inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
Content: ግብሩ ለኮሮናቫይረስ የሚያስፈልጉ የህክምና ቁሳቁሶች ግብዓትና በወረርሽኙ ምክንያት ክፉኛ ለተጠቁት ኑሯቸውን መደጎሚያ እንዲሆን ነው። የምክር ቤቱ አባላት "የሚሊዮነሮች ግብር" ብለው የጠሩት በአንዴ የሚከፈል ገንዘብ ሲሆን በዚህ ሳምንት አርብም 42 ለ 26 በሆነ የድምፅ ብልጫም ፀድቋል። በዚህም መሰረት ከ200 ሚሊዮን ፔሶ (2.5 ሚሊዮን ዶላር) ኃብት ያከማቹ ግለሰቦች መክፈል አለባቸው። በአገሪቱ ይህ የገንዘብ መጠን ያላቸውም ወደ 12 ሺህ ግለሰቦች ናቸው ተብሏል። አርጀንቲና በወረርሽኙ ክፉኛ ከተጠቁ አገራት አንዷ ስትሆን እስካሁን ባለውም መረጃ 1.5 ሚሊዮን በቫይረሱ ሲያዙ 40 ሺህ ደግሞ ህይወታቸው አልፏል። የህዝብ ቁጥሯ 45 ሚሊዮን ብቻ የሆነው አርጀንቲና በወረርሽኙ በሚሊዮኖች በተያዙ ተርታ አምስተኛ ደረጃን ይዛለች። ከህዝብ ቁጥሯ ጋር ሲነፃፀር ደግሞ ከሚሊዮን በላይ ካስመዘገቡ ትንሿ አገር አድርጓታል። ወረርሽኙን ለመግታት ያስቀመጠቻቸው መመሪያዎች ከፍተኛ ተፅእኖን አሳርፈዋል። በስራ አጥነት፣ በርካታዎች በድህነት ወለል በሚኖሩባትና አገሪቷ ራሷ በብድር በተዘፈቀበችበት ሁኔታ መመሪያዎቹ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆነዋል። አርጀንቲና ከ2018 ጀምሮም በምጣኔ ኃብት ድቀት ላይ ናት። የሚሊዮነሮችን ግብር ካረቀቁት መካከል አንዱ ህጉ 0.8 በመቶ የሚሆነውን ግብር ከፋይ ብቻ ነው የሚመለከተው ብለዋል። በአርጀንቲና ውስጥ ያሉት ሃብታሞች፣ ከአንጡራ ሃብታቸው 3.5 በመቶ እንዲሁም ከአገር ውጭ ያሉ አርጀንቲናውያን ደግሞ 5.25 በመቶ እንዲከፍሉ ውሳኔ ተላልፏል። ከግብሩ የተሰበሰበው ገንዘብም መካከል 20 በመቶ ለህክምና ቁሳቁሶች፣ 20 በመቶ ለጥቃቅንና አነስተኛ ነጋዴዎች፣ 20 በመቶ ለተማሪዎች የትምህርት ቤት ክፍያ፣ 15 በመቶ ለማህበራዊ ልማትና ቀሪው 25 በመቶ ደግሞ ለተፈጥሮ ነዳጅ ስራዎች እንደሚውል ኤኤፍፒ በዘገባው አስነብቧል። ግራ ዘመሙ ፕሬዚዳንት አልበርቶ ፈርናንዴዝ መንግሥት 300 ቢሊዮን ፔሶም ለማሰባሰብ እቅድ ይዘዋል። ሆኖም የተቃዋሚዎች ፓርቲ ቡድኖች በበኩላቸው ይህ የአንድ ጊዜ ግብር ሊሆን ስለማይችል የውጭ አገራት ኢንቨስትሮችን ፍራቻ ላይ ይጥላል በማለት ተችተዋል። የቀኝ ክንፍ ፓርቲ ጁንቶስ ፖር ኤል ካምቢዮ በበኩሉ የማይገባ ሲል የፈረጀው ሲሆን "ነጠቃም" ነው ብሎታል። \nThe previous content can be summarized as follows:
አርጀንቲና አገሯ በሚገኙ የናጠጡ ኃብታሞች ላይ ለየት ያለ ግብር ጥላለች።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
268
ኮሮናቫይረስ፡ በድሬዳዋ ከሃያ በላይ የጤና ባለሙያዎችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በኮቪድ-19 ተያዙ\nየድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ስንታየሁ ደበሳ እንደተናገሩት በሕክምና ዘርፍ ላይ ያሉ ባለሙያዎች በቫይረሱ መያዛቸው እተደረገ ያለውን ወረርሽኙን የመከላከል ሥራን ያዳክመዋል የሚል ስጋት አለ ብለዋል። የከተማ አስተዳደሩ የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪዋ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የጤና ባለሙያዎቹና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞቹ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡት በሥራ ቦታቸው ላይ እያሉ ነው። ወይዘሮ ስንታየሁ ለጤና ባለሙያዎቹ በሽታውን ለመከላከል አስፈጊ የሆኑ አቅርቦቶችን በተመለከተም አስተዳደሩ በበቂ ሁኔታ ማቅቡንና ገልጸው "እስካሁን ድረስ እጥረት የለብንም" ብለዋል። ነገር ግን በሕክምና ተቋማቱ የሚኖሩ ንክኪዎች ባለሙያዎቹን ለቫይረሱ ማጋለጡን የሚናገሩት አስተባባሪዋ፤ ከባለሙያዎቹ ጋር በተደረገ ውይይት ለቫይረሱ የተጋለጡት በየትኛው ጊዜ እንደሆነ ለማለየት እንደሚቸገሩ ገልፀዋል። በህክምና ተቋማቱ ያሉ ሁኔታዎች እንደሚያሳዩት ግን ይላሉ ባለሙያዋ "በሕክምና ሥራ ላይ እያሉ ተጋላጭ መሆናቸውን ነው" በማለት ባለሙያዎቹ እየወሰዱ ያሉትን የጥንቃቄ እርምጃዎችን መፈተሽ እንደሚያስፈልግም ለቢቢሲ ተናግረዋል። "የጤና ባለሙያዎቻችን በቫይረሱ እየተያዙ መምጣት ወረርሽኙን ለመከላከል የምናደርገውን ጥረት ያዳክማል" ሲሉም በአስተዳደሩ በኩል ያለውን ስጋት ለቢቢሲ ተናግረዋል። በቫይረሱ ከተያዙት የሕክምና ባለሙያዎች መካከል በድንገተኛ እና በጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚሰሩ ነርሶችና ዶክተሮች እንደሚገኙበት በመጥቀስ፤ በዚህ ክፍል የሚሰሩት ባለሙያዎች በሥራ ባህሪያቸው ምክንያት ተጋላጭ መሆናቸውን አብራርተዋል። በድሬዳዋ እስካሁን ድረስ ስምንት ሺህ የሚደርሱ ሰዎች ናሙናዎች ላይ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ሲደረገላቸው፤ ከእነዚህ መካከል ደግሞ ከ500 በላይ ግለሰቦች በቫይረሱ መያዛቸውንና 17 ሰዎች ደግሞ በዚሁ ምክንያት መሞታቸው ታውቋል። በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ400 በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ማገገማቸውን የሕዝብ ግንኙነት አስተባባሪዋ ስንታየሁ ደበሳ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። በተያያዘ ዜና በምሥራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ከተማ በሚገኙ ሁለት ፖሊስ ጣቢያዎች የሚገኙ 66 ታራሚዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥላሁን ተካ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በጊኒር ከተማ እና በወረዳው በሚገኙ ሁለት ፖሊስ ጣቢያዎች ውስጥ በተደረገው የኮቪድ-19 ምርመራ እነዚህ ታራሚዎች ኮሮናቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን ኃላፊው ተናግረዋል። እነዚህ ቫይረሱ የተገኘባቸው ታራሚዎች ለህክምና ወደ ሮቤ ሆስፒታል መላካቸውንም ቢቢሲ ከኃላፊው መረዳት ችሏል። ኃላፊው በእነዚህ ፖሊስ ጣቢያዎች ታራሚዎች አካላዊ ርቀታቸውን መጠበቅ በማያስችላቸው እና ያለ ምንም ጥንቃቄ መልኩ መታሰራቸው በሽታው እንዲስፋፋ ምክንያት መሆኑን ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት ኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ፖሊስ ጣቢያዎች የፀረ ተህዋሲ ርጭት ተደርጓል። በቀላል ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችም የዋስ መብታቸው ተጠብቆ እንዲወጡ ሁኔታዎች እየተመቻቹ መሆኑንም ተናግረዋል። ታራሚዎቹን ለመጠየቅ የሚመጡ ቤተሰቦችም በሽታውን ወደ ኅብረተሰቡ ይዘው በመሄድ ስርጭቱ ይስፋፋል የሚል ስጋት ቢኖርም እስካሁን ድረስ ከተጠረጠሩት ሰዎች ላይ በተወሰደ ናሙና ላይ በተደረገ ምርመራ የተያዘ ሰው አለመገኘቱን አብራርተዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ እስካሁን 470 ሺህ የሚጠጋ ምርመራ ተደርጎ ወደ 21 ሺህ 452 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል። ከእነዚህም መካከል በወረርሽኙ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 380 ደርሷል። \n\ntl;dr:
በድሬዳዋ 21 የሕክምና ባለሙያዎችና በጤና ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በኮቪድ-19 መያዛቸውን የከተማዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለቢቢሲ አረጋገጠ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
385
Title: "ሽብር ምንድን ነው ፣ አሸባሪ ማን ነው?" ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከእነዚህ መካከል የአገሪቱን የሽብር ህግ የሚፃረሩ እርምጃዎች እየተወሰዱ ስለመሆኑ የተነሳው ጥያቄ አንዱ ነበር። ይህን ጥያቄ ሲመልሱ ሽብር ምንድን ነው ፣አሸባሪስ ማን ነው? የሚል ጥያቄ ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገሩን ሰፋ አድርጎ መመልከት እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። "ሽብር ሲባል ስልጣን ላይ ለመቆየት፣ ስልጣን ለመያዝም አላግባብ ሃይል መጠቀምንም ይጨምራል" ብለዋል። ህገ-መንግስቱ የመከላከያና ደህንነት ተቋማት ከፓርቲ ገለልተኛ እንዲሆኑ ቢያስገድድም መሬት ላይ ያለው እውነታ ግን ሌላ መሆኑን ተናግረዋል።ይህ ማለት ደግሞ መንግስት ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ተቋማትን ፈጥሯል ማለት እንደሆነ አመላክተዋል። "ህገመንግስቱ በፍርድ ቤት የታሰረ ሰውን ጨለማ ቤት አስቀምጡ፣ ግረፉ ይላል እንዴ?አይልም። መግረፍ ጨለማ ቤት ማስቀመጥና አካል ማጉደል የኛ የአሸባሪነት ተግባር ነው" በማለት ጣታቸውን መንግስት ላይ ቀስረዋል። "በሌብነት፣ በመግደልና በመግረፍ የኢትዮጵያ ህዝብ እኛን እስር ቤት ለማስገባት ምክንያት ነበረው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህዝቡ በይቅርታ ለመንግስት ሁለተኛ እድል ሰጥቷልም ብለዋል። የመንግስት የአልጀርሱን ስምምነት ተግባራዊ የማድረግ እንዲሁም የልማት ድርጅቶችን የተወሰነ ድርሻ ወደ ግል ይዞታ የማዘዋወር ውሳኔዎች የማብራሪያው ዋነኛ ትኩረት ነበሩ። በሌላ በኩል በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች እየታዩ ያሉ ግጭቶችና የባለስልጣናት ሙስናም የንግግራቸው አብየት ጉዳዮች ነበሩ። አገሪቱ የገጠማትን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ለመፍታት ዋነኛው መፍትሄ ኤክስፖርትን ማበረታታት ቢሆንም ሌሎች የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችም የሚደረጉ ሲሆን ፕራይቬታይዜሽን አንዱ መሆኑን ገልፀዋል። በዚህ መሰረት በግል እንዲያዙ የተወሰኑት ኩባንያዎች የገበያ ውድድር ሳይኖርባቸው እንኳ ማደግ ያልቻሉ መሆናቸው ከግንዛቤ ሊገባ እንደሚገባ አስረድተዋል። የአልጀርሱ ስምምነት ተግባራዊነትን በተመለከተ የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ያፀደቀው ምክር ቤቱ የራሱን የወቅቱ ቃለ ጉባኤ ተመልሶ ይፈትሽ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። "የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ የፌደራል ካቢኔ አፅድቆት በወቅቱ የነበሩት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለተከበረው ምክር ቤት ሪፖርት አቅርበው በሙሉ ድምፅ አፅድቋል ይህ ምክር ቤት። ተመልሶ ቃለ ጉባኤ መፈተሽ ይችላል።የፌደራል ካቢኔ ተነጋግሮና አፅድቆ ለአፍሪካ ህብረት ጉዳዩን መቀበሉን በደብዳቤ አሳውቋል።እኔ ቢሮ አለ ቃለ ጉባኤው።አዲስ ውሳኔ አዲስ ሃሳብ የለም የሚለውን ይህ ፓርላማ ከማንም በላይ መገንዘብና ማስገንዘብ ይኖርበታል"ብለዋል። በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች እየታዩ ያሉ ብሄርን መሰረት ያደረጉ ግጭቶች ምክንያት ጥላቻ እንደሆነና በግጭቶቹ እጃቸው ያለ ባለስልጣናትም ሆኑ ከስልጣን ውጭ የሆኑ እጃቸውን እንዲሰበስቡ አስጠንቅቀዋል። በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሙስና ጋር በተያያዘ የመንግስት ባለስልጣናትን ዳግም አስጠንቅቀዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
319
በጎ ፈቃደኞቹ ከጸሀይ ብርሀን የሚገኘው ቫይታሚን ዲ እጥረት ካለባቸው ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት በፖስታ ቤት በኩል የቫይታሚን ዲ እንክብሎች ወደቤታቸው ይላክላቸዋል። የዩናይትድ ኪንግደም ዜጎችና ነዋሪዎች ደግሞ የብርዱ ወቅት እየመጣ መሆኑን ተከትሎ የቫይታሚን ዲ እጥረት በሰውነታችሁ ውስጥ ሊፈጠር ስለሚችል እንክብሎቹን ብትወስዱ ጥሩ ነው ተብለዋል። የቫይታሚን ዲ እንክብሎቹ ከኮቪድ ጋር በተያያዘ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ በሽታ የመከላከል አቅምን ከፍ ለማድረግና ኢንፌክሽኖችን ለመቀነስም በእጅጉ ጠቃሚ ነው ተብሏል። የቫይታሚን ዲ እጥረት የሚታይባቸው ሰዎች አብዛኛዎቹ እድሜያቸው የገፋና የአፍሪካ አልያም የእሲያ ዝርያ ያለባቸው ሰዎች ሲሆኑ እነዚህ ሰዎች ለኮቪድ-19 ተጋላጭ መሆናቸውም ሌላ አሳሳቢ ነገር ነው። በለንደን ኩዊን ሜሪ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች እየተደረገ የሚገኘው ምርምር በባርትስ በጎ አድራጎት ድጋፍ ይደረግለታል። በምርምሩም የቫይታሚን ዲ እንክብሎች ለሰዎች ይታደላሉ። የምርምሩ መሪ የሆኑት ዴቪድ ጆሊፍ እንደሚሉት ''ሙከራው በዚህ ረገድ ጠንከር ያለ ምላሽ ይሰጠናል ብለን እናምናለን'' ብለዋል። አክለውም ''ቫይታሚን ዲ ኮቪድ-19ኝን የመከላከል አቅም ከፍ የሚያደርግ ከሆነ ትልቅ ዜና ይሆናል'' ብለዋል። ''የቫይታሚን ዲ እንክብሎች እጅግ ዝቅተኛ በሆነ ዋጋ የሚገኙ ናቸው፤ በተጨማሪም የጎንዮሽ ጉዳታቸው ዝቅተኛና በቀላሉ መገኘት የሚችሉ ናቸው። ወረርሽኙን ለመዋጋት እየተሰራ ያለው ዓለማ አቀፍ ሰራ በደንብ ሊያግዝ ይችላል'' ምንም እንኳን የቫይታሚን ዲ እንክብሎችን መውሰድ ለጤና ጠቃሚ ቢሆንም ከህክምና ባለሙያዎች ምክር ውጪ መውሰድ ግን የጎንዮሽ ጉዳት ሊያስከትል እንደሚችል ባለሙያዎቹ ገልጸዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስ፡ ቫይታሚን ዲ ከኮቪድ-19 ይከላከለን ይሆን?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
197
Title: የኢትዮጵያ ወታደሮች 'የህወሓት ተዋጊዎችን ፍለጋ ሆስፒታል መፈተሻቸው' ተነገረ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ወታደሮቹ በታሪካዊቷ ከተማ ውስጥ ወደሚገኘው ሆስፒታል የገቡት የህወሓት ተዋጊ አባላትን ለመፈለግ እንደሆነ የዜና ወኪሉ የጠቀሳቸው ሐኪሞች ተናግረዋል። በሆስፒታሉ ውስጥ የሚሰሩና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የጤና ባለሙያዎች ነገሩኝ ብሎ ኤኤፍፒ እንደዘገበው፤ ወታደሮቹ ዶክተሮች፣ ነርሶችና ቁስለኛ ታካሚዎች ላይ መሳሪያ በመደገን ጥያቄ ሲያቀርቡ ነበር። ኤኤፍፒ ዋቢ ያደረጋቸው የጤና ባለሙያዎች ወታደሮቹ "ታካሚዎቹ የተሰጣቸውን ጉሉኮስ እንደነቀሉና ቁስላቸው የተሸፈነበትን ጨርቅ አንስተዋል" ብለዋል። ወታደሮቹ የጦር መሳሪያ እንደደቀኑባቸው የህክምና ባለሙያዎቹ ጨምረው ተናግረዋል። ሆስፒታሉን የሚደግፈው የህክምና በጎ አድራጎት ድርጅት የሆነው የድንበር የለሽ ሐኪሞች ቡድን ኤምኤስኤፍ ክስተቱ ማጋጠሙን አረጋግጧል። ኤምኤስኤፍ ባወጣው መግለጫ ላይ እንደጠቀሰው ወታደሮቹ በሆስፒታሉ ውስጥ በሚገኙ ክፍሎች ውስጥ እየተዘዋወሩ "አስታማሚዎችንና የጤና ሠራተኞችን አስፈራርተዋል" ብሏል። አክሎም "የህክምና ተልዕኮዎችን ገለልተኝነት በሚጥስ ሁኔታ በተደጋጋሚ የሚከሰቱት የታጠቁ ቡድኖች ተደጋጋሚ ድርጊት በእጅጉ ያሰስበናል" ሲልም ኤምኤስኤፍ በመግለጫው ላይ አመልክቷል። የህክምና በጎ አድራጎት ድርጅቱ ከወራት በፊት ባወጣው ሪፖርት በትግራይ ክልል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ በርካታ ቁጥር ያላቸው የህክምና ተቋማት ሆን ተብለው ጉዳት እንዲደርስባቸው መደረጉን ገልጾ ነበር። ባለፈው ጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ የህወሓት ኃይሎች ትግራይ ውስጥ በሚገኘው የፌደራል መንግሥቱ ሠራዊት ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወታደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ካዘዙ በኋላ በክልሉ ውስጥ ወታደራዊ ዘመቻ መካሄዱ ይታወሳል። አሁንም የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በአንዳንድ አካባቢዎች ውጊያዎች የሚካሄዱ ሲሆን፤ ባለፉት ሰባት ወራት ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እንደሞቱ የሚገመት ሲሆን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ደግሞ በአገር ውስጥና በጎረቤት አገር ሱዳን ውስጥ ተፈናቅለው ይገኛሉ። ግጭቱ በተካሄደባቸው ስፍራዎች የኤርትራ ወታደሮችን ጨምሮ በጦርነቱ ተሳታፊ የሆኑ ኃይሎች በሰላማዊ ሰዎች ላይ አስከፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መፈጸማቸውን የሚያመለክቱ ሪፖርቶች የተለያዩ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ማውጣታቸው ይታወሳል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
248
Title: ያለእድሜ ጋብቻን በእግር ኳስ የምትታገለው ታዳጊ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ፋጡማ አብዱልቃድር አዳን እግር ኳስን እንደ የሴት ልጅ ግርዛት በመሳሰሉ ነውር ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ዝምታውን ለመስበር እየተጠቀመችበት ነው፡፡ የፋጡማ አብዱልቃድር ህይወት ይህን ሊመስል ይችል ነበር። እሷ ግን እግር ኳስን መጫወት ለልጃገረዶች ነውር በሆነበት አካባቢ ይህንን ስፖርት መረጠች። "አካላዊ ድብደባ ደርሶብኛል። መሬት ላይም ተጥያለሁ" ትላለች ያኔ የዛሬ አስር ዓመት በሰሜን ኬንያ ማርሳቤት ግዛት የሴቶችን ቡድን ማቋቋም ስትጀምር የነበረውን ትግል ስትገልጽ። ፋጡማ የአፍሪካ ቀንድ የልማት ተቋም ወይም በ2003 በሚጠራበት ስሙ ሆዲ የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም መስርታለች። እግር ኳስ ሰዎችን በአንድ እንዲያሰባስብ እና በባህላዊ አመለካከት ዙሪያ ለውጥ እንዲያመጣ ትፈል ነበር። እግር ኳስን በ2005 በጎሳዎች መካከል ከተፈጠረውና 100 ሰዎችን ከገደለው እልቂት በኋላ የማህበረሰቡን ወጣት ወንዶች ልብ ለማሸነፍ ተጠቅማበታለች። "ኤኬ-47 ጠመንጃ የእግር ኳስ ቡድኑን ቦታ ተክቶ ነበር።" ወዲያውኑ ወጣት ወንዶቹ መሳሪያቸውን መጣል ብቻ ሳይሆን ሊጣሏቸው ይገባ ከነበሩት የጎሳ አባላት ልጆች ጋር መጫዎት ጀመሩ። ከመጀመሪያዎቹ የእግር ኳስ ውድድሮች አንደኛው ግጭት በነበረባቸው ማህበረሰቦች መካከል ይቅርታን ለማውረድ ያለመ ነበር ባህላዊ አመለካከትን መጋፈጥ ፋጡማ ፊቷን ወደ ልጃገረዶች ባዞረች ጊዜ ያለእድሜ ጋብቻን እና የሴት ልጅ ግርዛትን ጨምሮ ችግራቸውን ማሰወገድ ፈልጋ ነበር። ዝምታውን መስበር የተሰኘው ዘዴዋ በአስር ዓመት ውስጥ ከ152 የኬንያ ማርሳቤት ክልል መንደሮች 1645 ልጃገረዶችን እግር ኳስ እንዲጫወቱ አስችሏል። በተለይ ባህላዊ የቤተሰብ እና የጎሳ መዋቅር ማለት ህጻናት እና ሴቶች አብዛኛውን ጊዜ ድምጽ አልባ ማድረግ በሚሆንበት አካባቢ ልጆች ለራሳቸው ዘብ እንዲቆሙ አቅማቸውን ማጎልበት የተልዕኮዋ ዋነኛው ክፍል ነው። • የዕለት ከዕለት ኑሮን የሚለውጡ ፈጠራዎች • አንበሶችን ያባረረው ወጣት ምን አጋጠመው? "በቀደመው ጊዜ የ13 ወይም የ12 ዓመት ልጃገረድን መዳር ምን ችግር አልነበረውም" በማለት የምተገልጸው ፋጡማ "ዛሬ የ13 ዓመት ልጅ ብታገባ አብረዋት በአንድ ክፍል ውስጥ የሚማሩ ሴቶች ይቃወማሉ። ወንዶች ልጆችም እንዲሁ" ይላል። ምንም እንኳ የሴት ልጅ ግርዛትም ሆነ ያለ እድሜ ጋብቻ በኬንያ ህገ-ወጥ ቢሆኑም የአካባቢው ባህል ጠንካራና በቀላሉ የማይቀየሩ ናቸው። ፋጡማም እነዚህን ድርጊቶች ተቃርና ለመከራከርም ሆነ አብራቸው ለመስራት መጠንከር ነበረባት። የተገበረችው አካባቢያዊ ዘዴም ለዚህ ጠቅሟታል። እግር ኳስ መጫወት ለሚፈልጉ ልጃገረዶች የሚሆን በቂ የስፖርት ትጥቅ እንዴት ማሰፋት እንዳለባት ኢማሞች ካማከረች በኋላ፤ አሁን ሆዲ የእስልምና ትምህርት ቤት ውስጥ የልጃገረዶች ቡድን አቋቁሟል። "በህይወት ኖሬ ይህ ሲሆን ማየቴን እስካሁን ማመን አልቻልኩም" ትላለች። ውድድሩ በ2008 ሲጀመር ለልጃገረዶች እግር ኳስ መጫወት በራሱ በሰሜን ኬንያ ነውር ነበር አንድ ልጃገረድ በአንድ ጊዜ የፋጡማ ሥራ በእያንዳንዳቸው ተሳታፊ ሴቶች ህይወት ላይ እየተጫወተው ያለውን አውንታዊ ውጤት መመልከት የተከተለችውን ፈጠራ የተሞላበት ዘዴ ስኬታማነትን ያሳያል። የ14 ዓመቷ ፋጡማ ጉፉ የትምህርት ቤቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ናት። ድሃ በሆነ ቤተሰብ ውስጥ ብቸኛ ሴት ልጅ ሆና በእናቷ እጅ ያደገችው ፋጡማ እንደምትለው "እግር ኳስ ህይወቷን ቀይሮታል።" "በመጀመሪያ በጣም ዓይን አፋር ነበርኩ" ትላለች። "ነገር ግን ከተወሰነ ጊዜ በኋላ እግር ኳስ ቀየረኝ። ለበርካታ ዓመታት ወላጆች ልጃገረዶች እግር ኳስ እንዲጫወቱ አይደግፉም ነበር። ወደፊት ግን እኔ እናት ስሆን...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
419
ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተፈጸመውን ቦምብ ጥቃት በማሰተባበር፣ በመምራትና ለቦምብ ፍንዳታ የሚሳተፉ አካላትን በመመልመል የተጠረጠሩት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት ባልደረባ በነበሩት አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ጉዳይ ላይ ፍርድ ቤት የአንድ ሳምንት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጥቷል። • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድን ለመግደል በመሞከር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ቀጠሮ ተጠየቀ • የዓለምፀሐይ፣ የፍስሃ እና የካሳሁን አዲስ ተስፋ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ አንደኛው የወንጀል ችሎት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ የፈቀደው ፖሊስ አስር ተጨማሪ ቀናት ምርመራውን ለማጠናቀቅ ፍርድ ቤቱን ከጠየቀ በኋላ ነው። ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ በሦስት ቀናት አሳጥሮ ነው ሰባት ቀናት የፈቀደው። ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል በአቶ ተስፋዬ ኡርጌ ቤት የተገኘው ቦምብ ሰኔ 16/2010 ዓ.ም ጥቃት ከተፈፀመበት ቦንብ አንፃር የቴክኒክ ምርመራ ውጤቱ እንዲቀርብ ያዘዘ ቢሆንም ፖሊስ የምርመራ ውጤቱ ባለመጠናቀቁ ውጤቱን ለማቅረብ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል። ፍርድ ቤቱም የምርመራው ሂደት ስላለበት ደረጃ ማብራሪያ የጠየቀ ሲሆን ፖሊስ የመጨረሻ የቴክኒክ ምርመራ ውጤቱን አጠናቆ በቀጣይ ቀጠሮ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ተጠርጣሪውም በጉዳዩ ላይ ፍርድ ቤቱ ተደጋጋሚ የምርመራ ጊዜ በመስጠቱ ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ መጠየቁን ተቃውመዋል። ፍርድ ቤቱ ምርመራውን እያካሄደ ያለው ፖሊስ የምርመራውን ውጤት ለጥቅምት 12/2011 ዓ.ም እንዲቀርብ በማሳሰብ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። \n\nGive me a good title for the article above.
