጵያ መከላከል አምልጦ ወደ አዲስ አበባ የገባው በጥይት ምክንያት ነው። ከዚያም ወደ ሰሜን የአገሪቷ ክፍሎች አምርቶ በርካታ ቀበሌዎችን ማዳረሱ የቅርብ ጊዜ ትውስታቸው ነው። በመሆኑም "ብዙ ጭስ ማጨስ ሳያስፈልግ፤ በጭስ፣ በቆርቆሮ ድምፅ፣ በልጆች ጩኸት ድምፅ፣ በተለይ በጅራፍ ከሰብል ላይ መንጋውን ማባረር በቂ ነው" ሲሉ ይመክራሉ። ነገር ግን ከሰብል አቅራቢያ ያለ የግጦሽ መሬት ላይ፣ ደን አካባቢ እና ሌሎች አካባቢዎች ሄዶ ካረፈ ማደሪያውን ብቻ መከታተል እንደሚያስፈልግ ይናገራሉ። በርካታ ሕዝብ የማይኖርበትና ለመጠጥና ለምግብነት የሚውሉ ሰብሎች ባሉበት ቦታ ካልሆነ በስተቀር ፀረ ተባይ ኬሚካል መርጨት እንደሚቻል አቶ ዘብዲዎስ አስገንዝበዋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
380
Doc to summarize: ተማሪዎቹ የተለዋወጧቸው የጽሁፍ መልዕክቶች ፎቶ ተነስተው ይፋ የተደረጉ ሲሆን፤ ተቋሙ ጉዳዩን እየመረመረ መሆኑን ገልጾ ተማሪዎቹ "የሥነ-ምግባር ማረሚያ ቅጣት ይጠብቃቸዋል" ተብሏል። የተቋሙ ቃል አቀባይ "እያደረግን ያለው ምረመራ ሳይጠናቀቅ ስለጉዳዩ ተጨማሪ አስተያየት መስጠት እንችልም" ብለዋል። ተማሪዎቹ የተለዋወጧቸው መልዕክቶች ይፋ የሆኑት 'ዘ ቦር' እና 'ዘ ታብ' በተሰኙ የተቋሙ የድረ-ገጽ ጋዜጦች ላይ ነው። ከተማሪዎቹ አንዱ 100 ሴቶችን አስገድዶ ስለመድፈር "አንዳንዴ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ 100 ሴቶችን መድፈር ያዝናናል" በማለት ጽፏል። ሌላው ተማሪ "ሁሉንም ሴቶች ደፍሮ ልክ ማስገባት ነው" ብሏል። ተማሪዎቹ በተለዋወጧቸው መልዕክቶች አንዱ "ሰው ሁሉ የሚያይበት አውላላ መንገድ ላይ ድፈራት" ሲል ሌላው "ምንም ችግር የለውም" ብሎ መልሶለታል። ተማሪዎቹ ዘረኛ መልዕክቶችም ተለዋውጠዋል። "ሒትለርን እንወደዋለን፤ አይሁዳዊያንን እንጠላለን" የሚለው ይጠቀሳል። ከተቋሙ የድረ-ገጽ ጋዜጦች አንዱ የሆነው 'ዘ ታብ' አርታኢ ሮሂኒ ጃስዌል "ጽሁፎቹን ሳነብ መላ ሰውነቴ ተረብሿል" በማለት ድንጋጤዋን ገልጻለች። የመጀመሪያ ዓመት የታሪክና ፖለቲካ ተማሪ የሆነችው የ18 ዓመቷ ሮሂኒ ተቋሙ በአፋጣኝ እርምጃ አለመውሰዱን ተናግራለች። የተቋሙ የተማሪዎች ቃል አቀባይ ተግባሩን አውግዛ "ጉዳዩ በቶሎ እልባት እንደሚሰጠው ተስፋ እናደርጋለን። የተማሪዎች ሕብረት የጽሁፍ መልዕክቶቹ ቃላዊ ጥቃት ያደረሰባቸው ተማሪዎችን እስከመጨረሻው ይደግፋል" ብላለች። 'ዘ ቦር' የድረ-ገፅ ጋዜጣ ትዊተር ላይ ያሰፈረው መልዕክት ተቋሙ ስለወሲባዊ ጥቃት ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች እንዲያዘጋጅ ያሳስባል። የእንግሊዙ ዌስት ሚድላንድ ፖሊስም "በጉዳዩ እጃችንን ከማስገባታችን በፊት እያጣራን ነው" ብሏል። በታይምስ የዘንድሮው የዓለም ከፍተኛ ተቋሞች ዝርዝር የዋርዊክ ዩንቨርስቲ አስራ አንደኛ ደረጃ ተሰጥቶታል። \nSummary in the same language as the doc:
አስራ አንድ የዋርዊክ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ሴቶችን አስገድዶ ስለመድፈር በፌስቡክ ላይ በመቀለዳቸው ከተቋሙ ታገዱ። ተማሪዎቹ እርምጃ የተወሰደባቸው በፌስቡክ የቡድን መነጋገሪያ ገፅ የተጻጻፉት መልእክት ይፋ ከወጣ በኋላ ነው።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
233
በቻርሊ ሄብዶ ጥቃት ተባባሪ ናቸው የተባሉ ለፍርድ ቀረቡ\nአብዛኛዎቹ ተጠርጣሪዎች ፓሪስ የሚገኝ ፍርድ ቤት በአካል ሲቀርቡ 3 ተጠርጣሪዎች ደግሞ በሌሉበት ጉዳያቸው እየታየ ነው። ተጠርጣሪዎቹ ኢስላማዊ ታጣቂዎች በጋዜጣው አዘጋጆች ላይ ጥቃት እንዲያደርሱ ተባብረዋል፤ 12 ሰዎች እንዲገደሉም ምክንያት ሆነዋል ተብለው ነው የተከሰሱት። በተያያዘ ጥቃት በወቅቱ አንድ ታጣቂ ፖሊስ ገድሎ ሲያበቃ ወደ አንድ አይሁድ መደብር አቅንቶ ሌሎች አራት ሰዎችን ገድሏል። ጥር 2015 ላይ ፈረንሳይን ባሸበረው በዚህ ጥቃት በሶስት ቀናት ውስጥ 17 ሰዎች ተገድለዋል። ይህ ጥቃት በፈንሳይ በጂሃዲስቶች የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ያቀጣጠለ ሲሆን በድምሩ 250 በተለያዩ ወቅቶች በጂሃዲስቶች በተፈጸሙ ጥቃቶች ተገድለዋል። እነዚህን ተከታታይ ጥቃቶች ተከትሎ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ፈረንሳውያንና የሌሎች ሃገራት ዜጎች 'ጀ ስዊ ቻርሊ’ [እኔ ቻርሊ ነኝ] የሚል መፈክር ያለው ተቃውሞ አሰምተዋል። ጋዜጣው የፍርድ ሂደቱ መጀመሩን አስመልክቶ ነብዩ ሞሐመድን የተመለከተ አነጋጋሪ የካርቱን ምስል አትሟል። ይህ ምስል በርካታ የእስልምና እምነት ተከታይ ባላቸው ሃገራት ዘንድ ቁጣን ጭሯል። ፕሬዝደንት ኢማኑዔል ማክሮ ይህንን ተከትሎ ፈረንሳይ ውስጥ የፕሬስ ነፃነት ቦታ አለው ሲሉ ተከላክለዋል። ችሎቱ ላይ ምን እየተባለ ነው? 11 ተጠርጣሪዎች ዕለተ ረቡዕ በተሰየመው ችሎት ላይ ተገኝተዋል። ስማቸውንና የሥራ መስካቸውን ከጠቀሱ በኋላ ለፍርድ ቤቱ ላለመዋሸት ቃል ገብተዋል። የፍርድ ሂደቱ ቢያንስ ለ4 ወራት የዘገየው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ነው። በፍርድ ቤቱ ዙሪያ ጠንከር ያለ የፀጥታ ኃይሎች ጥበቃ ይስተዋላል። በጥቃቱ ተባብረዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች የጦር መሣሪያ በመያዝና ለጥቃቱ አስፈላጊ መረጃዎችን በመስጠት ነው የተከሰሱት። ጥቃቱ ቻርሊ ሄብዶ በተሰኘው ስላቃዊ ጋዜጣ፣ በፖሊስና ሃይፐር ካሸር የገበያ ማዕከል ላይ ነው የተፈፀመው። በሌሉበት ፍርዳቸው እየታየ ያሉ ሶስት ተጠርጣሪዎች ወደ ሶሪያና ኢራቅ ሳይገቡ እንዳልቀረ ይጠረጠራል። ዘገባዎች እንደሚሉት ሁለቱ ኢስላሚክ ስቴት [አይኤስ] ላይ በተወሰደ የቦንብ ጥቃት ሳይሞቱ አልቀሩም። 200 ያክል ከሳሾችና ከጥቃቱ የተረፉ ሰዎች ምስክርነታቸውን ለመስጠት ችሎት ተገኝተዋል። ባለፈው ሰኞ ፀረ-ሽብር አቃቤ ሕግ ዢን ፍራንኳ ሪካርድ ‘ለፍርድ የቀረቡት ጥቃቅን እርዳታ ያደረጉ ሰዎች ናቸው’ መባሉን ተቃውመዋል። በችሎቱ ላይ ከተገኙት መካከል የገበያ ማዕከሉ ሠራተኛ የነበረው ማሊየተወለደው ሙስሊሙ ላሳን ባቲሊ አንዱ ነበር። ግለሰቡ በወቅቱ በርካታ ሸማቾን ደብቆ ከጥቃት በማትረፉ ምስጋና ተችሮታል፤ የፈረንሳይ ዜግነትም አግኝቷል። የፍርድ ሂደቱ እስከ ወርሃ ኅዳር ድረስ ሊቆይ እንደሚችል ይገመታል። ተጠርጣሪዎች ከባድ ጥበቃ እየተደረገላቸው በአንድ የመስታወት ክፍል ውስጥ ሆነው ነው ፍርዳቸውን እየተከታተሉ ያሉት። ሁሉም ተጠርጣሪዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል በማድረጋቸው ምክንያት ፊታቸው ላይ ያለውን ስሜት ማንበብ አልተቻለም። በጥቃቱ የተገደሉ ሰዎች ቤተሰቦች ጥቃቱ እንዴት እንደተቀነባበረ ማወቅ ይሹ ነበር። 2015 ላይ ምን ተፈጠረ? በፈንረጆቹ 2015 ሁለቱ ወንድማማቾች ሸሪፍ እና ሰዒድ ኩዋቺ የቻርሊ ሄብዶ ጋዜጣ ቢሮን ጥሰው ገቡ። አረንጓዴ የወታደር ልብስ አድርገው የነበሩት ወንድማማቾች የጋዜጣው ሠራተኞች ላይ ጥይት ማርከፍከፍ ጀመሩ። በወቅቱ የጋዜጣው አርታኢ የነበረው ግለሰብን ጨምሮ ሌሎች አራት ሰራተኞች ወዲያው ተገደሉ። ከቆይታ በኋላ ፖሊስ ሥፍራውን ቢከብም በጥቃቱ ማብቂያ ስምንት ጋዜጠኞችና ሁለት የፖሊስ መኮንኖች መሞታቸው ይፋ ሆነ። ከቀናት በኋላ በተፈፀመ ሌላ ጥቃት ደሞ ሃይፐር ካሸር...\n\ntl;dr:
በፈረንጆቹ 2015 ፈረንሳይ በሚገኘው ቻርሊ ሄብዶ የተሰኘ ስላቃዊ ይዘት ያለው ጋዜጣ መሥሪያ ቤት ላይ ለደረሰው ጥቃት ተባባሪ ናቸው የተባሉ 14 ሰዎች ችሎት ውለዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
421
Content: ቀደም ሲልም የባለስልጣናት የሃብት ምዝገባን በሚመለከት የተጀመሩ እርምጃዎች መኖራቸው የሚታወቅ ሲሆን ዛሬ ነገሩ ምን ላይ ደረሰ የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው። ይህን ጥያቄ እንዲሁም የአሁኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ማስጠንቀቂያ ምን ያህል መሰረት ያለው ነው? በዚህ መልኩ ባለስልጣናትን እንዴት ተጠያቂ ማድረግ ይቻላል ስንል የደርግ ከፍተኛ አመራሮችን ለመክሰስ ተቋቁሞ በነበረው ልዩ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት፣ በኋላም በሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በዓቃቤ ሕግነት ከዚያም በቀድሞው የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን የሕግ ክፍል ሃላፊ የነበሩት አቶ ዮሐንስ ወልደ ገብርኤልን አነጋግረናል። በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት የግልግል ዳኝነት ተቋም ዳይሬክተር ናችው። ከአቶ ዮሃንስ ጋር ያደረግነውን ቆይታ እንደሚከተለው አቅርበነዋል። የባለስልጣናት ሃብት ምዝግባ ከምን ደረሰ? ባለስልጣናት በራሳቸው እንዲሁም በቤተሰቦቻቸው ስም ያለና አለን ያሉት ሃብትን እንዳስመዘገቡ አውቃለሁ።መረጃውም አለኝ።ብዙዎቹ ይህን ያደረጉት ወደው ሳይሆን ተገደው ነው።ምዝገባው ከተካሄደ በኋላ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ መረጃውን ይዘው አልፎ አልፎ ባለስልጣናትን ያስፈራሩበት(blackmail)እንደነበር አውቃለሁ።በሌላ በኩል ሲፈልጉ መርጠው የከሰሷቸው ነገር ግን በአሁኑ ወቅት በኮሚሽነርነትና ሚኒስትርነት ሃላፊነት ያሉ ባለስልጣናት አሉ። ምዝገባው ምን ያህል ትክክለኛ ነበር? ያስመዘገቡትና በመጨረሻ የተገኘባቸው የተለያየ፤ ሊኖራቸው ከሚችለው በላይ ሃብት ይዘው የተገኙና የተከሰሱ ባለስልጣናት ነበሩ።የተከሰሱት ግን በፖለቲካ አለመግባባትና ልዩነት የተፈጠረ ጊዜ ብቻ ነው።የባለስልጣናት የሃብት ምዝገባን የሚመለከቱ መረጃዎች ለህዝብ ይፋ መሆን የነበረባቸው ቢሆንም ባንድም ይሁን በሌላ ምክንያት ሳይገለፁ ቀርተዋል።እስከ አራትና አምስት መቶ ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ሃብት አስመዝግበው ይህን እንዴት ሊያገኙ እንደቻሉ ሲጠየቁ ከዚህ መንግስት ወይም ከዚያ ኮሚሽን ተከፍሎን የሚሉ ባለስልጣናት መኖራቸውን አውቃለሁ።በዚህ መልኩ ያሉ ክሶችም አሉ። የአሁኑ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ማስጠንቀቂያስ ምን ያህል ተጨባጭ ነው? እንደሚገባኝ የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አባልና መስራች የነበሩ ከመሆናቸው አንፃር ማስጠንቀቂያቸው በጣም ተጨባጭ ይመስለኛል።በአለም አቀፍ የፀረ ህገወጥ ገንዘብ ዝውውር ስምምነቶች መሰረት አንድ ሰው በሌላ ሃገር ባንክ ገንዘብ ሲያስቀምጥና አጠራጣሪ ነገሮች ካሉ የሚመለከታቸው አገራት ባንኮች መረጃውን የሚለዋወጡበት ስርአቶች አሉ።የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ከነዚህ ነገሮች አንፃር ነው የተመለከትኩት።ስለዚህ ይህም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ማስጠንቀቂያ ይበልጥ ተጨባጭ የሚያደርገው ይመስለኛል። ማስጠንቀቂያው ወደ ተግባር ይቀየራል? ወደ ተግባር ለመተርጎምና እርምጃ ለመውሰድ ዋና የሚያስፈልገው የመንግስት መልካም ፍቃድ ነው እሱም አለ ብዬ አምናለሁ።ትልቁ ስጋቴ ይህ ሃላፊነት የሚሰጠው ለማንና ለየትኛው ተቋም ነው?የሚለው ነው።ቀድሞ ፀረ ሙስና የሚባለው ተቋም አቅም የሌለው ከመሆኑ ባሻገር ራሱ በሙስና ውስጥ ወድቆ መጨረሻው ውድቀት ሆኗል። ከዚያ ደግሞ ሃላፊነቱ ለፍትህ ሚኒስቴርና ፌደራል ፖሊስ ተሰጠ።በሙስና በውጭ ሃገር የተቀመጠ ገንዘብን የሚመለከት መረጃ ቢመጣለትም ፌደራል ፖሊስ በመረጃው መሰረት መንቀሳቀስ የሚጠይቀው አቅም አለው ብዬ አላምንም።የቀድሞ ፍትህ ሚኒስቴር ያሁኑ ጠቅላይ አቃቤ ህግም ያሁኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ማስጠንቀቂያ ተግባራዊ የማድረግ አቅም አለው ብዬ አላምንም።ምናልባት አሁን አዲስ በሚደረግ ሹመት ለውጦች ካልመጡ፤ በርግጥ አሁን የተሾሙት አዳዲስ ሰዎችም ተስፋ...\nThe previous content can be summarized as follows:
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ባለፈው ሳምንት በውጭ ሃገር ባንኮች ገንዘብ ያላቸው ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን በመግለፅ አስጠንቅቀዋል።በሂደት የምርመራው ውጤት ይፋ እንደሚሆንም አመልክተዋል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
404
Doc to summarize: ጭር ያሉት የኮፐንሃገን ጉዳናዎች ይህን ለማድረግ ከአውሮፓ አገሮች ቀዳሚዋ ናት። ዴንማርክ ከወራት በፊት ወረርሽኙ ሲጀማምር ሰሞን ትምህርት ቤቶችንም ሆነ የንግድ ተቋማትን ለመዝጋት ከቀዳሚ አገራት ተርታ ነበረች። "ከሚያስፈልገን ጊዜ በላይ በራችንን መዝጋት ያለብን አይመስለንም" ብለዋል ክብርት ጠቅላይ ሚኒስትር ሜት ፍሬድሪክሰን። ከሞላ ጎደል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዴንማርክ በቁጥጥር ሥር የዋለ ይመስላል። መንግሥት የአገሪቱን ምጣኔ ሀብት እንደገና ማንቀሳቀስ ይፈልጋል። ዴንማርክ እየወሰደችው ያለው እርምጃ ግን ግብታዊ የሚባል አይደለም። በከፍተኛ ጥንቃቄ እየሆነ ያለ ነው። ንግዶችና ሌሎች እንቅስቃሴዎች እየተከፈቱ የሚመጡትም ቀስ በቀስ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ፍሪድሪክሰን እንዳሉት ነገሩ በቀጭን ገመድ ሚዛንን ጠብቆ እንደመራመድ ያለ ነው። "ሁሉንም ነገር በአንድ ጊዜ ከከፈትነው፣ ወረርሽኙ በአንድ ጊዜ ሰማይ ይነካል፤ ያን ጊዜ በድጋሚ ለመዝጋት እንገደዳለን" ብለዋል። ሆኖም ዴንማርክ ድንበሮቿ ዝግ እንደሆኑ ይቆያሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ሜት ፍሬድሪክሰን ከዴንማርክ ሌላ የትኞቹ አገራት በራቸውን እየከፈቱ ነው? ኖርዌይና ኦስትሪያም የዴንማርክን ፈለግ እየተከተሉ ነው። ቀስ በቀስ በራቸውን በትንሹ መክፈት ይዘዋል። ኦስትሪያ እንዲያውም ዛሬ ማክሰኞ ሱቆችን ከፋፍታለች። ሆቴሎችና ሬስቶራንቶችም ቀስ በቀስ እየተከፈቱ ነው። ኖርዌይ ከ6 ቀናት በኋላ በኤፕሪል 20፣ የመዋዕለ ሕጻናትና አንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ትፈቅዳለች። ቡልጋሪያ የገበሬዎች እርሻ እንዲከፈት ፈቅዳለች። በቼክ ሪፐብሊክ ደግሞ መናፈሻዎች ተከፍተዋል። የሕንጻ መሣሪያ መደብሮች ወደ ሥራ ተመልሰዋል። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ የተመሰቃቀለችው ስፔንም ከሰኞ ጀምሮ አንዳንድ እንቅስቃሴዎቿ ወደነበሩበት ይመለሳሉ ተብሏል። ዜጎች የአፍ-አፍንጫ ጭምብል በየአውቶቡስ ተራና ባቡር ጣቢያ ይታደላቸዋል ተብሏል። ከነዚህ የአውሮፓ አገራት ውጭ ያሉት ግን ከወረርሽኙ በፊት የነበረውን እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል ወደነበረበት ለመመለስ ጊዜው ገና ነው ብለው ያምናሉ። የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ "እንዲህ ዓይነቱን ነገር ለማሰብ የምንሞክርበት ወቅት ላይ አይደለንም" ብለዋል። ዴንማርክ ለምን ቸኮለች ታዲያ? ከሌሎች የአውሮፓ አገሮች ጋር ሲነጻጸር ዴንማርክ እግዱን በመጣሉም ሆነ በማንሳቱ ቀዳሚ ናት ብለናል። ለምሳሌ የመጀመርያውን እግድ የጣለችው ከዩናይትድ ኪንግደም በሁለት ሳምንት ቀድማ በማርች 11 አካባቢ ነበር። ያን ጊዜ ዴንማርክ ከ10 ሰው በላይ በአንድ ቦታ እንዳይሰባሰብ፣ ሠራተኞች ወደ ሥራ እንዳይሄዱ፣ ድንበሮችም እንዲዘጉ ነበር የወሰነችው። ይህ ግን ከጎረቤቷ ስዊድን ፍጹም የተለየ ውሳኔ ነበር። በስዊድን ብዙዎቹ ነገሮች ከወረርሽኙ በፊት እንደነበሩ ነው ያሉት ማለት ይቻላል። በቅርቡ ብቻ ከ500 ሰዎች በላይ መሰብሰብ የሚከለክለውን ደንብ ወደ 50 ዝቅ አድርጋለች። ነገር ግን የዴንማርክን የወረርሽኝ ጊዜ ደንብ ከነፈረንሳይና ጣሊያን እንዲሁም ዩናይትድ ኪንግደም ጋር ካስተያየነው እጅግ የላላ ሆኖ እናገኘዋለን። ለምሳሌ ዴንማርክ ቤት ውስጥ ቆልፋችሁ ዋሉ የሚል ደንብ አልነበራትም። ቡና ቤቶች፣ ስፖርት ቤቶችና ጸጉር ቤቶች ዝግ እንዲሆኑ ብታዝም አነስተኛ ሱቆች ዝግ እንዲሆኑ ግን አልደነገገችም። የጤና ስታትስቲክስ ቁጥሮች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ዴንማርክ ከብዙ የአውሮፓ አገሮች በአንጻራዊነት ልል የነበሩ ድንጋጌዎቿ ጎድቷታል ብሎ መደምደም ይከብዳል። እስከ ሰሞኑ ድረስ ዴንማርክ የሞቱባት 260 ሰዎች ብቻ ናቸው። ተያዙ የተባሉት ሰዎች ቁጥርም 6 ሺህ አካባቢ...\nSummary in the same language as the doc:
ዴንማርክ የእንቅስቀሴ እቀባዋን ለማላላት ተፍ ተፍ እያለች ነው። ከነገ ረቡዕ ጀምሮ 11 ዓመትና ከዚያ በታች ያሉ አዳጊዎች ወደ ትምህርት ቤት መመለስ ይችላሉ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
418
Content: ባሳለፍነው ሳምንት ‘ቤትሲ ካድዋላድር’ የጤና ቦርድ ወረርሽኙ ቀለል ሲል ሰዎች እንደ አዲስ ህክምናቸውን እንዲጀምሩ አሳስቧል። ቦርዱ በግምቴ መሰረት ከ 200 እስከ 300 የሚደርሱ ታማሚዎች ተለቀዋል ቢልም ትክክለኛው ቁጥር ግን 1694 አካባቢ መሆኑ ተገልጿል። በዚህም ምክንያት የጤና ቦርዱ ይቅርታ በመጠየቅ ታማሚዎችን ማፈላለግ ጀምሯል። የቦርዱ ጊዜያዊ ስራ አስፈጻሚ ሲሞን ዲን በበኩላቸው የአእምሮ ታማሚዎቹን ከማዕከላቱ እንዱወጡ ማድረጉ ተገቢ አልነበረም፤ ሊፈጠር የማይገባው ስህተትም ነው ብለዋል። ‘’ይህን ያክል ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች የመውጫ ጊዜያቸው ሳይደርስና ህክምናቸውን ሙሉ በሙሉ ሳይጨርሱ እንዲወጡ መደረጋቸው በጣም ያሳዝናል።‘’ አክለውም ‘’ሁሉም ታማሚዎች በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ከያሉበት ተፈልገው ወደ ቀድሞ ህክምናቸው እንዲመለሱ ይደረጋል መባሉ አስደስቶኛል። ነገር ግን እንዲህ አይነት ትልቅ ስህተት ያለበት ውሳኔ በቦርዱ እንዴት ሊፈጸም እንደቻለ አልገባኝም’’ ብለዋል። ጌዜያዊ ስራ አስፈጻሚው ክስተቱን ተቀባይነት የሌለው ነው ካሉ በኋላ የጤና ስርዓቱን ለመደገፍ ፈጣን የሆነ መልሶ የመቋቋም ስራ መሰራት አለበት ብለዋል። የዌልስ መንግስት በበኩሉ ከመጀመሪያ ደረጃ የአእምሮ ጤና ማዕከለት ታማሚዎች ያለጊዜያቸው መለቀቃቸውን ሰምተናል፤ በዚህ ከባድ ወረረርሽኝ ወቅት መከሰቱ ደግሞ አሳሳቢ ያደርገዋል ብሏል። አንድ የመሥግስት ቃል አቀባይ እንዳሉት ሁሉም ታማሚዎች ወዳሉበት አካባቢ ድረስ በመሄድ ተፈልገው ወደ ጤና ማዕከላቱ እንዲመሱ ይደረጋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በሰሜናዊ ዌልስ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ለ1700 የተጠጉ የአእምሮ ጤና እክል ያለባቸው ታማሚዎች በስህተት ከማዕከላት እንዲወጡ መደረጉ ተገልጿል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
192
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሐመድ ተሰማ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ላይ እንደተናገሩት "ትግራይ ውስጥ ሠራዊቱ ንጹሃንን ፈጅቷል በሚል የሚናፈሰው ሐሰተኛ ወሬ በህወሓት ተላላኪዎች የተቀነባበረ ነው" ሲሉ ተናግረዋል። ጨምረውም የመከላከያ ሠራዊቱ በወሰደው እርምጃ "የህወሓት ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መደመሰሱን" ተናግረው፤ ይሁን እንጂ የቀሩ የቡድኑ አንዳንድ አባላት "የሸፍታነትን ባህሪ ተላበሰው፤ አካባቢዎች በአሳቻ ስፍራ ላይ በሕዝቡ ላይ ዘረፋ፣ እንግልትና ግድያ እየፈፀሙ ናቸው" ሲሉ ተናግረዋል። በዚህም የተነሳ እነዚህ ታጣቂዎች ሰላማዊ ሰዎችን በመጨፍጨፍ አገርና ሕዝብን ድርጊቱ በመከላከያ ሠራዊት ላይ የተፈፀመ ለማስመሰል የተለያዩ ተግባራትን እየፈጸሙ ነው ብለዋል። የቢቢሲ 'አፍሪካ አይ' ፕሮግራም ባደረገው ምርመራ በትግራይ ውስጥ ማኅበረ ዴጎ በሚባል ስፍራ በኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ጭፍጨፋ መፈጸሙን የሚያመለክቱ ማስረጃዎች ማግኘቱን ባለፈው ሳምንት ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። በዚህም የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ቢያንስ 15 ወንዶች የተገደሉበትን ትክክለኛውን ቦታ ለመለየት ችሏል። የታጠቁና የወታደር የደንብ ልብስ የለበሱ ሰዎች ያልታጠቁ ወንዶችን ከአንድ የገደል አፋፍ ላይ በመውሰድ አንዳንዶቹን ላይ በቅርብ ርቀት በመተኮስ አስከሬኖችን ወደ ገደል ገፍተው ሲጨምሩ የሚያሳይ ቪዲዮ በየካቲት ወር መጨረሻ ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ መውጣቱን ተከትሎ ነበር 'አፍሪካ አይ' ምርመራውን ያደረገው። ቢቢሲ ይህ ድርጊት የተፈጸመው የኢትዮጵያ ሠራዊት የህወሓት ኃይሎችን እየተዋጋ ባለበት ትግራይ ክልል ውስጥ ማኅበረ ዴጎ ከተባለች ከተማ አቅራቢያ መሆኑን አረጋግጧል። በወቅቱ ቢቢሲ ያገኛቸውን ማስ... Continue the article for another 4000 characters max:
ረጃዎች ለኢትዮጵያ መንግሥት በማቅረብ ምላሽ የጠየቀ ሲሆን መንግሥት "በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የወጡ ነገሮችና ክሶች እንደ ማስረጃ ሊወሰዱ አይችሉም" በማለት "ገለልተኛ ምርመራዎችን ለማካሄድ የትግራይ ክልል ክፍት ነው" ሲል መልስ ሰጥቶ ነበር። ከዚያ በኋላ ግን በዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፌደራል ፖሊስ፣ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ምርመራ ለማድረግ ወደ ስፍራው ማቅናታቸውን ገልፆ መግለጫ አውጥቷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው እንደተናገሩት፣ ትግራይ ውስጥ በኢትዮጵያ ሠራዊት ተፈጸሙ ስለተባሉት ጥፋቶች አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ አጥፊዎች በሕግ እንደሚጠየቁ መናገራቸው ይታወሳል። ሜጀር ጀነራል መሐመድ ተሰማ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ምን አለ? ረቡዕ ዕለት በተሰጠው መግለጫ ህወሓት ግድያዎቹን በመፈፀም፣ የቪዲዮ ምስል በማቀናበር የአገሪቱ መከላከያ ሠራዊት የፈፀመው አስመስለው በማሰራጨት ስም ለማጥፋት እንደሞከሩ ሜጀር ጀነራል መሐመድ ተናግረዋል። በተጨማሪም የመከላከያ የሚዲያ ሥራዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ብርጋዲየር ጀነራል ኩማ ሚደክሳ በቪዲዮው ላይ ዝርዝር ማብራሪያን ሰጥተዋል። በዚህም መሠረት በቪዲዮው ላይ የሚታዩት የሠራዊቱን የደንብ ልብስ ቢለብሱም አባላት እንዳልሆኑ ገልጸው፤ የደንብ ልብሱ በህወሓት ኃይሎች መዘረፉን ተናግረዋል። ለዚህም ለሠራዊቱ የሚሰጠው ልብስ ለእያንዳንዱ በልኩ የቀረበ ሲሆን በቪዲዮው ላይ የሚታዩት ግን ከልካቸው በላይ የሆነ የደንብ ልብስ በመልበሳቸው እጃቸው ላይ እንደሚያስታውቅ እንዲሁም በወገብ ላይ የያዙት ትጥቅ የሠራዊቱ አባላት እንዳልሆነ ተናግረዋል። ዳይሬክተሩ "ቪዲዮው ሦስት የተለያዩ ምስሎችንና ቦታዎችን በማቀናበር የቀረበ ሐሰተኛ ምሰል ነው" በማለት ቪዲዮዎቹ በካሜራና በሞባይል ተቀርጾ የተለያዩ ቦታዎችን እንደሚያመለክት ገልጸዋል። የመጀመሪያው ቪዲዮ በካሜራ የተቀረጸ ሲሆን የሚታየው ስፍራ ከሁለተኛው ቪዲዮ የተለየ ነው በማለት ልዩነቱ ሜዳማና ገደላማ መሆናቸውን ጠቁመው ሦስተኛው ቪዲዮ አስከሬን የሚታይበት እንደሆነና ይህ ቪዲዮ በሞባይል የተቀረጸ መሆኑን ገልጸዋል። ብርጋዲየር ጀነራል ኩማ በቪዲዮዎቹ ላይ የሚታዩ ዝርዝሮችን በማንሳት የተሰራጩት ምስሎት በተለያዩ መሳሪያዎችና ቦታዎች ሆን ተብለው ተዘጋጅተው የተቀረጹና ሐሰተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል። ጨምረውም የአገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት ጥብቅ የዕዝ ሰንሰለት ያለውና ቁጥጥር የሚደረግበት በመሆኑ እያንዳንዱ ክስተት ስለሚታወቅ እንዲህ አይነቱን ወንጀል አይፈጽምም ሲሉ አስተባብለዋል። ሜጀር ጀነራል መሐመድ ተሰማም እነዚህ የተቀናበሩ ቪዲዮዎች "በህወሓት ተላላኪዎች በውሸት ተቀናብሮ ሕዝብን ለማደናገር የተሰሩ ናቸው" በማለት ሠራዊቱ ድርጊቱን እንዳልፈጸመ ተናግረዋል። አክለውም የአገር መከላከያ ሠራዊት በሥነ ምግባር የተገነባ ሕዝባዊ መሰረት ያለው በመሆኑ እንዲህ አይነቱን ሕዝብን የሚጎዳ ተግባር አይፈጽምም ብለዋል። ትግራይ ውስጥ ግጭቱ የተቀሰቀሰው ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም የህወሓት ኃይሎች በመንግሥት ጦር ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ካዘዙ በኋላ ነበር። በትግራይ ክልል ውስጥ በተካሄደው ወታደራዊ ግጭት ሳቢያ ምን ያህል ሰዎች እንደሞቱ የሚታወቅ ነገር ባይኖርም አሃዙ በበርካታ ሺዎች ሊሆን እንደሚችል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይናገራሉ። ከዚህ ባሻገርም በግጭቱ ውስጥ ተሳታፊ በሆኑ ኃይሎች ግድያዎች፣ ጾታዊ ጥቃቶች፣ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች፣ ዘረፋና የንብረት ውድመቶች መፈጸማቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንና የተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ባወጧቸው ሪፖርቶች...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
566
Title: "እኔ እዚህ ቁጭ ብዬ አንድም ሰላማዊ ሰው እንዲሞት አልፈልግም" ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ነገር ግን በተለያዩ ጊዜያት ሠራዊቱ በተሰማራባቸው አካባቢዎች ከሚከሰቱ የሰላማዊ ሰዎች ጉዳቶች ጋር ስሙ ሲነሳ ቆይቷል። የቅርቡን ለመጥቀስ በአማራ ክልል፣ በምዕራብ ጎንደር ገንደ ውሃና ኮኪት ቀበሌ፣ ከመከላከያ ሠራዊት አባላት ተተኮሰ በተባለ ጥይት በርካታ ሰዎች መሞታቸውንና ግድያውን በመቃወም የአካባቢው ነዋሪ ተቃውሞ ማሰማቱ የሚታወስ ነው። • ''መከላከያ በሌሎች ስፍራዎች ያሳየውን ትዕግስት በምዕራብ ጎንደርም መድገም ነበረበት'' • መከላከያ በዛላምበሳ ድንበር እንዲቆይ ስምምነት ተደረሰ ከቀናት በፊት (ማክሰኞ የካቲት 5/2011) በቦረና ዞን ሚዮ ወረዳ፣ ሂዲሎላ በምትባል ከተማ አምስት ግለሰቦች ተገድለው፤ ሌሎች ሁለት ዜጎች ደግሞ ቆስለዋል። ከሟቾቹ ሁለቱ ከሠርጋቸው እየተመለሱ የነበሩ ሙሽሮች ናቸው። የተቀሩት ሦስቱ ደግሞ አጃቢዎቻቸው። የአካባቢው ነዋሪዎችም ግድያው በመከላከያ ሠራዊት እንደተፈጸመ ተናግረዋል። ቢቢሲ ያነጋገራቸው የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ በዳኔ ሊበን፣ መከላከያ በቅርቡ ወደ ከተማዋ መግባቱን ገልጸው ስለክስተቱ በስፍራው የሚገኘውን የመከላከያ ኃይል ጠይቀው "ተኩስ ተከፍቶብን ምላሽ ስንሰጥ ነው አደጋው የደረሰው" የሚል መልስ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል። በዚህና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የመከላከያ ሠራዊት ምክትል ኢታማዦር ሹም የሆኑትን ጀኔራል ብርሃኑ ጁላን ረቡዕ እለት አነጋግረናቸው ነበር። ቢቢሲ፡ በቦረና ዞን ሰሞኑን ስለተከሰተው ነገር የሚያውቁት ነገር አለ? ጄነራል ብርሃኑ ጁላ፡ የትናንትናና የዛሬ መረጃ የለኝም ከቢሮ ውጭ ስለሆንኩ። ነገር ግን መከላከያ በፊት በአንዳንድ ቦታዎች ስህተት ይሰራ ነበር። ያ አስተሳሰብ አሁንም አለ። በተጨባጭ ግን ያን ችግር ቀርፈን ነው እየሰራን ያለነው። ሆኖም ሰላምን የሚያደፈርሱ፣ የሕግን የበላይነት የሚጥሱ አካላት ላይ እርምጃ መውሰድ ሕጋዊ ስለሆነ ለእሱ መልስ የለኝም። ነገር ግን ሕዝቡ ላይ መከላከያ ችግር እያደረሰ ነው የሚባል ነገር ካለ መከላከያ ተጠያቂ ይሆናል። ቢቢሲ፡ የሕዝቡ ቅሬታ ተጨባጭ አይደለም እያሉኝ ነው? ጄነራል ብርሃኑ ጁላ፡ ችግሩ መከላከያ ሰው ገደለ ከተባለ ሚዲያ ያንን ወስዶ ይዘግባል። ቦታ ላይ ሄዶ አጣርቶ፣ እውነት የቱ ጋ ነው ያለው ብሎ አይፈትሽም። አንተ እንደሚባለው መከላከያ ወጥቶ ሌላ ተልእኮ የሌለው ሰላማዊ ሰው ላይ እርምጃ ይወስዳል ብዬ በፍጹም አላምንም። ምናልባት እርምጃ ወስዶም ከሆነ እዚያ አካባቢ አንድ የሆነ ችግር አለ ማለት ነው። • መከላከያ የኢህአዴግ የመጨረሻ ምሽግ? • ኢንጅነር አይሻ መሃመድ የሃገር መከላከያ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ ቢቢሲ፡ መከላከያ ምንም ስህትት አይሰራም ነው የሚሉኝ? ጄነራል ብርሃኑ ጁላ፡ ለምሳሌ አንዳንድ ኃይሎች አንዳንዴ ደፈጣ ያደርጉና መከላከያ ላይ እርምጃ ይወስዳሉ። በዚህ ጊዜ መከላከያ ራሱን ለመከላከል ምላሽ ሲሰጥ በተኩስ ልውውጥ አንድም ሰው አይጎዳም ልልህ አልችልም። ቢቢሲ፡ እርስዎ ወደ ሥልጣን ከመጡ ወዲህ በመከላከያ በተፈጸመ ስህተት ተጠያቂ የሆነ የሠራዊቱ አባል አለ? ጄነራል ብርሃኑ ጁላ፡ ምንም ስህተት አልተሰራም። የተሰራ ስህተትም አላየንም። እኛ የምናውቀው መንግሥትም ሆነ ክልሎች እንዲሁም በእኛም ደረጃ የተገደለ ሰላማዊ ሰው የምናውቀው የለም። እኔ እዚህ ቁጭ ብዬ አንድም ሰላማዊ ሰው እንዲሞት አልፈልግም። እኔ የማዘው ወታደርም ይሄንኑ ነው ተግባራዊ የሚያደርገው። እንዲህ የሚያደርግ ወታደር ካለም በሕግ ነው የምጠይቀው። በመከላከያ ላይ የሚደረግ ስም ማጥፋት ነው እንጂ መከላከያ ሕዝቡን እየጠበቀ ከሕዝብ ጋር እጅ ለእጅ ሆኖ ነው ሥራውን እየሰራ ያለው። ቢቢሲ፡ ሪፎርም ተደርጓል በመከላከያ ይባላል። ምንድነው በተጨባጭ...
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
426
Title: የመጀመሪያውን ኮሮናቫይረስ ስላገኘችው ሴት ያውቃሉ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጁን አልሜዳ ትባላለች። ትምህርት ያቋረጠችው በ16 ዓመቷ ነበር። ዶ/ር ጁን በቫይረስ ምርምር ፈር ቀዳጅ ከሚባሉት አንዷ ናት። የኮሮናቫይረስ ወረርሽን ተከትሎም ከዓመታት በፊት የሠራቸው ሥራ ዳግም መነጋገሪያ ሆኗል። ኮቪድ-19 አዲስ ቫይረስ ቢሆንም ከኮሮናቫይረስ አይነቶች አንዱ ነው። የመጀመሪያውን ኮሮናቫይረስ ዶ/ር ጁን ያገኘችው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ1964፣ በለንደኑ ሴንት ቶማስ ሆስፒታል ውስጥ በሚገኝ ቤተ ሙከራዋ ነበር። በ1930 የተወለደችው ጁን፤ መደበኛ ትምህርት እምብዛም ሳታገኝ ነበር ከትምህርት ቤት የወጣችው። ነገር ግን ግላስጎው ውስጥ የቤተ ሙከራ ቴክኒሻንነት ሥራ አገኘች። 1954 ላይ ወደ ለንደን አቅንታ ኤንሪኬ አልሜዳ ከሚባል ቬንዝዊላዊ አርቲስት ጋር ትዳር መሰረተች። የጉንፋን ምርምር ጥንዶቹ ልጃቸውን ይዘው ወደ ቶሮንቶ ካናዳ ሄዱ። ዶ/ር ጁን ማይክሮስኮፕ የመጠቀም ችሎታዋን ያዳበረችው በኦንትርዮ ካንሰር ተቋም እንደሆነ የህክምና ጉዳዮች ጸሐፊው ጆርጅ ዊንተር ይናገራል። ቫይረሶችን በተሻለ ሁኔታ ማየት የሚቻልበትን መንገድ በመቀየስ ፈር ቀዳጅ የሆነችው፤ ዶክተሯ በ1964 ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ተመልሳ በሴንት ቶማስ ሆስፒታል ትሠራ ጀመር። (ይህ ሆስፒታል የዩኬው ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰን በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ከተረጋገጠ በኋላ የታከሙበት ነው።) ዶ/ር ጁን በወቅቱ በጉንፋን ላይ ይመራመር ከነበረው ዶ/ር ዴቪድ ታይሮል ጋር ተጣመረች። ዶ/ር ዴቪድ ከፍቃደኛ ሰዎች የአፍንጫ ፈሳሽ ናሙና በመውሰድ ከጉንፋን ጋር የተያያዙ ጥቂት ቫይረሶችን ለማግኘት ችሎ ነበር። ሁሉንም የቫይረስ አይነቶች ግን አላገኘም ነበር። ከናሙናዎቹ አንዱ በ1960 ከነበረ አዳሪ ትምህርት ቤት የተወሰደ፤ B814 የሚል መጠሪያ የተሰጠው ነበር። ዶ/ር ዴቪድ ይህ ናሙና በኤሌክትሮን ማይክሮስኮፕ ይታይ እንደሆነ ዶ/ር ጁንን ጠየቀ። ዶክተሯም የቫይረሱን ቅንጣቶች አይታ እንደ ኢንፍሉዌንዛን ቢመስልም ኢንፍሉዌንዛ ያልሆነ ቫይረስ መሆኑን ገለጸች። ይህም ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው የሰው ኮሮናቫይረስ ነው። ኮሮናቫይረስ የህክምና ጉዳዮች ጸሐፊው ጆርጅ እንደሚለው፤ ዶ/ር ጁን የአይጦች ሄፒታይተስ እና ዶሮዎችን የሚያጠቃ ብሮንካይትስ ላይ ስትመራመር ተመሳሳይ የቫይረስ ቅንጣቶች አግኝታለች። ሆኖም ጥናቷ በሙያ አጋሮቿ መጽሔት ላይ ለመውጣት ተቀባይነት አላገኘም ነበር። የመፍሔቱ ዳኞች፤ ተመራማሪዋ የተጠቀመቻቸው የኢንፍሉዌንዛ ቫይረስ ቅንጣቾች ምስሎች መጥፎ ናቸው ብለው ነበር ጥናቱን ውድቅ ያደረጉት። በ1965 ግን ጥናቱ በ ‘ብሪትሽ ሜዲካል ጆርናል’ ታተመ። ዶ/ር ጁን የተጠቀመችው ምስል ደግሞ ከሁለት ዓመት በኋላ ‘ጆርናል ኦፍ ጄነራል ቫይሮሎጂ’ በተባለ መጽሔት ታትሟል። ኮሮናቫይረስ የሚለውን ስያሜ ያወጡት ዶ/ር ጁን፣ ዶ/ር ዴቪድ እና የወቅቱ የሴንት ቶማስ ኃላፊ ፕሮፌሰር ቶኒ ዋተርሰን ናቸው። የቫይረሱን ምስል ሲመለከቱ፤ እንደ ጨረር ያለ ነገር እንደከበበው ስላዩ ኮሮናቫይረስ ብለውታል። ጁን፤ ዶክትሬቷን ያገኘችው ለንደን ውስጥ ነበር። በመጨረሻም ‘ዌልካም ኢንስቲትዩት’ ውስጥ ስትሠራ የተለያዩ ቫይረሶችን በመለየት አስመዝግባለች። ከዚህ ተቋም ከለቀቀች በኋላ፤ ዩጋ መምህርት ሆና ነበር። በ1980ዎቹ ግን ወደ ህክምናው ዘርፍ ተመልሳ፤ የኤችአይቪ ቫይረስ ምስሎችን በማንሳት አማካሪ ሆናለች። ዶክተሯ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው በ2007፣ በ77 ዓመቷ ነው። ሕይወቷ ባለፈ በ13 ዓመቱ ለሥራዋ ተገቢውን እውቅና እያገኘች ነው። ዛሬ ላይ የመላው ዓለም ራስ ምታት የሆነውን ቫይረስ ለመገንዘብ የዶ/ር ጁን ምርምር አስፈላጊ ነበር።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
401
... - ዊቱ ጋሪሰን መንገድ ግንባታ 60 በመቶ ተጠናቋል። ኢሲኦሎ - ሞያሌ - ሐዋሳ መንገድ ግንባታ ተጠናቋል። ከላሙ ወደብ - ጋሪሳ - ኢሲኦሎ የሚወስደው መንገድ ዲዛይን በአፍሪካ ልማት ባንክ ወጪ የተጠናቀቀ ሲሆን ኢሲኦሎ - ሎኪቻር - ናዳፓለ - ቶሪት - ጁባ መንገድ ደግሞ የኬንያ እና ደቡብ ሱዳን መንግሥታት ከዓለም ባንክ ጋር በመሆን በቅርቡ የአዋጭነት ጥናት አካሂደዋል። ሎኪቻር - ናዳፓለ ያለውን መንገድ ለመገንባታ የዓለም ባንክ 500 ሚሊዮን ዶላር ፈቅዷል። የባቡር መስመር [ፎቶ ፋይል] 2. የባቡር መስመር ዝርጋታ ይህ የባቡር መስመር ዝርጋት የሦስቱን አገራት መዲናዎችን የሚያገናኝ ነው። የባቡር መስመሩ ከላሙ ወደብ ኢሲኦሎ፣ ከኢሲኦሎ አዲስ አበባ፣ ከኢሲኦሎ ጁባ እንዲሁም ከኢሲኦሎ ናይሮቢ ይዘረጋል። የባቡር ዝርጋታው ወጪም ከ7 ቢሊየን ዶላር በላይ ሊሆን... Write the rest of the article:
ፊያዎች በኬንያ ላሙ እና ቱርካና ግዛት እንዲሁም በኢሲኦሎ ከተማ የሚገነቡ ናቸው። የእነዚህ አየር ማረፊያዎች ግንባታም እያንዳንዳቸው ከ143 እስከ 188 ሚሊዮን ዶላር የሚያስወጡ ይሆናሉ። 6. ሪዞርት ከተሞች ግንባታ የላፕሴት ፕሮጄክት ሌላው አካል የሦስት መዝናኛ ከተሞች ግንባታ ነው። የሪዞርት ከተሞቹ በኬንያዎቹ ላሙ፣ ኢሲኦሎ እና ቱርካና ሐይቅ ላይ የሚገነቡ ናቸው። ወጪያቸውም እንደ የቅድመ ተከተላቸው 970፣ 200 እና 42 ሚሊዮን ዶላር ወጪን ይጠይቃል ተብሏል። የኬንያ መንግሥት ከተሞቹ በሚገነቡባቸው ስፍራዎች የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን ካጠናቀቀ በኋላ፤ የከተሞቹ ግንባታ የሚከናወነው በግል ኢንቨስተሮች ይሆናል። በአሁኑ ሰዓት የላሙ ሪዞርት ከተማ ማስተር ፕላን ዝግጅት እየተካሄደ ይገኛል።
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
199
Doc to summarize: የቀድሞው የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ እና የአሁኑ የማዕድን ሚኒስቴር ሚኒስትር ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) በበኩላቸው በቀጥታ የኢዜማን ጥናት ባይጠቅሱም ምላሽ ሰጥተዋል። አቶ ታከለ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት "የመሬት ወረራን በተመለከተ ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻዋ እለት ድረስ ጠንካራ የሆነ እርምጃ ስንወስድበት የቆየንበት ጉዳይ ነው።" ብለዋል። አቶ ታከለ አክለውም ለ20ሺህ አርሶ አደሮች የተሰጡ የኮንዶሚኒየም ቤቶች በተመለከተም ከአንድ አመት ተኩል በፊት በካቢኔ የተወሰነና የተተገበረ መሆኑን በዚሁ መልዕክታቸው ላይ አስፍረዋል። ተግባሩ በይፋ የተከናወነ መሆኑን በማንሳትም ከመሬታቸው ላይ ተፈናቅለው በዝቅተኛ ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ 67 ሺህ አባወራዎች እንደነበሩ በመጥቀስ ከእነርሱ መካከል "የከፋ ችግር ላይ ለወደቁት 20 ሺህ ኮንዶሚንየም" መሰጠቱን አንስተው ተግባሩንም " ቢያንስ እንጂ የሚበዛ አይደለም።" ብለዋል። በተጨማሪም በዚህ ተግባራቸው እንደሚኮሩ ገልፀው "በግፍ የተገፋን፣ በግፍ ከመሬቱ የተፈናቀለን አርሶ አደር መካስ ያኮራናል!" ብለዋል። አቶ ታከለ በፌስቡክ መልዕክታቸው ኢዜማን ባያነሱም " አንድም ቀን በግፍ ለተፈናቀሉ አርሶአደሮች የመቆርቆር ስሜት አሳይቶ የማያውቅ ቡድን ዛሬ የአርሶአደሮችን ጉዳት ለተቀባይነት ማግኛ መጠቀሚያ ሲያደርገው ማየት " ብለዋል። በተጨማሪም "በሀሰተኛ መረጃ ድካማችንና ስራችንን ለማጠልሸት ቢሞከርም ስራችን ይናገራልና ፍርድ የህዝብ ነው!" ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃልለዋል። የኢዜማ የጥናት ሪፖርት ምን ነበር? የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በአዲስ አበባ ከተማ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተባባሰ የመጣ፣ የመንግሥታዊ መዋቅሮች ድጋፍ ያለው ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ እና የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኢፍትሃዊ ዕደላ እንዳለ ባካሄድኩት ጥናት ደርሼበታለሁ ብሏል። ፓርቲው እዚህ ውጤት ላይ ለመድረስ ያስቻለውን ጥናት ያደረገው ከኅብረተሰቡ የመሬት ወረራን እና ሕገ ወጥ የቤት እደላን አስመልክቶ የተሰጡ ጥቆማዎችና በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የቀረቡ ዘገባዎች መሰረት በማድረግ ኮሚቴ አዋቅሮ ባደረገው ምርመራ መሆኑን ጠቅሷል። በተለያዩ መንገዶች በተደረጉ የመረጃ ማሰባሰቢያ ዜዴዎች አማካይነት ኢዜማ በተጨባጭ አረጋግጨዋለሁ እንዳለው "ታይቶ በማይታወቅ መጠንና ስፋት ግልፅ የሆነ የመሬት ወረራ እና ሕገ-ወጥ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕደላ ተድርጓል" ብሏል። በዚህ መልኩ የተያዙ ቦታዎችም ሕጋዊ ይዘት እንዲኖራቸው የሚያስፈልጋቸው ሰነዶች እንደተዘጋጁላቸው እንደደረሰበት የሚገልጸው የፓርቲው የጥናት ውጤት የከተማው አስተዳደር አካላትም ይህን ሂደት እንደሚያወቁ ጠቅሷል። ቢቢሲ በኢዜማ የቀረበውን ይህንን የጥናት ውጤት መሰረት በማድረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጠው ምላሽን ለማግኘት ያደረገው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም። ኢዜማ በጥናቱ ላይ "የከተማው አስተዳደር እያየና እየሰማ በሕገ-ወጥና በተደራጀ መልኩ በወረራ የተያዙ ቦታዎች በፍጥነት ካርታና ፕላን ተሰርቶላቸው ለሦስተኛ ወገን በሽያጭ ተላልፈዋል በማኅበርና በግል ለማምረቻና ለንግድ አገልግሎት እንዲውሉ ተደርገዋል" ብሏል። የጋራ ቤቶችን በተመለከተም የከተማው አስተዳደር ባወጣው ደንብ መሰረት "በምንም መስፈርት የቤት ተጠቃሚ ሊሆኑ የማይገባቸው ግለሰቦችና ቡድኖች ቤትና የነዋሪነት መታወቂያ ተሰጥቷቸዋል" ሲል በጋራ የመኖሪያ ቤቶች በኩል አሉ ያላቸውን የአሰራር ችግሮች ጠቅሷል። ጥናቱ እንዳለው በከተማዋ የተለያየ አይነት ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ ተግባራት እንደተከናወኑ አመልክቶ፣ እነዚህም በጅምር ቤት ስም ከባለ ይዞታዎች ሕጋዊ...\nSummary in the same language as the doc:
ትናንት፣ ሰኞ፣ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በአዲስ አበባ ከተማ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች እየተባባሰ የመጣ፣ የመንግሥታዊ መዋቅሮች ድጋፍ ያለው ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራ እና የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኢፍትሃዊ ዕደላ እንዳለ ባካሄድኩት ጥናት ደርሼበታለሁ ሲል ማስታወቁ ይታወሳል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
426
Content: የእስራኤል ባለስልጣናት በሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካዊያን ከሃገራቸው እንዲወጡ ይፈልጋሉ አዲስ ሰው ሲያዩ "ሻሎም" ብለው በሂብሩ ሰላምታ ይሰጣሉ። ሰው እንደሚናፍቃቸው ከሰላምታ አሰጣጣቸው መረዳት ይቻላል። ከሴቶቹ አንዷ ህጻናቱን መቆጣጠር ከባድ መሆኑን ትናገራለች። በአካባቢው ይህን የመሰሉ 90 መኖሪያዎች አሉ። ቤቶቹ የአፍሪካውያን ስደተኞች ልጆች ማቆያ ናቸው። የህጻናት ማቆያዎቹ ህጋዊ ፍቃድ የላቸውም። እስራኤል ውስጥ ወደ 37,000 ሺህ የሚጠጉ አፍሪካውያን ስደተኞች አሉ። በአሁኑ ወቅት እነዚህ ስደተኞች ወዴት እንደሚሄዱ ግራ ተጋብተዋል። የእስራኤል መንግስት ወደ ሀገራቸው ሊመልሳቸው ይፈልጋል። በቅርቡ ይህ የመንግስት ውሳኔ በፍርድ ቤት መቀልበሱ ይታወሳል። በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ልጆቻቸውን የሚያስቀምጡት በእነዚህ ቤቶች ውስጥ ነው። ቤቶቹ ለህጻናት ምቹ ባይሆኑም ስደተኞቹ አማራጭ የላቸውም። ልጆቹ በማቆያ ውስጥ ተገቢውን እንክብካቤ አያገኙም። እንደ አውሮፓውያኑ በ2015 በጠባቂዎች ቸልተኛነት አምስት ህጻናት ሞቷዋል። ኤሊፍሌት የተራድኦ ድርጅት የምትሰራው ሶፊያ የስደተኞች ልጆች አማራጭ እንደሌላቸው ትናገራለች። "መንግስት ወደ ሀገራችን ሊመልሰን ይችላል ብለው የፈሩ ወላጆች ገንዘብ ለማጠራቀም ብዙ ስለሚሰሩ ልጆቻቸውን በርካሽ ማቆያ ውስጥ ያስቀምጣሉ።"ትላለች። እንደ አውሮፓውያኑ ከ 2006 እስከ 2016 በእግር ጉዞ ቴል አቪቭ የገቡ ኤርትራውያንና ሱዳናውያን በርካታ ናቸው። ከስደተኞቹ ወደ 15 ሺህ የሚጠጉት ጥገኝነት ቢጠይቁም ፍቃድ የተሰጠው ለአስራ ሁለቱ ብቻ ነው። በርካታ አፍሪካዊያን የሚገኙበት በደቡባዊ ቴልአቪቭ የሚገኘው የሃቲግቫ ገበያ እስራኤል ለስደተኞቹ 3,500 ዶላርና የአውሮፕላን ትኬት ሰጥታ ወደ ሀገራቸው የመመለስ እቅዷን ያሳወቀችው ከወራት በፊት ነበር። ከሀገሪቱ ያልወጡ ስደተኞች ለእስርና እንግልት ተዳራገዋል። "እስራኤል ለህጋዊ ስደተኞች መጠለያ ትሆናለች። ህገ ወጦችን ግን አትቀበልም። ህገ ወጥ ስደተኞች ላይ እርምጃ እንወስዳለን።" ሲሉ ፕሬዘዳንት ቤንጃሚን ናታኒያሁ ተናግረው ነበር። ልጆቻውን በማቆያዎቹ ትተው የሚሄዱ ቤተሰቦች ዘወትር ጭንቀት ላይ ናቸው። ከእነዚህ የስድስት ወር ልጇን በማቆያው አስቀምጣ ወደ ስራ የምትሄደው ኤርትራዊት ትጠቀሳለች። "ልጄን ለማሳደግ ቀኑን ሙሉ ሳጸዳ ነው የምውለው።" በማለት ከህጻናት ማቆያው ውጪ አማራጭ እንደሌላት ትናገራለች። ሶፍያ እንደምትለው የህጻናት ማቆያዎቹ በህጻናቱ እድገትም ተጽእኖ አላቸው። "ልጆቹ ከጭንቀት ባሻገር ትምህርት በፍጥነት ያለመረዳት ችግርም ይገጥማቸዋል።" ትላለች። አብዛኞቹ ስደተኞች በሚኖሩበት የቴል አቪቭ ክፍል የሚኖሩ እስራኤላውያን ስለ ስደተኞቹ ደንታ የላቸውም፥። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ውሳኔ የሚደግፉም ብዙ ናቸው። በሌላ በኩል አፍሪካውያኑ እየደረሰባቸው ካለው እንግልት ጀርባ ዘረኝነት አለ የሚሉም አሉ። የ 31 አመቱ ነጋዴ ዛየን ስደተኞቹን በግድ ወደየሀገራቸው መመለስ አግባብ አይደለም ብሎ ያምናል። ከሱ ጋር ተመሳሳይ ሀሳብ ያላቸው 2,500 እስራኤላውያን በቴል አቪቭ ሮቢን አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተው ነበር። ሚክላት እስራኤል የተባለ ለስደተኞች ድጋፍ የሚሰጥ ተቋም ያቋቋሙት ራባይ ሱዛን ሲልቨርማን "የሒብሩ ሀይማኖት እንግዶችን እንድንቀበል ያዛል።" ይላሉ። ኤርትራውያንና ሱዳናውያን ስደተኞች የመንግስትን ውሳኔ በፍርድ ቤት አስለውጠዋል። የተባበሩት መንግስታት በበኩሉ ከስደተኞቹ መሀከል በሺዎች የሚቆጠሩትን ወደ ምዕራባውያኑ ሀገራት የመውሰድ ሀሳብ አቅርቧል። በድርድሩ የእስራኤል መንግስት ለተቀሩት ስደተኞች መጠለያ እንድትሰጥ ጠይቋል። "የፍርድ ቤቱ ውሳኔና...\nThe previous content can be summarized as follows:
በደቡብ ቴል አቪቭ በሚገኘው አንድ አነስተኛ ቤት ውስጥ አንዲት ሴት ተቀምጣ ሌላዋ ደግሞ ሴት ምግብ ታዘጋጃለች። 20 የሚሆኑ ህጻናት በቤቱ አንድ ጥግ ላይ ተቀምጠዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
401
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮሮናቫይረስ፡ ትራምፕ ዶ/ር ቴድሮስ በሚመሩት የዓለም ጤና ድርጅት ላይ የገንዘብ እቀባ አደረጉ\nSummary: ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኮሮናቫይረስ የሰጠው ምላሽ ቀርፋፋ ነው፤ በአካሄዱም ቻይናን ማዕከል አድርጓል ላሉት የዓለም ጤና ድርጅት አገራቸው የምታበረክተውን የገንዘብ መዋጮ እዲቋረጥ አዘዙ።\nArticle (Max 500 characters):
ይህም ማለት አሜሪካ ለድርጅቱ በየዓመቱ ለድርጅቱ ትሰጥ የነበረው ገንዘብ እንዲቆም የሚያደርግ ነው ተብሏል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የትራምፕን ውሳኔ "ጊዜውን ያላገናዘበ እርምጃ" ሲሉ ተችተውታል። ዶናልድ ትራምፕ ከሳምንታት በፊት ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም የሚመሩትን መሥሪያ ቤት ክፉኛ ሲወቅሱ ነበር። በየዓመቱ የሚሰጡትን መዋጮ ለማጤን እንደሚገደዱም ጥቁምታ መስጠታቸው ይታወሳል። ትራምፕ እንደሚሉት የዓለም ጤና ድርጅት "መሠረታዊ ኃላፊነቱን እንኳ" አልተወጣም። የቫይረሱን የስርጭት ስፋትና አደገኛነት ባላገናዘበ መልኩ እርምጃ አወሳሰዱ የዘገየና ቀርፋፋም ነበር ብለዋል። ከሁሉም በላይ ለቻይና ያደላ ሲሉም ተችተውታል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በአሁኑ ወቅት ራሳቸውም በአገራቸው ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ለቫይረሱ ባሳዩት ቸልተኝነት ክፉኛ እየተብጠለጠሉ ይገኛሉ።
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
152
Doc to summarize: ሮዝሊን ዲለን ውንጀላዋን ያቀረበችው ፍርድ ቤት መሆኑን የአውስትራሊያ ሚዲያ ዘ ኒው ደይሊ ዘግቧል። • ታዳጊዋ አንድን ግለሰብ ከጎርፍ ለማዳን ስትጥር ህይወቷ አለፈ • አምስቱ ተስፋ የተጣለባቸው አፍሪካውያን ሙዚቀኞች ደፋሪዋ ሌበር ፓርቲን ወክሎ የፓርላማ አባል የነበረው ቢል ላንደርዩ መሆኑንም ተናግራለች። አባቷም ሆነ ፖለቲከኛው ቢል ላንደርዩ በህይወት የሉም። የ59 አመቷ ሮዝሊን በአባቷ ንብረት ላይ የአራት ሚሊዮን ዶላር ይገባኛል ጥያቄም አንስታለች። በሰጠችው ምስክርነት ፖለቲከኛው የደፈራት ቢሮው ውስጥ ትሰራ በነበረበት ወቅት ነው። ሌሎች ሚዲያዎች እንደዘገቡት በተለያዩ ሶስት ጊዜያት መደፈሯን ነው። በሶስተኛው ጊዜ መደፈሯን ለአባቷ የተናገረች ሲሆን ለፖሊስ ልትከስ መሆኗን ብታሳውቀውም በወቅቱ የአባቷ ምላሽ " ወደ ፖሊስ መሄድ አትችይም። በአሁኑ ሰዓት ውዝግብ ውስጥ መግባት አልችልም። የሌበር ፓርቲን አመራር ለመቆጣጠር የስልጣን ፍትጊያዎች አሉ" እንዳላት የፍርድ ቤት መረጃዎች ያሳያሉ። እህቷም ሱ ፒተርስ ሃውክ ለኒውደይሊ እንደተናገረችው መደፈሯን ታውቅ እንደነበር ነው። • ለዓመቱ ምርጥ የታጨችው ኢትዮጵያዊት "በወቅቱ ለተለያዩ ሰዎች ተናግራ ነበር። አንዳንድ ሰዎች ድጋፍ ሰጥተዋታል፤ ነገር ግን የትኛውንም የፍትህ ስርዓት ያሳተፈ አልነበረም" በማለት ቃሏን ሰጥታለች። ሌሎች የቤተሰቡ አካላት ምንም ከማለት ተቆጥበዋል። ቢል ላንደርዩ በፓርላማ አባልነት እንደ ጎርጎሳውያኑ ከ 1976-1992 አገልግሏል። ከአባቷ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦብ ሃውኬም ጋር ጥሩ ግንኙነት ነበራቸው ተብሏል። በአውስትራሊያ ፖለቲካ ትልቅ ስፍራ የነበራቸውም ቦብ ሃውኬም አራት ጊዜ ምርጫዎችን ማሸነፍ ችለዋል ። በሃገሪቱም የኢኮኖሚ እንዲሁም የማህበረሰቡ ለውጦች ላይ ትልቅ ስፍራ ተጫውቷል ይባላል። \nSummary in the same language as the doc:
የቀድሞ የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦብ ሃውኬ ልጅ እንደ ጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር 1980ዎቹ ላይ ብትደፈርም የፖለቲካ ህይወታቸውን እንዳትጎዳ በሚል በምስጢርነት እንድትይዘው መገደዷን ከሰሞኑ ይፋ አድርጋለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
228
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በሰሜን ሸዋ ዞን የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን ለቀው እየወጡ ነው\nSummary: በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በተፈፀመ ጥቃት ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ተገለጸ።\nArticle (Max 500 characters):
ጥቃቱ በአጣዬ፣ ሸዋ ሮቢት፣ ማጀቴ ፣ ካራ ቆሬ እና ሌሎች አካባቢዎች መፈጸሙ ተገልጿል። የዞኑ የጸጥታ ኃላፊ አቶ አበራ መኮንን ለቢቢሲ እንደገለፁት ጥቃቱ የተፈፀመው በዞኑ በሚገኙ አምስት ወረዳዎች ውስጥ ሲሆን "በጣም ከፍተኛ" ቁጥር ያለው የታጠቀ ኃይል "ወረራ" መፈፀሙን ተናግረዋል። የታጠቀው ኃይል "ቤቶችን ያቃጥላል፤ ሰዎችን ይገድላል" በማለትም ወደ አካባቢው የገባው የፌደራል የጸጥታ መዋቅርና የመከላከያ ሠራዊትም "ከአቅሙ በላይ" መሆኑን ለቢቢሲ አስረድተዋል። የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ለክልሉ መገናኛ ብዙሃን ተቋም እንደተናገሩት በጥቃቱ የደረሰው ጉዳት የከፋ መሆኑን አመልክተዋል። ለጥቃቱም "ኦነግ ሸኔ እና ሌላ ተከታይ" ያሉትን አካል ተጠያቂ አድርገዋል። በጥቃቱ የጸጥታ አካላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን አክለዋል። ከትናንት በስ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
152
Doc to summarize: ወ/ሮ ሑጤ ነፍሰጡር በነበሩበት ወቅት ከባድ የጤና እክል አጋጥሟቸው የነበረ ቢሆንም አሁንም የአጥንት ሕመም ህይወታቸውን አቀበት አድርጎባቸዋል። የእሳቸውን እና የልጆቻቸውን ጤንነት ይከታተሉ የነበሩ የህክምና ባለሙያዎች የእሳቸው አጥንት ህመምም ሆነ የልጃቸው እግር አጥንት መልፈስፈስ ምክንያቱ ከፋብሪካው የሚወጣው መርዛማ ኬሚካል መሆኑን እንደነገሯቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ወ/ሮ ሑቴ የሚኖሩበት ዲባ በቴ ቀበሌ የሚድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃላ.የተ.የግ.ማኅበር ለገደንቢ ወርቅ ማምረቻ የሚገኝበት ነው። "ነፍሰጡር ሴቶች ያስወርዳቸዋል፤ ሕፃናት ሲወለዱ ያለጭንቅላት ይወለዳሉ። ጭንቅላታቸው መጠኑ በጣም ያነሰ ነው። እጅና አይናቸውም ተጎድቶ ይወለዳሉ። ሰው ታሞ ወደ ሐኪም ቤት ሲሄድ ከ 'ነርቭ' ጋር የተያያዘ ችግር ነው ይባላል።" በማለት የቀበሌው ነዋሪ የሆኑት አቶ ዱቤ ጋሸራ ሚጁ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በዚሁ ቀበሌ ተወልደው ያደጉት እኚህ አዛውንት "ድሮ ይህንን የሚመስል ችግር አልነበረም"ይላሉ። "መንግሥት የወጣቱን ቅሬታ ከመስማት ውጭ ምንም የለወጠው ነገር የለም።" ዓይናቸው ከማምረቻው ውስጥ በሚወጣ ኬሚካል መጎዳቱን እንዲሁም በአግባቡ ቆመው መሄድ እንደሚያቅታቸው ነግረውናል። በተጨማሪም ከዚሁ ችግር የተነሳ በከብቶች እና በዱር እንስሳት እየደረሰ ያለው እልቂት ለትልቅ ችግር አጋልጦናል ይላሉ። 'ሳናይድ' እና የአካል ጉዳተኝነት የሚድሮክ ለገደንቢ የወርቅ ማምረቻ ወርቅና ነሐስ በሚያመርትበት ወቅት ወርቁን ለማፅዳት የሚጠቀምበት ኬሚካል 'ሳናይድ' ይባላል። ይህ ኬሚካል ራስ ምታት፣የልብ፣ የአእምሮ እና የነርቭ ህመሞች እንደሚያስከትል የኦዶ ሻኪሶ ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ጦና ዋሬ ነግረውናል። ከዚህም ባሻገር የሰው አጥንት ለማጠንከር የሚረዱ እንደ ብረት(አይረን) ያሉ ንጥረ ነገሮች ከሰው እና ከእንስሳት አካል ውስጥ መጠኑን ይቀንሳል። ይህም ለአጥንት መሳሳት እና መሰባበር እንደሚያጋልጥ አቶ ጦና ዋሬ ያስረዳሉ። የወርቅ ማምረቻው የሚገኝበት ዲባ በቴ ቀበሌ ውስጥም የአካል ጉዳተኝነት ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ ነው። የቢቢሲ ሪፖርተር በአካል በቀበሌው ተገኝቶ አንድ ኪሎ ሜትር ባልሞላ መንደር ውስጥ ሶስት የአካል ጉዳት ያለባቸው ህፃናትን አይቷል። በህፃናት ላይ የሚደርሰው የአካል ጉዳት በቀበሌው ውስጥ በፍጥነት እያደገ በመምጣቱ ነዋሪዎች ወልደው ለመሳም እየተሳቀቁ እንደሆነ ይናገራሉ። ወ/ሮ ደምበሊ ሔጦ የአካል ጉዳት ያለባት ህፃን አላቸው፤ "ልጆቼ በታመሙ ቁጥር ስጋት ያድርብኛል። ሌላ ተጨማሪ ልጅ ለመውለድ እንደዚሁ ልጅ ይሆንብኝ ይሆን ስል እሰጋለሁ" ይላሉ። በተጨማሪም ነፍሰጡር ሴቶች ልጃቸውን ወልደው ከአካል ጉዳት ነፃ መሆኑን እስኪያረጋግጡ ድረስ ማርገዛቸውን እንደሚደብቁ፣ የአካል ጉዳት ያለበትን ህፃን የወለዱ እናቶችም ከሰው አይን ከልለው በቤት ውስጥ ደብቀው እንደሚያሳድጓቸውም የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ። በተጨማሪም የሳይናይድ ኬሚካል የተቀላቀለበት ወራጅ ውሃ የሚጠጡ እንስሳት ወዲያውኑ እንደሚሞቱ፣ የተበከለ አየር ውስጥ የሚቆዩት ደግሞ ከወደቁ በኋላ መነሳት እንደማይችሉ፣ አጥንታቸውም በቀላሉ እንደሚሰበር የአካባቢው ነዋሪዎች ያስረዳሉ። "ድጋሚ ተመሳሳይ ችግር ይደርስብኝ ይሆን ብዬ እሰጋለሁ።" የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች የፋብሪካው የጥበቃ ሰራተኞች በህብረተሰቡ ላይ ልዩ ልዩ ችግሮችን እንደሚያደርሱ ቅሬታዎች ይሰማሉ። ይህንን ቅሬታ ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆኑ የወረዳው አስተዳደር ሰራተኞችም ይጋሩታል። ለፋብሪካው ከሚደረገው ከፍተኛ ጥበቃ የተነሳ መንግስት በሰጣቸው ኃላፊነት ተጠቅመው በፋብሪካው ውስጥ ገብተው የቁጥጥር እና...\nSummary in the same language as the doc:
ወ/ሮ ሑጤ ደንቆ የሁለት ልጆቻቸው ሞት እንዲሁም የሴት ልጃቸው አካል መጉደል ካደርሰባቸው የሐዘን ስብራት ጋር በጉጂ ዞን ኦዶ ሻኪሶ ወረዳ ዲባ በቴ ቀበሌ ውስጥ ይኖራሉ። እኚህ እናት የመጀመሪያ ልጃቸውን ሁለት እግሯን አልታዘዝ ከማለት በተጨማሪ በኋላ የወለዷቸው ወዲያውኑ እንደተወለዱ ሞተውባቸዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
429
Title: ፍርድ ቤት የአቶ ልደቱን መዝገብ ቢዘጋም አሁንም እስር ላይ ናቸው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ዛሬ ጠዋት ነበር በቀጠሯቸው ቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የቀረቡት። በዛሬው ችሎት አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ፖሊስ ሲያካሂድ የቆየውን ምርመራ ማጠናቀቁን ገልጾ ዐቃቤ ህግ ክስ እስከመሰርት ድረስ የ14 ቀናት ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠው ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ የህግ አግባብነት እንደሌለው ጠቅሶ ሳይቀበለው መቅረቱን አቶ አዳነ ለቢቢሲ ገልጸዋል። ፍርድ ቤቱ የፖሊስ የምርመራ መዝገብ መዘጋቱን ገልጾ አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ መዝገብ የዋስትና ጥያቄያቸውን እንዲያቀርቡ ማዘዙን ጠቅሰዋል። አቶ አዳነ እንዳሉት፤ ችሎቱ ፖሊስ እስካሁን አለኝ ያለውን የምርመራ ውጤትን ቢያቀርብም ፍርድ ቤቱ የቀረበው ማስረጃ አቶ ልደቱን አያስከስስም ብሎ መዝገቡን ዘግቷል ብለዋል። ችሎቱ አቶ ልደቱን የሚያስከስስ ማስረጃ አለማገኘቱን ገልጾ ጉዳዩን ቢቋጨውም፣ አቶ ልደቱ እስካሁን [እስከ ዛሬ ቀትር ድረስ] እንዳልተለቀቁ ተናግረው፤ ስለዚህም አባላቸው ከእስር እንዲወጡ ነገ ሁለት ማመልከቻዎችን ሊያስገቡ እንዳሰቡ አቶ አዳነ አክለዋል። "አንደኛው የዋስ መብት የሚጠየቅበት ማመልከቻ ነው። ሌላኛው ደግሞ አካልን ነጻ የማውጣት ክስም እንመሰርታለን” ብለዋል። አቶ ልደቱ በፍርደ ቤት ነፃ ከተባሉ በኋላ ለምን ከእስር እንደማይለቀቁ ጠይቀው፤ ከፍርድ ቤት እንዲሁም ከፖሊስ ያገኙት ምላሽ፤ “አሠራራችን ነው። የዋስትና ማመልከቻ አስገቡ” መባላቸውንም አቶ አዳነ ለቢቢሲ አስረድተዋል። "የፍትሕ ሥርዓቱ የምናውቀው ስለሆነ ነገ ከነገ ወዲያ ምን እንደሚከሰት አናውቅም። በፍርድ ቤት ይህ አይነት ውሳኔ ቢወሰንም ፖሊስ አልለቀቃቸውም። የዋስትና ማመልከቻ ካልቀረበ እንደማይለቃቸውም ገልጿል። ይሄ አስፈጻሚው ከፍርድ ቤት የበለጠ ጡንቻ እንዳለው ያሳያል” ብለዋል የፓርቲው ፕሬዝዳንት አቶ አዳነ። የልብ ህመም ያለባቸው አቶ ልደቱ "ደህና ነኝ ልል አልችልም። እርግጠኛ የሚሆነው ቀዶ ሕክምና ያደረግኩበትን ዓመታዊ ክትትል ሳደርግ ነው" ብለው ስለ ጤና ሁኔታቸው እንደነገሯቸውም አያይዘው ገልጸዋል። አቶ ልደቱ ከአንድ ወር በፊት በፌደራል ፖሊስ ተይዘው ለኦሮሚያ ፖሊስ ተላልፈው ከተሰጡ በኋላ መኖሪያ ቤታቸው በሚገኝበት የቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ በእስር ላይ ይገኛሉ። አቶ ልደቱ ለእስር የተዳረጉት ከሁለት ወራት በፊት አዲስ አበባ ውስጥ የተከሰተውን የድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ ከተከሰተው ሁከት ጋር በተያያዘ ቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ ሁከቱን በማነሳሳትና በመደገፍ ተጠርጥረው እንደተያዙ ተገልጾ ነበር።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
303
Doc to summarize: ፕሬዚዳንት አንድሬ በነገው ዕለት፣ ጥር 12/2013 ዓ.ም ስልጣን የሚረከቡት ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በሰደተኞች ጉዳይ ላይ ከሜክሲኮም ሆነ ከሌሎች አገራት ጋር በቅርበት እንደሚሰሩ ያላቸውን ተስፋ አስቀምጠዋል። በአሁኑ ወቅት ወደ አሜሪካ የሚጓዙ በአብዛኛው መነሻቸውን ሆንዱራስ ያደረጉ 7 ሺህ የሚሆኑ የመካከለኛው አሜሪካ ስደተኞች ቡድን ወደ ጓቲማላ ገብተዋል። በመቀጠልም ሜክሲኮን በመሻገር ወደ አሜሪካም ለመግባት ሰንቀዋል። በየአመቱም ከመካከለኛው አሜሪካ የሚነሱ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ካራቫን ተብሎ በሚታወቀው የጅምላ ቡድን የሚጓዙ ስደተኞች አብዛኛው በእግራቸው ወደ አሜሪካ በአንድ ላይ ይገባሉ። ስደተኞቹ በአገራቸው ግጭት፣ ፖለቲካዊ መሳደድ፣ ጭቆናንና ድህነትን ሸሽተው እንደሚመጡ ይናገራሉ። በተለይም እነዚህ አገራት በህዳር ወር ላይ ከፍተኛ ዝናብና አውሎ ንፋስ በቀላቀለው የሆሪኬን ማዕበል መመታታቸው የአገሬውን ዜጎች ሁኔታ አክፍቶታል። በትናነትናው ዕለት፣ ጥር 10/2013 ዓ.ም የሜክሲኮው ፕሬዚዳንት ባደረጉት ንግግር አሜሪካ የስደተኞች ፖሊሲዋን እንድታሻሽል በጥብቅ ጠይቀዋል። "ወቅቱ በስደተኞች ፖሊሲ ላይ የተገባው የማሻሻያ ቃል የሚተገበርበት ነው፤ እሱንም ነው ተስፋ የምናደርገው" ብለዋል። አክለውም "በ ጆ ባይደን የምርጫ ቅስቀሳ ወቅት የስደተኞች ፖሊሲን ማሻሻያ እንደሚያጠናቅቁ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ሲናገሩ ሰምቻለሁ። ተስፋም የማደርገው ይህንንኑ ያሳካሉ ብዬ ነው" ብለዋል። ፕሬዚዳንቱ በተጨማሪም መንግሥታቸው ስደተኞች ወደ ሜክሲኮ እንዳይገቡ ተፅእኖ ለማድረስ እንደሚሞክር ቢናገሩም በማስከተልም የስደተኞቹ መብትም ሊከበር ይገባል የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል። ሰኞ እለት በአብዛኛው ከሆንዱራስ የተነሱ ካራቫን ተብሎ በሚታወቀው የጅምላ ቡድን የሚጓዙ 4 ሺህ ስደተኞችን የፀጥታ ኃይሎች ለመበታተንም ሙከራ አድርገው ነበር። ስደተኞች ቫዶ ሆንዶ በምትባል አካባቢም ሰፍረዋል። ፖሊሶቹ ስደተኞቹን ከመጠለያቸው እንዲወጡና ወደመጡበት 50 ኪሎሜትር ርቀት ወዳለው የሆንዱራስ ድንበርም እንዲመለሱ እያስፈራሩዋቸውም እንደነበር የአይን እማኞች አሳውቀዋል። ስደተኞቹ በተወሰነ መልኩ ቢበታተኑም በርካቶቹ ግን ድንጋይ ወደ ፖሊስ በመወርወር ምላሽ ሰጥተዋል። ፖሊስም አስለቃሽ ጋዝ ረጭቷል። ቡድኑ ከቅዳሜ ጀምሮ መንገዳቸው ቢዘጋቸውም እነሱም ዋነኛ ጎዳናዎችን በመዝጋት የትራፊክ መጨናነቅ ፈጥረዋል። አንዳንድ ስደተኞች የከበቡባቸውን የፀጥታ ኃይሎች በኃይል ለማለፍ በሚሞክሩበት ወቅት ግጭቶች ተከስተዋል። ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከደቡባዊ አሜሪካ ድንበር በሜክሲኮ በኩል የሚገቡ ስደተኞችን ህገወጥ በማለት ከፍተኛ ቁጥጥር እንዲደረግ አዘው ነበር። ከዚህም በተጨማሪ በሜክሲኮ፣ ጓቲማላ፣ ሆንዱራስና ኤልሳልቫዶርም አገራት ላይ የስደተኞችን እንቅስቃሴ እንዲቆጣጠሩ ከፍተኛ ጫና እያሳረፉባቸው ነበር። ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የትራምፕን ጥብቅ የስደተኞች ፖሊሲ አስተዳደራቸው እንደሚያሻሽል ቃል ቢገቡም፤ ፖሊሲዎች በአንድ ምሽት ስለማይቀየሩ ስደተኞች ጉዟቸውን እንዳይጀምሩ አስጠንቅቀዋል። \nSummary in the same language as the doc:
በሺዎች የሚቆጠሩ የመካከለኛው አሜሪካ ስደተኞች ቡድን በጓቲማላ ፖሊስ እንዳይወጡ በታገዱበት በአሁኑ ወቅት የሜክሲኮው ፕሬዚዳንት አንድሬ ማኑኤል ሎፔዝ ኦብራዶር አሜሪካ የስደተኛ ፖሊሲዋ ላይ መሰረታዊ ለውጥ እንድታደርግ ጠይቀዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
344
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮሮናቫይረስ፡ በርካታ ሰዎች ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ እየተሻገሩ መሆኑ አሳሳቢ ሆኗል\nSummary: በርካታ ሰዎች በኮረናቫይረስ ከተያዙባት ጎረቤት አገር ጂቡቲ የሚመጡ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ በመሆኑ፤ የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር የአፋርና አማራ ክልሎች ጥረት እያደረጉ መሆኑን አመለከቱ።\nArticle (Max 500 characters):
ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ የጭነት መኪናዎች ጸረ ተዋህሲያን ይረጫሉ የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ያሲን ሙስጠፋ ለቢቢሲ፤ "ከጅቡቲ ከበሽታው የሚሸሹ እንዲሁም ጾም ስለሆነ ሙቀቱን ለማሳለፍ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ በርካታ ሰዎች አሉ" ብለዋል። መንግሥት የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ለመቆጣጠር በድንበሮች በኩል የሰዎች እንቅስቃሴን ቢያግድም ከጂቡቲ "የሚገቡት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው" ይላሉ ኃላፊው። አንድ ሚሊዮን የማይሞላ ሕዝብ ያላት ጂቡቲ አንድ ሺህ የሚጠጉ በበሽታው የተያዙ ሰዎችን በግዛቷ ውስጥ ማግኘቷን ተከትሎ ድንበር እየተሻገሩ በሚገቡ ሰዎች ላይ ቁጥጥር ማድረግ መጀመሩ ተገልጿል። ከጅቡቲ በአፋር ክልል በኩል ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገቡ አስራ አምስት የመግቢያ በሮች ሲኖሩ ሦስቱ ዋና የሚባሉ መሆናቸውን ያመለከቱት ኃላፊው በሁሉም ላይ ቁጥጥር እየተደረገ መሆ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
160
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮሮናቫይረስ ፡ ኮቪድ-19ን ለመከላከል የምንወስዳቸውን ጥንቃቄዎችን በአንድ ጊዜ የሚከውነው መሳሪያ\nSummary: ባሳለፍነው ዓመት በዓለማችን ካጋጠሙ ክስተቶች አንዱ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ነው። ወረርሽኙ ዘርፈ ብዙ ተፅዕኖዎችን አሳድሯል።\nArticle (Max 500 characters):
ተክለወልድ ከፈጠራ ሥራው ጋር ወረርሽኙ ስርጭቱን እያሰፋ ባቫይረሱ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው። በተለይ በሽታው በመጀመሪያ ላይ ተከስቶ በነበረባቸው አገራት ውስጥ ዳግም እያገረሸ መሆኑ እየተነገረ ነው። ቢሆንም ግን የበሽታውን መስፋፋት ለመግታት ያሉትን የመከላከያ ዘዴዎች በአግባቡ ተግባር ላይ ማዋል ከተቻለ የወረርሽኙን የመዛመት ፍጥነት መግታት እንደሚቻል ባለሙያዎች ይመክራሉ። እነዚህን የቫይረሱን የመተላለፊያ መንገዶች የሚቀንሱ ዘዴዎችን ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ፈጠራ የታከለባቸው አማራጮች እየቀረቡ ነው። በኢትዮጵያም ባለፈው 2012 ዓ.ም በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስምንት የፈጠራ ሥራዎች በአዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት መመዝገባቸውን የተቋሙ ባለሙያ የሆኑት አቶ ጌታቸው ጣፋ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ባለፈው ሳምንት በጫማ ሶል ላይ የሚለጠ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
144
Title: ኮሮናቫይረስ ለምን ጥቁሮች ላይ እንደሚበረታ ሊጠና ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ለዚህ ጥናታቸው የሚሆን በሚሊዮን ፓውንድ ገንዘብ ከመንግሥት ሊለቀቅላቸው መሆኑም ተሰምቷል። ጥናቱ በስድስት ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተከፋፈለ ነው። ዘረመል ከቫይረሱ ጋር የተለየ ቁርኝት ይኑረው አይኑረው የሚጠና ሲሆን፣ ዕለታዊ እንቅስቃሴ፣ የሥራ ባህሪ፣ የኑሮ ሁኔታና ሌሎችም በጥናቱ ትኩረት ይደረግባቸዋል። ከስድስቱ የፕሮጀክቱ ክፍሎች አንዱ ፕሮጀክት ብቻውን 30 ሺህ የጤና ባለሙያዎችን ለአንድ ዓመት እየተከታተለ ጥናቱን ያገባድዳል ተብሎ ይጠበቃል ውጤቱ እንደታወቀ መንግሥት በጥናቱ ግኝት ላይ ተመስርቶ እርምጃ ይወስዳል። በሌስተር ዩኒቨርስቲ የኅብረተሰብ ጤና ፕሮፌሰር ካምሌሽ ኩንቲ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የጥናት ውጤቱ በቶሎ ጥቁሮችን፣ እስያዊያን እና ሌሎች ቡድኖችን ለመታደግ እንደሚውል ተስፋ ያደርጋሉ። የዚህ ግዙፍ ጥናት ውጤት ለጥቁር ማኅበረሰብ መሪዎችና ለእስያ ማኅበረሰብ የሚጋራ ሲሆን በቀጣዩ ስለሚወሰዱ እርምጃዎችም ምክክር ይደረጋል። "ለምሳሌ ተሰባስቦ በአንድ ላይ መኖር ለኮሮናቫይረስ አጋልጧቸዋል የሚል ውጤት ካገኘን ወይም ደግሞ የሰውነት እንቅስቃሴ አለማድረጋቸው ነው የጎዳቸው የሚል ውጤት ካገኘን ይህን ተመስርተን መፍትሄ እናበጃለን።" በተለያዩ አካባቢዎች እየወጡ ያሉ ጥናቶች እንዳሳዩት ጥቁሮችና እስያውያን ከአገሬው ሰዎች ይልቅ ለኮቪድ-19 ተጋላጭ ሆነዋል። ይሁንና ጥቁሮችና እስያዉያን ከነጮች የበለጠ ለምን ተጎጂ ሆኑ ለሚለው ከመላምት ያለፈ አስተማማኝ መንስኤ እስከዛሬ በጥናት ተደግፎ አልወጣም። እስካሁን እየተሰጡ ያሉ መላምቶች የሚከተሉትን ነጥቦች የያዙ ናቸው፡- • ጥቁሮች በአኗኗራቸው ብቻም ሳይሆን የሚሰሩት ሥራ ከብዙ ሰዎች ጋር የሚያገናኝ ስለሆነ ለተጋላጭነት የቀረቡ ናቸው፤ ለምሳሌ በጽዳት፣ በሾፌርነት እና በጤና ረዳትነት መሰማራታቸው። • ለመሰረታዊ የጤና ምርመራ ቅርብ አለመሆናቸው • በስኳር፣ በደም ግፊት በአስም የሚሰቃዩ መሆናቸው እና አለቅጥ ውፍረት በብዛት ስለሚያጠቃቸው • ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ስለማያዘወትሩ በዩናይትድ ኪንግደም የሕክምና ጉዳዮች አማካሪ ፕሮፌሰር ክሪስ ዊቲ ይህንን ጥናት በበጎ ተመልክተውታል። "ትክክለኛ እርምጃ እንድንወስድ ትክክለኛ ጥናት ማድረግ ይኖርብናል። ይህ ጥናት ትክክለኛ ውጤት ላይ ያደርሰናል" ይላሉ ፕሮፌሰሩ። ይህ ጥናት ጥቁሮችንና ሌሎች የእስያ ዝርያ ያላቸውን እንግሊዛውያን በጾታ፣ በዕድሜ፣ በገቢ መጠን ከፋፍሎ የሚያጠና ሲሆን 30 ሺህ ሐኪሞችን፣ ነርሶችንና ሌሎች የጤና ባለሙያዎችን በቅርብ ሆኖ ለአንድ ዓመት ክትትል ያደርግባቸዋል። ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲና ሳውዝሃምፕተን ዩኒቨርስቲ ያዋቀሯቸው የጥናት ቡድኖች ደግሞ ጥቁሮችና እስያዊ ዝርያ ያላቸውን ታማሚዎች በተለየ ይከታተላሉ፣ ያጠናሉ። የሞቱትንም ቢሆን ሰነዳቸውን ከሆስፒታሎች ወስደው ይመረምራሉ። ጥናቱ ከዚህ በፊት በዩናይትድ ኪንግደም ባዮባክን ፕሮጀክት የተወሰዱ የግማሽ ሚሊዮን ሰዎችን የዘረመል ናሙና፣ የሽንትና የምራቅና ደም ቅንጣቶች በስፋት ይመረምራል፣ ውጤቱንም ይተነትናል ተብሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
322
ከሀገር ከመሸሽ ውጪ አንዳችም አማራጭ አጥተው ኢትዮጵያን የተሰናበቱ ስፍር ቁጥር የላቸውም። በየደረሱበት ሕይወት ቢጤ ቢጀምሩም፤ ጥለውት ስለሄዱት ዓለም አዘውትረው ማሰባቸው አይቀርም። ቤተሰብ በሞት ሲለይ. . . ሕጻናት ተወልደው ቤተሰቡን ሲቀላቀሉ. . . ቤተሰቡ ከሌላ ቤተሰብ በጋብቻ ሲተሳሰር. . . የሚወዱትን ሰው አፈር አለማልበስ. . . አይዞሽ፣ አይዞህ ባይ በሌለበት ለብቻ ማንባት. . . የዘመድ አዝማድን ስኬት በስልክ ገመድ መስማት. . . • የ2010 የጥበብ ክራሞት • 2010 ለታምራት ላይኔ፣ ለእስክንድር ነጋ፣ ለሃጫሉ ሁንዴሳ . . . • "ድምጽ ለሌላቸው ድምጽ መሆን ነው የምፈልገው" አንድ ቀን ለሀገሬ መሬት እበቃለሁ ብለው በተስፋ የተሞሉ ነፍሶች በአንድ ወገን፤ በሌላ ጽንፍ ደግሞ ቁረጥ ልቤ ባዮች። ባለፉት ሳምንታት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ያስተናገደችው እኒህን ነው። ቢቢሲ ከሦስት ኢትዮጵያውያን ጋር ቆይታ አድርጓል። ሁለቱ ከዓመታት በኋላ ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ሲሆን፤ አንደኛው በቅርቡ ሀገር ቤት የሚገባ ነው። ዐሥርታት ወደ ኋላ መለስ ብለው ሀገር ለመልቀቅ ውሳኔ ላይ የደረሱበትን ቅጽበት፣ ስደት ያሳጣቸውን እንዲሁም ዳግመኛ ኢትዮጵያን ማየት የፈጠረባቸውን ስሜት አጋርተውናል። • "ሀገሬ ራሱ በድንቅ ተቃርኖ ውስጥ ተዛንቃ ስላለች ሥራዎቼም እንደዛ ናቸው" • "በሰው ሃገር አገኘሁ የምለው ነገር ስደተኛ በሚል ስም መጠራትን ብቻ ነው።" • ካናዳን በጥበብ ሥራው ያስዋበው ኢትዮጵያዊ "እናቴን፣ አባቴን፣ ባሌን አልቀበርኩም" ዓለምፀሐይ ወዳጆ የኪነጥበብ ሰው ዓለምፀሐይ ወዳጆ ከኢትዮጵያ የተሰደደችው ከ27 ዓመታት በፊት ነበር። ኢህአዴግ ሥልጣን ሲጨብጥ። የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቿ ከአመራሩ ጋር እንደማያኗኗሯት ለመረዳት ጊዜ አልወሰደባትም። "የኢትዮጵያን ሉአላዊነት በሚመለከት፣ የኤርትራን ጥያቄ በሚመለከት እጽፋቸው፣ እተውናቸው፣ አቀርባቸው የነበሩትን ነገሮች፤ በነሱ የሬድዮ መቀስቀሻ ጣቢያ ላይ ያፌዙባቸው ነበር" ትላላች። ኢትዮጵያ ውስጥ በዴሞክራሲያዊ መንገድ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ምርጫ ተደርጎ ሕዝቡ በፈቀደው የምትመራ ሀገር እንጂ አንድ ብሔር ላይ የተመሠረተ አገዛዝ የሚሰፍንባት አትሆንም የሚል ጽኑ አቋም ነበራት። ደርግ ሲያበቃለት የመጣው መንግሥት የተሻለ እንደሚሆን አላመነችም። ዕለቱ ማክሰኞ ነበር። ከኪነ ጥበብ ጓዷ ታማኝ በየነ ጋር ራድዮ እያዳመጡ ነበር። ኮለኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ከሥልጣን መውረዳቸውን ሰሙ። የዛኑ ዕለት ከሀገር ለመውጣት ወስና፤ አርብ ልጇቿን ይዛ ወደ አሜሪካ በረረች። የሁለት ዐሥርታት የስደት ኑሮ ለዓለምፀሐይ ቀላል አልነበረም። በግል ሕይወቷም፣ በሙያዋም ብዙ አጥታለች። "እናቴን አልቀበርኳትም፤ አባቴን አልቀበርኩትም፤ የምወደውን ባሌን አልቀበርኩትም። ከዚህ የበለጠ በሰው ላይ ሊደርስ የሚችል በደል ያለ አይመስለኝም" እህቶቿ፣ የእህቶቿ ልጆች፣ የአክስቶቿና የአጎቶቿ ልጆች ሲዳሩ፣ ሲወልዱ ከጎናቸው አልነበረችም። ደስታም ሀዘንም እንዳመለጣት ስትናገር ሀዘን በሰበረው ድምጽ ነው። ባዕድ ቋንቋ በሚናገሩ ሰዎች መካከል መኖር እንደ ጥበበኛ ዋጋ አስከፍሏታል። ከምትጽፍለት፣ ከሚወዳት ሕዝብ ርቆ መሥራት እንደከበዳት ስትገልጽ "በጽናቴና በጥንካሬዬ ጥርሴን ነክሼ ሙያዬ ውስጥ ለመቆየት ቻልኩ እንጂ፤ እጅግ አንገትጋች የስደት ሕይወት ነው የመራሁት" ትላለች። የኢትዮጵያ የጥበብ መድረክ ያለሷ ወደፊት መጓዙም ያስቆጫታል። በየጽሑፉ፣ በየትወናው፣ በየዝግጅቱ ውስጥ ብትሆን ኖሮ ልምዷን ለወጣቶች ታካፍል ነበርና። በገዛ ሀገሯ ስለ ሥራዎቿ ማውራት፣ ጽሑፎቿን ማንበብ እንደ ወንጀል መቆጠሩም... \n\nGive me a good title for the article above.
የዓለምፀሐይ፣ የፍስሃ እና የካሳሁን አዲስ ተስፋ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
407
Title: ታኩ ሴኪን፡ ጃፓናዊው ሼፍ የቀረበበትን ወሲባዊ ትንኮሳ ውንጀላ ተከትሎ ራሱን አጠፋ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በምግብ አቅርቦታቸውም ሽልማትን ተቀዳጅተዋል። ምርጥ ምግብ ቤት የሚል ስያሜም አግኝተዋል። 'ደርሶ' የሚል ስያሜ ያለው መግብ ቤቱ ከአራት ዓመታት በፊት ነበር የተከፈተው። 'ዘ ቤስት ኢን ፍራንስ' የተሰኘውን ሽልማት ያገኘውም በዚያው ዓመት ነው። ባለፈው ዓመትም ' ቼቫል ዲኦር' የተባለ የተለያዩ የእስያ አገራት ምግቦች የሚዘጋጁበት ምግብ ቤት የከፈተ ሲሆን፤ ይህም ሽልማትን ተቀዳጅቷል። የ39 ዓመቱ ታኩ፤ ከፈረንሳዩ እውቅ ሼፍ አሌን ዱካሴ ጋር በቶክዮ እንዲሁም በፓሪስ በሚገኘው አቴኔ ፕላዛ አብረው ሰልጥነዋል። ታዲያ አሁን የመሞቱ ዜና ተሰምቷል። ጃፓናዊው ሼፍ የቀረበበትን ወሲባዊ ትንኮሳ ውንጀላ ተከትሎ ሰኞ ዕለት ራሱን ማጥፋቱን ቤተሰቦቹ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል። በእርግጥ በታኩ ላይ የቀረበ ይፋዊ ክስም አልነበረም ፤ በፖሊስም ምርመራ እየተደረገበት አልነበረም። እርሱ ግን የቀረበውን ውንጀላ አስተባብሏል። ነገሩ ወዲህ ነው። ታኩ የተወነጀለው ባሳለፍነው የፈረንጆቹ በጋ ወራት፤ በርካታ ሴቶች ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ ፈፅሟል የሚል ነው። በኋላ ላይ አንዲት ሴት ስሙን ባልጠቀሰችው እንድ ጃፓናዊ ዝነኛ ሼፍ ወሲባዊ ትንኮሳ ደርሶባት እንደነበር በኢንስታግራም ገጿ ላይ አሰፈረች። ይህንን ተከትሎም በዘርፉ ያሉ ሴቶችም ለዚች ሴት ድጋፋቸውን ማሰማት የጀመሩ ሲሆን፤ 'ሚቱ' የሚል እንቅስቃሴም መጀመሩን የምግብ የዜና ድረ ገፁ- ኢተር ዘግቧል። እንደ ኤኤፍፒ የዜና ወኪል ከሆነ፤ ምግብ ላይ ትኩረት የሚያደርገው 'አታቡላ' የተሰኘው የፈረንሳይ ድረ ገፅ ባሳለፍነው ነሃሴ ወር ላይ በፈረንሳይ ምግብ ቤቶች ኩሽና ስለተፈፀመ ወሲባዊ ጥቃትና ትንኮ ዘለግ ያለ የምርመራ ፅሁፍ አትሞ ነበር። በፅሁፉ ስሙ ያልተገለፀው ዝነኛው ጃፓናዊ ሼፍ ለመድፈር ወንጀሉ ተጠያቂ እንደሚሆን አስፍሯል። ሼፍ ታኩም ይህ ሰው ማን እንደሆነ እንደሚያጣራ ተናግሮ ነበር። በኋላ ላይ ግን ይሄው ድረ ገፅ የተለያዩ ምንጮችን ዋቢ በማድረግ የሼፉን ስም ይዞ ወጥቷል። ሼፍ ታኩ ይህ ውንጀላ ከተመሰረተበት በኋላ ቁጡ እና እረፍት የለሽ እየሆነ መምጣት መጀመሩን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል። ይህ ችግር እያደገ ሄዶም ለከፍተኛ የአዕምሮ ጤና ችግር - ድብርት ተዳረገ ይላሉ ቤተሰቦቹ። "በራሱ ክብርና ፅናት ላይ የተፈፀመው ጥቃት ጥልቅ ነበር፤ ለድብርት ችግር ከተዳረገም በኋላም፤ ታኩ ከዚህ ችግር እንዴት ሊወጣ እንደሚችል ግራ ገብቶት ነበር" ብለዋል ቤተሰቦቹ ባወጡት መግለጫ። የሼፉን መሞት ተከትሎ የጥቃቱን ዘገባ ያወጣው ምግብ ላይ ትኩረት የሚያደርገው 'አታቡላ' የተሰኘው የፈረንሳይ ድረ ገፅ ያቀረበውን ሪፖርት ተከላክሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
318
በሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋም ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ቅዳሜ ዕለት በሁለት የሳዑዲ አረቢያ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ቦታዎች ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ለዓለም የሚቀርበው የነዳጅ መጠን አምስት በመቶ ቀንሷል። በዚህም ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ዋጋ ከ15 እስከ 19 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። በድሮን ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪ ተቋማት ወደ ቀደመ ስራቸው ለመመለስ ሳምንታት ያስፈልጋለል ተብሏል። ቅዳሜ ዕለት ጥቃት የተሰነዘረባቸው የሳዑዲ ነዳጅ ማቀነባበሪያ ተቋማት በዓለማችን እጅግ ዘመናዊ እና ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግላቸው የነዳጅ ማቀነባበሪያዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸው። • አሜሪካ ሳዑዲ ላይ ለተፈጸመው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አደረገች • የሁቲ አማጺያን ወደ ሳዑዲ ሚሳዔል ተኮሰች • የሳዑዲ እገዳ ለየመን ጥፋት ነው ጥቃቱን ማን ሰነዘረው? በኢራን ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን የድሮን ጥቃቱን የፈጸምነው እኛ ነን ብለዋል። አሜሪካ ግን ሳዑዲ ላይ ለደረሰው ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርጋለች። የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ማይክ ፖምፔዮ ቅዳሜ ዕለት የሳዑዲ ነዳጅ ማውጫ ተቋማት ላይ ለተሰነዘረው የድሮን ጥቃት ኢራንን ተጠያቂ አድርገዋል። ከምዕራባውያን መንግሥታት ድጋፍ የሚያገኘው ሳዑዲ መራሹ ኃይል በየመን እየተደረገ ባለው ጦርነት ለየመን መንግሥት ድጋፍ የሚያደርግ ሲሆን፤ ኢራን ደግሞ ለሁቲ አማጽያን ድጋፍ ታደርጋለች። የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊው ማይክ ፖምፔዮ ''የድሮን ጥቃቱ ከየመን ስለመነሳቱ የሚያሳይ ምንም አይነት ማስረጃ የለም። ሁሉም መንግሥታት ኢራን በዓለም የኢንርጂ ምንጭ ላይ የሰነዘረችውን ጥቃት ማውገዝ አለባቸው'' ብለዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በበኩላቸው ለጥፋቱ ማን ተጠያቂ እንደሆነ ስለምናውቅ "አቀባብለን" የሳዑዲ መንግሥት ምክረ ሃሰብ ምን እንደሆነ እየጠበቅን ነው ብለዋል። የሳዑዲ ባለስልጣናት ጥቃቱ በሰው ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም በማለት የድሮን ጥቃቱ ስላደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ ሳይሰጡ ቀርተዋል። የተሰነዘረው ጥቃት የሳዑዲ አረቢያን የድፍድፍ ነዳጅ የማምረት አቅም በግማሽ መቀነሱ ግን ተረጋግጧል። ሳዑዲ አረቢያ የዓለማችን ቁጥር አንድ ነዳጅ አምራች ስትሆን በየቀኑ ወደ 7 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ ወደ ውጪ ሃገራት ትልካለች። የሁቲ አማጺያን እነማን ናቸው? በኢራን መንግሥት ድጋፍ የሚደረግላቸው የሁቲ አማጽያን የየመንን መንግሥት እና የሳዑዲ መራሹን ኃይል ሲፋለሙ ቆይተዋል። ፕሬዝደንት አብደራቡህ ማንሱር ከመዲናዋ ሰነዓ በሁቲ አማጽያን ተባረው ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የመን ላለፉት 4 ዓመታት በጦርነት ስትታመስ ቆይታለች። ሳዑዲ ከመዲናዋ የተባረሩትን ፕሬዝደንት በመደገፍ በሁቲ አማጽያን ላይ በየቀኑ ማለት በሚቻል መልኩ የአየር ጥቃቶችን ትፈጽማለች። የሁቲ አማጽያን በበኩላቸው ሚሳኤሎችን ወደ ሳዑዲ ያስወነጭፋሉ። \n\nGive me a good title for the article above.
በሳዑዲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ አሳየ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
329
ጽህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው በክልሉ በሚገኙ "በርካታ ከተሞችና በዙሪያቸው ባሉ አካባቢዎች በሚካሄድ ውጊያ የሰብዓዊ ድጋፍ ሥራው እንቅፋት እንደገጠመው ተደርጎ የሚነገረው ሐሰት" እንደሆነ ገልጾ ይህም በአገሪቱ መከላከያ ሠራዊት ክልሉን ለማረጋጋት የተከናወኑ ወሳኝ ተግባራትን የሚቃረን ነው ብሏል። ጨምሮም በትግራይ ክልል በአሁኑ ወቅት እየሸሹ ያሉ የወንጀለኛው ቡድን አባላትን ለመያዝ በሚደረገው ጥረት ውስጥ አልፎ አልፎ ከታጣቂዎች ጋር የሚደረግን የተኩስ ልውውጥን እንደ ውጊያ አድርጎ ማቅረብ ተገቢ እንዳልሆነ አመልክቷል። የተባበሩት መንግሥታት በክልሉ የሰብዓዊ እርዳታ ለማቅረብ ከኢትዮጵያ መንግሥታ ጋር ስምምነት ከተፈራረመ በኋላ ትግራይ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች በሚካሄድ ውጊያ ምክንያት እርዳታ ለማቅረብ የሚያደርገው ጥረት እንደተስተጓጎለበት ባለፈው ሳምንት ለፈረንሳይ ዜና ወኪል መግለጹ ይታወሳል። ጨምሮም ለሳምንታት በዘለቀው ግጭት ሳቢያ በርካታ ሰዎች የሚያስፈልጋቸው መሠረታዊ አቅርቦት መሟጠጡን በመግለጽ እርዳታውን ለሚፈልጉ ዜጎች ለማድረስ ከመንግሥት ጋር ስምምነት ላይ ቢደረስም ወደ አካባቢዎቹ መድረስ እንዳልቻሉ ገልጾ ነበር። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት ዛሬ [አርብ] ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው የፌደራል መንግሥቱ በክልሉ ለሚደረጉ የሰብዓዊ እርዳታዎች አቅርቦት አስተማማኛና ደኅንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የማድረግ ኃላፊነት እንዳለበት ጠቅሶ ከተባበሩት መንግሥታት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሰረት የአቅርቦት መስመሮች እንደሚመቻቹ አመልክቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሁለት ዓለም አቀፍ ዓለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅቶች ሠራተኞቻቸው በትግራይ እንደተገደሉባቸው አስታውቀዋል። ዳኒሽ ሪፊውጂ ካውንስል እና ኢንተርናሽናል ሬስኪው ኮሚቴ (አይአርሲ) ዛሬ እና ትናንት ባወጡት መግለጫ በትግራይ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ ባልደረቦቻችን ተገድለዋል ብለዋል። ዳኒሽ ሪፊውጂ ካውንስል ባሳለፍነው ወር ሦስት የሰብዓዊ እርዳታ ሠራተኞቹ መገደላቸውን ሲያስታውቅ ኢንተርናሽናል ሬስኪው ኮሚቴ (አይአርሲ) በበኩሉ በሽሬ ከተማ ህጻጽ የሰደተኞች መጠለያ ካምፕ ይሰራ የነበረ ባልደረባው መገደሉን አስታውቋል። የጠቅላይ ሚንስትሩ ጽ/ቤት መንግሥት የዜጎቹን ደኅንት በሁሉም በኩል ለማረጋገጥ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጾ በትግራይ ክልል ያሉና ለችግር ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎች አስፈላጊው የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደርስ እንደሚሰራ፤ ነገር ግን ከዚህ ተቃራኒ የሚወጡ ሪፖርቶች የፌደራል መንግሥቱን ጥረት ለማሳነስ በሚካሄድ የተሳሳተ መረጃ የማሰራጨት ዘመቻ ምክንያት ነው ብሏል። የእርዳታ አቅርቦቱ በተገቢው ሁኔታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች እንዲደርስ ከተመድ ጋር በተደረሰው ስምምነት በሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ ውስጥ ተሳታፊ የሆኑ አካላት አላማ፣ መርህ፣ የአቅርቦት ቅንጅት፣ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ላይ ከስምምነት ተደርሶ በዚሁ መሠረት ሥራዎች እንደሚከናወኑ አመለክቷል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት እንዳለው ከሳምንታት በፊት ጀምሮ ሠራዊቱ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች የመሠረታዊ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቶች በመንግሥት አማካይነት ሲቀርብ መቆየቱን አመለክቶ አሁንም የክልሉን ዋና ከተማን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ስፍራዎች የምግብና የመድኃኒት ድጋፎች እየቀረቡ መሆኑን አመለክቷል። ከሳምንታት በፊት በአንዳንድ አካባቢዎች የእርዳታ አቅርቦት መዘግየት አጋጥሞ እንደነበረ አመለክቶ መቀለ ከተያዘች በኋላ ግን ወታደራዊው ዘመቻ አብቅቶ ተፈላጊ "የወንለኛ ቡድኑ አባላትን" የመያዝ ሥራ እየተከናወነ በመሆኑ የእርዳታ አቅርቦቶች እየተከፋፈሉ መኖናቸውን ገልጿል። በዚሁም መሠረት በመጀመሪያው ዙር የሰብዓዊ ድጋፍ የህክምና ቁሳቁሶችን ጨምሮ... \n\nGive me a good title for the article above.