የሰኔ 16ቱ ጥቃት ተጠርጣሪ ተስፋዬ ኡርጌ ላይ ፍርድ ቤት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሰጠ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
204
ማኅበራዊ ሚዲያ፡ ፌስቡክ መቀመጫቸውን ግብጽ አድርገው 'ኢትዮጵያ ላይ አነጣጥረዋል' ያላቸውን አካውንቶች ዘጋ\nእነዚህ ገጾች እና አካውንቶች ራሳቸውን ለማስተዋወቅ 525 ሺህ ዶላር ወይንም 21 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር አውጥተዋል ኩባንያው እነዚህ ገጾች የተዘጉበትን ምክንያት ሲገልፅ የውጭ አገራት ጉዳይ ውስጥ አለመግባት የሚለውን ፖሊሲ በመጣሳቸው እንዲሁም እውነተኛ ያልሆነ ዘመቻ ውስጥ በመሳተፋቸው እንደሆነ ገልጿል። ፌስቡክ ይፋ ባደረገው ሪፖርት ላይ "ግብጽ ተቀምጠው በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በቱርክ ላይ ያነጣጠሩ 17 የፌስቡክ አካውንቶችን፣ ስድስት ገጾችን እንዲሁም ሦስት የኢንስታግራም አካውንቶች አጥፍተናል" ብሏል። ድርጅቱ ይህንን ያስታወቀው፣ በዚህ ዓመት መጋቢት ወር ላይ የተቀናጀ ሐሰተኛ ባህሪያት በሚል ባወጣው ሪፖርት ላይ ነው። ፌስቡክ በዚህ ሪፖርቱ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ በመጋቢት ወር ውስጥ የደረሰበትን ግኝት ይፋ አድርጓል። ግብጽ መቀመጫቸውን አድርገው ኢትዮጵያ ላሉ ተከታዮች መልዕክት ከሚያስተላልፉ ገፆች መካከል አንደኛው "በኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ ትችት የሚያቀርብ" እንደነበር ፌስቡክ አስታውቋል። እነዚህ ገጾች እና አካውንቶች ራሳቸውን ለማስተዋወቅ 525 ሺህ ዶላር ወይንም 21 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር ማውጣታቸውንም ገልጿል። ኢትዮጰያ፣ ግብጽ እና ሱዳን ከሕዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት ጋር ተያይዞ ውጥረት ውስጥ መሆናቸው ይታወቃል። ከቀናት በፊት ሦስቱ አገራት በአፍሪካ ሕብረት አደራዳሪነት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኪንሻሳ ያደረጉት ምክክር ያለስምምነት ተጠናቅቋል። ቱርክ በበኩሏ አሁን ስልጣን ላይ ከሚገኘው የግብጽ አስተዳደር ጋር ያላት ግንኙነት መልካም የሚባል አይደለም። በዚህ ጉዳይ ላይ ከኢትዮጵያም ሆነ ከግብጽ መንግሥት የተሰማ ምንም ነገር የለም። ፌስቡክ ምን አለ? ይህ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች ያሉት እና ትልቁ የማኅበራዊ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት የሆነው ፌስቡክ የማኅበረሰቡን አጀንዳ እና አመለካከት ለመቀየር የተቀናጀ ዘመቻ በፌስቡክ እና እርሱ በሚቆጣጠራቸው ሌሎች ማኅበራዊ ሚዲ መድረኮች ላይ በሚደረጉ ዘመቻዎች ለመቆጣጠር እየሰራ መሆኑን አስታውቋል። በመጋቢት ወር ውስጥ ደርሼባቸዋለሁ ብሎ ካጠፋቸው መካከል በሌሎች አገሮች ያሉ ተከታዮችን ዒላማ አድርገው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ገፆች እንደሚገኙበት በሪፖርቱ አመልክቷል። በዚሁ በተገለፀው ወር ውስጥ በ11 አገራት ተቀምጠው "ሐሰተኛ ዘመቻ" ሲያሰራጩ ደርሼባቸዋለሁ ያላቸውን 14 ኔትወርኮችን ማጥፋቱን ገልጿል። ፌስቡክ ትኩረታቸውን ካሉበት አገር ውጪ በማድረግ ሐሰተኛ ዘመቻ ሲያሰራጩ ከነበሩ ኔትወርኮች መካከል አንዱ መቀመጫው ግብጽ ውስጥ እንደነበር ተገልጿል። በእነዚህ ገጾች ላይ ምን ተጻፈ? ፌስቡክ ከእነዚህ ኔትወርኮች ጀርባ ያሉት ግለሰቦች እውነተኛ እንዲሁም ሐሰተኛ አካውንቶችን በማቀላቀል በመጠቀም፣ ስማቸውን ጭምር የሚቀየይሩ ነበሩ ሲል አስታውቋል። በተጨማሪም እነዚህ ገጾች ተከታዮቻቸው ያሉበት አገራት የሚገኙ ለማስመሰል የሞከሩ ሲሆን፤ በተለይም እነዚህ ገፆች በ2020 የበጋ ወራት በስፋት ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ፌስቡክ አስታውቋል። እነዚህ ገፆች ተከታዮቻቸው ባሉባቸው አገራት የሚነገሩ ቋንቋዎች ማለትም በአማርኛ፣ በአረብኛ እና የቱርክ ቋንቋን በመጠቀም ዜናዎች እና ፖለቲካዊ ክስተቶችን ሲያቀርቡ ነበር። "ስለግብጽ መንግሥትና እንዲሁም ስለ ሱዳን እና እስራኤል ሁለትዮሽ ግንኙነቶች መልካም ነገሮች በሌላ በኩል ደግሞ የቱርክን የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ እና የኢትዮጵያ አባይ ግድብ ላይ ትችቶችን ሲያቀርቡ ነበር። "ከእነዚህ ገፆች ጀርባ ያሉ ሰዎች ማንነታቸውን እንዲሁም ቅንጅታቸውን ለመደበቅ ቢጥሩም ባደረግነው ምርመራ እና ክትትል ግብጽ ውስጥ የሚገኝ ቢ ኢንተራክቲቭ የተሰኘ የማርኬቲንግ ኩባንያ ጋር ትስስር...\n\ntl;dr:
ፌስቡክ መቀመጫቸውን በግብጽ አድርገው በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠረ መልዕክት የሚያስተላልፉ ገፆችን መዝጋቱን አስታወቀ።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
406
Content: የምጣኔ ሐብት ባለሙያ ሆኖ ተቀጥሮ ሥራ ቢጀምርም የውስጥ ስሜቱ ግን የሚነግረው ሠዐሊ መሆኑን ስለነበር ወደ አዲኢስ አበባ በመምጣት ዩኒቨርስቲ ገብቶ ስዕልን አጠና። ከዱርቤቴ አቅራቢያ በምትገኘው ጉራች ጊዮርጊስ የተወለደው እያዩ፤ አሁን ለሚገኝበት ደረጃ የአባቱ አስተዋጽኦ ቀላል የሚባል እንዳልነበር ይገልፃል። አባቱ የልጅነት ፍላጎቱን ነገሮችን በምስል የመግለፅ ንሸጣውን እያዩ የማበረታቻ ሽልማት እየሰጡ ተሰጥኦውን መኮትኮታቸውን ያስታውሳል። እያዩ ነፃ እና ፍቅር በተሞላ ቤተሰብ እና ዘመድ መሀል ነው ያደግኩት በማለት ገጠር ማደጉ ለጥበብ ሕይወቱ ትልቁን አስተዋፅዖ እንዳደረገ ይናገራል። ''ማህበረሰቡ አንድን አርቲስት ጥሩ አርቲስት ነው ብሎ የሚያስበው የአንድን ነገር ተፈጥሯዊ ምስል ሳይቀይር ወይም ሳያዛባ ሲያስመስል ነው'' የሚለው እያዩ በልጅነት እድሜው ይህ አውንታዊ የአሳሳል ዘውግ ተቀባይነት ስለነበረው እሱም የታዋቂ ግለሰቦችን ፎቶግራፎች አስመስሎ በመስራት ከቤተሰቡ እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ሁሉ አድናቆትን ያገኘ እንደነበር ያስታውሳል። ሁነኛ ሃሳብ ገላጩ ጽሑፍ ወይስ ሥዕል? ለእያዩ ምስል ከየትኛውም የሃሳብ ማራመጃ መንገዶች መካከል ጉልበታሙ ነው። የምስልን ጉልበት ከተረዳን ሥዕል ከጽሑፍ በተሻለ ሁኔታ ሃሳባችንን ሊገልጽልን ይችላል ባይ ነው። እንደ እያዩ አተያይ በአንድ ሰው አዕምሮ ውስጥ አንድ ሃሳብ ሲፈልቅ፣ ሃሳቡ ቀድሞ በምስል መልክ በአዕምሮው ውስጥ ይቀረጻል። ''አንድ ደራሲ ድርሰቱን ሲጽፍ በድርሰቱ ውስጥ ያሉትን ገጸ-ባህሪያትን ቀድሞ በአዕምሮው ውስጥ ይስላቸዋል፤ ከዚያም በአዕምሮ ውስጥ የሳላቸውን በጽሑፍ ከወረቀት ጋር ያገናኛቸዋል'' ይላል። እያዩ ብሩሽን ከሸራ ጋር ሲያገናኝ መንፈሳዊ ሙዚቃዎችን እያደመጠ መሳል ይወዳል። ይህ ግን የውጭውን አለም ረብሻ ለማስቀረት እንጂ ነገሮች ፀጥ ካሉ በፀጥታው ውስጥ ተመስጥኦውን በመፈለግ መሳል ይመርጣል። ሥራዎቹን ያቀረበባቸው መድረኮች በሀገርም ውስጥ ሆነ ከሀገር ውጭ በርካታ አውደ ርዕዮችን ላይ የተሳተፈው እያዩ በሀገር ውስጥ በብሔራዊ ሙዚያም እና በርካታ መድረኮች ላይ በግልና በቡድን ሥራዎቹን አቅርቧል። ከኢትዮጵያም ውጪ በአሜሪካንና በኢኳዶር የሥዕል ሥራዎቹን ማሳየት ብቻ ሳይሆን አብሮ ለውይይት የሚሆኑ ፅሁፎችን ያቀረበባቸው መድረኮች እንዳሉም ያስታውሳል። ከጥቂት ሳምንታት በፊትም በጉራማይሌ የአርት ማዕከል ውስጥ ''ነቁጥ'' በሚል ርዕስ ሥራዎቹን ለህዝብ አሳይቷል። በእያዩ የሥዕል ሥራዎች ላይ ቆዳ ትልቅ ቦታ ይዞ ይታያል። በርካታ ሥዕሎቹም በቆዳ ላይ ነው የተሳሉት። ''እኔ ያደኩበት ማህበረሰብ የቆዳን ሥነ-ውበት ጠንቅቀው ያውቁታል። አንድን በሬ አርደው ስጋውን ከበሉ በኋላም ቢሆን ቆዳውን አለስልሰው ይሰቅሉታል። በዚህም ፍቅራቸውን እና ተፈጥሯዊ ግንኙነታቸውን ይገልጹበታል። እኔም ይህን ቁርኝነት በሥራዎቼ ላይ ግብአት አድርጌ እጠቀምበታለሁ" ይላል። የዓለም ህዝብ የራሱ የሆነ ባህል እና የሥነ-ጥብብ መገለጫ አለው የሚለው እያዩ የስዕል ሥራዎቹ በምዕራብውያን ተጽእኖ ስር እንዳይወድቁ ይጠነቀቃል። ለእያዩ ማህበረሰቡ በተለምዶ የሚሰራቸው የጥበብ ሥራዎች ተራ የዕደ-ጥበብ ውጤቶች ብቻ አይደሉም ሲል ይሞግታል፤ ''እነዚህም ሥነ-ጥበብ ነው'' የሚባሉት ሲል ተራው ማህበረሰብ የሚሰራው እና የጥበብ እጁን ያሳረፈበት ምርጥ የጥበብ ሥራ እንደሆነ ያብራራል። አክሎም እኔም ሥራዎቼን ባለው እሴት ላይ ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊ፣ ፖለቲካዊ ወይም ማህበራዊ ፍንጭ ሰጥቼና ጨምሬበት ነው የምሰራው ሲል ስለሥራዎቹ ያስረዳል። ኢትዮጵያውያን ወካይ አሳሳል ስልት እንከተላለን የሚለው እያዩ በሀገሪቱ ያሉ ጎብኚዎች...\nThe previous content can be summarized as follows:
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህሩ እያዩ ገነት ሥዕልን እንጀራዬ ብሎ ከመያዙ በፊት የምጣኔ ሐብት ባለሙያ ነበር። ሥዕልን መሳል የጀመረው በተፈጥሯዊ ግፊት እንደሆነ የሚናገረው እያዩ በልጅነት እድሜው ''ነገሮችን ከጽሁፍ ይልቅ በምስል ስመለከት በቀላሉ እረዳ ነበር'' ይላል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
427
Title: ኮሮናቫይረስ፡''አፍሪካ ሁለተኛ ዙር ወረርሽኝ ይከብዳታል'' የዓለም ጤና ድርጅት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የዓለም ጤና ድርጅት ይህንን ያለው በርካታ አገራት የእንቅስቀሴ ገደቦችንና ሌሎች የጥንቃቄ እርምጃዎችን ማላላት መጀመራቸውን ተከትሎ የቫይረሱ ስርጭት እንደገና ማንሰራራት በመጀመሩ እንደሆነ ተጠቁሟል። የአፍሪካ አገራት ኢኮኖሚያቸውን ለማነቃቃት በማሰብ ወደቀደመው እንቅስቃሴያቸው መመለስ መጀመራቸው ቫይረሱ ከቁጥጥር ውጪ እንዲሆን እድል እንደሚፈጥር ድርጅቱ አስጠንቅቋል። በርካታ አገራትም በቂ ዝግጅት ሳያደርጉ እንቅስቃሴዎችን እንደገና እያስጀመሩ መሆኑ እንዳሳሰብው ጠቁሟል። ድርጅቱ አክሎም ነገሮች በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ እንደአዲስ ተንሰራፍቶ አገራት ተመልሰው ሙሉ በሙሉ እንቅስቃሴ ማገድ ውስጥ ሊገቡ እንደሚችሉ አስታውቋል። አፍሪካ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ካጋጣት የኢኮኖሚ ውድቀት ለማገገም እንዲሁም የጤና ወጪ 1.2 ትሪሊየን ዶላር እንደሚያስፈልጋት ዓለም አቀፉ ገንዘብ ተቋም [አይኤምኤፍ] ማስታወቁ የሚታወስ ነው። ገንዘቡ ያስፈልጋታል የተባለው ደግሞ በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ነው። በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ እንዲሁም የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከሌሎች አህጉራት ያነሰ ነው፤ ነገር ግን የዓለም ባንክ በወረርሽኙ ሳቢያ ተጨማሪ 43 ሚሊዮን የሚሆኑ አፍሪካዊያን ለከፋ ድህነት የመጋለጥ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ብሏል። በወረርሽኙ ሳቢያ የሥራ እድሎች በመታጠፋቸው እና የቤተሰብ ገቢ በ12 በመቶ በመቀነሱ የደረሰው የኢኮኖሚ ተፅእኖ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአፍሪካ እየታየ የነበረውን ጠንካራ እድገት እየቀለበሰው መሆኑም ተጠቁሟል። አይኤም ኤፍ የአፍሪካ አገራት ከደረሰባቸው ተፅዕኖ እንዲያገግሙ 26 ቢሊዮን ዶላር የለገሰ ቢሆንም፤ የግል አበዳሪዎች እና በሌሎች አገራት ድጋፍ ቢኖርም፤ አሁንም ግን ከፍተኛ የሆነ የገንዘብ እጥረት አለ። የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር የሆኑት ማሺዲሶ ሞዌቲ እንዳሉት አህጉሪቱ የሚገባትን የክትባት ድርሻ እንድታገኝም ከአሁኑ እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው። በአፍሪካ እስካሁን 1.6 ሚሊየን ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን ወረርሽኙ አህጉሪቱ ውስጥ መግባቱ ከተሰማባት ዕለት አንስቶ ደግሞ ከ39 ሺ በላይ ሰዎች በዚሁ ቫይረስ ሳቢያ ሕይወታቸው አልፏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
242
...ቲቭ ሊበራሊዝም" እናራምዳለን ብለን ነው የያዝነው፤ በዋናነት። ቢቢሲ፡ ምን ማለት ነው እሱ? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ቅይጥ ሊበራሊዝም ማለት ነው። • "በአንድ ሀገር ውስጥ እስከ አፍንጫቸው የታጠቁ ክልሎች ሊኖሩ አይገባም" ፕሮፌ. ብርሃኑ ነጋ ቢቢሲ፡ ምንድነው እሱ በቀላል ቋንቋ ያስረዱን እስኪ? ወ/ሮ ነቢሃ፡ አሁን በኢኮኖሚ ዘርፍ ያሉትን ጉዳዮች መንግሥት በበላይነት ነው እየመራ ያለው። በዓለም ደረጃ መንግሥት በበላይነት የሚመራበት ሁኔታ አይደለም ያለው። በግለሰብም በቡድንም በጋራም ሆኖ አቅም ያላቸው መሥራት የሚችሉ ማንኛውንም አካል አካታች አድርጎ በኢኮኖሚ ዘርፍ ላይ የመንግሥት ጣልቃ ገብነት ሳይኖር እንዲሠሩት የማድረግ ሂደት ነው በዋናነት። ቢቢሲ፡ ስለዚህ የምትከተሉት ቅይጥ ሊበራሊዝምያሉኝ ይህንንነው ማለት ነው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ አዎ ግዙፍ የሆኑ ፕሮጀክቶች ሊኖሩ ይችላሉ። በ... Write the rest of the article:
ርቲዎች ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ የ1ሺህ 500 ሰው የፊርማ ናሙና ከተሰበሰበ ያ የመጨረሻው ደረጃ ነው። እኛ ግን ከ2500 በላይ ፊርማ የማሰባሰብ ሥራ ሠርተናል፤ ከሁሉም የአገሪቷ ክፍሎች። ቢቢሲ፡ ሰዎች ምን ይሏችሁ ነበር ፊርማ ስትጠይቋቸው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ምንድነው የተለየ ፕሮግራም ያላችሁ? የኢኮኖሚ ፕሮግራማችሁ ምንድነው ይሉን ነበር። ቢቢሲ፡ በዚህ ሰዓት ፓርቲ ልንመሠርት ነው ስትሏቸው ደስተኞች ናቸው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ በጣም ደስተኞች ናቸው። እጅግ በጣም። አይደለም ከዛሬ 2 እና 3 ወር ይቅርና ትናንትና [እሑድ] የምስረታ ጉባኤውን ስናካሄድ በሚዲያ የተከታተሉ ሰዎች ይሄን ፓርቲ ዓላማውን በደንብ አሳውቁን በጣም ደስ ይላል ብለውናል፤ ከወዲሁ። ነጻነትና እኩልነት የሚለውን ሲሰሙ... ቢቢሲ፡ ፓርቲዎች ይመሠረታሉ፣ ልንዋሀድ ነው ይላሉ፣ ይፈርሳሉ ወይ ይሰነጠቃሉ፣ ይከስማሉ... ይሄ ነው ሕዝቡ ስለ ፓርቲዎች ያለው መረጃ። እንዴት ነው በእናንተ ሊደሰት የሚችለው? በስማችሁ ድምቀት ነው? ወይስ ሕዝቡ የፓርቲ ጥማቱን አልተወጣም ብላችሁ ነው የምታስቡት? ወ/ሮ ነቢሃ፡ የፓርቲ ጥማት ሳይሆን ትክክለኛ ምላሽ ሊሰጠው የሚችለውን ፓርቲ ከወዲሁ ፕሮግራሙ የያዘውን አይቶ ማወቅ ይፈልጋል። ፓርቲዎች ብዙ አሉ ግን ምንድነው ፕሮግራማቸው? ምንድነው ርዕዮተ ዓለማቸው? ምንድነው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲያቸው? የእኛ ይሄን ከመረዳት... ቢቢሲ፡ ሕዝብ ርዕዮተ ዓለማችንን ተረድቶ ነው ከወዲሁ የወደደን እያሉኝ ነው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ያናገርናቸው ፕሮግራሙን ያስተዋወቅናቸው ሰዎች በጣም ደስተኞች ናቸው። በርዕዮተ ዓለማችን፣ በፕሮግራማችን። እንዲፈርሙልን አባል እንዲሆኑልን የጠየቅናቸው ሰዎች ማለቴ ነው፤ በጣም ደስተኞች ናቸው። ቢቢሲ፡ ይሄንን ፓርቲ ለመመሥረት ሐሳቡን ያመነጨው ማን ነው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ሰለቸኝ ደከመኝ ሳይል አሁንም እየሠራ ያለ፣ ትናንትናም በተሰጠው የምስጢር ድምጽ አሰጣጥ በአጋጣሚ ሆኖ የፓርቲው ሊቀመንበር የኾነው ዶ/ር አብዱልቃድር ይባላል። ቢቢሲ፡ የፓርቲው መሪዎች እነማን ናቸው? ከዚህ በፊት ፓርቲ ፖለቲካ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ናቸው? ወይስ ሁላችሁም አዲስ ናችሁ? ወ/ሮ ነቢሃ፡ በነገራችን ላይ ከዚህ በፊት በተለያየ ፓርቲ ውስጥ የተሳተፉ ግለሰቦች አብረውን አሉ። ከዚህ በፊት በነበሩ ፓርቲዎች አባል ሆነው፣ መሥራችም ሆነው ነገር ግን እዚህ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተገኙ አሉ። የራሳቸውን ተሞክሮ እንዲሰጡ የተደረገበት ሁኔታ አለ። በአብዛኛው የተማረ ነው ምሁሮች ናቸው ያሉት፤ ወጣትም አለበት። ቢቢሲ፡ እነዚህ ሌላ ፓርቲ ውስጥ የነበሩት ከዚያ ወጥተው እናነት ጋ አመራር ሆኑ ማለት ነው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ልምድ ያላቸው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ነው የሆኑት። ቢቢሲ፡ ስለዚህ ከፓርቲ ፓርቲ የሚዘዋወሩ ሰዎች ናቸው የሚመሩት ፓርቲያችሁን? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ልምድ ሊሰጡን አንድ ሁለት ማዕከላዊ ኮሚቴ ውስጥ የገቡ አሉ እንጂ አብዛኛው ወጣት ነው። ቢቢሲ፡ ለልምድ ሲባል ነው እነሱ የገቡት? ወ/ሮ ነቢሃ፡ እነሱ ልምድ በሚል ነው እንጂ የገቡት ፓርቲው ውስጥ ያሉ ወጣቶች የተለያየ ዕውቀት ያላቸው፣ የፖለቲካ ልምድ ያላቸው፣ በጣም የተማሩ፣ አቅም ያላቸው ዶክተሮች፣ የፖለቲካ ልምድ ያላቸው ሰዎች ናቸው ያሉበት ፓርቲው ውስጥ። እና በዛ ላይ ከሁሉም አካባቢ የተውጣጣ ነው። ከጋምቤላ አለ፣ ከአፋር አለ፣ ከሐረር፣ ከሶማሌ ከደቡብ ከአማራም አካባቢ አለ፤ ከትግራይም አለ። ሁሉንም የአገሪቱን ህብረተሰብ ያካተተ ነው ስብጥሩ። ቢቢሲ፡ ስለዚህ ሁሉንም ብሔር ብሔረሶች ተወክለዋል ነው የሚሉት በሥራ አስፈጻሚው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ነው ያልኩት። ሥራ አስፈጻሚማ 11 ነው ቁጥሩ። ቢቢሲ፡ ጠቅላላ ጉባኤ ስንት...
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
514
የፖለቲካ ተንታኙ ጄፍሪ ቱቢን በሲኤንኤን ቴሌቪዥን በመቅረብም ጥልቅ የሕግና ፖለቲካ ትንታኔዎችን በመስጠት ይታወቃል። ጄፍሪ ቱቢን 60 ዓመቱ ሲሆን መቼ ለታ ዙም በተሰኘ የኢንተርኔት ቪዲዮ ጥሪ ላይ እያለ ነው ስህተት የፈጸመው። ድርጊቱ ያበሳጨው ኒውዮርከር መጽሔት ከሥራ አግዶታል። የአሜሪካ ምርጫ 15 ቀናት በቀረበት በአሁኑ ወቅት ጄፍሪ በሚዲያዎች ላይ እጅግ ተፈላጊው ተንታኝ ነበር። ጄፍሪ ካሜራ የጠፋ መስሎት ነው ድርጊቱን የፈጸመው። ድርጊቱን በቅድምያ ላጋለጠው ቫይስ ኒውስ ጄፍሪ እንደተናዘዘው ‹‹ድርጊቱን ያደረኩት ካሜራ የጠፋ መስሎኝ ነው፤ ቀሽም ሥራ ነው የሰራሁት፤ አፍሪያለሁ›› ብሏል። ጄፍሪ ለቤተሰቡ ለጓደኞቹና ለባልደረቦቹ ከፍ ያለ ይቅርታን ጠይቋል። የዙም ቪዲዮ ማብሪያና ማጥፊያውን እንደተዘጋ የገመተው ጄፍሪ በዚህ የሥርጭት ልምምድ ወቅት ብልቱን ሲነካካ ነበር። ቫይስ ኒውስ ጄፍሪ ድርጊቱን ሲፈጽሙ ያዩትን እማኞቹን ጠቅሶ ነው ዜናው ለአደባባይ ያበቃው። ነገሩን እስክንመረምር ድረስ ጄፍሪን ከሥራ አግደናዋል ብሏል ኒውዮርከር። ጄፍሪ ለታዋቂው ሲኤንኤን ጣቢያም ዋና የሕግ ተንታኝ ነው። ሲኤንኤን በበኩሉ ጄፍሪ ትንሽ ለራሴ ጊዜ እፈልጋለሁ ብሎናል፤ በሥርጭቶቻችን ላይ ተመልሶ ለመቅረብ ጊዜ ይፈልጋል። ይህንንም ፈቅደንለታል ሲል መግለጫ አውጥቷል። ጄፍሪ በሕግና ፖለቲካ ዙርያ በተለይም ከዶናልድ ትራምፕ ጋር በተያያዘ በርካታ መጻሕፍትን ለኅትመት አብቅቷል። \n\nGive me a good title for the article above.
የፖለቲካ ተንታኙ ቪዲዮ ኮንፈረንስ ላይ ብልቱን ሲነካካ በመታየቱ ይቅርታ ጠየቀ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
177
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በሩሲያ ትምህርት ቤት በተከፈተ ተኩስ ተማሪዎች እና መምህር ተገደሉ\nSummary: በሩሲያ በሚገኝ አንድ ትምህርት ቤት በተከፈተ ተኩስ ተማሪዎች እና መምህራን ተገደሉ።\nArticle (Max 500 characters):
በጥቃቱ የተገደሉ ተማሪዎች አሃዝን በተመለከተ የተለያዩ ዘገባዎች ቢወጡም የአከባቢው ባለስልጣናት ግን ቢያንስ 7 ታዳጊ ተማሪዎች መገደላቸውን አረጋግጠዋል። ከሟቾቹ በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ልጆች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል። ፖሊስ ከሩሲያ መዲና 820 ኪ.ሜትር ርቃ በምትገኘው ታታርስታን ግዛት በደረሰው ጥቃት የተጠረጠረ አንድ ወጣት በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል። የግዛቷ ፕሬዝደንት ጥቃቱን 'አሳዛኝ’ ያሉት ሲሆን፤ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን በበኩላቸው የአገሪቱን የጦር መሳሪያ ቁጥጥር ሕግን እንደሚያጠብቁ ተናግረዋል። ስለ ጥቃቱ እስካሁን የምናውቀው በትምህርት ቤቱ ላይ ተኩስ እንደተከፈተ ፖሊስ እና የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በትምህርት ቤት አቅራቢያ በፍጥነት ነበር የደረሱት። በማሕበራዊ ሚዲያ በስፋት የተጋሩ ምስሎች ላይ ተማሪዎች እራሳቸውን ለማዳን በመ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
Content: በርካቶቹ ሟቾች ቫይረሱ በኢራን መጀመሪያ በተከሰተባቸው ሁለት ከተሞች፣ በዋና ከተማዋ ቴህራን እንዲሁም ቆም የተሰኘችው ከተማ ነዋሪዎች መሆናቸው ታውቋል። የሟቾቹ ቁጥር መንግሥት ከተናገረው በስድስት እጥፍ እንደሚልቅ ሲሆን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር 34 ሰዎች ብቻ መሞታቸውን ማስታወቁ ይታወሳል። የጤና ሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ የሆኑት ኪያኖሽ ጃሃንፑር ሚኒስቴራቸው ግልጽ መሆኑን በመናገር ቢቢሲን ሀሰተኛ መረጃ እየነዛ ነው ሲሉ ወንጅለዋል። • በናይጄሪያ በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው ተገኘ • የዓለም አክስዮን ገበያ በኮረናቫይረስ እየተቃወሰ መሆኑ ተገለፀ • የዓለም ጤና ድረጅት ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሊሆን እንደሚችል አስታወቀ የቆም ከተማ የሕዝብ እንደራሴ አባል መንግሥት እውነታውን እየሸፋፈነ ነው ብለው ከወነጀሉ በኋላ አሜሪካ እውነታውን የሚያሳይ መረጃ እየተሰጠ አይደለም በማለት ስጋቷን ተናግራለች። ማይክ ፖምፒዮ " "ለኢራን መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ጥሪ አቅርበናል" ብለዋል በትናንትናው ዕለት በዋሽንግተን በነበራቸው የምክር ቤት ስብሰባ ላይ። "የኢራን የጤና ተቋማት የሚገኙበት ሁኔታ ዘመናዊና የተደራጁ አይደሉም፤ በውስጥ እየተካሄደ ስላለውም ወቅታዊ መረጃም ማግኘት ፈታኝ ሆኗል።" ሲሉ ስጋታቸውን ገልፀዋል። የኢራን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት አባስ ሙሴይቭ የአሜሪካ የእርዳታ እጅ መዘርጋትን አጣጥለውታል። "በኢራን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ድጋፍ ለማድረግ እጇን የዘረጋችው አገር፣ አገራችን ላይ ከፍተኛ ጫና የሚያሳድር ማዕቀብ የጣለች፣ የኢኮኖሚ ሽብርተኝነት በማካሄድ ለሕክምና ተቋማቶቻችን እንኳ መድሃኒትና ቁሳቁስ መግዛት እንዳንችል ያደረገችው አገር መሆኗ ያሳዝናል። የፖለቲካ የሥነልቦና ጨዋታ ለመጫወት መፈለጓ ነው" ብለዋል። ኢራን ያጋጠማትን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዴት መቆጣጠር እንዳለባት ላታውቅ እንዲሁም የቫይረሱ ወረርሽኝ መጠን ልትደብቅ ትችላለች የሚል ስጋት አለ። ቢቢሲ በኢራን ከሚገኙ ሆስፒታሎች እስከ ሐሙስ ዕለት ድረስ በሰበሰበው መረጃ መሰረት እስካሁን 210 ሰዎች መሞታቸውን መረዳት ችሏል። በኢራን ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ሳይቀሩ በቫይረሱ መያዛቸው የተሰማ ሲሆን በርካታ ቁጥር ያላቸው ህሙማን የሚገኙትም ቴህራን መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። አርብ ዕለት የሚካሄድ የፀሎት ስነስርዓት የተከለከለ ሲሆን ትምህርት ቤቶችና ዩኒቨርስቲዎች ዝግ ሆነው ውለዋል። ከኢራን የሚወጡም ሆነ ወደ ኢራን የሚገቡ በርካታ በረራዎች በመከልከላቸው በርካቶች በያሉበት ለመቆየት ተገድደዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በኢራን ከ210 በላይ ሰዎች በኮሮናቫይረስ ምከንያት መሞታቸውን ቢቢሲ ከተለያዩ ሆስፒታሎች ያገኘው መረጃ አሳየ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
285
በትግራይ የወሲባዊ ጥቃት ተጎጂዎችን የሚያክሙ ባለሙያዎች ትግል\nይህች ተጠቂ ቁጥራቸው በርከት ያለ የኤርትራ ወታደሮች አካባቢው ወደሚገኘው ወታደራዊ ካምፕ በመውሰድ ለቀናት እንደደፈሯት በአዲግራት ሆስፒታል የሚገኘው የህክምና ታሪኳ ያስረዳል። በመጋቢት ወር ወደ አዲግራት ሆስፒታል ስትመጣ "ማህጸንዋ ውስጥ የነበሩ ባእድ ነገሮች ለማስወጣት ስሞክር ከአቅሜ በላይ ሆነ" የሚለው መጀመሪያ ያያት ዶክተር አታኽልቲ ስዩም ነው። በመሆኑም ሌላ ሐኪም እንዲያያት ግድ ሆነ፤ አንድ የማህፀንና ጽንስ ሐኪም ተጠርቶም በቀዶ ጥገና እንዲወገዱ አደረገ። ዶክተር አታኽልቲ "ይህ አሰቃቂ ክስተት መቼ ከአእምሮዬ እንደሚወጣ አላውቅም" በማለት እያለፈበት ያለውን ሥነ ልቦናዊ ጫና ያስረዳል። እሷም የነርቭ ችግር አጋጥሟት በመቀለ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የጤና ክትትል እየተደረገላት ይገኛል። "...ብዙ ተደራራቢ ወሲባዊ ጥቃት የደረሳቸው ሴቶች ታሪክ ስሰማ ውዬ ወደ ቤት ስሄድ፤ ምን እንደምረግጥና ምን እንደምናገር አላውቅም" ትላለች በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል ስር በሚገኘው የዋንስቶፕ ሴንተር የምትሰራው ነርስ ሙሉ። እነዚህ የህክምና ባለሙያዎች በየቀኑ የሚያስተናግዷቸው ተደፍረው የመጡ ሴቶች ተመሳሳይ ታሪክ አላቸው። የተመድ ሰብዓዊ ዕርዳታ ሃላፊ ማርክ ሎውኮክ ለፀጥታው ምክር ቤት ወሲባዊ ጥቃት በትግራዩ ግጭት እንደ ጦርነት መሳሪያ አገልግሏል ብለዋል። በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካው አምባሳደር ዋሺንግተን "በመድፈር እና ጭካኔ በተመላባቸው ወሲባዊ ጥቃቶች ደንግጣለች" ሲሉ ተናግረው ነበር። የደረሰባቸው ስቃይ ከብዶባቸው መፈጠራቸውን የጠሉ፣ ጥቃቱ ባሳደረባቸው ሥነ ልቦናዊ ጫና ተረብሸው "ሰው አይፈልገኝም፣ በህይወት መኖር የለብኝም፣ ሞት ይሻለኛል" የሚሉ ተጠቂዎች ቁጥራቸው ቀላል አለመሆኑን የሕክምና ባለሙያዎቹ ይናገራሉ። የታካሚዎቻቸው ቀልብ አረጋግተው፣ ታካሚዎቻቸው አዲስ ህይወት እንዳለ ተስፋ እንዲያደርጉ ጥረት ማድረግ የሐኪሞቹ ኃላፊነት ከሆነ ወራቶች መቆጠር ጀመረዋል። እነዚህ የሕክምና ባለሙያዎች በቂ የህክምና መሳሪያና መድኃኒት በሌለበት፣ የሰው ኃይል እጥረት ባለበት ሁኔታ በመቶዎች የሚቆጠሩ የተደፈሩ ሴቶችና እናቶች ሲያስተናግዱ ይውላሉ። በአዲግራት ሆስፒታል ከአንድ ዓመት በላይ ሲያገለግል የቆየው ዶክተር አታኽልቲ እስከ አሁን ድረስ ከ140 በላይ ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ማከሙን ይናገራል። ይሁን እንጂ ይህ ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ ስለሚመጣ በዚያው ልክ ሥነ ልቦናዊና ማኅበራዊ ጫናውን እየበረታበት እንደመጣ ያስረዳል። "በየቀኑ የምሰማውና የማየው ጉዳይ ስለሆነ፣ በየቀኑ ራሴን ያመኛል፣ ጭንቀት አለብኝ፣ ምግብ አልበላም፣ ራስን የመጣልና በሆነ ነገር ያለመደሰት ሁኔታ ይታይብኛል" ይላል። እንደ ዶክተር አታኽልቲ ከሆነ እስከ አሁን ድረስ ከ258 በላይ ሴቶች ጾታዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው በመግለጽ አዲግራት ሆስፒታል ለሕክምና መጥተዋል። ዶ/ር አታኽልቲ ካስተናገዳቸው ጾታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች መካከል በእድሜ ትንሿ 12 ዓመት ሲሆናት፣ ትልቋ እድሜ ደግሞ የ89 ዓመት አዛውንት ይገኙባቸዋል ይላል። "አብዛኛዎቹ እናቶች ናቸው፤ የ70 ዓመት የካህናት ባለቤቶች፣ ቆራቢ እናቶች አሉ። የደረሰባቸው ሲናገሩ እንባቸው ይቀድማቸዋል። ይህን ሳይ ሁሉም ነገር ያስጠላኛል" ሲል ይናገራል። በትግራይ ካሉ ከተሞች ሁሉ መቀለ ከተለያዩ አካባቢዎች በተሻለ የህክምና አገልግሎት የሚገኝባት ከተማ ናት። በአይደር ሪፈራል ሆስፒታልና በመቀለ ሆስፒታል የሚታከሙ ከመቀለና ሌሎች የትግራይ አካባቢዎች የመጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተጠቂዎች ይገኛሉ። እስከ አሁን በአይደር ሆስፒታል ወደሚገኘው የጾታዊ ጥቃት ሰለባ ማዕከል (ዋን ስቶፕ ሴንተር) ከ335 በላይ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች...\n\ntl;dr:
ከጥቅምት 24/2013 ጀምሮ ወታደራዊ ግጭቶች በተካሄደባት በትግራይ ክልል ዕዳጋ ሓሙስ አንዲት ሴት ልጅ ረዘም ለቀናት ወሲባዊ ጥቃት ከተፈፀመባት በኋላ ማህጸንዋ ባእድ ነገሮች ገብቶበት ተጥላ መገኘቷ ተሰማ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
414
Title: ዐቃቤ ሕግ አምነስቲን በተቸበት ሪፖርት ላይ ከፊል ተዓማኒነት ያላቸው ጉዳዮች አሉ አለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይህንን ያለው በግንቦት ወር ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ውስጥ ይፈጸማሉ ያላቸው የመብት ጥሰቶችን በተመለከተ ያወጣውን ሪፖርት በተመለከተ ቅኝት አድርጎ ያገኘውን ውጤት ይፋ ባደረገበት መግለጫው ላይ ነው። በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መሪነት መከናወኑ በተገለጸው የማጣራት ሥራ የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት "መንግሥት ሕግ ለማስከበር የሚወስዳቸውን እርምጃዎች ሁሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አድርጎ የማጠልሸት ዝንባሌ የሚስተዋልበት፣ በአብዛኛው ገለልተኘነት የጎደለው፣ የማስረጃ ምዘና ችግር ያለበት፣ የአገሪቱን ነባራዊ ሁኔታና ዐውድ ያላገናዘበ እንዲሁም መሠረታዊ ግድፈቶች ያሉበት" ነው ሲል ከሷል። ነገር ግን መግለጫው የድርጅቱን ሪፖርት ሙሉ ለሙሉ ውድቅ አላደረገውም በዚህም መሰረት በዘገባው ውስጥ ከተካተቱት የመብት ጥሰት ወቀሳዎች የተወሰኑት በከፊልም ቢሆን ተዓማኒነት ያላቸው ሆነው መገኘታቸውን ገልጾ፤ "ከእነዚህ በከፊል ተዐማኒነት ካላቸው ጉዳዮች መካከል በርካቶቹ በመንግስት ታውቀው ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የምርመራ ሥራ ሲከናወንባቸው የነበሩ ናቸው" ብሏል። መግለጫው በተጨማሪም ሪፖርቱ ገለልተኛነት የጎደለው፣ ተዓማኒነት የጎደላቸው የሆኑ ምስክርነቶችን በመያዝ እጅግ ውስብስብ በሆኑ ግጭቶችና የፀጥታ ችግሮች ዙሪያ የተሳሳቱ መደምደሚያዎች ላይ መድረሱን አመልክቶ፤ በሕግ ማስከበር ሂደት በመንግሥት የሚወሰዱ እርምጃዎችን የመብት ጥሰት አድርጎ ማቅቡንና "የሌሉ ጉዳዮች እንዳሉ በማስመሰል የሚያቀርብ መሆኑ . . . በአዘጋጆቹ ዘንድ ያለውን የፖለቲካ ወገንተኛነት ያሳያል" ብሏል። በዐቃቤ ሕግ የቀረበው የዳሰሳ ሪፖርት የተለያዩ ጉዳዮችን በማንሳት በአምነስቲ የወጣው ሪፖርት ግድፈቶች ያላቸውን የተለያዩ ጉዳዮች በማንሳት ተችቷል እንዲሁም ድርጅቱ የሪፖርቱን አዘገጃጀት እንዲመረምርም ጥያቄ አቅርቧል። ከዚህ ባሻገርም ሪፖርቱ "ጉልህ ስህተቶች የተስተዋሉ ቢሆንም መንግሥት በሪፖርቱ ከተጠቀሱት የመብት ጥሰት ወቀሳዎች መካከል ተዓማኒነት ባላቸው ጥቂት ጉዳዮች ላይ ቀደም ብሎ የጀመረውን ተጠያቂነት የማረጋገጥ ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል ብሏል። በተያያዘም በኢትዮጵያ ውስጥ ሰብዓዊ መብቶች ይበልጥ እንዲከበሩ ከአገራዊም ሆነ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር የሚያደርገውን ትብብር ይቀጥላል ብሏል። ቢቢሲ በዐቃቤ ሕግ የወጣውን ሪፖርት በተመለከተ ናይሮቢ የሚገኘውን የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ጽህፈት ቤት ምላሽ እንዳለው ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ሲሆን፤ ድርጅቱ የወጣውን መግለጫ ተመልክቶ ምላሽ ለመስጠት ዕለቱ የሥራ ቀን ባለመሆኑ እንዳልቻሉና በቀጣይ ቀናት ምላሽ እንደሚኖራቸው ገልጸዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