ትግራይ፡ መንግሥት በትግራይ የሰብዓዊ እርዳታን የሚያስተጓጉል ችግር የለም አለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
384
Content: ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት አሁን ወቅቱ ለወጣቶች አስፈሪና አስቸጋሪ ጊዜ ነው ብለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት በዋይት ሐውስ ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው። • የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ወሲባዊ ጥቃት አላደረስኩም አሉ • ቢል ኮዝቢ ወደ ዘብጥያ ወረዱ •የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች "ሕይወቴን በሙሉ ስሰማ የኖርኩት 'ጥፋተኛ መሆንህ እስካልተረጋገጠ ድረስ ነፃ ነህ ' የሚለውን ነው፤ አሁን ግን 'ንፁህ መሆንህ እስኪረጋገጥ ድረስ ወንጀለኛ ነህ'፤ ይህ ደግሞ በጣም በጣም አስቸጋሪ ፍረጃ ነው" ብለዋል። "በአሜሪካ ወጣቶች ላላጠፉት ጥፋት ወንጀለኛ ሆኖ መገኘት ፈታኝ ጊዜ ነው" ይህ የትራምፕ አስተያየት የተሰማው ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ ሹመት በእጩነት ያቀረቧቸውና በወሲብ ቅሌት ለተጠረጠሩት ብሬት ካቫናህ ያላቸውን ድጋፍ በድጋሚ በገለፁበት ወቅት ነው። ዳኛ ካቫናይ ላይ የሚሰጠው ድምፅ የዘገየው እርሳቸው የካዱትን የወሲብ ቅሌት ተግባር ኤፍ ቢ አይ እያጣራ በመሆኑ ነው። ትራምፕ የሀገሪቱ ሃገሪቱ ህግ መወሰኛ ምክር ቤት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሹመቱን እንደሚያፀድቀው ሙሉ እምነት እንዳላቸው ተናግረዋል። ይህ ሹመት ከፀደቀ የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድቤት ስልጣን ለረጅም ዓመታት በወግ አጥባቂዎቹ እጅ ይቆያል ማለት ነው። ፕሬዝዳንቱ የኤፍ ቢ አይ የምርመራ ውጤትን እየጠበቁ መሆኑን ገልፀው ምንም ዓይነት ነገር ማቋረጥ እንደማይፈልጉ ተናግረዋል። • ከጥንት ሮማውያን እስከ ትዊተር የደረሰው የ# ምልክት • አቶ ጌታቸው አሰፋ የሀዋሳውን ጉባኤ ይታደማሉ? \nThe previous content can be summarized as follows:
ትራምፕ በአሜሪካ ጊዜው ለወጣቶች አስፈሪና ፈታኝ ነው አሉ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
201
Doc to summarize: የሶያ ጥራጥሬ በሚል ስም ሲጓጓዝ የነበረው ኮኬይን የተያዘው ከሁለት ሳምንት በፊት የሀምቡርግ የጉምሩክ መስሪያ ቤት በጥርጣሬ ፍተሻ በማካሄዱ ነበር። ከአራት ቶን በላይ የሚለካው ይህ የኮኬይን እፅ ከኡሯጓይ ወደ ቤልጂየም እየተጓጓዘ ነበርም ተብሏል። ኮኬይኑ 200 በሚሆኑ የስፖርት ሻንጣዎች ተደብቆ በእቃ ማጓጓዣ ኮንቴይነር ውስጥ ሆኖ ነበር የተያዘው። የጉምሩክ መስሪያ ቤቱ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ እፁን ከጥቅም ውጭ አድርጎ ማስወገዱን ገልጿል። • አልጄሪያ አንድ ኮንቴይነር ሙሉ ኮኬይን ያዘች • 246 የኮኬይን ከረጢቶችን የዋጠው ግለሰብ አውሮፕላን ላይ ሞተ "እፁ ለመንገድ ላይ ንግድ እንዲሆን ሳይዘጋጅ እንዳልቀረ ተገምቷል፤ ይህ 4.5 ቶን የሚለካው ኮኬይንም በገንዘብ ሲተመን አንድ ቢሊየን ገደማ ዩሮ (1.1 ቢሊየን ዶላር) ያወጣል" ሲል የሀምቡርግ የጉምሩክ መስሪያቤት በመግለጫው አስታውቋል። የሀምበርገር ፖሊስ የኮንቴኔሮችን መዳረሻ የት ሊሆን እንደሚችል ምርመራ እያካሄደ መሆኑን መግለጫው አክሏል። የጀርመን ባለሥልጣናት እፁን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸው ዓለም አቀፋዊ የሆነ ሕገ ወጥ የእፅ ዝውውርን ለመቆጣጠር ያላቸውን ብቃት ያሳየ እንደሆነ ተናግረዋል። ይሁን እንጂ የእፁ ከፍተኛ መጠን መሆን በደቡብ አሜሪካ ያለው የእፅ ምርት እየጨመረ ለመምጣቱ አመላካች ነው ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ሀምቡርግ በአውሮፓ ካሉ ትላልቅ ወደቦች ሦስተኛው ሲሆን በጀርመን ግን ትልቁ ወደብ ነው። \nSummary in the same language as the doc:
ጀርመን በታሪኳ አጋጥሟት የማያውቅ መጠን ያለው የኮኬይን እፅ በሀምቡርግ ወደብ ላይ መያዙን የአገሪቷ የጉምሩክ ባለሥልጣናት አስታወቁ።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
189
Doc to summarize: በተቀየረው ህግም መሰረት ሴቶች ቤተ መቅደሱ ውስጥ ሆነው ማገልገልም ይችላሉ። ሆኖም የተቀቡት ቄስ በበላይነት ስርዓቱን እንደሚቆጣጠሩ አፅንኦት ሰጥተዋል። በተለያዩ በምዕራባውያን አገራት በሚገኙ የካቶሊክ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ ሴቶች እነዚህን አገልግሎቶች የሚያከናውኑ ሲሆን የፖፑ የአሁኑ ውሳኔ ለነዚህ ስፍራዎች እውቅናን እንዲያገኙ ሆኗቸዋል። የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የበላይ ተቆጣጣሪ ፖፕ ፍራንሲስ እንዳሉት ሴቶች በቤተክርስቲያኗ ላይ "ለየት ያለ አስተዋፅኦ እያደረጉ ነው" ብለዋል። የአሁኑም ውሳኔ ወግ አጥባቂ የሚባሉ የቤተ ክርስቲያኗ መሪዎችን ሴቶች በቤተ ክርስቲያኗ ባለው የአምልኮ ስርአትም ያላቸውን ሚና ከፍ እንዲያደርጉም ያስገድዳቸዋል ተብሏል። ፖፑ ቤተክርስቲያኗ ሁሉንም ትቀበላለች የሚለውንም ለማሳየት የተለያዩ ማሻሻያዎችን እያደረጉ መሆናቸውን የቢቢሲው ማርክ ሎወን ከሮም ዘግቧል። ነገር ግን ባለፈው አመት ሴቶች አንዳንድ የቤተ ክርስቲያኗ አገልግሎትን ያከናውኑ ዘንድ ዲያቆን መሆን ይችላሉ ወይ የሚለውን በተመለከተ ውሳኔ ለማስተላለፍ ሲኖዶሱ በተዘጋጀበት ወቅት ፖፑ ህጉ አይቀየርም በማለት በእምቢተኝነት ፀንተዋል። መሰረታዊ የሚባሉ ማሻሻያዎችን ከቤተ ክርስቲያኗ ሲጠብቁ የነበሩትንም አካላት ውሳኔያቸው ተስፋ አስቆርጠዋል። በአሁኑ ወቅት ፖፑ የቀየሩት ሃረግ "ማንኛውም ወንድ" የሚለውን "በማንኛውም ሰው" በሚል እንዲተካ አድርገዋል። በዚህም መሰረት ሴቶች በቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ ባሉ የአምልኮ ስርአቶች ሴቶች ቅዱሳት መፃህፍትን ያነባሉ እንዲሁም በቅዳሴ ወቅትም ረዳት መሆን ይችላሉ። ከዚህም በተጨማሪ በቅዳሴ ወቅት ሴቶቹ ቁርባን ማቁረብ እንዲሁም ፀሎቶችን ማድረስና ሌሎች አገልግሎቶች የማከናወን ሚና ይኖራቸዋል። \nSummary in the same language as the doc:
ፖፕ ፍራንሲስ ከሰሞኑ የሮማውን የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ህግ በመቀየር ሴቶች ቁርባንን ጨምሮ ሌሎች የቤተ ክርስቲያኗን አገልግሎቶችን እንዲያካሂዱ ፈቅደዋል።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
204
የዓለማችን ትልቋ መድሃኒት አምራች የሆነችው ህንድ ለመድሃኒቶች መስሪያ የሚውሉ 26 አይነት ግብአቶችንና ከእነሱ የሚመረቱ መድሃኒቶች ሽያጭ ላይ ክልከላ ጥላለች። ክልከላው ከተጣለባቸው መድሃኒቶች ውስጥ በስፋት ህመምን ለማስታገስ የሚውለው ፓራሲታሞል እንደሚገኝበት ተነግሯል። ይህ የተከሰተው ለመድሃኒቶቹ መስሪያ የሚውሉ ግብአቶችን የሚያመርቱ የቻይና ተቋማት በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ምርት በማቆማቸው ወይም ምርታቸውን በመቀነሳቸው ነው። የህንድ መድሃኒት አምራቾች 70 በመቶ የሚሆነውን የምርታቸውን ግብአት የሚያገኙት ከቻይና በመሆኑ፤ ወረርሽኙ እየተስፋፋ ከሄደ እጥረት ሊያጋጥማቸው እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎች አስጠንቅቀዋል። "ቻይና ውስጥ የማይመረቱ መድሃኒቶች ሳይቀር ዋነኛ ግብአታቸውን የሚያገኙት ከቻይና ነው። ቻይናና ህንድ በበሽታው ከተጠቁ በዓለም ዙሪያ የመድሃኒት እጥረት ሊከሰት ይችላል" ሲሉ ሹዋን ሬን ተናግረዋል። እጥረት ያጋጥማል ተብለው ከተሰጉት የመድሃኒቶች ዝርዝር ውስጥ ለተለያዩ ህመሞች ህክምና የሚውሉ መድሃኒቶችና ቫይታሚኖች ይገኙባቸዋል። የምጣኔ ሐብት ባለሙያው ስቴፈን ፎርማን ለቢቢሲ እንደተናገሩት በመድሃኒት ግብአቶች ላይ ያጋጠመው እጥረት በዋጋ ላይ ጭማሪን እያስከተለ ነው። "ህንድ ውስጥ የመድሃኒቶች አቅርቦት መቀነስ ምልክቶች በመታየቱ በዋጋ ላይ ጭማሪ እየተስተዋለ ነው።" ይህንን ተከትሎ የተፈጠረውን ስጋት ለማረጋጋት የህንድ መንግሥት በሰጠው መግለጫ፤ እስከ ሦስት ወር ድረስ ሊቆይ የሚችል የመድሃኒት ክምችት እንዳለው ገልጿል። ከፍተኛ መጠን ያለው መሰረታዊ መድሃኒቶችን ከህንድ የምታስገባው አሜሪካ ህንድ በመድሃኒቶችና በመድሃኒት ማምረቻ ግብአቶች ላይ ከጣለችው ክልከላ አንጻር ሊያስከትል የሚችለውን ተጽእኖ ለመለየት እየሰሩ መሆናቸውን ባለስልጣናት ተናግረዋል። ዋና ዋና የአሜሪካ መድሃኒት አምራች ተቋማትም የምርት ግብአት የሚያገኙበትን መስመር በቅርበት እየተከታተሉ መሆኑም ተገልጿል። \n\nGive me a good title for the article above.
በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሌሎች የመድሃኒቶች እጥረት ሊያጋጥም እንደሚችል ተሰግቷል
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
210
አንበሶቹ ቢያንስ ሁለት አዳኞችን 'ውጠው አላየሁም' ማለታቸው እየተዘገበ ሲሆን የማቆያው ሰዎች ግን አዳኞቹ ሶስት ሳይሆኑ አልቀሩም ሲሉ ይገምታሉ። የሁለቱ ሰዎች ቅሪት የተገኘ ሲሆን ለአደን ይረዳቸው ዘንድ ይዘውት የነበረ መሣሪያና መጥረቢያም ተገኝቷል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አፍሪቃ ውስጥ የአውራሪስ አደን እየበረታ የመጣ ሲሆን ለዚህ ደሞ እንደምክንያት እየተጠቀሰ ያለው በውድ ዋጋ ለገበያ የሚቀርበው የአውራሪስ ቀንድ ነው። አውራሪስ በብዛት ከሚገኝባቸው የአፍሪቃ ሃገራት አልፎ ቻይና እና ቪየትናምን የመሳሰሉ ሃገራት በኢህ ጉዳይ ማጣፊያው አጥሯቸዋል። የእንስሳት ማቆያ ሥፍራው ባለቤት የሆኑ ግለሰብ በፌስቡክ ገፃቸው አዳኞቹ ወደ ቅጥር ግቢው የገቡት ድቅድቅ ጨለማን ተገን አድርገው እንደሆነ አሰውቀዋል። ግለሰቡ ጨምረው ሲገልፁ «አዳኞቹን አንክት አድርገው የበሏቸው አንበሶቹ በቁጥር ምን ያህል እንደሆኑ ባናውቅም በርከት እንደሚሉ ግን እንገምታለን» ብለዋል። የሰዎቹ ቅሪት ከተገኘ በኋላ ሁኔታውን ማጣራት ይረዳ ዘንድ አንበሶቹ ራሳቸውን እንዲስቱ ተደርጓል። ፖሊስ ሌላ በአንበሳ የተበላ አዳኝ ይኖር እንደሆን ለማጣራት አካባቢውን ቢያስስም ፍንጭ ሊገኝ አልቻለም። በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት ብቻ አዳኞች በዚህ ማቆያ ሥፋራ የሚገኙ ዘጠኝ አውራሪሶችን መግደላቸው ተመዝግቧል። ባለፉት አስርት ዓመታት ብቻ ደግሞ 7 ሺህ ያህል አውራሪሶች የአዳኞች ሲሳይ ሆነዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
በደቡብ አፍሪቃ አውራሪስ አዳኞቹ በአንበሳ ተበሉ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
170
Title: 'ዕውቀት ሳያገኙ ትምህርት ቤት መመላለስ'\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ድርጅቱ ጥናቱን 'አስደንጋጭ' እና 'የትምህርትን ቀውስ' የሚያሳይ ብሎታል። በግጭት ውስጥ ባሉ ወይንም ከሰሃራ በታች በሚገኙ ደሃ ሃገራት ውስጥ በትምህርት ላይ ትኩረት በማድረግ የሚሰሩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ትምህርት ቤቶችን በማቋቋም ላይ አትኩረዋል። ሆኖም በዩኔስኮ የስታትስቲክስ ተቋም የተደረገው ጥናት እንደሚያሳው በትምህርት ቤቶቹ የትምህርት ጥራት ችግር ይስተዋላል። ለዚህ ደግሞ ማሳያ የሆነው 600 ሚሊዮን ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ልጆች መሠረታዊ የሂሳብም ሆነ የማንበብ ክህሎታቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው። ከፍተኛ ልዩነት እንደጥናቱ ከሆነ ከሰሃራ በታች ባሉ ሃገራት ከሚገኙ ህጻናትና ታዳጊዎች መካከል 88 በመቶ የሚሆኑት መሠረታዊ የማንበብ ክህሎት ሳይኖራቸው ወደ ጉርምስና ይሸጋገራሉ። ሱዳን ውስጥ ያለ ትምህርት ቤት ሪፖርቱ ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የሚመጣው የተማሩ ሰዎች ቁጥር ሲጨምር መሆኑን ይገልጻል። "እነዚህ ልጆች ከመንግሥታቸው ወይም ከማህበረሰባቸው የተሸሸጉ አይደሉም። እንደውም በትምህርት ቤት ነው የሚገኙት" ሲሉ የዩኔስኮ የስታትስቲክስ ተቋም ዳይሬክተር ሲልቪያ ሞንቶያ ይገልጻሉ። የላኦስ ተማሪዎች የዓለም ባንክም ከሰሞኑ ባወጣው ሪፖርት "ዕውቀት ሳይገበዩ በትምህርት ቤት መገኘት" በሚል እያጋጠመ ስላለው ችግር ይፋ አድርኋል። እንደጥናቱ ከሆነ በኬንያ፣ ታንዛንያ እና ኡጋንዳ የሚገኙ ተማሪዎች ለዓመታት በትምህርት ቤት ቆይተውም ቀላል ቁጥሮችን መደመርም ሆነ ቀላል ዓረፍተ ነገሮችን ማንበብ ይቸገራሉ። ችግሩ ምንድን ነው? ብዙ ህጻናት ትምህርት ቤት የሚገኙት ለትምህርት ሚያስፈልጋቸውን በሙሉ አሟልተው አይደለም። የዓለም ባንክ ጥናት የችግሩን ምንጭም ለመለየት ሞክሯል፡ የዓለም ባንክ ዋና የኢኮኖሚ ባለሙያ ፖል ሮመር እንደሚሉት ብዙ ልጆች ትምህርት ቤት ገቡ ማለት ሙሉ ለሙሉ በቂ ዕውቀት እያገኙ ነው ብሎ መታመን የለበትም።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
219
ባለፈው ወር መጨረሻ በኒው ኦርሊንስ ፍሬንች ኳርተር አካባቢ በርካታ ጎብኚዎች ይታዩ ነበር። ልክ ኮሮናቫይረስ አዋጅ ክተት ሲያስብል እነዚያ የፍሬንች ኳርተር ዝነኛ ጎዳናዎች ጭርታ ሞላቸው። ቡና ቤቶችም ሆኑ ምግብ ቤቶች ተዘጉ። አይጦች የሊዊዚያና ከተማ አካባቢዎችን ለመውረር ብዙ ጊዜ አልወሰደባቸውም። የአይጦችና ሌሎች ትንንሽ እንሰሳት አጥኚ የሆነው ሮበርት ካሪጋን ይህ አስገራሚ ነገር አይደለም። "የአይጥ መንጋዎች በአንድ ከተማ ሲኖሩና የዕለት ጉርሳቸውን እዚያም እዚም በቱሪስቶችና በነዋሪዎች ከሚጣል ትራፊ የሚለቃቅሙ ሆነው ቆይተው ድንገት ይህንን ሲያጡ ግር ብለው ወደ ጎዳና መውጣታቸው የሚጠበቅ ነው። ይህ በዲሲም፣ በኒው ዮርክም ሊሆን የሚችል ነው።" በኒው ኦርሊንስ የተባይ መድኃኒት አዋቂ ክላውዲያ ሬግል ለጋዜጠኞች እንደተናገረችው "አይጦች ረሀብ ጊዜ የሚሰጣቸው አይደሉም" ትላለች። ሰዎች በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ ምክንያት የአኗኗር ዘይቤያቸውን ለውጠዋል። ይህም ነገር አይጦችን ግራ አጋብቷቸዋል። የለመዱትን በፈለጉት ቦታ እያገኙ አይደለም። ዶ/ር ኮሪጋን በሎወር ማንሃታን ቢሮ አላቸው። ከጓደኞቼ የስልክ ጥሪዎች ይደርሱኛል፤ አይጦች ባልተለመደ ቦታና ወቅት በየጎዳናው ማየታቸው አስገርሟቸዋል ይላል። በዩናይትድ ኪንግደም የጸረ ተባይ ባለሙያዎች ብሔራዊ ማኅበር በዚህ ወቅት አንዳንድ ያልተለመዱ ክስተቶች ሊኖሩ እንደሚችል አስጠንቅቆ ነበር። የትምህርት ቤቶች፣ ምግብ ቤቶችና የሆቴቶች መዘጋት እንዲሁም የጎብኚዎች መዳረሻዎች ክፍት አለመሆን እንዲህ ያሉ ያልታሰቡ ነገሮችን ሊያመጣ እንደሚችል ቀደም ብሎ አስጠንቀቆ ነበር ማኅበሩ። አይጦቹ ምግብ ቢያገኙ እንኳ ወደ ባዶ ሕንጻዎች መሽሎክሎካቸው አይቀርም ነበር፤ ምክንያቱም አብዛኛዎቹ ሕንጻዎች ወና ሆነዋልና ነው... Continue the article for another 4000 characters max:
። አሁን ግን የለመዱትን ትርፍራፊ ምግብ በለመዱት ቦታ አለማግኘታቸው አይጦቹ የሚላስ የሚቀመስ ፍለጋ ወዲያ ወዲህ እንዲሉ አድርጓቸዋል። ዶ/ር ኮረጎን ለቢቢሲ ሲናገሩ "አይጦች ከተራቡ ረዥም ርቀት ሊጓዙ ይችላሉ፤ በጭራሽ ሄደው የማያውቁበት ቦታ ሄደው ሊላመዱ ይችላሉ" ብለዋል። በጭራሽ እጅ የማይሰጡና የምግብ ሽታን ከብዙ ርቀት አነፍንፈው ይደርሱበታል። በዚያ ላይ ጠንካራ ጥርስ ስላላቸው ከምግብ የሚያግዳቸውን ማናቸውንም ነገር ከመቦርቦሩ አይመለሱም። ዶ/ር ኮረጎን "አይጦችን ዓለም አቀፋዊ ያደረጋቸው ይኸው ባህሪያቸው እንደሆነ ይናገራል። የትም የምናገኛቸው ራሳቸውን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ማኖር የሚችሉ እንሰሶች ስለሆኑ ነው" ይላል። ነገር ግን አይጦች በብዛት ወደ ደጅ ወጡ ማለት ከተማው እየወረሩት ነው ማለት አይደለም። እንዲያውም ዶ/ር ኮሪጎን እንደሚለው ይህ ጊዜ አይጦቹን ለመቆጣጠር እጅግ የተመቸው ወቅት ነው። የኒው ኦርሊንስ አስተዳዳሪዎችም አይጦቹን ለመቆጣጠር ተጨማሪ እርምጃ ለመውሰድ እያሰቡ ነው። በዚህ ጊዜ ሆዳቸው ባዶ የሆኑ አይጦች ምግብ ከተሸሸገበት ከየትኛውም ቦታ ለመንጠቅ ዝግጁ ናቸው። ዶ/ር ኮሪጎን የሚመክረው ንጽህናን መጠበቅን ነው። ወሳኙ የአይጥ መርዝ ማለት አካባቢን ንጹህ ማድረግ ነው ይላል። ምግብ ያጡ አይጦች አንዳቸው በአንዳቸው ላይ የዘምታሉ። የእርስበርስ እልቂት ይከተላል። በዚህ ሁኔታ ቁጥራቸው እየቀነሰ ይመጣል። አይጦችን ለምንድነው የምናገላቸው? የተራቡ አይጦች አደጋ ሊያደርሱ ይችላሉ። አደጋው ደግሞ በሽታን ማስፋፋት ሊሆን ይችላል። አይጦችን ካልተቆጣጠራችኋቸው ወደ ቤት ዘልቀው መኝታ ቤት ሰተት ብለው ልጆች ላይ ጭምር በሽታን ሊያስተላልፉ ይችላሉ። አይጦች በዋናነት 55 ለሚሆኑ በሽታዎች ዋንኛ አስተላላፊዎች እንደሆኑ ተረጋግጧል። ለጊዜው ግን አይጦች ኮሮናቫይረስን ከሰው ወደ ሰው ወይም ከራሳቸው ወደ ሰው ያስተላልፉ ይሆን የሚለው ገና አልተጠናም። አይጦች በኤሌክትሪክ መስመር ውስጥ ስለሚራመዱ ኤሌክትሪክን ከኤሌክትሪክ በማገናኘት ለእሳት አደጋ ምክንያት የሚሆኑበት ጊዜም አይጠፋም። በብዙ ምክንያት ወደ ቤታችን እንዲዘልቁ የማንፈልጋቸው ፍጡራን ናቸው ይላሉ ዶ/ሩ። አይጦችን ለማራቅ ምን እናድርግ? ዋናው ንጽህና ነው ብለናል። ሌላው አይጦችን ለመከላከል ማንኛውንም ሽንቁር መድፈን ሁነኛው መላ ነው። የቤት መሰረት ላይ ያለ ክፍተት፣ በግድግዳና ግድግዳ መሀል ያለ ክፍተት፣ በቧንቧ መስመር ያለ ክፍተት፣ በኤሌክትሪክ ተሸካሚ ትቦ ያለ ክፍተት ሁሉ ለአይጦች የቀላል ባቡር መስመር ማለት ነው። ይንሸራሸሩበታል። የምናስቀምጣቸውን ምግቦች ደግሞ በደንበኛ ሽታ ተከላካይ ምሳቃ ውስጥ ቢሆኑ ይመረጣል። ይህንን አድርጋችሁ አይጦች መምጣታቸውን ከቀጠሉ ይላሉ ዶ/ር ኮሪጎን፤ ማድረግ ያለብዎ ደውለው ባለሞያዎችን መጥራት ብቻ ነው። እንዲያስወግዷቸው። በኮሮናቫይረስ ምክንያት ድንገት ቤትዎ በአይጥ ከተወረረ፤ ለሚመለከታቸው የአካባቢ ጤና ባለሞያዎች ማሳወቅ መልካም ነው ይላሉ ዶክተሩ። ይህ ምክር በእኛ አውድ ብዙም ስሜት የሚሰጥ ባይሆንም የጸረ ተባይ ባለሞያዎችን ምክር መቀበል ትክክለኛው እርምጃ ይመስላል።
amh_Ethi
test
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
530
Title: 'ጥቁር ፈንገስ'፡ በሕንድ 9 ሺህ ገደማ ሰዎች በሚዩኮማይኮስስ በሽታ መያዛቸው ተረጋገጠ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሕንድ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከኮቪድ-19 ያገገሙ እና እያገገሙ ያሉ ህሙማንን በሚያጠቃው 'ጥቁር ፈንገስ' መያዛቸውን አረጋገጠች እምብዛም ያልተለመደውና ሚዩኮማይኮስስ የተባለው ይህ በሽታ 50 በመቶ ገዳይ ሲሆን አንዳንዶችን ደግሞ የዓይን ብርሃናቸውን ያሳጣል። ከቅርብ ወራት ወዲህ ሕንድ ከኮቪድ-19 ያገገሙ እና እያገገሙ ያሉ ህሙማንን የሚያጠቃውን በሽታ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ላይ አግኝታለች። ሐኪሞች እንደሚሉት በሽታው ኮቪድን ለማከም ከሚጠቀሙት ስቴሮይድ መድሃኒቶች ጋር ይያያዛል። የስኳር ህሙማንም ለዚህ በሽታ ይበልጥ ተጋላጭ ናቸው። ሐኪሞች ለቢቢሲ እንደተናገሩት በሽታው ሰዎች ከኮቪድ 19 ካገገሙ ከ12 እስከ 18 ባሉት ቀናት ይከሰታል። በሕንድ በበሽታው ከተያዙት ሰዎች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የተመዘገበው በምዕራባዊ የሕንድ ግዛቶች ጉጃራት እና ማሃራሽትራ ነው። ቢያንስ 15 ተጨማሪ ግዛቶች ከ8 እስከ 900 በበሽታው የተያዙ ሰዎችን መዝግበዋል። የበሽታው ሥርጭት መጨመሩን ተከትሎም የሕንድ 29 ግዛቶች በሽታውን በወረርሽኝነት ሊያውጁ እንደሆነ ተነግሯል። በአገሪቷ በበሽታው የተጠቁ ህሙማንን ለማከም አዲስ የተከፈቱ ማዕከላት በፍጥነት እየሞሉ ነው። በማዕከላዊ ሕንድ ከተማ ኢንዶር በሚገኘውና 1 ሺህ 100 አልጋዎች ባሉት በማሃራጃ የሽዋንትሮ የመንግሥት ሆስፒታል ከሳምንት በፊት በቁጥር ስምንት የነበሩት ህሙማን ቅዳሜ ምሽት ቁጥራቸው ወደ 185 ከፍ ብሏል። የሆስፒታሉ የሕክምና ክፍል ኃላፊ ዶክተር ቪፒ ፓንደይ ከእነዚህ ህሙማን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆኑት አፋጣኝ ቀዶ ሕክምና እንደሚያስፈልጋቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሆስፒታሉ በ'ጥቁር ፈንገስ' የተጠቁ ህሙማንን ለማከም 200 አልጋዎች ያሉት 11 ክፍል ማዘጋጀቱንም ኃላፊው አክለዋል። ከዚህ ቀደም በዓመት አንድ ወይም ሁለት በበሽታው የተያዙ ሰዎችን እንደሚያክሙ የተናገሩት ዶክተር ፓንደይ፤ አሁን ግን የበሽታው ሥርጭት መጨመሩ ያልተጠበቀ እንደሆነ ተናግረዋል። የጥቁር ፈንገስ በሽታው ከኮቪድ-19 በበለጠ ፈታኝ ነውም ብለዋል ዶክተር ፓንደይ። ህሙማኑ በሚገባና በቶሎ ሕክምናውን ካላገኙ የሞት ምጣኔው ወደ 94 በመቶ ከፍ ሊል እንደሚችል ተነግሯል። የሕክምናው ዋጋም ውድ እንደሆና በቂ የመድሃኒቱም አቅርቦት እንደሌለ ዶክተር ፓንደይ አክለዋል። ዶክተር ፓንደይ ከአራት ሆስፒታሎች 201 ህሙማን መረጃ ሰብስበው ነበር። ከእነዚህ መካከል አብዛኞቹ ከኮቪድ-19 ያገገሙ እና ወንዶች መሆናቸውን አመልክተዋል። አብዛኞቹም በስቴሮይድ መድሃኒቶች የታከሙና እንደ ስኳር በሽታ ያሉ ተጓዳኝ ህመሞች ያሉባቸው ነበሩ። በአራት ሕንዳውያን ዶክተሮች የተሠራ ጥናትም በሚዩኮማይኮስስ የተያዙ ከ100 በላይ የኮቪድ-19 ህሙማንን ተመልክቶ ነበር። ከእነዚህ መካከል 79 የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ 83 የሚሆኑት ደግሞ የስኳር ህመም ያለባቸው ናቸው። በሁለት የሙምባይ ሆስፒታሎች በ45 የጥቁር ፈንገስ በሽታ ሕሙማን ላይ የተሠራ ሌላ ጥናትም በበሽታው የተጠቁት ሁሉም የስኳር ያለባቸው እንደነበሩ ወይም በስኳር ህመም ሳቢያ ተኝተው የሚታከሙ እንደነበሩ አመልክቷል። በርካታ ሕሙማንን ያከሙ የዐይን ቀዶ ሕክምና ዶክተር አክሻይ ናያር "በሚዩኮማይኮስስ ከተጠቁ ህሙማን በደማቸው ውስጥ ጤናማ የስኳር መጠን ያላቸው አልነበሩም" ሲሉ ለቢበሲ ተናግረዋል። ሚዩኮማይኮስስ ምንድን ነው? ሚዩኮማይኮስስ ያልተለመደና በፈንገስ የሚመጣ በሽታ ነው። በሽታው በአፈር ፣ በእፅዋት፣ በእንስሳት ጽዳጅ እና በበሰበሱ ፍራፍሬዎችና አትክልቶች ውስጥ ለሚፈጠረው 'ሚዩኮር' የተባለ ፈንገስ በመጋለጥ ይከሰታል። የዐይን ቀዶ ሕክምና ባለሙያው ዶ/ር አክሻይ ኔር እንደሚሉት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
404
Title: ዓንዶም ገብረጊዮርጊስ፡ የአሜሪካ ምክርቤት አባል ለመሆን ቅስቀሳ እያደረገ ያለው ኤርትራዊ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
• የ "ጥርስ አልባው" ማዕቀብ መነሳት ፖለቲካ? ከመምህርነት ወደ ፖለቲካ እንድትገባ ምንድን ነው የገፋፋህ? ለኤርትራ ነጻነት ከታገሉት ወላጆች በመወለዴ ከልጅነቴ ጀምሮ የፖለቲካ ግንዛቤ ነበረኝ። ስለ ኤርትራ ትግል፣ ተስፋና ተግዳሮቶች ይነግሩኝ ነበር። የአምስት ዓመት ልጅ ሆኜ ከእኩያዎቼ በተለየ መልኩ በኒውዮርክ እየሆኑ ስለነበሩ ነገሮች አውቅ ነበር። ሰለ አንዳንድ የኢትዮጵያ አካባቢዎችም እንዲሁ አውቅ ነበር። ምክንያቱም ወላጆቼ ስለእነዚህ ቦታዎች ደጋግመው ይነግሩኝ ነበር። በኢትዮጵያና ኤርትራ በተደረገው ጦርነትም አጎቴን አጥቻለሁ። ትግርኛ ቋንቋ ባልችልም፤ እነዚህ አስፈሪ የፖለቲካ ሁኔታዎች ስትሰማ ስለ ጉዳዩ ለማወቅ ፍላጎት ያድርብሃል። በርግጥ እዚሁ አሜሪካ ውስጥም የስደተኞች ጉዳይ፣ ሃይማኖት እንዲሁም የዘረኝነት የመሳሰሉ ችግሮች አሉብን። እነዚህ ናቸው የሰብአዊ መብት ተሟጋች እንድሆን የገፋፉኝ። •ኢሳያስን ለመጣል ያለመው'#ይበቃል' የተሰኘው የኤርትራውያን እንቅስቃሴ •ኤርትራ የደብረቢዘን ገዳም መነኮሳትን አሰረች በአሜሪካ ወስጥ የሚኖሩ ታዋቂ ኤርትራውያንስ ተጽእኖ አሳድረውብህ ይሆን? አዎ! በተለይ ጆ ንጉስ፤ ኤርትራዊ ባትሆንም ኤልሃምን ዖማርም ሌላ አርአያ የሆነችኝ ናት። ባለፈው ምርጫ በርካታ ፖለቲከኞች በየደረጃው የተለየዩ የፖለቲካ ኃላፊነቶች ሲይዙ ተመልክተናል። ጆ ንጉስ ባሸነፈበት ወቅት ለበርካታ ትውልደ-ኤርትራ አሜሪካውያን ትልቅ ዜናና መነቃቃትን የፈጠረ ጉዳይ ነበር። በርካታ የቤተሰባችን አባላትም ተራው ያንተ ነው ይሉኝ ነበር። በፖለቲካውም ተሳትፌ አስተዋፅኦየን እንዳበረክትም አስተያየቶችንም እየሰጡኝ ነው። አጎትህን ያጣኸው በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ነው፤ አሁን በሁለቱ ኃገራት መካከል የተፈጠረውን ዕርቀ ሰላም እንዴት ታያዋለህ? ላለፉት 20 ዓመታት በሁለቱ ሃገራት መካከል የነበረውን ሁኔታ ኢሳያስ እንደ ሰበብ ሲጠቀምበት ቆይቷል። ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትም ሆነ ህገ-መንግስት የለም። በሁለቱ ሃገራት ሰላም ተፈጠረ ማለት ያ ማሳበብ ይቀራል ማለት ነው። ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ሊከበር ይገባል። ህገ መንግሥት አስፈላጊ ነው። ወጣቶችን በብሔራዊ ግዳጅ ወደ ሳዋ ሳይሆን ወደ ትምህርት ቤት ሊሄዱ ይገባል። ለዚያም ነው እየተባለ ያለውን ሰላም በጥራጣሬ የማየው። ኤርትራ ውስጥ እውነተኛ ዲሞክራሲ እስኪሰፍንና ሰብአዊ መብቶች እስኪከበሩ ድረስ መጠራጠሬን እቀጥላለሁ። ጋንዲም እንዳለው "ሰላም አለ የሚባለው ጦርነት ስለሌለ አይደለም። ማህበራዊ ፍትህ ሲኖር ነው" ወደ ኤርትራ ሄደህ ታውቃለህ? አዎ! የስምንት ዓመት ልጅ እያለሁ ሄጄ ነበር፤ በወቅቱ ልደቴንም ያከበርኩት እዛው ነው። በህይወቴም ደስ ያለኝ ጊዜ ነበር። ወላጆቼ በየቀኑ ስለ ኤርትራ ስለሚያወሩ፤ እኔም እንድ ልጃቸው ኤርትራን ማየት ነበረብኝ። ገና አስመራ አየር መንገዱ ላይ ወጣ እንዳልን ግራና ቀኝ ወደ ሰማይ መመልከት ጀመርኩ። በርካታ ኤርትራውያን በተለይም ሴቶች ደግሞ አበባ ይዘው ዕልል... ሲሉም ነበር። በህይወቴ እንደዚህ አይነት 'እንኳን ደህና መጣህ!' ተብዬ አቀባበል ተደርጎልኝ አያውቅም። ለእኔ ያኔ ኤርትራ የምድር ገነት ነበረች። ከ25 አመታትም በኋላ ተመልሼ ወደ ኤርትራ የሄድኩት ከሁለት አመታት በኋላ ነው። •የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ኢኮኖሚያዊ ትርፍ? ለሁለተኛ ግዜ ተመልሰህ ስትሄድስ ኤርትራን እንዴት አገኘሃት? ትግርኛ ቋንቋ አለመቻሌ ምናልባት ትዝብቴን ጎዶሎ ሊያደርገው ይችላል። ነገር ግን ከ25 አመታት በፊት ካየኋት ኤርትራ ፈፅሞ የተለየች ነበረች። በዛን ወቅት ይህን ያህል የውኃና የመብራት ችግር አልነበረም፤ አሁን ግን በከፍተኛ ሁኔታ የውሃና...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
406
Title: የጭፈራ ገንዘብ ፍለጋ 'እገታ' ያቀናበሩ ትንንሽ ልጆች ተያዙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
'አጋቾቹ' 500 ሺህ ናይራ ጠይቀው ነበር የከተማዋ ፖሊስ ቃል አቀባይ የሆኑት ቴርና ትዮፕቭ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ታዳጊው ያቀናበረው የእራሱ እገታ "በተጠናና በማያስታውቅ ሁኔታ የተካሄደ ነበር" ብለዋል። አሁን በፖሊስ ቁጥጥር ስር የሚገኙት ታዳጊውና በእድሜ ከእርሱ ከፍ የሚሉት አራት ጓደኞቹ 1365 ዶላር የሚመነዘር 500 ሺህ ናይራ (የናይጄሪያ ገንዘብ) 'ታጋቹን' እንዲለቀቅ ጠይቀው ነበር ተብሏል። • የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት የምግብ ምርት ከውጪ እንዳይገባ አዘዙ የእገታ ድራማውን ያቀናበሩት ታዳጊዎች ይህንን ገንዘብ ትምህርት ሲዘጋ ለሚያዘጋጁት ድግስ (ፓርቲ) ሊያውሉት አስበው ነበር። 'ከእገታው' ሦስት ቀናት በፊት 'የታጋቹ' አባት የቤተሰባቸውን ወጪዎች ለመሸፈን ሲሉ መኪናቸውን ሸጠው እንደነበርም ተነግሯል። የ15 ዓመቱ 'ታጋች' ይህንን የእገታ ድራማ ያቀናበረው አባቱ ከመኪና ሽያጭ ያገኙትን ብር ለመስረቅ ቤታቸውን ቢበረብርም አባት ከመኪናቸው ሽያጭ ያገኙትን የገንዘብ ክፍያ በቀጥታ ወደ ባንክ አካውንታቸው ስላስገቡት ሊያገኘው ስላልቻለ ነበር። ከዚያ በኋላም ጓደኞቹ አጋቾችን መስለው በመቅረብ አባትየው ጋር ደውለው ልጁን ከከተማዋ ራቅ ወዳለ ቦታ መውሰዳቸውንና ለጸጥታ አካላት እንዳያሳውቁ አስጠንቅቀዋቸው ነበር። ነገር ግን አባት ነገሩ የከፋ መሆኑን ሲገነዘቡ ለፖሊስ ማሳወቃቸውን ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። የእገታው ድራማ ሊከሽፍ የቻለው 'አጋቾቹ' የማስለቀቂያ ገንዘብ ለመጠየቅ የደወሉበት ስልክ ከተማው ውስጥ በሚገኝ አንድ ህንጻ ውስጥ መሆኑ በመታወቁ ነው። • ሚሊዮን ዶላር አጭበርባሪው ስደተኛ ፖሊስ ወደ ህንጻው በድንገት ሲገባ ጓደኛሞቹ እየተወያዩ ነበር የደረሰው። አባትየው በልጃቸው ድርጊት በጣም ያዘኑ ሲሆን ገንዘብም እንዳልጠየቃቸው ለፖሊስ ተናግረዋል። ምንም እንኳን 'የእገታው' ሐሳብ የታዳጊው ይሁን እንጂ ድርጊቱ በጥንቃቄ እንዲፈጸም የ18 እና የ22 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ጓደኞቹ ተግባር ሊሆን እንደሚችል ፖሊስ ጠርጥሯል። አሁን እስር ላይ ያሉት ወጣቶች ከፈጸሙት የታሰበበት ድርጊት በመነሳት ከዚህ በፊትም ገንዘብ ለማግኘት ተመሳሳይ እገታ ፈጽመው ከሆነ በሚል ጥርጣሬ ምርመራ እያደረገ ነው። ናይጄሪያ ውስጥ እገታ በተደጋጋሚ የሚፈጸም ድርጊት ሲሆን የወንጀለኛ ቡድኖች ሃብታም ድሃ ሳይሉ እገታ በመፈጸም እስከ 150 ሺህ ዶላር ማስለቀቂያ ይጠይቃሉ። አንዳንድ ጊዜም ቤተሰቦቻቸው መክፈል ያልቻሉ ታጋቾችን ይገድላሉ። የፖሊስ አዛዡ ሞሃመድ አዳሙ እንደተናገሩት በጥርና ሚያዚያ ወራት ውስጥ 685 ሰዎች በናይጄሪያ ውስጥ እገታ ተፈጽሞባቸዋል።
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
295
ሱዳን፡ ወታደራዊ ምክርቤቱና ተቃዋሚዎች በሦስት ዓመታት የሽግግር ጊዜ ተስማሙ\nየሽግግር ወታደራዊ ምክርቤቱ እንዳለው የተቃዋሚዎች ጥምረት በሕግ አውጭው ምክር ቤት ሁለት ሦስተኛ መቀመጫ ይኖራቸዋል። ሱዳን ባለፈው ወር ፕሬዚዳንት ኦማር አል በሽር ከሥልጣን ከወረዱበት ጊዜ አንስቶ በወታደራዊ የሽግግር መንግሥት እየተመራች ነው። ይሁን አንጂ ወታደራዊ መንግሥት ወርዶ የሲቪል መንግሥስት እንዲመራቸው የሚጠይቁ ተቃውሞዎችም አሁንም መሰማታቸውን ቀጥለዋል። ይህ ሥምምነት ከተነገረ በኋላ እንኳን እዚያው ካርቱም በተፈጠረ ግጭት አምስት የፀጥታ ኃይል አባላት ተገድለዋል። • በሱዳን በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ ሰባት ሰዎች ሞቱ በምን ተስማሙ? በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የሥልጣን ክፍፍሉ በተመለከተ ያለው የመጨረሻው ሥምምነት ከተቃዋሚ ጥምረት - ዲክላሬሽን ኦፍ ፍሪደም ኤንድ ቼንጅ ፎርስ ((DFCF) ጋር በሃያ አራት ሰዓታት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ሌተናንት ጀነራል ያሰር አል አታ ተናግረዋል። ይህም ምርጫ እስከሚደርስ ድረስ አገሪቷን የሚመራ አዲስ ከፍተኛ ምክር ቤት መመሥረትንም ያካትታል። ሥምምነቱ በ24 ሰዓታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅና የሕዝቡን ፍላጎት እንደሚያሟሉ ሌተናንት ጀኔራሉ አክለዋል። • አል-በሽር ካቢኔያቸውን በተኑ ጄነራል አታ እንዳሉት ዲኤፍ ሲ ኤፍ በሽግግሩ ሕግ አውጭው ምክር ቤት ካለው 300 መቀመጫ ሁለት ሶስተኛውን ይይዛል። ሌሎች ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች ፓርቲዎች የሚያዙ ይሆናሉ ተብሏል። የተቃውሞ እንቅስቃሴው መሪ ቃል አቀባይ ታሃ ኦስማን ሁለቱም አካላት በቀጣይ ስለሚኖራቸው የሥልጣን መዋቅርና ክፍፍል በተመለከተም፤ ከፍተኛው ምክር ቤት፣ ካቢኔት ፥ ሕግ አውጭው አካል እንደሚሆኑም ሥምምነት ላይ ተደርሷል። የዲ ኤፍ ሲ ኤፍ አባል የሆኑት ሳቴ አል ሃጂ የመጨረሻው የሥምምነቱ ዝርዝር በሥልጣን ክፍፍሉ ላይ የሚኖረው ሥምምነት ተስፋ ሰጭ እንደሚሆን ተናግረዋል። ወታደራዊ ምክር ቤቱ ሁለት ዓመት የሽግግር ጊዜ የተቀዋሚ መሪዎች ደግሞ አራት ዓመታት ጊዜ ይፈልጉ እንደነበር መናገራቸው ይታወሳል። \n\ntl;dr:
በሱዳን ወታደራዊ ምክርቤቱና የተቃዋሚዎች ጥምረት የሲቪል መንግሥት ለመመስረት በሦስት ዓመታት የሽግግር ጊዜ ሥምምነት ላይ መድረሳቸውን የሱዳን ወታደራዊ መሪዎች አስታውቀዋል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
245
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ከባለስልጣኖቻቸው ጋር ከፊት መስመር ላይ ተቀምጠው እያለቀሱ በሃዘን ውስጥ ሆነው በተደጋጋሚ በቴሌቪዥን መስኮት ላይ ቢታዩም በሥነ ሥርዓቱ ላይ ንግግር አላደረጉም። • ስለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራውና ስለግድያው እስካሁን የምናውቀው በሥነ ሥርዓቱ ላይ የሟቾቹ ጄነራሎች ልጆች እንዲሁም የጄነራል ሰዓረ ምክትል የሆኑት ጄነራል ብርሃኑ ጁላና የቅርብ ጓደኛቸው ጄነራል አበባው ታደሰ በእንባና በሃዘን የታጀበ ጠንካራ ንግርር አድርገዋል። "ሠራዊታችንን ለመገንባት ሞዴል የሆኑን የጦር መሪ ናቸው።" ምክትል ኤታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ፤ የጄነራል ሰዓረ በ17 ዓመት የነበራቸው አጠቃላይ የትግል እንቅስቃሴ፣ ሠራዊታችንን ለመገንባት እንደ ሞዴል የተጠቀምንበት ታሪክ ነው ብለዋል። በሠራዊት ግንባታ፣ በውጊያ ዝግጅት፣ በውጊያ አመራር፣ በጀግንነት፣ ችግሮችን ጥሶ በማለፍ፣ ፅናት የተላበሰ የሠራዊት ጄነራል ናቸው ሲሉ ገልፀዋቸዋል። • በሃየሎም ይምሉ የነበሩት ጄነራል ሰዓረ መኮንን ማን ናቸው? "እንደ እሳቸው ዓይነት ወታደራዊ አመራሮች የሚያንፀባርቁት፣ የሚያሳዩትና የሚውሉበት ውሎ ትውልድን የሚቀርፅ ነው" ያሉት ምክትል ኤታማዦር ሹሙ፤ ጄነራል ሰዓረን የመሰሉ ሌሎች ጀግኖች እንደ ሞዴል እየወሰድን ሠራዊታችንን ሀገሩን መከላከል የሚችልና ለሌሎች የሚተርፍ ጀግና ሠራዊት ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት ውስጥ ዋነኛ ምሳሌ እንደነበሩ ተናግረዋል። ጄነራል ገዛኢንም አንስተው ለዚህች ሀገር የለፉ ሰው ናቸው በማለት ከሕገ-መንግሥት ምስረታ በኋላ የመከላከያ ሠራዊት አባል ሆነው ትልልቅ ሥራ ሰርተዋል ሲሉ መስክረዋል። ጄነራል ገዛኢ የመከላከያን ሎጀስቲክ ያደራጁና ባህሉን የገነቡ ናቸው ያሉት ጄነራል ብርሀኑ "የሎጀስቲክ መሀንዲስ ብለን ነው የምናውቃ... Continue the article for another 4000 characters max:
ቸው" ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። "ፈጥኖ መዘጋጀት የሚችል ከፍተኛ ኃይል በአንድ ጊዜ ማንቀሳቀስ የሚችል ለሎጀስቲክ የተፈጠረ በሳል መሪ ነበሩረው" ሲሉም አወድሰዋቸዋል። • የሥራ ኃላፊነታቸውን "ከባድና የሚያስጨንቅ... ነው" ያሉት ዶ/ር አምባቸው ማን ነበሩ? ከጄነራል ሰዓረ ጋር በቅርብ አልሰራሁም ያሉት ምክትል ኢታማዦር ሹሙ እርሳቸው ማዕከላዊ ዕዝ ሆነው ጄነራል ሰዓረ በሌሎች ዕዞች ውስጥ ሆነው እንደሚተዋወቁ ጠቁመው፤ "ጄነራሉ በግል ባህሪያቸው የተረጋጉ፣ ሌላውንም የሚያረጋጉ፣ ሰው አክባሪ ናቸው" በማለትም ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። እንደዚህ በ30 እና በ40 ዓመት የሚፈጠሩ ጄነራሎችም ይሁን የሀገር መሪዎችን ማጣት ያማል ያሉት ጄነራል ብርሀኑ አሟሟታቸውን በማንሳት ቁጭታቸውን ከእንባቸው ጋር እየታገሉ ገልፀዋል። "ለሀገር እየሰራ፣ ሁሉንም እያቻቻለ፣ ሁሉንም እያገለገለ፣ ሁሉንም እየሰማ፣ ሁሉንም እያስተናገደ ባለበት ወቅት፤ ምን በድሎ ነው የሚገደለው የሚል ጥያቄ ሳነሳ እንደ ግለሰብ ያመኛል" ብለዋል። ጄነራል ሰዓረ የሥልጣን ጥምና ሩጫ የላቸውም ያሉት ምክትል ኢታማዦር ሹሙ ሰው እንዳይሞት፣ የተፈናቀለ እንዲመለስ ነው እየሰሩ የነበረው ሲሉ ገልፀዋቸዋል። "እኛ ይኼ ነገር በጣም ቆጭቶናል፤ በጣም አናዶናል፤ ግን ጄነራል ሰዓረ ሲሰራቸው የነበሩ ዓላማዎችን በማሳካት የጄነራሉን ገዳዮች በማሳፈር የእነርሱ ፍላጎት እንዳይሳካ ለማድረግ ቆርጠን እንታገላለን" ብለዋል። • መፈንቅለ መንግሥቱና የግድያ ሙከራዎች ሠራዊታችን አንድነቱን ጠብቆ የጄነራል ሰዓረን አርማና ፅናትን ይዞ ኢትዮጵያ ሀገሩን ለመጠበቅ በፅናት እንዲቆምም ጥሪ አቅርበዋል። በጄነራሎቹ ላይ የተፈጸመው ግድያ አላማው "እኛን መበተን ነው" ያሉት ጄነራል ብርሃኑ "በዘር ተከፋፍለን እንድንባላ፣ መንግሥት እንዳይረጋጋና እንዲፈርስ ነው። ሳይረጋጋ ሲቀር በሽግግር ስም ወደ ስልጣን ለመምጣት የሚደረግ ሩጫ ነው" በማለት ይህ እንደማይሳካና እንደሚታገሉት ገልፀዋል። "በኦሮምኛ አንድ ተረት አለ የማይረባ ሰው ጀግናን ያበላሻል ይባላል። እንደዛ አይነት ነገር ነው ያጋጠመን። ስለሆነም ከፍተኛ ችግር ውስጥ ገብተናል። የክልል አመራር ስብሰባ አዳራሽ ውስጥ የሚረሽኑ የስልጣን ጥመኞች ችግር ፈጥረውብናል፤ እንቁ መሪዎቻችንን አጥተናል፤ ከፍተኛ የሀዘን ድባብ ውስጥ እንገኛለን ግን እናሸንፋለን" ሲሉ ሳግ እየተናነቃቸው ተናግረዋል። የኤታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንን ልጅ መዓሾ ሰዓረ "አባቴ በአንድነት፣ በመቻቻል፣ አብሮ በመስራት የሚያምን፣ ፍፁም ኢትዮጵያዊ ነበር። ጄኔራል ሰዓረ ስለሞተ አገር ይፈርሳል ማለት አይደለም እኛ ጠንክረን ከቆምን ኢትዮጵያን አንድ እናደርጋታለን" ሲል በአባቱ ሞት የተሰማውን ሃዘን የገለፀ ሲሆን ጄኔራል ገዛኢም ይህ እንዳማይገባቸው ከእንባው ጋር እየታገለ ተናግሯል። • የጄነራል ሰዓረ ቀብር አዲስ አበባ ሳይሆን መቀሌ ይፈጸማል በዚሁ ሥነ ስርዓት ላይ የተገኘው የጄኔራል ገዛኢ አበራ ልጅም ክብሮም ገዛኢ "ገዛኢ ፍቅሩ፣ ዘመን ተሻጋሪ ምክሮቹ፣ በቃላት ተነግሮ የማይገለፅ አባት ሲሆን ለውድ ባለቤቱ ፍፁም የልብና የፍቅር ሰው ነበር። ስብዕናውም ሩህሩህ፣ ሰውን አክባሪ፣ ሰውን በሰውነት ብቻ የሚያከብር፣ ቁጥብ፣ ታጋሽ፣ ብልህ፣ አስተዋይ፣ አርቆ አሳቢ ነበር" ሲል አባቱ ጄኔራል ገዛኢ የነበራቸውን ምግባር በሃዘን ገልጿል። ጀኔራል ገዛዒ ጡረታ ከወጡ በኋላም ለአገራቸውና ለህዝባቸው ሕይወታቸው እስካለፈበት ቀን ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በሃገርና በህዝብ ጉዳይ የተጠመዱ አባት እንደነበሩም ክብሮም አክሏል። "ከሰውም በላይ፤ ከሰውም በታች እንዳትሆኑ" እያሉም ይመክሯቸው እንደነበር ክብሮም አስታውሷል።...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
581
በጥቅምት ወር ማብቂያ ላይ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ መንግሥት ለግጭቱና ለቀውሱ ዋነኛ ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን የህወሓት ፖለቲካዊና ወታደራዊ አመራሮችን ለመያዝ የእስር ማዘዣ ከወጣባቸው ሰዎች መካከል አቦይ ስብሐት ይገኙበት ነበር። ከባላባት ቤተሰብ የወጡት የ86 ዓመቱ አዛውንት አቦይ ስብሐት ነጋ መምህር፣ የመንግሥት ሠራተኛ፣ ታጋይ፣ የህወሓት ሊቀመንበር፣ እንዲሁም በኢህአዴግና በኢትዮጵያ መንግሥት ውስጥ ተደማጭና ተጽእኖ ፈጣሪ ሆነው ለአስርታት ቆይተው ነበር። አቦይ ስብሐት ከዚህ ሁሉ ባሻገር በአገሪቱ ኢኮኖሚና የውጭ ጉዳይ ላይ ጉልህ ተጽዕኖ ያላቸውን ተቋማትን ለመምራትም ችለዋል። ከእነዚህም መካከል ብዙ ሲባልላቸው የነበሩትንና ህወሓት የትግራይ ሕዝብ ንብረት ናቸው ይላቸው የነበሩትን ግዙፎቹን የኤፈርት ድርጅቶችን ለዓመታት አስተዳድረዋል። በተጨማሪም የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራተጂያዊ ጥናት ተቋምን ጡረታ እስከ ወጡበት ጊዜ ድረስ በዋና ዳይሬክተርነት መርተውት ነበር። አቦይ ስብሐት በአገሪቱ የጸጥታ ኃይሎች ሲፈለጉ ቆይተው ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ ትግራይ ውስጥ ለመንቀሳቀስ አስቸጋሪ በሆነ ገደላማ አካባቢ ከባለቤታቸውና ከእህታቸው ጋር ተይዘው ወደ አዲስ አበባ መወሰዳቸው ተዘግቧል። ከአርባ ስድስት ዓመታት በፊት የካቲት 1967 ዓ.ም የህወሓትን የትጥቅ ትግል ከጠነሰሱት ታጋዮች መካከል አንዱ ናቸው፤ አንጋፋው ታጋይ አቶ ስብሐት ነጋ። አቦይ በሚል ቅጽልም ይበልጥ ይታወቃሉ። አብዛኛዎቹ የህወሓት መስራቾች የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች ሲሆኑ፤ ቀደም ሲል በዩኒቨርሲቲው የትግራይ ብሔረ ተራመጆች ማኅበር (ማገብት) የሚል ስብስብ ነበር። አቦይ ስብሐት የዚሁ ማኅበር ጠንሳሽ አባል ሆ... Continue the article for another 4000 characters max:
ነው በቀጣይ ስለሚካሄደው የትጥቅ ትግልን በተመለከተ በሚደረግ ውይይት ላይ ከይርጋለም ወደ አዲስ አበባ እየመጡ ንቁ ተሳትፎ ያደርጉ እንደነበር ከማኅበሩ አባላት አንዱ ለቢቢሲ ገልጿል። የደጃዝማች ነጋ ልጅ ስብሐት በጣልያን ወረራ ወቅት በ1928 ዓ.ም በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን ከታሪካዊቷ የዓድዋ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ዓዲ አቤቶ በምትባል ስፈራ ከባላባት ቤተሰብ ነው የተወለዱት። አባታቸው ደጃዝማች ነጋ የወረዳ አስተዳደሪ/ገዢ የነበሩ ሲሆን ከእሳቸው ጋር ወደ ተለያዩ ቦታዎች እየተዘወሩ የጸሐፊነት ሥራ ይሰሩ እንደነበር በ1989 ዓ.ም 'እፎይታ' ከተባለው መጽሔት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ ተናግረዋል። አቦይ ስብሐት ትምህርታቸው እዚያው በተወለዱባት በዓድዋ ከተማ ነበር የጀመሩት። መጀመርያ የቄስ ተማሪ እንደነበሩም ይናገራሉ። በዚያው በቤተ ክህነት ስር በነበረው ዘመናዊ ትምህርት ቤት ቀጣዩን ትምህርታቸውን ጀመሩ። በወቅቱ አባታቸው 'ዛና ወዲ' ወደ ሚባለው አከባቢ ሲዘዋወሩ እሳቸውም አብረው ተጉዘዋል። አባተቸው 'አንተ ነህ የእኔ ወራሽ' ይሏቸው እንደነበርና በልጅነታቸው በግብርና ሥራ ተሰማርተውም እንደነበር ያስታውሳሉ። ሆኖም በወንድሞቻቸው ውትወታ ወደ ትምህርት ቤት ተመልሰው እስከ 8ኛ ክፍል እዚያው ዓድዋ ውስጥ ተምረዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በመቀለ ከተማ በአንጋፋው የአጼ ዮሐንስ ትምህርት ቤት ውስጥ ነው የተከታተሉት። ከሪፖርተር መጽሔት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ ትምህርት ዘግይተው መጀመራቸው "ያኔ [የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሳሉ] ታናሽ ወንድሜ በድግሪ ተመርቋል" ሲሉ ተናግረው ነበር። አብሯቸው የተማረ ታጋይ አቦይ ስብሐት በ1955 ዓ.ም የ9ኛ ክፍል ተማሪ ሆነው ፀረ ፊውዳሊዝም በነበረው የተማሪዎች ተቃውሞ ወቅት በትምህርት ቤቱ አንዱ ቀሳቃሽና የእንቅስቃሴው መሪ እንደነበሩ ለቢቢሲ ተናግሯል። በኋላ ላይ ወደ ትጥቅ ትግል ገብተው የህወሓት አመራር ሆነው ያገኛቸው ይሄው ታጋይ በነበራቸው ንቁ እንቅስቃሴያቸው ያስታውሳቸዋል። አቦይ ስብሐት ወደ ዩኒቨርሲቲ ከመግባታቸው በፊት በስለሌና ጎሃ ጽዮን፣ በፍቼና በደብረ ብርሐን ከተሞች ተዘዋውረው አስታማሪ ሆነው ሰርተዋል። ወደ ዩኒቨርሲቲ በመግባት በኢኮኖሚክስ የትምህርት ክፍል የመጀመርያ ድግሪ ተመርቀዋል። በኢኮኖሚ ሚኒስቴር ውስጥም የኢኮኖሚ ባለሙያ ሆነው ለአንድ ዓመት ሰርተዋል። "በዚህ ወቅት የብሔር ጥያቄ ይነሳ ስለነበር ወደ ትግራይ ዝውውር ጠየቅሁ" ሲሉ ከዓመታት በፊት ለእፎይታ መጽሔት የተናገሩት አቦይ ስብሐት፤ የዝውውር ጥያቄያቸው ተቀባይነት ስላለገኘ ወደ ትግሉ ለመቅረብ ሥራቸውን ለቀው ወደ መምህርነት ተመለሱ። ከዚያም ወደ ዓድዋ ተመልሰው የንግሥተ ሳባ ትምህርት ቤት ዳይሬክተር ሆነው የሰሩ ሲሆን፤ እዚያም ብዙ ሳይቆዩ ወደ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ይርጋለም ከተማ ተዘዋውረው አስተምረዋል። "እዚያ አስተማሪ ሆኜ ሳለ ደርግ ወደ ስልጣን ወጣ" ሲሉም ለእፎይታ መጽሔት ተናግረዋል። አቦይ ስብሐት በቁጥጥር ስር ውለው አዲስ አበባ ሲገቡ 'አቦይ' የሚለውን ቅጽል እንዴት አገኙ? አቦይ የሚል አጠራር በትግራይ ሕዝብ ዘንድ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠው አገላለጽ ነው። ቃሉ ዕድሜን ብቻ አመላካች ሳይሆን 'ዋናው' የሚል ትርጓሜም ሊሰጠው ይችላል። ብዙ ጊዜም የአገር አባት ሆኖ በሽምግልናና በዕርቅ ላይ ለሚሳተፍና ትልቅ አክብሮት ለሚሰጠው ሰው የሚሰጥ መጠርያ ነው። የአጼ ኃይለሥላሴ ሥርዓት የሸንጎ እንደራሴ አባል የነበሩትና ሥርዓቱን ተቃውመው ወጣቶችን መርተው ወደ ደደቢት በርሃ የወረዱት በትግል ስማቸው ስሑል ተብለው የሚታወቁት አቶ ገሰሰ አየለ አቦይ ስብሐትን በዕድሜ በ10 ዓመታት...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
590
ካለፈው እሑድ ጀምሮ የዓለም ሚዲያ ትኩረት ስባለች፡፡ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ለ6ኛ ጊዜ ምርጫ አሸነፍኩ ብለዋል፡፡ ለመሆኑ ስለ ቤላሩስ ምን ለየት ያለ ነገር አለ? አራት አስገራሚ ነገሮችን እንንገራችሁ፡፡ 1ኛ፡- በ2ኛው የዓለም ጦርነት 25 ከመቶ ሕዝቧን አጥታለች ብዙ ሰዎች ቤላሩስ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ውስጥ ነበረችበት እንዴ ሊሉ ይችላሉ፡፡ አዎ ነበረችበት፡፡ እንዲያውም በጦርነቱ ዋነኛ ተጎጂ አገር እንደ ቤላሩስ የለም፡፡ ምን ያህል ሕዝብ የሞተባት ይመስላችኋል? 1.6 ሚሊዮን ንፁሕ ዜጎችና 600,000 ወታደሮቿ አልቀዋል፡፡ ቤላሩስ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የአይሁድ ዝርያ ያላቸው ቤላሩሳዊያን ሁሉም ማለት ይቻላል አልቀዋል፤ በ2ኛው የዓለም ጦርነት፡፡ ዋና ከተማዋ ሚንስክ ትባላለች፡፡ ይቺ ከተማ 85 ከመቶ ወድማ ነበር በሁለተኛው የዓለም ጦርነት፡፡ አንድ ሰው ከጦርነቱ በፊት ይቺን ከተማ ለቆ ከነበረና ከጦርነቱ በኋላ ቢመለስ ከተማዋን በመልክ ሊያውቃት ፈጽሞ በማይቻልበት ደረጃ ነበር የወደመችው፡፡ መልሳ የተገነባችው በ1950ዎቹና 60ዎቹ ነው፡፡ 2ኛ፡- የአውሮፓ የመጨረሻው አምባገነን ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በአውሮፓ ባልተለመደ ሁኔታ ሥልጣናቸውን ርስት አድርገውት ቁጭ ብለዋል፡፡ ይኸው ስንት ዘመን ከቤተ መንግሥት አልወጣ ካሉ፡፡ 26 ዓመታት! በአውሮጳ እንዲህ ሥልጣኑን የሙጥኝ ያለ ሰው እንዳለ ብዙ ሰው አያውቅም፡፡ ሉካሼንኮ የይስሙላ ምርጫ ያደርጋሉ ተብለው ይታማሉ፡፡ ሁልጊዜም በከፍተኛ ድምጽ ያሸንፋሉ፡፡ ለምሳሌ በእሑዱ ምርጫ 80 ከመቶ ሕዝቤ መርጦኛል ብለው ይኸው ተቃውሞ ተነስቶባቸዋል፡፡ የአሁኑ ተቃውሞ ትንሽ ጠንከር፣ ጠጠር ያለ ይመስላል፡፡ ሰውየው ወደ ሥልጣን የመጡት ድሮ ነው፡፡ እንደነርሱ አቆጣጠር በ1994 ዓ.... Continue the article for another 4000 characters max:
ም፡፡ ለዚያም ነው ‹‹የመጨረሻው የአውሮፓ አምባገነን›› በሚል ቅጽል ስም የሚጠሩት፡፡ ሉካሼንኮ አንድ ወቅት ላይ ምናሉ መሰላችሁ፡፡ «ከኔ ፓርቲ ሌላ ተቃዋሚ ፓርቲ የሚገባ ሰው አሸባሪ ነው፡፡ ስለዚህ አንገቱን እንደ ዶሮ ይዤ እቀነጥሰዋለሁ፡፡» 3ኛ፡- ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲን የገደለው ሰው ሊ ሃርቬይ ኦስዉልድ ቀድሞ የአሜሪካ የባሕር ኃይል አባል ነበር፡፡ ወደ ቀድሞዋ ሶቭየት ኅብረት ሲደርስ ገና 20 ዓመቱ ነበር፡፡ ማርክሲስት ሆኛለሁ ይል ነበር ያኔ፡፡ ከዚያ የሶቭየት ኅብረት የስለላ ድርጅት ኬጂቢ ለመግባት አመለከተ፡፡ ማመልከቻው ውድቅ ተደረገበት፡፡ ያን ቀን የቱሪስት ቪዛው ይቃጠልበት ነበር፡፡ ኦስዋልድ ተናደደና አንዱን እጁን ሰበረው፡፡ የገዛ እጁን፡፡ ነገሩ ልዩ ትኩረት እንዳይስብ ስለተፈራ ሶቭየቶች እንዲቆይ ፈቀዱለት፡፡ ከዚያ ወደ ሚንስክ ከተማ ተላከና የሬዲዮና ቴሌቪዥን ማምረቻ ፋብሪካ ውስጥ ሥራ ጀመረ፡፡ በቤላሩስ ዋና ከተማ ሚኒስክ አንድ ከፍል ቤት ተሰጥቶት መኖር ጀመረ፡፡ ኦስዋልድ ያን ጊዜ በዚያች ከተማ ብቸኛው አሜሪካዊ ነበር፡፡ በመጋቢት 1961 ማሪና ፕሩሳኮቫን አገባ፡፡ በዓመቱ ሴት ልጅ ወለዱ፡፡ ከዚያ በዓመቱ ደግሞ ወደ አሜሪካ አቀኑ፡፡ ከዚያ በዓመቱ ኅዳር ወር ላይ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የነበሩትን ጆን ኤፍ ኬኔዲን በዳላስ ቴክሳስ ተኩሶ ገደላቸው፡፡እና ይህ ነፍሰ ገዳይ ሲታሰብ እሱ የኖረባት ቤላሩስ አብራ ትነሳለች፡፡ 4ኛ፡- በዓለም እጅግ አደገኛው የኒክሌር ጨረር ብናኝ 70 ከመቶ የሚገኘው በቤላሩስ ነው በሚያዝያ 1986 በዩክሬን፣ ቼርኖቢል ከሚገኙት ከአራቱ የኒክሌር ማብሊያዎች ውስጥ አንዱ ፈነዳ፡፡ እስከዛሬ በዓለም ላይ በኒክሌየር ምርት መጥፎ አጋጣሚ ተደርጎ የሚታሰበው ይህ ክስተት ነው፡፡ እጅግ አደገኛና መርዛማ የሆነው ይህ የጨረር ኬሚካል ብናኝ ታዲያ ከዩክሬን ይልቅ የጎዳው ቤላሩስን ነው፡፡ የራዲዮአክቲቭ ጨረር ያረፈው በቤላሩስ መሬት ላይ ነበር፡፡ በዚህም አንድ አምስተኛው የአገሪቱ የእርሻ መሬት በመርዛማው ብናኝና ዝቃጭ በክሎታል፡፡ በዚህ የተነሳ 2ሺ ከተሞችና መንደሮች ፈርሰዋል፡፡ ግማሽ ሚሊዮን ሰዎች ሌላ ቦታ እንዲሰፍሩ ሆነዋል፡፡ ሁለት ሚሊዮን ቤላሩሳዊያን አሁንም በአደገኛ ቀጠና ውስጥ ነው የሚኖሩት፡፡ ቤላሩስ በዚህ የኒክሌር ብናኝና ዝቃጭ ጣጣ 300 ቢሊዮን ዶላር አጥታለች፡፡ መከራዋ እስከዘላለሙ ሊቀጥል ይችላል፡፡
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
464
Title: ቻይና ውስጥ በተከሰተው ቫይረስ በሁለት ቀናት 139 ሰዎች ተያዙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቫይረሱ ተከስቷል የተባለው ዉሃን በተሰኘችው ግዛት ሲሆን ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች የተገኙት ግን ከግዛቲቱ ውጭ መሆኑ ጉዳዩን አሳሳቢ አድርጎታል። 200 ሰዎች እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን 3 ሰዎች በመተንፈሻ አካሉ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸው አልፏል። የዓለም ጤና ድርጅት ሰዎች በተመረመሩ ቁጥር አዳዲስ የበሽታው ተጠቂዎች ቁጥር መጨመሩ አይቀርም እያለ ነው። በሕክምናው አጠራር ኮሮናቫይረስ የተሰኘውና የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃው ቫይረስ መጀመሪያ የታየው በቻይናዋ ውሃን ግዛት ነው። የእንግሊዝ የሕክምና ባለሙያዎች ግን ከሌሎች ባለሙያዎችና ከዓለም የጤና ድርጅት ጋር ሆነን ባደረግነው ምርምር በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር መንግሥት ከሚለው የላቀ መሆኑን ደርሰንበታል ይላሉ። ማዕከላዊ ቻይና የምትገኘው ዉሃን ግዛት ብቻ 136 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ ሶስቱም የቫይረሱ ሰለባዎች እዛው የሚገኙ ናቸው። ዉሃን ግዛት ዘመድ ጠይቆ የመጣ አንድ የሼንዘን ግዛት ነዋሪ የመጀመሪያ በሽታው ከታየበት ውጭ ያለ የቫይረሱ ተያዥ ሆኗል። ዓለም አቀፉ የጤና ተቋም የበሽታው ምልክት የታየባቸው ሰዎች በፍጥነት እንዲመረመሩ ጥሪ አቅርቧል። የበሽታው መንስዔ የባሕር እንስሳት ሳይሆኑ እንዳልቀረ ግምት አለ። የቫይረሱ ከሰው ወደ ሰው የመዛመት አቅምም ደካማ ነው ተብሏል። የቻይና ጤና ቢሮ 'በሽታውን መቆጣጠር የሚቻል ነው' ቢልም የበሽታው ምንጭ፣ የመዛመት አቅም እና መከላከያ መንገዶች ገና በውል አለመታወቁ ሁኔታዎችን ያከብዳቸዋል ተብሏል። ቻይናዊያን በዚህ ሳምንት የሉናር አዲስ ዓመትን ያከብራሉ። ይህ ወቅት ደግሞ ብዙዎች ቤተሰብና ዘመድ ጥየቃ ከሥፍራ ሥፍራ የሚጓጓዙበት ነው። ኮሮናቫይረስ የሚል የሕክምና ስያሜ ያለው በቫይረስ የሚከሰት በሽታ የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃ እንደ ጉንፋን ዓይነት የሆነ በሽታ ሲሆን ከበድ ሲል ግን ሊገድል እንደሚችል ባለሙያዎች ይናገራሉ። በፈረንጆቹ 2002 ቻይና ውስጥ 'ሳርስ' የተሰኘ ስም የተሰጠው በሽታ 774 ሰዎችን መግደሉ አይዘነጋም። አዲሱ በሽታም ከሳርስ ጋር ተመሳሳይነት አለው እየተባለ ነው።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
250
...ፀም ነው እያለ ያለው የትግራይ ሕዝብና መስተዳደር። • ከስም ፊት የሚቀመጡ መለያዎና አንድምታቸው • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ይሄ ለውጡን መቃወም ነው? አይደለም። ህወሓት ላይና የትግራይ ተወላጆች ላይ አነጣጥሮ ሌላውን ነፃ አድርጎ ሸፍኖና ከልሎ ከሆነ ይሄ የሕግ የበላይነት አይደለም። ሕግ የማስፈን ጉዳይ አይደለም። ሕዝብ እንዲያኮርፍና እንዲያገል የሚያደርግ ካልሆነ የትም አያደርስም። አንድን ሕዝብ ማግለልና ማስከፋት የጀመረ መንግሥት ሌላውንም ማስከፋቱና ማግለሉ አይቀርም። የጊዜ ጉዳይ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ እንዲከፋ እንዲተራመስ ማንም አይፈልግም። ያን ሁላ መስዋዕትነት የከፈለው የትግራይ ሕዝብ፤ ያን ሁላ ትግል ያካሄደው ህወሓት፤ ለኦሮሞ ሕዝብ ለአማራ ሕዝብ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃነት ነበር። በምን ተዓምር ነው አሁን በየቦታው ለሚፈጠረ... Write the rest of the article:
ገር ግን ለሁሉም ነገር ህወሓት ተጠያቂ መሆን ነበረበት የሚል ትክክል አይደለም። ምክንያቱም ህወሓት አናሳ ነው ድምፁ። የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚና ማዕከላዊ ኮሚቴ ሲወስኑ አንድ አራተኛው ነው ድምፁ። ፓርላማም ውስጥ ከአስር በታች ነው ድምፁ። የሚኒስትሮች ምክር-ቤት ውስጥም እንደዚሁ። ስለዚህ ዋናው ተጠያቂ ኢህአዴግ የእራሱ ሥራ አስፈፃሚ ነው ብሎ ነው የገመገመው። ህወሓት ነው ብሎ አልገመገመም። ምክንያቱም ፌዴራል መንግሥቱን ሲመራ የነበረው፤ ሠራዊቱንም ደህንነቱንም ሲመራ የነበረው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚያ ቀጥሎ መከላከያ ሚኒስትሩና ኤታማዦር ሹሙ ናቸው። ስለዚህ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበረው ከህወሓት ከሆነ፡ እሱ በነበረበት ጊዜ ተጠያቂ ይሆናል። ሌላው በነበረበት ጊዜ ድግሞ ሌላው ይጠየቃል። ቀደም ብለን ማድረግ ይገቡን የነበሩብን አሁን የተደረጉ ለውጦች አሉ፤ የሚል ከሆነ እቀበላለሁ። ለምሳሌ እስረኞችን መፍታት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ለውጥ እስኪደረግ ድረስ ለምን አላደረግነውም? እዚህ ላይ ሁላችንም ድርሻ አለን እቀበላለሁ። ህወሓት ብቻ ለሁሉም ነገር ተጠያቂ ነው የሚል፣ መነሻው የህወሓትና የትግራይ የበላይነት ነበረ ከሚል ነው የሚነሳው። ነገር ግን ከመረጃና ከሃቅ አይደለም የሚነሳው። እንደርሱ ቢሆን ለምን የትግራይ ሕዝብ የተለየ ነገር አላገኘም? አንድ ሚሊዮን ሕዝብ በየዓመቱ በረሃብ የሚጠቃ ነው። ህወሓት እራሱን በማያዳግምና ያለምህረት ሂስ አድርጓል። ለማስተካከል ልባዊ ጥረት አድርጓል። አሁንም ለውጡን ደግፎ በሙሉ ልብ እየሄደ ነው። አንዳንድ ጉድለቶችና ዝንፈቶች ደግሞ እንዲስተካከሉ በይፋ በኢህአዴግ መድረክ ላይ እያረመ ነው እየሄደ ያለው። ከዚያ በተረፈ ስለግለሰቦች ከሆነ የሚነገረው ስለሌሎች ግለሰቦችም ይነሳ። እያንዳንዱ ክልሉን ሲያስተዳደር የነበረ ይጠየቅ። ክልሉን ካላለማ፣ ካተራመሰ ህወሓት ነው የሚጠየቅለት? ለምን? ህወሓት ሲያስተዳድረው የነበረው ክልል አለ ከትግራይ ውጭ? ስለዚህ 'የጎደለ ነገር ካለ በዋናነት የሚጠየቀው እዚያ ያለው ፓርቲ ነው' ብለን ነው በኢህአዴግ ውስጥ የገመገምነው። ለምንድነው ወደ ህወሓት ጣት የሚቀሰረው? አንቀበልም፤ ድርጅቱም እንደዚያ ብሎ አልገመገመም። በፌደራል ደረጃ ላለው ችግር ደግሞ የምንጠየቀው በጋራ ነው። ለዚያውም ዋናው ተጠያቂ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ነው። ከዚያ በመቀጠል ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሆናል ብለን ነው የገመገምነው።
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
359
Title: የዶክተር ዐብይ አሕመድ ፊልም\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
እርሱ እንደሚለው ከቀዝቃዛ ወላፈን ውጪ ሁሉም ሥራዎቹ ላይ የዶክተር ዐብይ አሻራ አለ። ይህን አባባል ካፍታታነው ደራሲ ዐብይ ‹‹አባይ ወይስ ቬጋስ››፣ ‹‹ፍቅር ሲፈርድ››፣ ‹‹ቀይ ስህተት›› እና ሌሎች 8 የቴዎድሮስ ፊልሞች ላይ በኅቡዕ አንዳች የሐሳብ መዋጮ ሳያደርጉ አልቀሩም። ይህ ነገር የሰውየውን መግነን ተከትሎ ራስን ከዚያው ተርታ ለማሰልፍ የተቀነባበረ የዝና ሻሞ ይሆን ወይስ ሰውየው የምርም ጸሐፊ ናቸው? ከሆኑስ የኚህ ጠቅላይ ሚኒስትር የፈጠራ ድርሻ እንዴት ይመተራል? በ‹‹ሦስት ማዕዘን›› ውስጥ እርሳቸው ስንት ማዕዘናትን አሰመሩ? ይህን ለመረዳት ያስችለን ዘንድ ከሴባስታፖል ሲኒማ ባለቤት አቶ ቴዎድሮስ ተሾመ ጋር አወጋን፡፡ ፊልም የሚጽፍ ጠቅላይ ሚኒስትር? ፊልም የሚመርቅ ሚኒስትር አጋጥሞን ሊሆን ይችላል። ፊልም የሚጽፍ ጠቅላይ ሚኒስትር ግን…? እንጃ! ሐሳቡ ራሱ ወለፈንድ ይመስላል። ዐብይ አሕመድ በቅድመ ንግሥና ወይም ከ4 ኪሎ ደጅ ፊልም ለመጻፍ የመጀመርያው መሪ ሊሆኑ ይችሉ ይሆን እንጂ በብዕር ሥም መጽሐፍ ለማሳተም ብቸኛው ጠቅላይ አይደሉም። የቀድሞው የመለስ ዜናዊ ‹‹ምኩሕኳሕ ዘይፍለዮ ማዕፆ›› የሚል ልቦለድ መጽሐፍ ተስፋዬ የኋላሸት በሚባል የብዕር ሥም መጻፋቸው ይነገራል። ‹‹ማንኳኳት ያልተለየው በር›› እንደማለት ነው ርዕሱ በአማርኛ ሲመነዘር። ‹‹ገነቲና›› የሚል ሌላ መጽሐፍ እንዳላቸውም በገደምዳሜ ይወራል። ዐብይ አሕመድ ደግሞ ‹‹ዲራዐዝ›› በሚል የብዕር ስም ‹‹እርካብና መንበር›› እንዲሁም ‹‹ሰተቴ›› የተሰኙ መጻሕፍን አበርክተዋል እየተባለ መወራት ከጀመረ ሰነባበተ። ‹‹ዲራዐዝ›› ቢያንስ የርሳቸውና የባለቤታቸው ምህጻር መያዙን መጠርጠር ይቻላል። ቀሪ ሆሄያት የልጆቻቸው ስሞችን የሚወክሉ ይሆኑ? ቴዎድሮስ በዚህ ጉዳይ ምንም ማለት አይፈልግም። ትውውቃቸው ከጅማ ይሁን ከአጋሮ፣ ከተማሪ ቤት ይሁን ከጉልምስና ፍንጭ ሰጥቶም አያውቅም። ከቢቢሲ ለቀረበለት ተመሳሳይ ጥያቄም ‹‹ይለፈኝ›› ሲል መልሷል። ባይሆን ሁለቱ የጥበብ ሥራዎቻቸውን ከድሮም ጀምሮ እንደሚገማገሙ ይናገራል። ‹‹በሥራዎቼ ውስጥ ዐብይ አለ፣ በዐብይ ሥራዎቹ ውስጥ እኔ አለሁ።›› በደራሲ ዐብይ መጻሕፍት ጀርባ የቴዎድሮስ የሽፋን አስተያየት (blurb) መጻፉም ይህንኑ የሚያረጋግጥ ነው። የዐብይ አሕመድ ‹‹ሰተቴ›› ሌላው መጽሐፍ ነው። ጅማ ውስጥ የነበረ ‹‹ከድር ሰተቴ›› የሚባል ሰው ታሪክ ነው። የመናገር ነጻነት ባልነበረበት በደርግ ወቅት በጅማ አደባባይ መንግሥትን ልክ ልኩን የሚናገር ነበር አሉ። በዚህ የተነሳ ደርጎች በየጊዜው የሚቀፈድዱት ሰው እንደነበረና በመጨረሻም ከሰዋራ ቦታ እንደገደሉት ቴዎድሮስ ‹‹የደራ ጨዋታ›› ለተሰኘው የራዲዮ ፕሮግራም ተናግሮ ነበር። ዶክተር ዐብይ ታዲያ በዚህ አማጺ (Rebel) ስም ለምን መጽሐፍ መጻፍ ፈለጉ? ለምንስ ዲርዐዝ በሚል የብዕር ስም አሳተሙት? ብለን ብንጠይቅ ከመልስ ይልቅ ተጨማሪ ጥያቄን እንቆሰቁሳለን። ‹‹ከድር ሰተቴ የነጻነት ታጋይ ስለነበረ ለመጽሐፋቸው የመረጡት ለዚሁ ይመስለኛል›› ይላል ቴዎድሮስ፡፡ ምን ማለቱ ይሆን?. . . ዶክተር ዐብይ የደበቁን መጽሐፍ አለ? ለቴዎድሮስ ተሾመ ዐብይ አሕመድ የቀንተሌት ትጉህ አንባቢ ብቻ አይደሉም። ለመሪነት የተቀቡ ደግ ሰው ብቻም አይደሉም። ብዙ ነገሩ ናቸው። ከሁሉም በላይ ግን ‹‹ነፍሱ ለጥበብ የቀረበች ናት›› ይላል። ለዚህም ነው ‹‹ከርሱ ጋር አንድ ሰዓት መቀመጥ አንድ ዓመት ትምህርት ቤት የመግባት ያህል የሚሆነው›› ሲል ምስክርነቱን የሚሰጠው። ሌሎች የጥበብ ሥራዎችን አሳይተውት ከሆነ ከቢቢሲ የተጠየቀው ቴዎድሮስ ‹‹አያዎ›› ምላሽ ከሰጠ በኋላ ሕዝብ የማያውቃቸው...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
404
Doc to summarize: የ61 ዓመቱ አወዛጋቢ ፕሬዝዳንት ከሁለት ሳምንታት በላይ ለሕዝባቸው በይፋ አልታዩም፡፡ ይህንን ተከትሎ የተለያዩ አሉባልታዎች በማኅበራዊ የትስስር መድረኮች እየወጡ ነው፡፡ አንዳንዶች ፕሬዝዳንቱ ኮሮና ይዟቸው በሕንድ እየታከሙ ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ ሰውየው ደህና ናቸው፤ በየቀኑ ለሕዝባቸው በቴሌቪዥን የመታየት ግዴታ የለባቸውም፤ ፕሬዝዳንት እንጂ ዜና አንባቢ አይደሉም ይላሉ፡፡ የአሉባልታውን መባዛት ተከትሎ የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ካሲም ማጃሊዋ ባለፈው ሳምንት ማጉፉሊ በሰላምና በጤና ሥራቸውን ጠንክረው እየሰሩ ነው ብለው ተናግረው ነበር፡፡ ሆኖም ተቃዋሚዎች ይህን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር በፍጹም አልተቀበሉትም፡፡ የተቃዋሚ መሪዎች እንደሚሉት ፕሬዝዳንት ማጉፉሊ ምናልባት በሚሳለቁበት በሽታ በኮቪድ ተይዘው ለሕክምና ከአገር ውጭ ናቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ማጃሊዋ እንደሚሉት ግን እንዲህ ዓይነት አሉባልታ ማስወራት ከጥላቻ የሚመነጭ ነው፡፡ ‹ፕሬዝዳንቴን ማጉፉሊን በስልክ አግኝቼዋለሁ፤ ሕዝቤን ሰላም በልልኝ ብሎኛል› ብለዋል አርብ ዕለት፡፡ ትናንት ሰኞ ደግሞ የታንዛኒያ ምክትል ፕሬዝዳንት ሳሚአ ሱሉሁ ‹ታንዛናዊያን እባካችሁ ሐሜትና አሉባልታ አትስሙ› ሲሉ ሕዝባቸውን መክረዋል፡፡ ‹አንድ ሰው መታመሙ፣ ጉንፋን መያዙ፣ ትኩሳትም ቢኖረው ብርቅ አይደለም፤ አንድነታችን ላይ ማተኮር ያለብን ጊዜ ነው አሁን፤ በጸሎት አንድ መሆን አለብን› ብለዋል ምክትል ፕሬዝዳንት ሳሚአ፡፡ ሆኖም ምክትል ፕሬዝዳንቷ ይህ አነጋገራቸው ስለ ፕሬዝዳንት ማጉፉሊ ይሁን አይሁን ግልጽ አላደረጉም፡፡ የቢቢሲዋ ዘጋቢያችን ሙኒራ ሁሴን ከዳሬሰላም እንደጻፈጻችው አሉባልታ አውርታችኋል ተብለው የታሰሩት አራቱ ሰዎች ከታንዛኒያ የተለያዩ ክፍሎች የሚኖሩ ዜጎች ናቸው፡፡ ፕሬዝዳንት ማፉፉሊ በእርግጥ የት ነው ያሉት የሚለው ጉዳይ በየዕለቱ እያነጋገረ ሲሆን የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ቱንዱ ሊሱ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ሁነኛ የወሬ ምንጭ ፕሬዝዳንት ማጉፉሊ ኮቪድ ተይዘው በናይሮቢ ሕክምና እየተደረገላቸው እንደሆነ ነግሯቸዋል፡፡ ተቃዋሚው ጨምረው እንዳሉት ጆን ማጉፉሊ አሁን በልብ ሕመም እየተሰቃዩ ሲሆን በሞትና በሕይወት መካከል ናቸው ሲሉም አብራርተዋል፡፡ ሌላ ስሙን ለደኅንነቱ ሲል የደበቀ የተቃዋሚ መሪም በተመሳሳይ ፕሬዝዳንት ማጉፉሊ በጠና መታመማቸውን መስማቱን ለቢቢሲ ተናግሯል፡፡ ማጉፉሊ በኮቪድ ሲሳለቁ የኖሩ መሪ ሲሆኑ ዜጎቻቸው ስለ ኮቪድ እንዳይጨነቁና በጸሎታቸው እንዲበረቱ ይናገሩ ነበር፡፡ ማጉፉሊ በአንድ ወቅት ኮቪድ ውሃ በመታጠን እንዲሁም በባህላዊ መንገድ ቅጠላቅጠልና ሥራሥር በመጠቀም የሚፈወስ ተራ በሽታ ነው ሲሉም ተናግረው ያውቃሉ፡፡ \nSummary in the same language as the doc:
የታንዛኒያ ፖሊስ አራት ዜጎችን በቁጥጥር ሥር አውሏል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊን በተመለከተ አሉባልታን አስወርተዋል በሚል ነው፡፡
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
301
ከኢትዮጵያ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ እስከ አውስትራሊያ ሰደድ እሳት\nበሕንድ ውቅያኖስ የዲፖሌ ክስተት ባለፉት 60 ዓመታት ከታየው ከፍ ያለ መሆኑን ተመራማሪዎች ይናገራሉ የምስራቅ አፍሪካ ሰማይ ዝናብ አርግዟል፤ ያለማቋረጥ ይዘንባል። በዚህም የተነሳ በሶማሊያ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፤ በደቡብ ሱዳን ከተሞች ሙሉ በሙሉ በውሃ ተውጠዋል። • የአየር ጸባይ ለውጥ ላይ የሚመክረው ስብሰባ ምን ይዞ ይሆን? በኢትዮጵያ፣ ኬኒያና ታንዛኒያ እና ሌሎች ጎረቤት ሀገራት ያለማቋረጥ የጣለ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ የመሬት መንሸራተት ተከስቶ እስካሁን ድረስ በአጠቃላይ 250 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ተመራማሪዎች ቀጠናው በዚህ ዓመት ከባድ ዝናብ አስተናግዷል ይላሉ። ይህም ሊሆን የቻለው በሚቲዎሮሎጂካል ክስተቶች መሆኑን በመናገርም ለዚህም ምክንያቱ የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ ነው ሲሉ ያስረዳሉ። ግን ይህ ሳይንቲስቶች ስም ጠቅሰው፣ ማስረጃ ነቅሰው ኢንዲያን ዲፖሌ ያሉት ነገር ምንድን ነው? ሶስት ነገሮችን ከእነርሱ ማስረጃ ውስጥ መዝዘናል። 1.የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ ምንድን ነው? የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ (IOD) ሚቲዮሮሎጂካዊ ክስተት ሲሆን ውቅያኖሱን በሚጎራበቱና በምድር ወገብ አቅራቢያ ባሉ ሀገራት የዝናብ ስልትን ይቀይራል። ይህም ከምስራቅ አፍሪካ እስከ ኢንዶኔዢያ ድረስ የተለጠጠ ሲሆን የአየር ጠባዩ እስከ አውስትራሊያ ድረስ ርቆ ይስተዋላል። አይ ኦዲ ፖዘቲቭ ሲሆን በሕንድ ውቅያኖስ በስተምዕራብ ያለ ውሃ ይሞቃል። ይህም ከምስራቅ አፍሪካ ራቅ ብሎ መሆኑ ነው፤ ይህ ከተለመደው በላይ የውቅያኖስ መሞቅ ከፍተኛ ትነት እንዲከሰትና ከባድ ዝናብ እንዲከሰት ሰበብ ይሆናል። • ለ12 ቀናት በሰዋራ ሥፍራ የቆዩት አውስትራሊያዊት በሕይወት ተገኙ ይህ በእንዲህ አንዳለ በሕንድ ውቅያኖስ በስተምስራቅ ያለ ውሃ፣ ከጃቫ እና ሱማትራ ባህር ዳርቻ ራቅ ብሎ፣ ከተለመደው ጊዜ በተለየ ይቀዘቅዛል። ይህ ደግሞ በተቃራኒው ተጽዕኖ ይፈጥራል። አንድሪው ተርነር በዩኬ በሚገኘው ሬዲንግ ዩኒቨርስቲ የዘርፉ ባለሙያ ናቸው፤ ለቢቢሲ ሲያስረዱ "ሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ ሲከሰት፣ የዝናብ መጠኑ ከውሃው መሞቅ ጋር ይሄዳል፤ ስለዚህ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከተለመደው ከፍ ያለ ዝናብ ያገኛሉ ማለት ነው" " በሌላ በኩል ደግሞ በምስራቅ ህንድ ውቅያኖስ፣ የባህር ወለል የሙቀት መጠን ከተለመደው በላይ ቀዝቃዛ ስለሚሆን አካባቢው ከተለመደው ያነሰ የዝናብ መጠን ያገኛል" ብለዋል። የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ ከሚከሰተው ኤልኒኖ ጋር ተነጻጻሪ ነው፤ ለዚህም አንዳንዴ የሕንድ ኒኖ በመባል ይታወቃል፤ ነገር ግን አንደ ኤልኒኖ ተጽዕኖው የገዘፈ አይደለም። 2. የሕንድ ውቅያኖስ ዲፖሌ እ.ኤ.አ. በ2019 አየል ብሎ ታይቷል ካለፉት 60 ዓመታት በተለየ ሁኔታ ፖዘቲቭ አይኦዲ ጠንክሮ ታይቷል። ኔጋቲቭ የሆነው ሲመጣ ደግሞ ውሃው በምስራቃዊ አፍሪካ ዳርቻዎች ከተለመደው በላይ መቀዝቀዝ፣ በኢንዶኔዢያ አካባቢ ደግሞ መሞቅ ይጀምራል። የኬኒያዋ ምዕራብ ፖኮት ግዛት በመሬት መንሸራተትና በጎርፍ ከተመታች በኋላ ለማገገም እየጣረች ትገኛለች።፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ጎርፍ ይዟቸው ሄዷል። በግዛቲቱ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ50 በላይ እንደሚሆን ተነግሯል። • “ኦዲፒ ዋጋ የተከፈለባቸውን ጥያቄዎች ወደ ጎን መተው አይገባውም” ፕ/ር መረራ ጉዲና እንደ ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል መረጃ ከሆነ በደቡብ ሱዳን ከ600 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት የመኖሪያ ቀያቸውን ለቅቀው እንዲሰደዱ ሲሆኑ፣ ይህ እጣ የ273 ሺህ ሶማሊያውያንም ነበር። በሌላ በኩል አውስትራሊያ ደግሞ ለሌላ ድርቅ እና ሰደድ እሳት እየተዘጋጀች ነው። ይህም ሕዳር ጀምሮ እስከ የካቲት ይቀጥላል ተብሏል። ነገር...\n\ntl;dr:
በምስራቅ አፍሪካ ቆፈናም ማለዳ፣ አልቃሻ ተሲያት፣ ጨፍጋጋ ምሽት የሰሞኑ ክስተቶች ናቸው። በኢትዮጵያም ወቅቱን ካልጠበቀ ዝናብ ሰብሎችን ለመታደግ እዚህም እዚያም ርብርብ ተደረገ ሲባል እንሰማለን።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
435
Doc to summarize: በወቅቱ ጉዳት ያደረሱ 10 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ያለለት ዘገየ ለቢቢሲ ገልፀዋል። የተጎዱት በመስጂዱ መድረሳ ውስጥ ቁርአን ይቀሩ የነበሩ ተማሪዎች ሲሆኑ ከነዚህ መካከልም አስራ አንዱ ለከፍተኛ ሕክምና ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተልከዋል። ቀሪዎቹ 22ቱ በኮምቦልቻ ከተማ በሚገኙ ሁለት ጤና ጣቢያዎች ሕክምና አግኝተው ወደየቤታቸው መመለሳቸውን ኃላፊው ተናግረዋል። • ሰመጉ በወልዲያ እና አካባቢው የመብት ጥሰት ተፈጽሟል አለ • በደሴ ከተማ የሸዋበር መስጂድ ላይ በደረሰ ጥቃት ሰዎች ተጎዱ የፖሊስ ኃላፊው ጨምረው እንደሚናገሩት ይህ መስጂድ በ2004 በተካሄደው የእስልምና ምክር ቤት ምርጫ በመጅሊሱ ሥር እንዲተዳደር የተወሰነ ቢሆንም አሁን ግን 'መስጂዱን እኛ ነን የሠራነው፤ ይመለስልን፤ የሃይማኖት አባቶቹም ይመለሱ' የሚሉ ወገኖች መጥተዋል። ይህ የመጅሊስ ውሳኔ ያስኮረፋቸው አማኞች ወደ መስጊዱ መምጣት አቁመው የነበረ ቢኾንም በዚህ ዓመት ግን እነዚህ ወገኖች በረመዳን የጾም ወቅት ወደ መስጂዱ ገብተው መስገድ መጀመራቸውን ያስታውሳሉ። ኃላፊው እንደሚሉት ችግሩን ለረጅም ጊዜ በከተማው አስተዳደር፣ በፀጥታ አካላትም በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ጥረት ቢደረግም ውጤት አላስገኘም። በአማኞቹ መካከል አለመግባባት በመኖሩ የፖሊስ አባላት ለአንድ ወር ከአስር ቀን ሰላም ሲያስከብሩ እንደቆዩና ከዚህ በኋላ ግን ለሕይወታችን ያሰጋናል በሚል ተመልሰው ማመልከቻ በመጻፍ ለቅቀው እንደወጡ ይናገራሉ። ሰሞኑን በድጋሚ ለከተማው አስተዳደር ጥያቄያቸውን ማንሳታቸውን የሚያስታውሱት ኃላፊው ፖሊስ እና የከተማው አስተዳደር በእርቅ ለመፍታት ከተመረጡ ኮሚቴዎች ጋር በመሆን እየሠራ እያለ ይህ ግጭት ተፈጥሯል ይላሉ። በፖሊስ ኃላፊው ሐሳብ የሚስማሙት እና ለቢቢሲ ምስክርነታቸውን የሰጡት የአካባቢው ነዋሪዎች የሱፍ መሃመድና መሃመድ አሊ በመስጂዱ ይማሩ የነበሩት ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍሎች የመጡ እንደነበሩ ይናገራሉ። መስጂዱ ለአካባቢው ሙስሊም ማኅበረሰብ ምንም ዓይነት አገልግሎት እየሰጠ አልነበረም የሚሉት እነዚህ ግለሰቦች መስጂዱን የሠራነው እኛ ነን በማለት የባለቤትነት ጥያቄ ያነሳሉ። • "ወሎዬው" መንዙማ • "የኢትዮጵያ የህክምና ታሪክ አልተጠናም" ዶክተር አሰፋ ባልቻ የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ኪሮስም መስጂዱ ከዚህ በፊት የባለቤትነት ጥያቄ ይነሳበት እንደነበር ይናገራሉ። "መንግሥት ማንኛውም መስጂድ በመጅሊስ ሥር እንዲተዳደርና ሕዝበ ሙስሊሙ በጋራ እንዲጠቀምበት በወጣው መመሪያ መሠረት ሁሉም አማኝ በመስጂዱ ይጠቀሙ ነበር" በማለት ያስታውሳሉ። ነገር ግን በትናንትናው ዕለት ጠዋት 2፡00 ሰዓት አካባቢ አዳጊዎች ቁርአን እየቀሩ ባለበት ሰዓት መስጂዱ "ለኛ ይገባል" በሚሉ ወገኖች ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ተናግረዋል። በመስጂዱ ከ14 -18 ዓመት ድረስ ያሉ አዳጊዎች እንደሚገኙበት የተናገሩት አቶ ሳሙዔል ጥቃት ያደረሱት ወገኖች በእጃቸው ዱላ፣ ፌሮ እና መዶሻ ይዘው እንደነበር መስክረዋል። ጤና ጣቢያ በሕክምና ላይ የሚገኙትን አማኞች እንዳናገሯቸው የሚናገሩት አቶ ሳሙኤል ቁርአን እየቀሩ ባሉበት ሁኔታ አጥሩን ገነጣጥለው ገብተው እንደደበደቧቸው እንደነገሯቸው ገልጸዋል። የኮምቦልቻ ወረዳ የእስልምና ጉዳዮች ተጠሪ የሆኑት ሼህ ሰዒድ አሊ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ከሐሙስ በፊት መስጂዱ ይገባናል በሚሉትና በመጅሊሱ መካከል የከተማው ከንቲባ በተገኙበት ውይይት ማድረጋቸውንና ሽማግሌዎች ተመርጠው ውይይት አድርገው እንደነበር ያስታውሳሉ። ሐሙስ ማለዳ ከኮሚቴዎች...\nSummary in the same language as the doc:
ትናንት በኮምቦልቻ ቀበሌ 6 "ተቅዋ መስጂድ" መጠነኛ የቀኖና የአስተምህሮ ልዩነት ባላቸው የእስልምና እምነት ተከታዮች መካከል በተፈጠረ ግጭት 33 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ደረሰባቸው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
415
Title: ቴሌቪዥን የምንመለከትበትን ሰዓት መመጠን የከፉ የጤና ችግሮችን ይቀንሳል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የቴሌቪዥንና መሰል ስክሪኖችን አብዝቶ ከመመልከት ጋር ግንኙነት ያላቸው ካንሰር እና የልብ ሕመሞች በየቀኑ ከሁለት ሰዓታት ያልበለጠ ስክሪን በመመልከት ሊቀንሱ እንደሚችሉ ነው ጥናቱ የጠቆመው። የግላስጎው ዩኒቨርሲቲ የሠራው ይህ ጥናት ዕድሜያቸው ከ37 እስከ 73 ያሉ 500 ሺህ ሰዎች የተሳተፉበት ሲሆን በአውሮፓውያኑ ከ2006 እስከ 2018 ድረስ ቆይቷል። የጥናቱ ውጤት እንደሚጠቁመው አዋቂዎች [ጎልማሳዎች] ከስክሪን ጋር ያላችውን ቁርኝት ሊቀንሱ ይገባል። በጥናቱ ላይ የተሳተፉ ሁሉም ሰዎች በቀን ለሁለት ሰዓታት ብቻ ስክሪን ተመልክተው ቢሆን ኖሮ የመሞት እድላቸውን በ5.62 በመቶ ሊቀንሱ ይችሉ ነበር። ከልብ በሽታ ጋር የተገናኙ ሞቶች ደግሞ በ7.97 ሊቀንሱ ይችሉ ነበር ይላል ጥናቱ። ጥናቱ ያካተተው ቴሌቪዥን መመልከት ብቻ ሳይሆን በተንቀሳቃሽ ስልኮች ላይ ቪድዮዎችን መመልከትንም ይጨምራል። የግላስጎው ዩኒቨርሲቲ የጤና ተቋም ባለሙያው ዶክተር ሃሚሽ ፎስተር ናቸው ጥናቱን የመሩት። እሳቸው እንደሚሉት አብዝቶ ቴሌቪዥን መመልከትም ሆነ ከስክሪን ጋር ተጣብቆ መዋል ለጤና መቃወስ ያጋልጣል። "ጥናታችን እንደሚጠቁመው ቴሌቪዥን አዘውትሮ አለመመልከት ለከፋ የጤና ችግር የመጋለጥ ዕድላችንን ከመቀነሱም በላይ ሊያዘገየው ይችላል።" ዶክተሩ፤ በዘርፉ ላይ ተጨማሪ ጥናት እንደሚያደርጉ ይጠቁማሉ። አልፎም አብዝቶ ቴሌቪዥን መመልከት ማለት ቁጭ ብሎ የተለያዩ ምግቦችን ማጋበስ ስለሆነ ሌላ የጤና ቀውስ ነው ይላሉ ባለሙያዎች። ባለሙያዎቹ ቁጭ ብሎ ቴሌቪዥን ከመመልከት ይልቅ እንደ እርምጃ ያሉ ሌሎች ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ማዳበር ለጤናማ ሕይወት ጠቃሚ ነው ሲሉ ይመክራሉ።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
199
Content: ባለስልጣናት ከአደጋው የተረፉት ሰዎች ነገሩን በማለት እንደሚያስረዱት፤ ጥቃቱን ያደረሰው ቦንብ የጫነ የአጥፍቶ ጠፊ መኪና ወደ አሳሴይ ሆቴሉ ጥሶ ከገባ በኋላ በመፈንዳቱ ነው። ከፍንዳታው በኋላ መሣሪያ የታጠቀ ግለሰብ ወደ ሆቴሉ በመግባት ያገኛችው ሰዎች ላይ መተኮስ መጀመሩ ተገልጿል። • በቄለም ወለጋ ዞን የደህንነት ባለሙያ በታጣቂዎች ተገደሉ • ኢህአዴግ ከአባል ፓርቲዎቹ መግለጫ በኋላ ወዴት ያመራል? • የጣልያን ፍርድ ቤት በተሳሳተ ማንነት የታሰረው ኤርትራዊ ነፃ መሆኑን ወሰነ አልሸባብ ለጥቃቱ ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ገልጿል። የአካባቢው ፖለቲከኞችና የጎሳ መሪዎች ጥቃቱ በደረሰበት ወቅት በሆቴሉ ውስጥ በቅርቡ ስለሚካሄደው የአካባቢ ምርጫ ውይይት እያደረጉ እንደነበር ማወቅ ተችሏል። የአይን እማኞች እንደሚሉት፤ ከቦንብ ፍንዳታው በኋላ ወዲያውኑ የተኩስ እሩምታ ሰምተዋል። ከጥቃቱ በኋላ ምናልባት ጥቃት አድራሾቹ ሊኖሩ ይችላሉ በሚል ወደ አካባቢው አንድም ብቅ ያለ አካል እንዳልነበር ለማወቅ ተችሏል። የደህንነት አባል የሆነው አብዲ ዱሁል ለፈረንሳዩ የዜና ወኪል እንደተናገረው፤ ከሞቱት መካከል የቀድሞው የአካባቢ አስተዳዳሪ ሚኒስትር እና የሕግ አውጪው ይገኙበታል። በተጨማሪም ከሟቾቹ መካከል ሶስት ኬኒያውያን፣ ሶስት ታንዛኒያውያን፣ ሁለት አሜሪካውያን እና አንድ የብሪቴይን ዜጎች እንደሚገኙበት ባለስልጣናት አረጋግጠዋል። የአካባቢው መገናኛ ብዙኀን እና የሶማሊያ ጋዜጠኞች ማኅበር የ43 ዓመቷ ናላይህ እና ባለቤቷ ከሞቱት መካከል መሆናቸውን አረጋግጠዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በደቡባዊ ሶማሊያ በአንድ ሆቴል ላይ በደረሰ ጥቃት ሐያ ስድስት ሰዎች መሞታቸው እየተነገረ ነው። ከሟቾቹ መካከል ትውልደ ሶማሊያዊት የሆነችው ካናዳዊት የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ሆዳን ናላህ እንደምትገኝበት ዘገባዎች ያሳያሉ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
199
Doc to summarize: ይህ የተያዘው ኮኬይን የተባለው አደንዛዥ ዕጽ፤ ገበያ ላይ ቢውል ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆን ዋጋ ሊያወጣ ይችል እንደነበር ሚኒስቴሩ ገልጿል። ዕጹን ከተለያዩ አገራት አንስቶ፣ በአዲስ አበባ በኩል በማለፍ ወደ ሌላ ቦታ ለማዘዋወር ሲሞከር፤ በጉምሩክ የምርመራ ሠራተኞችና በብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት አባላት አማካይነት መያዙ ተገልጿል። የገቢዎች ሚኒስቴር እንደገለጸው፤ አደንዛዥ እጹን ሲያዘዋውሩ ነበር ተብለው የተያዙት ሁለቱም ሴቶች ሲሆኑ፤ ከተለያዩ አገራትና በተለያዩ በረራዎች ተጉዘው አዲስ አበባ የደረሱ መሆናቸውም ተጠቅሷል። • ዕጽ በማዘዋወር የተጠረጠረችው ናይጄሪያዊት ከእስር ተለቀቀች • "በጥሩ ጤንነት ላይ አይደለችም" የስምረት ካህሳይ ቤተሰቦች • ከፍተኛ መጠን ያለው ዕፅ በአሜሪካና ሜክሲኮ ድንበር ተያዘ በዚህም መሰረት ከደቡብ አፍሪካ የተነሳችውና የዚያው አገር ዜጋ የሆነችው ኖምዛሞ ግላዲየስ ቦዛ 7.4 ኪሎ ግራም የሚመዝን ኮኬይን ይዛ በአዲስ አበባ በኩል ወደ ህንዷ ዴልሂ ከተማ የመጓዝ እቅድ ነበራት ተብሏል። ሌላዋ ተጠርጣሪ አንቲቃ ሱለይማን ቂዚ አባሶባ ደግሞ ደግሞ የአዘርባጃን ዜጋ ስትሆን፤ የተነሳችው ከሩሲያዋ ሞስኮ ከተማ ነበር። ግለሰቧ 4 ኪሎ ግራም የሚመዝን ኮኬይን ይዛ በአዲስ አበባ በኩል በማቋረጥ ወደ ታይላንዷ ባንኮክ ልትጓዝ ነበር ተብሏል። የገቢዎች ሚኒስቴር እንዳሳወቀው፤ በአንድ ቀን ብቻ ከሁለቱ ግለሰቦች 11.4 ኪሎ ግራም የሚመዝን ኮኬይን በኢትዮጵያ በኩል ወደ ሌሎች አገራት ሊተላለፍ ሲል ተያዟል። \nSummary in the same language as the doc:
የገቢዎች ሚኒስቴር በትናንትናው ዕለት [ረቡዕ] በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በኩል ሊዘወወር የነበረ ከ11 ኪሎ ግራም በላይ የሚመዝን የኮኬይን ዕጽ መያዙን አስታወቀ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
206
Title: የዘር ጭፍጨፋ ወይም ጄኖሳይድ ምንድን ነው?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በ1940ዎቹ (እአአ) ናዚዎች አይሁዳውያንን በጅምላ የጨፈጨፉበት ወቅት ይጠቀሳል። ከሕግ ትርጓሜ አንጻር የዘር ማጥፋት የሚባሉት ምን አይነት ጭፍጨፋዎች ናቸው? የሚል ጥያቄ ይሰነዘራል። የዘር ማጥፋት የሚለው አገላለጽ የሚሠራው በየትኞቹ ሁኔታዎች ነው? የሚለውም እንዲሁ። የዘር ጭፍጨፋ ወይም በእንግሊዘኛው ጄኖሳይድ [Genocide] የሚለው ቃል፤ እንደ አውሮፓውያኑ በ1943 በአይሁድ ፓላንዳዊው ጠበቃ ዶ/ር ራፋኤል ለምኪን ነው ጥቅም ላይ የዋለው። ቃሉ የግሪኩ ጄኖስ [Genos] እና የላቲኑ ሳይድ [Cide] ቃላት ጥምረት ነው። ጄኖስ ዘር ወይም ብሔር ማለት ሲሆን ሳይድ ደግሞ ግድያን ያመለክታል። ከአንድ ወንድሙ ውጪ መላ ቤተሰቡን በአይሁዳውያን ላይ በተፈጸመው የጅምላ ጭፍጨፋ (ሆሎኮስት) ወቅት ያጣው ዶ/ር ራፋኤል፤ የዘር ጭፍጨፋ በዓለም አቀፍ ሕግ ወንጀል ተብሎ እንዲመዘገብ ንቅናቄ አድርጓል። ንቅናቄው፤ የተባበሩት መንግሥታት የዘር ጭፍጨፋን በሚመለከት ስምምነት ላይ እንዲደርስ አስችሏል። ይህ የሆነው በአውሮፓውያኑ በ1948 ሲሆን፤ ስምምነቱ መተግበር የጀመረው ከሰኔ 1951 ወዲህ ነው። የስምምነቱ ሁለተኛ አንቀጽ የዘር ጭፍጨፋን የሚተረጉመው "የአንድ አገር፣ ብሔር፣ ዘር ወይም ሐይማኖት አባላትን ሙሉ በሙሉም ይሁን በከፊል ለማጥፋት የተቃጣ" ብሎ ነው። ይህም የአንድ ቡድን አባላትን መግደል፣ ከፍተኛ የሆነ አካላዊ እንዲሁም ሥነ ልቦናዊ ጥቃት ማድረስን ያካትታል። በተጨማሪም የቡድኑ አባላት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ ማሴር፣ የቡድኑ አባላት ልጆች እንዳይወልዱ ማድረግ እና ልጆችን በግዳጅ ወደ ሌላ ቡድን መውሰድን ያካትታል። የተባበሩት መንግሥታት ስምምነትን የተቀበሉ አገራት የዘር ጭፍጨፋን የመግታት እና የዘር ጭፍጨፋ ሲፈጸም የመቅጣት ግዴታ አለባቸው። በእርግጥ ይህ የተባበሩት መንግሥታት ስምምነት ከጸደቀ በኋላ የተለያዩ ትችቶች ተሰንዝረውበታል። በዋነኛነት የቀረበው ቅሬታ ስምምነቱን በልዩ ሁኔታዎች ውስጥ ለመተግበር አስቸጋሪ መሆኑ ነው። የዘር ጭፍጨፋ ትርጓሜ ጠባብ ነው ብለው የሚተቹ አሉ። በሌላ በኩል ደግሞ የዘር ጭፍጨፋ የሚለው ገለጻ በተደጋጋሚ ጥቅም ላይ መዋሉ ቃሉ ዋጋ እንዲያጣ አድርጎታል የሚል መከራከሪያ ይነሳል። ሴሬብሬኒሳ ውስጥ የተገደሉ ከሰባት ሺህ በላይ ሙስሊሞች ስም ዝርዝር ይህንን ስምምነት በተመለከተ የሚነሱ ትችቶችን በዝርዝር እንመልከት፦ ከላይ የተሰነዘሩት ትችቶች እንዳሉ ሆነው፤ የዘር ጭፍጨፋ ሲባል ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው የሚል ነጥብ የሚያነሱ አሉ። ስለ ሩዋንዳ የዘር ጭፍጨፋ መጽሐፍ ያሳተሙት አለን ደስታቼ "የዘር ጭፍጨፋ ከሌሎች ወንጀሎች የሚለየው በኢላማው ነው" ይላሉ። የዘር ጭፍጨፋ ከሌሎች ሰብዓዊ መብትን የሚጥሱ ወንጀሎች የሚለየው አንድን ቡድን ለማጥፋት ታስቦ የሚደረግ ነው ሲሉ ያስረዳሉ። "የዘር ጭፍጨፋ እጅግ የከፋ ወንጀል ነው" በማለትም ያክላሉ። ቃሉ ጥቅም ላይ የሚውልባቸው ሁኔታዎች የትኞቹ ናቸው? የሚለው ላይ ግን ጥያቄ አላቸው። በተመሳሳይ ጥያቄ የሚነሳበት ቃል "ፋሺስት" ነው። በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ የሰብዓዊ መብት ፖሊሲ ማዕከል የቀድሞ ዳይሬክተር ማይክል ኢግናቲፍ ቃሉ ሁሉንም አይነት ጥቃቶች ለመግለጽ ሲውል እንደሚስተዋል ይናገራሉ። "ለምሳሌ ባርነት የዘር ጭፍጨፋ ነው ይባላል። ባርነት የሚኮነን ድርጊት ሲሆን፤ ሰዎችን የማጥፋት ሳይሆን የመበዝበዝ ሥርዓት ነበር" ይላሉ። ምን ያህል የዘር ጭፍጨፋዎች ተፈጽመዋል? የዘር ጭፍጨፋን የተመለከቱ የተለያዩ ትርጓሜዎች አሉ። ይህ ልዩነት በ20ኛው ክፍለ ዘመን ምን ያህል የዘር ጭፍጨፋ ተፈጽሟል? የሚለው ላይ አለመስማማትን ፈጥሯል። ባለፈው ምዕተ ዓመት የተፈጸመው የዘር...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
412
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር እቶ ሞገስ መኮንንም የኃይል መቋረጥ ማጋጠሙን ትናንት ምሽት ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ነገር ግን ላጋጠመው የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ ምክንያቱ ምን እንደሆነ አለመታወቁን ገልጸው፣ ነገር ግን ከግልገል ጊቤ ሦስት ከሚቀርበው የኃይል አቅርቦት መስመር ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችልና ተቋማቸው የችግሩን ምንጭ ለማወቅና መፍትሄ ለመስጠት እየሰራ መሆኑን አቶ ሞገስ ተናግረው ነበር። • የግድቡ ውሃ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት ስምምነት መፈረም አለበት፡ አሜሪካ • በሶማሌ ክልል የነዳጅ ማውጫ አካባቢ ያልተለመደ የጤና ችግር እያጋጠመ ነው ተባለ ከሰዓታት በኋላም በግልገል ጊቤ ማመንጫዎች ቦታ የጣና በለስና የፊንጫ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎችን ከኃይል አቅርቦት ሥርዓቱ ጋር በማገናኘት የዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የተወሰኑ አካባቢዎች ኃይል እንዲያገኙ መደረጉም ታውቋል። ግን ምንድን ነው ያጋጠመው? አቶ ሞገስ ዛሬ ቅዳሜ ጠዋት ለቢቢሲ እንደገለጹት ላጋጠመው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ምክንያት የሆነው በግልገል ጊቤ ሁለት የኃይል ማመንጫ አካባቢ በጣለ ከባድ ዝናብ ሳቢያ መሆኑን አመልክተዋል። የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተሩ ጨምረውም ከባዱ ዝናብ በግልገል ጊቤ ሁለት ላይ ባስከተለው ችግር ምክንያት የኃይል ማመንጫው ተግባሩን በአግባቡ ማከናወን ባለመቻሉ የመቆጣጠሪያ ሥርዓቱ በእራሱ አሰራር ኃይል የማግኛ መስመሩን ወደ ግልገል ጊቤ ሦስት በማሸጋገር አገልግሎቱን ለመቀጠል ተሞክሯል። • እያንፀባረቁ ያሉት ኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞች ይህ ደግሞ በግልገል ጊቤ ሦስት የኃይል ማመንጫ ላይ ያልተጠበቀ ክፍተኛ ጫና በማስከተሉ ግልገል ጊቤ ሦስትም ሥራውን በአግባቡ እንዳያከናውን ምክንያት ሆኖ አገልግሎት በማቆሙ በአገሪቱ የኤሌክትሪክ ኃይል ለሰዓታት እንዲቋረጥ ምክንያት መሆኑን አቶ ሞገስ እብራርተዋል። አክለውም የድርጅታቸው ባለሙያዎች ችግሩን ለመቅረፍ የኃይል መቋረጡ ካጋጠመበት ጊዜ ጀምሮ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አመልክተው ሙከራ እየተደረገባቸው ካሉ አንዳንድ እካባቢዎች በስተቀር በሁሉም ቦታዎች ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት መመለሱን ተናግረዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
በመላው ኢትዮጵያ ያጋጠመው የኤሌክትሪክ መቋረጥ ምክንያቱ ምንድን ነው?