299
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኡጋንዳ የዋትስአፕ ተጠቃሚዎችን ቀረጥ ልታስከፍል ነው\nSummary: የኡጋንዳ ፓርላማ አጨቃጫቂውን አዲስ ህግ ትናንት ካፀደቀ በኋላ የበይነ-መረብ የመልዕክት መለዋወጫ የሆነውን የዋትስአፕ አገልግሎትን የሚጠቀሙ ዜጎች 200 ሽልንግ ዕለታዊ ቀረጥ እንዲከፍሉ ተወስኗል።\nArticle (Max 500 characters):
በዚህም ከእያንዳንዱ ተጠቃሚ በቀን 0.05 ዶላር ያህል የሚሰበሰብ ሲሆን አዲሱ ህግ ተግባራዊ የሚሆነው ከፈረንጆቹ ሐምሌ ወር ጀምሮ እንደሆነም ታውቋል። በተጨማሪም ሃገሪቱ በሞባይል ስልክ አማካይነት የሚተላለፍ ገንዘብም ላይ ቀረጥ ጥላለች። በዚህም መሰረት በእያንዳንዱ የገንዘብ ዝውውር ላይ ከአጠቃላዩ ገንዘብ አንድ በመቶ ቀረጥ እንዲከፈል ተወስኗል። የግል ጋዜጣ የሆነው ዴይሊ ሞኒተር እንደዘገበው ይህ ውሳኔ "ተደራራቢ ቀረጥ ነው" ሲሉ ቢያንስ ሦስት የፓርላማ አባላት አዲሱን ደንብ ተችተውታል። የፓርላማ አባላቱ እንዳሉት ዜጎች ዋትስአፕን የሚገለገሉት ቀድመው በሚገዙት የበይነ-መረብ አየር ሰዓት በመሆኑ ድጋሚ ቀረጥ እንዲከፍሉ ማድረግ የተጠቃሚዎችን መብት የሚጋፋ ነው። ሌላው ሥልጣን ላይ ያለው ፓርቲ አባል ደግሞ "አንድ በመቶ ቀረጥ ለፓርላማ አባላት ትንሽ ገንዘብ ነው። ነ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
154
Doc to summarize: ለነፃነት በተደረገው ትግል ላይ የጥቂት ወንዶች ሚና በጎላበት ሁኔታ ሴት ነፃነት ታጋዮች ከታሪክ መዝገብ መፋቃቸውንና ግዙፍ አስተዋፅኦቸው ምን ይመስል ነበር በማለት አስርት አመታትን ወደ ኋላ ተጉዛም መዓዛ በ'ዘ ሻዶው ኪንግ' ታስቃኛለች። የፅሁፍ ስራው ግን ቀላል አልነበረም፤ መዓዛ እንደምትለው ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታዎች የተደራረቡበት ሁኔታም ነበር። ጣልያንኛ መማር ነበረባት እንዲሁም የመጀመሪያ ረቂቅ ፅሁፉን ለማጠናቀቀም አሰልቺና አድካሚ የሚባሉ አምስት አመታት ፈጅተውባታል። በመሰላቸት ፅሁፉን ጥላው እንደነበርም ለቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ ሬድዮ ፕሮግራም ተናግራለች። "በጣም ፈታኝና ከፃፍኩዋቸው ሁሉ መጥፎ የምለው ነው። እስርስር አድርጎኝ ነበር፤ የሞራል ውድቅትም ደርሶብኝ ነበር። የመጀመሪያ ረቂቄንም ጥዬ እንደገና ከዜሮ ጀምሬያለሁ" ብላለች። መፅሃፏንም ፅፋ ለማጠናቀቅ አስር አመት ወስዶባታል። ስለ ፅሁፍ ስታወራም " የፅሁፍ ስራ በደንብ ውስጥን መመልከትና መነሳሳትን ይጠይቃል። አንዳንዴ ወንበሬ ላይ ተቀምጬ መፃፍም ከፍተኛ ትግል ነበረው። ከመፅሃፌም ጋር አብሬ አድጌያለሁ። ለዚህ ሽልማትም ዕጩ በመሆኔ የተሰማኝ ፍፁም ደስታ ነው" ትላለች። መጽሐፉ መቼቱን ያደረገው የሁለተኛው አለም ጦርነት ጅማሮ የሚባለውና ፋሽስት ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ወቅት ነው። "ስለ ጣልያኖች በተለምዶ የሚባሉ ነገሮችን ማካተት አልፈለፈግኩም፤ ስለዚህ ጣልያንኛ ተማርኩ። ጣልያኖችን አዋርቻለሁ። የወታደሮቹን ልጅና ልጅ ልጆችም እንዲሁ። በጦርነቱ ወቅት የመዘገቧቸውን ሁኔታዎች፣ ደብዳቤዎችና የግል መረጃዎችም በራሴ ፈትሻለሁ" ትላለች መዓዛ "የቋንቋ ችሎታዬም ሲዳብር፣ ገፀ ባህርያቶቼም እየተወሳሰቡ መጡ" በማለትም ታስረዳለች። በዩናይትድ ኪንግደም የፅሁፍ ዘርፍ ከፍተኛ ስፍራ የሚሰጠው የቡከር ሽልማት በእንግሊዝኛ ለተፃፉ ድርሰቶች ሽልማትን ይሰጣል። በዩናይትድ ኪንግደም፣ አየርላንድ ለታተሙ ወይም ዬየትኛውም አገር ዜጎች ፅሁፋቸው በእንግሊዝኛ ቋንቋ ለሆኑ ነው። ከመዓዛ መንግሥቴ በተጨማሪ የዚምባብዌዋ ፂፂ ዳንጋሬምባም 'ሞርነብል ቦዲ' በሚለው ድርሰቷ እጩ ሆናለች። አሸናፊዎቹም ህዳር መጀመሪያው ሳምንት ላይ ለህዝብ ይፋ ይሆናሉ። \nSummary in the same language as the doc:
ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ወቅት ከፍተኛ ተጋድሎ ያደረጉ ሴት የነፃነት ታጋዮችን በሚዘክረው 'ዘ ሻዶው ኪንግ' መፅሃፏ ኢትዮጵያዊ-አሜሪካዊቷ ደራሲ መዓዛ መንግስቴ ለቡከር ሽልማት እጩዎች መካከል አንዷ ሆናለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
262
Doc to summarize: ጋዜጠኛው በስድስት አስርት አመታት የሞያ ቆይታው ከ50 ሺህ በላይ ቃለ መጠይቆችን ማድረግ የቻለ ነው። ለ 25 አመታት ያህል በሰራበት ሲኤኤን ታዋቂነትን ያተረፈ ላሪ ኪንግ ላይቭ የሚባል ፕሮግራም ነበረው። ላሪ ኪንግ ከጄራልድ ፎርድ እስከ ባራክ ኦባማ ድረስ ሁሉንም የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ጋር ቃለ መጠይቅ አድርጓል። ከአሜሪካ መሪዎች በተጨማሪ የተለያዩ የአለም መሪዎችን በተለያዩ ጉዳዮች ማናገር የቻለ ነው። ከዚህም በተጨማሪ ታሪካዊ የሚባሉ እንደ የጥቁር መብት ነፃነት ታጋዩ ዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ፣ የደቡብ አፍሪካ አፓርታይድ ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ፣ ዳላይ ላማን ጋር ቆይታ ማድረግ ችሏል። ጋዜጠኛው ሎስ አንጀለስ በሚገኘው ሴዳርስ ሲናይ የህክምና ማዕከል ህይወቱ እንዳለፈ ኩባንያው ኦራ ሚዲያ አስታውቋል። ባለፈው ወር በኮሮናቫይረስ ህመም ሆስፒታል ገብቶ እንደነበርና አገግሞ እንደወጣ የአሜሪካ ሚዲያዎች ዘግበዋል። በሚያጥፋት ሸሚዙ፣ በመነፅሩና በሱሪው ማንገቻው የራሱን የሆነ የፋሽን መለያ መፍጠር የቻለው ጋዜጠኛው በቅርብ አመታት ውስጥ በተደራራቢ ህመሞች ሲሰቃይ ነበር ተብሏል። በቅርቡም እንዲሁም ተደጋጋሚ የልብ ድካም አጋጥሞታል። አንጋፋው ጋዜጠኛ ላሪ ኪንግ ስምንት ጊዜ ከሰባት ሴቶች ጋር ተጋብቷል። ከነዚህም ትዳሩ አምስት ልጆችን አትርፏል። ከነዚህም መከካከል ሁለቱ ልጆቹ ባለፈው አመት በአንድ ሳምንት ልዩነት ህይወታቸው አልፏል። ሴቱ ልጁ ቻያ በሳንባ ካንሰር የሞተች ሲሆን ልጁ አንዲ ደግሞ በልብ ድካም እንደሞተ ተዘግቧል። \nSummary in the same language as the doc:
ስመ ጥር ፖለቲከኞችንና ዝነኛ ሰዎችን ቃለመጠይቅ በማድረግ በአለም ላይ ከፍተኛ ስፍራ መጎናፀፍ የቻለው አንጋፋው አሜሪካዊ የቴሌቪዥን አቅራቢ ላሪ ኪንግ በ87 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለየ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
207
ኮሮናቫይረስ ለምን ከ50 ዓመት በላይ የሆኑ ወንዶችን ያጠቃል?\nእድሜያቸው ከ70 የዘለለ እና ህመም ያለባቸው ሰዎች ለበሽታው የበለጠ ተጋላጭ ናቸው። ኮሮናቫይረስ እድሜያቸው በ50ዎቹና በ60ዎቹ ክልል ያሉ ወንዶችን በብዛት ሲያጠቃ ተስተውሏል። በሽታው እነሱን ብቻ ያጠቃል ማለት ባይሆንም እስካሁን ጎልቶ የታየው በዚህ እድሜ ክልል ላይ ነው። በእድሜ የገፉ ወንዶች ለምን በቫረይሱ ይጠቃሉ? ተመራማሪዎች ለዚህ ጥያቄ እርግጠኛ መልስ የላቸውም። ከዩናይትድ ኪንግደም የተገኘ መረጃ እንደሚያሳየው፤ በፅኑ የታመሙ ሰዎች አማካይ እድሜ 60 ነው። አብዛኞቹ ደግሞ ወንዶች ሲሆኑ፤ እንደ ልብ ህመም ያለ በሽታ ያለባቸውና ከመጠን ያለፈ ውፍረት የገጠማቸው ናቸው። • ቻይና ከኮሮናቫይረስ ጋር ያደረገችውን ፍልሚያ በቅርብ የታዘበው ኢትዮጵያዊ ዶክተር • ቻይና ዉሃንን ከፍታ ስዊፌ ከተማን ለምን ዘጋች? በዚያው አገር ከሞቱት 647 ሰዎች 44ቱ ከ45 ዓመት እስከ 65 ናቸው። ይህም ካጠቃላይ ቁጥሩ 7 በመቶ ነው። ሴቶችም ይሁን ወንድ አዛውንቶች የመሞት እድላቸው ከወጣቶች ቢበልጥም፤ የወንድ አዛውንቶች የመሞት እድል በየትኛውም እድሜ ካሉ ሴቶች ይልቃል። ወረርሽኙ ከተቀሰቀሰበት ቻይና፣ ዉሃን የተገኘው መረጃም የሚያሳየውም ይህንኑ ነው። ሆኖም ግን ተመራማሪዎች እንደሚሉት፤ ለቫይረሱ ተጋላጭነትን ከፆታ ጋር ብቻ ማስተሳሰር አይቻልም። ሲጋራ ማጤስ እና ሌሎችም ተጋላጭ ሊያደርጉ ይችላሉ። የኖቲንግሀም ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ኢን ሆል፤ "ወንዶችን ተጋላጭ የሚያደርጋቸው ይህ ብቻ ነው ብዬ አላምንም፤ ገና ያልደረስንበት ነገር አለ" ይላሉ። • ስለኮሮናቫይረስ ሐሰተኛ መረጃ እንዳይስፋፋ ምን ልናደርግ እንችላለን? ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በልብ ህመም፣ በስኳር እና በሳምባ በሽታ ይያዛሉ። አንዳንድ ተመራማሪዎች ዘረ መል እና ሆርሞን ከበሽታው ተጋላጭነት ጋር ግንኙነት አላቸው ብለው ይገምታሉ። ሴቶች በሽታውን የመከላከል አቅም አላቸው? የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ፊሊፕ ጎልደር የሰውነት በሽታን የመከላከል አቅም (ኢምዩኒቲ) አጥኚ ናቸው። እሳቸው እንደሚሉት፤ በሴቶች እና በወንዶች መካከል በሽታን የመከላከል አቅም ልዩነት አለ። ይህ ልዩነት ጎልቶ የሚስተዋለው ደግሞ በተላላፊ በሽታዎች ላይ ነው። ሴቶች በሽታ የመከላከል አቅማቸው የበለጠ የሆነው ሁለት ኤክስ ክሮሞዞም (X chromosome) ስላላቸው እንደሆነ አጥኚው ያስረዳሉ። በእነዚህ ላይ በሽታን የሚከላከሉ ዘረ መሎች እንደሚገኙም ያስረዳሉ። በዩናይትድ ኪንግደም በየዓመቱ 600 ሺህ ሰዎች ይሞታሉ። ብዙዎቹ አዛውንቶችና የተለያየ ህመም ያለባቸው ናቸው። ከኮሮናቫይረስ ጋር ከተያያዙ ህልፈቶች ጋርም የተስተዋለው ተመሳሳይ ነገር ነው። ራስን ከበሽታው ለመከላከል የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማዘውተር እና የተመጣጠነ ምግብ መመገብ ይመከራል። ሲጋራ ማጨስ ማቆምም ያስፈልጋል። ወንዶች ከሴቶች በበለጠ ሲጋራ ያጨሳሉ፣ ጨው የበዛበት ምግብ ይበላሉ፣ ቀይ ሥጋን ይመገባሉ፣ መጠጥ ይጠጣሉ፣ አትክልትና ፍራፍሬም አይመገቡም ተብሏል። \n\ntl;dr:
በርካቶች የኮሮናቫይረስ ምልክት ታይቶባቸው፣ ሐኪም ቤት መሄድ ሳይጠበቅባቸው በሳምንታት ውስጥ ሊያገግሙ ይችላሉ። ነገር ግን ለማገገም የግድ ሕክምና ማግኘት የሚያስፈልጋቸውም አሉ።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
346
Doc to summarize: የሃያ አራት አመት ወንድማማቾቹ ዳሬልና ዳሬን ሮበርትስ በፈፀሙት ወንጀል እስር ተፈርዶባቸው የነበረ ሲሆን አንደኛው ወንድሙ ከእስር ሲለቀቅም ውሳኔው ተፈፃሚ ይሆናል ተብሏል። የዳሬል ጠበቃ በበኩላቸው ደንበኛቸው የተፈረደበትን እስር እንዳጠናቀቀና እንግሊዛዊ ዜግነትም እንዳለው በመግለፅ ተከራክረዋል። ይሄንን ጉዳይ የሚመለከተው የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከአገር እንዲወጡ ውሳኔ አለማስተላለፉን ቃለ አቀባዩ ተናግረዋል። ሁለቱም ወንድማማቾች ከሃገር ለማስወጣት ትዕዛዝ እንዳልተላለፈ ቃለ አቀባዩ ቢናገሩም ቢቢሲ ለአንደኛው ልጅ ከዚሁ መስሪያ ቤት ከአገር እንዲወጣ የተላለፈለትን የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ አግኝቷል። መንታዎቹ የተወለዱት በምዕራብ ለንደን ሲሆን ወላጆቻውም ስደተኞች ሲሆኑ የመጡትም ከካሪቢያን ደሴቶች ከሆኑት ዶሚኒካና ግሬኔዳ ነው። ወላጆቻቸው እንግሊዛዊ ዜግነት የላቸውም ተብሏል። እናታቸው በ13 አመታቸው መሞቷን እንዲሁም አባትየውም ወደ ዶሚኒካ መመለሱን ተከትሎ በመንግሥት ይዞታ ስር ባለ የእንክብካቤ ማእከል ተወስደው በዚያው ነው ያደጉት። ዳሬል በአንድ ግለሰብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረሱ በ17 አመቱ የስድስት አመት እስር ተፈርዶበት ነበር። ከእስር ሲለቀቅም ወደ ዶሚኒካን ሪፐብሊክ እንዲሄድ ትዕዛዝ እንደደረሰውም ተገልጿል። ባለስልጣናቱ አባቱ አለበት ወደተባለበት ዶሚኒካ ደሴት ለመላክ በሚል ተሳስተው ወደ ዶሚኒካን ሪፐብሊክም እንዲሄድ ማድረጋቸውንም ተናግሯል። አባቱም ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌለውም አስታውቋል።ወንድሙ ዳሬን በበኩሉ በተለየ ወንጀል እስር ቤት ይገኛል። ከእስር ሲወጣም የእናቱ ትውልድ ቦታ ወደሚባለው ግሬናዳ እንዲሄድ ትእዛዝ ደርሶታል። ከመንትዮቹ በተጨማሪም የእንግሊዝ ዜግነት ከሌላቸው ቤተሰቦች የተወለዱና ከአመት በላይ እስር የተፈረደባቸው ልጆች ከአገር እንዲባረሩ ተወስኗል። የሌላ አገር ዜጎች ልጆች ሆነው በእንግሊዝ መወለዳቸው ዜግነት እንዲያግኙ ቢያግዛቸውም በመወለዳቸው ብቻ ወዲያው ዜግነት የሚያገኙበት ሁኔታ የለም። የመንታዎቹ እህት ፍሬያ ቫሊ ሮበርትስ ይህ ሁኔታ በጣም ያበሳጫት ሲሆን "አገር አልባ አድርጓቸዋል" ብላለች። "ይሄ ስድብ ነው። ለምን ሁለት ወንድሞቼን ብቻ፤ አስራ አንድ ነን ሁላችንንም ከአገር ያባርሩን" ብላለች። ፍሬያ አይተውት የማያዉቁት አገር መላካቸውና መመለስም አለመቻላቸውም እንዳስጨነቃትም አልደበቀችም። የዳሬል ጠበቃ አንድሪው ስፔርሊንግ ይህንን ሁኔታም በጎርጎሳውያኑ 18ኛውና 19ኛው ክፍለ ዘመን ወንጀል የፈፀሙ ግለሰቦች ወደ አውስትራሊያ ግዞት የሚፈፀምበትን ሁኔታ ያስታውሰኛል ብለዋል። ደንበኛው እንግሊዛዊ መሆኑንም በመግለፅ እስሩን እንዳጠናቀቀና በተሃድሶ የሚያምን ማህበረሰብ እንደመሆኑ መጠን ድጋፍ ሊሰጠው ይገባልም በማለት ከአገር እንዲባረሩ መወሰኑ ኢ-ፍትሃዊ ነው ብለዋል። ሌሎች የቤተሰብ አካላትም መንትዮቹ እንግሊዝ እንዲቆዩና ውሳኔው እንዲቀለበስ ለማድረግ ፊርማ እያሰባሰቡ ነው። \nSummary in the same language as the doc:
በለንደን ተወልደው በመንግሥት ይዞታ ስር ባለ ማደጎ ቤት ያደጉ መንታ ጥቁር ወንድማማቾች ወደተለያያዩ የማያውቋቸው የካሪቢያን አገራት እንዲባረሩ ተወስኗል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
321
Doc to summarize: የኤርትራ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጥያቄ ያቀረበችው ለኤርትራው ብሔራዊ የሐይማኖት ጉዳዮች ቢሮ ነው። ለቢሮው የቀረበው 'ማብራሪያ ይሰጠን' ደብዳቤ በኤርትራ የጳጳሳት ጉባኤ ዋና ፀሃፊ አባ ተስፋጊዮርጊስ ክፍሎም የተፈረመ ነው። የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን መሪ ካርዲናል ብርሃነእየሱስ አሥመራ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ወደ አገሪቱ እንዳይገቡ የታገዱት ከሌሎች የቤተክርስቲያኒቱ ሁለት አባቶች ጋር ነበር። አባ ብርሃነእየሱስና አብረዋቸው የነበሩት አባቶች ወደ አሥመራ ያመሩት በኤርትራ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ኪዳነምህረት ደብር በሚደረግ ትልቅ ክብረ በዓል ላይ ለመገኘት እንደነበር ተገልጿል። አባቶቹ ወደ አሥመራ እንዳይገቡ በአውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ መከልከላቸውን በማስመልከት ወደ አገሪቱ እንዳይገቡ ከታገዱት አባቶች አንዱ የነበሩት አባ ፍቅሬ ወልደትንሳኤ "ልዑኩ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሶ ማሟላት የሚገባውን ነገር ሁሉ አሟልቶ በተገቢው ሂደት አልፏል። መንገደኞች እንደደረሱ የሚሰጥ ቪዛም ለአንድ ወር ተብሎ ተሰጥቷል" ብለው ነበር። ሁሉን ነገር ጨራርሰውና ቪዛቸውን ተቀብለው ከአውሮፕላን ማረፊያው ሊወጡ ሲሉ ወደ አገሪቱ እንዳይገቡ የሚል ትዕዛዝ ከከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት መምጣቱ እንደተገለፀላቸውና ነገሮች በዚያ መልኩ እንደሄዱም አስረድተዋል አባ ፍቅሬ ወልደትንሳኤ። የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን አባቶች አሥመራ ከደረሱ በኋላ ወደ አገሪቱ እንዳይገቡ በመከልከላቸው በአየር ማረፊያው ውስጥ ለበርካታ ሰዓታት መጉላላታቸው ተነግሯል። \nSummary in the same language as the doc:
ከሁለት ሳምንት በፊት ወደ ኤርትራ እንዳይገቡ አሥመራ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ የታገዱት የኢትዮጵያው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጳጳስ ካርዲናል ብርሃነእየሱስ ጉዳይን በማስመልከት የኤርትራ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን የኤርትራ መንግሥትን ማብራሪያ መጠየቋን ቫቲካን ኒውስ ዘገባ አለመለከተ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
198
Title: ኢኮኖሚ፡ የብር የምንዛሪ ዋጋ በገበያ መወሰኑ ምን ይዞ ይመጣል?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ለመሆኑ ፍሎቲንግ ካረንሲ ምንድነው? ኢትዮጵያ ፊቷን ወደዚህ ሥርዓት ማዞሯ ምን ያስከትላል? በንግድ ላይ የተሰማሩ ሰዎች ላይ የሚያሳድረሰው ተጽዕኖ ምንድነው? በተራው ዜጋ ህይወት ላይስ ምን አንድምታ አለው? ለእኒዚህ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጡን የምጣኔ ሃብት ባለሙያ የሆኑቱን እዮብ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ አለማየሁ ገዳ (ዶ/ር) እና አቶ ዋሲሁን በላይን ጠይቀናል። የውጪ ምንዛሬ ሥርዓቶች የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎቹ የተለያዩ አይነት የውጪ ምንዛሬ ሥርዓቶች እንዳሉ ይጠቅሳሉ። የገንዘብን ዋጋ በገበያ መሠረት መተመን (Floating Exchange Rate)፣ የገንዘብ ዋጋ መጠን በማዕካለዊ ባንክ የሚወሰንበት (Fixed Exchange Rate) እና ማዕከላዊ ብንኩ እንደ አስፈላጊነቱ ጣልቃ የሚገባበት (Managed Floating Exchange Rate) ይጠቀሳሉ። የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎቹ ሁሉም አይነት የውጪ ምንዛሪ ሥርዓቶች የራሳቸው የሆነ አውንታዊና አሉታዊ ውጤቶች እንዳላቸው ይስማማሉ። የምጣኔ ሃብት ባለሙያው አቶ ዋሲሁን በላይ፤ አገራት የተወሰነ የውጪ ምንዛሪ ሥርዓትን ስለመረጡ ብቻ ውጤታማ ይሆናሉ ማለት አይደለም ይላሉ። እንደምሳሌም ሳዑዲ አረቢያ ምንዛሪው በማእከላዊ ባንክ የሚወሰን የተመን ሥርዓትን እየተከተለች ውጤታማ መሆኗን በማስታወስ፤ "ዋናው ቁምነገሩ የውጪ ምንዛሬ ሥርዓቱን በነጻ ገበያ ወይም በመንግሥት የሚወሰን አይደለም። የአገር ውስጥ ምርታማነትን በማሳደግ ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ማሳደግ ነው" ይላሉ። በገበያ ከሚወሰነው ምንዛሪ ኢትዮጵያ ምን ታተርፋለች? ብር በአሁኑ ወቅት ከሚገባው በላይ ዋጋ እንዳለው የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች የሚስማሙበት ጉዳይ ነው። ስለዚህም የብር ዋጋ በገበያ ወደሚተመንበት ሥርዓት ሲሸጋገር ዋጋው አሁን ካለው እንደሚቀንስ ወይም በብር እና በዶላር መካከል ያለው ልዩነት እንደሚሰፋ ይታመናል። አቶ ዋሲሁን የብር የመግዛት አቅም ሲቀንስ ኢትዮጵያ የምታመርታው ምርት ዋጋ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ ርካሽ ይሆናል ይህም የአገር ውስጥ አምራቾችን ተወዳዳሪ ያደርጋቸዋል ይላሉ። "ለምሳሌ 1 የአሜሪካ ዶላር 25 ብር ነው ብለን እናስብ። አንድ አሜሪካዊ 1 ዶላር ይዞ ቢመጣ፤ 25 ብር ዋጋ ያለውን እቃ በ1 ዶላር ይገዛናል። የብር የመግዛት አቅምን በቀነስን ቁጥር ከውጪ የሚመጣ ሰው በርካሽ ዋጋ እንዲገዛን እያደረግን ነው። የዚህ እሳቤ ምንድነው ብዙ ምርት ለገበያ ባቀረብን ቁጥር ብዙ ዶላር እናገኛለን ማለት ነው።" አቶ ዋሲሁን በሌላ በኩል ደግሞ የዚህን ተገላቢጦሽ እንመልከት ይላሉ። "የ1 ዶላር ወደ 33 ከፍ ተደረገ ብለን እናስብ። አሁን የ1 ዶላር እቃ ለመግዛት 33 ብር መያዝ ያስፈልገናል። በፊት ግን 25 ብር ነበር የሚያስፈልገው" ብለዋል። በዚህም ይህ የሚያሳየን ብር ከዶላር ጋር ያለውን ልዩነት በሰፋ ቁጥር ኢትዮጵያዊ እቃ ከውጪ ለመግዛት ይወደድበታል። የአገር ውስጥ ምርትን ግን ውጪ ለመሸጥ ተወዳዳሪ ይሆናል። ይህ ማለት የአገራችን የውጪ ምንዛሪ ክምችት ያድጋል፤ ምርትና ምርታማነት ይጨምርልናል ሲሉ ሊኖረው የሚችለውን ውጤት ይናገራሉ። ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት ሊያስከትል ይችላል በአሁኑ ጊዜ ብር ከሚገባው በላይ ዋጋ እንደተሰጠው የሚናገሩት እዮብ (ዶ/ር)፤ የብር የዋጋ በገበያው መሠረት ሲተመን ከውጪ አገራት ገንዘብ ጋር የሚኖረው ልዩነት እንደሚሰፋ ይገልጻሉ። ለምሳሌ አንድ የአሜሪካ ዶላር ዛሬ ላይ በባንኮች 35 ብር የሚመነዘር ከሆነ፤ በትክክለኛው የገበያ ዋጋ ይተመን ቢባል አንድ ዶላር እስከ 45 ብር ድረስ ሊመነዘር ይችላል። "በዚህም ወደ በገበያ ዋጋ በሚወሰን የምንዛሪ ተመን ስንሸጋገር የብር ዋጋ በከፍተኛ ዋጋ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
423
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: "በሀገራችን ከሶስት ሴቶች አንዷ ላይ ጾታዊ ጥቃት ይደርሳል"\nSummary: በሲቪል ምህንድስና ዘርፍ አዲስ ተመራቂ የሆነችው ወጣት ወጥታ የምትገባበት ሥራ በማግኘቷ ደስተኛ ነበረች። ኑሮዋን ያደረገችው ሥራ ባገኘችበት አዲስ አበባ ነው።\nArticle (Max 500 characters):
በአንድ አጋጣሚ ወደጉዳይዋ ለመሄድ በተሳፈረችው ታክሲ ውስጥ አንድ ወጣት ተዋወቀች። ወጣቱ ጨዋታ ጀመረ፤ ጨዋታው ወደስልክ ልውውጥ አደገ። ይህ የስልክ ልውውጥ ወደ ፍቅር ግንኙነት ከፍ ለማለት ወር አልፈጀበትም። ፍቅሩ ፍሬ ሳያፈራ ግን ባለፈው ዓመት መስከረም ወር ላይ ፍቅረኛዬ ያላትን ወጣት ገደላት። ፍቅረኛውን በገደለበት ሌሊት ተከራይታ ትኖርበት ከነበረው ቤት ወደ እሱ መኖሪያ የወሰዳት "ጠዋት ጠበል እንጠመቃለን" በሚል ነበር። ነገሩ ያላማራት አፍቃሪ ግን፤ አብረው ተኝተው እያሉ አለቀሰች፤ እሱ እንደሚለው "ከማልቀስም በተጨማሪ እኩለ ሌሊት ላይ ተናደደች"። ለሰሚም ለነጋሪም በሚከብድና ሰቀጣጭ ሁኔታ የገደላት ወጣት ለፖሊስ በሰጠው ቃል፤ ሊገድላት አቅዶ እንዳላደረገው በማስረዳት ተከራክሯል። ፖሊስ ወጣቱን በቁጥጥር ሥር ሲያውለው ከሌላ ሴት ጋር በመኖሪያ ቤቱ ውስጥ ዓለሙን
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
156
እንቅልፍ በመቀነስ የሥራ ጫናን ‘የመበቀል’ ልማድ\nቻይና፣ ሻንጋይ ውስጥ ለሚገኝ መድኃኒት አምራች ትሠራ የነበረው ማ፤ በአጭር ጊዜ ነበር ሕይወቷ በሥራ የተዋጠው። ለመመገብ አጭር ሰዓት ብቻ ነበራት። ለመተኛትም እንዲሁ። "ከሥራ ውጪ ምንም የግል ሕይወት አልነበረኝም። ድብርት ይዞኝ ነበር" ትላለች። ሥራዋ ለግል ሕይወት ጊዜ ስላሳጥት እንቅልፏን መስዋዕት እያደረገች ለራሷ ጊዜ ለመስጠት ትሞክር ነበር። ካላት አጭር የመኝታ ጊዜ ቀንሳ ዜና ማንበብ፣ ቪድዮ ማየት ጀመረች። ብዙዎች እንደ ማ እንቅልፍ ትተው የተለያየ ተግባር ያከናውናሉ። ቀናቸው በሥራ ስለሚዋጥ ከምሽት ውጪ ክፍተት አያገኙም። ምሽት ላይ ከመተኛት ይልቅ ጊዜ በማጣት ሳቢያ ያልሠሩትን ነገር ያገባድዳሉ። ጋዜጠኛዋ ዳፊን ኪ ሊ "ቀናቸውን ባሻቸው መንገድ ማሳለፍ ያልቻሉ ሰዎች ማታ ከመጠን በላይ በማምሸት ለማካካስ ይሞክራሉ" ስትል ትዊተር ላይ ጽፋ ነበር። ጽሑፉን ከ4,500 በላይ ሰዎች ወደውታል። አንድ ሌላ ሰው ደግሞ "ቀኖቼ በኔ ሳይሆን በሌሎች ቁጥጥር ሥር ናቸው። ምሽቱ ግን የእኔ ነው" ሲል ጽፏል። በእንግሊዘኛ 'revenge bedtime procrastination' ይባላል። የሥራ ጫና የሚበዛባቸው ሰዎች ለእንቅልፍ ጊዜ ሲያገኙ ከመተኛት ይልቅ የተለያየ ሥራ ይሠራሉ። መጽሐፍ ያነባሉ፣ ቲቪ ያያሉ፣ ከሰዎች ጋር ያወራሉ ወዘተ. . . እንቅልፍን መበቀል እንደማለት ነው። እንቅልፍ ለምን እምቢ ይለናል? በቂ እንቅልፍ አለማግኘት የጤና ቀውስ ነው። እአአ 2019 ላይ በ12 አገሮች የተሠራ ጥናት እንደሚያሳየው ከ11,000 በላይ ሰዎች መተኛት ከሚገባቸው ሰዓት ባነሰ 6.8 ሰዓት ብቻ ይተኛሉ። በየቀኑ በአማካይ ስምንት ሰዓት መተኛት ይመከራል። አንዳንዶች መተኛት የማይችሉት ስለሚጨነቁ ወይም በዙሪያቸው ያሉ ነገሮች ስለሚረብሿቸው ነው። አብላጫውን ቁጥር የሚይዙ ሰዎች የማይተኙት ግን በሥራ ጫና ወይም በትምህርት ምክንያት ነው። ቻይና የተሠራ ጥናት ከ1990ዎቹ ወዲህ የተወለዱ ሰዎች በአግባቡ እንደማይተኙ ያሳያል። በተለይም በግዙፍ የቴክኖሎጂ ተቋሞች የሚሠሩ እምብዛም አይተኙም። የ33 ዓመቷ ጉ ቢንግ የምትሠራው ዲጂታል ኤጀንሲ ውስጥ ነው። ከሌሊት ስምንት ሰዓት በፊት አትተኛም። እሷ ብቻ ሳትሆንም ጓደኞቿም ከእኩለ ሌሊት በኋላ ነው የሚተኙት። ጉ ልተኛ ብትል እንኳን አምሽታ መሥራት ስላለባት መተኛት አትችልም። ለእንቅልፍ ጊዜ ስታገኝ ደግሞ የራሷን ሥራ መሥራት ስለምትጀምር ሳትተኛ ትቀራለች። "ጊዜዬን መሥሪያ ቤቱ ቀምቶኛል። ያለኝ ጊዜ ከሥራ ውጪ ያለው ሰዓት ብቻ ነው። ስለዚህ እንቅልፍ ትቼ የተሰረቅኩትን ሰዓት አካክሳለሁ" ትላለች። በሥራና በግል ሕይወት መካከል መስመር ጠፍቷል በሼፈልድ ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቦና መምህርቷ ሲያራ ኬሊ፤ በሥራ እና በግል ሕይወት መካከል ያለው መስመር እየጠፋ ነው ይላሉ። አንድ ሰው ከሥራ ባልደረባው ጋር በማንኛውም ጊዜ ይነጋገራል። ይህ ግንኙነት ደግሞ ሥራና የግል ሕይወትን እያደበላለቀ ነው። ሥራ ሲበዛ የመዝናኛ ጊዜን እንደሚቀንስ እሙን ነው። መዝናኛ ጊዜ ለማግኘት ብሎ እንቅልፍን መስዋዕት ማድረግ ግን ጤናማ እንዳልሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ዘለግ ላለ ጊዜ እንቅልፍ ማጣት ለተለያየ የአዕምሮ ህመም ያጋልጣል። የሥነ ልቦና መምህርቷ ሲያራ ሰዎች መዝናኛ ሰዓት የግድ ማግኘት አለባቸው። የሥራ ጫና መዝናኛ ሰዓት ሲያሳጣቸው እንቅልፍ ትተው የሚዝናኑትም ለዚያ ነው። "ሠራተኞች መንፈሳቸውን የሚያዝናኑበት መንገድ ሊያገኙ ይገባል" ሲሉ አሠሪዎች ጉዳዩን እንዲያስቡበት ይመክራሉ። የሠራተኞች መብት ላይ የሚሠሩት የማኅበረሰብ ባለሙያ ሂውንግ ቹንግ፤ ሠራተኞች የእንቅልፍ እንዲሁም የመዝናኛ ሰዓት በሚያሳጣቸው መንገድ ሥራ ሊደራረብባቸው...\n\ntl;dr:
ማ ራዎ ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት፤ በሳምንት ለስድስት ቀናት ትሠራ ነበር።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
423
Doc to summarize: 1. ቆም ብለው ያስቡ ቤተሰቦችዎን እና ጓደኞችዎን መርዳት ይፈልጋሉ። አዲስ ምክር ባገኙ ቁጥር በኢሜይል፣ በዋትስአፕ ፣ በፌስቡክ ወይም በትዊተር በፍጥነት ሊያካፍሏቸው ይችላሉ። እንደባለሙያዎች ከሆነ የተሳሳተ መረጃን ለማቆም ማድረግ የሚችሉት አንድ ቀላል ነገር ቆም ብሎ ማሰብ ነው። ስለመረጃው ጥርጣሬ ካለዎት ለአፍታ ቆም ብለው በደንብ ይመልከቱት። 2. ምንጭዎን ያረጋግጡ መረጃውን ከማስተላለፍዎት በፊት መረጃው ከየት እንደመጣ ይጠይቁ። ምንጩ "የጓደኛ ጓደኛ" ወይም "የአክስቴ ባልደረባ ጎረቤት" ከሆነ መረጃው ትልቅ ጥያቄ ምልክት ውስጥ ይገባል ማለት ነው። በቅርቡ ከአንድ "ሁለተኛ ዲግሪ ካለው አጎቴ" የሚል አንድ አሳሳች መረጃ በፍጥነት የተዛመተበትን መንገድ ለመመልከት ችለናል። በመረጃው ላይ ያሉት የተወሰኑት ጉዳዮች ትክክለኛ ነበሩ። ለምሳሌ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እጅ መታጠብን ያበረታታል።ሌሎቹ ነገሮች ግን ጎጂ ከመሆናቸውም በተጨማሪ ያልተረጋገጡና በሽታውን ለመመርመር የሚረዱ ናቸው የተባሉ ዝርዝሮች ቀርበውበታል። "አስተማማኝ የመረጃ ምንጮች እንደ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የዓለም ጤና ድርጅት ወይም የአሜሪካው የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል ያሉ የሕዝብ ጤና ተቋማት ናቸው" ሲሉ መቀመጫውን በእንግሊዝ ያደረገውና የመረጃዎችን ትክክለኛነት የሚያረጋግጠው 'ፉል ፋክት' የተባለው ድርጅት ምክትል አርታኢ ክሌይር ሚልን ያስረዳሉ። 3. ሐሰተኛ ሊሆን ይችላል? አቀራረቡ አሳሳች ሊሆን ይችላል። የቢቢሲ አማርኛ እና የመንግሥትን ጨምሮ ኦፊሴላዊ አካውንቶችን፣ ድረ ገጾች እና ባለሥልጣኖችን ገጽ ማስመሰል ይቻላል። ፎቶ በማንሳት መረጃው ከታመነ አካል የመጣ እንዲመስልም ሊደረግ ይችላል። የታወቁ እና የተረጋገጡ አካውንቶችና ድረ ገጾችን ይጎብኙ። መረጃውን በቀላሉ ማግኘት ካልቻሉ ምናልባት ሐሰተኛ ሊሆን ይችላል። ጽሑፉ፣ ቪዲዮው ወይም ገጹ አጠራጣሪ ምናልባትም ሐሰተኛ ይሆናል። ካፒታል ሌተርስ (Capital letters) እና ወጥያልሆኑ የፊደላት ቀርጾች (fonts) አጠቃቀም መረጃዎችን ትክክለኛነት በሚያረጋግጡ ባለሙያዎች መረጃው አሳሳች ሊሆን እንደሚችል እንደአመላካች ከሚጠቀሙባቸው ነጥቦች አንዱ መሆኑን የፉል ፋክት ምክትል አርታኢ ክሌይር ሚልን ይገልጻሉ። 4. አውነት ስለመሆኑ እርግጠኛ አይደሉም? መረጃውን አያጋሩ እውነት "ሊሆን ይችላል" በሚል ብቻ መረጃዎችን አያስተላልፉ። በዚህ ምክንያት መልካም ከማድረግ ይልቅ ጉዳት እያደረሱ ይሆናል። ብዙ ጊዜ መረጃዎችን የምንለጥፈው እንደሐኪሞች ወይም የህክምና ባለሙያዎች ያሉ ባለሙያዎች ባሉባቸው ቦታ ነው። ይህ ጥሩ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ስለጥርጣሬዎ ግልፅ መሆንዎን ያረጋግጡ። ያጋሩት ፎቶ ወይም ጽሑፍ ከአውዱ ውጭ ሊወሰድ ስለሚችልም ይጠንቀቁ። 5. እያንዳንዱን እውነታ በተናጥል ይፈትሹ ዋትስአፕ ላይ እየተሰራጨ ያለ የድምፅ ማስታወሻ አለ። በማስታወሻው ውስጥ የምትናገረው ግለሰብ ሆስፒታል ውስጥ የሚሠራ "ጓደኛ ካለው ባልደረባ" ያገኘቻቸውን ምክሮች እየተረጎመች ስለመሆኑ ትናገራለች። ይህም በደርዘን በሚቆጠሩ ሰዎች አማካይነት ከዓለም ዙሪያ ወደ ቢቢሲ ተልኳል። ሆኖም ትክክለኛ እና ትክክል ያልሆኑ ምክሮች የተደባለቀቡት ነበር። በጣም ጠቃሚ የሆኑ ምክሮችን ዝርዝር በሚያገኙበት ወቅት በመሃል በሚያገኙት አንድ ትክክለኛ ምክር (ለምሳሌ እጅ መታጠብ ጠቃሚ ስለመሆኑ በመገለጹ) ብቻ ሁሉንም ትክክል ነው ብሎ ማመን ቀላል ነው። ግን ሁሌም እንደዚያ አይደለም፤ ይጠንቀቁ! 6. ከስሜታዊ መረጃዎች ይጠንቀቁ እንደእውነቱ ከሆነ ፍርሃት፣ ቁጣ፣ ጭንቀት ወይም ደስታ የሚፈጥሩብን ስሜታዊ ነገሮች ናቸው በብዛት የሚሰራጩት።...\nSummary in the same language as the doc:
ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ሐሰተኛ መረጃዎች በይነ መረብን እያጥለቀለቁት ይገኛሉ። ባለሙያዎች ደግሞ ኅብረተሰቡ "መረጃ ማጥራትን" እንዲለማመድ ጥሪ አቅርበዋል። አሳሳች መረጃ እንዳይስፋፋ ምን ማድረግ ይችላሉ?
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
412
ሜርሲ ጁማ የኬንያ መንግሥት በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዘመን ቀብር እንዴት መፈፀም እንዳለበት ሕግ አውጥቷል። በዚህ ሕግ መሠረት ቀብር ላይ መገኘት የሚችሉት 15 ሰዎች ብቻ ናቸው። የአጎቴ ልጅ ክሪስ ቀብር ጠዋት ሦስት ሰዓት ላይ መጠናቀቅ አለበት። ጠዋት 1፡00 ሰዓት ሲሆን ሁላችንም ተሰባሰብን። የተሰባሰብነው ግን በቀብሩ ሥፍራ ሳይሆን በስልኮቻችንና ኮምፒውተሮቻችን ፊት ነበር። የቀብሩን ሥነ-ሥርዓት በፌስቡክ የቀጥታ ሥርጭት መታደም ጀመርን። በመቶዎች የምንቆጠር የክሪስ ወዳጆች ሐዘናችንን ለመግለፅ በፌስቡክ አምባ ተሰልፈናል። ምክንያቱም ክሪስ መልካም ሰው ነበር። ሁሌም ተጫዋች፣ የቤተሰቡ ደስታ አድማቂ፣ ሳቁ ከሩቅ የሚሰማና ለተቸገሩ ደራሽ ነበር። ታድያ በዚህ ቀን ለክሪስ መሆን የቻልነው በፌስቡክ ቀጥታ ሥርጭት መገኘት ብቻ ነው። ምንም እንኳ ክሪስ የቅርብ ዘመዴ ቢሆንም አንድ ቤት ውስጥ እየቦረቅን ነው ያደግነው። ክሪስ ማለት ለእኔ ከወንድምም በላይ ነው። ክሪስ ኪሱሙ በተባለችው የምሥራቅ ኬንያ ከተማ ይኖር ነበር። ለጥቂት ሳምንታት ከታመመ በኋላ በዕለተ ፋሲካ ነበር ህይወቱ ያለፈው። ከዚያም መንግሥት ባዘዘው መሠረት በሦስት ቀናት ወስጥ መቀበር ነበረበት። ነገር ግን በርካታ ወዳጅ ዘመዶቹ ያለነው በመዲናዋ ናይሮቢ ነው። ከናይሮቢ መውጣትም ሆነ ወደ ናይሮቢ መግባት ደግሞ ተከልክሏል። በዚህ ምክንያት የክሪስን ቀብር መታደም አልቻልንም። ሥነ-ሥርዓቱ አጠር ያለ ነበር። ሁሉም ነገር አጠር እንዲል ተደርጓል። ክሪስ የቤተክርስትያን የሕብረ ዝማሬ (ኳየር) ቡድን ውስጥ ከበሮ ተጫዋች ነበር። በቀብሩ ላይ ግን ማንም የሙዚቃ መሣሪያ ሊጫወትለት አለመቻሉ ያሳዝናል። ወዳጅ ዘመዶቹ ማድረግ የቻሉት በፌስቡክ የቀጥታ ሥርጭቱ የአስተያየት መስጫ ሳጥን ላይ ስለ ... Continue the article for another 4000 characters max:
ክሪስ የሚያስታውሱትን መፃፍ ነው። እንደ ወትሮው በቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝቶ መተቃቀፍና ሐዘንን መግለፅ አልተቻለም። የወዳጅ ዘመዶቼን ቀብር እንዲህ እታደማለሁ ብዬ አስቤ አላውቅም። ሰው ማቀፍ፣ የሰው እምባ ማበስ እንዲህ ይናፍቀኛል አላልኩም። በጣም የሚያሳዝነው የፌስቡክ ቀጥታ ሥርጭቱ በመሃል መቋረጡ ነው። በዚህ ምክንያት የክሪስ አስከሬን አፈር ሲለብስ እንኳ ማየት አልቻልኩም። በብዙ የአፍሪካ አገራት ቀብር ትልቅ ሥፍራ አለው። በእኔም ባሕል ሞት ትልቅ ቦታ አለው። ሰዎች ሲሞቱ በክብር መሸኘት አለባቸው። እኔ የመጣሁበት ምዕራባዊ ኬንያ ሞትና ቀብር በጣም ክብር የሚሰጣቸው ነገሮች ናቸው። አስክሬን ክቡር ነው። ቀብር ደግሞ በእርጋት የሚፈፀም ሥርዓት ነው። በተለይ ዕድሜያቸው የገፋ ሰዎች የቀብር ሥነ-ሥርዓት ሳምንት ሊፈጅ ይችላል። ለቅሶ፣ እሳት አንድዶ መሰባሰብ፣ ያለፉ ታሪኮችን ማውሳት የተለመዱ ናቸው። ነገር ግን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዘመን ግን ይህ የሚታሰብ አይደለም። መንግሥትም አይፈቅደውም። ሰው በኮቪድ-19 ሞተም በሌላ ምክንያት ቀብሩ አጠር ያለና ጥንቃቄ የተሞላበት መሆን አለበት። የክሪስ ቀብርም እንዲሁ ነበር። ማንም መጥቶ ቤተሰቡን ማፅናናት አልቻለም። ድምፅን ከፍ አድርጎ ማልቀስም አይፈቀድም። መተቃቀፍ፣ መነካካት፣ እጅ መጨባበጥና መሳሳም ተረት ናቸው። አካላዊ ርቀትን የሚያስከብሩ የመንግሥት ሰዎች በቀብሩ ላይ ተገኝተው ነበር። የክሪስ አርባም አልተዘከረለትም። አንድ ሰው ከሞተ በአርባ ቀኑ እንደ አዲስ ይታሰባል። ነገር ግን ክሪስ ይህ ሊሆንለት አልቻለም። ምናልባት ወረርሽኙ መቋጫ ሲያገኝ እንደ አዲስ ተሰባስበን ክሪስን እናስበዋለን። እስከዚያው ግን ክሪስን ቀበርኩት ለማለት አያስችለኝም።
amh_Ethi
test
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
397
Title: ባለ አምስት ኮከቡ የኖርዌይ እስር ቤት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በሀልደን እስር ቤት የጸሎት ቤት ይህ የዮጋ ሥልጠና በአንድ ሀብታም ሰፈር የተከፈተ ጂም ውስጥ አይደለም ያለው። በኖርዌይ እጅግ ነውጠኛ የሚባሉ ታሳሪዎች የሚቀፈደዱበት ሀልደን ማረሚያ ቤት ውስጥ ነው። 'የሚቀፈደዱበት' የሚለው ቃል ለዚህ ታሪክ እንደማይመጥን የምትረዱት ይህንን ታሪክ አንብባችሁ ስትጨርሱ ነው። እነዚህ ታሳሪዎች ዮጋ ብቻ ሰርተው ወደየክፍሎቻቸው አይሄዱም። ከዮጋው በኋላ ደግሞ ገና ሳውና ባዝ ይገባሉ። እንዲህ የሚቀማጠሉት ታዲያ ሴት የደፈሩ፣ የሰው ነፍስ ሲጥ ያደረጉ፣ አደገኛ እጽ ያዘዋወሩ የአገር ጠንቅ የነበሩ መሆናቸው ነው። አብረዋቸው ከሚሰሩት መሀል ደግሞ ጠባቂዎቻቸው ይገኙበታል። "ዮጋ ሲሰሩ ይረጋጋሉ" ይላል ሆይዳል የተባለው የእስር ቤቱ አለቃ። "እዚህ ቦታ ቁጣና ነውጥ አንሻም፤ እዚህ ሰላምና እርጋታ ነው የሚያሻን፤ እየሆነ ያለውም ይኸው ነው" ይላል። ሰላምና መረጋጋት እንዲሁ ዝምብሎ የሚመጣ ነገር አይደለም። ዋጋ ያስከፍላል። የዚህ የኖርዌይ እስር ቤት ዓመታዊ ወጪ ለምሳሌ እጅግ ውድ ነው። 98 ሺህ ፓንድ። ይህ ብዙ ቁጥር ነው። በእንግሊዝ የአንድ እስር ቤት ዓመታዊ ወጪ በአማካይ ከ40ሺህ ፓውንድ አይበልጥም። በግቢው ስንዘዋወር አንድ የእስረኞች ጠባቂ ስኩተር የምትባለዋን ብስክሌት እየነዳ ሲያልፍ ፈገግታን መገበን። ከርሱ ጎን ደግሞ ሁለት እስረኞች በቁምጣ ዱብ ዱብ ይላሉ። በፍጹም የአዳኝ ታዳኝ ወይም የወንጀለኛና የጠባቂ ግንኙነት የላቸውም። እስር ቤቱን እያስጎበኘን የነበረው የግቢው አለቃ በኔ የመደነቅ ፊት ተደንቆ ሳቁን ለቀቀው። እኔ ግን የማየው ሁሉ አግራሞትን ፈጥሮብኝ ፈዝዤ አለሁ። የእስር ቤቱ አለቃ "ይህንን ዳይናሚክ ጥበቃ ብለን እንጠረዋለን" አለኝ። ምን ማለት ነው? እስረኞችና ጠባቂዎቻቸው በሁሉም እንቅስቃሴዎች አብረው ናቸው። ጓደኛሞች ወዳጆች ናቸው። አብረው ይበላሉ። የእጅ ኳስ እና ቅርጫት ኳስ አብረው ይጫወታሉ፤ ስፖርት አብረው ነው የሚሠሩት ወዘተ። ይህ ሁኔታ ደግሞ እንዲቀራረቡ ያደርጋቸዋል። • የጄል ኦጋዴን እስር ቤት ኃላፊ ተይዞ ለኢትዮጵያ ተሰጠ የእስር ቤቱ አለቃ ሆይዳል ሥራ የጀመረው በ1980ዎች አካባቢ ነበር። ያኔ ነገሮችን እንዲህ እንዳልነበሩ ያስታውሳል። "ያኔ ይገርመኻል በጉልበት ነበር የምናምነው። ታራሚዎችን እንደ ወንጀለኛ ነበር የምንቆጣጠራቸው፤ እናም እስረኞች ከተፈቱ በኋላም በሌላ ወንጀል ተመልስው ጥፋተኛ የመሆን አዝማሚያቸው ከ60 እስከ 70 በመቶ ደረሰ። ልክ እንደ አሜሪካ።" የእስር ቤቱ አለቃ ነገሮችን መቼ መቀየር እንደጀመሩ ይናገራል። ከ1990ዎቹ ወዲህ አዲስ ፍልስፍና መከተል ጀመረች ኖርዌይ። ጥፋተኞችን ከመቅጣትና ከመበቀል ወደ ማለዘብና ማረም ተሸጋገረ። ቀድሞ አንድ ክፍል ውስጥ ተቆልፎባቸው ይውሉ የነበሩ እስረኞች ለተከታታይ መዝናኛ፣ ትምህርትና ስልጠና እንዲሁም ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ሲጋበዙ መልካም ዜጋ መሆን ጀመሩ። በዚህ እስር ቤት የእስረኛ ጠባቂዎችም ራሳቸውን እስረኛ አዳኝና ተቆጣጣሪ አድርገው አያስቡም። ወዳጆች ናቸው። ልክ እንደ ሆስፒታል ነርስ ጠባቂ እስረኛን ይንከባከባል። "እኛ ምሳሌ መሆን ነው የምንፈልገው። እውነተኛ ወዳጅና አማካሪዎቻቸውም ነን" ይላል የእስረኞቹ አለቃ። የዪኒቨርስቲ ካምፓስ ወይስ እስር ቤት? የእስር ቤቱ ሥነ ሕንጻ ገጽታም ቢሆን ከኑሮና ከኅብረተሰቡ የተገለለ፣ ማጎሪያ እንዳይመስል ብዙ ተለፍቷል። እስረኞቹ ራሳቸውን ታሳሪ አድርገው እንዳያስቡ ከአንድ ሰፈር ጋ ጎረቤት ሆነው ነው ያሉት። እንዲያውም እስር ቤቱን ዲዛይን የሰራው ድርጅት 138 ሚሊዮን ፓውንድ ቢያስከፍልም ቀላልና ምቹ እስር ቤት በማነጹ ተከታታይ ዓለማቀፍ ሽልማቶችን አግኝቷል። በእንጆሪ ዛፎች፣...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
418
340 ሔክታር የሚሸፍነው የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በእሳቱ ጉዳት ደርሶበታል\nኃላፊው በተለያዩ መገናኛ ብዙህንና በማህበራዊ ሚዲያዎች በአካባቢው በረዶ በመዝነቡ እሳቱ ሙሉ ለሙሉ መጥፋቱን በተመለከተ የተሰራጨው መረጃ ከእውነት የራቀ መሆኑን ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ኃላፊው አክለውም እሳቱ ከተነሳበት የፓርኩ ክፍል በተቃራኒ ባለ ቦታ ትንሽ ካፊያና ደመና በመታየቱ እርሱ ወደ ቃጠሎው ቦታ ይመጣ ይሆናል በሚል ተስፋ የተሰራጨ መረጃ ሳይሆን እንደማይቀር ገልፀዋል። • አደጋ የተጋረጠበት የአፄ ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት "እሳቱ እንደ አየር ፀባዩ እየተለዋወጠ ደመና ሲሆን የመቀዝቀዝ ፀሐይ ሲሆን ደግሞ ታፍኖ የቆየው እንደገና የመነሳት ሁኔታዎች ይታያሉ" ብለዋል አቶ አበባው። በዚህም ምክንያት ስጋት መኖሩን ገልፀው ሰዎች የማይደርሱባቸው ቦታዎች አሁንም እሳት እንደሚታይ ተናግረዋል። ይሁን እንጂ ከተለያዩ አካባቢዎች ግለሰቦችና የፀጥታ ኃይሎች ወደ አካባቢው በማምራት እሳቱን በውሃና በቅጠል እንዲሁም በአፈር ለማጥፋት ቢሞክሩም በፓርኩ የመልከዓ ምድር አቀማማጥ የተነሳ መድረስ የማይቻልባቸው ቦታዎች ላይ ደርሰው ለማጥፋት አለመቻሉን አስረድተዋል። እሳቱን ለማጥፋት ራቅ ካሉ ቦታዎች የሚመጡ ሰዎችም ቦታው ተራራማ በመሆኑ በድካምና በውሃ ጥም ተንገላተው ስለሚደርሱ በሚፈለገው መጠን የማጥፋት ሥራውን ለማከናወን አስቸጋሪ ሆኗል። • ጣና ሐይቅ የተጋረጡበት ፈተናዎች በየዓመቱ እንዲህ ዓይነት የእሳት አደጋዎች እንደሚያጋጥም የሚናገሩት ኃላፊው የዘንድሮው ግን ከፍተኛ ውድመትን ያስከተለና ሰፊ እንደሆነ ተናግረዋል። እስካሁን 340 ሔክታር የሚሸፍነው የፓርኩ ክፍል ውድመት እንደደረሰበት ለማወቅም ተችሏል። ኃላፊው እንደገለፁት ቃጠሎው የደረሰባቸው ቦታዎች የምኒልክ ድኩላና ሌሎች ድኩላዎች እንዲሁም የቀይ ቀበሮና የተለያዩ የዱር እንስሳቶች የሚኖሩበት አካባቢ ነው። ይሁን እንጂ ተሳቢ እንስሳት ካልሆኑ በስተቀር በእሳቱ ምክንያት በዱር እንስሳት ላይ ያጋጠመ ጉዳት እንደሌለ ገልፀውልናል። በብሔራዊ ፓርኩ የሊማሊሞ ሎጂ ሥራ አስኪያጅና አስጎብኝ ሽፈራው አስራት በበኩሉ በአካባቢው ዝናብ አለመዝነቡን ጠቅሶ እዚያ አካባቢ ያለው ማሕበረሰብ በንቃት እየተከታተለና እየጠበቀ እንደሆነ ይናገራል። "ዛሬ ያለው ሁኔታ የሚያሰጋ ቢሆንም እሳቱ ጠፋ ሲሉት እየተነሳ ስለሆነ፤ ለዕይታ ግልፅ ያልሆኑ ቦታዎች በመኖራቸው ጠፍቷል ብሎ መደምደም አይቻልም" የሚለው አቶ ሽፈራው ከ15 ቀናት በፊት የእርሱ መዝናኛ ቦታ የሚገኝበት የፓርኩ ክፍል ላይ እሳት ተነስቶ እንደነበር ያስታውሳል። መዝናኛ ቦታው አሁን ቃጠሎ ካጋጠመው የፓርኩ ክፍል በ200 ሜትር ርቀት ላይ በመገኘቱ "በፓርኩ የሚገኙ እንስሳቶች ሲራወጡ ማየት በራሱ ያማል" ይላል። • የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ሊመለስ ነው ሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበ የዓለም ቅርስ እንጂ የአንድ አካባቢ ብቻ ሐብት አይደለም የሚለው ሽፈራው "አባቴ የፓርክ ሰራተኛ በመሆኑ ፓርኩን ከ25 ዓመታት በላይ አውቀዋለሁ፤ ፓርኩ ከተፅዕኖ ነፃ ሆኖ አያውቅም" ሲል ያክላል። ለዚህም የህዝብ ብዛት መጨመር፣ የኤሌክትሪክ ዝርጋት፣ የመንገድ ግንባታና ሌሎች ምክንያቶችን ይጠቅሳል። እርሱ እንደሚለው ከዚህ ቀደም በዓለም የቅርስ መዝገብ ለአደጋ ከተጋለጡ ቦታዎች አንዱ ሆኗል ተብሎ ተመዝግቦ ነበር። ከዚያም በተደረገ ጥረት ከዝርዝር ሊወጣ እንደቻለ ያስታውሳል። እንዲህ ዓይነት የእሳት አደጋዎችን የመቆጣጠር ኃላፊነት የማን ነው? በቅርቡ በባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፤ አሁን በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተከሰቱ የእሳት አደጋዎችን የማጥፋቱ ኃላፊነት ለሕዝብና ለፀጥታ ኃይሎች የተተወ ነው ያስብላል። ታዲያ በፌደራል ደረጃ እንዲህ አይነት አደጋዎችን የሚቆጣጠረው...\n\ntl;dr:
የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ሳንቃ በር፣ እሜት ይጎጎ እና ግጭ የተባሉት የፓርኩ ክፍሎች ከመጋቢት 19/2011 ዓ.ም አመሻሽ ጀምሮ እየተቃጠለ ይገኛል። ዛሬም እሳቱ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር አለመዋሉንና አሁንም ጭስ እንደሚታይ የብሔራዊ ፓርኩ ዋና ኃላፊ አቶ አበባው አዛናው ለቢቢሲ ገልፀዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
437
Doc to summarize: ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለቱርኩ አቻቸው ጣይብ ኤርዶጋን ስልክ የደወሉ ሲሆን የስልክ ልውውጡም በፍጥነት ተኩስ የሚቆምበት ላይ እንደነበር ምክትል ፕሬዝዳንቱ ማይክ ፔንስ ተናግረዋል። ማይክ ፔንስ አክለውም ወደ ቱርክ " በተቻለ ፍጥነት" እንደሚሄዱ ተናግረዋል። • ትራምፕ ቱርክን አስጠነቀቁ • ቱርክ ከሶሪያ ጋር በሚያዋስናት ድንበር ላይ በፈፀመችው ጥቃት በርካቶች ተገደሉ • በአፋር ክልል በተፈፀመ ጥቃት 17 ሰዎች ሲገደሉ በርካቶች ቆስለዋል የሶሪያ ጦር ወደ ሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የገባ ሲሆን ይህም በቱርክ ከሚረዱ አማፂያን ተግዳሮት ገጥሞታል። የሶሪያ ጦር ወደ አካባቢው የተሰማራው እስከ ባለፈው ሳምንት ድረስ የአሜሪካ አጋር ከነበረው በኩርዶች ከሚመራው ጦር ጋር ከተደራደረ በኋላ ነው። ቱርክ ከሶሪያ ጋር በሚያዋስናት አካባቢ ጦሯን አሰማርታ ውጊያ የጀመረችው በአካባቢው "ደህንነቱ የተጠበቀ ቀጠና" ለመፍጠር መሆኑን ደጋግማ ትናገራለች። ይህ "ደህንነቱ የተጠበቀ ቀጠና" ስፍራ በሶሪያ ግዛት ውስጥ 30 ኪሎ ሜትርን የሚሸፍን ሲሆን፣ በዚሁ ቦታ ቱርክ በአሁን ሰዓት በግዛቷ ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ 2 ሚሊየን የሶሪያ ስደተኞችን የማስፈር ሃሳብ አላት። እነዚህ ስደተኞች አብዛኞቹ ኩርዶች ስላልሆኑ ይህንን የቱርክ ሀሳብ የሚተቹ አካላት ጉዳዩ አንድ ብሔር ላይ ያተኮረ ጥቃት ነው ሲሉ የአንካራን መንግሥት ይተቻሉ። ሰኞ ዕለት ከዋሺንግተን ለጋዜጠኞች ቃላቸውን የሰጡት የገንዘብ ሚኒስትሩ ስቴቨን ማንቺን ማዕቀቡን "በጣም ጠንካራ" በማለት የቱርክ ኢኮኖሚን እንደሚጎዳ ተናግረዋል። የአሜሪካ ገንዘብ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ ላይ ማዕቀቡ ሁለት የቱርክ ሚኒስትር መስሪያ ቤቶችን የሚመለከት ሲሆን እነዚህ ተቋማትም የመከላከያና የኃይል እንዲሁም የሀገር ውስጥ ሚኒስትር መስሪያ ቤቶች ናቸው ብለዋል። " የቱርክ መንግሥት ባህሪ ንፁኃንን ለአደጋ ያጋለጠ እንዲሁም ቀጠናውን የሚያተራምስ ነው። በተጨማሪም አይኤስን ለማሽመድመድ የሚደረገውን ጥረት ፍሬ ቢስ የሚያደርግ ነው" ይላል መግለጫው። ማይክ ፔንስ በበኩላቸው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከቱርክ አቻቸው ጋር በስልክ ማውራታቸውን ገልጠዋል። አሜሪካ የቱርክ ያልተገባ ባህሪ በሶሪያ በእስር ላይ ይገኙ የነበሩ የአይ ኤስ ጦር አባላት እንዲለቀቁ ምክንያት ሆኗል ስትል ተናግራ ነበር። የአውሮፓ ሕብረትም የሕብረቱ አባል ሀገራት ወደ ቱርክ የሚላኩ የጦር መሳሪያዎችን እንዳይልኩ ሀሳብ እንዳለው ገልጾ ነበር። በምላሹም ቱርክ ከአውሮጳ ሕብረት ጋር ያላትን የትብብር ማዕቀፍ " አድሏዊና የሕግ መሠረት በሌለው ርምጃው የተነሳ" ዳግመኛ ለመፈተሽ እንደምትገደድ አስታውቃ ነበር። • "የተርባይኖች መቀነስ በሚመነጨው ኃይል ላይ የሚያመጣው ለውጥ የለም" የህዳሴ ግድብ ዋና ሥራ አስኪያጅ • በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የሞቱ ሰዎች አጽም ለቤተሰቦቻቸው እየተሰጠ ነው በግጭቱ እስካሁን ድረስ 160 ሺህ ሰዎች ቀያቸውን ጥለው መሸሻቸውን የተባበሩት መንግሥታት ያስታወቀ ሲሆን 50 ንፁኃን በሶሪያ ውስጥ 18 ደግሞ በደቡብ ቱርክ ድንበር ላይ መገደላቸውን መረጃዎች ያሳያሉ። የኩርድ ኃይሎች 56 ተዋጊዎቻቸው መገደላቸውን የተናገሩ ሲሆን ቱርክ በበኩሏ 3 ወታደሮቿና 16 አፍቃሪ ቱርክ አማፂያን መሞታቸውን ገልጣለች። ቱርክ ወደ ሶሪያ ጦሯን ያዘመተችው ፕሬዝዳንት ትራምፕ በድንገት በስፍራው የነበረ የአሜሪካ ጦር እንዲወጣ ካዘዙ በኋላ ነው። ይህ የአሜሪካ እርምጃ ቱርክ በአካባቢው በሚገኙ በኩርዶች የሚመራው ጦር ላይ ጥቃት ለመክፈትና የድንበር ከተሞችን በእጇ ለማስገባት ሰበብ ሆኗታል። \nSummary in the same language as the doc:
አሜሪካ ቱርክ በሶሪያ ድንበር ላይ እየወሰደችው ላለው የጦር ጥቃት ምላሽ ሁለት የቱርክ ሚኒስትር መሥሪያ ቤቶችንና ሶስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
422
Doc to summarize: የጃፓን ጤናና ሰራተኛ ሚኒስትር የሆኑት ታኩሚ ኔሞቶ፣ ይህንን አከራካሪ ልምድ " በሥራ ቦታ ላይ አስፈላጊና ተገቢ የሆነ ነገር እንዲሁም ማህበራዊ ተቀባይነት ያለው" በማለት ደግፈው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ይህንን አስተያየት የሰጡት የሕዝብ እንደራሴዎች ኮሚቴ ረቡዕ ተሰብስቦ በነበረበት ወቅት ነው። ወዲያውኑ አንድ ሕግ አውጪው አባል የሆኑ ግለሰብ እንዲህ አይነት ሕጎች "ጊዜ ያለፈባቸው ናቸው" ሲሉ የሚኒስትሩን ሀሳብ አጣጥለውታል። ሚኒስትሩ በጃፓን በአንዲት ተዋናይት ስለተጀመረውና በሥራ ቦታ ላይ አግላይ የሆነ የአለባበስ ስርዓትን የሚያዘው ደንብ እንዲሻር ስለሚጠይቀው የፊርማ ማሰባሰብ ላይ አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ተጠይቀው ነበር ይህንን ያሉት። • ድምጻዊ ዳዲ ገላንን ገድሏል የተባለው የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት • አሜሪካ፡ የመድኃኒት ዋጋ ሰማይ የደረሰባት ሃገር • በአዲስ አበባ የኮሌራ በሽታ ምልክት ታየ ተዋናይቷ ታኮ ጫማ በሥራ ቦታ ላይ መጫማትን የሚያዘውን ደንብ እንዲነሳ ፊርማ ማሰባሰብ የጀመረችው የቀብር አስፈፃሚዎች ደንቡን እንዲያከብሩ ከታዘዙ በኋላ ነው። የፊርማ ማሰባሰቡ ዘመቻ በዓለም አቀፍና በሀገር ውስጥ ከፍተኛ ድጋፍ አስገኝቶላታል። የተሰበሰበው 18 ሺህ 800 ፊርማም ለጃፓን ሰራተኛ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ገቢ የተደረገ ሲሆን ደጋፊዎቹም የትዊተር ዘመቻ ጀምረዋል። የዚህ ዘመቻ መሪዎች እንደሚናገሩት በጃፓን አንዲት ሴት ለሥራ ስታመለክት ታኮ ጫማ ማድረግ እንደ ግዴታ ይቀርብላታል። "ይህ ዘመቻ ማህበራዊ ቅቡልነት ያለውን ይህ ተግባር አስወግዶ ሴት ልጅ እንደ ወንድ ማንኛውንም ጫማ አድርጋ በሥራ ገበታዋ ላይ እንድትገኝ ይፈቅዳል የሚል እምነት አለኝ" ብላለች የዘመቻው መሪ ኢሺካዋ። ከዚህ ቀደም በእንግሊዝ አንዲት ሴት በጊዜያዊነት በተቀጠረችበት የፋይናንስ መሥሪያ ቤት ታኮ ጫማ ካላደረግሽ ተብላ መገደዷ የመገናኛ ብዙኃን ሽፋን በማግኘቱ ብቻ ድርጅቶች ሴቶች የፈለጉትን መጫማት እንደሚችሉ ገልፀው ነበር። እ.ኤ.አ በ2017 በአንዲት የካናዳ ግዛት ሴቶች ታኮ ጫማ እንዲጫሙ የሚያዝዘውን ደንብ ከሥራ ውጪ ማድረጋቸው ይታወሳል። አሁን ደግሞ ተራው የጃፓን ይመስላል። \nSummary in the same language as the doc:
የጃፓን ሚኒስትር ሴቶችን ታኮ ጫማ እንዲጫሙ የሚያስገድደው የሥራ ቦታ የአለባበስ ስርዓትን ማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ተናገሩ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
265