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
244
Title: ሜሲ ለስድስተኛ ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊ ሆነ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የ32 ዓመቱ ሜሲ ባሎንዶርን ሲያሸንፍ እ.አ.አ. ከ 2015 በኋላ የመጀመሪያው ሲሆን ለክለቡና ለአገሩ 54 ግቦችን በማስቆጠር ባለፈው ዓመት ደግሞ ከባርሴሎና ጋር የላሊጋው አሸናፊ መሆን ችሏል። • ማንችስተር ዐይኑን የጣለባቸው የአቶ ምሥጢረ ኃይለሥላሴ ልጆች • ተሰናባቹ ኡናይ ኤምሪን ሊተኳቸው የሚችሉ 7 አሰልጣኞች የሊቨርፑሉ ተከላካይ ቨርጂል ቫን ዳይክ ደግሞ በዚህ ዓመት ሁለተኛውን ቦታ መያዝ ችሏል። አምስት ጊዜ ባሎንዶርን ማሸነፍ የቻለው የጁቬንቱስና የፖርቹጋር አጥቂው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሦስተኛ መሆኑ ታውቋል። በሴቶች ደግሞ ከአሜሪካ ጋር የዓል ዋንጫን ማሸነፍ የቻለችው ሜገን ራፊኖ የባሎንዶር አሸናፊ ስትሆን እንግሊዛዊቷ ሉሲ ብሮንዝ ሁለተኛ ሆናለች። የሊቨርፑሉ ግብ ጠባቂ ብራዚላዊው አሊሴን ቤከር ምርጥ በረኛ ሲባል ጀርመናዊው የባርሴሎና ግብ ጠባቂ ማርክ ቴር ስቴገን እና ብራዚላዊው የማንቸስተር ሲቲ በረኛ ኤደርሰን ሁለተኛና ሦስተኛውን ቦታ ይዘዋል። የጁቬንቱሱ የመሀል ተከላካይ ደ ሊክት ከ21 ዓመት በታች ምርጥ ተጫዋች ተብሎ በቀድሞ ባሎንዶር አሸናፊዎች ተመርጧል። ሜሲ ዘንድሮ የባሎንዶር አሸናፊ ሲሆን ውድድሩን ለ11ኛ ተከታታይ ጊዜ ከስፔን ላሊጋ የመጡ ተጫዋቾች እንዲያሸንፉ አድርጓል። • ከመጠጥ ቀጅነት ወደ እንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ሜሲ በሽልማቱ ወቅት ''ምንም እንኳን ባሎንዶርን ያሸነፍኩት ለስድስተኛ ጊዜ ቢሆንም በጣም የተለየ ደስታ ተሰምቶኛል። ባለቤቴ ሁሌም ቢሆን ትልቅ ህልም እንዲኖረን ትነግረኛለች፤ ለዚህም እራሴን በጣም ዕድለኛ አድርጌ ነው የምቆጥረው።'' ሜሲ ለባርሴሎና እስካሁን 700 ጊዜ ተሰልፎ የተጫወተ ሲሆን በስሙም 614 ግቦችን አስቆጥሯል። ከቡድኑም ጋር 10 የላሊጋና አራት ቻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ 34 ዋንጫዎችን ማንሳት ችሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
216
Content: ደጋግመውመም በአእምሯቸው ይስሏታል። ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያውያን በቡድን በቡድን እየሆኑ ወደ እየሩሳሌም ይሄዱ እነደነበር የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። ዛሬ ደግሞ በተለያዩ የጉዞ ወኪሎች አማካኝነት በርካቶች ወደ እየሩሳሌም እየሄዱ ነው። እየሩሳሌም የብዙ እናቶች አባቶችና ወጣቶች ህልም ነች። "ህይወቷን ሙሉ ስለ እየሩሳሌም እየሰማች ስለኖረች እየሩሳሌምን ማየት ለእናቴ ትልቅ ነገር ነበር።ይህን ህልሟን ማሳካት ደግሞ ለእኔም እነደዚያው ነው" የሚለው ሄኖክ ፀሀዬ ኑሮውን በአሜሪካ ካደረገ ጥቂት አመታት ተቆጥረዋል። ወደ አሜሪካ ሲሄድ ይህን ፍላጎታቸውን እንደሚያሳካ ለእናቱ ቃል ገብቶላቸው ነበር። ነገር ግን እሱ ቃሉን ጠብቆ ባለፈው አመት እናቱ ወደ እየሩሳሌም ሊሄዱ ባሉበት ወቅት አባቱ ከዚህ ዓለም በመለየታቸው እቅዱ ሳይሳካ ቀረ። ሀዘን ውስጥ ቢሆኑም የእናቱ እየሩሳሌምን የመጎብኘት ህልም ግን ያው እንዳለ ነበር። ስለዚህም እናቱን ለመጭው ገና ወደ እየሩሳሌም ለመላክ በዝግጅት ላይ ነው። እናቱም ጉዞውን በጉጉት እየጠበቁ መሆኑን፤ ለእናቱ ይህን በማድረጉ ደግሞ እሱም ከመጠን ባለፈ መልኩ መደሰቱን ይናገራል። የአሜሪካ ለእየሩሳሌም በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና መስጠትን በሚመለከት ያለውን አስተያየትም ሰንዝሯል። እንደ አውሮፓውያኑ በ1917 የተደረገውንና ለእስራኤል መፈጠር መሰረት የሆነውን የባልፎር ስምምነት በመጥቀስ ያ ለዘመናት ያከራከረ ምድር ከመጀመሪያውም የፍልስጤም ነው ብሎ እንደሚያምን ይናገራል። ስለዚህም ዛሬ ላይ "ምእራብ እየሩሳሌም ለእስራኤል ፤ምስራቅ ደግሞ ለፍልስጤም መሆን እንዳለበት አምናለሁ"ይላል። ጋዜጠኛና በመንፈሳዊ ኮሌጅ መምህር የሆነው ሄኖክ ያሬድ ደግሞ "ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ከሃይማኖት፣ ከታሪክ፣ ከባህልና ከቅርስ አንፃር ለኔ ልዩ ቦታና ትርጉም አላት፡፡ አንድም በባሕረ ሐሳባችን (ዘመን አቆጣጠራችን) የምንጠቀምበት ዓመተ ምሕረት እንዲሁም ዓመተ ዓለም መነሻውና መድረሻው ከቅድስት ሀገር ጋር ይያያዛል፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጽንሰቱ እስከ ዕርገቱ የተመላለሰባት ናትና" ይላል። ከአባቱ ጋር ወደ እየሩሳሌም የሄደው ከአምስት ዓመት በፊት ለኢትዮጵያዊያንም ሆነ ለቤተ እስራኤሎቹ የዐዲስ ዓመት መጀመሩያ በሆነው በወርኃ መስከረም ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ፣ በታሪክ ትምህርቶችና በምስል፤ በመስማትም ጭምር የሚያውቃትንና የበርካታ ኢትዮጵያዊያን ሕልም እየሩሳሌምን ማየት ልዩ ስሜት እንዳሳደረበት ያስታውሳል፡፡ "ወሬ ባይን ይገባል እንዲሉ የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ ከምስልና ከንባብ ባሻገር ታሪካዊ ኩነቶች የተፈጸሙበት ሥፍራ ላይ መገኘት ምንኛ ደስ ይላል! ዕፁብን ዕፁብ ትለዋለህ እንጂ ምን ሌላ ቃል ታበጅለታለህ! እንዲል ያገሬ ሰው"ይላል ሄኖክ። ከክርስቶስ ልደት በፊት የንግስት ሳባና ንጉስ ሶሎሞን ታሪክን እንዲሁም የቀዳማዊ ምኒሊክ መወለድን በማስታወስ እነዚህ ነገሮች ኢትዮጵያን ከእየሩሳሌም ጋር እንደሚያቆራኝ ይናገራል። በተጨማሪም በእስራኤል የሚገኙት የኢትዮጵያ ገዳማት ኢትዮጵያውያንን ከእየሩሳሌም ያስተሳሰረ ሌላ ጉዳይ መሆኑን ያስረዳል። ተጓዦችን ወደ እየሩሳሌም ከሚወስዱ የጉዞ ወኪሎች መካከል ቀራኒዮ በእየሩሳሌም አንዱ ነው። ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የድርጅቱ መስራችና ስራ እስኪያጅ ናቸው። ድርጅቱ 2002 ዓ ም ላይ እነዴት ተመሰረተ? በቀዳማዊ ሐይለስላሴ ስልጣን ዘመን የተመሰረተና ወደ እየሩሳሌም ለኢትዮጵያዊያን ጉዞ የሚያመቻች ማህበር አባል ነበሩ ወ/ሮ እጅጋየሁ። አሁንም የዚሁ ማህበር አባል ናቸው። በዚህ ማህበር ወደ እየሩሳሌም ጉዞ ሲያደርጉ በነበረበት ጊዜ የኢትዮጵያዊያን ወደ እየሩሳሌም የመሄድ ፍላጎት ከፍተኛ መሆኑን ማስተዋላቸው...\nThe previous content can be summarized as follows:
በተለይም ከንግስት ሳባ ታሪካዊው የእየሩሳሌም ጉብኝትና በእየሩሳሌም ከሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ገዳማት ጋር በተያያዘ ብዙዎች እየሩሳሌምን ያውቋታል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
405
Doc to summarize: በምርምር ላይ ያሉ ሳይንቲስት ኮሮናቫይረስ በመላው ዓለም እየተስፋፋ ቢሆንም ወረርሽኙን የሚያስቆም ክትባትም ሆነ መድሃኒት እስካሁን አልተገኘም። በመሆኑም ሕይወትን ለመታደግ የሚያስችለውን መድሃኒት ለማግኘት ምን እየተሰራ ነው? የሚለውን ጥያቄ በወረርሽኙ የሚሰቃዩም ጭንቀት የሆነባቸው ሰዎችም ይጠይቃሉ። የቫይረሱን ክትባትና መድሃኒት ለማግኘት ምርምሮች በአይን እርግብግቢት ፍጥነት እየተከናወኑ ነው። 20 የሚደርሱ ክትባቶች በሂደት ላይ ናቸው። አንደኛው ክትባት እስከ ዛሬ ባልተለመደ መልኩ ከእንስሳት ላይ ሳይሞከር በቀጥታ በሰው ላይ ተሞክሯል። ሌሎች ሳይንቲስቶች ደግሞ እንስሳት ላይ እየሞከሩ ሲሆን በዚህ ዓመት መጨረሻ በሰው ላይ ይሞክራሉ ተብሎ ተስፋ ተደርጓል። በእርግጥ ሳይንቲስቶች ተሳክቶላቸው ክትባቱን በዚህ ዓመት መስራት ቢችሉ እንኳን የተገኘውን ክትባት ለመላው ዓለም በሚበቃ መልኩ አምርቶ የማቅረብ ቀሪ ብዙ ሥራ ይኖርባቸዋል። ይህም ማለት ቢያንስ እስከሚቀጥለው ዓመት አጋማሽ ድረስ ክትባቱ ላይደርስ ይችላል ማለት ነው። ሁሉም ነገር ባልተጠበቀ ፍጥነት እየተከናወነ ያለ ተግባር ነው። በዚህ ፍጥነት ደግሞ ምንም እክል እንደማያጋጥም እርግጠኛ መሆን አይቻልም። በአሁኑ ወቅት በሰው ላይ እየተስፋፉ ያሉት አራት የኮሮናቫይረስ አይነቶች ናቸው። ሁሉም ጉንፋንን ያስከትላሉ። ለዚህ ደግሞ ምንም ክትባት አልተዘጋጀም። ክትባቱ በሁሉም የዕድሜ ክልል የሚገኙ ሰዎችን ሊታደግ ይችላል? በትልልቅ ሰዎች ላይ የሚኖረው ፈዋሽነት ያን ያክል ላይሆን እንደሚችል ይጠበቃል። ይህ ደግሞ የክትባቱ ችግር ሳይሆን በእድሜያቸው የገፉ ሰዎች ያሏቸው በሽታን የሚከላከሉ ሕዋሳት በፍጥነት በሽታን ለመከላከል መልስ አይሰጡም። ይህ ደግሞ በየዓመቱ በተለያዩ ወረርሽኞች ላይ ተሞክሮ የተረጋገጠ ነው። የጎንዮሽ ጉዳት ይኖረው ይሆን? ሁሉም መድሃኒቶች የህመም ማስታገሻን ጨምሮ የጎንዮሽ ጉዳት አላቸው። ነገር ግን አንድ በሂደት ላይ የሚገኝ ክትባት ምን ዓይነት የጎንዮሽ ጉዳት ሊኖረው እንደሚችል ማረጋገጥ የሚቻለው በክሊኒካል ሙከራ ነው። ይህ ደግሞ ጥብቅ ክትትል የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው። ክትባቱን ሊያገኝ የሚችለው ማን ነው? ክትባቱ ከተገኘ በኋላ በመጀመሪያዎቹ ጊዜያት የክትባቱ ስርጭት የተገደበ ይሆናል። ከዚያም ውጤቱ ከታወቀ በኋላ ለማን ቅድሚያ እንደሚሰጥ ይወሰናል ማለት ነው። ኮቪድ-19ን [ኮሮናቫይረስን] ከፊት ሆነው የሚዋጉት የሕክምና ሞያተኞች የመጀመሪያዎቹ የክትባቱ ተጠቃሚዎች ይሆናሉ። በትልልቅ ሰዎች ላይ ክትባቱ በትክክል የሚሰራ መሆኑ ከተረጋገጠ ደግሞ አዛውንቶች ቀጣዮቹ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ይሆናል ማለት ነው። ወይም ደግሞ አዛውንቶችን የሚንከባከቡ ሰዎች ከእነርሱ ጋር ንክኪ ስለሚኖራቸው እነሱም ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ወገኖች መካከል ናቸው። የመድሃኒቱ ሁኔታስ? ሐኪሞች የጸረ ቫይረስ መድሃኒት እየቀመሙ ሲሆን ይህም በኮሮናቫይረስ ላይ ይሰራ እንደሆን እየሞከሩ ነው። ይህም ሰዎችን ማዳን የሚችል መሆኑን ለማረጋገጥ ምርምሮች በከፍተኛ ፍጥነት እየተሰሩ ይገኛሉ። ቫይረሱ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሰባቸው አገራት ላይ በየካቲት ወር ሙከራው ተካሂዶ ነበር። ነገር ግን የዓለም ጤና ድርጅት ባልደረባ የሆኑት ዶ/ር ብሩስ አይልዋርድ "በአሁኑ ወቅት ውጤታማና በትክክል ይሰራል ብለን የምናስበው አንድ መድሃኒት ብቻ ነው" ማለታቸው አይዘነጋም። ይህም መድሃኒት ለኢቦላ ተብሎ የተዘጋጀ ሲሆን በርካታ የቫይረስ አይነቶችን እንደሚገድል ተረጋግጧል። ቢሆንም ግን በኮሮናቫይረስ ላይ የሚኖረው ፈዋሽነት የሙከራ ውጤቱ እየተጠበቀ ነው። የክትባት ናሙና በሁለት የኤችአይቪ መድሃኒቶች (ሎፒናቪር እና ሪቶናቪር) ላይ ትልቅ ተስፋ ተጥሎ ነበር፤...\nSummary in the same language as the doc:
የኮሮናቫይረስ መድሃኒትን ወይም ክትባቱን ለማግኘት ሳይንቲስቶች የሚያደርጉት ጥረት ምን ይመስላል?
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
407
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ሲራክ አስፋው፡ ለ21 ዓመታት በባዕድ አገር የኢትዮጵያን ቅርስ ደብቀው ያቆዩት ኢትዮጵያዊ\nSummary: አቶ ሲራክ አስፋው ላለፉት 41 ዓመታት ኔዘርላንድስ ውስጥ ከመኖራቸው በላይ የአገሪቱ ዜጋ ናቸው። ነገር ግን አሁንም ድረስ ለአገራቸው ያላቸው ፍቅርና ታማኝነት ባለበት እንዳለ ይናገራሉ።\nArticle (Max 500 characters):
አቶ ሲራክ አስፋው አቶ ሲራክ በደርግ ዘመን የነበረውን ቀይ ሽብር ሸሽተው ስለተሰደዱ፤ ሰዎች በስደት ወቅት የሚገጥማቸውን ችግርና ፈተና በደንብ ይረዳሉ። ስለዚህም የአገራቸው ዜጋም ሆነ ሌላ ስደተኛ ተቸግሮ ሲገጥማቸው ባላቸው አቅም ከመርዳት ወደኋላ እንደማይሉ ይናገራሉ። • ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስለተዘረፉ ቅርሶች ምን እናውቃለን? • በመጨረሻም ኢትዮጵያ የአፄ ቴዎድሮስን ቁንዳላ ተረከበች በዚህ ሂደት በርካታ ሰዎች ወደ ቤታቸው ሄደው ይጠለሉ እንዲሁም ያሏቸውን እቃዎች ያስቀምጡ እንደነበር ያስታውሳሉ። አንዳንዶች የጥገኝነት ጥያቄና ሌላም ጉዳያቸው ተጠናቆ ወደ ሌላ ቦታ እስኪሄዱ ድረስ የግል ሰነዶቻቸውን ጨምሮ ሌሎችም እቃዎች አቶ ሲራክ ቤት በአደራ ያስቀምጣሉ። ከአራት መቶ ዓመታት በላይ እድሜ ያለው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቅርስ ወደ ቤታቸው እንዲሄድ ያደረገውም መ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
163
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ትዳር፡ እንደሚጋቡ እያወቁ ታገቢኛለሽ ብሎ መጠየቅ ለምን?\nSummary: ርብቃ ዋቅቶላ ትባላለች። የጋብቻ ስነ-ስርዓቷን የፈፀመችው ከሁለት ሳምንት በፊት ነበር።\nArticle (Max 500 characters):
ከሰርጓ በፊት ባለቤቷ ታገቢኛለሽ ሲል መጠየቁን ትናገራለች። "መጀመሪያ ሽማግሌ ልኮ ነበር። ከዚያ ቤተሰብ እሺ እንዳለው ሲያውቅ የታገቢኛለሽ ጥያቄውን ፕሮግራም አዘጋጅቶ አቀረበልኝ" ርብቃ ይህ ጥያቄ የቀረበላት ዕለት ደስተኛ እነደነበረች እና ጠብቃው እንዳልነበር ትናገራለች። "ቅዳሜ ቀን ላይ ከሥራ እንደወጣሁ ብዙ ጊዜ የማገኛቸው ጓደኞቼ፣ አንድ ቦሌ የሚገኝ ሆቴል እንገናኝ ሲሉኝ ላገኛቸው ሄድኩኝ። ሆቴሉ ደርሼ ስገባ፣ ቤቱ ጨለማ ነበር። አንድም ሰው አላየሁም ነበር። ከዚያ ሰርፕራይዝ ሲያደርጉኝ እና ሳያቸው ልቤ በጣም መታ፤ ያልጠበኩት ነገር ነበር የሆነው፤ ከዚያም ተንበርክኮ ጠየቀኝ [ታገቢኛለሽ ብሎ] አዘጋጅቶልኝ የነበረውን ቀለበትም ሰጠኝ።" በማለት ርብቃ በዕለቱ የነበረውን ታስታውሳለች። ሙሽሪት የዛን ጊዜ እጮኛዋ እና የአሁን ባለቤቷን እንደምታገባው ወስና እንደነበር
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
141
Title: በምስራቅ ጎጃም መሬት መንሸራተት አደጋ የስምንት የሰዎችን ህይወት ቀጠፈ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከሟቾቹ መካከል ስድስቱ የአንድ ቤተሰብ አባል ሲሆኑ፤ አምስት ልጆች እና እናታቸው እንዲሁም ከሌላ አካባቢ በእንግድነት የመጣ የእርሷን ወንድም ጨምሮ ስራ ለማገዝ ሲል በቤቱ የተገኘ ጎረቤት ህይወታቸው እንዳለፈ የምስራቅ ጎጃም ዞን ኮሚዩኒኬሽን ፅ/ቤት ባለሙያ አቶ ጋሻዬ ጌታሁን ለቢቢሲ ገልፀዋል። •በኢትዮጵያ የመንጋ ፍትህ የሰው ህይወት እየቀጠፈ ነው •የመገንጠል መብት ለማን? መቼ? •ልዩ ፖሊስ ማነው? የወደፊት ዕጣውስ? የሟቿ ባለቤት ካህን በመሆናቸው በወቅቱ ቤተ ክርስቲያን በመሄዳቸው ከአደጋው ሊተርፉ ችለዋል። የሟቾቹ የቀብር ስነ ስርዓትም በትናንትናው ዕለት ተፈፅሟል። በነሃሴ 3፣2010 ዓ.ም በደጀን ወረዳ፣ ቆቅ ውሃ ቀበሌ ላይ ተመሳሳይ አደጋ ደርሶ በእንስሳት ላይ ጉዳት እንዳደረሰ ባለሙያው ይናገራሉ። በተለይ የክረምት ዝናብ እየጨመረ በመሄዱ ተራራ አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት ቢሮው አስተላልፏል። በተለይ ወደ ተራራ ጫፍ የሚወጣ ጎርፍ መቀየሻ ቦዮች አቅጣጫቸው እንዲቀየር እየተደረገ መሆኑን አቶ ጋሻዬ ለቢቢሲ ገልፀዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
142
Title: ኮሮናቫይረስ፡ በሚሊኒየም አዳራሽ የሚገኘው የኮቪድ-19 ጽኑ ህሙማን ክፍል እየሞላ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ማዕከሉ በኮቪድ-19 የታመሙ እና የሕክምና ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች ሕክምና እንዲያገኙበት በሚል የተደራጀ ነው። በሚሊኒየም አዳራሽ ለይቶ ማቆያ ከሁለት መቶ በላይ ታካሚዎች መኖራቸውን የማዕከሉ ዳይሬክተር ዶ/ር ውለታው ጫኔ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በአሁኑ ሰዓት ሕክምና ማዕከሉ በቀን በአማካኝ በጽኑ የታመሙ 20 ሕሙማንን እየተቀበለ እያስተናገደ እንደሚገኝ የገለፁት ዳይሬክተሩ፤ በአሁኑ ሰዓት ከ210 በላይ ታካሚዎች አልጋ ይዘው እያታከሙ እንደሚገኙ አብራርተዋል። ከእነዚህ ታካሚዎች መካከል ወደ 118 የኦክስጅን ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው መሆናቸውን ጨምረው ገልፀዋል። የማዕከሉ የሕክምና ክፍሎች በአራት ደረጃ ተከፍለው መደራጀታቸውን ዳይሬክተሩ ይገልጻሉ። የመጀመሪያው የጽኑ ሕሙማን ክፍል በከፍተኛ ግፊት ኦክስጅን ማግኘት ያለባቸው ታካሚዎች የሚታከሙበት ክፍል፣ ሁለተኛው ክፍል በኦክስጅን ድጋፍ የሚታከሙበት ክፍል፣ ሦስተኛው መጠነኛ የሆነ የኦክስጅን ድጋፍ የሚፈልጉ ታካሚዎች የሚታከሙበት ክፍል፣ የመጨረሻው ተጓዳኝ ችግር ኖሮባቸው በቤታቸው ራሳቸውን መለየት የማይችሉ እና የባለሙያ ክትትል የሚፈልጉ ሕሙማን የሚታከሙበት ክፍል ነው። ሁሉም ክፍሎች አለመሙላታቸውን የተናገሩት ዳይሬክተሩ፤ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማም ሆነ በአገር ደረጃ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን በመግለጽ፤ በጽኑ የሕክምና ክፍል ካሉ አልጋዎች አብዛኛዎቹ በሕሙማን መያዛቸውን ይገልፃሉ። ለዳይሬክተሩ ቃለ መጠይቅ ባደረግንላቸው ዕለት (ነሐሴ 20 ቀን 2012 ዓ. ም.) በከፍተኛ ግፊት የኦክስጅን ድጋፍ የሚፈልጉ ሕሙማን ክፍል አምስት አልጋዎች ብቻ ክፍት መሆናቸውን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። መጠነኛ የኦክስጅን ድጋፍ በሚፈልጉ ታካሚዎች ክፍል ግን ከዚያ በላይ አልጋዎች ክፍት መሆናቸውን ገልፀዋል። በአሁኑ ወቅት አልጋዎች ሙሉ በሙሉ የሞሉ ባይሆንም “ሂደቱ ያስፈራል፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የማንጠነቀቅና መከላከሉ ላይ በርትተን የማንሰራ ከሆነ የኦክስጅን ፍላጎት ያላቸው ታማሚዎች አልጋ ሊያጡ ይችላሉ” ሲሉ ስጋታቸውን ገልፀዋል። አሁን ባለው ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ ማዕከሉ በጽኑ ታምመው የሚመጡ ሰዎችን የመቀበል አቅሙ ፈተና ውስጥ ሊወድቅ እንደሚችል ይናገራሉ። ለዚህ ምክንያቱ ደግሞ ማዕከሉ ያሉት የአልጋ ቁጥሮች ብቻ ሳይሆን በጽኑ ታምመው የሚመጡ ሰዎች በቶሎ አልጋ ለቅቀው የሚሄዱ ባለመሆናቸው ጭምር መሆኑን ተናግረዋል። ሕሙማኑ ለማገገም ጊዜ ስለሚወስድባቸው ቢያንስ ለሁለት ሳምንት አልጋው ይዘው ይቆያሉ በማለት በማዕከሉ ያለውን ልምድ የሚያስረዱት ዳይሬክተሩ፤ ስለዚህ የኦክስጅን ድጋፍ የሚፈልጉ ሕሙማንን በዚህ መልክ ለሳምንታት ተቀብሎ መቀጠል እንደማይቻል ይናገራሉ። እንደ ባለሙያ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ከሕክምና ባለሙያዎችና ተቋማት አቅም ውጪ እንዳይወጣ ስጋት አለን ያሉት ኃላፊው፤ የመከላከልና የጥንቃቄ ስራው ላይ ጠንክሮ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል። ማዕከሉ የመቀበል አቅሙ 670 ሕሙማንን ሲሆን፤ ተጨማሪ ነገሮች ተደራጅተውበት 1000 ድረስ መቀበል እንደሚችል ይናገራሉ። ማዕከሉ በኤሌትሪክ የሚሰሩ መጠነኛ ኦክስጅን የሚፈልጉ ሕሙማን ለመቀበል የሚያስችል ስራ እየሰራ መሆኑን ገልፀው፤ ከፍተኛ የኦክስጅን ድጋፍ የሚፈልጉ ሰዎችን ለመቀበል ግን የሚያስችል ስራ ለመስራት ከፍተኛ ኢንቨስትመንት እንደሚጠይቅ ያስረዳሉ። እንደ ጤና ሚኒስቴር ገለጻ፤ ከ42 ሺህ በላይ ሰዎች በኮቪድ-19 የተያዙ ሲሆን፤ ከዚህ መካከልም ከፍተኛው ቁጥር የሚገኘው በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ነው።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
384
Title: የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ካመላ ሐሪስ ማን ናቸው? የትስ ነው የሚኖሩት?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ለመሆኑ ማን ናት? ከየት መጣች? የት ነበረች? ምን ትወዳለች? ስለሷ ልናውቃቸው የሚገቡ ቁልፍ ጉዳዮች ከዚህ እንደሚከተለው ተከትበዋል፡፡ በዕድሜ 55 ብትደፍንም ለጊዜው አንቱታውን ትተን እንቀጥል፡፡ ካመላ ሐሪስ የተወለደችው በካሊፎርኒያ ግዛት ኦክላንድ ከተማ ነው፡፡ እናቷ ሻየመላ ጎፓላን ሕንዳዊት ናት፡፡ አባቷ ዶናልድ ሐሪስ ደግሞ ጃማይካዊ ነበሩ፡፡ አባትና እናቷ ሁለቱም በስደት ነው ወደ አሜሪካ የመጡት፡፡ ሁለቱም እንግሊዝ በቅኝ ከገዛቻቸው አገራት ነው የመጡት፡፡ ሁለቱም እንግሊዝ ሄደው እንዲማሩ ተጠይቀው አሜሪካንን የመረጡ ናቸው፡፡ በዩኒቨርስቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ በርክሌይ ካምፓስ ውስጥ ተማሪ ሆኑ፡፡ እሱ ኢኮኖሚክስ እሷ ሆም ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡ የጥናት ቡድን ውስጥ ተያዩ፡፡ ያኔ አባቷ በካሊፎርኒያ በርክሌይ የሦስተኛ ዲግሪ ተማሪ ነበር፡፡ በ1960ዎቹ መጀመርያ መሆኑ ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ብሪቲሾች እንዴት አገሩ ጃማይካ ገብተው በቅኝ ግዛት ሕዝቡን እንዳሰቃዩ ንግግር ያደርግ ነበር አባቷ፡፡ ተማሪ እያለ ነው ይሄ ታሪክ፡፡ ንግግሩን ሲጨርስ አንዲት በጣም ደቃቃ ቀጭን ሴት፣ ነጠላ ጫማ የተጫማች፣ የሕንዶችን ነጠላ ከደረቷ ያጣፋች፣ ሄዳ ተዋወቀችው፡፡ ከሕንድ አገር እንደመጣችና እዚያም እንግሊዞች አገሬውን ፍዳውን ያበሉት እንደነበር ነገረችው፡፡ ተቀራረቡ፣ ተዋደዱ፣ ተጋቡ፡፡ መጀመርያ ካመላን ከዚያም ማያን ወለዱ፡፡ ካመላ ማያ የምትባል ታናሽ እህት አለቻት፡፡ አባቷ ዶናልድ ሐሪስ ከእናቷ ሻይመላ ጋር በኋላ ላይ በ1970ዎቹ መጀመርያ ተለያይተዋል፡፡ ያን ጊዜ ካመላ ገና የ7 ዓመት ሕጻን ነበረች፡፡ ካመላና ማያን በማሳደጉ ረገድ የእናቷ ሚና ትልቅ ነበር፡፡ ሆኖም አባቷ ከፍቺ በኋላ ለቤተሰቡ ቅርብ ሆኖ ነበር የቆየው፡፡ እናቷ በኋላ ላይ እንደ አባቷ 3ኛ ዲግሪያቸውን ሰርተዋል፡፡ የሞቱት በ2009 ዓ.ም ሲሆን ለሞታቸው ምክንያት የደንዳኔ ካንሰር ነበር፡፡ አባቷ ዶናልድ አሁን የ82 ዓመት ዕውቅ የምጣኔ ሀብት "ኢምሬትስ ፕሮፌሰር" ሲሆኑ ከስታንፈርድ ዩኒቨርስቲ ጡረታ ወጥተው በራሳቸው የማማከር ሥራ ይሠራሉ፡፡ አባቷ በጃማይካ ቀልድ አያውቁም፡፡ ልጆቻቸው አገራቸውን እንዲወዱ፣ እንዳይረሱ ይፈልጋሉ፡፡ ሐሪስ በቅርቡ ጃማይካን ከእጸ ፋሪስ ጋር አገናኝታ በመቀለዷ ሽማግሌው አባቷ ቱግ ብለው ነበር፡፡ ካመላ ሐሪስ ባለትዳር ናት? የካመላ ሐሪስ ባል ዳግ ይባላል፡፡ ሁለት ለቁም ነገር የበቁ ወንድና ሴት ልጆች አሉት፡፡ ኮል እና ኢላ ይባላሉ፡፡ ከቀድሞ ባለቤቱ ከክሪስቲን ማኪን ነው የወለዳቸው፡፡ አሁን 26 እና 21 ዓመት ሆኗቸዋል፡፡ የአባታቸውን ሚስት ‹እንጀራ እናት› ብለው መጥራት አልፈለጉም፡፡ ካመላን ቅጽል ስም አወጡላት፡፡ ‹ሞማላ› እያሉ ነው የሚያቆላምጧት፡፡ እንደ እናትም ናት ለማለትም ጭምር ነው፡፡ ካመላ ሐሪስ ከእንጀራ ልጆቿ ኮል እና ኢላ ጋር በጣም ቅርብ ናት፡፡ ባሏ ዳግ በአሜሪካ ታሪክ ሁለተኛው "ካልአዊ አባወራ" (ሰከንድ ጀንትለማን) ይሆናል ማለት ነው፡፡ ካመላ ጥቁር ኢሲያዊት አሜሪካዊት ናት፡፡ የብዙ ደም ቅልቅል መሆኗ እንደማይረብሻት፣ ራሷንም አንዲት ጠንካራ ሴት አሜሪካዊት አድርጋ እንደምትቆጥር ተናግራለች፡፡ ዳግና ሐሪስ የተጋቡት በ2014 ሳንታ ባርባራ ካሊፎርኒያ ውስጥ ነበር። ካመላ ኮሌጅ የተማረችው የብዙ ጥቁሮች ትምህርት ቤት በሆነው ሐዋርድ ዩኒቨርስቲ ነው፡፡ ሐሪስ ለዘንድሮው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የዲሞክራቶች እጩ ለመሆን ሩጫ ጀምራ ኋላ ላይ በበቃኝ የወጣች ሴት ናት። በውድድሩ ወቅት አሁን የምርጫ ሸሪክ ካደረጓት ጆ ባይደን ጋር በተደጋጋሚ ተጋጭተዋል፣ ተከራክረዋል፣ አንድ ሁለት ተባብለዋል። በቀጥታ የክርክር...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
421
Doc to summarize: ታዲያ ለእዚህና ለሌሎች መሰል ጥቃቶች በማኅበራዊ ሚዲያና በሌሎች መደበኛ መገናኛ ብዙሃን ላይ የሚሰራጩ ጥላቻንና ጥቃትን የሚያበረታቱ መልዕክቶች አስተዋጽኦ አላቸው ያሉ በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እነዚህን ድርጊቶች ለማስቆም አንድ ኔትወርክ አቋቁመዋል። ነዋሪነታቸው በአሜሪካ የሆነውና የዚህ እንቅስቃሴ አስተባባሪ የሆኑት አቶ ነአምን ዘለቀ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ኔትወርኩ በተለያዩ ዘርፎች የተዋቀሩ ኮሚቴዎችን የያዘ ነው። ኮሚቴዎቹ የሕግ፣ የሚዲያና ዲፕሎማሲ፣ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም በማኅበራዊ ሚዲያ ዘርፍ የተዋቀሩ ናቸው። ይህ ኔትወርክ በአሜሪካ፣ በካናዳና በአውሮፓ አገራት ውስጥ ያሉ በርካታ የፖለቲካ ሰዎች፣ ምሁራን፣ አክቲቪስቶች፣ ሲቪክ ማኅበረቦች የተሰባሰቡበት እንደሆነም አቶ ነአምን ጨምረው አስረድተዋል። ኔትወርኩ በአገር ውስጥ መረጋጋት እንዲመጣ የሕግ የበላይነት እንዲከበር፤ ወንጀለኞችና ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ያልተወጡ ለሕግ እንዲቀርቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስተባባሪው ገልፀውልናል። የማኅበራዊ ሚዲያው ኮሚቴ 'ተጋምደናል' (Interunited) የሚል ዘመቻ የጀመረ ሲሆን የጥላቻ ንግግሮችን በመሰብሰብና ሪፖርት በማድረግ እንዲሁም ባሉት ገፆች አማካይነትም መልዕክቶችን የማስተላለፍ ሥራ ይሰራል። የሕግ ኮሚቴውም እንዲህ ዓይነት መልዕክቶችን የሚያስተላልፉ መገናኛ ብዙሃንና ግለሰቦች ባሉበት አገር ውስጥ ተጠያቂ እንዲሆኑና ለሕግ እንዲቀርቡ የሚሰራ ሲሆን መረጃዎችን በመሰብሰብ በማደራጀት የሚሰራው በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቡድኑ ይደገፋል ብለዋል። እስካሁንም በኔትወርኩ በተከፈተው የኢሜል አድራሻ በርካታ ማስረጃዎች እንደደረሷቸው አክለዋል። በሌላ በኩል "ከዚህ ቀደም በተለያዩ የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በተዛባ መልኩ ዘገባዎች ተሰርተዋል" የሚሉት አቶ ነአምን፤ የሚዲያና ዲፕሎማሲ ኮሚቴው ማስረጃዎችን በማሰባሰብ የማስተካከያ እርምጃዎች እንዲደረጉ እየሰሩ መሆናቸውን ገልፀዋል። አቶ ነአምን "ከአገር ውጭ ሆነው በሕዝቡ ውስጥ መረጋጋትና ሰላም እንዳይኖር፤ ከባድ የጥላቻና ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጋጩ መልዕክቶችን የሚያሰራጩ ናቸው" ያሏቸው አካላት በአንድ ወገን ያሉ ብቻ ሳይሆኑ የተለያዩ ብሔሮችን እንወክላለን የሚሉ መሆናቸውንም ይናገራሉ። በተለያየ ጊዜ በአገሪቱ ተመሳሳይ ክስተቶች መፈጠራቸውን በማስተዋስ፤ አሁን ወደዚህ እንቅስቃሴ እንዲገቡ የገፋቸውን ምክንያት "የመጣው አደጋ በመግዘፉና ሕዝብን ለአመፅና ለሁከት የሚያነሳሱ መልዕክቶች በአንዳንድ መገናኛ ብዙሃን እንዲሁም በተደራጀ መልኩ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ በማየታችን ነው" ሲሉ አመልክተዋል። ኔትወርኩ ወገን ሳይለይ በሁሉም ብሔር ፅንፈኞች የሚደረጉ ጥላቻና፣ ግጭትና ጥቃትን የሚቀሰቅሱ እንቅስቃሴዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራም ተናግረዋል። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ እንዲገነዘብ ማድረግ እና የጥላቻ ንግግሮችን የሚያራምዱ ሚዲያዎችና ግለሰቦችን በሕግ መጠየቅ የኔትወርኩ የአጭር ጊዜ እቅድ መሆኑን የገለፁት አቶ ነአምን፤ ወደ ፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። አቶ ነአምን ዘለቀ እና አቶ ዮሐንስ ሞላ "እኔም ሳፀዳ፤ ሌላውም ሲያፀዳ፤ አብረን እንፀዳለን" በሌላ በኩል በማኅበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ የጥላቻ ንግግሮችና ጥቃት ቀስቃሽ መልዕክቶችን ለፌስቡክ ሪፖርት የሚያደርግ እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ይህንን እንቅስቃሴ የጀመረው ገጣሚና የማኅበራዊ ለውጥ አራማጁ ዮሐንስ ሞላ ነው። ከ10 ዓመታት በላይ የፌስቡክ ተጠቃሚ እንደሆነ የሚናገረው ዮሐንስ፤ ከዚህ ቀደምም እንዲህ በዘመቻ አይጀምረው እንጂ ከፌስቡክ ሕግ ጋር የሚጣረሱ መልዕክቶችን...\nSummary in the same language as the doc:
ከሳምንታት በፊት የተፈጸመውን የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በአዲስ አበባና በአንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች በተፈጸሙ ጥቃቶችና ባጋጠሙ ግጭቶች ሳቢያ የበርካታ ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ ከፍተኛ መጠን የለው ንብረት በመውደሙ በርካቶች ቤት ንበረታቸውን አጥተው ለችግር ተጋልጠዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
399
Doc to summarize: የ86 አመቱ ጆን በርሚንግሃምና የ83 አመቷ ሜሪ ሎንግ ከሰሞኑ በአየርላንድ በሚገኝ የቱላሞር የጤና ማዕከል ጋብቻቸውን መፈፀማቸው ታውቋል። "ልባችን አያረጅም" ያሉት ጥንዶች ጋብቻቸውን ለመፈፀም ለረዥም አመት አቅደው የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች ሲያራዝሙት ቆይተዋል። በአሁኑ ወቅት የተከሰተው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የበለጠ ጋብቻቸውን እንዲያራዝመው አልፈቀዱም። የጆን በርኒንግሃም ልጅ ካሮላይን ለቢቢሲ ጉድ ሞርኒንግ ፕሮግራም እንደተናገረችው መጋባታቸውን እንደ ትልቅ ድል እንደሚያዩት ነው። ካሮሊን እንደምትለው ጥንዶቹ ቆየት ያሉ ባህላዊ እሴቶችም ስላሉዋቸው ነው መጋባትን እንደ አማራጭ ያዩት ብላለች። ጥንዶቹ ትውውቃቸው በጎሮጎሳውያኑ 1976 ሲሆን በአንድ ሆቴል ውስጥ ነው። ከዚያም ለጥቂት ዓመታት በኋላ አልተገናኙም። እንደገና ሲገናኙም ሜሪ "ወንዶች በቃኝ" ያለችበት ጊዜ ነበር፤ ነገር ግን በመጨረሻ ቡና አብራው ልትጠጣ ተስማማች። ሆኖም በመጀመሪያው ቀን ምንም እንደማይፈጠር አሳውቃው ነበር ቡና አብራው ልትጠጣው መስማማቷን ለአይሪሹ ሚዲያ አርቲኢ ተናግረዋል። ከዚያ በኋላ ያለው ታሪክ ነው። "በእድሜ ባለ ፀጋ እንደሆኑ ሰዎች ዓለምን አያይዋትም፤ ለየት ባለ መልኩ ነው ነገሮችን የሚረዱት" ትላለች ካሮላይን ጋብቻቸውን ላለመፈፀም በርካታ ችግሮች ተደቅነውባቸው እንደነበር የምትናገረው ካሮላይን ዋነኛው ጉዳይም በአየርላንድ እስከ ጎሮጎሳውያኑ 1996 ድረስ ፍቺ መፈፀም ባለመቻሉ ነው። ጆን በርኒንግሃም ከሌላ ሴት ጋር በጋብቻ ተሳስረው የነበረ ቢሆንም መፍታት ቢፈልጉም በህጉ ምክንያት አልተቻለም ነበር። ሜሪም በበኩላቸው ከቤተ ክርስቲያንና ከግዛቲቷ የፍቺ ፈቃድ ማግኘት ነበረባቸው። እነዚህ ችግሮች ከተቀረፉ በኋላም ሁለቱም በእድሜ እየገፉ በመሄዳቸውና ዛሬ ነገ ሲሉም ጊዜው ማለፉን ካሮላይን ትናገራለች። "ሁለቱም ማርጀታቸውን ያውቁታል እነሱም ይህንኑ ደጋግመው ይናገራሉ። ከመጋባታቸው በፊት አንዳችን እንሞታለን የሚልም ፍራቻ ነበራቸው። እናም ይህንኑ ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው የሰርጉን ዝግጅት ለማድረግ የወሰንኩት" ብላለች ካሮላይን። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያትም ሰርጋቸው የደመቀ ባይሆንም የተወሰኑ ቤተሰቦችና ጓደኞቻቸው ሰርጋቸውን መታደም ችለዋል። \nSummary in the same language as the doc:
በ80ዎቹ እድሜ ያሉ የእድሜ ባለ ፀጋ አየርላንዳውያን ከአርባ አመት ትውውቅ በኋላ ከሰሞኑ ተጋብተዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
254
በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያዊን ለአንድ ጉዞ ከፍተኛ ገንዘብ ተጠየቅን አሉ\nበሌባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ለመመለስ ለመዝገባ በኮንስላ ደጃፍ ላይ ሲጠባበቁ በሌባኖስ የመኖሪያ ፍቃድ ያላቸው ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ ለሚደረግ አንድ በረራ 680 ዶላር እንዲከፍሉ መጠየቃቸውን እና የመኖሪያ ፍቃድ የሌላቸው ደግሞ በቆንስላው በኩል ተመዝግበው 580 ዶላር ክፈሉ መባላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በሌባኖስ በርካታ ዓመታትን የቆየችው ትነበብ በኃይሉ፤ "የምግብ እርዳታ የሚቀበሉ ልጆች እንዴት አድርገው ነው 580 እና 680 ዶላር መክፈል የሚችሉት? በአገሪቱ የጠፋ ዶላር ከየት ነው የሚመጣው? ዋጋው በጣም የበዛ ነው" ትላላች። ከዚህ ቀደም ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ ለሚደግ በረራ ተወደደ ከተባለ 350 ዶላር ይከፈል እንደነበረ ትነበብ ትናገራለች። "በዚሀ አስቸጋሪ ወቅት ይህን ያክል ገንዘብ ከየትም ሊመጣ አይችልም። አይደለም እኛ የሌባኖስ ዜጎች እራሳቸው ዶላር ቸግሯቸዋል። 580 ዶላር ለማግኘት እና ኤምባሲ ለመመዝገብ ገላቸውን እስከ መሸጠ የደረሱ አሉ" ብላለች። የዓለም ምጣኔ ሃብት ፎረም በዓለማችን ላይ በከፍተኛ ውዝፍ እዳ ውስጥ ከሚገኙ አገራት መካከል ሌባኖስን በሦስተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል። በውዝፍ እድ ውስጥ የምትገኘው ሌባኖስ፤ ሥራ አጥ በሆኑ ወጣቶች በተቃውሞ ስትነጣ ቆይታለች። የቫይረሱን ስርጭት ተከትሎ የተጣለው ገደብ ሰዎች ለተቃውሞ አደባባይ እንዳይወጡ ቢያግድም፤ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ግን 'ከድጥ ወደ ማጡ' እንዲገባ ሊያደርገው እንደሚችል ተገምቷል። ሚያዚያ 23 በቤይሩት ጎዳናዎች ላይ ኢኮኖሚያዊ ተጽእኖ የበረታባቸው የሌባኖስ ወጣቶች ማስክ አድርገው ለተቃውሞ በወጡበት ወቅት ወደ ውጪ የምትልከውን ምርት ማምረት ያቃታት ሌባኖስ ገንዘቧ ከአሜሪካ ዶላር ጋር ያለውን ልዩነት ሰማይ እንዲነካ እና ከፍተኛ የዶላር እጥረት እንዲከሰት አድጓል። የአገሪቱ መንግሥት በአገሪቱ ያጋጠመውን የዶላር እጥረት ለማስታገስ በማዕከላዊ ባንኩ ውስጥ የባለሃብቶችን ተቀማጭ ዶላር ወደ ኢኮኖሚው ፈሰስ ለማድረግ መገደዱን ዘ ኒውዮር ታይምስ ከቀናት በፊት ዘግቦ ነበር። እንደ ትነበብ ከሆነ በሌባኖስ ያጋጠመው ምጣኔ ሃብታዊ ቀውስ አሰሪዎቻቸው ደሞዝ መከፍል ስላቃታቸው ሠራተኞችን ከቤት እያስወጡ ይገኛሉ። በዚህም በርካታ ዜጎች ጎዳና ላይ ወድቀዋል። "ብዙ ልጆች ሜዳ ላይ ከመውደቅ ብለው፤ ምግብ እያገኘን ቤት ውስጥ ብንቀመጥ ይሻላል ብለው ያለ ደሞዝ በአሰሪዎች ቤት እየሰሩ ይገኛሉ" ስትል ትነበብ ትናገራለች። "ከዚህ በረራ ትርፍ አናገኘም" ቢቢሲ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ድረ-ገጽ ላይ ማረጋገጥ እንደቻለው ለምሳሌ ዛሬ ግንቦት 13 ከቤይሩት ወደ አዲስ አበባ ለሚደረግ የነጠላ ጉዞ በረራ 680 ዶላር ይጠይቃል። በሌባኖስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአካባቢ ማናጀር የሆኑት አቶ ዳንኤል ጽጌ የቲኬት ዋጋው ከተለመደው ውጪ ለምን ከፍ እንዳለ ጠይቀናቸው ነበር። አቶ ዳንኤል፤ አየር መንገዱ ከቤይሩት-አዲስ አበባ በሚያደርገው በረራ ትርፍ እያገኘ እንዳልሆነ አጥብቀው ይናገራሉ። "ይህ የንግድ በረራ አይደለም። ይህን የትኬት ዋጋ ያወጣነው ወጪያችንን እንዲሸፍን ብቻ ነው። ምንም አይነት ገቢ አያስገኝም። ወጪውን እንዲሸፍን ብቻ ነው። ዝርዝር ስሌት አለን።" ጨምረውም "ከዚህ ቀደም ከቤይሩት ተነስተው በአዲስ አበባ በኩል አድረግው ወደ ሌሎች አገራት የሚሄዱ ተሳፋሪዎችም በዚህ በረራ ላይ ይኖሩ ነበር። 3ሺህ እና 4ሺህ ዶላር ድረስም የሚከፍሉ አሉ። አሁን ግን ይህ የለም። አሁን የምናሳፍረው መንገደኞች በቁጥር ጥቂት ናቸው። በዚያ ላይ ወደ አዲስ አበባ ብቻ የሚሄዱ ናቸው" ይላሉ። አቶ ዳንኤል "አውሮፕላኑ መብረር የሚችለው ዝቅተኛው ዋጋ ይህ [680 ዶላር] ነው"...\n\ntl;dr:
ወደ አገራቸው መመለስ የሚፈልጉ በሌባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለአንድ ጉዞ በረራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ ገንዘብ ጠየቀን ሲሉ ቅሬታቸውን ገለጹ።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
434
ሼክ ሞሃመድ ላይ ክሱ የቀረበው በቀድሞ ባለቤታቸው ልዕልት ሃያ ቢንት አልሁሴን ሲሆን ብይኑ የተሰጠው ትናንት ነው። ላለፉት ስምንት ወራት በፍርድ ቤት ሂደት ላይ የነበረውን ይህን ጉዳይ ለማጣራት ፍርድ ቤቱ እውነት አፈላላጊ ኮሚቴ አቋቁሞ ጉዳዩን ሲመረምር ቆይቷል። ሼክ ሞሃመድ የቤተሰብና የግል ጉዳያቸው በመሆኑ የፍርድ ሂደቱ ለሕዝብ ይፋ ባልሆነ መልኩ እንዲካሄድ ጠይቀው የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ግን ጥያቄውን ውድቅ አድርጎ የመጨረሻ ውሳኔውንም በይፋ አሳልፏል። መንግሥትን የሚመሩ ሰው በመሆናቸው በእውነት ማፈላለጉ ተግባር ተሳትፎ ማድረግ ባለመቻላቸው፤ የእሳቸው በኩል ያለው ነገር ሳይሰማ ውሳኔው የአንድ ወገን እንደሆነም ተናግረዋል ሼክ ሞሃመድ። የእንግሊዙ ፍርድ ቤት ግን በምርመራ ሂደቱ "ተባባሪም ታማኝም አልነበሩም" ብሏቸዋል። • የዱባይ ልዕልት ከባለቤቷ ሸሽታ ለንደን ተደብቃለች • የዱባዩ መሪና ጥላቸው የኮበለለችው ባለቤታቸው ወደ ፍርድ ቤት ሊያመሩ ነው ነገሩ የግል ጉዳይ እንደሆነ "መገናኛ ብዙሃን በእንግሊዝ የልጆቻችንን ግላዊ ህይወት እንድታከብሩና እንዳትተላለፉ እጠይቃለሁ" ሲሉ ለማስረዳት ሞክረዋል ሼክ ሞሃመድ። ፍርድ ቤቱ ከሌላ ትዳር የተወለዱ ሁለት ሴት ልጆቻቸውን በማገትና ያለፍቃዳቸው ወደ ዱባይ እንዲመለሱ በማድረግ ሼክ ሞሃመድን ተጠያቂ አድርጓቸዋል። ሼካ ሻምሳ በእንግሊዝ ከሚገኘው የቤተሰቡ መኖሪያ ያመለጠችው በፈረንጆቹ 2000 ነበር። ነገር ግን ወዲያው ካምብሪጅሻየር ውስጥ በቢሊየነሩ አባቷ የደኅንነት ሰዎች ተይዛ ወደ ዱባይ እንድትመለስ ተደግጓል። እስካሁንም በዱባይ ነች። የካምብሪጅ ፖሊስ በጉዳዩ ምርመራ ለማድረግ ወደ ዱባይ ለማቅናት ያደረገው ጥያቄም ውድቅ ተደርጓል። ሁለተኛዋ ልጃቸው ሼካ ላቲፋ በ2002 እና በ2018 ከአባቷ ቤተሰቦች ጋር ከምትኖርበት ቤት ለማምለጥ ያደረገችው ሙከራ አልተሳካላትም። ለመጀመሪያው የማምለጥ ሙከራዋ አባቷ በሦት ዓመት እስራት ቀጥተዋታል። ከሁለተኛው ሙከራዋ በኋላ ደግሞ የቤት ውስጥ የቁም እስረኛ እንድትሆን ተደርጓል። ለፖሊስ የላከችውን ቪዲዮ መሰረት በማድረግ ፍርድ ቤቱ ድብደባና ማሰቃየት እንደደረሰባት አረጋግጧል። ፍርድቤ ቱም ቢሊየነሩ የዱባይ ገዢ ሼክ ሞሃመድ የሁለት ልጆቻቸውን ሰብዓዊ ነፃነት ገፍፈዋል ብሏል። የ45 ዓመቷ የዮርዳኖስ ልዕልት ሃያ የሟች ዮርዳኖስ ንጉሥ ሁሴን ልጅ ሲሆኑ የ70 ዓመቱ የዱባይ ገዢ ሼክ ሞሃመድን ያገቡት በ2004 ነበር። የሼክ ሞሃመድ ስድስተኛ እና በእድሜ ትንሿ ሚስት ነበሩ። የሰባት እና የ11 ዓመት ሁለት ልጆችንም አፍርተዋል። የታገቱት ሁለቱ የሼክ ሞሃመድ ትልልቅ ሴት ልጆችን በሚመለከት አባትየው መጀመሪያ ላይ ለልዕልቷ ልጆቹ ችግር ውስጥ ገብተው እንደነበር፤ በመጨረሻ ግን ከቤተሰቡ ጋር በሰላም መቀላቀላቸውን ነበር የነገሯቸው። ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት መጀመሪያ ላይ ግን ልዕልቷ ነገሮችን መጠርጠር ጀመሩ። ከዚያ ደግሞ ቅሬታቸውን መግለፅ ቀጠሉ። በሌላ በኩል ከእንግሊዛዊው ጠባቂያቸው ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀመሩ። ይህም ሼክ ሞሃመድን ክፉኛ አስቆጣ። ከዚያም ፍርድ ቤቱ ላይ እንደተገለፀው የሰውዬው ጠባቂዎች ልዕልቷን በተለያየ መልክ ማስፈራራት ጀመሩ። ሁለት ጊዜ የተቀባበለ ሽጉጥ ትራሳቸው ስር እንዲቀመጥ ተደርጓል። እሳቸውን በረሃ ውስጥ የሚገኝ ሩቅ እስር ቤት ለመውሰድ ባልታሰበ መልኩ ሄሊኮፕተር ከመኖሪያቸው ቅጥር ተገኝቶም ያውቃል። የዛሬ ዓመት የሼክ ሞሃመድ ባለቤት ልዕልት ሃያ ሁለት ህፃናት ልጆቻቸውን ይዘው ከዱባይ አምልጠው እንግሊዝ መግባታቸው ብዙዎችን ጉድ አስብሎ ነበር። ልዕልቲቱ ለህይወታቸው መፍራታቸውን እንዲሁም ህፃናት ልጆቻቸው በአባታቸው... \n\nGive me a good title for the article above.