Title: ወላይታ ፡ "ልጄ ታናሽ ወንድሙን ለመፈለግ በወጣበት ነው የተገደለው" የሶዶው አባት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቢቢሲ በትናንትናው ዕለት ባናገራቸው ወቅት አቶ ተፈሪ በበኩር ልጃቸው ሐዘን ላይ የነበሩ ሲሆን የሚኮሩበትን ልጃቸው ማጣታቸው ልባቸውን እንደሰበረው በምሬት ተናግረዋል። ስለ 28 ዓመቱ ልጃቸው ተስፋዬም ሲያወሱ፤ ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ በቢዝነስ ማኔጅመንት በከፍተኛ ማዕረግ ተመርቆም ኢንተርፕራይዝ ልማት በሚባል ድርጅትም ተቀጥሮ ይሰራ እንደነበር ገልጸዋል። ለእረፍት ቤተሰቦቹን ሊጠይቅ መጥቶ ባለበት ወቅት እሁድ ምሽት ከተማው ውስጥ የጥይት ተኩስ በተከፈተበት ጊዜ ታናሽ ወንድሙ ቤት ስላልነበረ እሱን ፍለጋም ወጣ። አቶ ተፈሪ እንደሚሉት ወንድሙን ወደቤት ለመመለስ የወጣው ተስፋዬ ላይመለስ በጥይት ተመትቶ ተገደለ። እንደወጣ በቀረው ልጃቸው ሐዘን ክፉኛ የተሰበሩት ሳግ በሚቆራርጠው ድምጽ "ልጄ ለሞት ተዳርጓል" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። "ሲቪል ነው፣ መሳሪያ አልታጠቀም፣ ምንም አያውቅም፣ ልጄ ባዶ እጁን ታናሽ ወንድሙን ለመፈለግ እንደወጣ ቀረ" ብለዋል። የወላይታ ሕዝብ የክልልነት ጥያቄን ካነሰ ከአስራ አምስት ዓመታት በላይ እንደሆነው የሚናገሩት አባት ያ ምላሽ ባለገኘበት ወቅት በተጨማሪ አመራሮቹ መታሰራቸው ቁጣን ቀስቅሷል። በዚህም ሳቢያ ወጣቶች የታሰሩት ሰዎች ይፈቱ በሚልም እሁድ ዕለት ከተሞቹ ላይ ተቃውሞ ማሰማት መጀመራቸውን ጠቅሰው ልጃቸው ተስፋዬም ወንድሙን ከሰልፈኞቹ መካከል ፍለጋ ለመፈለግ ሲሞክር ነው የተገደለው። "ልጁ አንድ ነገር እንዳይደርስበት፣ ጥይትም እንዳያገኘው በሚል ይዤው ልምጣ ብሎ ነው የወጣው። አካሄዱ ለተቃውሞ ሰልፍ አልነበረም፤ ትንሽ ወንድሙ በጥይት እንዳይመታ ለማምጣት ነበር" ይላሉ አባት አቶ ተፈሪ። አለመረጋጋቱ ከተከሰተ በኋላ ተስፋዬ ወንድሙን ሊፈልግ ሲወጣም የተጨነቁት አባት "ተው አትሂድ ብዬው ነበር" ይላሉ። በጥይት የመመታቱንም መርዶ የሰሙት ከጓደኛቸው በስልክ ነው ነው "ልጅህ በጥይት ተመትቷል፤ ሆስፒታል ተወስዷል ይባላል ተከታተለው። እኔ መውጣት አልቻልኩም ተብሎ ተደወለልኝ።" እሳቸውም በዜናው ደንግጠው ወደ ሶዶ ሆስፒታል በፍጥነት አቀኑ። እዚያም በደረሱበት ወቅት የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ስላሉ አናስገባም አሏቸው። "እዚያ ሰው መግባትም ሆነ መውጣት አይችልም አሉኝ" ክርስቲያን ሆስፒታልም እንዲሞክሩ ነገሯቸው። አቶ ተፈሪ የተባሉትን ሰምተው ወደ ክርስቲያን ሆስፒታል ሄዱ። ክርስቲያን ሆስፒታል ውስጥ ፅኑ ህሙማን ክትትል ወደሚያገኙበት ክፍል እንደገባና በአምስት ጥይት እንደተመታም ተረዱ። ሆዱ ውስጥ ያለውንም ጥይት ለማውጣት ቀዶ ጥገናም እየተካሄደ ነበር። ቀዶ ጥገናውም ሳይጠናቀቅ ህይወቱ አለፈ "ፅኑ ህምሙማን ክፍል ውስጥ እያለ አይኑን ሳላየው ልጄ ደክሞ ሞተ" የሚሉት አባት ከመሞቱ በፊትም ልጄ ከምን ደረሰ? እያሉ የሆስፒታሉን ሠራተኞችም እየወተወቱ እንደነበር ያስታውሳሉ። ዶክተሮቹም አባቱን እንዴት እንደሚያረዷቸው ለመንገር ዘገዩ፤ ቆይተው ከሁለት ሰዓት በኋላም ራሳቸው በቀጥታ ሳይሆን "በሌላ ሰው በኩል ልጄ እንደሞተ ነገሩኝ" ይላሉ። የሚረዷቸውን ሰዎችም ጠርተው መኪናም ለምነው አስከሬኑን አመሻሹ ላይ ወደቤታቸው ወሰዱ። ሌላኛው ልጃቸው ግን ምንም ጉዳት ሳይደርስበት ወደቤት መመለሱንም የአምስት ልጆች አባት የሆኑት አቶ ተፈሪ ይናገራሉ። "ከታላቅ ልጄ በላይ፣ ምንም ካላዬው ልጄ፣ ካላገባ፣ ልጅ ካልወለደ፤ እንዲሁ ያለ ስም የሚሞት ልጅ ያሳዝናል" የሚሉት አቶ ተፈሪ፤ ልጃቸው ዩኒቨርስቲ ጨርሶ ለፍቶ፣ ሥራ ይዞ ትዳር ሳይዝ ወግ ማዕረጉን ሳያዩ እንደወጣ መቅረቱ የእግር እሳት ሆኖባቸው ሐዘናቸውን አበርትቶባቸዋል። "እንዲህ አይነት ሁኔታ በጥይት ተቃጥሎ ሲሞት፣ አምስት ጥይት ተተኩሶበት ሲገደል እጅግ የሚያስመርር ነው"...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
412
Title: የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የሦስት ቀናት ጸሎት እና ምሕላ አወጀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በአገሪቷ እንኳንስ ሊደረግ ቀርቶ ሊታሰቡ የማይገባቸው ጎሳንና ሃይማኖትን መሠረት ያደረጉ መጠነ ሰፊ ግጭቶች በተለያዩ አካባቢዎች መስፋፋታቸው እንዳሳሰበው የገለፀው ቅዱስ ሲኖዶሱ፤ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት የጸሎትና ምሕላ እንዲደረግ አውጇል። • የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች በተለያዩ ከተሞች ሰልፍ አካሄዱ • ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተክህነት አደራጅ ኮሚቴ የጠራውን መግለጫ መንግሥት እንዲያስቆም ጠየቀ ከመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ጀምሮ ሁሉም አካላትና ዜጎች በየድርሻው ለአገራዊ ሰላም፣ አንድነት እና ተግባቦት የድርሻቸውን እንዲወጡም ጥሪ አድርጓል። ቅዱስ ሲኖዶሱ በመግለጫው በተለያዩ አካባቢዎች የሚነሱ ግጭቶች "ምክንያታዊ ባልሆኑ ጉዳዮች መነሻነት የተከሰቱ ናቸው" ብሏል። ከእውነታ የራቁ፣ የሕዝቡን የአንድነት እና የአብሮነት ባህል የሚጎዱ፣ ታሪክን የሚያፋልሱ ሐሰተኛ ትርክቶች ለግጭቶች መንስዔ እንደሆኑም ገልጿል። አክሎም የፖለቲካ ኃይሎች፣ የብዙኃን መገናኛዎች፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች እንዲሁም ምሁራንና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ብሔርንና ኃይማኖትን መሠረት ካደረጉ የትንኮሳ ቃላት ተቆጥበው፤ ለአገራዊ አንድነትና ተግባቦት የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪውን አቅርቧል። የጸጥታ እና የፍትሕ አካላት፣ ግጭቶች እና አለመግባባቶች ከመከሠታቸው በፊት ቀድሞ በመከላከል የሰው ሕይወት መጥፋትንና የንብረት ውድመትን በማስቀረት የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ጠይቋል። "እስከ አሁን ድረስ በግጭቶች እየደረሱ ካሉት የሰው ሕይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ልንማር ባለመቻላችን ችግሩ ቀጥሎ በዚህ ሳምንትም በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ ክልልና በሌሎችም ክልሎች እየተሠከተ ያለው ግጭት እጅግ አሳሳቢ ነው" ሲል ገልጿል ሲኖዶሱ። ችግሩ ጊዜ የማይሰጥና ሁሉም ኢትዮጵያውያን በአንድነትና በሕብረት ችግሩን ካልቀረፍነው መጠነ ሰፊ ጉዳትን የሚያስከትል በመሆኑም ከሌሎች የመወያያ አጀንዳዎች በማስቀደም በጉዳዩ ላይ በስፋት መወያየቱን ገልጿል። ከውይይቱ በኋላም ባለ አስራ ሁለት ነጥብ የአቋም መግለጫ እና የሰላም ጥሪ አስተላልፏል። • ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት አደራጅ ኮሚቴ ጥያቄን አወግዛለሁ አለ ሲኖዶሱ በመግለጫው ማንኛውም የተለየ ሃሳብ ያለው ወገን በሰለጠነ እና በሰከነ መንገድ በውይይት ችግሮችን እንዲፈታ፣ የወደፊት የአገር ተረካቢ የሆነው ትውልድ አገራቸውንን ከጥፋትና ካልተገባ ድርጊት እዲታደጉ ጥሪ አቅርቧል። ልዩ ልዩ ፅሁፎችንና ዘገባዎችን በመገናኛ ብዙኃን አሊያም በማህበራዊ ሚዲያ የሚያቀርቡ የፖለቲካ ተንታኞች እና አክቲቪስቶች ከስሜት፣ ከብሔር፣ ከቋንቋና ከኃይማኖት ልዩነት በጸዳ ሁኔታ ለሰላም የበኩላቸውን እንዲያደርጉ፣ የመንግሥትም ሆነ የግል መገናኛ ብዙሃን ከተቋቋሙበት ዓላማ አንጻር ግጭትን ከሚፈጥሩ ነገሮችና ትንኮሳዎች እንዲቆጠቡና ሚዛናዊ የሆኑ መረጃዎችን ለሕዝቡ በማድረስ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም ጠይቋል። ምሁራን ለአገር እድገት ያላቸውን ሚና የሚጠቅሰው መግለጫው አሁን አሁን ግን አንዳንድ ምሁራን የሚያስተላልፏቸው የኢትዮጵያን ታሪክ መሠረት ያላደረጉ ትርክቶች ለግጭትና ላለመግባባት መንስዔ ሲሆኑ እንደሚስተዋሉ ጠቅሷል። በመሆኑም ምሁራን ለአገራዊ አንድነትና ሰላም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም ጥሪ አስተላልፏል። በየደረጃው ያሉ የመንግሥት ኃላፊዎችም ግጭቶች ከመከሰታቸው በፊት ከሕዝብ ጋር ውይይት በማድረግ እና ከውይይቱ የሚገኙ ግብዓቶችን የእቅዳቸው አካል አድርገው ለትግበራው በመሥራት ኃላፊነታቸውን እዲወጡ ጠይቀዋል። መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም እስከ አሁን ድረስ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
389
Title: የአፍሪካ መሪዎች ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖምን ከትራምፕ እየተከላከሉ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ዶ/ር ቴድሮስ "የግድያ ዛቻ ደርሶብኛል፤ እኔ ግን ግድ አይሰጠኝም" ሲሉ የተቃጣባቸውን ጥቃት ጠንከር ባሉ ቃላቶች በሰጡት መግለጫ አጣጥለዋል። "ከሁለትና ከሦስት ወር በላይ ዘረኛ ጥቃቶች ተሰንዝረውብኛል። ጥቁር፣ ባርያ ተብያለሁ። እውነቱን ለመናገር እኔ በጥቁርነቴ እኮራለሁ። የሚባለው ነገርም ግድ አይሰጠኝም" ሲሉም አክለዋል። "በዘረኛ ንግግር በግል ጥቃት ሲደርስብኝ የበታችነት ስሜት ስለማይሰማኝ ምንም አይመስለኝም። ምክንያቱም እኔ ኩሩ ጥቁር ነኝ።" ኃላፊው በሰጡት መግለጫ ላለፉት ሦስት ወራት እሳቸው ላይ ያነጣጠሩ ዘለፋዎች እንደተሰሙ ገልጸዋል። ሆኖም ግን እሳቸውን የሚያሳዝናቸው አህጉሪቱ ላይ የተቃጡ ጥቃቶች እንደሆኑ አክለዋል። "መላው ጥቁር ሕዝብ እና መላው አፍሪካ ሲዘለፍ ግን አልታገስም፤ ያኔ ሰዎች መስመር እያለፉ ነው እላለሁ። እኔ የግድያ ዛቻ ሲደርስብኝ ምንም አልመሰለኝም፤ መልስም አልሰጠሁም። እንደ ማኅበረብ ሲሰድቡን ግን መታገስ የለብንም" ብለዋል። የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማክሰኞ ዕለት፤ የዓለም ጤና ድርጅትን "በዋነኛነት በአሜሪካ ቢደጎምም፤ በጣም ለቻይና የወገነ ድርጅት ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። ለድርጅቱ ድጋፍ ማድረጌን ላቆም እችላለሁ ሲሉም አስፈራርተዋል። ይህንን ንግግር ተከትሎ የአፍሪካ መሪዎች ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖምን ከትራምፕ እየተከላከሉ ነው። የሩዋንዳው ፕሬዘዳንት ፖል ካጋሜ፣ የናሚቢያው ፕሬዘዳንት ሀጌ ጄኒግቦ፣ የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት እና የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሞሳ ፋኪ ማሐማት ለዶ/ር ቴድሮስን ድጋፋቸው ከገለጹ መሪዎች ተጠቃሽ ናቸው። የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሞሳ ፋኪ ማሐማት ከዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊው ጎን ነኝ ማለታቸውን ተከትሎ፤ ፖል ካጋሜ "እኔም እስማማለሁ፤ ትችቱ ለዶ/ር ቴድሮስ፣ ለዓለም ጤና ድርጅት እና ለቻይና ነው ወይስ በጋራ ነው ጥቃት የተሰነዘረባቸው?" ብለዋል። የናሚቢያው ፕሬዘዳንት ሀጌ ጄኒግቦ "የመላው ዓለም ትብብር አስፈላጊ በሆነበት ሰዓት አብሮነትን ያሳዩ እውነተኛ መሪ" ሲሉ ዶ/ር ቴድሮስን ገልጸዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ለዓለም ጤና ድርጅት የማደርገውን ድጋፍ አቋርጣለሁ ስለማለታቸው የተጠየቁት ደ/ር ቴድሮስ፤ "ኮሮናቫይረስን ለፖለቲካ ፍጆታ ማዋል የለብንም" ብለዋል። ሁሉም አካላት ቫይረሱን መከላከል ላይ ማተኮር እንጂ ኮሮናቫይረስን ለፖለቲካ መጠቀሚያነት ማዋል የለብንም ሲሉም ተናግረዋል። በተጨማሪም ዶ/ር ቴድሮስ አሜሪካ ለድርጅቱ ለምታደርገው የገንዘብ ድጋፍ አመስግነው፤ ድጋፉ ይቀጥላል ብለው እንደሚተማመኑም ገልጸዋል። "በአገራችን ድንበር ውስጥ ብቻ ልንኖር አንችልም። ዓለም እጅግ እየጠበበች ነው። ከመቼውም ጊዜ በላይ አብሮነት ያስፈልገናል" ሲሉም ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
305
Content: ፋጡማ አብዱልቃድር አዳን እግር ኳስን እንደ የሴት ልጅ ግርዛት በመሳሰሉ ነውር ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ዝምታውን ለመስበር እየተጠቀመችበት ነው፡፡ የፋጡማ አብዱልቃድር ህይወት ይህን ሊመስል ይችል ነበር። እሷ ግን እግር ኳስን መጫወት ለልጃገረዶች ነውር በሆነበት አካባቢ ይህንን ስፖርት መረጠች። "አካላዊ ድብደባ ደርሶብኛል። መሬት ላይም ተጥያለሁ" ትላለች ያኔ የዛሬ አስር ዓመት በሰሜን ኬንያ ማርሳቤት ግዛት የሴቶችን ቡድን ማቋቋም ስትጀምር የነበረውን ትግል ስትገልጽ። ፋጡማ የአፍሪካ ቀንድ የልማት ተቋም ወይም በ2003 በሚጠራበት ስሙ ሆዲ የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ተቋም መስርታለች። እግር ኳስ ሰዎችን በአንድ እንዲያሰባስብ እና በባህላዊ አመለካከት ዙሪያ ለውጥ እንዲያመጣ ትፈል ነበር። እግር ኳስን በ2005 በጎሳዎች መካከል ከተፈጠረውና 100 ሰዎችን ከገደለው እልቂት በኋላ የማህበረሰቡን ወጣት ወንዶች ልብ ለማሸነፍ ተጠቅማበታለች። "ኤኬ-47 ጠመንጃ የእግር ኳስ ቡድኑን ቦታ ተክቶ ነበር።" ወዲያውኑ ወጣት ወንዶቹ መሳሪያቸውን መጣል ብቻ ሳይሆን ሊጣሏቸው ይገባ ከነበሩት የጎሳ አባላት ልጆች ጋር መጫዎት ጀመሩ። ከመጀመሪያዎቹ የእግር ኳስ ውድድሮች አንደኛው ግጭት በነበረባቸው ማህበረሰቦች መካከል ይቅርታን ለማውረድ ያለመ ነበር ባህላዊ አመለካከትን መጋፈጥ ፋጡማ ፊቷን ወደ ልጃገረዶች ባዞረች ጊዜ ያለእድሜ ጋብቻን እና የሴት ልጅ ግርዛትን ጨምሮ ችግራቸውን ማሰወገድ ፈልጋ ነበር። ዝምታውን መስበር የተሰኘው ዘዴዋ በአስር ዓመት ውስጥ ከ152 የኬንያ ማርሳቤት ክልል መንደሮች 1645 ልጃገረዶችን እግር ኳስ እንዲጫወቱ አስችሏል። በተለይ ባህላዊ የቤተሰብ እና የጎሳ መዋቅር ማለት ህጻናት እና ሴቶች አብዛኛውን ጊዜ ድምጽ አልባ ማድረግ በሚሆንበት አካባቢ ልጆች ለራሳቸው ዘብ እንዲቆሙ አቅማቸውን ማጎልበት የተልዕኮዋ ዋነኛው ክፍል ነው። • የዕለት ከዕለት ኑሮን የሚለውጡ ፈጠራዎች • አንበሶችን ያባረረው ወጣት ምን አጋጠመው? "በቀደመው ጊዜ የ13 ወይም የ12 ዓመት ልጃገረድን መዳር ምን ችግር አልነበረውም" በማለት የምተገልጸው ፋጡማ "ዛሬ የ13 ዓመት ልጅ ብታገባ አብረዋት በአንድ ክፍል ውስጥ የሚማሩ ሴቶች ይቃወማሉ። ወንዶች ልጆችም እንዲሁ" ይላል። ምንም እንኳ የሴት ልጅ ግርዛትም ሆነ ያለ እድሜ ጋብቻ በኬንያ ህገ-ወጥ ቢሆኑም የአካባቢው ባህል ጠንካራና በቀላሉ የማይቀየሩ ናቸው። ፋጡማም እነዚህን ድርጊቶች ተቃርና ለመከራከርም ሆነ አብራቸው ለመስራት መጠንከር ነበረባት። የተገበረችው አካባቢያዊ ዘዴም ለዚህ ጠቅሟታል። እግር ኳስ መጫወት ለሚፈልጉ ልጃገረዶች የሚሆን በቂ የስፖርት ትጥቅ እንዴት ማሰፋት እንዳለባት ኢማሞች ካማከረች በኋላ፤ አሁን ሆዲ የእስልምና ትምህርት ቤት ውስጥ የልጃገረዶች ቡድን አቋቁሟል። "በህይወት ኖሬ ይህ ሲሆን ማየቴን እስካሁን ማመን አልቻልኩም" ትላለች። ውድድሩ በ2008 ሲጀመር ለልጃገረዶች እግር ኳስ መጫወት በራሱ በሰሜን ኬንያ ነውር ነበር አንድ ልጃገረድ በአንድ ጊዜ የፋጡማ ሥራ በእያንዳንዳቸው ተሳታፊ ሴቶች ህይወት ላይ እየተጫወተው ያለውን አውንታዊ ውጤት መመልከት የተከተለችውን ፈጠራ የተሞላበት ዘዴ ስኬታማነትን ያሳያል። የ14 ዓመቷ ፋጡማ ጉፉ የትምህርት ቤቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ናት። ድሃ በሆነ ቤተሰብ ውስጥ ብቸኛ ሴት ልጅ ሆና በእናቷ እጅ ያደገችው ፋጡማ እንደምትለው "እግር ኳስ ህይወቷን ቀይሮታል።" "በመጀመሪያ በጣም ዓይን አፋር ነበርኩ" ትላለች። "ነገር ግን ከተወሰነ ጊዜ በኋላ እግር ኳስ ቀየረኝ። ለበርካታ ዓመታት ወላጆች ልጃገረዶች እግር ኳስ እንዲጫወቱ አይደግፉም ነበር። ወደፊት ግን እኔ እናት ስሆን...\nThe previous content can be summarized as follows:
"ናይሮቢ ውስጥ የህግ ሥራ በመስራት ጥሩ ገቢ እያገኘሁ ዘናጭ መርሴዲስ ቤንዝ እያሽከረከርኩ መኖር ለእኔ ቀላል አማራጭ ነበር። እኔ ግን ወደ ትውልድ ስፍራዬ መመለስ ነበር የፈለግሁት።"
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
435
Content: ሁሉንም የሚያመሳስላቸው አወዛጋቢ መሪዎች መሆናቸው ነው። እንደመጣላቸው ይናገራሉ? ለጋዜጠኛ ይመቻሉ፤ የዜና ርዕስ ይሆናሉ፣ ተቺዎቻቸውን ከፍ ዝቅ አድርገው ይሳደባሉ። ጆን ማጉፉሊ ኢምፔሪያሊስቶችን መስደብ ቁርስ፣ ምሳ እራታቸው ነው። ኮሮናቫይረስ ከመጣ ወዲህ ደግሞ ሰውየው በዓለም ሚዲያ ጭምር ትኩረት አግኝተዋል። የሚናገሩት ከሳይንስ ጋር ይጣረሳል። "ኮሮናቫይረስ የሚባልን ነገር ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በጸሎት ድምጥማጡን አጥፍተነዋል" ብለው ነበር። አሁን አሁን ማጉፉሊ ምንም ቢሉ ሕዝባቸው መገረም የተወ ይመስላል። ለነገሩ እርሳቸው ፕሬዝዳንት ከሆኑ እንደቀልድ 5 ዓመታት ሆናቸው። ራሳቸውን ብርቱ አፍሪካዊ ብሔርተኛ፣ ታንዛኒያዊ አርበኛና ጥብቅ የካቶሊክ አማኝ አድርገው ነው የሚያስቀምጡት። የውጭ ኃይሎችን እከሌ ከእከሌ ሳይለዩ የምሥራቅ አፍሪካ በዝባዦች ይሏቸዋል። "ታላቁ የታንዛኒያ ሕዝብ ሆይ! እንድትረዳልኝ የምፈልገው ታላቅ ፕሬዝዳንት፣ የማይናወጽ ፕሬዝዳንት ባለቤት እንደሆንክ ነው። እኔ መሪህ ማንንም አልፈራም፤ ለማንም አልንበረከክም" ብለው ነበር በመጋቢት 2018 (እ.ኤ.አ)። ማጉፉሊ የጤና ስጋት ባለበት በዚህ ወቅት ምዕመናን በአንድ ተሰብስበው አምልኮ እንዲያከናውኑ ያበረታታሉ ነጮችን በጥርጣሬ ማየት በመጪው ጥቅምት በመላው ታንዛኒያ ምርጫ ይካሄዳል። ማጉፉሊ ይኼ ጭራሽ የሚያሳስባቸው ጉዳይ አይደለም። መንበራቸው ተደላድሏል። ሁለተኛ ዙር አገራቸውን ይመራሉ ተብሎ ታምኗል። ይህ ማንም የሚጠራጠረው ጉዳይ አይመስልም። ምክንያቱም በርካታ ታንዛኒያዊያን መሪያቸው የአገራቸውን ጥቅም እያስከበሩላቸው የሚገኙ አርበኛ አድርገው ነው የሚመለከቷቸው። ለምሳሌ የማጉፉሊ አንዱ ፈተና ሆኖ የቆየው "ባሪክ ጎልድ ኮርፖሬሽን" የተሰኘ የካናዳ የማዕድን ድርጅት ነበር። ማጉፉሊ ድንገት ተነሱና የዚህ ማዕድን ቆፋሪ ድርጅት ከሦስት የወርቅ ማዕድን ቁፋሮዎች የሚያገኘው 70 ከመቶ ድርሻ ለታንዛኒያ መንግሥት ገቢ ካላደረገ ተጭበርብረናል አሉ። የኩባንያውን ኃላፊዎች "ያን ካላደረጋችሁ ታንዛኒያን እየበዘበዛችኋት እንደሆነ ነው የምቆጥረው" አሉ። ኩባንያው መጀመሪያ "እንዴት ተደርጎ፣ ሞቼ ነው ኖሬ!" አለ። በኋላ ግን ተለሳለሰ። ዘለግ ያለ ጊዜን ከወሰደ ድርድር በኋላ ድርጅቱና ማጉፉሊ ከስምምነት ደረሱ። መንግሥትም ከኮርፖሬሽኑ ድርሻ 16 ከመቶ ለመውሰድ ተስማማ። ማጉፉሊ ድርድሩ በአንዲት ላምና በአንዲት ጥንቸል መካከል የተደረገ ነበር ሲሉ ተናገሩ። በእርግጥም የድርድሩ ውጤት ከዚህ በኋላ የውጭ ድርጅቶች ታንዛንያን በኢንቨስትመንት ስም መበዝበዝ እንደማይችሉ ጥቆማ የሰጠ ነበር። ማጉፉሊ ድርድሩ እስኪሰምር ድረስ የዚህን ድርጅት ምርቶች ወደ ውጭ እንዳይላኩ አግደው ቆይተው ነበር። የባሪክ ወርቅ ማዕድን ሥራ አስኪያጅ ማርክ ብሪስቶ ስምምነቱን ሲፈረሙ የማጉፉሊን እጅ ከጨበጡ በኋላ እንደተናገሩት "አሁን የተፈራረምነው ነገር የማዕድን ኢንዱስትሪውን ወደፊት የሚፈትን ነው" አሉ። ማጉፉሊ በተራቸው ተነስተው ምላሽ ሰጡ፤ "ለዚህ ስምምነት መሳካት ታላቁን አምላኬን አመሰግነዋለሁ።" ማጉፉሊ ከዚህ የማዕድን ኩባንያ ጋር ብቻ አይደለም ጠብ ውስጥ የገቡት። ከቻይና ጋር በተመሳሳይ ሁለት ስምምነቶችን ሰርዘዋል። አንዱ የታንዛኒያ የመጀመሪያው የኤሌክትሪክ ባቡር መስመር ነው። ይህ መስመር የንግድ መናኸሪያዋን ዳሬሰላምን ከዋና ከተማዋ ዶዶማ የሚወስድ 500 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ነበር። ሁለተኛው በምሥራቅ አፍሪካ ትልቁ ወደብ የባጋሞዮ ግንባታ ሲሆን ይህ ቦታ በአንድ ወቅት የጀርመን የምሥራቅ አፍሪካ ቅኝ የነበረው ግዛት ዋና መናኸሪያ ነበር። ይህ ፕሮጀክት 10 ቢሊዮን ዶላር የሚፈጅ ስምምነት...\nThe previous content can be summarized as follows:
የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ ማን ይመስላቸዋል ከተባለ የብራዚሉ ጃይ ቦልሶናሮ፣ ወይም የፊሊፒንሱ ዲቶርቴ ወይም በትንሽ በትንሹ የአሜሪካው ትራምፕ?
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
402
ህዳር 11 ቀን 2011 ማታ ከሶስት ሰዓት በኋላ ታጣቂዎች የቤተሰብ አባላቱን በጥይት ገድለው ቤታቸውንም እንዳቃጠሉ በጥቃቱ ባለቤታቸውንና የባለቤታቸውን ወንድሞች ያጡት የስምንት ልጆች እናት ወ/ሮ ልኪቱ ተፈራ ይናገራሉ። "መጀመሪያ ተኩስ ከከፈቱብን በኋላ ቤት ውስጥ ጭድ ጨምረው እሳት ለኮሱብን። እኔና ልጆቼ በጓሮ በር በኩል አመለጥን። ሌሎቹ ግን እዚያው ተቃጠሉ" በማለት ሁኔታውን ያስታውሳሉ። • "ጥፍር መንቀል ሕጋዊ አይደለም ስንለው ብሔሩ ውስጥ ለመደበቅ ይሞክራል" ጠ/ሚ ዐብይ • የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አመፅን በፎቶ ልጃቸው አቶ ወጋሪ ፈይሳ በመኖሪያ ቤታቸው በወቅቱ ሃያ አንድ የቤተሰብ አባላት እንደነበሩና ቤታቸውም ፖሊስ ጣቢያ አቅራቢያ በመሆኑ ደህንነት ተሰምቷቸው እንደነበር ይናገራል። ነገር ግን ያልጠበቁት ነገር መከሰቱንና በተፈጠረው ነገርም ህፃናት ልጆች ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ እንዳሉም ይገልፃሉ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙሳ አህመድ ከተማው ውስጥ ግድያ ስለ መከሰቱ መረጃ እንዳላቸው ነገር ግን ዝርዝር ጉዳዮችን እንደማያውቁ ገልፀዋል። ከጥቃቱ የተረፉ የቤተሰቡ አባላት ሸሽተው የተጠለሉበት አዋሳኝ የምሥራቅ ወለጋ ሃሮ ሊሙ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጋሮማ ቶሎሳ ግድያው ስለመፈፀሙ ማረጋገጫ እንዳላቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። "አባቴ ፈይሳ ዲሳሳ፣ ወንድሙ ዲንሳ ዲሳሳን ጨምሮ ስምንት የአጎቶቼ ልጆችን አጥተናል። ግድያው በጣም አሰቃቂ ነበር" ይላሉ አቶ ዋጋሪ። • በኢትዮጵያ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያን ወደ ፅዮን ውሰዱን ተማፅኖ • "የኖርዌይ ፓስፖርቴን መልሼ ኢትዮጵያዊ መሆን እችላለሁ" አቶ ሌንጮ ለታ በተመሳሳይ እለት የቤተሰብ አባላቱን ግድያ ጨምሮ በያሶ ከተማ በተፈፀመ ጥቃት አርባ የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን ኗሪዎችና የአዋሳኝ ወረዳ አስተዳዳሪው ቢናገሩም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ሃላፊው አቶ ሙሳ ግን አስር ሰው ብቻ ስለመገደሉ መረጃ እንዳላቸው ይገልፃሉ። ሆኖም ግን ጉዳዩን በሚመለከት ተጨማሪ መረጃ እንደሚያስፈልጋቸው "መንገድ በመዘጋቱ ነገሮችን በቅርበት ማጣራት አልቻልንም" በማለት ተናግረዋል። አቶ ሙሳ እንደሚሉት የረቡዕ ጥቃት ከመፈፀሙ ከጥቂት ቀናት በፊት ሁለት የመንግሥት ሰራተኞች ተገድለዋል። አርብ እለትም ደግሞ በካማሼ ሌሎች ሦስት ሰዎች መሞታቸውንም ገልፀዋል። በያሶ ጥቃቱን የፈፀሙት ታጣቂዎች ከመሆናቸው በዘለለ ስለታጣቂዎቹ እስካሁን ምንም የተረጋገጠ መረጃ እንደሌለ አቶ ሙሳ ይናገራሉ። 'ያፈነገጡ የኦነግ ታጣቂዎች' ለአካባቢው ስጋት እየሆኑ እንደሆነ አቶ ሙሳ ቢናገሩም ያነጋገርናቸው ኗሪዎች እና የአዋሳኝ ወረዳ ሃላፊዎች ግን በአካባቢው የኦነግ ታጣቂ እንደሌለ ገልፀዋል። በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ አራት የካማሺ ዞን ሃላፊዎች አሶሳ ከተማ ስብሰባ ቆይተው ወደ ካማሺ በመመለስ ላይ ሳሉ በተከፈተባቸው ተኩስ ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በተፈጠረ ግጭት ብዙዎች መገደላቸውንና ወደ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ከቀያቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል። በአሁኑ ወቅት ግን ነገሮችን ለመቆጣጠር በያሶ ከተማ ፌደራል ፖሊስ፤ በካማሽ ደግሞ መከላከያ ሠራዊት እንደገባ አቶ ሙሳ ገልፀዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
''የአንድ ቤተሰብ አባላት ግድያ'' በቤኒሻንጉል ክልሏ ያሶ ከተማ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
361
Title: በቡሌ ሆራና በሀዋሳ የኒቨርሲቲ የተፈጠረው ምን ነበር?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በተያያዘም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ተማሪዎች መካከል ተነሳ በተባለ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት አልፏል። በሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች የተፈጠረው ምን ነበር? ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ተማሪዎች መካከል ተነሳ በተባለ ግጭት የአንድ ተማሪ ሕይወት ማለፉን የዩኒቨርሲቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርማየ አሰፋ ገልፀዋል። ኃላፊዋ እንደገለፁልን እስካነጋገርናቸው ሰዓት ድረስ በዩኒቨርሲቲው ግጭት አለመኖሩን ገልፀው፤ ከትናንት በስቲያ አመሻሹ ላይ ሱራፌል ሳሙኤል የተባለ የአንደኛ ዓመት ተማሪ በተማሪዎች ማደሪያ ኮሪደር ላይ ወድቆ መገኘቱን ተናግረዋል። "ተማሪው በተገኘ ሰዓት ደም እየፈሰሰው ነበር። ወዲያውኑ ወደ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ተወሰደ፤ ነገር ግን በጣም አስጊ ሁኔታ ውስጥ ስለነበር ሕይወቱ ሊተርፍ አልቻለም" ብለዋል። ተማሪው በስለት የመወጋት አደጋ እንዳጋጠመው የገለፁት ኃላፊዋ፤ ለተጨማሪ ምርመራ አስክሬኑ ወደ ሚንሊክ ሆስፒታል መላኩን በትናንትናው ዕለት ነግረውናል። ከተማሪው ሞት ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ወደ 44 የሚደርሱ ተማሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም አስረድተዋል። ሟች ተማሪ፤ የእርሱ የዶርም ልጅ ከነበረና አሁን ተጠርጥሮ በተያዘ ተማሪ መካከል የግል ግጭት እንደነበራቸውም ኃላፊዋ አክለዋል። ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ያነጋገርነው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በምዕራብ ኦሮሚያ ከዚህ ሳምንት መጀመሪያ ወዲህ የኢንተርኔት እና የስልክ አገልግሎት መቋረጡን በማስመልከት ተማሪዎች ጠዋት 2፡30 አካባቢ ሰልፍ እንደወጡ ይናገራል። እርሱ እንደሚለው ሰልፉ ሰላማዊ ነበር። ይሁን እንጅ የዩኒቨርሲቲ ግቢ ፖሊሶች "ቀጠቀጡን" ይላል። በዚህም ስምንት ሰዎች በጥይት ሲመቱ የአንድ ተማሪ ሕይወት ማለፉን ገልፆልናል። ሕይወቱ ያለፈው ተማሪ በጥይት የተመታው በግቢው 'ዲኤስቲቪ' የሚባል አካባቢ ነው ይላል። "ተተኩሶብናል፤ የግቢው ፖሊስ መሳሪያ ይዞ ባይረብሽ በሰላም ወጥተን በሰላም እንገባ ነበር" የሚለው ተማሪው፤ በዱላ እና በጥይት ጉዳት የደረሰባቸውም በርካቶች እንደሆኑ ነግሮናል። ጉዳዩን አስመልክተን ያነጋገርናቸው የዩኒቨርሲቲው የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዳንኤል ሰይፉ፤ በግጭቱ የአንድ ተማሪ ሕይወት ማለፉን እና አንድ ተማሪ በጥይት እግሩ ላይ ተመትቶ ወደ ሃዋሳ ሆስፒታል መላኩን አረጋግጠዋል። ተማሪዎቹ በአራቱ የወለጋ ዞኖች ለምን የኢንተርኔትና ስልክ አገልግሎት ተቋረጠ፣ ለምን በኮማንድ ፖስት ሥር ሆነ የሚሉ መፈክሮችን ይዘው እንደነበር አቶ ዳንኤል ገልፀውልናል። ዳይሬክተሩ እንዳሉት ተማሪዎች ሰላማዊ አካሄድ አልነበራቸውም፤ ድንጋይ መወርወር፣ መስታወቶችን መሰባበር ላይ ነበሩ። ይሁን እንጅ "ተማሪ ላይ አልተተኮሰም ፤ ወደ ላይ ነበር ሲተኮስ የነበረው፤ በተማሪ ጀርባ የገባ እና በተማሪዎች ውስጥ ሆኖ የሚተኩስ አካል እንደነበር ነው የፀጥታ አካላት እየገለፁ ያሉት" ሲሉም ገልፀውልናል። በሐሮማያ ዩኒቨርሲቲም እንዲሁ፤ በምዕራብ ኦሮሚያ ያለውን ችግር በመቃወም ከትናንት በስቲያ ምሽት በተነሳ ግጭት በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል። ይህንን ተከትሎ በዩኒቨርሲቲው ግጭት ለመፍጠር ሲንቀሳቀሱ ነበሩ ባላቸው 77 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል። እርምጃ ከተወሰደባቸው ተማሪዎች ሁለቱ ከትምህርታቸው ሲሰናበቱ፤ 75 ተማሪዎች ደግሞ ለሁለት ዓመታት ያህል ከትምህርታቸው ታግደዋል። በቅርቡ የጅማ፣ ወሎ፣ ጎንደር እና ድሬ ዳዋ ዩኒቨርሲቲዎች በተከሰቱ ግጭቶችና አለመረጋጋት ተሳትፎ ነበራቸው ባሏቸው ተማሪዎች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ላይ እርምጃ መውሰዳቸው ይታወሳል። አራቱ ዩኒቨርሲቲዎች እርምጃ የወሰዱት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
395
Title: ሰሜን ኮሪያ ለሶሪያ የኬሚካል ጦር መሳረያ ማምረቻ ቁሶችን ታቀርባለች ተባለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቁሳቁሶቹ አሲድን መቋቋም የሚችሉ የወለል ንጣፎች፣ ቱቦዎችና ተያያዥ እቃዎች እንደሆኑ ሪፖርቱ አመልክቷል። ገና ይፋ ያልሆነው በእዚህ የተባበሩት መንግሥታት ሪፖርት ላይ እንደሰፈረው፤ የሰሜን ኮሪያ የሚሳኤል ባለሙያዎች በሶሪያ የጦር መሳሪያ ማምረቻ ተቋማት ውስጥ መታየታቸውን ኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ዘግቧል። ምንም እንኳን መንግሥት ቢያስተባብልም የሶሪያ ኃይሎች ክሎሪን የተባለውን መርዘኛ ጋዝ እየተጠቀሙ መሆናቸውን የሚያመለክቱ አዳዲስ ሪፖርቶች መውጣታቸውን ተከትሎ ነው ይህ መረጃ የወጣው። በአሁኑ ጊዜ ሰሜን ኮሪያ በምታካሂደው የኑክሌር ፕሮግራም ምክንያት ዓለም አቀፍ ማዕቀብ ተጥሎባት ይገኛል። ከሰሜን ኮሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ሶሪያ ተላኩ ከተባሉት ቁሳቁሶች መካከል ከፍተኛ ሙቀትና አሲድን የሚቋቋሙ የወለል ንጣፎችና ሌሎች ተያያዥ ቁሶች ናቸው። የወለል ንጣፎቹ የኬሚካል ጦር መሳሪያዎችን ለመስራት የሚያስችሉ ተቋማትን ለመገንባት እንደሚውሉ ተነግሯል። ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ አምስት ጊዜ በአንድ የቻይና የንግድ ተቋም በኩል ቁሳቁሶች ወደ ሶሪያ መላካቸውን ዎል ስትሪት ጆርናል ጋዜጣ ባወጣው ዘገባ አመልክቷል። እነዚህም በበርካታ ዓመታት ውስጥ ከተጓጓዙት ቁሶች መካከል የተወሰኑት እንደሆኑም ተገልጿል። ሰሜን ኮሪያ ላቀረበቻቸው ቁሳቁሶች በተለያዩ ኩባንያዎች በኩል የሶሪያ መንግሥት ተቋም በሆነው የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ማዕከል አማካይነት ክፍያ እንደሚፈፀምላት ጋዜጣው ዘግቧል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
175
Doc to summarize: ናይጀሪያዊው ግለሰብ በቤተሰቦቹ ጋራዥ ውስጥ ለሶስት አመታት ያህል ተቆልፎበት ነበር ብሏል ፖሊስ። በሰሜናዊዋ ናይጄሪያ ካኖ ከተማ በሚገኝ ጋራዥ የቆለፉበት ቤተሰቦቹ ናቸው። የ32 አመቱ አህመድ አሚኑ የተገኘው ፖሊስ በደረሰው ጥቆማ ነው። ጥርጣሬ ያደረባቸው ጎረቤቶቹ ሂውማን ራይትስ ኔትወርክ የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅትን ስለ አህመድ ሁኔታ ያሳውቃሉ። አንዳንድ ሪፖርቶች እንደሚያሳዩት ለሰባት አመታትም ያህል ተቆልፎበት እንደነበር ነው። አህመድ ነፃ በወጣበት ወቅት የተቀረፀ ቪዲዮ እንደሚያሳየው በከፍተኛ ሁኔታ የገረጣ፣ አጥንቱ የገጠጠና የተጎሳቆለ ሲሆን መራመድ አቅቶትም በድርጅቱ ሰራተኞችም ድጋፍ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል። ቪዲዮውም በማህበራዊ ሚዲያ የተጋራ ሲሆን አሰቃቂም ነው ተብሏል። አጥንት ብቻ የሆነው ሰውነቱም ብዙዎችን አስደንግጧል። "አህመድን ስናገኘው በተጎሳቆለ ሁኔታ ነው። ከተቆለፈበት ጋራዥም መውጣት ስለማይችል ባለበት ቦታም ነው የሚፀዳዳው። ምግብም የሚሰጠውም አይመስልም። ሞቱን እየተጠባበቀ ያለም ነው የሚመስለው። በጣም አሰቃቂ ነው" በማለት የሂውማን ራይትስ ኔትወርክ ኃላፊ ሃሩና አያጊ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአህመድ አባትና እንጀራ እናቱም በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን ምርመራ እንደተከፈተባቸውም የፖሊስ ቃለ አቀባይ ሃሩና ኪያዋ በመግለጫቸው አትተዋል። አህመድ አደንዛዥ ዕፅ ይጠቀማል በሚል ጥርጣሬ ለአመታት እንደቆለፉበት፣ አየርም አግኝቶ እንደማያውቅ ተገልጿል። ምግብም በበቂ ሁኔታ እያገኘ ስላልነበር የጤናውም ሁኔታ በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። በናይጄሪያ በቤተሰቦቹ ተቆልፎበት እንዲህ በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገኝ አህመድ በዚህ ሳምንት ብቻ ሁለተኛው ነው። በዚህ ሳምንት ረቡዕ በሰሜናዊ ምዕራብ ናይጄሪያ ኬቢ ግዛት ለሁለት አመታት ያህል በእንስሳ በረት ተቆልፎበት የነበረ የአስር አመት ታዳጊ ነፃ ወጥቷል። የቆለፉበት ቤተሰቦቹ ናቸው የተባለ ሲሆን በፖሊስ እገዛም ነው የወጣው። \nSummary in the same language as the doc:
ከወገቡ በታች እርቃኑን ሆኖ ያለ ድጋፍ መንቀሳቀስ የማይችል ሆኖ ነው ፖሊስ ያገኘው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
226
Title: ፓኪስታናዊው ህንድ'በሰላይነት' የያዘቻት 'እርግቤን' ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይመልሱልኝ እያለ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በህንድ አራት ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ የድንበር ከተማ ላይ ነዋሪ የሆነው ግለሰብ እርግቧን የለቀቃት የኢድ አልፈጥርን በዓል ለማክበር እንደሆነ አሳውቋል። የህንድ ፖሊስ በበኩሉ እርግቧ በእግሯ ላይ ቀለበት እንዳላትና የተለያዩ ሚስጥራዊ ኮዶችን (የይለፍ ቃል) የያዘች መሆኗን ገልፀው፤ የይለፍ ቃሉ (ኮዱ) ምን እንደሆነም እየመረመሩ እንደሆነ አሳውቀዋል። ግለሰቡ በበኩሉ የይለፍ ቃል የተባለው የስልክ ቁጥር መሆኑን አስታውቋል። የፓኪስታኑ ዳውን ጋዜጣ በበኩሉ የእርግቧ ባለቤት ስሙ ሃቢቡላህ መሆኑንና በርካታ እርግቦችም እንዳሉት ዘግቧል። እርግቦቹ የሰላም ምልክት መሆናቸውንና ህንድ "ይህችን ምንም ያላጠፋች ነፃ እርግብ ጥቃት እንዳታደርስባት" መናገሩን ጋዜጣው ሃቢቡላህን ዋቢ አደርጎ ዘግቧል። እርግቧ የተያዘች ህንድና ፓኪስታን ይገባኛል በሚሏት የካሽሚር ግዛት ሲሆን፤ በህንድ በኩል በምትደዳደረው ግዛትም እርግቧ መግባቷን ተከትሎ የአካባቢው ማህበረሰብ ለፖሊስ አሳልፈው ሰጥተዋታል። ከፓኪስታን የበረረች እርግብ በህንድ ባለስልጣናት 'በሰላይነት' ስትፈረጅ የመጀመሪያዋ አይደለም። በጎርጎሳውያኑ 2015 አንዲት ነጭ እርግብ በሁለቱ ሃገራት ድንበር በኩል ስታንዣብብ በአስራ አራት አመት ታዳጊ ጠቋሚነት ታስራ ነበር። እንዲሁ በጎርጎሳውያኑ 2016ም የህንዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ማስፈራሪያ ወረቀት ተገኘባት የተባለች ሌላ እርግብ በቁጥጥር ስር ውላለች። ሁለቱ ሃገራት ለዘመናት ተፋጠው የሚገኙ ሲሆን፤ በጎርጎሳውያኑ 1971ም ከፍተኛ ጦርነት ውስጥ ገብተው ነበር። በተለይም በካሽሚር ግዛት ይገባኛል የተነሳ ሁለቱ ሃገራት ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
190
ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ጥቃቱ በደረሰባቸው ሰዓት አማራ ክልል የ"መፈንቅለ መንግሥት" ሙከራን ለማክሸፍ ሲሠሩ እንደነበርም ተገልጿል። በተመሳሳይ በአማራ ክልል በዛኑ ቀን በደረሰ ጥቃት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር አምባቸው መኮንንና አማካሪያቸው አቶ እዘዝ ዋሴና የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አቶ ምግባሩ ከበደም ሕይወታቸውን አጥተዋል። ኢትዮጵያ ብዙ ክስተት የተከናወነበትን 2011 ዓ. ም. ለማገባደድ አንድ ቀን በቀራት በዛሬው እለት፤ በድንገት ሕይወታቸው የተቀጠፈውን የአገሪቱን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ቢቢሲ አስታውሷቸዋል። የሚቀርቧቸውን በመጠየቅ ከውትድርና ጀርባ ያለውን ሕይወታቸውን ቃኝቷል። ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ • በሃየሎም ይምሉ የነበሩት ጄነራል ሰዓረ መኮንን ማን ናቸው? የቀድሞው የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ሌተናንት ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ- ጓደኛና የትግል አጋር ከጄኔራል ሰዓረ መኮንን ጋር ትውውቃችሁ እንዴት ተጀመረ? ጄኔራል ፃድቃን፡ ከጄኔራል ሰዓረ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኘነው እኔና ጄኔራል ሃየሎም የምንመራት ኃይል 73 የምትባል ሻምበል ነበረች፤ እሱ እዛው ተመድቦ መጥቶ ነው። እኔ የሻምበሏ ኮሚሳር ነበርኩ፤ ጄኔራል ሃየሎም ደግሞ ኮማንደር ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወቅነውም በዚሁ አጋጣሚ ነበር። ከጄኔራል ሃየሎም ጋርም በጣም ጥሩ የሚባል ግንኙነት ነበረው። የሃየሎምን አመራርና ወታደራዊ ብቃት በጣም ነበር የሚያደንቀው። የአስከሬን ሽኝት በተደረገበት እለት • የጄነራል ሰዓረ ቀብር አዲስ አበባ ሳይሆን መቀሌ ይፈጸማል • ራሱን አጥፍቷል የተባለው የጄነራል ሰዓረ ጠባቂ ሆስፒታል እንደሚገኝ ተገለፀ በትግል ወቅት ግዳጅ ላይ ካልሆኑ ምን ያዝናናቸው ነበር? ጄኔራል ፃድቃን፡ልክ እንደ ሁላችንም ሙዚቃ በ... Continue the article for another 4000 characters max:
ጣም ያዝናናው ነበር። የትግርኛ ሙዚቃ ደግሞ መስማት ያስደስተዋል። በረሀ ላይ በነበርንበት ወቅት፤ እንዲሁም ከትግል በኋላ አዲስ አበባ መንግሥት ከመሰረትን በኋላ የተለያዩ በአሎች እናዘጋጃለን፤ በዚህ ወቅት ወደ መድረክ መጥቶ መጨፈርም ይወድ ነበር። ሁሌም ቢሆን አዎንታዊ አስተሳሰብ ይዞ ነው የሚንቀሳቀሰው። ልክ እንደ ማንኛውም ታጋይ እግር ኳስም ይወድ እንደነበር አስታውሳለው። ምንም እንኳን አብዛኛውን ጊዜያችንን በወታደራዊ ኃላፊነቶች ብናሳልፍም፤ አንዳንዴ ሰብሰብ የማለት እድሉን ስናገኝ ኳስ የምንጫወትባቸው ጊዜያት ነበሩ። በሬድዮም ቢሆን ስፖርታዊ ውድድሮችን የመከታተል እምብዛም እድሉ አልነበረንም። የትግል ሕይወታቸውስ ምን ይመስል ነበር? ጄኔራል ፃድቃን፡ ጄኔራል ሰዓረ የሚሰጠውን ማንኛውም አይነት ኃላፊነት በትልቅ መነሳሳትና ፍላጎት በአግባቡ የሚወጣና ከእሱ በኩል ምንም አይነት ጉድለት እንዳይኖር አድርጎ ጥንቅቅ አድርጎ ነበር የሚሠራው። ከዚህም ባለፈ ከእሱ ሥራ መስክ ባለፈ በተጓዳኝ ሥራ መስኮች ችግር እንዳይፈጠር ቅድመ ዝግጅት የሚያደርግ ወታደር ነበር። ሰዓረ ገና ተራ ወታደር እያለ ነው የማውቀው እና ሁሌም ቢሆን ነገሮችን ቀድሞ በጥልቀት ለማወቅ የሚጥርና ጥንቅቅ አድርጎ የሚዘጋጅ፤ ምንም አይነት ነገር ለእድል የማይተው ወታደር ነው። ጦርነት ውስጥ ከገባ በኋላ ደግሞ አስፈላጊ የሆነውን ማንኛውም ጉዳይ በማንኛውም ሰአት ማከናወን የሚችል ሰው ነው። ያልተጠበቀ ነገር እንኳን ቢያጋጥም ሰዓረ በምንም ሁኔታ ሳይደናገጥ ነው እርምጃ ለመውሰድ የሚሞክረው። መደንገጥ የሚባል ነገር አልፈጠረበትም። በቃ ጀግና ወታደር ነው። ትልቅ የአመራር ብቃት ያለው ወታደራዊ መሪም ነው። የጄኔራል ሰዓረ መኮንን ባለቤት የምግብ ምርጫቸውስ? ጄኔራል ፃድቃን፡ በረሃ ላይ እያለን የምንመርጠው ምንም አይነት ምግብ አልነበረም። ያገኘነውን ነበር የምንበላው። ነገር ግን ደርግን ጥለን ወደ ሥልጣን ከመጣን በኋላ በተለይ ደግሞ ባህላዊ ምግቦችን ያዘወትር ነበር። አንድ የማልረሳው ግን በተለይ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት እሱ ወደነበረበት ግንባር በምመላለስበት ወቅት ሰብሰብ ብለን ጥብስ እንበላ ነበር። ጠዋትም ማታም ጥብስ ብንበላ ግድ አይሰጠንም ነበር። የእንጀራ ፍርፍር እና እንቁላል ፍርፍርም የምንበላባቸው ጊዜዎችን አስታውሳለሁ። ከትግል በኋላ ግን ሁሉም የየራሱ ምርጫ ሊኖረው ይችላል። በትግል ወቅት የማይረሱት አጋጣሚ ምንድን ነው? ጄኔራል ፃድቃን፡በአግአዚ ኦፐሬሽን ወቅት እጅግ አስገራሚ ተልዕኮ ነበር የተወጣው። በ1976 እና 1977 ዓ. ም. አንድ ሻለቃ ምሽግ ይዞ ተቀምጦ በጣም ተቸግረን በነበረበት ወቅት፤ ሻለቃውን ለመደምሰስ ከፍተኛ ጀግንነት በማሳየት ትልቅ ሥራ ሠርቷል። ከሁሉም በላይ ግን በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት ቡሬ ግንባር ላይ በሃገር ደረጃ አጋጥሞ የነበረውን አደጋ በአስገራሚ ሁኔታ የፈታ ትልቅ ጀግና መሪ ነው። • "በዚህ መንገድ መገደላቸው ከፍተኛ የፀጥታ ችግር መኖሩን ያሳያል" ጄነራል ፃድቃን ሰላም (አሸናፊ)- የጄኔራል ሰዓረ የታላቅ እህት ልጅ ጄኔራል ሰዓረ በቤተሰቡ ውስጥ እንዴት ይታያሉ? አሸናፊ፡ ከቤተሰቡ ጋር መልካም ግንኙነት ነበረው። ሳቅ እና ጨዋታ የሚወድ ሰው ነው። ማንኛውም ሰው ሊጠይቀው ሲመጣ እንደ አንድ ትልቅ መሪ ሳይሆን እንደ እኩያ ነው የሚያጫውተው። ቀልድ ማውራት ይወዳል፤ በጣም አዝናኝ ሰው ነበር። ወደ 9ኛ ክፍል እንዳለፈ የ15 አመት ልጅ ሆኖ ነው ትግሉን የተቀላቀለው። እሱ በ1969 ዓ. ም. ወደ ትግል ሲሄድ እኔ ደግሞ በዓመቱ በ1970 ዓ. ም. ተወለድኩኝ። ነገር ግን ስለሱ ከወላጆቼ ከሰማሁት ልጅ እያለ ከጓደኞቹ ጋር ጠመንጃ በ25 ሳንቲም...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
608
Content: የባርሴሎና የእግር ኳስ ክለብ በፈረንጆቹ ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም. በሚካሄደውና የካታሎንያን ነፃነት በሚወስነው ሕዝበ ውሳኔ ላይ ገለልተኛ መሆን የፈለገ አይመስልም። ማዕከላዊው የስፔን መንግስት የሕዝበ-ውሳኔ ሂደቱን ሕገ-ወጥ በማለት ይኮንነዋል። የሕዝበ-ውሳኔው ጉዳይ አሁን ላይ እየተካረረ የመጣ ሲሆን የስፔን ፖሊስ ሕዝበ-ውሳኔውን እንዲያግዙ የተዘጋጁ ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ሲያውል የንቅናቄውን መሪዎችንም ማሰሩም ታውቋል። ዋና ከተማዋ ባርሴሎና የሆነው የካታሎንያ ግዛት ነፃ የምትወጣ ከሆነ የስፔን ላሊጋ ሃያል ክለብን ላናየው ነው ማለት ነው? ኤል-ክላሲኮ የሚባል ነገር አይታሰብም? የብዙዎች ጥያቄ ሆኗል። የባርሴሎና አቋም. . . የባርሴሎና መሪዎች በፖሊቲካ ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገቡ ብዙ ጊዜ ሲናገሩ ይደመጣል። ክለቡ ለነፃነቱ መሳካትም ይፋዊ አዎንታዊ ድጋፉን አያሳይ እንጂ በያዝነው ወር መባቻ ላይ ነፃነቱን እንደሚደግፍ የሚያሳይ ፍንጭ ሰጥቷል። የስፔን ፖሊስ የካታሎንያ ባለስልጣናትን ባሰሩበት ወቅት ፖለቲካዊ ይዘት ያለው መግለጫ መልቀቁ ይታወሳል። ክለቡ በለቀቀው መግለጫ "ዲሞክራሲ፣ የመናገር ነፃነት እና የራስን ዕድል በራስ መወሰንን እንደግፋለን" በማለት አስረግጧል። ምንም ይፈጠር ምንም ባርሴሎናዎች በፈለጉት ሊግ ለመጫወት የሚያስችል ምርጫ እንዳላቸው እሙን ይመስላል። "ልክ እንደስፓኝዮል ሁሉ እኛም በሊጉ እንቆያለን" ይላሉ የክለቡ ምክትል ፕሬዝደንት ካርሌስ ቪላሩቢ። ስፓኝዮል የካታላን ሁለተኛ ከለብ ሲሆን፣ የክለቡ ደጋፊዎች ከስፔን ጋር መቆየትን እንደሚደግፉ ይነገራል። ላሊጋውን የሚያስተዳድረው 'የስፔን ፕሮፌሽናል እግር ኳስ ሊግ' ፕሬዝደንት ሃቪዬር ቴባስ እንደሚሉት ከሆነ ግን "ካታሎንያ ነፃ የምትወጣ ከሆነ ባርሴሎና በየትኛው ሊግ እንደሚጫወት ሊመርጥ አይችልም" ብለዋል። ታማኝ ምንጭ ለቢቢሲ እንደተናገረው ክለቡ ስለሁኔታው ምንም ዓይነት መግለጫ ለመስጠት ዝግጁ አይደለም። "እንደኛ እምነት ከሆነ በዓለም የታወቅን ክለብ ነን። የስፔንን ጨምሮ ማንኛውም ሊግ እኛን ለመቀበል ዝግጁ ይመስለኛል።" "ስፔን ላሊጋን ካለባርሴሎና ማሰብ ይከብደኛል" ይላል የሪያል ማድሪዱ አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን። "እንደእግር ኳስም ሆነ እንደጠቅላላ ስፖርት ደጋፊ ሊታየኝ አይችልም።" \nThe previous content can be summarized as follows:
የስፔኑ ባርሴሎና የእግር ኳስ ክለብ በካታሎንያ የነፃነት ጉዳይ ላይ ጥግ ቆሞ ተመልካች አይመስልም።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
256
Content: በተለይም አንዳንድ አገራት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የዜጎቻቸውን እንቅስቃሴ ከገደቡ በኋላ ጥንዶች በቀን እስከ 16 ሰዓት ገደማ አብረው ይሆናሉ። ልጆቻቸውም ከቤት አይወጡም። ታድያ ይህንን ሁሉ ሰዓት በአንድ ቤት ማሳለፍን ላልለመዱ ቤተሰቦች ወቅቱ ጭንቅ ሆኖባቸዋል። ጊዜው ቤተሰቦችን ያቀራርብ ይሆን ወይስ ቤት ውስጥ ውጥረት ይነግሥ ይሆን? የኦፕን ዩኒቨርስቲው ፕሮፌሰር ጃኩዊ ጋብ "እንዲህ ያለ [ከቤት መውጣት የተከለከለበት] አኗኗር ገጥሞን አያውቅም" ይላሉ። የቤተሰብን የእርስ በእርስ ግንኙነት የሚፈትንበት ወቅት እንደሆነ ያመለክታሉ። በዚህ ላይ ነገ ምን ይዞ እንደሚመጣ በእርግጠኛነት አለማወቅ፣ ስለ ገንዘብ መጨነቅ፣ ቀድሞ ያዝናኑን የነበሩ ተግባሮች ማከናወን አለመቻል እና ስለ በሽታው አብዝቶ ማሰብ ተጨምረዋል። የወቅቱ ሥነ ልቦናዊ ጫና የሥነ ልቦና ተመራማሪዋ ዶ/ር ካሮላይን ሹስተር እንደሚሉት፤ ብዙዎች በዚህ ወቅት ነፃነት ማጣት ሊሰማቸው ይችላል። "ነፃነት ማጣት፣ መደበት እና የመገለል ስሜት ይገጥማል" ይላሉ። ዶ/ር ካሮላይን እና ፕ/ር ጃኩዊ የቤት ውስጥ ጥቃት ይጨምራል የሚል ስጋት አላቸው። ለምሳሌ ከዩናይትድ ኪንግደም የተገኘ መረጃ የቤት ውስጥ ጥቃት ደርሶብናልና የሚል ሪፖርት 25 በመቶ እንደጨመረ ያመለክታል። ወቅቱ የሰው ለሰው ግንኙነት እና ሥራም ሳይቀር ማኅበራዊ ሚዲያን የተመረኮዘ የሆነበትም ነው። ፕሮፌሰር ጃኩዊ እንደሚሉት ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚለቀቀው መረጃ ሥነ ልቦናዊ ጫና የሚያሳድርባቸው ሰዎች አሉ። አንዳንዶች በቅንጡ ኩሽና ምግብ ሲያበስሉ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ሲለጥፉ፤ ልጆቻቸውን ለመመገብ የተቸገሩ ሰዎች ስሜት እንደሚጎዳ እንደምሳሌ ይጠቅሳሉ። ''ሴቭ ዘ ችልድረን' የሠራው ጥናት የፕሮፌሰሯን ሀሳብ ያጠናክራል። ቤተሰቦች ልጆቻቸውን ምን እንደሚመግቡ፣ እንዴት በትምህርት ሊደግፏቸው እንደሚችሉም ያወጣሉ ያወርዳሉ። በአንጻሩ ልጆችም ከቤተሰባቸው አንዱ በበሽታው ሊያዝ ይችላል ብለው ይሰጋሉ። የምግብ እጥረትና ጓደኞቻቸውን አለማግኘትም ያሳስባቸዋል። ሰዎች እየተፈጠረ ባለው ነገር ላይ አንዳችም ቁጥጥር እንደሌላቸው ማወቃቸው ሌላው የጭንቀት ምክንያት ነው። የሥነ ልቦና ባለሙያዋ ዶ/ር ፑኒት ሳህ "የሰው ልጅ ነገሮችን መቆጣጠር ሲሳነው ለጭንቀት ይጋለጣል" ይላሉ። ይህን ጭንቀት ለማስተንፈስ አንዳንዶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ሲሠሩ፣ ሌሎች ደግሞ ቤት በማጽዳት እና አትክልት በመትከል ይጠመዳሉ። ዶክተሯ እንደሚሉት፤ የአንድ ቤተሰብ አባላት ለሰዓታት አብሮ ለመሆን መገደዳቸው፤ ቤተሰባዊ ግንኙነታቸውን ሊቀይረው ይችላል። የቤተሰብ አባላት ከቀደመው ጊዜ በላቀ እርስ በእርስ የሚተዋወቁበትም ጊዜ ነው። "ይሄ መስተጋብር መጥፎ ነው ብለን ማሰብ የለብንም" ይላሉ። ብዙዎች ጥሩ ስሜት የሚፈጥርላቸውን ነገር ለማግኘት እየሞከሩ ነው። አንዳንዶች ቤት ሆነው ሲሠሩ፤ የሥራ ቦታ ልብስ ማድረጋቸውን እንደምሳሌም ይጠቅሳሉ። ትምህርት ቤቶች ስለተዘጉ ልጆች እንደ ዙም ባሉ ዘመነኛ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ለመማር ተገደዋል። በዚህ ወቅት ቤተሰቦች ልጆቻቸውን በትምህርት እንዲያግዙም ይጠበቃል። ሆኖም በርካታ ወላጆች ልጆቻቸው የሚያስፈልጋቸውን ትምህረት እየሰጧቸው እንዳልሆነ ስለሚሰማቸው ይጨነቃሉ። ጥፋተኛነትም ይሰማቸዋል። ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ የሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ኃላፊ፤ "ቤተሰቦች አትጨነቁ፤ ማንም ጀብደኛ እንድትሆኑ አይጠብቅም" ሲሉ የማጽናኛ መልዕክት የላኩትም የቤተሰቦችን ጭንቀት ስላስተዋሉ ነበር። ለሰላምታ እጃቸውን ከዘረጉ 10 ዓመት ያስቆጠሩት መምህር \nThe previous content can be summarized as follows:
ኮሮናቫይረስ የመላው ዓለም ራስ ምታት ሳይሆን በፊት ጥንዶች በአማካይ በቀን ውስጥ ወደ ሁለት ሰዓት ተኩል ብቻ አብረው ያሳልፉ እንደነበር ጥናቶች ያሳያሉ። አሁን ነገሮች ተለዋውጠዋል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
402
እንደአማራ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሆነ ማክሰኞ (ግንቦት 25/2012) በክልሉ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የተገለጹት ሰባት ሰዎች በሙሉ ከዚሁ ከምዕራብ ጎንደር ዞን ነው። ኢንስቲትዩቱ እንዳለው ከሆነ ግለሰቦቹ ከ25 እስከ 53 ዓመት የሆናቸው ወንዶች ናቸው። በአማራ ክልል እስከ ማክሰኞ ድረስ ቫይረሱ ከተገኘባቸው 83 ሰዎች መካከል 62ቱ በዚሁ ዞን የሚገኙ ናቸው። ወደ አካባቢው ከሚገባው ሰው አንጻር የተለያዩ ችግሮች እየተከሰቱ ነው። በአካባቢው በለይቶ ማቆያ ማዕከል እጥረት እየተሰቃየን ነው ያሉት የመተማ ወረዳ የጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በቃሉ እውነቱ ናቸው። • ደቡብ ሱዳን በግዛቷ ግብጽ የጦር ሰፈር እንድታቋቁም ፈቅዳለች? • በምዕራብ ትግራይ በመሬት ካሳ ጉዳይ ለተቃውሞ የወጡ '45 ሰዎች ታሰሩ' • "በጣም እርግጠኛ ሆነን ያወጣነው ሪፖርት ነው" አምነስቲ ኢንተርናሽናል እንደ አቶ በቃሉ ከሆነ ኮኪት ለይቶ ማቆያ ማዕከል ላይ ስፍራ በመጥፋቱ ብዙ ሰው ማስገባታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህንንም ሲያብራሩ "የኮኪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መጀመሪያ ጥናት ተደርጎበት ስንሠራ ለ80 ሰዎች ብቻ ነው የሚሆነው ብንልም ስላልቻልን 400 ሰዎችን አስገባን። መጀመሪያ ቀን 2 ሰዎች ፖዘቲቭ ሆኑ [ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል]፤ በሚቀጥለው ጊዜ 8 ሰዎች [ቫይረሱ] ተገኝቶባቸዋል። ይህ ደግሞ መጨመሩ አይቀርም" ብለዋል። በአካባቢው ከሱዳን ከ200 እስከ 300 የሚሆኑ ሰዎች በየዕለቱ ይገባሉ። "በመተማ ዮሃንስ ብቻ ኳራንቲን ከተጀመረ በኋላ ከ1300 የሚበልጡ ሰዎች ሙቀት ለክተን መርምረን ወደ መኖሪያቸው ልከናል" ሲሉ ገልጸዋል። ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ በሚረዝመው የኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ህጋዊ እና ህገ ወጥ በሆነ መንገድ የሚገባባቸው ብዙ በሮች መኖራቸው ሌላው አሳሳቢ ነገር ነው። "በደሎሎ፣ በቲያ፣ በቱመት እና በሌሎችም በሮች አንዴ ዘግተን ብንሰራ ጥሩ ነበር" ይላሉ አቶ በቃሉ። እንደ የጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊው ከሆነ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገቡ ብዙ መግቢያ ቦታዎች አሉ። መጀመሪያ በሽታውን ለመከላከል ከቋራ እስከ ምዕራብ አርማጭሆ ድረስ መስመሩ መዘጋት አለበት የሚሉት ኃላፊው፣ ከዚያም በዚህ ይውጡ በዚህ ይግቡ በማለት መለየት እና ከሱዳን የሚመጡትን ሰዎች ይዞ ማከም ይቻል ነበር ሲሉ ለበቢሲ ተናግረዋል። " ከዚያ ኳራንታይን በማመቻቸት ሰዎችን 14 ቀን አቆይቶ ናሙና በመውሰድ ቫይረሱ ያለባቸውን ማከም ሌሎችን ደግሞ ወደ ቀዬአቸው መላክ ነው ያለበት። በክፍል እና በቦታ ጥበት ምክንያት ግን አልሆነም " ሲሉም ያስረዳሉ። በዚህ ሃሳብ የሚስማሙት የምዕራብ ጎንደር ዞን የማህበራዊ ልማት ኃላፊ ሲስተር ክሽን ወልዴ " ያለው የኮሮና ስርጭት አስደንጋጭ ነው። የዞኑ አቅም ትንሽ፣ ቀዳዳው ብዙ ነው። ሰፊ ድንበር ስለሚጋራ እና ብዙ በሮች ስላሉት የስርጭቱ ሁኔታ አስደንጋጭና አሳሳቢ ችግር ላይ ነን ማለት ይቻላል።" "ዞኑ ካለው ስፋት አኳያ በተለይ ተደጋግፍን ሰዎቹ ሲገቡ መያዝ ካልቻልን ከዞኑ አቅም በላይ ነው" ይላሉ። እንደ ኃላፊዋ ከሆነ ከ700 በላይ ናሙናዎች ከዞኑ ለምርመራ ተልኳል። እስካሁን 62 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ለማረጋገጥም ተችሏል። "61 በለይቶ ማቆያ ያሉ ናቸው። አንድ ሰው ግን ኮኪት ከተማ ላይ የግል ፋርማሲ ያለው ሰው በሥራ ላይ እያለ ምልክት አሳየ። ወደ ለይቶ ማቆያ አስገባነው። ሲመረመር ፖዘቲቭ ሆነ" ብለዋል ሲስተር ክሽን። ቫይረሱ ካለበት ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ የማስገባት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል። አንዳንዶቹ ደግሞ በፈቃድ ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል ብለውናል። ሲስተር ክሽን አክለውም ከግለሰቡ ጋር... \n\nGive me a good title for the article above.