የእንግሊዝ ፍርድ ቤት ቢሊየነሩ የዱባይ ገዥ ልጆቻቸውን አግተዋል አለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
412
Title: ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስድሳ በላይ የኢትዮጵያ አምባሳደሮችን ያገኛሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ውይይቱ በልዩ ልዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥን ሲሆን በተለይም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እየተካሄደ ያለው የመዋቅር ማሻሻያ ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ እንዲሁም ባለፉት አስር ወራት በውጭ ግንኙነት መስክ የተከናወኑ እርምጃዎች ይገመገማሉ ሲል ተሰናባቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም ዛሬ ተናግረዋል። በቅርቡ በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አቶ መለስ ከአስር በላይ የአገር መሪዎች ባለፉት አስር ወራት ኢትዮጵያን መጎብኘታቸውን አስታውሰዋል። •"የመከላከያ ሰራዊትን እንቅስቃሴ የሚያግድ ስራ አንቀበልም" ዶ/ር ደብረፅዮን •ኢትዮጵያ በዲፕሎማቶቿ ላይ ሽግሽግና ለውጥ ልታደርግ ነው ተሿሚው አምባሳደር ላለፉት ሁለት ዓመታት ያገለገሉበትን የቃል አቀባይነት የሥራ ኃላፊነት ለበርካታ ዓመታት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መስሪያ ቤት ያገለገሉት አቶ ነብያት ጌታቸው ተረክበዋል። በተያያዘ የኢትዮጵያ ቀን መርኃ ግብር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች ከተማዋን በማስጎብኘት ይከበራልም ተብሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
129
Title: ሳራህ ቶማስ፡ ከ200 ኪሎ ሜትር በላይ ያለማቋረጥ የዋኘችው የጡት ካንሰር ታማሚ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሳራህ ቶማስ • የኦሎምፒክ ተወዳዳሪው በመስጠም ላይ የነበረን ሙሽራ ታደገ • የባርሳ ሴቶች ከወገብ በላይ ራቁት ለመሆን ድምጽ ሰጡ የ37 ዓመቷ ሳራህ ይህን እልህ አስጨራሽ የሆነ ውድድር ያደረገችው ባሳለፍነው እሁድ ሲሆን ለ54 ሰዓታትን ከዋኘች በኋላ ልታጠናቅቅ ችላለች። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ባለፈው ዓመት ሲሆን፤ ይህንን ገድሏን "እንደ እኔ ከሞት ለተረፉት መታሰቢያ ይሁን" ብላች። ዋናው 128.7 ኪሎ ሜትር (በ80 ማይል) የሚያስጉዝ ቢሆንም ሳራህ ባጋጠማት ከፍተኛ ማዕበል ምክንያት 209.2 ኪሎ ሜትር (130 ማይል) ርቀት ለማዋኘት ተገዳለች። የአሜሪካ ኮሎራዶዋ ሳራህ፤ ዋናዋን ያጠናቀቀችው ባሳለፍነው ማክሰኞ ነበር። የማራቶን ዋናተኛዋ "በድል ማጠናቀቄን በፍፁም ማመን አልቻልኩም፤ በጣም ደስ ብሎኛል" ስትል ዋናውን አጠናቅቃ በዶቨር የባህር ዳርቻ ላይ እንዳረፈች ለቢቢሲ ተናግራለች። "በጣም በርካታ ሰዎች እኔን ለማግኘትና መልካም ለመመኘት በውሃው ዳርቻ ላይ ተገኝተው ነበር። እነርሱ በጣም ደስ ብሏቸዋል፤ እኔ ግን ባለማመን ደንግጬ ነበር" ብላለች ሳራህ። ሰውነቷ በድካም እንደዛለ የተናገረችዋ ሳራህ ለቀናት መተኛት እንደምትፈልግም ገልፃለች። የሳራህን ገድል አስመልክቶም ዋናተኛው ለዊስ ፐግህ በትዊተር ገፁ ላይ "የሰውን ልጅ የአቅም ልክ አሳይተናል ስንል፤ አንዳንዶች ያንን ክብረ ወሰን ይበጣጥሱታል" ሲል አሞካሽቷታል። እንኳን ደስ ያለሽ ሲልም መልካም ምኞቱን ገልጾላታል። የሳራህ እናት ቤኪ ባክስተር በበኩላቸው፤ "በሕይወት ጉዞዎቿ ሁሉ አብሬያት አለሁ፤ የአሁኑ ግን እጅግ አስፈሪው ነው" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ልጃቸው የተፈጥሮ አድናቂ ብትሆንም በዚሀ ጉዞዋ በርካታ ተግዳሮቶችና የሆድ ህመም እንዳጋጠማት አልሸሸጉም። ባለፈው ዓመት የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ሳራህ፤ መዋኘትን እንደ አንድ ሕክምና አድርጋ ትጠቀምበት ነበር። የሳራህ ደጋፊ ቡድን አባል የሆነችው ኤሌን ሆውሌይም፤ "የጓደኛየ ስኬት እጅግ አስደናቂ፣ ያልታሰበ እና የተለየ ነው" ስትል ገልጻዋለች። የዋና ማራቶንን ድንበር ያለፈች ብላታለች። ማራቶን ለማዋኘት ምን አነሳሳት? የዋና ልምድ ያላት ሳራህ በውሃ ላይ የምታደርገውን ዝግጅት ያጠናቀቀችው በአውሮፓዊያኑ 2007 ነበር። የእንግሊዙን 'ቻነል'ን በዋና ለመጀመሪያ ጊዜ ያቋረጠችው በ2012 ሲሆን፤ በድጋሚ በ2016 በዋና አቋርጠዋለች። • የጡት ካንሰር የያዛት የጡት ካንሰር ሀኪም • "ዛሚ አልተሸጠም፤ በትብብር እየሠራን ነው" ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ለፊልም ሠሪው ጆን ዋሸር፤ "32 ኪሎ ሜትር (20 ማይል) ርቀት ስዋኝ፤ ከዚህ በላይ መዋኘት እንደምችል ይሰማኝ ነበር፤ በመሆኑም ምን ያህል ልጓዝ እንደምችል ማየት ፈለግኩ" ስትል የተነሳሳችበትን ምክንያት አስረድተዋለች። ከዚያም በ2017 ነሐሴ ወር ላይ በአሜሪካና በካናዳ ድንበር በሚገኘው ቻምፕሌን ሐይቅ 168.3 ኪሎ ሜትር (104.6 ማይል) ዋኘች። ከዚያ በኋላ ነበር የጡት ካንሰር ሕመም አጋጥሟት ሕክምና መከታተል ጀመረች። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ባለፈው ዓመት ነበር ያጠናቀቀችው። አሁን የእንግሊዙን 'ቻነል' በመዋኘት የሰበረችውን ክብረ ወሰን፤ ለሌሎች ከሞት ለተረፉት የእሷ ቢጤ ታማሚዎች መታሰቢያ ይሁንልኝ ብላለች።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
375
Doc to summarize: ራፊኪ የተሰኘው ጎሬላ በተገደለበት ወቅት 25 ዓመት ይሆነው ነበር ተብሏል ፌሊክስ ቢያሙካማ የተሰኘው ግለሰብ ጥፋተኛ ነው ተብሎ የተፈረደበት ጥብቅ ወደ ሆነ ስፍራ በሕገወጥ መልኩ በመግባትና ጎሬላውን በመግደል ነው። ቢያሙካማ ጎሬላው ጥቃት እንዳደረሰበት እናም ራሱን ለመከላከል ሲል እንደገደለው መግለፁን የኡጋንዳ ዱር እንስሳት ባለስልጣን ገልጿል። የኡጋንዳ ዱር አራዊት ባለስልጣን የተራራ ላይ ጎሬላዎች ለመጥፋት የተቃረቡመሆናቸውንናበአሁን ሰዓት ከ1000 በላይ የሚሆኑ ብቻ እንደሚገኙ ገልጾ፣"ራፊኪ ፍትህ አግኝቷል" ብሏል። ቢያሙካማ ዱእከር የተሰኘች አነስተኛ ሚዳቋ እና የዱር አሳማ በመግደል እና የሁለቱንም ሥጋ እዞ በመገኘትም ተከስሷል። ለዱር እንስሳት ባለስልጣናቱ ከዚህ ቀደም እንዳመነው እንስሳቶቹን የገደለው አነስተኛ እንስሳትን ለማደን በሚል መሆኑን በመግለጽ ራፊኪን ግን ሊያጠቃው ስለነበር ራሱን ለመከላከል መግደሉን አስረድቷል። የጎሬላውን ግድያ የመረመሩ አካላት በስለታማ ነገር ተወግቶ መሞቱን አረጋግጠዋል። ጎሬላው ሰኔ ወር የመጀመሪያ ሳምንት ላይ መጥፋቱ ከተረጋገጠ በኋላ በማግስቱ ሬሳው ተገኝቷል። የኡጋንዳ ዱር እንስሳት ባለስልጣን አባላት ቢያሙካማን በፓርኩ አቅራቢያ በሚገኝ መንደር ውስጥ አስሰው ሲያገኙት አብሮት የአደን መሳሪያዎች ተይዘዋል። ከቢያማካማ ጋር አብረው ነበሩ የተባሉ ሌሎች ሦስት ሰዎችም ውሳኔ እስኪሰጣቸው ድረስ በእስር ቤት እንዲቆዩ ተደርጓል። ቢያሙካማ ለተለያዩ ጥፋቶቹ የተወሰነበት አንድ ላይ ተደምሮ 11 ዓመት በወህኒ ቤት እንደሚያሳልፍ ለማወቅ ተችሏል። ከዚህ ቀደም እድሜ ይፍታህ ሊፈረድበት ይችላል ተብሎ የተገመተ ቢሆንም፤ ይህ ግን ያልሆነው በዱር እንስሳት ልዩ ችሎት ባለመዳኘቱ መሆኑን የዱር እንስሳት ባለስልጣን መስሪያ ቤት ቃል አቀባይ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከ1000 በላይ የተራራ ጎሬላዎች በህይወት መኖራቸው ይነገራል ራፊኪ ህይወቱ ባለፈበት ወቅት 25 ዓመት እንደሚሆነው የተገመተ ሲሆን፤ የ17 የተራራ ጎሬላዎች ቡድን መሪም ነበር። ኡጋንዳ ከቱሪዝም በምታገኘው ከፍተኛ ገቢ ኢኮኖሚዋ የሚደጎም ሲሆን የተራራ ጎሬላዎችም በጎብኚዎች ዘንድ ዝነኛ ናቸው። ራፊኪ ወደ ብዌንዲ ጥብቅ ብሔራዊ ፓርክ በሚመጡ ጎብኚዎች ዘንድ በጣም ዝነኛ እንደነበር ተነግሯል። ይህ ፓርክ በአሁኑ ጊዜ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ዝግ ሲሆን በዚሁ ወቅትም የአደን ቁጥር መጨመሩን የዱር እንስሳት ባለስልጣናት ተናግረዋል። የእንቅስቃሴ ገደብ ተጥሎ በነበረበት ወር ብቻ 300 ሕገወጥ አደኖች መመዝገባቸውን ፔሸንስ አቱሃይቲ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የተራራ ላይ ጎሬላዎች በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሩዋንዳ እና ኡጋንዳ ብቻ የሚገኙ ናቸው። በ2018 የተራራ ላይ ጎሬላዎች ሕገወጥ አደንን ማስቆም ጨምሮ፣ ከፍተኛ ጥበቃ እና እንክብካቤ ከተደረገላቸው በኋላ ለመጥፋት ከተቃረቡ እንስሳት መዝገብ ላይ ስማቸው ተፍቋል። \nSummary in the same language as the doc:
በኡጋንዳ ዝነኛ የነበረውና 'ራፊኪ' በመባል የሚታወቀውን ጎሬላ የገደለው አዳኝ የ11 ዓመት እስር ተፈረደበት።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
330
Content: በኡጋንዳ እስካሁን ድረስ በኮሮናቫይረስ የተያዘ አንድም ሰው ባይኖርም አባትና ልጅ ግን መከላከያ ነው ያሉትን ክትባት መስጠታቸው ተደርሶበታል ተብሏል። በዓለም ላይ 3800 ሰዎችን የገደለው የኮሮናቫይረስ እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት መከላከያ ክትባት አልተገኘለትም። • እውን ነጭ ሽንኩርት የኮሮናቫይረስ ጠር ነው? • የዩኬ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር በኮሮናቫይረስ ተያዙ • ኮሮናቫይረስ የሌሎች መድሃኒቶች እጥረትን ያስከትላል ተብሎ ተሰግቷል ግለሰቦቹ ይኖሩ የነበሩት ከኡጋንዳ ዋና መዲና 120 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ማዩጌ ሲሆን ፖሊስ ከባለፈው ሳምንት አርብ ጀምሮ መረጃው እንደደረሰው ማወቅ ተችሏል። አባትና ልጅ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ በዋስ የተለቀቁ ሲሆን ተጨማሪ ምርመራ እንደሚደረግ ማወቅ ተችሏል። ተጠርጣሪዎቹ ለሰዎች በአፍ የሚወሰድ ፈሳሽ ይሰጡ የነበረ ሲሆን ፖሊስ የፈሳሹን ናሙና በመውሰድ ምርመራ እያደረገ ይገኛል። እስካሁን ድረስ ምን ያህል ሰዎች ከኮሮናቫይረስ ይከላከላል የተባለውን ሐሰተኛ ክትባት እንደወሰዱ ለማወቅ አልተቻለም።። የኡጋንዳ ፖሊስ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ግለሰቦቹ ሐሰተኛውን የኮሮናቫይረስ መድሃኒት ለሰዎች ይሰጡ የነበረው በነጻ ሲሆን በኋላ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ሲፈጠር ለማስከፈል አቅደው ነበር ተብሏል። የኮሮናቫይረስ በዓለም ዙሪያ ባሉ ከሰማኒያ በላይ አገራት ውስጥ ተዛምቶ 100 ሺህ ያህል ሰዎች በበሽታው የተያዙ ሲሆን ከ3 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ለሞት ተዳርገዋል። በዚህም ሳቢያ ወረርሽኙ የወቅቱ የዓለም ሕዝብ ስጋት ሆኗል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ኡጋንዳ ውስጥ ሐሰተኛ የኮሮናቫይረስ ክትባት የሰጡ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
195
የሳዑዲው ልዑል ካናዳ ውስጥ ሰው ለመግደል በማሴር ተወነጀሉ\nየከሸፈው ዕቅድ ዓላማ ሳድ አል-ጃብሪን መግደል ነበር ተብሏል። የልዑል ቅጥረኛ ገዳዮች ይህን ለመፈፀም ወደ ካናዳ ያመሩት ከጃማል ኻሾግጂ ግድያ በኋላ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ፍርድ ቤት ተናግሯል። የሳዑዲ ደህንነት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን የነበሩት ጃብሪ ሃገራቸውን ጥለው ወደ ካናዳ የኮበለሉት ከሶስት ዓመታት በፊት ነበር። ሰውዬው ቶሮንቶ ውስጥ ጥብቅ ጥበቃ በሚደርግለት መኖሪያ ቤት ውስጥ ነው የሚኖሩት። ፍርድ ቤቱ እንደሚለው ግድያው ላይሳካ የቻለው የካናዳ ድንበር ጠባቂዎች ቅጥረኛ ገዳዮቹ የቶሮንቶ ፒርሰን ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያን አልፈ ሊሄዱ ሲሉ በጥርጣሬ ስለመለሷቸው ነው። የ61 ዓመቱ ጃብሪ ለዓመታት በብሪታኒያው ኤምአይ6 እንዲሁም ሌሎች ምዕራባውያን የስለላ ድርጅቶችና በሳዑዲ መካከል ያለውን ግንኙነት ሲመራ የነበረ ሰው ነው ተብሏል። 106 ገፅ ያሉት ዋሽንግተን ዲሲ ላለ ፍርድ ቤት የቀረበው ያልተረጋገጠ ክስ ልዑሉ፤ የጃብሪን ድምፅ ለማፈን ሲሉ ሊገድሉት አሲረዋል ሲል ይወነጅላል። ጃብሪ፤ ይህ ከሽፏል የተባለው ግድያ የታቀደለት 'ከባድ ምስጢር' በመያዙ እንደሆነ ይናገራል። ክሱ እንደሚያመለክተው ጃብሪ ከያዛቸው ምስጢሮች መካከል የባለሥልጣናት ሙስና ቅሌትና 'ታይገር ስኳድ' በመባል የሚታወቀው የቅጥረኛ ገዳዮች ቡድን መረጃ ነው። 'የታይገር ስኳድ' አባላት በፈረንጆቹ 2018 ቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ ቆንስላ የተገደለው ጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂን ግድያ በማቀነባበር ይወነጀላሉ። ክሱ እንደሚለው ልዑሉ፤ ሳድ አል-ጃብሪን ከምድረ ገፅ ለማጥፋት የፈለጉት ሰውዬው በጣም በርካታ የሳዑዲ ባለሥልጣናትን ምስጢር ስለሚያውቁ ነው። ሳድ አል-ጃብሪ ልዑል አልጋ ወራሹ 2017 ላይ ካቀዱር ሹም ሽር በፊት ነው በቱርክ በኩል አድርገው ወደ ካናዳ የሸሹት። አል-ጃብሪ፤ "ልዑል አልጋ ወራሹ በተደጋጋሚ ወደ ሳዑዲ እንድመለስ ሙከራ አድርገዋል፤ ሌላው ቀርቶ 'ልናገኝህ ይገባል' የሚል የፅሑፍ መልዕክት ልከውልኛል" ይላል። ለፍርድ ቤቱ የቀረበው ክስ እንደሚያመለክተው የጃማል ኻሾግጂን ሰውነት በመገነጣጠል የተጠረጠረው ግለሰብ ለሬሳ ምርመራ የሚሆኑ መሣሪያዎች በሁለት ቦርሳዎች ይዞ ነበር ወደ ካናዳ ለመግባት የሞከረው። ነገር ግን የካናዳ ድንበር ጥበቃ ሰዎች የቡድኑ አባላት ላይ ጥርጣሬ በማሳደራቸው እንዳይገቡ ከለከሏቸው ይላል ክሱ። የሳዑዲ መንግሥት ስለ ክሱ እስካሁን ምንም ያለው ነገር ይለም። ሳድ አል-ጀብሪ (የተከበበው) እና የሳዑዲ መንግሥት ባለስልጣናት እአአ 2015 ላይ ለንደን በደረሱ ጊዜ በቀድሞ የዩኬ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ቴሬዛ ሜይ አቀባበል ሲደረግላቸው የካናዳ ሕዝብ ደህንነት ኃላፊ ቢል ብሌይርም በጉዳዩ ላይ አስተያየት መስጠት አልችልም ነገር ግን መንግሥት አንዳንድ የውጭ ኃይሎች ካናዳ ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ሰዎች ላይ ጫና ለማሳደር እየሞከሩ እንደሆነ ያውቃል ብለዋል። ሳድ አል-ጃብሪ ለዓመታት የልዑል ሞሐመድ ቢን ናይፍ ቀኝ እጅ ነበር። አል-ቃኢዳ ወደ ሳዑዲ ዘልቆ እንዳይገባ በመመከትም ይሞገሳል። ሳዑዲ ከዩናይትስ ስቴትስ፣ ካናዳ፣ አውስትራሊያ፣ ካናዳ፣ ዩናይትድ ኪንግደምና ኒው ዚላንድ ጋር ያላትን ግንኙነት በመምራትም ይታወቃል። ከኤደንብራ ዩኒቨርሲቲ በሰው ሰራሽ ልህቀት የዶክትሬት ድግሪ ያለው ሳድ አል-ጃብሪ ድምፁ ብዙም የማይሰማ የደህንነት ሰው ነው ይባልለታል። ሰውዬው በሃገር ውስጥ ሚኒስቴር የሜጀር ጄኔራል ማዕረግ መድረስ ችሏል። ነገር ግን በፈረንጆቹ 2015 ንጉስ አብዱላህ ሞተው ወንድማቸው ሳልማን ወደ መንበሩ በመምጣት ወጣቱ ልጃቸው ቢን ሳልማንን መከላከያ ሚኒስቴር አድርገው ሲሾሙ ሁሉም ነገር ተቀያየረ። በእንግሊዝኛው...\n\ntl;dr:
የሳዑዲው ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማን ቅጥረኞቻቸውን ወደ ካናዳ በመላክ የቀድሞ የሳዑዲ የደህንነት ቢሮ ባለሥልጣናንን ለመግደል አሲረዋል ተብለው ተወነጀሉ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
423
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የሊቢያ የእርስ በእርስ ጦርነት፡ የሌሎች ሃገራት ጣልቃ ገብነት\nSummary: የሊቢያ ጉዳይ የዓለም ትኩረትን እንደሳበ ነው። በብዙ ፍላጎት የተወጠሩ የሊቢያ ኃይሎች እና ሌሎች ሃገራት ሊቢያን ሰላም ነስተዋታል።\nArticle (Max 500 characters):
በአሁኑ ሰዓት በሊቢያ ሁለት ዋነኛ ተቀናቃኝ ኃይሎች ይገኛሉ። በተባበሩት መንግሥታት እውቅና የተሰጠው በጠቅላይ ሚንስትር ፋዬዝ አል-ሴራጅ የሚመራው መንግሥት እና በጀነራል ካሊፍ ሃፍታር የሚመራው አማጺ ኃይል ናቸው። • "በሜዴትራንያን ባህር ልሰምጥ ነበር" • ጀነራሉ ወታደሮቻቸው ትሪፖሊን እንዲቆጣጠሩ አዘዙ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ እውቅና ባለው መንግሥት እና በአማጺያኑ መካከል በነበረ ግጭት ቢያንስ 2 ሺህ ሊቢያውያን ሕይወታቸውን አጥተዋል። 146ሺህ የሚሆኑት የመኖሪያ ቀያቸውን ጥለው ተሰደዋል። አሁን ላይ ሁለቱ ኃይሎች በቱርክ እና ሩሲያ ጫና የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ይሁን እንጂ የተኩስ አቁሙን ስምምነት ለመፈረም ሲያመነቱ የቆዩት ጀነራል ካሊፍ ሃፍታር ስምምነቱን ሊጥሱት ይችላሉ የሚል ስጋት አለ። ሊቢያውያን በሙዓመር ጋዳፊ አምባገነናዊ ሥርዓት ሥ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
Content: እጅግ ኃያል ናት የምትባለው የኪም ታናሽ እህት ኪም ዮ ጆንግ፣ አሜሪካ በዚህ ሰዓት አገሯን ሰሜን ኮሪያን የምታበሳጭ ተግባር ከፈጸመች ‹ወዮላት› ብላለች፡፡ እህት ኪም ጆንግ በተለይ ደቡብ ኮሪያና አሜሪካ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ መጀመራቸውን ክፉኛ ተችታለች፡፡ የእህት ኪም ጆንግ አስተያየት በብሔራዊ ቴሌቪዥን የተላለፈው አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ለመጀመር ደፋ ቀና በምትልበት ሰዓት መሆኑ አነጋጋሪ አድርጎታል፡፡ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በቅርብ ቀናት የደቡብ ኮሪያ ዋና ከተማ ሶል ይገባሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው፡፡ የጉብኝታቸው ዓላማም በአካባቢው እንዴት ዘላቂ ሰላም ማምጣት ይቻላል በሚለው ዙርያ ለመነጋገር ነው፡፡ አሜሪካ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ለመነጋገር ፍላጎት ቢኖራትም ፒዮንግ ያንግ ግን ገና ጆ ባይደንን በፕሬዝዳንትነት ስለመቀበሏ እንኳ በይፋ ያለችው ነገር የለም፡፡ ሁለቱ አገሮች በኒውክሊየር እና ባሊስቲክ ሚሳይል ጉዳይ ላይ ሁልጊዜም ጠብ ላይ ናቸው፡፡ የፕሬዝዳንት ኪም እህት ኪም ዮ ጆንግ በዕለታዊው ሮዶንግ ሱሙን ጋዜጣ ላይ እንዲህ ብለዋል፣ ‹ለአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ምክር አለኝ፣ ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት ጥሩ እንቅልፍ መተኛት ከፈለጉ አገሬን ሰሜን ኮሪያን ከሚያስቆጣ ተግባር ይታቀቡ፡፡› ከዚህ ንግግር በተጨማሪ የኪም እህት ደቡብ ኮሪያና አሜሪካ በጋራ የወታደራዊ ልምምድ እያደረጉ መሆናቸው እልም ያለ ጠብ አጫሪነት ነው ብላለች፡፡ ‹እኔ ይህን የጠብ አጫሪነት ተግባር ሰሜን ኮሪያን ለመውረር ከመዘጋጀት ለይቼ አላየውም› ስትል ቁጣዋን ገልጻለች፡፡ ኪም ዮ ጆንግ የኃያሉ ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን ታናሽ እህት ስትሆን አሁን በሰሜን ኮሪያ ሁለተኛዋ ከፍተኛ ባለሥልጣን ተደርጋ ትወሰዳለች፡፡ \nThe previous content can be summarized as follows:
የሰሜን ኮሪያው ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን እህት አሜሪካን በጠንካራ ቃላት አስጠነቀቀች፡፡
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
216
Title: በክሮሺያ በደረሰ ርዕደ መሬት ሰባት ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በማዕከላዊ ክሮሺያ የደረሰው ይህ ርዕደ መሬት በሬክተር ስኬል 6.4 ተመዝግቧል። የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ርዕደ መሬቱ ከደረሰ በኋላ በጎበኟት ፐትሪንጃ ከተማ አንዲት የ12 ዓመት ታዳጊ መሟቷን አስታውቀዋል። አምስት ሌሎች ሰዎች ደግሞ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ግሊና ከተማ መሞታቸውን ምክትላቸው ተናግረዋል። ሰባተኛው ሟች የተገኙት ዛዚና ከተማ በርዕደመሬቱ ምክንያት በፈራረሰ ቤተ ክርስትያን ፍርስራሽ ስር መሆኑን የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የፐትሪንጃ ከንቲባ እንዳሉት የከተማዋ ግማሽ ክፍል ሙሉ በሙሉ ወደ ፍርስራሽነት የተቀየረ ሲሆን ሰዎች ከፍርስራሽ ውስጥ እየተፈለጉ እና እየተጎተቱ እየወጡ ነው። ርዕደ መሬቱ እስከ ክሮሺያ ዋና ከተማ ዛግሬብ ድረስ የተሰማ ሲሆን ጎረቤት አገራት ሰርቢያ እና ቦሲኒያ እንዲሁም በርቀት የምትገኘው ጣልያን ድረስ መሰማቱም ተዘግቧል። የክሮሺያ መገናኛ ብዙሃን በፐትሪንጃ ከተማ አንዲት ሴት ከፍርስራሽ ውስጥ ተጎትታ መውጣቷን ዘግበዋል። "ሰዎችን ከመኪናቸው ውስጥ ጎትተን ስናወጣ ነበር፤ እንሙት እንጎዳ አናውቅም ነበር" ሲሉ ለአካባቢው የዜና ወኪል የተናገሩት የከተማዋ ከንቲባ ዳርኒኮ ዱምቦቪች ናቸው። ፐትሪንጃ 20,000 ነዋሪዎች ያሏት ሲሆን ከንቲባዋ በድጋሚ አነስተኛ መጠን ያለው ርዕደ መሬት ከተሰማ በኋላ ለመገናኛ ብዙሃን "ሁሉም ሰው ተረብሿል፤ ዘመድ ወዳጁን ለመፈለግ ከወዲያ ወዲህ ይሯሯጣል" ሲሉ አክለዋል። በቅርብ ርቀት በምትገኘው ሲሳክ ከተማም እንዲሁ ሰዎች በርዕደ መሬቱ የተነሳ ተጎድተው ወደ ሆስፒታል ማምራታቸው ተሰምቷል። የአካባቢው ሆስፒታሎች በርካታ ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች ለማከም ሲታገሉ ማስተዋሉን የብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣብያ ዘግቧል። ከርዕደ መሬቱ አደጋ በኋላ የክሮሺያ ጠቅላይ ሚኒስትር 20 ሺህ ያህል ነዋሪዎች ያሏትን ፐትሪንጃ ከተማን የጎበኙ ሲሆን "ለመኖር ምቹ አይደለችም" ሲሉ ተናግረዋል። መንግሥት ከተማዋን ዳግም ለመገንባት ቃል የገባ ሲሆን ነዋሪዎቿ ጊዜያዊ መጠለያ ይፈለግላቸዋል ሲል ተናግሯል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
237
አሽከርካሪዎችም ነዳጅ ለመቅዳት በረጃጅም ሰልፎች ላይ ሆነው ሰዓታትን ለመጠበቅ በመገደዳቸው በሚያከናውኗቸው ተግባራት ላይ መስተጓጎል ተፈጥሮ ሰንብቷል። ለወትሮ እንዲህ አይነት ነዳጅ ለማግኘት ሰልፎች ይታዩ የነበረው በወራት ማብቂያ ላይ፣ የነዳጅ ዋጋ ክለሳ ከሚደረግባቸው ቀናት ቀደም ብሎ የነበረ ሲሆን፣ የአሁኑ ግን ከዚያ የተለየ ነበር። ባለፉት ቀናት የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት በተመለከተ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ከመንግሥት በኩል ግልጽ ምክንያት ባይሰጥም በአቅርቦት ሥርዓቱ ውስጥ ባጋጠመ ችግር ሊሆን እንደሚችል ይገመታል። ኢትዮጵያ ከዓመታዊ በጀቷ ውስጥ ከፍተኛውን የውጭ ምንዛሪ መድባ በምታስገባው ነዳጅ ላይ እጥረት በሚፈጠርበት ጊዜ፣ የተለያዩ ዘርፎች ላይ የራሱ የሆነ ጫና ያሳድራል። የኢትዮጵያ የነዳጅ ምርቶች ፍላጎት ከዓመት ዓመት እየጨመረ እንደሚሄድ የተነገረ ሲሆን፣ የብሔራዊ ባንክ መረጃ እንደሚያመለክተው የዛሬ 10 ዓመት፣ ማለትም በ2003 ዓ.ም፣ አገሪቱ ለነዳጅ ምርቶች አውጥታው የነበረው ገንዘብ በወቅቱ በነበረው የምንዛሪ ዋጋ መሠረት 22.8 ቢሊዮን ብር ነበር። ባለፉት ዓመታት በአገሪቱ ውስጥ ያሉ የተሽከርካሪዎች ቁጥርና ነዳጅን የሚጠቀሙ ተቋማትና ፕሮጀክቶች በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ የተነሳ፣ ለነዳጅ ምርቶች የወጣው ገንዘብ ሁለት ዕጥፍ ያህል ከፍ ብሎ በ2012 ዓ.ም መጨረሻ ላይ 62.05 ቢሊዮን ብር ደርሷል። ኢትዮጵያ ነዳጅ ከየት ታገኛለች? ኢትዮጵያ ለፍጆታዋ የሚውለውን ነዳጅ ከተለያዩ ነዳጅ አምራች አገራት የምታስገባ ሲሆን፣ በዋናነት ከመካከለኛው ምሥራቅና የባሕረ ሰላጤው አገራት ታገኛለች። በዚህም መሠረት በአሁኑ ጊዜ አገሪቱ የሚያስፈልጋትን የነዳጅ ዘይት ከሳዑዲ አረቢያ እና ከኩዌት በማስመጣት ላይ እንደምትገኝ የነዳጅ ድርጅት ... Continue the article for another 4000 characters max:
መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት እንደሚለው በአሁኑ ወቅት የነዳጅ ምርቶች ወደ ኢትዮጵያ የሚገባበት ብቸኛው መንገድ በጂቡቲ ወደብ በኩል ባለው መስመር ነው። ስለዚህም በየወሩ እስከ አምስት በሚደርሱ ግዙፍ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች አማካኝነት፣ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባው ነዳጅ ወደ ጂቡቲ ወደብ እንደሚጓጓዝ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ታደሰ ኃይለማርያም ለቢቢሲ ገልጸዋል። ከዚህ ቀደም ከጎረቤት አገር ሱዳን፣ ለሰሜናዊ የአገሪቱ ክፍል ከሚያስፈልገው አቅርቦት ውስጥ የተወሰነውን ስታስገባ የቆየች ሲሆን ከኮሮናቫይረስ መከሰት በኋላ ባለፈው ዓመት አቅርቦቱ ተቋርጧል። የኢትዮጵያ የነዳጅ ፍጆታ? የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ታደሰ ኃይለማርያም፣ ለአገሪቱ 2.5 ሚሊዮን ሊትር ቤንዚን እና 8 ሚሊየን ሊትር ናፍጣ በቀን እንደሚቀርብ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህንንም ለማሟላት በየዓመቱ ለአገሪቱ ፍጆታ የሚያስፈልገውን የነዳጅ መጠን ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመሆን፣ ድርጅታቸው ለአገሪቱ በዓመት ምን ያህል ነዳጅ ያስፈልጋል የሚለውን ያቅዳል። ኢትዮጵያ ወደ አገር ቤት የምታስገባቸው ነዳጆች አምስት ዓይነት ናቸው። እነዚህም ቤንዚን፣ ናፍጣ፣ የአውሮፕላን ነዳጅና ለኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚውሉ ሁለት ዓይነት ናፋጣዎች ናቸው። በዚህም መሠረት ቤንዚን በዓመት እስከ 700 ሺህ ሜትሪክ ቶን፣ 2.8 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ናፍጣ፣ 600 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን ነዳጅና እስከ 70 ሺህ ሜትሪክ ቶን የተለያየ አይነት የኢንዱስትሪ ናፍጣ በየዓመቱ እንደሚገባ የድርጅቱ ኃላፊ ገልጸዋል። በኢትዮጵያ በበጋዎቹ ከታኅሣሥ እስከ ግንቦት ባሉት ወራት ውስጥ ከሌለው ጊዜ በበለጠ እጅግ ከፍተኛ መጠን ያለው የነዳጅ ምርት ጥቅም ይውላል። "ምክንያቱ የኮንስትራክሽን ሥራዎች በስፋት የሚከናወኑበት ወቅት በመሆኑ ነው። ነገር ግን በክረምት ወራት ፍጆታው ይቀንሳል" ይላሉ አቶ ታደሰ። አገሪቱ በዓመት ውስጥ ያስፈልገኛል ብላ ካቀደችው የነዳጅ ፍጆታ ውስጥ አፈጻጸሙ ሲታይ ብዙም ልዩነት እንደሌለው ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ልዩነት የሚመጣ ከሆነም ከሚያስፈልገው "በ10 በመቶ ይጨምራል ወይም ከፍ ይላል እንጂ ብዙ ልዩነት አይመጣም" በማለት ይናገራሉ። በምሳሌነት በኮሮናቫይረስ ምክንያት የአየር ትራንስፖርት እንቅስቃሴው በመቀዛቀዙ የአውሮፕላን ነዳጅ አምና ከታቀደው ፍላጎት በ50 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል። በተጨማሪም ናፍጣ ድርጅቱ ባለፈው ዓመት ካቀደው ጋር ሲነፃፀር ፍላጎቱ በ4 በመቶ የቀነሰ ሲሆን፤ የቤንዚን ፍላጎት ግን በ13 በመቶ መጨመሩን ይናገራሉ። ችግር ቢፈጠር ምን አማራጭ አለ? በየዕለቱ በርካታ የነዳጅ ዘይት ማመላለሻ ግዙፍ ቦቴዎች በመላው አገሪቱ የሚያስፈልገው የነዳጅ አቅርቦት እንዳይጓደል ከጂቡቲ ምርቶችን ያጓጉዛሉ። በዚህም ከወደብ እስከ መድረሻቸው በመቶዎቹ ሲልም ሺህ ኪሎ ሜትሮች እየተጓዙ ነዳጅ ያቀርባሉ። አቶ ታደሰ እንደሚሉት ነዳጅ ወደብ መድረሱ ብቻ ሳይሆን ዋነኛው ነገር ወደ ሚፈለግበት ቦታ ደርሶ ጥቅም ላይ መዋሉ ነው። በዚህ የአቅርቦት ሥርዓት ውስጥ ብዙ ባለድርሻዎች ያሉ ሲሆን የተለያዩ እንቅፋቶችም ሊያጋጥሙ ይችላሉ። እርሳቸው እንደሚሉት በዚህ የአቅርቦት ሂደት ውስጥ የሚያጋጥሙ መሰናክሎች የነዳጅ እጥረት ሊያስከትሉ ይችላሉ። ነገር ግን እነዚህና ሌሎች ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች ተፈጥረው የነዳጅ አቅርቦት መስመሩ የመስተጓጎል ሁኔታ ቢፈጠር በሚል ድርጅቱ ሌላ አማራጭን ማዘጋጀቱን ይናጋራሉ። ለዚህም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥ ችግር በሚያጋጥም ጊዜ የሚያስፈልገውን የነዳጅ...
amh_Ethi
validation
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
590
Content: አቶ አባይ ወልዱ፣ ወ/ሮ ቅዱሳን ነጋ፣ አብረሃም ተከስተ (ዶ/ር)፣ ሰለሞን ኪዳነ (ዶ/ር) እና አቶ ስብሐት ነጋ አቶ ስብሃት ነጋና አቶ አባይ ወልዱን ጨምሮ ሌሎች ተጠርጣሪዎች በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የቀረቡ ሲሆን ፖሊስ ከሰባት ቀናት በፊት በጠየቀው ቀጠሮ መሰረት የደረሰበትን የምርመራ ሂደት ለችሎቱ አብራርቷል። ተጠርጣሪዎቹ በሃገር ክህደት ወንጀል፣ በክልሉ በሚገኘው የሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በማድረስና፣ በመሳሪያ በታገዘ አመፅና ሁከት በማነሳሳት በሚሉ ወንጀሎች ነው ፍርድ ቤት የቀረቡት። ፖሊስ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ የምስክሮችን ቃል መቀበሉንና የተጠርጣሪዎቹን የስልክ ልውውጥ በሚመለከት ለአስፈላጊው መስሪያ ቤት ደብዳቤ ፅፎ መረጃ እየጠበቀ እንደሆነና ከዚህም በተጨማሪ የሰነድና ሌሎች መረጃዎችን እየሰበሰበ እንደሆነ በችሎት ውሎ አስረድቷል። በእነ አቶ ስብሐት ነጋ፣ አቶ አባይ ወልዱ እና ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በተከፈተ ሦስት መዝገብ የተካተቱ 21 ተጠርጣሪዎች ናቸው ፍረድ ቤት የቀረቡት። በፍርድ ቤቱ ከቀረቡት መካከል የህወሓት መስራች የሆኑት አቶ ስብሐት ነጋና ለስምንት አመታት ያህል ትግራይን ያስተዳደሩት የቀድሞ የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አባይ ወልዱ፣ የፌደራል የገንዘብ ምክትል ሚኒስትር በኋላ ደግሞ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር የነበሩት አብርሃም ተከስተ (ዶ/ር) ይገኙበታል። ተጠርጣሪዎቹ እስካሁን ክስ ያልተመሰረተባቸው ሲሆን ፖሊስ ቀጣይ የምርመራ ስራዎች እንደሚቀር ለችሎቱ በመግለፅ 14 ተጨማሪ ቀናት ተጠይቋል። ከዚህም በተጨማሪ የዋስትና መብት ጥያቄያቸው ውድቅ እንዲሆን መርማሪ ፖሊስ በዛሬው ችሎት ጠይቋል። ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን ካዳመጠ በኋላ ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀን የፈቀደ ሲሆን በዚህም መሰረት ለየካቲት 5፣ 2013 ዓ. ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በትግራይ ክልል ከተከሰተው ቀውስ ጋር በተያያዘ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግና የፌደራል ፖሊስ በበርካታ የህወሓት ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣታቸው ይፋ አድርገው ነበር። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄኔራል እና የወንጀል ምርመራ ቢሮ ኃላፊ ዘላለም መንግስቴ የእስር ትዕዛዝ የወጣባቸው ሰዎች ብዛት 349 መሆናቸውን ገልጸው፤ ከነዚህ ውስጥ 96 የሚሆኑት የህወሓት ቁልፍ አመራሮች እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡ ተፈላጊ ከሆኑት አጠቃላይ ተጠርጣሪዎች መካከል 124 የሚሆኑት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነም ገልጸዋል። ለእስር ማዘዣው ዋነኛ ምክንያቶቹ በትግራይ ክልል በሚገኘው በአገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በመፈፀም፣ የአገር ክህደት ወንጀል በመፈፀም፣ የመከላከያ ሠራዊትና የፖሊስ አባላት እንዲታገቱ አድርገዋል በሚል ተጠርጥረው ነው። በተጨማሪም የቀድሞው የአገሪቱ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም የነበሩት ሜጀር ጄኔራል ጻድቃን ገብረተንሳይን ጨምሮ ከፍተኛ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ኃይል፣ የመከላከያ ሠራዊትና የፖሊስ አመራሮችም በአገር ክህደትና በሠራዊት አባላት ላይ በተፈጸመ ወንጀል ተጠርጥረው የመያዣ ትዕዛዝ ወጥቶባቸዋል። የእስር ትዕዛዝ ወጥቶባቸው ከነበሩ ሌሎች የህወሓት አመራሮች መካከል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና አምባሳደር የነበሩት አቶ ስዩም መስፍን፣ በተለያዩ የሥልጣን ቦታ ላይ የነበሩት አቶ አባይ ጸሐዬ፣ የፓርላማ አባል የነበሩት አቶ አስመላሽ ወልደሥላሴ እንዲሁም ከመከላከያ ሠራዊቱ ከድተዋል የተባሉት ኮሎኔል ኪሮስ ሐጎስ በግጭቱ ወቅት እጅ አልሰጥም በማለታቸው መገደላቸው ተነግሯል። በፌደራል መንግሥቱ እና የትግራይ ክልልን ሲያስተዳድር በነበረው ህወሓት መካከል ለረዥም ጊዜ የዘለቀው...\nThe previous content can be summarized as follows:
አቶ ስብሃት ነጋና አቶ አባይ ወልዱን ጨምሮ ክሳቸው በሁለት መዝገብ የተያዘ ከአስራ አምስት በላይ የህወሓት አባላት ትናንት ፍርድ ቤት ቀረቡ ።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
424
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ፈረንሳይ ክትባቱን ለአሜሪካ ቀድማ ለመሸጥ ፍላጎት የላትም\nSummary: ለፈረንሳዩ ግዙፉ የመድኃኒት ኩባንያ ሳኖፊ፤ የኮቪድ-19 ክትባትን መስራት ከቻለ ለአሜሪካ ገበያ ቀድሞ መስጠት "ተቀባይነት እንደሌለው" የፈረንሳይ ሚኒስትር አስጠነቀቁ።\nArticle (Max 500 characters):
በሳኖፊ ከፍተኛ የበላይ ኃላፊ ፓል ሁድሰን "የአሜሪካ መንግሥት ምርምሩ ላይ ቀድሞ ኢንቨስት በማድረጉ በብዛት ቀድሞ የማዘዝ መብት አለው" ብለው ነበር። በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ቤተ ሙከራዎች ለኮቪድ-19 ክትባት ለማግኘት ምርምር እያደረጉ ቢሆንም ክትባቱን ለማምረት ግን ዓመታት ይወስዳል እየተባለ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ የኮሮናቫይረስ ክትባት የተሞከረባቸው በጎ ፈቃደኞች ምክትል የገንዘብ ሚኒስትሩ አግነስ ፓኔር ሩናቼር "ለእኛ ለዚህኛው አገር እና ለዚህኛው አገር ቅድሚያ መስጠት የሚለው ከገንዘብ አንፃር ተቀባይነት የለውም" ብለዋል ለፈረንሳዩ ሬዲዮ። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የአውሮፓ ሕብረት በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮናቫይረስ ክትባት ላይ የሚደረጉ ምርምሮችን ለመጨመር ያለመ ጉባኤ ተካሂዶ ስምንት ቢሊየን ዶላር ከአርባ አገራትና ከለጋሽ አገራት ማግኘት ተችሏል። የተገኘው ገ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
ዩሺ ኢሺ 25 ቤተሰቦችና 35 ልጆች አሉት። እንዴት? ማለት ጥሩ. . . • አራት ህጻናትን በአንዴ ያገኘው ቤተሰብ ተጨንቋል ዩሺ፤ ከአስር ዓመት በፊት የመሰረተው 'ፋሚሊ ሮማንስ' የተባለ ድርጅት ያልተለመደ አገልግሎት ይሰጣል- ቤተሰብና ጓደኛ የማከራየት። ድርጅቱ 2,200 ተቀጣሪዎች አሉት። ሥራቸው ደግሞ እንደ አባት፣ እናት፣ አጎት፣ አክስት ወይም አያት ሆኖ መተወን ነው። እነዚህ ሠራተኞችና ዩሺ 'ቤተሰቦች' እና 'ልጆች' ያፈሩትም በቅጥር ነው። የኪራይ ቤተሰብና ጓደኛ ከዩሺ ጓደኞች አንዷ ልጇን መዋለ ህፃናት ለማስገባት ስትሞክር፤ ትምህርት ቤቱ ለልጇና ለባለቤቷ ቃለ መጠይቅ ማድረግ እንደሚፈልግ ተነገራት። የትዳር ጓደኛ ስላልነበራት ዩሺን 'ባሌ ነው' ብላ ለቃለ መጠይቅ ወሰደችው። ዩሺና ልጁ አንዳችም ትስስር ስለሌላቸው እንደአባትና ልጅ መተወን አልቻሉም። ዩሺ፤ ብዙ ሰዎች ቤተሰብ ወይም ጓደኛ በማጣት እንደሚቸገሩ የተገነዘበበት ወቅት ነበር። 'ፋሚሊ ሮማንስ' የተባለውን የቤተሰብና ጓደኛ አከራይ ድርጅት የወጠነውም በዚህ አጋጣሚ ነበር። "የውሸት ቢሆንም ለጥቂት ሰዓታት ጓደኛችሁ ወይም ቤተሰባችሁ መሆን እችላለሁ" ይላል። • ጓደኛ ለማፍራት ማወቅ ያለብን ጠቃሚ ነጥቦች ቤተሰብ ወይም ጓደኛ ለአራት ሰዓት ለመከራየት ወደ 5ሺህ ብር ይከፈላል ዩሺ በየአይነቱ ደንበኞች አሉት። ብዙዎች የኪራይ እናትና አባት ወይም ጓደኛ ይሻሉ። የኪራይ ቤተሰብ ሲቀጠር፤ የግለሰቡ ገጽታና ተክለ ሰውነት ከግምት ውስጥ ይገባል። 'ልጄ ነው' ከሚሉት ሰው ጋር መመሳሰል አለባቸውና። • ሶሻል ሚድያ በተጠቃሚዎች ላይ የሚያስከትለውን ጉዳት ያውቃሉ? ጓደኛ ከሌለዎት ከማን ጋር ላውራ? ከማንስ ጋር ልንሸራሸር? ብለው መጨነቅ የለብዎትም። በዩሺ ድርጅት የሚከራዩት 'ጓደ... Continue the article for another 4000 characters max:
ኛ' አብሮዎት ይበላል፣ ይጠጣል። ማውራት፣ ሸመታ መውጣትና መንሸራሸርም ይቻላል። ልጅ ወይም የልጅ ልጅ የሚከራዩ የእድሜ ባለጸጋዎችም አሉ። ከልጆቻቸው ጋር ያሳለፉትን ውብ ጊዜ ለማስታወስ አልያም የሌላቸውን 'ልጅ' ለመተካት። ለልጆቻቸው አባት የሚከራዮ እናቶችም አሉ "የ 'አባት' ተከራዮች ቁጥር ጨምሯል" ዩሺ እንደሚለው፤ በእጅጉ ከሚፈለጉ ሚናዎች አንዱ 'አባትነት' ነው። ጃፓን ውስጥ በየዓመቱ 200 ሺህ ሰዎች ስለሚፋቱ ብዙዎች ልጆቻቸውን ለብቻቸው ለማሳደግ ይገደዳሉ። ማኅበረሰቡ የተፋቱ ሰዎችን ያጥላላል። ልጅ ለብቻ ማሳደግም እምብዛም አይደገፍም። ታዲያ ዩሺ፤ በማኅበረሰቡ ለተገለሉ ሰዎች "ከለላ እንሰጣለን" ይላል። • ከተለያየ አባት የተወለዱት መንትዮች ደንበኞቹ የተለያየ አይነት ባህሪ ያለው 'አባት' ይፈልጋሉ። ቁጡ፣ ለስላሳ. . . እንደየምርጫቸው 'አባት' ይሰናዳላቸዋል። አንዳንዴ 'አባት' የሚቀጠርላቸው ህፃናት ነገሩ ትወና መሆኑን ለመገንዘብ እድሜያቸው ስለማይፈቅድ፤ ግለሰቡ የእውነትም ወላጅ አባታቸው እንደሆነ ያምናሉ። ተቀጣሪው ሥራውን ጨርሶ ሲሰናበታቸውም ለመለየት ይከብዳቸዋል። የ 'ፋሚሊ ሮማንስ' ተቀጣሪዎች 'ቤተሰብ' መሆን የሚችሉት ለአምስት ቤተሰብ ብቻ ነው። ዩሺ እስካሁን ለ25 ቤተሰቦች 'ቤተሰብ' ሆኖ ተውኗል፤ 35 ልጆች 'አባታችን ነው' ብለው ያምናሉ፤ 69 ሰዎች ደግሞ 'ዩሺ የቅርብ ጓደኛዬ' ነው ይላሉ። "አንዳንዴ የደንበኞቼን ቅጽል ስም ስለምረሳው ማስታወሻ እይዛለሁ" ይላል። • እናት አልባዎቹ መንደሮች 'ልጆቹን' ትምህርት ቤት ያደርሳል፤ የቤተሰብ ውይይት ይካፈላል. . . ሌሎችም የሚጠበቁበት ተግባራትን ያከናውናል። ሥራው እንደሌሎች ሙያዎች ባሻው ጊዜ እረፍት የሚወጣበት አይደለም። በቀን ከሦስት ሰዓት በላይ ማረፍ አይችልም። "ከእኩለ ለሊት አንስቶ ለሦስት ሰዓት አርፋለሁ። ፊልም አያለሁ፤ እስላለሁ።" ደንበኞቹ በገሀዱ ዓለምና በትወና መካከል ያለውን ልዩነት እንዳይዘነጉ ያስጠነቅቃል የእውነትና ውሸት መስመር የቱ ጋር ነው? ዩሺ አላገባም፤ አልወለደም፤ ትዳር መመስረትና ልጅ ማፍራትም አይፈልግም። አዲስ ቤተሰብ ቢመሰርት አሁን ካሉት 25 የውሸት ቤተሰቦች ጋር የሚጋጭ ይመስለዋል። "የእውነት ባገባ ደንበኞቼ ምን ይሰማቸዋል? ልጆች ብወልድም ከሀሰተኛ ልጆቼ ጋር የሚምታቱብኝ ይመስለኛል።" ዩሺ የሚነግደው ውሸት ነው። የእንጀራ ገመዱ የተዘረጋውም ማስመሰል ላይ ነው። ታዲያ ይህ የውሸት ዓለም ከገሀዱ ዓለም ጋር እንዳይጋጭ ከደንበኞቹ ጋር የሚስማሙባቸው መርሆች አውጥቷል። • የመይሳው ካሳ የልጅ ልጆች የድርጅቱ ሠራተኞች የሚመሩባቸው ሕግጋት አሉ። ለምሳሌ ከደንበኞች ጋር መሳሳምና ወሲብ መፈጸም ክልክል ነው። እጅ ለእጅ መያያዝ ግን ይፈቀዳል። ቤተሰብ ወይም ጓደኛ ለአራት ሰዓት ለመከራየት 180 ዶላር (ወደ 5ሺህ ብር ደገማ) ይከፈላል። ተከራዩ የሠራተኛውን የምግብና መጓጓዣ ወጪ መሸፈንም ይጠበቅበታል። ድርጅቱ "ከእውነት ደስታ ይበልጣል" በሚል መሪ ቃል ይተዳደራል። ሆኖም 'እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል' እንዲሉ እውነት አንድ ቀን መገለጧ አይቀሬ ነው። ዩሺ እንደሚለው፤ ቤተሰቦች ልጆቻቸውን እስከወዲያኛው መዋሸት አይገባቸውም። የሰዎች ግንኙነት በላላበትና በጋራ መኖር ፈታኝ በሆነበት ማኅበረሰብ ውስጥ እንደ 'ፋሚሊ ሮማንስ' ያለ ድርጅት እንደሚያስፈልግ ያምናል። በተለይም ጃፓናዊያን፤ ሰዎች ስለነሱ ያላቸው አስተያየት ስለሚያስጨንቃቸው በድርጅቱ ከመገልገል ወደኋላ አይሉም። "የምንፈልገውን መሆን ይከብዳል። ራሳችንን ባሻን መንገድ መግለጽም ቀላል አይደለም። ማኅበሰረሱ የኛን አገልግሎት የማይሻበት ዓለም ቢፈጠር መልካም ነበር።...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