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የመስፋፋት ስጋት ያጠላበት የኢትዮ-ሱዳን ድንበር
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
441
Title: ቻይና የከፋ ድህነትን ከግዛቷ ማስወገዷን አወጀች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ፕሬዝዳንቱ መንግሥታቸው ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ100 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ከድህነት ማውጣት መቻሉን ገልፀዋል። ዢ ጂንፒንግ ቤይጂንግ ውስጥ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ላይ እንደተናገሩት "የተሟላ ድል" በማለት ስኬቱን አንቆለጳጵሰው "በታሪክ ውስጥ የሚመዘገብ" ብለውታል። ነገር ግን ይህ የፕሬዝዳንቱ ንግግር ያልተዋጠላቸው ባለሙያዎች ድህነት በቻይና እንዴት እንደተለካ ጠይቀዋል። በቻይና የከፋ ድህነት ተብሎ የሚገለፀው በዓመት ገቢው ከ620 ዶላር በታች የሆነ ግለሰብ ነው። ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው "የከፋ ድህነትን የማስወገድ ተግባሩ ተጠናቅቋል" ብለዋል። አሁን ባለው መስፈርት በገጠራማ የአገሪቱ ክፍሎች የሚኖሩ 98.99 ሚሊዮን ድሆች በሙሉ ከድህነት ወጥተዋል፤ 832 በድህነት የተጎዱ አካባቢዎች እና 128 ሺህ መንደሮች ደግሞ ከድህነት ዝርዝር ውስጥ ስማቸው ተፍቋል" ሲሉ አክለዋል። ዢ ጂንፒንግ ወደ ስልጣን ከመጡበት 2012 (እኤአ) ጀምሮ በገጠር ያለን ድህነትን ማስወገድ ቁልፍ ተግባራቸው አድርገው ሲሰሩ ነበር። ቻይና ባለፈው ዓመት የመጨረሻዎቹን ድሃ የተሰኙ አካባቢዎችን ከድህነት ዝርዝር ውስጥ ስማቸውን አንስታለች። በዚህም የተነሳ ቻይና በ2020 የከፋ ድህነትን ማስወገድ ችላለች። ዛሬ፣ ሐሙስ በተካሄደ ክብረ በዓል ላይ ዢ ጂንፒንግ ድህነትን በመዋጋት ተግባር ውስጥ ለተሳተፉ አካላት ሜዳሊያ ሸልመዋል። ነገር ግን ባለሙያዎች ቻይና ድህነትን የምትበይንበትን መስፈርት ዝቅ አድርጋ አስቀምጣለች፤ አሁንም በድሃ አካባቢዎች ተጨማሪ ሃብት ማፍሰስ ያስፈልጋል ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በቻይና አንድ ሰው የከፋ ድህነት ውስጥ ይኖራል ለመባል የቀን ገቢው 1.69 ዶላር መሆን አለበት። እንደ ሮይተርስ ዘገባ ከሆነ የዓለም ባንክ ግን 1.90 ዶላር የሚያገኝን ሰው የከፋ ድህነት ውስጥ ይገኛል ሲል ይበይናል። በቻይና አሁንም በዜጎች መካከል የሰፋ የሃብት ልዩነት ይታያል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
222
Title: ኮሮናቫይረስ፡ ኢኳዶር በአንድ ቀን ከ5ሺህ በላይ ሞት ያስመዘገበችው አገር\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በከተማዋ መንገድ ላይ የተጣለ አስከሬን በዚህ በያዝነው ወር በሁለት ሳምንት ብቻ 6700 ሰዎች ሞተዋል። በግዛቷ ውስጥ በቀደመው ጊዜ በየወሩ ከሚመዘገበውም የሟች ቁጥር በአምስት ሺ ይበልጣል ተብሏል። ይህም ቁጥር ግዛቲቱን በአገሪቷ ብቻ ሳይሆን በላቲን አሜሪካ ውስጥ ቀዳሚ አድርጓታል። እነዚህ ሞቶች ግን በኮቪድ-19 ምክንያት ብቻ አይደለም። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የጤና ሥርዓቷ ፍርስርሱ ሲወጣ በሌሎች በሽታዎች በጠና ታመው የነበሩ ህሙማን የጤና ማዕከላትን እርዳታ ሳያገኙ ህይወታቸውን አጥተዋል። ጉያኩል፤ የሞት ከተማ በጉዋያ ግዛት ያለችውና የኢኳዶሯ ትልቅ ከተማ ጉያኩል ለቅሶ፣ ሃዘን፣ ግራ መጋባት ወሯታል። "የሞቱ ሰዎችን በመኪኖች፣ በአምቡላንስ፣ በቤታቸቸው፣ በየጎዳናው፣ በየቦታው ተረፍርፈው አግኝተናል" ይላሉ የቀብር አስፈፃሚዋ ካቲ መካ። "ሆስፒታል በነበረ የአልጋ እጥረት ምክንያት ተኝተው መታከም አልቻሉም። የግል ክሊኒኮችም ወጪ ከፍተኛ ነው። ሁሉም ሰው መክፈል ይችላል ማለት አይደለም" ይላሉ። 2.5 ሚሊዮን ሕዝብ በሚኖርባት ግዛት ያሉ መካነ መቃብሮችም ሆነ የቀብር አስፈፃሚዎች አስከሬኖቹን የመቅበር ሥራ ከአቅማቸው በላይ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ቫይረሱ ይይዘኛል የሚልም ስጋት አለ። ተስፋ የቆረጡና የቤተሰቦቻቸውን አስከሬን ምን ውስጥ እንደሚያስገቡት ጭንቅ ጥብብ ያላቸው በየቤታቸው በር ላይ አስቀምጠዋቸዋል። አስከሬኖች በሚያሰቅቅ ሁኔታ ከሞቱበት እልጋ ለቀናት ያህል ተጣብቀው ይገኛሉ። ለከተማዋ ታይቶ ተሰምቶ በማያውቅ ሁኔታ ይህን ያህል ሰው በመሞቱ የመካነ መቃብር እጥረትም አጋጥሟል። ወደ ጎረቤት ከተሞችም አስከሬኖች ለቀብር ተልከዋል። በከተማዋ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው ህይወቱ አልፏል ቦታ ብቻ ሳይሆን የአስከሬን ሳጥንም ችግር በማጋጠሙ በከርቶን ውስጥ አስከሬኖቹን ተደርገው ለመቅበር ተገደዋል። እስረኞችም ጣውላ በመጥረብ የአስከሬን ሳጥን እየሰሩ ነው። የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሌኒን ሞሬኖ አገራቸው ያጋጠማትን ድንገተኛ የጤና ቀውስ ሳትወጣ ቀርታለች ብለዋል። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ መንግሥት በአጠቃላይ በአገሪቱ በኮሮናቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 400 ነው እያለ ነበር። ነገር ግን በመንግሥት ስር ያለው የኮሮናቫይረሰ ጥምር ግብረ ኃይል ሁሉንም መረጃዎች ሲሰበስብ መንግሥት ከሚለው ጋር በፍፁም ተቃራኒና፤ የሰማይና የምድር ያህል የተራራቀ ነበር። "ከተለያዩ መስሪያ ቤቶች እንዲሁም ከመካነ መቃብሮች ያገኘነው መረጃ የሚያሳየው 6ሺ703 ሰዎች በሁለት ሳምንት መሞታቸውን ነው" ይላሉ ጆርጅ ዋትድ የጥምሩ ግብረ ኃይል ኃላፊ። "ቀድሞ በከተማዋ በየወሩ የሚሞተው ሰው ቁጥሩ 2 ሺህ ነበር። ስለዚህ 5700 ሰዎች ከነበረው በተጨማሪ ሞተዋል" ይላሉ። ሁሉም የሞቱት በኮሮናቫይረስ አይደለም፤ በልብ ድካም፣ በኩላሊት ህመም እንዲሁም በሌሎች በሽታዎች የሞቱ ሰዎች አሉ። ይፋዊ የሆነው ቁጥርና መሬት ላይ ያለው እውነታ ክፍተት አሰቃቂ ሐቆችን ፍንትው አድርጎ አውጥቷል። በተጨማሪም ይሄንን ያህል ቁጥር ያለው ሰው መሞቱም በርካታ ጥያቄዎችን አጭሯል። በተለያዩ ላቲን አሜሪካ አገራትስ እንዲሁም የጤና ሥርዓታቸው ደካማ በሆነባቸው አገራት እንዲህ አይነት አሰቃቂ ክስተት ይከሰት ይሆን? የሚለውም አስደንጋጭ ሆኗል። የቫይረሱ መነሻ የሆነችው ዉሃንም ቀደም ሲል በበሽታው ሞተውብኛል ያለቻቸው ሰዎች አሃዝ ላይ 1290 በመጨመር በ50 በመቶ ከፍ ብሏል። የከተማዋ ባለስልጣናት እንዳሉት ይህ አሃዝ ሊጨምር የቻለው አዲስ በተገኙ ቁጥሮችና ከሆስፒታል ውጪ የሞቱ ሰዎችን በማካተቱ ነው። በቫይረሱ ክፉኛ በተጠቃችበት ስፔንም በብሔራዊ ደረጃ የሚነገሩ አሃዞችና ከተለያዩ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
411
በሩዋንዳ ለነፍሰጡር እናቶች የሚሆን የስፖርት እንቅስቃሴ ተጀመረ\nለመጀመሪያ ጊዜ በአገሪቱ በተካሄደው በዚህ የነፍሰጡር እናቶች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ላይ የተሳተፉ ለቢቢሲ እንደተናገሩት መደሰታቸውንና ባለስልጣናትም ስፖርታዊ እንቅስቃሴው እንዲቀጥል እንዲያደርጉ ጠይቀዋል። በዋና ከተማዋ ኪጋሊ ውስጥ በተካሄደው የመጀመሪያው የስፖርት እንቅስቃሴ ውስጥ ከ100 በላይ ነፍሰጡር እናቶች የተሳተፉ ሲሆን አላማውም የነፍሰጡር ሴቶችን አካላዊ ሁኔታን በተመለተ ያለውን የተሳሳተ አመለካከት ለመለወጥ መሆኑን አዘጋጆቹ ተናግረዋል። • ፊደል ያልቆጠሩት ኢትዮጵያዊት የቀዶ ህክምና ባለሙያ • በጀርባቸው የሚተኙ ነፍሰጡሮች ህይወት የሌለው ልጅ እየወለዱ ነው አገር በቀል መንግሥታዊ ያልሆነው ድርጅትና ስፖርታዊ እንቅስቃሴውን ያስተባበረው መሪ ኔልሰን ሙካሳ እንደገለጹት፤ በርካታ ሩዋንዳውያን አንዲት ሴት ስታረግዝ ከሁሉም አይነት አካላዊ እንቅስቃሴዎች መቆጠብ አለባት ብለው ያምናሉ። "ነፍሰጡር እናት እንቅስቃሴ የማታደርግ ከሆነ ለራሷና ለተሸከመችው ልጇ ደህንነት በጣም አደገኛ ነው" ብለዋል ሙካሳ። በስፖርታዊ እንቅስቃሴው ላይ ተሳታፊ ከነበሩት ነፍሰጡር እናቶች መካከል አንዷ ሊብሬ ኡዊዜይማና ለቢቢሲ እንደገለጸችው በእርግዝናዋ ጊዜ ፈጽሞ አካላዊ እንቅስቃሴ አድርጋ አታውቅም። "ስላልለመድኩት በጣም ደክሞኝ ነበር፤ ነገር ግን ከሌሎች ነፍሰጡር ሴቶች ጋር አካላዊ እንቅስቃሴን በማድረጌ በጣም ደስተኛ ነኝ" ብላለች። የሰባት ወር እርጉዝ የሆነችው ሩትም ሌሎች ተመሳሳይ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ላይ መሳተፍ እንደምትፈልግ ተናግራለች። • የሴቶች የቆዳ ክሬሞች የደቀኑት አደጋ "በጣም ጥሩ ነገር ነው፤ ልምምድ አድርጌያለሁ። ዘና የማለት ስሜት ፈጥሮብኛል፤ በተጨማሪም የጽንሱ እንቅስቃሴም ደስ የሚል ስሜትን ፈጥሮብኛል" ስትል የተሰማትን ገልጻለች። በሩዋንዳ መዲና ኪጋሊ ውስጥ የማህጸንና ጽንስ ሃኪም የሆኑት ዶክተር ጂያን ኒይሪንክዋያ ወደ ግል ክሊኒካቸው የሚመጡትን ሁሉም ነፍሰጡር እናቶች ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ይመክራሉ። "የእግር ጉዞ፣ ዋናና ሰዎነትን ማፍታታት ምንም አይነት አሉታዊ ተጽዕኖ በእርጉዝ ሴቶች ላይ የለውም" ይላሉ ዶክተር ጂያን። የስፖርታዊ እንቅስቃሴው አስተባባሪዎች በዝግጅታቸው ላይ ለታደሙ እርጉዝ ሴቶች የሚሆኑና ምንም አይነት የጎንዮሽ ውጤት የሌላቸውን የእንቅስቃሴ አይነቶችን መምረጣቸውን ገልጸዋል። ጨምረውም ወንዶች በዚሁ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል። \n\ntl;dr:
ሩዋንዳ ለነፍሰጡር እናቶች የሚጠቅምና በጋራ የሚደረግ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንደጀመረች ተገለጸ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
264
ባልተወለዱ ልጆች ላይ የሚከናወን የአከርካሪ ቀዶ ጥገና የእንግሊዝ የብሔራዊ ጤና ሽፋን አካል ሊሆን ነው\nቀዶ ጥገናው ልጆቹ በማህፀን ላይ እያሉ የአከርካሪን ህዋሳት መጠገን የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል። ይህም የመራመድ ችሎታቸውን ለማሻሻልና በህፃናት ላይ ከሚከሰቱ የአከርካሪ ችግሮች ጋር ተያይዘው የሚመጡ የጤና እክሎችን ለማሻሻል ያስችላል ተብሏል። ባልተወለዱ ህፃናት ላይ የሚደረገው የአከርካሪ ቀዶ ጥገና በብሔራዊ የጤና ሽፋን ካገኙት መካከል ሲሆን ከሚያዝያ ጀምሮም ተግባራዊ ይሆናል። •ሞባይል ለኢትዮጵያ እናቶችና ህፃናት ጤና •አርበኞች ግንቦት ሰባት ፈርሶ አዲስ ፓርቲ ሊመሰረት ነው በእንግሊዝ በየዓመቱ 200 የሚሆኑ ህፃናት ከአከርካሪ ችግሮች ጋር ተያይዞ የሚወለዱ ሲሆን፤ ይህም በቀሪው ህይወታቸው የእግር መሸማቀቅን እንዲሁም የመማር ችግሮችን እንደሚያስከትል ባለሙያዎች ይናገራሉ። ከዚህ ቀደም ህክምናው የሚሰጠው ልጆቹ ከተወለዱ በኋላ የነበረ ሲሆን፤ በማህፀን ላይ እያሉ መሰጠቱ ለረዥም ጊዜ ጤናቸውን ከማሻሻሉ በተጨማሪ መንቀሳቀስ እንደሚያስችላቸው ተገልጿል። ባልተወለዱ ልጆች ላይ የሚደረገው የአከርካሪ ቀዶ ጥገና ለመጀመሪያ ጊዜ በእንግሊዝ ላይ የተከናወነው በዚህ ዓመት ሲሆን፤ በለንደን በሚገኝ የዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ውስጥ በማህፀን ላይ ባሉ ሁለት ልጆች ላይ ነው የተካሄደው። በቀደመው ጊዜም በማህፀን ላይ እያሉ ህክምናውን ለማግኘት ወደ ውጭ ሀገራት ይጓዙ ነበር ተብሏል። በህፃናት ላይ የሚከሰተው የአከርካሪ ችግር በምን እንደሚመጣ በግልፅ ባይታወቅም የፎሊክ አሲድ እጥረት ተጋላጭነቱን እንደሚጨምር ባለሙያዎች ይናገራሉ። "ምንም እንኳን በማህፀን እያሉ የሚደረገው ቀዶ ጥገና ለሁሉም አይነት እርግዝና የማይመከርና እንዲሁም የአከርካሪ የጤና እክልን ሙሉ በሙሉ ይፈውሳል ባይባልም የብዙ ህፃናት የጤና ሁኔታ ስለሚያሻሽል ዜናውን በይሁንታ ነው የተቀበልነው" በማለት ቻሪቲ ሻይን የተባለው ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ኬት ስቲል ይናገራሉ። \n\ntl;dr:
ሰሞኑን ባልተወለዱ ልጆች ላይ የሚከናወን የአከርካሪ ቀዶ ጥገና የብሔራዊ ጤና ሽፋን አካል ሊሆን እንደሆነ የእንግሊዝ የጤና ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
231
በኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ ላይ ጭማሪ ሊደረግ ነው\nይህንን ለቢቢሲ የተናገሩት የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጌታሁን ሞገስ ሲሆኑ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ጭማሪው በተለያዩ ደረጃዎች አልፎ ተቀባይነት ሲያገኝ ተግባራዊ እንደሚሆን ተናግረዋል። አቶ ጌታሁን የታሪፍ ጭማሪ ማድረግ ያስፈለገበትን ምክንያት ሲያብራሩ፤ ለመጨረሻ ጊዜ የታሪፍ ጭማሪ ተደርጎ የነበረው ከ12 ዓመታት በፊት እንደነበረ አስታውሰው ''በየዓመቱ ከ10-15 በመቶ ድረስ የዋጋ ግሽበት ነበር፤ የውጪ ምንዛሬ ዋጋ ላይም ከፍተኛ ለውጥ አለ" ብለዋል። እንደዳይሬክተሩ "ከዚህ በተጨማሪ መስሪያ ቤቱ እስከ 60 በመቶ የሚሆኑ የካፒታል ዕቃዎችን ገዝቶ ነው የሚያስገባው በውጪ ምንዛሬ ነው። ከዚህ በተጨማሪ መስሪያ ቤቱ በስፋት የሚጠቀምባቸው ብረት እና የምህንድስና ዕቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ስላለ የዋጋ ማሻሻያ እንደናደርግ ግድ ብሎናል።'' ይላሉ። • የብርሃን ዋጋ ስንት ነው? • ኢትዮ-ቴሌኮም፡ አንድ ወደፊት ሁለት ወደኋላ? • በሞባይልዎ የኢንተርኔት ወጪ ተማረዋል? ይህ ጭማሪ ሳይሆን ማስተካከያ ነው የሚሉት ዳይሬክተሩ ''መስሪያ ቤታችን በቂ ገንዘብ ከተጠቃሚዎች መሰብሰብ ባለመቻሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ላይ ተደጋጋሚ ቅሬታን ሲያስነሳብን ነበር'' ብለዋል። ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያዊያን ለኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚጠይቁት ገንዘብ አነስተኛ እንደሆነ የሚናገሩት አቶ ጌታሁን፤ ''በሌሎች ሃገራት በየሦስት እና አራት ዓመቱ የዋጋ ማሻሻያ ማድረግ የተለመደ ነው እኛ ሃገር ግን ላለፉት 12 ዓመታት አልተደረገም'' ይላሉ። ብሔራዊ የኤሌትሪክ ታሪፍ ተግባራዊ ከመደረጉ በፊት ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጎ የሚሰጡ ግብረ መልሶችን ካካተተ በኋላ የተጠቃለለ የውሳኔ ሃሳብ ለሚመለከተው የመንግሥት አካል ቀርቦ ይጸድቃል እንደሚፀድቅ አቶ ጌታሁን ለቢቢሲ ተናግረዋል። አዲሱ ታሪፍ መቼ ወደ ሥራ ሊገባ እንደሚችል ለቀረበላቸው ጥያቄም ትክክለኛ ቀኑን መናገር እንደማይችሉ ነገር ግን አዲሱ ታሪፍ በአስቸኳይ ወደ ሥራ እንዲገባ የኢነርጂ ባለስልጣን ፍላጎት መሆኑን ጨምረው ገልፀዋል። ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉት የመስሪያ ቤቱ ደንበኞች ከፍጆታ መጠናቸው አንጻር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች በመሆናቸው፤ በእነዚህ ደንበኞች ላይ የሚጣል ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ እንደማይኖር ያስረዱት አቶ ጌታሁን፤ ከፍተኛ የኤሌትሪክ ፍጆታ የሚጠቀሙ አነስተኛ ኃይል የሚጠቀሙትን እንዲደግፉ የሚያደርግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለውን አሰራር እንደሚዘረጋ ተናግረዋል። \n\ntl;dr:
በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚዎች ላይ የታሪፍ ጭማሪ ለማድረግ አስፈላጊው ሂደት መጀመሩን የኢትዮጵያ ኢነርጂ ባለስልጣን ሲያስታውቅ፤ ማሻሻያው ዝቅተኛ የኃይል ተጠቃሚዎችን እንደማይነካ ባለስልጣኑ ገልጿል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
297
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: አዲስ አበባ፡ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ለምን ተስፋፋ?\nSummary: በኢትዮጵያ ያለውን የኮሮናቫይረስ ስርጭት ለሚከታተል ሰው ባለፉት ጥቂት ቀናት ቫይረሱ የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ፍጥነት እየጨመረ መሆኑን በቀላሉ መገንዘብ ይችላል። አብዛኛው ቁጥር እየተመዘገበ የሚገኘው ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ነው።\nArticle (Max 500 characters):
የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ በትናንትናው ዕለት ካወጣው መግለጫ መረዳት እንደተቻለው በመዲናዋ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1205 ደርሷል። በዚሁ ሪፖርት ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች የተመዘገቡባቸው ክፍለ ከተሞች አዲስ ከተማ እና ልደታ ክፍለ ከተሞች ናቸው። ሁለቱ ክፍለ ከተሞች ባለፉት ጥቂት ቀናት በከተማው በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርን በፈረቃ ሲመሩ ቆይተዋል። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በአዲስ ከተማ እንብርት አካባቢ በልደታ፣ አራዳ፣ ጉለሌ እና ኮልፌ-ቀራንዮ ክፍለ ከተማዎች ይዋሰናል። ክፍለ ከተማው በአፍሪካ ጭምር ትልቅ ነው የሚባልለትን ገበያ መርካቶን ጨምሮ ትልቁ የአገሪቱ የአውቶብስ መናኃሪያም በዚሁ አካባቢ ይገኛል። "የአገር አቋራጭ አውቶብስ ተራ በክፍለ ከተማው አለ። ጠዋት ብቻ 4 ሺህ እና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ይሳፈሩበታል" ሲሉ የ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
171
ብዙ መመገብ ለምን ያስርበናል?\nሰዎች ብዙ መብላት የሚያስከትለው ጥጋብ ጫና ቢፈጥርባቸውም ነገም፣ ከነገ ወዲያም አብዝተው ይመገባሉ። ለመሆኑ የሰው ልጆች ብዙ ከበሉ በኋላ የሚራቡት ለምን ይሆን? ጥናቶች እንደሚያሳዩት፤ ብዙ መብላት ረሀብን አይገታም፤ እንዲያውም ረሀብ ይቀሰቅሳል። የሰው ሆድ ሲራብና ሲጠግብ የተለያየ መጠን ይይዛል። ሆድ ለምግብ መፈጨት ሂደት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ይኮማተራል። ረሀብ ሲሰማን ሆድ ምግብ ለመቀበል ዝግጁ ስለሚሆን ይሰፋል። በእርግጥ መብላት ሆድን ይለጥጣል የሚለው አባባል እውነት አይደለም። ሆድ በተፈጥሯዊ ባህሪው ይጠባል፤ ይሰፋልም። ሆዳችን ከአንድ እስከ ሁለት ሊትር የመያዝ አቅምም አለው። ሰዎች ቢወፍሩም ቢቀጥኑም፣ ቢረዝሙም ቢያጥሩም የሆዳቸው መጠነ ስፋት ተመሳሳይ ነው። ሰው ሲራብ ገርሊን የተባለ ሆርሞን በሰውነቱ፣ ኤንፒዋይ እና ኤጂፒራ የተባለ ሆርሞን ደግሞ በአእምሮው ይሰራጫል። ስንራብ የሚያሳውቁን፣ ስንጠግብ የሚያረኩንም እነዚህ ዝውውሮች ከሌሎች ሆርሞኖች ጋር ተደማምረው ነው። ገርሊን የተባለው ሆርሞን በቀጭን ሰዎች ሲበዛ በወፍራም ሰዎች አካል ውስጥ ደግሞ አናሳ ነው። • ምግብ ወሲብን የተሻለ ያደርጋል? • የአገልግል ምግብ አምሮዎታል? • ምግብ ቤት ውስጥ ቀለበት አስረው የበርካቶችን ቀልብ የሳቡት ጥንዶች ሆድ መራቡን ለአእምሮ ሆርሞን በመላክ መልዕክት ያስተላልፋል። ሰውነታችን፤ በቀን ውስጥ በዘልማድ ለምግብ የተመደቡ ሰዓታትንና የረሀብ ስሜት ያስተሳስራል። ስለዚህ ምሳ ብንበላም የእራት ሰዓት ሲድርስ ይርበናል። አንድ ሰው ሁልጊዜ ፎቴ ላይ ሲቀመጥ ቆሎ የሚበላ ከሆነ፤ ሰውነቱ ፎቴና ቆሎን ያዛምዳቸዋል። ሰውየው ሁሌ ፎቴ ላይ ሲሆን ቆሎ ሊያምረውም ይችላል። ተመራማሪ ካሮላይን ቫን ዴን አከር እንደሚሉት፤ በአጭር ጊዜ ከመጠን በላይ መመገብ አሳፋሪ ልማድ ተደርጎ ቢወሰድም፤ የሰውነትን ፍላጎት በቀላሉ መግታት ያስቸግራል። ስለ ምግብ መዓዛ፣ ጣዕም እንዲሁም ከተበላ በኋላ ያለው ሀሴት ሲታሰብ፤ ሰዎች ምግብ ያምራቸዋል። አንዳንድ አይነት ስሜቶች ሰዎች ምግብ እንዲያሰኛቸው ያደርጋሉ። ተመራማሪዋ እንደሚሉት፤ ሰዎች በመጥፎ ስሜት ሲዋጡና ሲደክማቸው አብዝተው ይበላሉ። ደስታ፣ ከወዳጅ ዘመድ ጋር መገናኘትም እንዲሁ ከምግብ ጋር የሚተሳሰሩበት ወቅትም አለ። • ለሰው ልጅ ምርጡ ምግብ እንቁላል ይሆን? • ልጆችዎ ጤናማ ምግብ እንዲመገቡ ማድረጊያ መላዎች • ምግብ ማብሰልና ማጽዳት የቤት ውስጥ ጥቃቶችን ለመቀነስ ካሮላይን ቫን ዴን አከር፤ ሰዎች ከመጠን በላይ የመመገብ ልማዳቸውን እንዲተዉ ለማድረግ፤ አንዴ ጥሩ ምግብ መብላት በቀጣይ ቀናትም ያንኑ ምግብ ደጋግሞ ከመመገብ ጋር መያያዝ እንደሌለበት ማሳየትን ያካትታል ይላሉ። ከወዳጅ ዘመድ ጋር ሳሉ ብዙ የሚበሉ ሰዎች፤ በዚያው ቀን ወይም በቀጣዩ ቀን በድጋሚ መራባቸው ብዙም አያስገርምም። ዳግመኛ የሚራቡት የሆዳቸው መጠን ስለሰፋ ሳይሆን፤ ከወዳጅ ዘመዶች ጋር መገናኘትን ከመብላት ጋር አያይዘው ስለሚያስቡ ነው። ለምሳሌ በገና በዓል ማግስት አንድ ሰው ዶሮ ወጥ ወይም ጥብስ ቢሸተው፤ ለአውደ ዓመት ከቤተሰቡና ጓደኞቹ ጋር የበላው ምግብና የነበረው አስደሳች ቆይታ ትውስ ይለዋል። ስለዚህም ሰውነቱ እንደ አዲስ ምግብ ለመቀበል ዝግጅት ያደርጋል። \n\ntl;dr:
ብዙዎች ለአውደ ዓመት አብዝተው ይመገባሉ። ለገና ዶሮ፣ ክትፎ፣ ጥብስ፣ ድፎ ዳቦ. . . በልተው በቀኑ ማገባደጃ ላይ ከመጠን ያለፈ ጥጋብም ይሰማቸዋል። ሆኖም ግን በበዓሉ ማግስትም ብዙ ከመብላት ወደኋላ አይሉም።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
390
ኦሮማራ ፡ የአማራና የኦሮሞ ፓርቲዎች ስምምነት ተሳታፊዎች ምን ይላሉ?\nአቶ በለጠ ሞላ እና አቶ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ውይይቱ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ህዳር እና ጥቅምት ወር አካባቢ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ተከስቶ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ጠቅላይ ሚንስትሩ የኦሮሞና የአማራ የፖለቲካ ፓርቲዎችን በመሰብሰብ የመፍትሔ ሃሳብ እንዲመጣ ውይይቶች መጀመራቸውን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር አቶ በለጠ ሞላ ተናግረዋል። መንግሥት ውይይቱ በማመቻቸት ከሁለቱም ብሔሮች የመድረኩ አዘጋጆች ተመርጠው ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ከእዚህ አንጻር የሚያስማሟቸውን ነጥቦች እየለዩ የማያስማሟቸውን ደግሞ ለጊዜው ወደ ጎን በማስቀመጥ 10 ነጥቦች ላይ መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል። "ከመጀመሪያው የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ውይይት በኋላ ታኅሳስ ላይ ትልቅ ውይይት አድርገን ሁላችንም የአቋም መግለጫ አውጥተን እርሱን መነሻ አድርገን፣ ቀጣዮቹን ውይይቶች አካሂደናል" ይላሉ አቶ በለጠ። በአጠቃላይ 10 የሚጠጉ የውይይት መድረኮች ተዘጋጅተው እንደነበር የተናገሩት አቶ በለጠ "አዘጋጆች ቀድመው የምንወያይበትን አጀንዳ እየላኩልን በተያዘው አጀንዳ ላይ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ነው ውይይቱ የተካሄደው" ብለዋል። ከተደረሱት ስምምነቶች በተጨማሪ እንደእዚህ አይነት የፖለቲካ ባሕል በኢትዮጵያ ውስጥ መተግበር መጀመሩ በራሱ ቀላል ትርጉም የሚሰጠው አለመሆኑን አቶ በለጠ ይገልጻሉ። "የተስማማንባቸውን ነጥቦች ሁላችንም ወደንና ፈልገን ያመጣናቸው ናቸው፤ ስለዚህ ለተግባራዊነታቸው ሁላችንም መጣር አለብን፤ የአዳራሽ ስምምነት በቂ አይደለም። ከሁሉም በላይ ደግሞ መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ማስተግበር ይኖርበታል" ብለዋል። ይህ ታሪካዊ ኃላፊነት በመሆኑና ብዙ የተደከመበትም ስለሆነ ሁሉም ስምምነቶች በሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድ ይተገበራሉ የሚል እምነት መኖሩን የተናገሩት አቶ በለጠ፣ መንግሥትንም የመወትወት እና ግፊት የማድረግ ሥራ እንደሚሰሩ አመልክተዋል። ፓርቲያቸውም ስምምነቶቹን ለማክበርና ለተግባራዊነታቸው ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጸዋል። ከተሳትፎ አንጻር በአብዛኛው ሁሉም ፓርቲዎች ተሳታፊ እንደነበሩ ገልጸው፣ የአማራ እና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲዎችም በዝርዝሩ ውስጥ መኖራቸውን ያስታውሳሉ። ከፖለቲካ ፓርቲዎች በተጨማሪ ሙህራን እና ሌሎች ይመለከታቸዋል የተባሉ ባለድርሻ አካላትም የውይይት መድረኩ ተሳታፊ ነበሩ። ከመጋቢት በፊት በነበሩት መድረኮች እያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ እስከ 25 ሰው በመላክ ውይይት ተካሂዷል። በመጀመሪያዎቹ መድረኮች ብዙ ሃሳቦች ያለገደብ መነሳታቸውን የሚያስታውሱት አቶ በለጠ በቀጣይ ደግሞ ሃሳቦችን በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ በመለየት "ቅድሚያ የምንሰጠውንና የተስማማንበትን እየለየን፣ 10ሩ ላይ ተስማምተናል። እኛም እነሱም ያልተስማማንባቸው ብዙ ሃሳቦች አሉ፤ በቀጣይ ልንስማማባቸው እንችላለን፣ ባንስማማ እንኳ ሁለታችንም ግማሽ መንገድ እንሄዳለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን" ብለዋል። "እኛ እንደ ድርጅት ብዙ ሥራዎችን ብንሰራም ከሁለት ዓመት ያልዘለለ እድሜ ያለን ነን። በዚህ ደረጃ መወያየታችንና በጋራ ጉዳዮቻችን ላይ ተወያይተን የሚያግባባ ስምምነት ላይ መድረሳችን ተደማጭነታችን ማደጉንና ለሰላም የምንከፍለው ዋጋ ከፍተኛ መሆኑን የሚያሳይ ነው" በማለት አብን የነበረውን ሚና ይናገራሉ አቶ በለጠ። በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የዓለም አቀፍና ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳን፤ ስለምን የአማራና የኦሮሞ ብሔር ላይ የተመሰረቱ ፓርቲዎች በዚህ ጉባዔ ላይ እንዲሳተፉ ተፈለገ ስንል ጠይቀናቸው ነበር። ጉዳዩ ኦሮሞና አማራን ብቻ የሚመለከት ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ የሚመለከት ነው ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።...\n\ntl;dr:
የአማራ እና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላለፉት 10 ወራት ስንወያይባቸው ነበሩ ባሏቸው ጉዳዮች ላይ መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
397
Title: ፌስቡክ 'የላይክ' ቁጥርን ማሳየት ሊያቆም ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከዛሬ አርብ ጀምሮ አውስትራሊያ ውስጥ ያሉ የፌስቡክ ተጠቃሚዎች በሌሎች መልዕክት ላይ የተሰጡ የላይክ እንዲሁም የሌሎች ምላሽ ቁጥሮችን መመልከት አይችሉም። አወዛጋቢ የሆነው ይህ ውሳኔ የፌስቡክ ተዛማጅ ማኅበራዊ መድረክ በሆነው ኢንስታግራም ላይ ከሐምሌ ወር ጀምሮ በበርካታ ሃገራት ውስጥ ተግባረዊ ተደርጓል። ፌስቡክ ለአንድ መልዕክት የሚሰጡ የላይክ ቁጥሮችን ከባለቤቶቹ ውጪ ሌሎች እንዳያዩ የሚያደርገውን እርምጃውን ለመውሰድ የወሰነው በተጠቃሚዎች ላይ የሚደርሰውን ማኅበራዊ ጫና ለመቀነስ በማሰብ ነው ተብሏል። • ፌስቡክ የጽንፈኛ አመለካከት አራማጆችን ሊያግድ ነው • ፌስቡክ ሦስት ቢሊዮን አካውንቶችን አገደ • ፌስቡክ የምንጠቀምበት ሰዓት ሊገደብ ነው ኩባንያው እንዳለው የፌስቡክ ተጠቃሚዎች በራሳቸው መልዕክቶች ስር የሚሰጡ 'የመውደድ' ምላሾችን መመልከት ግን ይችላሉ። የድርጅቱ ቃል አቀባይ ሚያ ጋርሊክ ለአውስትራሊያ አሶሺየትድ ፕሬስ እንዳሉት "የቁጥርን ነገር ከጉዳዩ ስናወጣ፤ ተጣቃሚው ዋና ትኩረትን በተሰጡ የላይክና የሌሎች ምላሾች ብዛት ላይ ሳይሆን በሚደረጉ ምልልሶችና በቀረቡ መረጃዎች ጥራት ላይ ብቻ ያደርጋል" ብለዋል። ቃል አቀባዩ አክለውም ድርጅታቸው ይህንን ለውጥ ከማድረጉ በፊት የሥነ አእምሮ ባለሙያዎችንና ማንጓጠጥ እንዲሁም ማስፈራራትን የሚከላከሉ ቡድኖችን ማማከሩን ገልጸዋል። በማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች ላይ ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው አንዳንድ ሰዎች ግን በአንድ መልዕክት ላይ የሚታይ የመውደድ አሃዝ ለሚያገኙት ገቢ ወሳኝ መሆኑን በመጥቀስ እርምጃውንተቃውመውታል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
182
አወዳይ በኦሮሚያ ክልል በድሬ ዳዋ እና ሐረር ከተሞች መካከል ትገኛለች። ዛሬ ጠዋት (የካቲት 12/2012) የጠቅላይ ሚንስርት ዐብይ መንግሥት እና ፓርቲን ለመደገፍ የከተማዋ ነዋሪዎች አደባባይ የወጡ ሲሆን፤ በተቃራኒው ደግሞ የጠቅላይ ሚንስትሩን መንግሥት በመቃወም መፈክር እየሰሙ የወጡ ሰዎች እንደነበሩ ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። አንድ ስሙ እንዳይገለጽ የፈለገ የፖሊስ ባልደረባ ለቢቢሲ እንደተናገረው "ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይን ለመደገፍ ሰዎች ሰልፍ ወጡ። ከዛ ለምን ለድጋፍ ወጣችሁ የሚሉ ሌሎች ሰዎችም መውጣት ጀመሩ። ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትሩን የሚያወግዝ መፈክር በማሰማት ድንጋይ መወርወር ጀመሩ" በማለት የግጭቱን አጀማመር ያስረዳል። በድንጋይ ተመተው እና በዱላ ተደብድበው ጉዳት የደረሰባቸው ብዙ ሰዎች መኖራቸውን የፖሊስ አባሉ ተናግረዋል። ይህ የፖሊስ ባልደረባ እንደሚለው ከሆነ፤ በሁለቱ ወገኖች መካከል የተከሰተውን ግጭት ለመበትን ፖሊስ በርካታ ጥይት ወደ ሰማይ መተኮሱን ተናግረው፤ በፖሊስ ኃይል በተተኮሰ ጥይት ጉዳት የደረሰበት ሰው ስለመኖሩ የማውቀው የለም ብለዋል። ሌላው የከተማዋ ነዋሪ "ባለፉት ቀናት የአከባቢው የመንግሥት ባለስልጣናት 'ለጠቅላይ ሚንስትሩ ድጋፋችሁን ለመግለጽ ሰልፍ ውጡ' እያሉ ነዋሪዎችን ሲያስጨንቁ ነበር" ይላል። ይህ የአወዳይ ከተማ ነዋሪ እንደሚለው ከሆነ ዛሬ ጠዋት ላይ ሰዎች ለድጋፍ ሲወጡ እነሱን የሚቃወሙ ሌሎች ሰዎችም አደባባይ መውጣት ጀመሩ። "በዚህ መካከል ከየት መጡ ሳይባል በርካታ የጸጥታ ኃይል አባላት ከተማዋን ወረው ግርግር ተፈጠረ ከዚያም ወደ ግጭት ተገባ" በማለት ይናገራል። ይህ የከተማዋ ነዋሪ እንደሚለው ከሆነ ድጋፍ ለመስጠት አደባባይ ወጡ የተባሉት ሰዎች ወደው እና ፍቅደው ሳይሆን በደረሰባቸው ጫና ነው ይላል። ቢቢሲ በሠልፉ ከተካፈሉ ሰዎች ነበረ ስለተባለው ጫና ለማረጋገጥ ጥረት ቢያደርግም አልተሳካለትም:: በዚህም 'ለምን ያለ ፍላጎታችሁ ድጋፍ መስጠት አስፈለጋችሁ' ከሚሉ ሰዎች ጋር መጋጨታቸውን ያስረዳል። ይህ ነዋሪ እንደሚለው ከሆነ የጸጥታ ኃይሎች በሰዎች ላይ ድብደባ ፈጽመዋል። ሌላው የአከባቢ ነዋሪ ግጭቱ የተከሰተው ጠቅላይ ሚንስትሩን ለመደገፍ በወጡ እና እነሱን በተቃወሙ መካከል መሆኑን ያረጋግጣል። "መንገድ ዝግ ነበር። አሁን ላይ መኪኖች በመከላከያ እየታጀቡ ነው እያለፉ ያሉት" ሲል ያለውን ሁኔታ ያስረዳል። በዛሬው ዕለት (የካቲት 12 2012) በከተማዋ ስለተከስተው ነገር ከአካባቢው ባለስልጣናትና ከፖሊስ ለማጣራት ቢቢሲ ተደጋጋሚ ጥረት ቢያደርግም ለጊዜው ሳይሳካ ቀርቷል:: በተከሰተው ግጭት ሳቢያ በሰውና በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት ስለመኖሩ ቢነገርም በትክክል ለማረጋገጥ አልተቻለም። \n\nGive me a good title for the article above.