584
የኤመርሰን ምናንጋግዋን መባረር ይፋ ያደረጉት የኢንፎርሜንሽን ሚኒስትሩ ሳይመን ካሃያ ሞዮ ምናንጋግዋ ''ታማኝ'' አይደሉም ሲሉም ተደምጠዋል። ባላቸው ብልህ አስተሳሰብ "አዞው" በሚል ስም የሚታወቁት ምናንጋግዋ ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ "ዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ አንተና ሚስትህ እንደፈለጋችሁ የምታደርጉት የግል ንብረታችሁ አይደለም" ሲሉ ሙጋቤን ተችተውም ነበር። የቀድሞው የደህንነት ሹም የነበሩት ምናንጋግዋ ፕሬዝዳንት ሙጋቤን የመተካት ተስፋ የተጣለባቸው መሪ ነበሩ። ምናንጋግዋ ከሥልጣን በመነሳታቸው የሮበርት ሙጋቤ ባለቤት የሆኑት ግሬስ ሙጋቤ ባለቤታቸውን በመተካት ቀጣይ የዚምባብዌ መሪ እንደሚሆኑ በበርካቶች ዘንድ ተገምቶም ነበር። ከዚህ በፊት ቀዳማዊት እመቤት ግሬስ ሙጋቤ ምክትል ፕሬዝዳንቱን ከስልጣናቸው እንዲያነሱ ሮበርት ሙጋቤን በተደጋጋሚ ይወተውቱ እንደነበርም ይነገራል። • ሙጋቤ ታማኝ አይደሉም ያሏቸውን ምክትላቸውን ከስልጣን አነሱ ግሬስ ሙጋቤ (ግራ) እና ኤመርሰን ምናንጋግዋ (ቀኝ) ከቀናት በፊት ግሬስ ሙጋቤ በሃራሬ ለተሰበሰቡ ደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር ''እባቡ በሃይል ጭንቅላቱን መመታት አለበት። በፓርቲው ውስጥ መከፋፈል እና አለመግባባትን የሚፈጥሩትን ማስወገድ አለብን። ወደ ቀጣዩ የፓርቲያችን ስብሰባ በአንድ መንፈስ ነው መሄድ ያለበን'' ሲሉ በምናንጋግዋ ላይ ሲዝቱ ተሰሙ። ግሬስ ሙጋቤ ይህን ባሉ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ኤመርሰን ምናንጋግዋ ለህይወቴ ሰግቻለው ብለው ሃገር ጥለው ሸሹ። የጦሩ ማስጠንቀቂያ ሙጋቤ ምክትላቸውን ካባረሩ ከአንድ ሳምንት በኋላ ነበር የሀገሪቱ ጦር በፓርቲው ውስጥ እየተደረገ ባለው ጉዳይ ጣልቃ ልገባ እችላለሁ ሲል ማስጠንቀቂያ የሰጠው። ከ90 የሥራ ባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ነበር የዚምባብዌ ጦር ኃይል ጄነራ... Continue the article for another 4000 characters max:
ል ኮንስታንቲኖ ቺዌንጋ ገዢውን ፓርቲ ለማጥፋት የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ከድርጊታቸው ካልተቆጠቡ ጦሩ ጣልቃ እንደሚገባ በጋዜጣዊ መግለጫቸው ያስጠነቀቁት። • የዚምባብዌ ጦር "ጣልቃ እንደሚገባ" አስጠነቀቀ የዚምባብዌ ጦር ኃላፊ ጄነራል ኮንስታንቲኖ ቺዌንጋ ያልተጠበቀው መግለጫ ምናልባትም ዕለተ ዕረቡ ለዚምባብዌያዊያን ታሪካዊ ቀን ነበረች ማለት ይቻላል። የሃገሪቱ ዜጎች ዕረቡ ጠዋት ከእንቅልፋቸው ሲነቁ የተደበላለቀ ስሜት የፈጠረባቸውን ያልተጠበቀ የቴሌዢን መግለጫ የተመለከቱት። ግመሹ በተፈጠረው ነገር ድንጋጤ ውስጥ ሲገቡ በደስታ የቦረቁም አልጠፉም ነበር። • ጦሩ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያውን ከተቆጣጠረ በኋላ ''መፈንቅለ መንግሥት አይደለም'' ሲል አስታውቋል የዚምባብዌ ጦር ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የሆነውን ዜድ ቢ ሲን ተቆጠጠረ። ጦሩ በሰጠው መግለጫ "ይህ መፈንቅለ-መንግሥት አይደለም፤ በፕሬዝዳንት ሙጋቤ ዙሪያ የሚገኙ ወንጀለኞች ላይ እርምጃ የመውሰድ ተልዕኮ እንጂ። ጦሩ የመንግሥትን ስልጣን ለመቆጣጠር አልተንቀሳቀሰም" ሲል በመግለጫው ጠቅሶ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ እና ቤተሰቦቻቸው ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን አረጋገጠ። እስካሁን የጦሩን እንቅስቃሴ ማን እየመራው እንደሆነ የታወቀ ነገር ባይኖርም ጦሩ በሚሰጠው ተደጋጋሚ መግለጫ እያደረገ ያለው 'መፈንቅለ-መንግሥት' እንዳልሆነና ተልዕኮውን ሲያጠናቅቅ ነገሮች ወደቀድሞው እንደሚመለሱ ማሳወቁን አላቋረጠም። የዚምባብዌ ጦር አባላት በሃራሬ ጎዳና ላይ ''መፈንቅለ-መንግሥት አይደለም'' ጄኔራል ሲቡሲሶ ሞዮ ጦሩን ወክለው በሰጡት መግለጫ "ማሳወቅ የምንፈልገው ጦሩ መንግሥት ገልብጦ ስልጣን አልያዘም" በማለት እየተካሄደ የለው መፈንቅለ-መንግሥት አለመሆኑን በተደጋጋሚ ሲናገሩም ተሰምተዋል። ሰራዊቱ መፈንቅለ-መንግሥት የሚለውን ቃል ለምን ፈራው? ጄኔራሉ መፈንቅለ-መንግሥት አይደለም ማለትንም ይመረጡ እንጂ የጦሩ እንቅስቃሴ መፈንቅለ-መንግሥት ይመስላል ስትል የቢቢሲዋ ሪፖርተር ከሃራሬ መዘገቧ አይዘነጋም። ከዚህ በተጨማሪም የአፍሪካ ሕብረት የጦሩ እንቅስቃሴ መፈንቅለ-መንግሥት ይመስላል ሲል ተደምጧል። የፖለቲካ ተንታኞች ጦሩ መፈንቅለ-መንግሥት የሚለውን ቀል መጠቀም ያልፈለገበት ምክንያት የአፍሪካ ሕብረትም ሆነ የደቡባዊ አፍሪካ የልማት ማሕበረሰብ (ሳድክ) መፈንቅለ-መንግሥት አካሂደው ስልጣን ለያዙ አካላት ዕውቅና ስለማይሰጡ ነው በማለት ግምታቸውን ያስቀምጣሉ። ከግራ ወደ ቀኝ ሮበርት ሙጋቤ፣ ባለቤታቸው ግሬስ ሙጋቤ፣ ከምክትል ፕሬዝዳንትነታቸው የተባረሩት ኤመርሰን ምናንጋግዋ እና ጄነራል ኮንስታንቲኖ ቺዌጋ አራቱ ቁልፍ ግለሰቦች በዚምባብዌ ፖለቲካዊ ቀውስ መስተዋል የጀመረው ሮበርት ሙጋቤ ምክትላቸው የነበሩትን ኤመርሰን ምናንጋግዋ ከስልጣን በማንሳት በምትካቸው ባለቤታቸው ግሬስ ሙጋቤን ሊተኩ ካቀዱ በኋላ ነው። የሃገሪቱ የጦር አዛዥ ጀነራል ኮስታንቲኖ ቺዌንጋ ባሳለፍነው ሰኞ በዛኑ ፒኤፍ ፓርቲ ውስጥ መከፋፈል ካልቆመ ጦሩ ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል አስጠንቅቀውም ነበር። በዚህ ሁላ ውጣ ውረድ ውስጥ የአራት ሰዎች ስም ተደጋግሞ ሲደመጥ ይሰማል። የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ መሪ ተውንያውያን እንደሆኑም ይነገራል እኚህ አራት ሰዎች። 1. ሮበርት ሙጋቤ ዚምባብዌ በአውሮፓውያኑ 1980 ነጻነቷን ከቅኝ ገዢዋ እንግሊዝ ከተቀዳጀች በኋላ በተደረገ ምርጫ ነበር አሸንፈው ወደ ስልጣን የመጡት። ሙጋቤ በስልጣን ዘመናቸው ከከወኗቸው ተግባራት በ1990ዎቹ መባቻ ላይ ያከናወኑት ሁሌም ይወሳል። በወቅቱ ሙጋቤ በጥቂት ነጮች ተይዞ የነበረውን ሰፊ መሬት በመንጠቅ ለጥቁር ዚምባብዌውያን አከፋፈሉ። ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ በሥልጣን የቆዩት...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
554
Doc to summarize: ራሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን እንዳሉት ከማንኛውም አይነት አደጋ ነጻ የሆነው ክልል ከአሜሪካ ጋር በመተባባር የተዘጋጀ ሲሆን ደህንነቱ እስከሚረጋገጥ ድረስ ብዙ መጠበቅ አስፈልጓል። • ሶሪያውያን ስደተኞች በአዲስ አበባ ጎዳናዎች • የእንግሊዝ የእርዳታ ገንዘብ በሶሪያ ለሚገኙ አክራሪዎች ውሏል ተባለ በአሜሪካ የሚደገፉት የኩርድ ተዋጊዎች ቀደም ብሎ በቱርክ ድንበር በኩል ካለው የሶሪያ ሰርጥ ለቅቀው መሄዳቸው የሚታወስ ነው። ቱርክ ደግሞ የኩርድ ተዋጊዎችን በአሸባሪነት ፈርጃቸዋለች። የፕሬዝዳንት ኤርዶጋን ዕቅድ ይፋ የሆነው አንካራ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና ከኢራኑ ፕሬዝዳንት ሃሳን ሮሃኒ ጋር ውይይት ካደረገች በኋላ መሆኑ ታውቋል። ምንም እንኳን የኩርድ ተዋጊዎች ስለፕሬዝዳንቱ አስተያየት ያሉት ነገር ባይኖርም አምርረው እንደሚቃወሙት ግልጽ ነው ብሏል የቢቢሲው የሶሪያ ዘጋቢ አላን ጆንስተን።። በያዝነው ወር መጀመሪያ ላይ ቱርክ ስደተኞቹን ወደ ሃገራቸው ለመመለስ በምታደርገው ጥረት ዓለማ አቀፍ ድጋፍ የማታገኝ ከሆነ ስደተኞቹ ወደ አውሮፓ አልፈው እንዲሄዱ ድንበሯን ክፍት እንደምታደርግ ገልጻ ነበር። በ2016 ከአውሮፓ ህብረት ጋር በተደረሰ ስምምነት መሰረት ቱርክ በድንበሯ በኩል ስደተኞች ወደ አውሮፓ ለመግባት እንዳይሞክሩ ጠበቅ ያለ ጥበቃ ማድረግ እንዳለባት ተቀምጧል። ቱርክ ይህንን በማድረጓና ከሶሪያ የሚመጡ ስደተኞችን በማስተናገዷ ከአውሮፓ ህብረት 6.6 ቢሊየን ዶላር እንደምታገኝ ቃል ተገብቶላት ነበር። ነገር ግን ፕሬዝዳንት ኤርዶአን ቃል ከተገባው ገንዘብ ግማሽ የሚሆነው ብቻ ነው የደረሰን ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። • ሰሜን ኮሪያ ለሶሪያ የኬሚካል ጦር መሳረያ ማምረቻ ቁሶችን ታቀርባለች ተባለ የአውሮፓ ህብረት በበኩሉ 6.2 ቢሊየን ዶላር የሚሆነውን ገንዘብ ለቱርክ አስረክቢያለሁ ብሏል። ቱርክ በ2011 የተጀመረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ሸሽተው የወጡ ከ3.6 ሚሊየን በላይ ስደተኞችን በተለያዩ ማቆያዎች ይዛለች። በቱርክ ድንበር በኩል የምትገኘው ኢድሊብ ግዛት በአማጺያን እና ኢስላማዊ ጂሃዲስቶች ቁጥጥር ስር በመሆኗ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ንጹሃን ዜጎች ማቄን ጨርቄን ሳይሉ ወደ ሰሜናዊ ሶሪያ ተሰድደዋል። \nSummary in the same language as the doc:
ሶስት ሚሊየን የሶሪያ ስደተኞች ደህንነቱ የተጠበቀ ነው ወደ ተባለ ሰሜናዊ የሃገሪቱ ክፍል ሊመለሱ እንደሚችሉ የቱርኩ ፕሬዝዳንት አስታወቁ።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
266
አሁንም ድረስ መግቢያው በር ላይ "የጅግጅጋ ከተማ ማረሚያ ቤት" ተብሎ ይጻፍበት እንጂ ይፈጸምበት በነበረው ሰቆቃ ስሙ የገነነው እስር ቤት "ጄል ኦጋዴን" በሚል ስያሜው ነው የሚታወቀው። የቀድሞ አስተዳደር እስር ቤቱ "ጄል ኦጋዴን" ተብሎ እንዳይጠራ ብዙ ጥረቶችን ስለማድረጉ ሰምተናል። የክልሉ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽነር የሆኑት በሽር አህመድ፤ ጄል ኦጋዴን ተለይቶ ይታወቅ እንጂ ስቃይ ይፈጸምባቸው የነበሩ ሌሎች ስፍራዎች እንደነበሩ ነግረውናል። ወደ ውስጥ ተዘልቆ ሲገባ፤ በሰፊው ግቢ ውስጥ በርካታ በቅርብ ርቀት ከብሎኬት የተገነቡ ቤቶች ይታያሉ። በግቢ ውስጥ ሌላ ግቢ አለ። እንደገና በሌላኛው ግቢ ውስጥ ሌላ ግቢ ይገኛል። • አቶ አብዲ ስለተናገሩት ጉዳይ እንደማያውቅ ኢህአዴግ ገለፀ •"ከሞቱት አንለይም" የሶማሌ ክልል እስረኞች ከዚህ ቀደም በጄል ኦጋዴን ታስረው የነበሩ ሰዎች ሲናገሩ፤ እነዚህ የተለያዩ ግቢዎች ታሳሪዎች እንደየ ደረጃቸው ስቃይን የሚቀበሉባቸው ስፍራዎች እንደሆኑ ይናገራሉ። እስር ቤቶቹ በቁጥር ነው የሚለዩት። 7ኛ፣ 8ኛ፣ 9ኛ . . . እየተባሉ። ከእነዚህ መካከል 8ኛ ተብሎ የሚጠረው እስር ቤት ጨለማ ክፍሎች የሚገኙበት ሲሆን፤ በሽብር ወንጀል ወይም የኦብነግ አባል ወይም ድጋፍ ሰጪ ናቸው ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎች የሚሰቃዩበት ቤት ነው። 8ኛ ተብሎ የሚጠራው ቤት ወደ በአግድም ረዘም ያለ ሲሆን፤ አራት በሮች አሉት። በእያንዳንዱ በር ዘልቀው ወደ ውስጥ ሲገባ አስር ክፍሎች ይገኛሉ። ክፍሎቹ ሙሉ በሙሉ በድቅድቅ ጨለማ የተዋጡ ናቸው። የእያንዳንዱ ክፍል ስፋት ከ10 ካሬ የሚበልጥ አይደለም። በእነዚህ ክፍሎች ውስጥ የሰቃይ ገፈትን ከቀመሱት መካከል አንዱ አሊ ሃሰን ነው። አሊ ሃሰን አሊ ሃሰን አሊ ጄል ኦጋዴን ውስጥ ... Continue the article for another 4000 characters max:
ከመታሰሩ በፊት፤ የእስር ቤቱ የጥበቃ ክፍል አባል በመሆን ለ17 ዓመታት ሰርቷል። "ለሊት የጥበቃ ሥራ ላይ ሳለሁ፤ አለቃዬ 'ና እስረኞቹን ቀጥቅጥ አለኝ' እኔ አልቀጠቅጥም ብዬ ተመለስኩ። ሌላ ጊዜም ቀጥቅጥ ሲለኝ እምቢ አልኩት። ከዚያ ኮሚሽነሩ ሲሰማ 'አንተ ከኦብነግ ጋር ግንኙነት አለህ' አለኝ እና ታሰርኩ" በማለት ከእስር ቤቱ ጠባቂነት እንዴት እስረኛ እንደሆነ ይናገራል። አሊ ለ20 ወራት 8ኛ ቤት በሚባለው እስር ቤት ውስጥ ጨለማ ክፍል ውስጥ መታሰሩን፣ ጉድጓድ ውስጥ ከእባብ ጋር ብዙ ጊዜ ማደሩን፣ ድበደባ እና በርካታ ስቃይ እንደደረሰበት ይናገራል። "30 ሆነን እዚህ ክፍል ውስጥ እንታሰር ነበር። ክፍሉ ጠባብ ስለሆነ እንደ ውሻ ተደራርበን ነበር የምንተኛው። ተኝተን እንዳናድር አንዳንዴ ክፍሉን በውሃ ይሞሉታል" ይላል አሊ ሃሰን። • የሶማሊያ ባለስልጣናት ከአልሸባብ ጋር በተያያዘ የጎሳ መሪዎችን አስጠነቀቁ የእስር ቤቶቹ በሮች ከላሜራ የተሰሩ ሲሆን በወለሉ እና በበሩ መካከል ክፍታት እንዳይኖር በሲሚንቶ ተደፍኗል። አሊ እንደሚለው ከሆነ ይህ የሚደረግበት ምክንያት አየር እና ብርሃን ወደ ውስጥ እንዳይገባ እንዲሁም ወደ ክፍሉ በላስቲክ ቱቦ እንዲፈስ የሚደረገው ውሃ ከክፍሉ እንዳይወጣ ለማድረግ ነው። "ክፍሉ ውሃ ብቻ ይሆናል። ውሃ ላይ እንዴት ይተኛል?" በማለት የሚጠይቀው አሊ፤ "ውሃ ላይ መተኛት ስለማንችል ግንባራችንን ግድግዳው ላይ በመለጠፍ ተደግፈን ነው የምናድረው" ይላል። አሊ ደርሶብኛል የሚለው ስቃይ ይህ ብቻ አይደለም። "ኑ ቤቴን ላሳያችሁ" ብሎ ከፊት ሆኖ እየመራን ወደ ሌላኛው ግቢ ይዞን ሄደ። አሊ "ቤቴ" ብሎ የጠራው ለሽንት ቤት ፍሳሽ ማጠራቀሚያነት ታስቦ የተሰራን ጉድጓድ ነው። አሊ በዚህ ጉድጓድ ውስጥ ከእባብ ጋር አብሮ እንደታሰረ ይናገራል። "እዚህ ውስጥ ያስገቡንና ይዘጉብናል። ከዚህ ጉድጓድ ውስጥ ስወጣ ደግሞ ምንም አይታየኝም" በማለት ይናገራል። አሊ በዚህ ጉድጓድ ውስጥ በስም ከሚጠቅሰው ጋዜጠኛ ጋር መታሰሩን ያስረዳል። ይህ ብቻም አይደለም። በጄይል ኦጋዴን ግቢ ውሰጥ የውሻ ቤት የሚያክሉ ሁለት በሽቦ የተሰሩ ቤቶች አሉ። በአንዷ ውስጥ አነር፤ በሌላኛው ቤት ውስጥ ደግሞ ጅብ ይዘው እንደነበር የጄይል ኦጋዴን ጥበቆች ነግረውናል። በእነዚህ የውሻ ቤት በሚያክሉ ቤቶች ውስጥ ሰዎች ከጅብ እና ከአነር ጋር ይታሰሩ እንደነበር አሊ ነግሮናል። ምንም እንኳ አሊ በእነዚህ ክፍሎች ውስጥ ባይታሰርም፤ የእስር ቤቱ ጥበቃ ሳለ ሰዎች ከአውሬዎቹ ጋር ሲታሰሩ ማየቱን ነግሮናል። "ጅቡም ሰውዬውም ተፈራርተው ጥቅልል ብለው ጥግ ጥግ ይዘው ይቀመጣሉ" ሲል አሊ ያስታውሳል። አክሎም "ነብሩም (አነር ነው) ይፈራል። ግን አንዳንዴ በኃይል በጥፍሩ ይቧጭራቸዋል።" መርማሪዎቹ ይህን ሁሉ ስቃይ በታሳሪዎች ላይ የሚያደርሱት መረጃ ለማወጣጣት እንደሆነ አሊ ይናገራል። "ተናገር ይሉኛል። እኔ ግን ምንም አላውቅም። በጣም ስሰቃይ ዝም ብዬ የሰዎችን ስም እጠራለሁ። ከዚያ ሰዎቹ ተይዘው ሲመጡ ደግሞ ምንም የለም" ይላል አሊ። መሪየም አብዱል መሪየም አብዱል ሌላዋ የዚህ ገፈት ቀማሽ የስድስት ልጆች እናት የሆኑት ወ/ሮ መሪየም አብዱል ናቸው። ወ/ሮ መሪየም "ኦብነግ ነሽ ተብዬ በጄይል ኦጋዴን እና በቃሊቲ በጠቅላለው 10 ዓመት ከ8 ወር ታስሪያለሁ" ይላሉ። ወ/ሮ መሪየም በጄይል ኦጋዴን የደረሰባቸወን ስቃይ ሲያስቡ እምባ ይቀድማቸዋል። "ቀን እና ማታ ደብድበውኝ አሁን በዳይፐር ነው ያለሁት" ይላሉ። ወ/ሮ መሪየም በደረሰባቸው ድበዳባ እና ህክምና ማጣት ምክንያት በአሁኑ ሰዓት ሽንታውን መቆጣጠር ስለማይችሉ ሁል ጊዜም ዳይፐር ለመጠቀም እንደሚገደዱ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
634
Title: ትግራይ፡ በአክሱም የተከሰተው 'ሰብአዊነት ላይ የተፈጸሙ ወንጀል ወይም የጦር ወንጀል ሊሆን ይችላል'-ኢሰመኮ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ኮሚሽኑ በአክሱም ከተማ ውስጥ ስለተፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ያካሄደው የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ ሪፖርቱ ላይ እንዳመለከተው የተፈጸሙት ድርጊቶች "ተራ ወንጀሎች ሳይሆኑ የዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችና መርሆዎችን የሚጥሱ ናቸው" በማለት በአጠቃላይ በክልሉ ውስጥ የተሟላ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ምርመራ ማካሄድ እንደሚያስፈልግ አሳስቧል። በዚህም በኤርትራ ሠራዊት በአክሱም ከተማ ውስጥ የፈጸመው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት "ምናልባት በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል ወይም የጦር ወንጀል ሊሆን ስለሚችል" ተጨማሪ ምርመራ እንደሚያስፈልግ አመልክቷል። በከተማዋ በግጭቱ ተሳታፊ ያልነበሩ ሰላማዊ ሰዎች ላይ ሆን ተብሎ ያነጣጠረ ጥቃት መፈጸሙን አመልክቶ በወታደራዊ ኢላማነት አስፈላጊነታቸው ሊገመገሙ የማይችሉ የሰላማዊ ሰዎች ንብረቶች፣ በሐይማኖት ተቋማትና በሆስፒታሎች ላይ ጭምር ሆን ተብሎ ዝርፊያና ጉዳት መድረሱን ገልጿል። ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በትግራይ ክልል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት መፈጸማቸውን የሚያመለክቱ ሪፖርቶች ሲያወጡ መቆየታቸው ይታወሳል። ይህን ተከትሎም የተለያዩ አገራት እና የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽንን ጨምሮ የሰብአዊ መብት ጥሰቶቹ እጅጉን እንደሚያሳስባቸው በተደጋጋሚ ገልጸዋል። ኮሚሽኑ በምርመራው እንደደረሰበት በተለይ ከኅዳር 19 እስከ ኅዳር 21 ቀን 2013 ዓ.ም በነበሩት ሁለት ቀናት ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት እንደተፈጸሙ ጠቅሶ "ከአንድ መቶ በላይ ሰላማዊ ሰዎች በወቅቱ በአክሱም ከተማ በነበሩ የኤርትራ ወታደሮች መገደላቸውን" ገልጿል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባወጣው በዚህ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ላይ እንዳመለከተው ያነጋገራቸው የአክሱም ከተማዋ ነዋሪዎች፣ የተጎጂ ቤተሰቦችና የአይን እማኞች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች "ልጆቻቸው፣ ሚስቶቻቸውና እናቶቻቸው ፊት ጭምር በአሰቃቂ ሁኔታ እንደተገደሉ አስረድተዋል" ብሏል። በዚህ ጥቃት የተገደሉት የአክሱም ከተማ እና አከባቢው ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ከተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች ጦርነት ሸሽተው በከተማዋ የተጠለሉ ተፈናቃዮች እንዲሁም የኅዳር ፅዮን ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓልን ለማክበር ከተለያየ ቦታዎች የመጡ ሰዎች ጭምር እንዳሉበት ሪፖርቱ አመልክቷል። ኮሚሽኑ ጨምሮም በዚህ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ላይ የጠቀሳቸው አሃዞች በከተማው ጉዳት የደረሰባቸውን ሰዎች አጠቃላይ ቁጥር የሚያመላክት ሳይሆን በምርመራው ወቅት ለማረጋገጥ የቻለውን የሰላማዊ ሰዎች ጉዳት ብቻ የሚጠቁም መሆኑን ገልጿል። ከየካቲት ወር አጋማሽ በኋላ የምርመራ ባለሞያዎቹን ወደ አክሱም ከተማ በማሰማራት ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችን፣ የተጎጂ ቤተሰቦችን፣ የዓይን ምስክሮችንና የሐይማኖት መሪዎችን በማነጋገር በከተማዋ ስለተፈጠረው ክስተት መረጃዎችን እንዳሰባሰበ ኢሰመኮ ገልጿል። ሪፖርቱ ጨምሮም በክልሉ የተጣለውን የሰዓት እላፊ ገደብን ለማስከበርና በደኅንነት አጠባበቅ ምክንያት በመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች የሚወሰደው የኃይል እርምጃ ተመጣጣኝ ባለመሆኑ በሰዎች ላይ ሞትና የአካል ጉዳትን ማስከተሉን ጠቅሶ በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቋል። የኢትዮጵያ መንግሥትም በበኩሉ ተከሰቱ የተባሉት የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ በእራሱ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ገልጾ የአፍሪካ ሕብረትን ጨምሮ ዓለም አቀፍ ተቋማት በምርመራው ውስጥ እንዲሳተፉ ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል። ይህንንም የመንግሥት ውሳኔ "ትክክለኛ እርምጃ" ሲሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) ገልጸውታል። ጨምረውም "አብዛኛው የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት በሕይወት መስዋዕትነት ጭምር አገራቸውንና...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
391
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ሱፐር ሊግ፡ 'ታላላቆቹ ስድስት' የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በሱፐር ሊግ ለመሳተፍ ተስማሙ\nSummary: አርሰናል፣ ቼልሲ፣ ማንቸስተር ዩናይትድ፣ ማንቸስተር ሲቲ፣ ሊቨርፑል እና ቶተንሀም በአውሮፓ ሱፐር ሊግ ለመሳተፍ ተስማሙ።\nArticle (Max 500 characters):
የአውሮፓ እግር ኳስን ባልተጠበቀ መልኩ የነቀነቀው ይህ ውሳኔ በርካቶችን ያስገረመ ሲሆን ከጣልያን ኤሲ ሚላን፣ ኢንተር ሚላን እና ጁቬንቱስ በሱፐር ሊግ ለመሳተፍ ወስነዋል። ከስፔን ደግሞ ሪያል ማድሪድ፣ ባርሴሎና እና አትሌቲኮ ማድሪድ ይቀላቀላሉ። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ እንደገለጸው መስራች ቡድኖቹ የሳምንቱ ግማሽ ላይ ጨዋታዎቹን ለማድረግ የተስማሙ ሲሆን የአገራቸው ሊግ ጨዋታ ላይ ግን መሳተፋቸውን አያቆሙም። የአውሮፓ ሱፐር ሊግ አክሎም' "እቅዱ ተግባራዊ መደረግ ሲችል የመጀመሪያው የውድድር ዓመት ወዲያውኑ ይጀመራል። ሶስት ተጨማሪ ቡድኖች ደግሞ ሊጉን እንደሚቀላቀሉ ይጠበቃል'' ብሏል። ከዚህ በተጨማሪም የወንዶቹ የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ውድድር ከተጀመረ በኋላ የሴቶች ሱፐር ሊግም እንደሚጀመር ተገልጿል። እሁድ ዕለት የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ዜና መሰማቱን ተከትሎ የዩናይትግ ኪንግደም ጠቅ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
ቀደም ሲል የቱርክ ፍርድ ቤት ኢስታንቡል ውስጥ የሚገኘው ታሪካዊውና ታዋቂው የባሕል ማዕከል አያ ሶፊያ መስጂድ እንዲሆን የሚያስችል ብይን ሰጥቷል። አያ ሶፊያ 1500 ዓመታት ታሪክ ያለውና ሲመሰረት ካቴድራል የነበረ ሙዚየም ነው። ከዚያም ኦቶማኖች ካቴድራሉን ወደ ሙዚየምነት ቀይረውት ነበር። ሥፍራው በሙዚየምነት የተመዘገበው በአውሮፓውያኑ 1934 ነው። የተባበሩት መንግሥታት የቅርስ ጥበቃ ወኪል ዩኔስኮ ቱርክ ድርጅቱን ሳታማክር ሥፍራውን ወደ መስጅድነት እንዳትቀይረው አሳስቦ ነበር። እርምጃውን በተመለከተም የቱርኩ ፕሬዝደንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶዋን ለውጥ ያስፈልጋል ሲሉ ይሞግታሉ። ቱርክ ውስጥ ያሉ እስላማዊ ድርጅቶች ሥፍራው መስጅድ እንዲሆን ቅስቀሳ ሲያደርጉ ነበር። መንግሥትና ሐይማኖት ይነጣጠሉ የሚሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደግሞ ይህንን እንቅስቃሴ ሲያወግዙ ከርመዋል። ሙዚየሙን መስጅድ ሊያደርግ ይችላል የተባለውን ውሳኔ በርካታ ዓለም አቀፍ የሐይማኖት ድርጅቶችና ፖለቲከኞች ተቃውመውታል። የምሥራቁ ዓለም ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ኃላፊ ውሳኔውን ተቃውመውታል። ከበርካታ ሚሊዮን የኦርቶዶክስ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች የሚኖሩባት ግሪክም የቱርክን ሃሳብ ተቃውማለች። የዘመናዊ ቱርክ መስራች ናቸው የሚባሉት ሙስጠፋ ከማል አታቱርክ ናቸው በ1934 ሥፍራው ሙዚየም እንዲሆን የፈቀዱት። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቦታው ከእምነት ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ተደርጎ ይቆጠር ነበር። የትኛውም እምነት ተከታይ የሆነ ሰው በነፃነት የሚጎበኘው ነበር። የቱርክ ከፍተኛ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት የሆነው 'ካውንስል ኦፍ ስቴት' ግን ዛሬ አርብ ባስተላለፈው ውሳኔ "ሥፍራው መስጅድ ሊሆን ይገባል፤ ይህን ሥፍራ ከዚህ ውጭ ለሌላ ዓይነት ጥቅም ማዋል ሕገ-ወጥ ነው" ሲል በይኗል። የሩሲያ ኦርቶዶክስ... Continue the article for another 4000 characters max:
ቤተክርስቲያን የቱርክ ፍርድ ቤት አያ ሶፍያን በተለመከተ ላቀረበችው መፍትሄ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱ እንሳዘናት አስታውቃለች። ቤተክርስቲያኒቷ የቱርክ ፍርድ ቤት የወሰነው ውሳኔ ወደ ከፋ ክፍፍል የሚወስድ ነው ትላለች።
amh_Ethi
validation
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
222
Title: ኢትዮ-ኤርትራ፡ "አሁን ያገኘነው ሰላም፡ ከሰው ሳይሆን ከአምላክ ነው" - ዘማሪ ሳሙኤል ተስፋሚካኤል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሳሙኤል በአስመራ ካቴድራል ይሄ እውን ሆኖ ወደተወለድኩባት ምድር መመለሴን ሳስበው ደግሞ ተመስገን ነው የምለው። ሳሙኤል መጀመርያ ወደ አስመራ ከበረሩት አውሮፕላኖች ጋር ነበር ከአትላንታ ወደ አዲስ አባባ፡ ከአዲስ አበባ ደግሞ ወደ አስመራ ያመራው። "1989፡ የ 12 ዓመት ልጅ ሳለሁ ነው ከአስመራ የወጣሁት። ትንሽ ቆይቶ ጦርነቱ ተከተለ። ከአባቴ ጋር አዲስ አበባ ቆይቼ፤ ወደ አትላንታ ጆርጂያ አመራሁ" ይላል ኢትዮጵያዊ-ኤርትራዊው ሳሙኤል። • የትናንትናዋ እለት- በኢትዮ ኤርትራ ግጭት ቤተሰባቸው ለተለያየ? • የኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት ኢኮኖሚያዊ ትርፍ? • ኢትዮጵያና ኤርትራ የመጨረሻውን የሠላም ስምምነት ፈረሙ ጦርነቱ፤ ቤተሰቦቹ ላይ ጥቁር ጥላውን አጥልቷል። "ሶስቱንም እህት ወንድሞቼን ካየኋቸው ዓመታት አለፉ። የስድስት ዓመት ልጅ ሆኖ የማውቀው ታናሽ ወንድሜ የ 27 ዓመት አዋቂ ሆኖ አገኘሁት፤ የአራት ዓመት የነበረችው እህቴም አግብታ፣ ልጅ ወልዳ ጠበቀችኝ። ከዚያ በኋላ የተወለደችው የቤታችን ታናሽ ደግሞ፤ ኮሌጅ ጨርሳ፣ ሥራ ይዛ ነው ያገኘሁዋት። በዘመኔ ይሄ ስቃይ አብቅቶ ስላሳየኝ አምላኬን አመሰግነዋለሁ'' ይላል። ሳሚ ተስፋሚካኤል የኢትዮጵያና የኤርትራ ዜግነት ካላቸው ቤተሰቦች የተገኘ ነው። ሳሚ ከእናቱ ጋር አባቱ ጋር ወደ አዲስ አበባ እስኪሄድ ድረስ መሐል አስመራ፡ ዕዳጋ ሓሙስ በሚባለው አካባቢ ነው ያደገው። ወወክማ የሚባለውን የወጣቶች መዝናኛ ማዕከል ሁሌም ይናፍቀዋል። የሚወደውን አክሮባት እዚያው አስመራ ጥሎት እንደወጣ ያስታውሳል። ለረጅም ግዜ የተዋትን አስመራ፤ ዳግም ሲያያት ምን እንደተሰማው ሲገልፅ "የኤርትራ የአየር ክልል ላይ እስክደርስና መሬቷን እስክረግጥ ድረስ አላመንኩም ነበር" ካለ በኋላ በጨቅላነቱ ያየውን የምፅዋ አሰቃቂ ትውስታ ይተርክ ገባ። አልሞት ባይ ተጋዳይነትና ሳሚ "አክስቴና አያቴ ምፅዋ ይኖሩ ስለነበር በዕረፍት ግዜዬ እነሱጋ እሄድ ነበር።" ድንገት እነርሱ ጋር ሳለሁ ጦርነት ተጀመረ። ጦርነቱ፤ ምፅዋን ለመቆጣጠር የኤርትራ ታጋዮች የከፈቱት ነበር። የተኩስ ልውውጡ መጀመርያ ላይ ቀልድ ነበር የሚመስለው፤ እየቆየ ግን እየበረታ ሄደ። የአውሮፕላን ድብደባውና የከባድ መሣርያዎች ተኩስ ተጨምሮበት ነፍሴ ተጨነቀች። ገና የስምንት ዓመት ልጅ ነበርኩ። • ኢትዮጵያና ኤርትራ የት ድረስ አብረው ይራመዳሉ? • የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት 20ኛ ዓመት - መቋጫ ያላገኘ ፍጥጫ • ወደ አሥመራ ለመጓዝ ማወቅ የሚገባዎ 6 ነጥቦች "አክስቴና ባለቤቷ፡ ካጠላብን ሞት እንወጣ ዘንድ፤ ከነበርንበት የገበያ አካባቢ ወደ መሃል ምፅዋ ይዘውን ሄዱ።" "ከፊታችን ብዙ ሰዎች አስፓልት ላይ ሞተው፤ እያለፍናቸው ነበር የምንሸሸው።" "ከሁሉም የማልረሳው ግን፤ በደንብ የማቃቸው የአክስቴ ጎረቤት የሆኑ ሁለት እህትማማቾች ሲሞቱ በዓይኔ በበረቱ አየሁ።" ሌላ ግዜ ደግሞ፤ አንድ ሰው በአውሮፕላን ድብደባ የሞተች ሚስቱን በድንጋጤ አዝሏት እየሄደ ሳለ፤ መሞቷን ያዩ ቄስ 'አውርዳት' ብለው፤ ዓይኗ ላይ ትንሽ አፈር አልብሰውባት ትተናት ሄደናል።" ሳሙኤል፤ በወቅቱ 'የአልሞት ባይ ተጋዳይነት' ሲባል የተገለፀውን ጦርነት፤ ይህን በመሰሉ መጥፎ ትዝታዎች ነው የሚያስታውሰው። "እስካሁን በህይወት ያለሁት፤ ያኔ ስላልሞትኩ ነው" ይላል። ከብዙ ትግል በኋላ፤ ከሞት አምልጠን መስከረም በምትባለው መርከብ ከምፅዋ ወደ አሰብ ስንሄድ፤ እናቴ ደግሞ አሰብ ነበረችና፤ ከልጄ ጋር እሞታለሁ ብላ እኔ ጋር ለመምጣት ወደ ምፅዋ በመርከብ ስትጓዝ የኤርትራ ሽምቅ ተዋጊዎች መርከቧን አቃጠሏት። መርከቢቷ የኢትዮጵያ ወታደሮችን የጫነች ስለመሰላቸው ነው ነበር ያጠቋት። እናቴና ሌሎች...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
423
Doc to summarize: ጠበቃው ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ቤተሰቦቹ ቦይንግን እንዲሁም ላየን ኤርን እንዳይከሱ የሚከለክል ሰነድ እንዲፈርሙ ተደርገዋል። ሁለት አውሮፕላኖች ከተከሰሱ በኋላ፤ ቤተሰቦች ቦይንግን መክሰስ እንዳይቻሉ የሚያደርጉ ስምምነቶች እንደፈረሙ ቢቢሲ ደርሶበታል። ስምምነቶቹ በአደጋው የሞቱ ሰዎች ቤተሰቦች፤ ቦይንግን አሜሪካ ውስጥ እንዳይከሱ ያግዳሉ። ቦይንግ በጉዳዩ ላይ አስተያየት ለመስጠት ፍቃደኛ አይደለም። • ቦይንግ ለተጎጂ ቤተሰቦች 100ሚ. ዶላር ሊሰጥ ነው ባለፈው ዓመት ከኢንዶኔዥያ መዲና ጃካርታ የተነሳው ቦይንግ 737 ማክስ በረራ ከጀመረ ከ13 ደቂቃ በኋላ ተከስክሶ፤ 189 ተሳፋሪዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። የሟቾች ቤተሰቦች በኢንሹራንስ አማካይነት ካሳ የቀረበላቸው አደጋው ከተከሰተ ከሳምንታት በኋላ ነበር። የካሳ ገንዘቡን ለማግኘትም ቤተሰቦቹ ስምምነት መፈረም ነበረባቸው። ስምምነቱ ቦይንግን ወይም ላየን ኤርን ከመክሰስ የሚያግዳቸው ነበር። በአደጋው ባለቤቷን ያጣችው ሜርዲያን ኦገስቲን እንደምትለው፤ የኢንሹራንሱ ጠበቆች የመክሰስ መብቷን እንድታነሳ የሚያደርግ ሰነድ እንድትፈርም ገፋፍተዋታል። "ሰነዶች እንድፈርም ሰጡኝ፤ ሰነዶቹ ካሳ መውሰድ ብችልም ላየን ኤርንና ቦይንግን መክሰስ እንደማልችል ይገልጻሉ።" • የቱሉ ፈራ ደጋግ ኢትዮጵያዊ ልቦች ሰነዱን ከፈረመች ከአንድ ወይም ከሁለት ሰዓት በኋላ ገንዘቡን እንደምታገኝ ገልጸውላት ነበር። "ገንዘቡን ወስደሽ ሕይወትሽን ቀጥይ አሉኝ፤ እኔ ግን አልፈልገውም ነበር። ለእኔ ሚዛን የሚደፋው ገንዘቡ ሳይሆን የባለቤቴ ሕይወት ነው።" ሜርድያን ሰነዱን ባትፈርምም ወደ 50 ቤተሰቦች እንደፈረሙ ይታመናል። እያንዳዳቸው የሚያገኙት ከ74 ሺህ ዩሮ በታች ካሳ ነው። በኢንዶኔዥያ ሕግ ቤተሰቦች 71 ሺህ ዩሮ ካሳ የማግኘት መብት ስላላቸው ካሳው አከራካሪ ሆኗል። ከሟቾች ቤተሰቦች የጥቂቱ ጠበቃ ሳንጂቭ ሳይኝ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ቤተሰቦች መብታቸውን አሳልፈው እንዲሰጡ ግፊት ተደርጎባቸዋል። "የፈረሙት ቤተሰቦች ክፍያው አልተሰጣቸውም። የኢንሹራንሱና የኢንሹራንሱ አማካሪዎች አጭበርብረዋቸዋል። በዚህም የተጠቀመው ቦይንግን ነው" ብለዋል። • ቦይንግ ለተጎጂ ቤተሰቦች ያቀረበው ካሳ ተቃውሞን ቀሰቀሰ ቤተሰቦቹ በሚሊየን ዶላር የሚቆጠር ካሳ የማግኘት መብት ነበራቸው። ቦይንግ መሰል አይነት ሰነዶች በማስፈረም ተጠቃሚ ሲሆን የመጀመሪያው እንዳልሆነም ተናግረዋል። እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ2005፤ የቦይንግ ማክስ 737 ኢንዶኔዥያ ውስጥ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ ተከስክሰሶ 149 ሰዎች ሞተዋል። የሟቾች ቤተሰቦች ቦይንግን አሜሪካ ውስጥ ላለመክሰስ ስምምነት ተፈራረመው ነበር። ቦይንግ ማክስ 737፤ 2007 ላይ ተከስክሶ 102 ሰዎች ሲሞቱም ተመሳሳይ ስምምነት ተፈርሞ ነበር። አንድ ስሙ ያልተጠቀሰ የኢንሹራንስ ጠበቃ በሦስቱም ስምምነቶች እጁ እንዳለበት ተገልጿል። ሳንጂቭ ሳይኝ እንደሚሉት፤ የቦይንግን የቀደሙ ሰምምነቶች ከግምት በማስገባት፤ ቦይንግ ከላየን ኤር አደጋ በኋላ የሟቾችን ቤተሰቦችም አስፈርሟል ተብሎ ይታመናል። "ቦይንግ ሰነዶቹ ስለመፈረማቸው መረጃው የለውም ለማለት ይከብዳል። ለስምምነቱ ተባብረው ይሆናል የሚል ጥያቄም ያስነሳል" ቦይንግ ስለነዚህ ስምምነቶችና ስምምነቶቹን ስላቀነባበረው ኢንሹራንስ ጠበቃ መረጃ እንዳለው ተጠይቆ ምላሽ አልሰጠም። ሆኖም፤ "ቦይንግ የሰዎች ሕይወት በመጥፋቱ ጥልቅ ሀዘን ይሰማዋል። ከደንበኞቹና ከበበራው ዘርፍ ጋር በመሆን ተጎጂዎች እንዲያገግሙ ይጥራል። በእንደዚህ አይነት አጋጣሚዎች እንደሚደረገው፤ የቦይንግ ኢንሹራንስ ከሌሎች ኢንሹራንሶች ጋር እየተመካከረ ነው" ብሏል። የላየን ኤርና የቦይንግ...\nSummary in the same language as the doc:
ባለፈው ዓመት ኢንዶኔዥያ ውስጥ በተከሰከሰው ቦይንግ ማክስ 737 ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ሰዎች፤ በቦይንግ የካሳ ክፍያ መጭበርበራቸውን ጠበቃቸው ተናገሩ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
389
Title: ሐኪሞችን ግራ ያጋባው የኮሮናቫይረስ ወረርሽንና የሚያስከትለው ጉዳት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ምንም እንኳን ከባለፈው ዓመት ጀምሮ ከወደ ቻይና የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃ በሽታ እየመጣ እንደሆነ ቢሰሙም ሌላው ቀርቶ እጅግ የካበት ልምድ አላቸው የሚባሉት ጽኑ ህሙማን ሐኪሞች እንኳን ግራ ግብቷቸዋል። በዚህ ቫይረስ ከሚጠቁት ሰዎች አብዛኞቹ ቀላል የሚባሉ ምልክቶችን የሚያሳዩ ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ ከነጭራሹ ምንም ምልክት አያሳዩም። ነገር ግን በኮቪድ-19 ሕይወታቸውን እስከማጣት ከሚደርሱት መካከል አብዛኞቹ ከዚህ በፊት ሌላ ከባድ በሽታ ያለባቸውና የተወሳሰበ የጤና ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ናቸው። በርካታ ዶክተሮች ልክ የኮሮናቫይረስ ዜና ሲሰማ የሳንባ ምች የሚያስከትልና የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃ ጉንፋን መሰል በሽታ አልያም ‘ሲዝናል ፍሉ’ (ወቅት ጠብቆ የሚከሰት ጉንፋን) ሊሆን እንደሚችል ገምተው የነበረ ቢሆንም፤ ቫይረሱ ግን ከዚህም የባሰ እንደሆነ ተረድተዋል ይላሉ የጽኑ ህሙማን ክፍል ዶክተር የሆኑት አንቶኒ ጎርደን። ‘’ኮሮናቫይረስ ከዚህ በፊት ከምናውቃቸው የመተንፈስ ችግር ከሚያስከትሉ በሽታዎች በእጅጉ ይለያል። በተጨማሪም ጉዳቶቹና ምልክቶቹ ከሰው ሰው የተለያየ መሆኑ ደግሞ ነገሮችን ይበልጥ አሳሳቢ ያደርጋቸዋል’’ ብለዋል። የኮሮናቫይረስ ታማሚ ስካን የተደረገ ሳንባ የሳንባ ላይ ጉዳት ኮሮናቫይረስ ጠንከር ያለ የጤና እክል የሚያስከትልባቸው ሰዎች ሳንባቸው ውሀ መቋጠርና የደም መርጋትን የመሳሰሉ ችግሮች ሊያጋጥማቸው ይችላል። በወርሃ መጋቢት ቫይረሱ ፈጣን በሆነ መልኩ መሰራጨት ሲጀምር የኦክስጅን እጥረት ያጋጠማቸው ታማሚዎች በየሆስፒታሎች መታየት ጀምረው ነበር። በተጨማሪም ከመተንፈሻ አካላላቸው በተጨማሪ ሌሎች የሰውነት ክፍሎቻቸው ላይ ጉዳት የደረሰባቸው ታማሚዎችም ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል በሚወሰዱ ጊዜ ዶክተሮች ምን ማድረግ እንዳለባቸው ግራ ተጋብተው ነበር። "አንዳንድ ህሙማን በሰውነታቸው ውስጥ ያለው የኦክስጂን መጠን እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ እንኳን እንደማንኛውም ጤናማ ሰው ሲንቀሳቀሱ መመልከት ደግሞ ያልተለመደ ነው" ይላሉ በሰሜናዊ ለንደን ዊቲንግተን ሆስፒታል ጽኑ ህሙናን ክፍል ውስጥ የሚሰሩት ዶክተር ሂዩ ሞንትጎመሪ። ‘’ቫይረሱ ኦክስጂን ወደ ሰውነታችን በአግባቡ እንዳይዳረስ ቢያደርግም በመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ምናልባት ሳንባችንን ላይጎዳ ይችላል። ለዚህም ነው ብዙ ዶክተሮች ይህንን በሽታ ለማከም የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎችን መጠቀም ላይ የሚያንገራግሩት’’ ይላሉ። ዶክተር ሂዩ ይህንን ያሉት ምንም እንኳን የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያዎቹ [ቬንትሌተር] ከፍተኛ እገዛ ቢያድርጉም ሳንባ ላይ ብቻ ማተኮሩ ለአንዳንድ ታማሚዎች ምንም ለውጥ ባለማምጣቱ ነው። እብጠትና ደም መርጋት በኮሮናቫይረስ በምንያዝበት ወቅት የደም ቧንቧዎቻችን ያብጣሉ፤ ይህ ደግሞ ደማችን እንዲረጋ የሚያደርግ ሲሆን በተጨማሪ ደግሞ ህመሙ በጣም በባሰባቸው ላይ የደም መወፈር ያስከትላል። እንግሊዝ ውስጥ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ወደ ጽኑ ህሙማን ከፍል ከገቡ ሰዎች መካከል 2000 የሚሆኑት ኩላሊታቸው ስሥራውን አቁሞ ነበር። ሌላው ከኮሮነቫይረስ ጋር ተያይዞ የሚነሳው ደግሞ ጥቂት የማይባሉ ታማሚዎች አንጎላቸው ውስጥ እብጠት መታየቱ ነው። ይህ ደግሞ ታማሚዎቹ ግራ እንዲጋቡና የሌሉ ነገሮችን እንዲመለከቱ ያደርጓቸዋል፤ ባስ ሲል ደግሞ መንቀጥቀጥና ራስን መሳት ድረስ ሊሄድ ይችላል። በሰውነታቸው ውስጥ የኦክስጂን እጥረት ሲኖር ደግሞ ነገሮች ይበልጥ ይባባሳሉ። ከዚህ በፊት እንደ የደም ግፊት፣ ስኳርና የልብ ህመም ያለባቸው ሰዎች በቫይረሱ የመጠቃት እድላቸው ከፍ ያለ ቢሆንም ሌሎች ከግምት ውስጥ ሚገቡ ነገሮች እንዳሉም ባለሙያዎች ያስረዳሉ። እነዚህም እንደ እድሜ፣ ጾታ፣ ውፍረትና መሰል ነገሮች...
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
405
Content: ትራምፕ እንዳሉት በፕሬዝዳንታዊ ምርጫው ተፎካካሪ የሆኑት የዴሞክራቲክ ፓርቲው ጆ ባይደንና ወንድ ልጃቸው ላይ ቻይና እና ዩክሬን ምርመራ መጀመር አለባቸው። • የትራምፕ የስልክ ጥሪ ሲተነተን • "ለወጣቶች አስፈሪ ጊዜ ነው" ትራምፕ ዴሞክራቶች ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዩክሬን ጆ ባይደን ላይ ጥላሸት ለመቀባት የሚጠቅሙ መረጃዎችን እንድትፈልግና በምላሹ ወታደራዊ እርዳታ እንደምታገኝ ቃል ገብተዋል በማለት ይከስሷቸዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ እና የዩክሬኑ አቻቸው ዜሌንስኪ በወርሃ ሐምሌ ያደረጉት የስልክ ልውውጥ በተቺዎቻቸው እንዲብጠለጠሉ አድርጓቸዋል። በተጨማሪም ፕሬዝዳንት ትራምፕ እሳቸውን ከስልጣን ለማስነሳት የተጀመረውን ሂደት 'የማይረባ' ሲሉ አጣጥለውታል። አክለውም ''ፕሬዝዳንት እንደመሆኔ ሙስናን የመመርመር ሃላፊነት አለብኝ፤ ለዚህ ደግሞ የሌሎች ሃገራትን ሃሳብና እርዳት መጠየቅ እችላለሁ'' ብለዋል። ጆ ባይደን እና ወንድ ልጃቸው ሃንተር በዩክሬንና በቻይና ፖለተካዊና ንግድ ነክ ጉዳዮች ላይ ሙስና ፈጽመዋል ሲሉ ፕሬዝዳንት ክስ ካቀረቡ ሰነባብተዋል። የጆ ባይደን የ2020 ምርጫ ቅስቀሳ ቃል አቀባይ እንዳሉት ፕሬዝዳንቱ '' በብሄራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው የሚይዙት የሚጨብጡት አጥተው እየቀበጣጠሩ ነው። ያልተጨበጠ መረጃ ይዘው ነው የቀረቡት። ታማኝ የመረጃ ምንጮች ያጣጣሉትን ዜና አሁንም ይዘው አልልቅም ብለዋል'' ሲሉ የመልስ ምት ሰንዝረዋል። ጆ ባይደን በ2013 ምክትል ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት ወደ ቻይና ተጉዘው ነበር። በጉብኝታቸውም ከቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ዢን ፒንግ እና ሌሎች ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ወንድ ልጃቸው ሃንተር ባይደን እና ሴት ልጃቸው ምክትል ፕሬዝዳንቱን ተከትለው ወደ ቻይና ሄደውም ነበር። ሃንተርም ምንም አይነት የሰራሁት ስህተት የለም፤ ህጋዊ በሆነ መንገድ ነው የቻይና ባለስልጣናትን ያነጋገርኩት ሲል ክሱን እንደማይቀበለው ገልጿል። • ትራምፕ የስደተኞችን እግር በጥይት ለመምታት ሀሳብ አቅርበው ነበር ተባለ ትራምፕ ከዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ጋር በስልክ ምን አወሩ? ትራምፕ በስልክ ልውውጡ ወቅት "ስለ ባይደን ልጅ በርካታ የምንነጋገረው ነገር አለ። ባይደን ልጁ እንዳይጠየቅ አቃቤ ሕጉ ማድረጉን በርካቶች ማወቅ ይፈልጋሉ። ስለዚህ ከጠቅላይ አቃቤ ሕግ ጋር ማንኛውንም ነገር ብታደርግና ጉዳዩ ቢታይ መልካም ነው። ባይደን ልጁን ከተጣያቂነት ስለማስመለጡ በአደባባይ ጉራውን ይቸረችራል፤ ስለዚህ ጉዳዩን ብታየው. . . ለኔ መቼም እንዲህ አይነት ነገር ዘግናኝ ነው" ብለዋል። የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዜሌንስኪ "በመከላከያ ረገድ እያደረጉት ስላለው ድጋፍ ላመሰግን እወዳለሁ። በቀጣዮቹ እርምጃዎች ላይ ለመተባበር ዝግጁ ነን። ለመከላከያ ኃይላችን ተጨማሪ ፀረ ታንክ ለመግዛት ዝግጁ ነን" ብለዋል። ትራምፕ በምላሹም "አንድ ውለታ እንድትውልልኝ ልጠይቅህ እፈልጋለሁ። ምክንያቱም አገራችን በበርካታ ውጣ ውረዶች ውስጥ ማለፏን ዩክሬንን መቼም አይጠፋትም" ብለዋል። በዚህ የስልክ ምልልስ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በግልፅ የሌላ አገር ፕሬዝዳንትን ውለታ ጠይቀዋል ይላሉ ተንታኞች። ነገር ግን በምላሹ ምን እንደሚሰጡ ግልፅ አይደለም በማለትም ከዚህ የስልክ ምልልስ ቀደም ብሎ የተከናወነ ድርጊትን ያጣቅሳሉ። \nThe previous content can be summarized as follows:
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከስልጣን እንዲወርዱ ጥያቄ ባስነሳው የዩክሬንና የጆ ባይደን ጉዳይ ሳይላቀቁ በድጋሚ ቻይናም የባይደን ምርመራ ላይ እንድትሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
371
የቻይናን እገዳ ተከትሎ የቢትኮይን ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ አሽቆለቆለ\nየቢትኮይን ዋጋው በዚህ ደረጃ ሲያሽቆለቁል ከሦስት ወራት በኋላ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ቤጂንግ ማክሰኞ ዕለት የገንዘብ ተቋማት እና የክፍያ ኩባንያዎች ከክሪፕቶከረንሲ ግብይቶች ጋር የተያያዙ አገልግሎቶችን እንዳይሰጡ አግዳለች። ቻይና ባለሃብቶችንም በክሪፕቶከረንሲ ከሚያደርጉት የንግድ እንቅስቃሴ እራሳቸውን እንዲቆጥቡ አሳስባለች። ክሪፕቶከረንሲን ዲጂታል መገበያያ ገንዘብ ብለን በግርድፉ ልንጠራው እንችላለን። ቢትኮይን ደግሞ በስፋት ተቀባይነት ካገኙት ዲጂታል ገንዘቦች መካከል አንዱ ነው። ከቀናት በፊት የኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ ቴስላ ለማመርታቸው መኪኖች ቢትኮይንን በክፍያ መልክ አልቀበልም ማለቱን ተከትሎ የቢትኮይን ዋጋ 10 በመቶ ቀንሶ ነበር። ሰኞ ዕለት ደግሞ የክሪፕቶከረንሲው ዋጋ በ22 በመቶ ቀንሷል። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ 6 ሺህ ዶላር ገደማ ዋጋውን ወርዷል። እንደ ኢተርዩም እና ዶጅኮይን ያሉ ሌሎች ዲጂታል ገንዘቦች ደግሞ በቅደም ተከተል የ 25 በመቶ እና 29 በመቶ ቅናሽ አስመዝግበዋል። በተመሳሳይ ወቅት የቴስላ አክሲዮን በዎል ስትሪት ያለው ዋጋ ከሦስት በመቶ በላይ የቀነሰ ሲሆን የኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ ከቢትኮይን ጋር በመያያዙ ሊሆን ይችላል ተብሏል። በኤሎን መስክ ባለቤትነት የተያዘው ኩባንያ እስከ 1.5 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን ክሪፕቶከረንሲ በእጁ ይገኛል። የቤጂንግ እገዳ ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመግታት ሲባል እአአ ከ 2019 ጀምሮ በቻይና የክሪፕቶከረንሲ ንግድ ሕገ-ወጥ ነው። ቤጂንግን እያሳሰባት ያለው ሰዎች አሁንም እንደ ቢትኮይን ባሉ ገንዘቦች በድረ-ገጽ መገበያየት መቀጠላቸው ነው። ማክሰኞ ዕለት በመንግሥት የሚደገፉ ሦስት ድርጅቶች በማህበራዊ ድር አምባዎች ላይ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። ሸማቾች በክሪፕቶከረንሲ ግብይቶች ምንም ዓይነት ኪሳራ ቢያጋጥማቸው ጥበቃ አይኖራቸውም ብለዋል። በቅርብ ጊዜ በክሪፕቶ ከረንሲ ዋጋዎች ላይ የሚስተዋለው የዋጋ መዋዠቅ የሰዎችን የንብረት ደህንነት በእጅጉ የሚጥስ እና "መደበኛውን የኢኮኖሚ እና የገንዘብ ስርዓት" እያወከ ነው ብለዋል። የቴስላ ማፈግፈግ የቴስላው አለቃ ኤሎን መስክ ባለፈው መጋቢት ወር ባልተጠበቀ ሁኔታ የኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ ደንበኞቹ ቢትኮይን በመጠቀም መኪናዎችን መግዛት ይችላሉ ሲል አስታውቆ ነበር። ባለፈው ሳምንት መስክ ሃሳቡን በመሰረዝ በከባቢያዊ ላይ በሚያደርሰው ችግር ምክንያት ቢትኮይን በመጠቀም የተሽከርካሪ ግዥዎችን መፈጸም አይቻልም ሲል አገደ። የቢትኮይንን ስርዓት የሚያሳልጡ ኮምፒውተሮች ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ኃይልን ይጠቀማሉ።ብዙውን ጊዜ ኃይሉን ከነዳጅ በተለይም ከከሰል በሚመነጨው ኤሌክትሪክ ላይ መሠረት ያደረገ ነው። "ቢትኮይንን ለመጠቀም እና ለግብይት ነዳጅ በተለይም የድንጋይ ከሰል አጠቃቀም በፍጥነት መጨመሩ ያሳስበናል" ሲል አስፍሯል። "ክሪፕቶከረንሲ ጥሩ ሀሳብ ነው ... ይህ ግን አካባቢ ላይ ከፍተኛ ዋጋ በማስከተል መሆን የለበትም" ብሏል መስክ። ኤሌክትሪክ መኪና አምራቹ በእጁ የሚገኘውን ቢትኮይን ለመሸጥ እንዳላሰበ አስታውቋል። አሠራሩ ይበልጥ ታዳሽ የኃይል ምንጮችን ወደ መጠቀሙ ከተሸጋገረ በኋላ ለመጠቀም የታሰበ ነው ሲል አስታውቋል። ዲጂታል ገንዘብን በቻይና መገበያየት ባይችልም ከ 75 በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለማችን የቢትኮይን ማይኒንግ (አዲስ ቢትኮይን ወደ ገበያ ሚገባበት ስርዓት ማለት ነው) በቻይና ይፈጸማል። \n\ntl;dr:
ቻይና በክሪፕቶከረንሲ ላይ የጣለችውን እገዳ ተከትሎ የአንድ ቢትኮይን ዋጋ ከ34 ሺህ ዶላር በታች አሸቆለቆለ።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
379
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኬንያዊቷ ታዳጊ አንድን ግለሰብ ከጎርፍ ለማዳን ስትጥር ህይወቷ አለፈ\nSummary: አንዲት ኬንያዊት ታዳጊ አንድን ግለሰብ ከጎርፍ ለማዳን ስትጥር ሰምጣ ህይወቷ አልፏል።\nArticle (Max 500 characters):
ከመዲናዋ ናይሮቢ ወጣ ብሎ በሚገኘው ካንዲሲ የሚባል ወንዝ ገብታ ነው ህይወቷ ያለፈው፤ የአስራ ዘጠኝ ዓመቷ አን ዱኩ። አን እየተገነባ በነበረ ድልድይ ስር አድኑኝ እያለ በመማፀን ላይ የነበረ ግለሰብን ጩኸት ሰምታ ነው ለእርዳታው የመጣችው። ግለሰቡ ህይወቱ ቢተርፍም እሷ ግን ወንዝ ውስጥ በመውደቋ ህይወቷ አልፏል። •"የቱሪስት ማግኔት" የሆነችው ቬኒስ ከተማን ጎርፍ እያስጨነቃት ነው •መሬት መንሸራተትና ጎርፍ በደቡብ ኢትዮጵያ ጥፋት አደረሰ እናቷ ኤልዛቤት ሙቱኩ ለቢቢሲ ጋዜጠኛ እንደተናገሩት "ወንዝ ውስጥ ስትታገል አየሁዋት፤ ህይወቷንም ለማዳን ሞክሬያለሁ። 'አና አና' ብዬ እየጠራሁዋት ነበር። እሷንም ለመጎተት እንዲያስችለኝ እንጨት መወርወር አስቤ ነበር። ነገር ግን የወንዙ ማዕበል በጣም ከፍተኛ ስለነበር፤ ልጄን ጥርግ አድርጎ ወሰዳት" በማለት እንባ እየተናነቃቸው ተናግ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
147
የመዋቅር አደረጃጀት ጥያቄን መሠረት አድርጎ አለመረጋጋት ውስጥ በነበረችው ቴፒ ከተማ፤ ጥር 26/2012 ዓ.ም የልዩ ኃይል አባል መገደላቸውን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ግጭት ቢያንስ 8 ሰዎች መሞታቸውን ቢቢሲ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። አንድ ስሙን የማንጠቅሰው የቴፒ ከተማ ነዋሪ ረቡዕ ከሰዓት በኋላ በተከሰተው ግጭት 8 ሰዎች መሞታቸውን እና ቢያንስ 12 የሚሆኑ ነዋሪዎች ደግሞ የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ይናገራል። ፋና ብሮድካስቲንግ የደቡብ ክልል የፀጥታ እና አስተዳደር ቢሮን ጠቅሶ ባለፉት 2 ሳምንታት ቴፒ ከተማን ጨምሮ በተፈጠረው ግጭት የ7 ሰዎች ሕይወት አልፏል ሲል ዘግቧል። ሌላኛው የቴፒ ነዋሪ ደግሞ ለቢቢሲ እንደተናገረው ረቡዕ ዕለት ለተፈጠረው ችግር "ዋነኛ መንስዔው ከአንድ ወር በፊት በአካባቢው የተፈጠረው የጸጥታ ችግር ነው" ይላል። "ከአንድ ወር በፊት 1 ልጅ በአካባቢው ተገድሏል። ይህንን ተከትሎ በቴፒ የአገልግሎት ተቋማትና መንገዶች ለ21 ቀናት ተዘጋግተው ነበር" የሚለው ይህ የቴፒ ነዋሪ ረቡዕ ዕለት ግን የተዘጉት አገልግሎቶች እንደ አዲስ ተከፍተው ሰውም ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው መግባት ጀምሮ ነበር። ነገር ግን ከቀኑ 10 ሰዓት አካባቢ የአካባቢው የልዩ ኃይል አዛዥና አንድ ሌላ የልዩ ኃይል አባል ወደ አንድ ምግብ ቤት በማምራት፤ ምግብ በመመገብ ላይ የነበረን ወጣት 'ትፈለጋለህ' በማለት ይጠሩታል። "በዚህ መካከል አለመግባባት ተፈጥሮ ልጁ ሲቪል ወደ ለበሰው የልዩ ኃይል አዛዥ በማምራት በስለት ወግቶት ሸሸቶ አመለጠ" በማለት የግጭቱን መነሻ ያስረዳሉ። በስለት የተወጋው ጸጥታ አስከባሪ ኃይል አባል ሕይወቱ ማለፉን እና ከዚያ በኋላ በተወሰደ እርምጃ የተቀሩት ሰዎች ሕይወት ማለፉን እና ሰዎች መቁሰላቸውን የከተማዋ... Continue the article for another 4000 characters max:
ነዋሪዎች ተናግረዋል። የሸካ ዞን ፕሬስ ሴክሬታሪያት አቶ አስማማው ኃይሉ ለቢቢሲ ሟች የሃምሳ አለቃ ዘማች ቁንሲል መሆናቸውን እና በደረሳቸው ጥቆማ መሰረት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በጥይት ተመትተው ተግድለዋል ብለዋል። እንደ ፕሬስ ሴክሬታሪያቱ ከሆነ የሃምሳ አለቃው የተገደሉት ቆጫ በር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ አደባባይ ላይ ነው። ጸጥታ አስከባሪ ሲገደሉ የተኩስ ልውውጥ እንደነበረም አስረድተዋል። አቶ አስማማው ጭመረው እንደተናገሩት፤ ክልሉ የመዋቅር ጥያቄን እንሁን ላይ አልቀበልም ብሎ ምላሽ ሰጥቶ እንደነበረ ተናግረዋል። 'የዞን አስተዳደር ጥያቄያችን ይመለስልን' የሚለው የነዋሪው ጥያቄ ለጸጥታ መደፍረስ ዋነኛ ምክንያት መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ። ጥያቄው ለዓመታት የዘለቀ ነው የሚሉት ነዋሪዎቹ በቴፒ ወረዳ ዙሪያ ያሉትን 22 ቀበሌዎች ጨምሮ የአስተዳደር መዋቅሩ ወደ ዞን ከፍ እንዲል የነዋሪዎች ጥያቄ መሆኑን ተናግረዋል። ከቅርብ ወራት በፊትም የሰላም ሚንስትሯና የክልሉ ገዥ ፓርቲ ሊቀ መንበር በሥፍራው ተገኝተው ከሕዝቡ ጋር ተወያይተው ምላሽ እንደሚሰጥበት ቃል ገብተው ቢሄዱም እስካሁን ምላሽ አለማግኘታቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ይናገራሉ። የደቡብ ክልል የጸጥታና አስተዳደር ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ እስካሁን 68 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው የተወሰኑት ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት በማድረግ እርቅ ፈጽመው መለቀቃቸውን የተቀሩት ደግሞ ጉዳያቸው በሕግ እየታየ መሆኑን ለፋና ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት በአከባቢው ያለው የጸጥታ ስጋት ተከትሎ የጤና ባለሙያዎች፣ የባንክ ሰራተኞች እና ነጋዴዎች የመሳሰሉ ሠራተኞች አከባቢውን ጥለው እየሸሹ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
395
Doc to summarize: በዓለም ዙሪያ ክትባቶች ላይ ሙከራ እየተደረገ ነው ስለ ክትባቱ ሐሰተኛ መረጃ እየተሰራጨ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ቀልድ አዘል አስተያየቶች እየሰነዘሩ ነው። ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ብዙዎች ከተጋሯቸው ሐሳቦች ጥቂቱን እንመልከት። ‘ጀግናው ፑቲን’ ፑቲንን በተመለከተ በተለያዩ ቋንቋዎች የለበጣ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ነው። በሆሊውድ ፊልሞች የሚታወቁ እንደ ስፓይደርማን እና አይረንማን ያሉ ልቦወለዳዊ ጀግኖችን ከፑቲን ጋር ያነጻጸሩ አሉ። በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ከተሰራጩ ፎቶዎች አንዱ ፑቲን ትልቅ የክትባት መርፌ ጀርባቸው ላይ አድርገው ድብ ሲጋልቡ ያሳያል። ይህንን ፎቶ ፑቲን ራሳቸው አጋርተውታል የሚል ሐሰተኛ ወሬም ሲናፈስ ነበር። ፑቲንን የሚደግፍ የፌስቡክ ገጽ ላይ ክትባቱን የሚደግፍ ጽሁፍ 200 ሺህ ጊዜ ተሰራጭቷል። ይፋዊ የፑቲን ገጽ ባይሆንም በርካቶች የፕሬዘዳንቱ እንደሆነ ያምናሉ። በእርግጥ ፑቲን እምብዛም ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ አይገኙም። በገጹ ላይ በርካታ ተመልካች ያገኘው ፎቶ የመጀመሪያውን የሶቪየት ኅብረት ሳተላይት ከኮቪድ-19 ክትባት ጋር ያነጻጽራል። ሳተላይቱ “በሕዋ ለሰው ልጆች መንገድ የጠረገ ነው”፣ ክትባቱ ደግሞ “የሰው ልጆችን ከአፍና አፍንጫ መሸፈኛ እንዲሁም ከአካላዊ ርቀት የሚታደግ ነው” ተብሏል። ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የክትባቱ አስተማማኝነት ላይ ጥያቄ ከማንሳቱ ባሻገር፤ የዓለም ጤና ድርጅት ሩሲያ ዓለም አቀፍ ሕግጋትን እንድታከብር አሳስቧል። የተጋነነ ዜና አንድ ፌስቡክ ላይ የወጣ ጽሁፍ “ሩሲያ በተደጋጋሚ በክትባት ዓለምን ታድጋለች” ይላል። የቀዝቃዛው ጦርነት የበሽታ ቁጥጥር የታሪክ ምሁሩ ዶ/ር ዶራ ቬራጋ አስተያየቱ “የተጋነነ” ነው ሲሉ ሐሳባቸውን ገልጸዋል። ጽሁፉ የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) እና የኮሌራ ክትባት ሩሲያ ውስጥ እንደተሠሩ ያትታል። ሆኖም ግን ዶሮ ላይ የሚሠራ የኮሌራን ክትባት ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኘው ፈረንሳዊው ተመራማሪ ሉዊስ ፓስተር ነው። ከዚያም እአአ 1885 ላይ ጄሚ ፈር የተባለ ስፔናዊ ሐኪም ሰዎችን ከበሽታው መከላከል እንዲቻል አደረገ። ለልጅነት ልምሻ የመጀመሪያውን ውጤታማ ክትባት ያገኙት አሜሪካዊው የቫይረስ ተመራማሪ ዶ/ር ጆናስ ሳልክ ናቸው። በመቀጠልም በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት የመጀመሪያው የልጅነት ልምሻ የጠብታ ክትባት የተገነ ሲሆን፤ እስካሁን ጥቅም ላይ የሚውለውም ይህ ክትባት ነው። ክትባቱ የአሜሪካ እንዲሁም የሩሲያ (ሶቪየት) ጥምር ግኝት በመባል ይታወቃል። ዶ/ር ዶራ እንደሚሉት፤ ክትባቱ የተሠራው በአሜሪካዊው ዶ/ር አልበርት ሳቢን እና በሶቪየቱ ሚኻይሊ ቾማኮቭ ጥምረት ነው። የክትባቱ ዜና በሩሲያ ክትባቱ ከኮቪድ-19 ጋር የሚደረገውን ትግል ለማሸነፍ ትልቅ እርምጃ እንደሆነ በሩሲያ ብሔራዊ ጣቢያ መገለጹ ይታወሳል። ክትባቱ አስተማማኝ መሆኑ በብሔራዊው ቴሌቭዥን ከመገለጹ ባሻገር፤ ክትባቱ ‘ሱፑቲንክ’ ከተባለችው ሳተላይት ጋር እየተነጻጸረ ይገኛል። ሳተላይቷ ሕዋ ላይ በማረፍ ግንባር ቀደሟ ናት። ምዕራባውያን ክትባቱ ላይ ጥርጣሬ አለን ማለታቸውን ብሔራዊ ጣቢያው አጣጥሎታል። “ቅናት ነው” እንዲሁም “ሩስያ ላይ የተቃጣ የመረጃ ጦርነት ነው” ሲልም ምላሽ ሰጥቷል። የዚህ ሳምንት የመገናኛ ብዙሃን ዘገባ፤ ከ2016ቱ የኢቦላ ክትባት ዘገባ ጋር ይመሳሰላል። ክትባቱ ሩሲያ ውስጥ መመዝገቡ፤ ለአገሪቱ የመድኃኒት አቅርቦት ዘርፍ ድል መሆኑ ተገልጾ ነበር። ማስረጃ ባይቀርብም ክትባቱ ከሩሲያ ውጪ ከተሠሩ ክትባቶች በበለጠ ውጤታማ መሆኑም ተገልጾ ነበር። የፑቲን ልጅ ፎቶ ነው የተባለው ምስል መድኃኒት አምራቾች ላይ የተሰነዘረ ትችት አንድ ከጣልያን የወጣ...\nSummary in the same language as the doc:
ሩሲያ ላለፉት ወራት ሙከራ ስታደርግበት የነበረው ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፍቃድ መስጠቷን ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ካሳወቁ በኋላ፤ በርካቶች ክትባቱ ላይ ጥያቄ አንስተዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
425
Content: በማህጸን በር ጫፍ ካንሰር የሚያዙ ሴቶች ቁጥርን በተመለከተ የተሟላ መረጃ ባይኖርም፤ በየዓመቱ እስከ 7ሺህ የሚደርሱ ሴቶች በበሽታው እንደሚያዙ ተናግረዋል። በሂውማን ፓፒሎማ ቫይረስ አማካይነት የሚከሰተውን የማህጸን በር ጫር ካንሰር ለመከላከል ከጥር 17 እስከ 23 ቀን 2013 ዓ. ም. አገር አቀፍ የክትባት ዘመቻ እየተካሄደ ነው። ዶ/ር መሠረት እንዳሉት፤ ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ እየተካሄደ ባለው የክትባት ዘመቻ 14 ዓመት የሞላቸው ሴቶች እንዲከተቡ እየተደረገ ነው። ከጡት ካንሰር ቀጥሎ ሁለተኛው አስጊ የሆነውን የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር በክትባት መከላከል ይቻላል። "የግብረ ስጋ ግንኙነት ከመጀመራቸው በፊት ክትባቱን መውሰድ ስላለባቸው 14 ዓመት ለሞላቸው ሴቶች ክተባቱን እየሰጠን ነው። ክትባት ቅድመ መከላከል ይሰጣል" ሲሉ አስረድተዋል። የሚሰጠው ሁለት ጠብታ ክትባት ሲሆን የመጀመሪያው ከተሰጠ ከስድስት ወር በኋላ ሁለተኛው ይሰጣል። "ሴቶች ይህንን ክትባት ሁለት ጠብታ ከወሰዱ በኋላ በድጋሚ መውሰድ አያስፈልግም። ነገር ግን ኤችአይቪ ላለባቸው ክትባቱ በድጋሚ ሊሰጥ ይችላል" ይላሉ ዶ/ር መሠረት። ከዚህ በፊት በነበሩት ሦስት ዓመታት ከትምህርት ሚንስትር ጋር በመሆን 14 ዓመት ለሞላቸው ሴቶች ክትባቱ መሰጠቱን ይናገራሉ። "በየዓመቱ 1. 2 ሚሊዮን ልጃገረዶች እንደርሳለን ብለን እናስባለን" የሚሉት ዶ/ር መሠረት ዘንድሮም በየትምህርት ቤቱና በጤና ጣቢዎች አማካይነት ቅስቀሳ ማድረጋቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። አምና የመጀመሪያው የክትባት ጠብታ ከተሰጠ በኋላ በኮሮናቫይረስ ሳቢያ ሁለተኛውን ዙር ማዳረስ ባለመቻሉ፤ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ክትባት ከሚወስዱ ጋር አንድ ላይ እንደሚሰጥ ገልጸዋል። ዘንድሮ የመጀመሪያውን የክትባት ጠብታ የሚወስዱ ታዳጊ ሴቶች ሐምሌ ላይ ወይም በቀጣዩ ዓመት ጥቅምት አካባቢ ሁለተኛውን ጠብታ ይወስዳሉ። ትግራይ ክልል ውስጥ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ክትባቱን መስጠት እንደማይቻል፤ የገለጹት ዶ/ር መሠረት ክትባቱን ማዳረስ ላልተቻለባቸው አካባቢዎች ቀጣይ እቅድ እንደሚወጣ ተናግረዋል። በትምህርት ሚኒስትር በኩል ትምህርት ቤት የገቡ ታዳጊ ሴቶችን እንደሚያገኙና በተለያየ ምክንያት ትምህርት ላይ ያልሆኑትን ደግሞ በጤና ተቋሞች እንዲሁም ቤት ለቤት በመዘዋወርም ክትባቱን እንደሚሰጡ አስረድተዋል። ዶ/ር መሠረት "የማህጸን በር ጫፍ ካንሰርን በተመለከተ ሴቶች ክትባቱን እንዲወስዱ በመገናኛ ብዙሀንም እንቀሰቅሳለን። አንደኛ ዙር ክትባት የወሰዱ ሁለተኛውንም ዙር እንዲወስዱም ቅስቀሳ እናደርጋለን" ብለዋል። በኢትዮጵይ ላለፉት በርካታ ዓመታት ኩፍኝን ጨምሮ የተለያዩ በሽታዎችን ለመከላከል አገር አቀፍ የክትባት ዘመቻዎች ተካሂደዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ኢትዮጵያ ውስጥ በየዓመቱ ቢያንስ 5000 ሴቶች በማህጸን በር ጫፍ ካንሰር ሳቢያ ሕይወታቸው እንደሚያልፍ በጤና ሚንስትር የእናቶችና የህጻናት ጤና እንዲሁም የሥርአተ ምግብ ዳይሬክቶሬት ዳይዴክተር ዶ/ር መሠረት ዘላለም ገለጹ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
320
ይህን ሕግ የማሻሻሉ ሥራ ከ1990ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ ሲከናወን የቆየ መሆኑን በዚሁ ሥራ ላይ ለአስር ዓመታት ከተሳተፉት ባለሙያዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ ሙሉወርቅ ሚደቅሳ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ሕጉንማሻሻል ለምን አስፈለገ? ከ1954 ጀምሮ በሥራ ላይ የነበረውን ይህንን ለማሻሻል አስፈላጉ ከሆኑባቸው ምክንያቶች መካከል የተወሰኑትን የሕግ ባለሙያው አቶ ሙሉወርቅ ሚደቅሳ ለቢቢሲ አብራርተዋል። በ1987 ዓ.ም የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥተ ከጸደቀ በኋላ "ነባር ሕጎችን ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ማጣጣም" የሚል ፕሮጅክት መጀመሩን የሕግ ባለሙያው ያስታውሳሉ። በዚህ ፕሮጅክትም የወንጀል ሕጉን እና የቤተሰብ ሕግን ጨምሮ በርካታ ሕጎች ተሻሽለዋል። የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግን የማሻሻሉ ሥራም የዚሁ ፕሮጅክት አካል መሆኑን ይጠቅሳሉ። በሕግ ሥርዓት ውስጥ ሁለት አይነት ሕጎች እንዳሉ የሚናገሩት አቶ ሙሉወርቅ፤ እነዚህም መሠረታዊ ሕግ እና የሥነ ሥርዓት ሕግጋት ይባላሉ። የእነዚህን ሕጎች ምንነት በተመለከተም "መሠረታዊ ሕግ መብት እና ግዴታን የሚደነግግ ሲሆን፤ የሥነ ሥርዓታ ሕግጋት ደግሞ የተደነገጉ ሕጎች ተግባራዊ የሚደረጉበት ነው" እንደይላሉ የሕግ ባለሙያው አቶ ሙሉወርቅ። ይህ እንዲሻሻል እየተደረገ ያለው ሕግም የሥነ-ስርዓት ሕግ መሆኑን ይገልጻሉ። ኢትዮጵያ የወንጀል ሕጓን ያሻሻለችው በ1996 ዓ.ም ሲሆን አሁን የሚሻሻለው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ እና የማስረጃ ሕግጋት የወንጀል ሕጉ ማስፈጸሚያ መሆናቸውን ባለሙያው ይናገራሉ። "እናት ሕጉ ስለተሻሻለ የሥነ ሥርዓት ሕጉም መሻሻል አለበት። እንዲያውም ዘግይቷል። እስካሁን አገሪቱ ስትጠቀምበት የነበረው በ1954 የወጣውን የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ን ነው።" በቅርብ ዓመታት የወጡ አዋጆች የራሳቸውን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች ይዘው መውጣታቸውን የሚገልጹት አቶ ሙሉወርቅ፤ ለምሳሌም የጸረ-ሙስና አዋጁ እና የጸረ-ሽብር አዋጁ የየራሳቸውን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች እንዳሏቸው ጠቅሰዋል። ከዚህ አንጻርም "አዲስ የወንጀል ድንጋጌዎች በመጡ ቁጥር ዋናው የሥነ-ሥርዓት ሕግ ሊሻሻል ባለመቻሉ የራሳቸውን ሥነ ሥርዓት እየያዙ ወጡ። በዚህም የሥነ ሥርዓት ሕጉ ተበታተነ" በማለት አሁን የታሰበው ተግባር ይህንን ለማስቀረት ያለለመ መሆኑን ይናገራሉ። ያለውን የሥነ ሥርዓት ሕግ ማሻሻል አስፈላጊ ከሆኑባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ እነዚህን የተበታተኑትን የሥነ ሥርዓት ድንጋጌዎች አንድ ቦታ የመሰብሰበው እና የተጠቃለለ የሥነ ሥርዓት ሕግ እንዲኖር ማድረግ እንደሆነ ያስረዳሉ። "በአጠቃለይ ረቂቅ ሕጉ ሲተገበር አብዛኛውን ሥራ ለፖሊስ እና ለዐቃቤ ሕግ በመስጠት ፍርድ ቤት ላይ የሚኖረውን ጫና ይቀንሳል፣ ተጠርጣሪዎች እና ተከሳሾች ረዥም ጊዜ ፍትሕ ሳያገኙ የሚቆዩበትን ጊዜ ያስጥራል፣ በሦስተኛ ደረጃ ደግሞ ፖሊስ ተጠርጣሪዎችን አስሮ ከመመርመር ይልቅ ምርመራ አከናውኖ ወደ መያዝ እንዲቀየር ያደርጋል" ይላሉ። ምን አዲስ ነገር ይዞ ይመጣል? የጥፋተኝነት ድርድር በዚህ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከዚህ ቀደም በአገሪቱ ሕግጋቶች ውስጥ የሌሉ አዳዲስ አሰራሮች መካተታቸውን አቶ ቀለምወርቅ ይናገራሉ። ከእነዚም መካከል አንዱ የጥፋተኝነት ድርድር (plea bargaining) ነው። የጥፋተኝነት ድርድር በዳበሩ የፍትሕ ሥርዓቶች ውስጥ በስፋት ይተገበራል የሚሉት የሕግ ባለሙያው፤ አንድ ግለሰብ ክስ ተመስርቶበት ዐቃቤ ሕግ ግለሰቡ ጥፋተኝነቱን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ካለው ተጠርጣሪውን "ጥፋትህን እመን ይህን ያክል ፍርድ የወሰንብሃል" በሚል ያስማማል። ለምሳሌ በርካታ ክሶች የሚመሰረቱባቸው ተከሳሾች ይኖራሉ፤ ከእነርሱ... \n\nGive me a good title for the article above.
ሕግ ፡ አዲሱ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ምን ይዞ ይመጣል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
405
Content: ታዳጊው ካርሎ አኩቲስ በጎሮጎሳውያኑ 2006 ነው በሉኬሚያ ካንሰር ህይወቱ ያለፈው፤ ገና የአስራ አምስት አመት ታዳጊም ነበር። ከመሞቱም በፊት "የኢንተርኔቱ ቅዱስ" የሚል ስያሜን አግኝቶም ነበር። ቅዳሜ እለትም አሲሲ በተባለችው ከተማ በነበረው የቤተ ክርስቲያኗ ስርአትም ወደ ቅድስና ማዕረግ የሚያስጠጋው አንድ ደረጃን ያለፈ ስርአትም ተካሂዷል ተብሏል። በርካታ ተአምራቶችን በኢንተርኔት (በይነ መረብ) ያካሂድ የነበረ ሲሆን የተለያዩ የካቶሊክ እምነት ድርጅት ድረገፆችንም ያግዝ ነበር። አኩቲስ የአንድ ብራዚላዊ ልጅን ህይወት በተአምራዊ ሁኔታ ታድጓል በሚልም ነው ቫቲካን የቅድስና ማእረግን ልትሰጠው ያሰበችው። ይህ ተአምራዊ ፈውስ የተፈጠረውም አኩቲስ ከሞተ በኋላ፣ በጎሮጎሳውያኑ 2013 ነው። አኩቲስ ከሰማይ በመውረድም ልጁን ከጣፊያ ህመሙ ፈውሶታል ትላለች የካቶሊክ ቤተክርስቲያን። አሁን ባለንበት ጊዜም ወደ ቅድስና ማዕረግ የተጠጋው ትንሹ ታዳጊም ሆኗል። ቅዳሜ እለት ቅዱስ ፍራንሲስ ቤተ ክርስቲያን በነበረውም ስነ ስርአት የአኩቲስ ምስል የተገለጠ ሲሆን የተሰበሰቡትም ላደረገው ሰብዓዊ እርዳታ ምስጋናን ችረውታል። አኩቲስ ቅዱስ ለመባል ቫቲካን በስሙ ሁለተኛ ተአምር ማረጋገጥ የሚኖርባት ቢሆንም የካቶሊክ ፖፕ ፍራንሲስ ግን የዚህን መስፈርት አስፈላጊነት በበርካታ አጋጣሚዎች አስቀርተውታል። አኩቲስ ከጣልያን ቤተሰቦቹ በለንደን ቢወለድም ያደገውም ሆነ ህይወቱንም ያሳለፈው በጣልያኗ ሚላን ከተማ ነው። በህፃንነቱ ቅዱስ ለሆነ ነገር ትልቅ ስፍራ ይሰጥ የነበረ መሆኑን እናቱ አንቶኒያ ሳልዛኖ ለኮሪ ዴላ ሴራ ጋዜጣ ተናግረዋል። በብዙዎች ዘንድ የኮምፒውተር 'ጂኒየስ' (ልሂቅ ) የሚል ስያሜ የተሰጠው ታዳጊ ራሱንም ኮምፒውተር በህፃንነቱ አስተምሮም እምነቱን ለማስተማርና በርካታ የእምነት ድርጅቶችንም በመርዳት ይጠቀምበት ነበር። ታዳጊው በበርካታ የእርዳታ ድርጅቶችም ተሳትፎ የነበረው ሲሆን ከራሱም ኪስ አውጥቶ አቅመ ደካሞችን ይረዳም ነበር። "ባጠራቀማት ገንዘብ ቤት ለሌላቸው አቅመ ደካሞች ፍራሽና ብርድ ልብስ ይገዛ ነበር። ሲመሽም ትኩስ መጠጦችንም ይወስድላቸው ነበር" በማለት እናቱ ለካቶሊክ የዜና ወኪል ተናግራለች። ቅዱስ/ ቅድስት ለመሆን መስፈርቶቹ ምንድንናቸው? በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መሰረት የቅድስና ማዕረግ ለመቀበል አንድ ሰው ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች አሉ። ከነዚህም ውስጥ፦ አብዛኛውን ጊዜ የቅድስና ማዕረግ የሚሰጠው ሰው ከሞተ ከአምስት አመታት በኋለ ነው። ነገር ግን በአንዳንድ ሁኔታዎች ፖፑ ሊሽሩት ይችላሉ። ግለሰቧ/ ግለሰቡ/ በህይወት ዘመናቸው በምን ያህል ቅድስና ኖረዋል የሚለው ምርመራ ይካሄዳል፣ መረጃዎችም ይሰባሰባሉ። ጉዳዩም ተቀባይነት ካገኘ "የአምላክ ባርያ" ተብለው ይጠራሉ። የተሰበሰቡትን መረጃዎችም ተሰብስበው ግለሰቦቹ ምን ያህል የጀግንነት እሴቶችን አሳይተዋል የሚለውንም የሚገመግም አካል ያለ ሲሆን በዚህም አካል አማካኝነት ለፖፑ ይቀርባል።በዚህም ወቅት "ልበ ስሱ" ተብለው ይጠራሉ። በዚህ ደረጃ ላይ የደረሱ ግለሰቦች በስማቸው እንድ ተአምር ሊመዘግብላቸው ይገባል። ክስተቶች ተአምር ለመሆናቸው ማስረጃ ቀርቦባቸው ተመርምረው መረጋገጥ አለባቸው። በዚህም ወቅት እጩው ቅዱስ "የተባረከ/ የተባረከች" የሚል ስያሜ ይሰጣቸዋል። የመጨረሻው ቅዱስ/ ቅድስት ተብሎ ማዕረግ ለመስጠት በስማቸው ሁለተኛ ተአምር መከወን ይኖርበታል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ኢንተርኔትን በመጠቀም ስለ እምነቱ ቀናኢነት የሰበከው ጣልያናዊው ታዳጊ በካቶሊክ ቤተክርስቲያን የቅድስና ማእረግ ሊሰጠው እንደሆነ ተጠቁሟል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
374
ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው ከኅዳር ወር ወዲህ ባለው ጊዜ ውስጥ ከተገደሉት የረድኤት ተቋማት ሠራተኞች ሰባቱ ግጭት ባጋጠመበት በትግራይ ክልል ውስጥ መሞታቸው ሲታወቅ አንደኛው ግን በሌላ የአገሪቱ ክፍል ውስጥ መገደሉን ገልጿል። የተገደሉት የእርዳታ ሠራተኞች ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን ለመደገፍ ሥራቸውን በማከናወን ላይ ሳሉ መሆኑን የኤምባሲው መግለጫ አመልክቶ፤ ድርጊቱን አጥብቆ አውግዞታል። እንዲህ አይነቱ ጥቃት እንዲቆም የጠየቀ ሲሆን ተጠያቂዎቹም ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል። በዚህም የአሜሪካ መንግሥት በአገሪቱ ውስጥ ያሉ ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች ለረድኤት ድርጅቶች ሠራተኞች ህይወት እና ሥራ ጥበቃ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል። መግለጫው ጨምሮም የኢትዮጵያ መንግሥት የእርዳታ ሥራ የሚያከናውኑ ሠራተኞችን ጨምሮ የሰላማዊ ሰዎችን ደኅንነት የመጠበቅ ዋነኛ ሚናው መሆኑን ጠቅሶ፤ የታጠቁ ኃይሎችም በዓለም አቀፍ የሰብአዊ አቅርቦት ሕግ መሠረት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጠይቋል። ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች የረድኤት ሠራተኞችና የሚያቀርቡት እርዳታ ደኅንነት ተጠብቆ ሳይገደብ፣ ዘላቂነት ባለው ሁኔታ ድጋፍ ለሚፈልጉ ለሁሉም ሰዎች እንዲደርስ እንዲያደርጉ ጠይቋል። በቅርቡ የተከሰተውን የእርዳታ ሠራተኛ ግድያ ያነሳው መግለጫ፤ የዩኤስኤይድ አጋር የሆነ ድርጅት ሠራተኛ ባለፈው ሚያዚያ ወር ላይ ትግራይ ቆላ ተንቤን ውስጥ "በኤርትራና በኢትዮጵያ ወታደሮች" መገደሉን ገልጿል። መግለጫው የዓይን እማኞችን ጠቅሶ እንዳለው የእርዳታ ሠራተኛው በግልጽ የረድኤት ሠራተኛ መሆኑን በመግለጽ እንዳይገድሉት ሲማጸን እንደነበር አመልክቷል። እንዲህ አይነቱ ሁኔታ "የእርዳታ ሠራተኞች ኢትዮጵያ ውስጥ በየዕለቱ እየተባባሰ ባለ የደኅንነት ሁኔታ ውስጥ እየሰሩ መሆናቸውንና አሳሳቢ የሰብአዊ እርዳታ እንዲሁም የሰብአዊ መብት ቀውስን ያንጸባርቃል" ብሏል። መግለጫው በማጠቃለያው ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት በአስቸኳይ በእርዳታ ሠራተኞችና በሰላማዊ ሰዎች ላይ የተፈጸሙ ግድያዎቹን እንዲያወግዝና ምርመራ በማድረግ አጥፊዎችን ተጠያቂ እንዲያደርግ አጥብቆ ጠይቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤአይዲ ኃላፊ ሳማንታ ፓወር በትዊተር ገጻቸው ላይ እንዳሰፈሩት በትግራይ ክልል ውስጥ "የከፋ ረሃብ" እንዳለ አስጠንቅቀዋል። ኃላፊዋ እንዳሉት የአሜሪካ የአደጋ ጊዜ የምግብ አቅርቦት ክትትል ተቋም በአካባቢው "ደረጃ 5 የአደጋ ስጋት" እንዳለ መለየቱን ጠቅሰው ይህም ከፍተኛው እንደሆነ ገልጸዋል። ሳማንታ ጨምረውም በክልሉ ያለው ግጭት እንዲቆምና ለእርዳታ ሠራተኞች መንገዶች እንዲመቻቹ ጠይቀዋል። የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ምግብ ፕሮግራም እንደሚለው በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ክልል ውስጥ 5.2 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ እርዳታ አቅርቦት ያስፈልጋቸዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ባለፉት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ ስምንት የእርዳታ ሠራተኞች መገደላቸው ተነገረ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
300
የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ፤ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል አዋጅ ፤ የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ የመተላለፍ ክሶች ከተመሰረቱባቸው ክሶች መካከል ሲሆኑ፤ በዛሬው ውሳኔ እንዲቋረጡ የተደረጉት ክሶች የጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2021 የተያያዙ መሆናቸውም ተገልጿል። በእነ አቶ ጃዋር መዝገብ ስር 24 ተከሳሾች ቢኖሩም የጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ ተጠቅሶ ክስ የተመሰረተባቸው አቶ ጃዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባንና ጠባቂዎችን ጨምሮ በአጠቃላይ 12 ሰዎች ላይ ነበር። ውሳኔውን ያሳለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የፀረ ሽብርና ሕገመንግሥታዊ አንደኛ ችሎት ዛሬ ማለዳ በዋለው ችሎት ነው። ፍርድ ቤቱ ከዚህ ቀደም ጥር 4፣ 2013 ዓ.ም በነበረው ችሎት አቃቤ ሕግ ክሶቹን አሻሽሎ እንዲያቀርብ ማዘዙ ይታወሳል። ነገር ግን አቃቤ ሕግ ሌሎቹን ክሶች እንዳሻሻለ ከተራ ቁጥር አምስት እስከ አስር ያሉና የተጠቀሰውን፣ከጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ መሰረት በማድረግ የተከፈቱትን ክሶች ማሻሻል እንደማይፈልግ ለፍርድ ቤቱ አስረድቷል። ፍርድ ቤቱ በምላሹ ክሶቹ በተጠቀሰው አዋጅ ስር መታየት እንደማይችሉ በመጥቀስ እንዲቋረጡ ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህም መሰረት በጦር መሳሪያ አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ 1177/2021 የተከፈቱ ስድስቱም ክሶች እንዲቋረጡ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል። የቀሩት አራት ክሶች "በ1996 የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀፅ 240 በመተላለፍ ብሔርን እና ሐይማኖትን መሰረት ያደረገ የእርስ በርስ ግጭት በመቀስቀስ አንዱ ወገን በሌላው ወገን ላይ እንዲነሳሳ በማድረግ"፣ የፀረ ሽብር አዋጅ 1176/2012 እና የቴሌኮም ማጭበርበር አዋጅን 7061/2004 የሚመለከቱ ናቸው። ጥር 4 2013 ዓ.ም በነበረው ችሎት ላይ ቃቤ ሕግ ክሶቹ ላይ ማሻሻያ እንዲያደርግ በታዘዘው መሰረት፣ በተቀሩት ክሶች ጋር በተያያዘ አቃቤ ሕግ ሸኔ ምን እንደሆነ እንዲያብራራ ፍርድ ቤቱ ጠይቆ ነበር። ሸኔ ግለሰብ ነው ወይስ ቡድን በሚል የተጠየቀው አቃቤሕግ፣ ሸኔ ግለሰብ ሳይሆን ቡድን ነው የሚል ምላሽ ሰጥቷል። ሶስተኛ ተከሳሽ የሆኑት አቶ ሀምዛ አዳነን በተመለከተ ሚዲያዎችን በመጠቀም ቅስቀሳ አድርጓል የሚል ክስ የነበረ ሲሆን ፍርድ ቤቱ የትኛዎቹን ሚዲያዎች መጠቀማቸውን ጠይቆ ነበር። አቃቤ ሕግ በበኩሉ ኦኤም ኤን እና የግል ማህበራዊ መገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም እንደሆነ ለፍርድ ቤቱ ማብራሪያ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ እነዚህን ማሻሻያዎች ጨምሮ ክሱን ለተከሳሾች ካነበበ በኋላ የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሊቀበል ጠይቆ፣ ጠበቆች የእምነት ክህደት ከመስጠት በፊት ክሱ በተገቢው መንገድ መሻሻሉን ለማየት ቀነ ቀጠሮ ይሰጠን ሲሉ ጠይቀዋል። በዚህም መሰረት ፍርድ ቤቱ ለጥር 19 2013 ዓ.ም ቀጠሮ ይዟል። የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አማራር አባል የሆኑት አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ ደጀኔ ጣፋ ለፍርድ ቤቱ ምንም አይነት ወንጀል እንዳልፈፀሙ እና የቀረበባቸው ክስ በመጪው አገራዊ ምርጫ ላይ እንዳይሳተፉ ለማድረግ ታስቦ እንደሆነ አስረድተዋል። "ምንም ወንጀል እንዳልፈፀምን አቃቤ ሕግ ራሱ ያውቃል፤ እኛ ብንወጣ እና ምርጫው ላይ ብንሳተፍ ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት ጥቅም ይኖረዋል" ሲሉ አቶ ጃዋር ተናግረዋል። የችሎቱ ዳኛ በበኩላቸው ፍርድ ቤቱ ፍትህ ይጓደላል የሚል እምነት እንደሌለው እና ክሱንም ከጊዜ ወደጊዜ እየተጣራ እንደሚሄድ ተናግረዋል። ኦፌኮ ሰሞኑን ከፍተኛ የአመራሮቹና አባላቱ እንደታሰሩ፣ በተለያዩ ቦታዎች ቢሮዎች እንደተዘጉባቸው በመግለጽ በመጪው ምርጫ መሳተፍ እንደሚቸገር መግለፁ... \n\nGive me a good title for the article above.
በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ ከቀረቡ አስር ክሶች ስድስቱ እንዲቋረጡ ተወሰነ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
426
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ፌስቡክ የሞቱ ሰዎችን ገፅ ለማስተዳደር አዲስ አሰራር ቀየሰ\nSummary: የፌስቡክ አካውንት ያላቸው ግለሰቦች ከሞቱ በኋላ አንዳንድ ማሳወቂያዎች ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው መድረሱ ብዙዎቹን ማሳዘኑና ማበሳጨቱን ተከትሎ ፌስቡክ መፍትሄ አግኝቻለሁ ብሏል።\nArticle (Max 500 characters):
ኩባንያው እንዳሳወቀው አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (ሰው ሰራሽ ንቃተ ህዋስን) በመጠቀም የሞቱ ሰዎችን ልደት ወይም የተለያዩ ዝግጅቶችን ለመጋበዝ የሚመጣውን ማሳወቂያ ያቆመዋል ተብሏል። •"የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ •"ምርኩዜን ነው ያጣሁት" የካፒቴን ያሬድ አባት በሟቾቹም የፌስቡክ ገፅ ላይ ሰዎች የፃፏቸው የሀዘን መልዕክቶች ለብቻ ተከፍለው ፤ ገፃቸው ማቾቹ እንደተውት ተደርጎ እንደሚቀመጥ ኩባንያው አሳውቋል። "ፌስቡክ ያጣናቸውን ግለሰቦች ትዝታቸውና መንፈሳቸውን የምናስታውስበትና ህያው የሚያደርግ መድረክ እንደሚሆን ተስፋ አለኝ" በማለት የፌስቡክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሼሪል ሳንድበርግ ተናግራለች። በተለያዩ ጊዜዎች ከሞቱ ሰዎች ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ ፌስቡክ መልዕክት እንደሚልክላቸው በማስታወቅ ብዙዎች ቅሬታ ሲያቀርቡ ይሰማል።
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
146
Title: "በዚህ መንገድ መገደላቸው ከፍተኛ የፀጥታ ችግር መኖሩን ያሳያል" ጄነራል ፃድቃን\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጄነራል ፃድቃን ጄኔራል ፃድቃን፦ ጄኔራል ሰዓረ መኮንን፣ ጄኔራል ገዛኢ አበራና ዶ/ር አምባቸው መኮንን ሌሎቹም በስራ ቦታቸው ላይ እያሉ መገደል በጣም ከፍተኛ የሆነ የፀጥታ ችግር እንዳለ ያሳያል። ኢንተለጀንስ አሰባሰብ ላይ ከፍተኛ ችግር እንዳለ ነው የሚያሳየው፤ ከዚህ ቀደም እኔ የማውቀው እንኳን ይሄን ያህል ሴራ እየተሸረበ አይደለም በግለሰብ ደረጃ የሚደረጉ ትንንሽ ነገሮች ፈጥኖ ይታወቅ ነበር። ቀላል ያልሆነ የፀጥታ ችግር መኖሩን፣ በፀጥታ መዋቅሩ ውስጥ መታየት ያለባቸው ነገሮች እንዳሉ ነው የሚያሳየው። ጄኔራል ሰዓረን የገደለው የራሱ የጥበቃ ኃይል ነው። መከላከያ ውስጥ የመከላከያን ተቋም የሚጠብቅ ፀረ-መረጃ የሚሉት ኃይል አለ። ለእንደነዚህ አይነት ትልልቅ ባለስልጣናት የሚመደብ ሰው የሚመደበው በዚህ አካል ከተጣራ በኋላ ነው። ይህ አለመሆኑ ቀላል ያልሆነ የፀጥታ ችግር እንዳለ ያሳያል። የፀጥታ ችግሩ ከፖለቲካዊ ሁኔታም ጋር ይያያዛል። ቢቢሲ፦ክልላዊ "መፈንቅለ መንግሥት" አይደለም ፤ በከፍተኛ አመራሮች ላይ የተቃጣ ጥቃት ነው የሚለው አከራካሪ ሆኖ እንዳለ፤ በአንድ ክልል ፤ በአንድ ፓርቲ ውስጥ በአመራሮች መካከል የልዩነት መካረር ነው ነገሮችን ወደዚህ ያመራው የሚለው ሃሳብ ጎልቶ እየወጣ ነው። የፖለቲካ ልዩነቶች መጨረሻቸው እንዲህ የሚሆን ከሆነ፤ ስለ ፖለቲካውም የሚለው ነገር አለ። እዚህስ ላይ ምን ይላሉ? ጄኔራል ፃድቃን፦ "መፈንቅለ መንግሥት" ነው አይደለም የሚለው ክርክር ውስጥ መግባት አልፈልግም። ጉዳዩ በጣም አስቀያሚ ነው። ከህግ ውጭ ነው። ግን አንድ ግልፅ መሆን ያለበት ነገር አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የፌደራል ስርዓት አንድ ክልል እንኳን ሙሉ በሙሉ ቢቆጣጠሩ ኖሮ፤ አንደኛ አንድን ክልል የመቆጣጠር አቅማቸው አነስተኛ ነበር ብዬ ነው የምወስደው፤ ሁለተኛ ያ እንኳን ቢሳካ በሃገር አቀፍ ደረጃ ሊኖር የሚችለው ተፅኖ የተወሰነ ነበር ብዬ ነው የምወስደው። ብጥብጥ አይፈጥርም፤ ችግር አይፈጥርም ማለት ሳይሆን የአገር የፖለቲካ ስልጣንን ከመያዝ አንፃር ግን በእኩል ደረጃ የነሱን ያህል አቅም ያላቸው ክልሎች አሉ። እነዛ ክልሎች ደግሞ የራሳቸው የፀጥታ መዋቅርም አላቸው። የራሳቸው ህገ መንግሥታዊ አወቃቀር አላቸው። ከዛ በላይ ፣ አንድ ክልል ውስጥ ከሚፈጠር ችግር በላይ የሚያልፍ አይሆንም ነበር ብዬ ነው የማስበው። ያም ሆነ ይህ ግን ከህገ መንግሥቱ ውጭ የሆነ በጣም አረመኔያዊ እርምጃ ነው። ከዚህ በመለስ ያለው "መፈንቅለ መንግሥት" ነው አይደለም የሚለው ክርክር አሁን ለተፈጠረው ነገር ብዙ ጠቀሜታ ያለው መስሎ አይሰማኝም። ቢቢሲ፦አገሪቷ ለውጥ ላይ ነች እየተባለ ቢሆንም ከፍተኛ የብሔር ውጥረቶችና ጥቃቶችንም እየተመለከትን ነው። አሁን እያየነው ያለውን የፖለቲካ ባህል እንዴት ያዩታል? • መፈንቅለ መንግሥቱና የግድያ ሙከራዎች • ራሱን አጥፍቷል የተባለው የጄነራል ሰዓረ ጠባቂ ሆስፒታል እንደሚገኝ ተገለፀ ጄኔራል ፃድቃን፦ አገራችን ውስጥ የፖለቲካ ችግር እንዳለ ይታወቃል። በተደጋጋሚም የሚነገር ጉዳይ ነው። በተለይም አማራ ክልል ውስጥ ፅንፍ የያዙ አንዳንድ ችግሮች ያጋጥሙ እንደነበር ይታወቃል። እነዚህ ችግሮች በእኔ አመለካከት የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ ፈንድተው መውጣታቸው አይቀርም የሚል አመለካከት ነበረኝ። አሁን የሆነው የሚመስለኝ ይሄ ነው። በጣም ፅንፈኛ የሆነው በኃይል ፍላጎቱን ለመጫን ሲሞክር የነበረው በአማራ ክልል ላይ ብቻ ሳይሆን በሃገር አቀፍ ደረጃ ይህንን ለማድረግ ሲያስብ የነበረው ግልፅ ሆኖ ወንጀል በመፈፀም ደረጃ ወጥቷል። አሁን የሚጠረጠሩት ፤ ተይዘዋል የሚባሉት፤ ተገድለዋል የሚባሉት ላይ ማተኮር ብቻ ሳይሆን መንግሥት ይሄን ሁኔታ እንደ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
432
ሁለቱ አገራት ተፋጥጠው በሚገኙበት በዚህ የድንበር ይገባኛል ምክንያት ወደ ጦርነት መግባት እንደማይፈልጉ ቢገልፁም የሁለቱ አገራት ሠራዊት ግን በተደጋጋሚ ግጭት ውስጥ መግባታቸው ይሰማል። ሱዳን በትግራይ ግጭት መቀስቀሱን ተከትሎ በአካባቢው ያለው የኢትዮጵያ ጦር ለቅቆ ሲወጣ ስፍራውን መቆጣጠሯ በወቅቱ ተዘግቧል። በፈረንጆቹ መጋቢት 20/2013 ሱዳን ትሪቢውን እንደዘገበው የሱዳንን አካባቢ ጥሰው ለመግባት የሞከሩ 200 ያህል የኢትዮጵያ ሚሊሻዎች ከሱዳን ጦር ጋር ተኩስ ገጥመው ሁለት ሰዎች ሞተዋል። ቀደም ብሎም በመጋቢት 14/2013 ደግሞ ይኸው መገናኛ ብዙሃን የሱዳን ወታደሮች ኢትዮጵያውያን ታጣቂዎችን በማጥቃት መሳሪያ መማረካቸውንና የግብርና መሳሪያዎች መውሰዳቸውን ዘግቧል። እነዚህ ግጭቶች እንዳሉ ሆነው ሁለቱ አገራት የድንበሩን ፍጥጫ በንግግርና ውይይት ለመፍታት ፈቃደኛ መሆናቸውን ይገልጻሉ። የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን ጋር ጦርነት እንዳማይፈልጉ ሲናገሩ ሱዳን በበኩሏ በተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ የቀረበውን የማሸማገል ጥያቄ ተቀብለዋለች። የሱዳን ኢትዮጵያን ድንበር ግጭት የሚያቀጣጥለው ምንድን ነው? ሱዳን እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር በ1902 የተፈረመው የአንግሎ-ኢትዮጵያ የካርታ ላይ ምልከታ ስምምነት አልፋሽቃ የእኔ መሆኑን በእርግጠኝነት ያሳያል ስትል ትገልጻለች። አክላም በርካታ ኪሎ ሜትሮች የሚረዝመው የሁለቱ አገራት የድንበር አካባቢ በአግባቡ ባለመካለሉ ከ1980ዎቹ ጀምሮ የኢትዮጵያ ሚሊሻዎች ድንበሩን ዘልቀው ይገባሉ ስትል ትከስሳለች። የሱዳን የቀድሞው ፕሬዝዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር የኢትዮጵያ ሚሊሻዎች ድንበሩን ጥሰው ሲያልፉ እና ሰዎች ሲገደሉ፣ የአርሶ አደሮች እንስሳት ሲዘረፍ እና ሰዎች ሲታገቱ ችላ ብለዋል ተብለው... Continue the article for another 4000 characters max:
ይወቀሳሉ። በዚህም የተነሳ በርካታ ሱዳናውያን አርሶ አደሮች አልፋሽቃ አካባቢን ጥለው ለመሄድ መገደዳቸው ይነገራል። ሁለቱ አገራት ለምን አሁን ጦራቸውን ወደ ድንበር አስጠጉ? በታኅሣሥ 06/2013 የኢትዮጵያውያን ታጣቂዎች አልፋሽቃን እየጠበቁ የነበሩ የሱዳን ወታደሮች ላይ የደፈጣ ጥቃት አድርሰው አራት ሱዳናውያን ወታደሮች መሞታቸው ካርቱም በድንበሩ አካባቢ በርካታ ጦሯን እንድታሰፍር አድርጓታል። ከአስራ አምስት ቀን በኋላ ታኅሣሥ 21/2013 ደግሞ ሱዳን አጨቃጫቂውን የድንበር አካባቢ ሙሉ በሙሉ መቆጣጣሯን ገለፀች። ኢትዮጵያ የጦር ኃይሏ በትግራይ ክልል ውስጥ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ላይ በነበረበት ወቅት ሱዳን በአልፋሽቃ አካባቢ ላይ ወረራ በመፈፀም የበርካታ ገበሬዎች ንብረት እንዲወድም ማድረጓን ዜጎችም መፈናቀላቸውን በመጥቀስ ትከስሳለች። እንዲሁም ኢትዮጵያ በድንበር ፍጥጫው ውስጥ የሦስተኛ ወገን እጅ አለበት ስትል ትወነጅላለች። በመጋቢት 07/2013 የሱዳን ጦር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄነራል አብድል ፈታህ አል ቡርሐን ኢትዮጵያ አልፋሽቃ የሱዳን መሆኑን እስካልተቀበለች ድረስ ምንም ዓይነት ንግግር አይኖርም ብለው ነበር። ቡርሐን "በኢትዮጵያ ወገን ይህ የሱዳን ግዛት መሆኑ ተቀባይነት አግኝቶ ድንበሩ እስካልተሰመረ ድረስ ከማንም ጋር አንደራደርም" ማለታቸው ተሰምቷል። የሱዳን ሚዲያዎች ግጭቱን እንዴት ዘገቡት? የሱዳን የአገር ውስጥ ጣቢያዎች፣ የሱዳን ዜና አገልግሎት (ሱና)፣ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣብያው፣ የሱዳን መከላከያ ኃይል ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ግጭት ብዙ ጊዜ ባይዘግቡትም በግል የሱዳን መገናኛ ብዙሃን በኩል በሰፊው የሚዘገቡትን ደግሞ አያስተባብሉም። የሱዳን መከላከያ ኃይል የፌስቡክ ገጽ የአገሪቱ ወታደሮች መሳሪያቸውን እያወዛወዙ የጀግንነት ሙዚቃ ተከፍቶ ሲጨፍሩ ያሳያል። በየካቲት 04/2013 ሌተናል ጄነራል ያሲር አል አታ አልፋሽቃን በጎበኙበት ወቅት በአካባቢው የሚገኙትን ወታደሮች "ስንዝር የሱዳን መሬትን እንዳትሰጡ" ሲሉ ተናግረዋል። የሱዳን ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ኢትዮጵያ በአልፋሽቃ "ወረራ" ፈፀመች፤ እንዲሁም ግብጽ በማዕድን የበለፀገውን ሃላዬብ ትርያንግልን "ያዘች" ሲሉ ይጽፋሉ። የኢትዮጵያና የኤርትራ መገናኛ ብዙሃንስ እንዴት ዘገቡት? ኢትዮጵያውያን የድንበሩን ፍጥጫ እንደ ሱዳናውያን በሰፊው አይዘግቡትም። አብዛኛውን ጊዜ ስለአለመግባበቱ የሚጽፉ የኢትዮጵያ ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች የሚጠቅሱት የሱዳን ሚዲያዎችን ነው። ብሔራዊው ቴሌቪዥን ጣብያም ሆነ የመንግሥት ደጋፊ የሆኑ መገናኛ ብዙሃን በድንበር ይገባኛሉ ላይ ለመነጋገር በቅድሚያ "ሱዳን ወደነበረችበት ትመለስ" የሚሉ የመንግሥት ባለስልጣናትን ብቻ ሲጠቅሱ ይስተዋላል። የኤርትራ ብሔራዊ ሚዲያ ፕሬዝዳንት ኢሳያስን ጠቅሶ ኢትዮጵያና ሱዳን የድንበር ውዝግባቸውን "በእርጋታ እና በማስተዋል" እንዲፈቱ መጠየቃቸውን ዘግቧል። ሱዳን ኤርትራ የኢትዮጵያን ጦር ለመርዳት በድንበሩ አካባቢ ጦሯ ሰፍሯል ስትል ወንጅላለች። የድንበር ይገባኛል ግጭት የመቀስቀስ እድሉ ምን ያህል ነው? በአሁኑ ወቅት ሱዳን እና ኢትዮጵያ በድንበር ይገባኛሉ የተነሳ ወደ ጦርነት የመግባት እድላቸው አነስተኛ ነው። ሁለቱም አገራት በውስጣዊ አለመረጋጋት እየታመሱ ነው። የኢትዮጵያ ጦር ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በትግራይ በተቀሰቀሰው ግጭት የተወጠረ ሲሆን በኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎችም ያሉ የበርካታ ንፁሃንን ሕይወት የቀጠፉ ብሔር ተኮር ጥቃቶችን ለመቆጣጠር እየታገለ ይገኛል። ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር በሚደረግ ጦርነት ካርቱም ዳግም የህወሓትን ቅሪቶችን እንዳታስታጥቅ እና መጠጊያ እንዳትሰጣቸው...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
560
ኮሮናቫይረስ ባስከተለው የደም እጥረት በአማራ ክልል የቀጠሮ ቀዶ ህክምናዎች ተሰረዙ\nእንደ አቶ ምክሩ ገለጻ ከሆነ ለደም ባንኩ በሳምንት እስከ 400 ሰው ደም ይለግስ የነበረ ቢሆንም ባለፈው ሳምንት አምስት ሰዎች ብቻ ናቸው የለገሱት። ደም የመጠቀሚያ ጊዜ እንዳለው ያስታወቁት ኃላፊው አንድ የደም ባንክ የደም ክምችት የሚኖረው 20 ቀን ነው ብለዋል። በዚህ ምክንያት አሁን ባንኩ እስከ መጋቢት 20 ደረስ ብቻ የሚያገለግል ደም እንዳለው ገልጸዋል። በዚህም ምክንያት በቀጠሮ የሚደረግ ቀዶ ህክምና እንዲሰረዝ እና ከአንድ ወር በላይ ለሚሆን ግዜ እንዲቀጠሩ ተደረገዋል። "ለወላድ፣ ለህጻናት እና ለመኪና እና ድንገተኛ አደጋ ለኩላሊት እና ለካንሰር በሽተኞች ግዴታ ስለሆነ እና ማራዘም ስለማንችል ብቻ ለእነሱ እንሰጣለን" ብለዋል። ተኝተው ለሚታከሙም ቢሆን ካለው ችግር አንጻር ቀይ የደም ሴል እጥረት ላለባቸው ደም እንደማይቀርብ አሳውቀዋል። የደም ልገሳው መቀዛቀዝ እንዴት ከኮሮናቫይረስ ጋር መመያያዙን አወቃችሁ ብለን ላቀረብንላቸው ጥያቄ በወር እስከ ሁለት ሺህ ደም ሰብስበው እንደሚያውቁ የገለጹት ኃላፊው፤ የኮሮናቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰት መገለጹን ተከትሎ መቀዛቀዙን ጠቁመዋል። አብዛኛው ጊዜ የደም ልገሳ የሚካሄደው በትምህርት ቤቶች፣ ስብስባዎች፣ ፋብሪካዎች አና ሌሎችም ሰዎች በብዛት በሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ነበር። ሆኖም ኮሮናቫይረስ ወደ ኢትዮጵያ መግባት ከተነገረ በኋላ ትምህር ቤቶች በመዘጋታቸው እና ህዝብ የሚሰበሰብባቸው መድረኮች መሰረዛቸው የደም ማሰባሰብ ሥራውን አስቸጋሪ አድርጎታል። የደም ባንኩ ዝቅ ያለውን የህብረተሰቡን የደም ልገሳ ለማሳደግ በባህር ዳር ከተማ ከማስተዋወቅ ባለፈ ከሰኞ ጀምሮ በጊዜያዊ ጣቢያዎች ደም በማሰባበሰብ ላይ ይገኛል። በዚህም ባለፉት ሁለት ቀናት 20 ዩኒት ደም መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻም የደም ልገሳ ፕሮግራም ይካሄዳል። የባህር ዳር የደም ባንክ በሳምንት ከ400 ሰው የተለገሰውን ከተላላፊ በስታዎች ነጻ አድርጎ እስከ 25 ለሚደርሱ ሆስፒታሎች ያሰራጭ ነበር። \n\ntl;dr:
ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ የደም ለጋሾች ቁጥር በመቀነሱ ምክንያት በቀጠሮ የሚደረጉ ቀዶ ህክምናዎች እንዲሰረዙ መደረጋቸውን የባህር ዳር ደም ባንክ ኃላፊ አቶ ምክሩ ሽፈራው ለቢቢሲ ተናገሩ።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
252