በአወዳይ በመንግሥት ደጋፊዎች እና ተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
306
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: አንድ በሞቴ!\nSummary: ባሳለፈነው ቅዳሜ በጊዮን ሆቴል ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች ተሰባስበው በሙዚቃ ድግስ ላይ ተጎራርሰዋል።\nArticle (Max 500 characters):
አዘጋጆቹ ክስተቱ ቋሚ የጉርሻ ቀን ሆኖ እንዲሰየም ይፋልጋሉ። በኢትዮጰያ የማይቋረጥ ዓመታዊ የመጎራረስ ፌስቲቫል እንዲኖር ያልማሉ። ከፍ ሲልም ጉርሻን በማይዳሰስ ቅርስነት የማስመዝገብ የረዥም ጊዜ ትልምን ሰንቀዋል። 5 ሺህ ጉርሻዎች! በቅዳሜው ኩነት ላይ 5ሺ ሰዎችን በማሳተፍ በጊነስ የድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ለማስፈር ታቅዶ የነበረ ቢሆንም በተለያየ ምክንያቶች ሳይሳካ ቀርቷል። በፕሮግራሙ ላይ ወደ 1700 የሚጠጉ ሰዎች ተገኘተው እንደነበር አስተናጋጆቹ ተናግረዋል። ከአዘጋጆቹ መካከል አንዱ የሆነው ቅዱስ አብረሃም "እንደ ጉርሻ ግን የሚያግባባን የለም. . . ጉርሻ እኮ አንዱ ለሌላው የማጉረስ ተግባር ብቻ አይደለም፤ በተጠቀለለው እንጀራ ውስጥ ፍቅር አለ፣ መተሳሰብ አለ፣ አክብሮት አለ።" ሲል ከዝግጅቱ በፊት ተናግሮ ነበር። 5 ሺህ ጉርሻዎች!
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
139
እየሩሳሌም ለምን የኢትዮጵያዊያን ህልም ሆነች?\nደጋግመውመም በአእምሯቸው ይስሏታል። ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያውያን በቡድን በቡድን እየሆኑ ወደ እየሩሳሌም ይሄዱ እነደነበር የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። ዛሬ ደግሞ በተለያዩ የጉዞ ወኪሎች አማካኝነት በርካቶች ወደ እየሩሳሌም እየሄዱ ነው። እየሩሳሌም የብዙ እናቶች አባቶችና ወጣቶች ህልም ነች። "ህይወቷን ሙሉ ስለ እየሩሳሌም እየሰማች ስለኖረች እየሩሳሌምን ማየት ለእናቴ ትልቅ ነገር ነበር።ይህን ህልሟን ማሳካት ደግሞ ለእኔም እነደዚያው ነው" የሚለው ሄኖክ ፀሀዬ ኑሮውን በአሜሪካ ካደረገ ጥቂት አመታት ተቆጥረዋል። ወደ አሜሪካ ሲሄድ ይህን ፍላጎታቸውን እንደሚያሳካ ለእናቱ ቃል ገብቶላቸው ነበር። ነገር ግን እሱ ቃሉን ጠብቆ ባለፈው አመት እናቱ ወደ እየሩሳሌም ሊሄዱ ባሉበት ወቅት አባቱ ከዚህ ዓለም በመለየታቸው እቅዱ ሳይሳካ ቀረ። ሀዘን ውስጥ ቢሆኑም የእናቱ እየሩሳሌምን የመጎብኘት ህልም ግን ያው እንዳለ ነበር። ስለዚህም እናቱን ለመጭው ገና ወደ እየሩሳሌም ለመላክ በዝግጅት ላይ ነው። እናቱም ጉዞውን በጉጉት እየጠበቁ መሆኑን፤ ለእናቱ ይህን በማድረጉ ደግሞ እሱም ከመጠን ባለፈ መልኩ መደሰቱን ይናገራል። የአሜሪካ ለእየሩሳሌም በእስራኤል ዋና ከተማነት እውቅና መስጠትን በሚመለከት ያለውን አስተያየትም ሰንዝሯል። እንደ አውሮፓውያኑ በ1917 የተደረገውንና ለእስራኤል መፈጠር መሰረት የሆነውን የባልፎር ስምምነት በመጥቀስ ያ ለዘመናት ያከራከረ ምድር ከመጀመሪያውም የፍልስጤም ነው ብሎ እንደሚያምን ይናገራል። ስለዚህም ዛሬ ላይ "ምእራብ እየሩሳሌም ለእስራኤል ፤ምስራቅ ደግሞ ለፍልስጤም መሆን እንዳለበት አምናለሁ"ይላል። ጋዜጠኛና በመንፈሳዊ ኮሌጅ መምህር የሆነው ሄኖክ ያሬድ ደግሞ "ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ከሃይማኖት፣ ከታሪክ፣ ከባህልና ከቅርስ አንፃር ለኔ ልዩ ቦታና ትርጉም አላት፡፡ አንድም በባሕረ ሐሳባችን (ዘመን አቆጣጠራችን) የምንጠቀምበት ዓመተ ምሕረት እንዲሁም ዓመተ ዓለም መነሻውና መድረሻው ከቅድስት ሀገር ጋር ይያያዛል፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከጽንሰቱ እስከ ዕርገቱ የተመላለሰባት ናትና" ይላል። ከአባቱ ጋር ወደ እየሩሳሌም የሄደው ከአምስት ዓመት በፊት ለኢትዮጵያዊያንም ሆነ ለቤተ እስራኤሎቹ የዐዲስ ዓመት መጀመሩያ በሆነው በወርኃ መስከረም ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ፣ በታሪክ ትምህርቶችና በምስል፤ በመስማትም ጭምር የሚያውቃትንና የበርካታ ኢትዮጵያዊያን ሕልም እየሩሳሌምን ማየት ልዩ ስሜት እንዳሳደረበት ያስታውሳል፡፡ "ወሬ ባይን ይገባል እንዲሉ የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ ከምስልና ከንባብ ባሻገር ታሪካዊ ኩነቶች የተፈጸሙበት ሥፍራ ላይ መገኘት ምንኛ ደስ ይላል! ዕፁብን ዕፁብ ትለዋለህ እንጂ ምን ሌላ ቃል ታበጅለታለህ! እንዲል ያገሬ ሰው"ይላል ሄኖክ። ከክርስቶስ ልደት በፊት የንግስት ሳባና ንጉስ ሶሎሞን ታሪክን እንዲሁም የቀዳማዊ ምኒሊክ መወለድን በማስታወስ እነዚህ ነገሮች ኢትዮጵያን ከእየሩሳሌም ጋር እንደሚያቆራኝ ይናገራል። በተጨማሪም በእስራኤል የሚገኙት የኢትዮጵያ ገዳማት ኢትዮጵያውያንን ከእየሩሳሌም ያስተሳሰረ ሌላ ጉዳይ መሆኑን ያስረዳል። ተጓዦችን ወደ እየሩሳሌም ከሚወስዱ የጉዞ ወኪሎች መካከል ቀራኒዮ በእየሩሳሌም አንዱ ነው። ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የድርጅቱ መስራችና ስራ እስኪያጅ ናቸው። ድርጅቱ 2002 ዓ ም ላይ እነዴት ተመሰረተ? በቀዳማዊ ሐይለስላሴ ስልጣን ዘመን የተመሰረተና ወደ እየሩሳሌም ለኢትዮጵያዊያን ጉዞ የሚያመቻች ማህበር አባል ነበሩ ወ/ሮ እጅጋየሁ። አሁንም የዚሁ ማህበር አባል ናቸው። በዚህ ማህበር ወደ እየሩሳሌም ጉዞ ሲያደርጉ በነበረበት ጊዜ የኢትዮጵያዊያን ወደ እየሩሳሌም የመሄድ ፍላጎት ከፍተኛ መሆኑን ማስተዋላቸው...\n\ntl;dr:
በተለይም ከንግስት ሳባ ታሪካዊው የእየሩሳሌም ጉብኝትና በእየሩሳሌም ከሚገኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ገዳማት ጋር በተያያዘ ብዙዎች እየሩሳሌምን ያውቋታል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
401
Title: "በእስክሪብቶ ሳይሆን ክላሽ ተሸክመን ለመዋጋት ዝግጁ ነን'' ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጠቅላይ ሚንስትሩ ይህን ያሉት የመንግሥትን የ2011 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት ሲሆን በዚሁ ጊዜ "ለኢትዮጵያ አንድነት ግንባራችንን እንሰጣለን" ካሉ በኋላ "በኢትዮጵያ ህልውና የሚመጣ ካለ በእስክሪብቶ ሳይሆን ክላሽ ተሸክመን ለመዋጋት ዝግጁ መሆናችንን የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲገነዘብ እፈልጋለሁ'' ብለዋል። • "ሌሎችንም ከፍተኛ ባለስልጣናት የመግደል ዕቅድ ነበረ" • "መደናገጥ ባለበት ወቅት ስህተቶች ሊያጋጥሙ ይችላሉ" አቶ ንጉሱ ጥላሁን አክለውም "ለሕዝብ ማስተላለፍ የምፈልገው፤ ይህ ለውጥ እውነተኛ ለውጥ ነው። ይህ ለውጥ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ብልጽግና የሚያወጣ ለውጥ ነው። በልበ ሙሉነት ልነግራችሁ የምፈልገው፤ እውነት ከእኛ ጋር ስለሆነ ማንም አያቆመንም። እውነትን ይዘን ስለምንሰራ የኢትዮጵያ አምላክ ያግዘናል'' ሲሉ ተናግረዋል። የተለያዩ ጉዳዮችን አንስተው ለምክር ቤቱ አባላት ማብራሪያ የሰጡት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ፤ ከኢትዮጵያ ውጪ የሆነው ሐሰተኛና ግጭት ቀስቃሽ መረጃዎችን በማህበራዊ ሚዲያ በሚያስተላልፉ ሰዎች ላይ ምሬታቸውን ሲገልጹ ''እኔ እናንተን ለመቆጣጠር የምችልበት መንገድ ስለሌለኝ፤ የእውነት አምላክ እግዚአብሔር በእናንተ ላይ ይፍረድባችሁ ብቻ ነው የምለው'' ሲሉ ገልጸዋል። መፈንቅለ መንግሥት ሰሞኑን መንግሥት በብርጋዴር ጄነራል አሳምነው ጽጌ የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት ነው ማለቱን ተከትሎ በርካቶች እንዴት መፈንቅለ መንግሥት በክልል ደረጃ ይደረጋል፤ ይህን ተግባር መፈንቅለ መንግሥት ብሎ መጥራቱ ትክክል አይደለም ሲሉ የሞገቱት ጥቂት አይደሉም። ጠቅላይ ሚንስትሩም በዛሬው የፓርላማ ውሏቸው የተፈጸመው ጥቃት ''በኢፌዴሪ መንግሥት ላይ የተፈጸመ መፈንቅለ መንግሥት ነው'' ብለዋል። "በየትኛውም የፌደራል ሥርዓቱ ላይ የሚቃጣ ጥቃት የኢፌዴሪ ጥቃት ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ ''አመራር ገድሎ እና አግቶ ሲያበቃ፤ የመንግሥት ተቋማትን ከተቆጣጠረ በኋላ፤ 'ለምን መፈንቅለ መንግሥት ትሉታላችሁ' መባሉ ትክክል አይደለም" ብለዋል። የሰሞኑ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አድራጊዎች ከባህር ዳርና ከአዲስ አበባ ውጪ በቤኒሻንጉል ጉሙዝም ኃይል አሰማርተው እንደነበረ እና ከኦሮሚያ የተመለመሉ ''ገዳዮችን'' ያካተት እንደነበረ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ተናግረዋል። • "በዚህ መንገድ መገደላቸው ከፍተኛ የፀጥታ ችግር መኖሩን ያሳያል" ጄነራል ፃድቃን • "ከፍተኛ ችግር ውስጥ ገብተናል. . . ግን እናሸንፋለን" በተጨማሪም በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ ከወራት በፊት የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ አለን ብለው የመጡ የሠራዊቱ አባላት መኖራቸውንም ተናግረዋል። ''መከላከያ አስሮ ገምግሞ 'እነዚህ ወጣቶች ናቸው ይማራሉ' ብሎ የለቀቃቸው በርካታ ወጣቶች ተሳታፊ ሆነውበታል'' ብለዋል። ''እንዴት ሰው አምባቸው መኮንን ይገድላል?'' በማለት የጠየቁት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ ''አምባቸው እንኳን ልትገድለው፤ ልትቆጣው እንኳን የሚያሳሳ ሰው ነው'' ሲሉ ገልጸዋቸዋል። ''ሰዓረ እንደ ሃበሻ ዳቦ ከላይ እና ከታች እሳት እየነደደበት፤ ጓዶቼን ቀብሬ የመጣሁባትን ኢትዮጵያን አላፈርስም ያለ ጀግናን እንዴት ሰው ይገድላል?" ሲሉ ጠይቀዋል። የመንግሥት ፈተናዎች ጠቅላይ ሚንስትሩ ባለፉት ወራት በመንግሥታቸውና አስተዳደራቸው ላይ ሆን ተብሎ በሌሎች አካላት የተከናወኑ ጥቃቶችንና ፈተናዎችን ዘርዝረዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩ የጥቃቶቹን ዝርዝር በሰኔ 16 የቦንብ ፍንዳታ በማስታወስ ነበር የጀመሩት። ''ገና ሁለት ወራት እንኳ ሳይሆነን የጀመርነውን ለውጥ ለማጨናገፍ በአደባባይ የምታቁት ሙከራ ተደረገ'' ያሉ ሲሆን፤ ከዚህ ሁለት ወር...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
395
Title: በጆርጅ ፍሎይድ ግድያ ፍርድ የቀረበው የቀድሞ ፖሊስ ባልደረባ 1.25 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ዋስ ተጠየቀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አቃቤ ሕግ እንደጠቀሰው ወንጀሉ ከፍተኛ ከመሆኑ አንፃር እንዲሁም በበርካታ ግዛቶች የተነሳው ተቃውሞና ቁጣን ተከትሎም ነው ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ዋስ እንዲያቀርብ የተጠየቀው። ዴሪክ ቾቪን በሁለተኛ ደረጃ ነፍስ ማጥፋት ወንጀል ክስ የሚቀርብበት ሲሆን ሦስቱ ፖሊሶች ደግሞ በግድያ ወንጀል በመተባባር ይከሰሳሉ። በሦስት ባልደረቦቹ ታግዞ አንገቱን ከመሬት ላይ አጣብቆ በጉልበቱ ደፍቆ ሲገድል የሚያሳየው ቪዲዮ ዓለም አቀፍ ተቃውሞዎችን እንዲሁም በአሜሪካ ውስጥ ያለውን መዋቅራዊ ዘረኝነት እንዲቆም ጥያቄዎችን አስነስቷል። ዴሪክ ቾቪንን ጨምሮ ሦስቱ ፖሊሶች ከሥራም ተባረዋል። በፖሊስነት ለአስራ ዘጠኝ አመታት ያገለገለው ዴሪክ ቾቪን በትናንትናው ዕለት በኢንተርኔት አማካኝነት በተደረገ የፍርድ ሂደት ለመጀመሪያ ጊዜ ቀርቧል። ለአስራ አምስት ደቂቃ ያህል በነበረውም የፍርድ ሂደት ላይ አንድም ቃል ያልተነፈሰ ሲሆን እጁ በሰንሰለት ታስሮ ብርቱካናማ የመለዮ ልብስ አጥልቆ አነስ ባለች ጠረጴዛ ትይዩ ተቀምጦ ነበር። ዳኛዋ ጂኒስ ኤም የጆርጅ ፍሎይድን ቤተሰቦች በምንም መንገድ እንዳያገኝ፣ የጦር መሳሪያውን እንዲያስረክብና የፍርድ ሂደቱም እስኪጠናቀቅ ከፀጥታ ኃይል አባልነቱ እንዲሰናበት የሚሉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማስቀመጥ 1.25 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ዋስ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል። ጠበቃውም የገንዘብ ዋሱን አልተቃወሙም። ፖሊሱ ሶስት ክሶች የቀረቡበት ሲሆን እነዚህም ያልታሰበበት ሁለተኛ ደረጃ ነፍስ ማጥፋት፣ ሦስተኛ ደረጃ ነፍስ ማጥፋት እንዲሁም ለግድያ ማድረስ የሚሉ ሲሆን፤ በእነዚህም ወንጀሎች ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ በያንዳንዳንዳቸው 40፣ 25ና አስር ዓመት የተቀመጠው ከፍተኛ ቅጣት ተፈፃሚ ይሆንበታል። ፍርድ ቤቱም ለሰኔ 22/2012 ቀነ ቀጠሮ ሰጥቷል። የአርባ አራት ዓመቱ ፖሊስ በአሁኑ ወቅት በሚኒሶታ በሚገኝ እስር ቤት ያለ ሲሆን ለበርካታ ጊዜያትም ተዘዋውሯል። ከዚህም በተጨማሪ ሌሎች ክሶች ይቀርቡበታል እየተባለ ሲሆን፤ ነገር ግን በመጀመሪያ ደረጃ የግድያ ወንጀል ላይጠየቅ የሚችልበት እድል በጣም ከፍተኛ ነው ተብሏል። ለዚህም እንደምክንያትነት የቀረበው አቃቤ ሕጉ ፖሊሱ የግድያውን ወንጀል ለመፈፀም ሆን ብሎ ማቀዱን፣ ነፍስ ለማጥፋት የነበረውን ፍላጎት እንዲሁም ምክንያት ማምጣት ሊኖርባቸው እንደሚችል አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል። የሚኒያፖሊስ ከተማ በበኩሉ የፖሊስ አባላት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል የሚያደርጉትን አንገትን ጠምልሎ መያዝ አንዲሁም ማነቅ ያገደ ሲሆን ዲሞክራቶችም በፖሊስ ተቋም ላይ ለውጥ እንዲመጣ አዲስ የሕግ ረቂቅ አቅርበዋል። በአሜሪካ ውስጥ የሚደረጉ የፀረ ዘረኝነት ተቃውሞዎች የቀጠሉ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ሚኒያፖሊስ ከመምጣቱ በፊት ጆርጅ ፍሎይድ በኖረባት ቴክሳስም አስከሬኑ ለስድስት ሰዓታት ያህል እንዲሰናበቱት በፋውንቴይን ኦፍ ፕሬይዝ ቤተክርስቲያን ቀርቧል። በትናንትናው ዕለት በሂውስተን፣ ህይወቱ ባለፈባት ሚኒያፖሊስና በትውልድ ቦታው ሰሜን ካሮላይና የሐዘን ሥነ ሥርዓትም በትናንትናው ዕለት ተደርጓል። ብዙዎችም ሐዘናቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው። ባለፈው ሳምንት ቅዳሜም አስከሬኑ ወደ ቴክሳስ ተሸኝቷል። የዲሞክራቲክ ፓርቲ እጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከጆርጅ ፍሎይድ ቤተሰቦች ጋር ተገናኝተው ሐዘናቸውን ገልፀዋል። "አዳምጠውናል፤ ህመማችንን ሰምተዋል እናም በተቻለ መጠን ተጋርተውናል" በማለት የጆርጅ ፍሎይድ ቤተሰብ ቃለ አቀባይ ቤንጃሚን ክራምፕ ከፎቶ ጋር በትዊተር ገፁ አጋርቷል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
389
ጃንሆይና ራስ ተፈሪያን\nአፄ ኃይለ ሥላሴ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት መመስረት ጉልህ ሚና ከመጫወታቸውም በላይ 1955 ዓ.ም የተካሄደው የህብረቱ የመጀመሪያው ስብሰባ በአዲስ አበባ እንዲካሄድ ከፍተኛ ጥረት አድረገዋል። ምንም እንኳ በ1994 ላይ የአፍሪካ እንድነት ድርጅት ወደ የአፍሪካ ህብረት የተቀየረ ቢሆንም የአንድነት ድርጅቱን በማቋቋም ላበረከቱት ሚና ሃውልቱ እንዲቆምላቸው ሆኗል። • ከተማ ይፍሩ፡ ያልተነገረላቸው የአፍሪካ አንድነት ባለራዕይ • የጌታቸው ረዳ ዕይታ፤ ስለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ • ጤፏን ለማስመለስ እየተውተረተረች ያለችው ኢትዮጵያ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት መቋቋም ጋር ብቻ ሳይሆን ከራስተፈረያን ጋር ተያይዞ ስማቸው ይነሳል። አጼ ኃይለ ሥላሴ በሌላኛው የዓለም ክፍል በሚኖሩ ሰዎች ዘንድ ይህን ያክል ተቀባይነት ያላቸው ለምን ይሆን? የሚለው የበርካቶች ጥያቄ ነው። የአፄ ኃይለ ሥላሴ ንግስናን እና የጥቁሮች የመብት ተሟጋች የነበረውን የጃማይካዊውን ማርከስ ጋርቬይ ትንቢት የሚያገናኙት ብዙዎች ናቸው። ከአፄ ኃይለ ሥላሴ ንግስናን 10 ዓመታት በፊት ጃማይካዊው የመብት ተሟጋች ማርከስ ጋርቬይ ተከታዮቹን ''ወደ አፍሪካ ተመልከቱ፤ ጥቁር ንጉስ ይነግሳል፤ የመሰጠት ዓመትም ይመጣል'' ሲል ነገራቸው። ከትንቢቱ 10 ዓመታት በኋላ ራስ ተፈሪ መኮንን የተሰኙ በኢትዮጵያ ሲነግሱ በርካቶች ትንቢቱ እውነት የመሆኑ ምልክት ነው አሉ። ከ10ሺህ ኪ.ሜ በላይ ርቀው የሚገኙት ሰዎች፤ አፄ ኃይለ ስላሴን እንደ ፈጣሪ ኢትዮጵያንም የቃል-ኪዳኗ ምድር አድርገው ወሰዱ። አፄ ኃይለ ስላሴ 1950ዎቹ መጀመሪያ ላይ ጃማይካን ጎብኝተው ነበር። በጉብኝታቸው ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ ጃማይካውያን የደመቀ አቀባበል አድረገውላቸዋል። • "ኮሜዲ፣የጤፍ ዝናብ ነው" ቤቲ ዋኖስ • ጣልያን በተሸነፈችበት አድዋ ቆንስላዋን ለምን ከፈተች? ከ1940ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በርካታ ራስተፈሪያኖች ወደ ኢትዮጵያ መትመም ጀምረው ነበር። የጃንሆይ ጉብኝትን ተከትሎም ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ጃማይካውያን ቁጥር ጨምሮ ነበር። አፄ ኃይለ ስላሴ በ1967 ዓ.ም ህይወታቸው ሲያልፍ በተከታዮቻቸው ዘንድ ግራ መጋባት ተፈጥሮ ነበር። ከዚያም ያረፈው የምድር አካላቸው ነው ተብሎ በተከታዮቻቸው ዘንድ ታመነ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ''ወደ አፍሪካ ተመልከቱ፤ ጥቁር ንጉስ ይነግሳል፤ የመሰጠት ዓመትም ይመጣል'' ብሎ የተንበየው ጋርቬይ የአፄ ኃይለ ስላሴ ተቺ ነበር። አሁንም ቢሆን አፄ ኃይለ ስላሴ ለኢትዮጵያ መልካም ነበሩ፤ አይደለም ኢትዮጵያን በድለዋል የሚሉ የሃሳብ ክፍፍሎች እንዳሉ ናቸው። የሂዩማን ራይትስ ዎች ሪፖርት በኢትዮጵያ 1966 ተከስቶ ለሁለት ዓመታት በዘለቀው እና ወደ 200ሺህ ህዝብ ላለቀበት ረሃብ አፄ ኃይለ ስላሴ ምላሽ ለመስጠት ፍላጎት አላሳዩም ሲል ይወቅሳቸዋል። በስልጣን ዘመናቸውም በተቀናቃኞቻቸው ላይ በሚወስዷቸው የማያዳግም እርምጃ ይታወቃሉ። የጣሊያን ወረራ ተከትሎ አፄ ኃይለ ስላሴ ሃገር ጥለው መሸሻቸው በማርከስ ጋርቬይ ጭምር አስወቅሷቸዋል። አፄ ኃይለ ስላሴ ከቀድሞ የጋና ፕሬዚዳንት ኩዋሜ ኑኩሩማ የአፍሪካ እንድነት ድርጅት በተቋቋመት ወቅት አዲስ አበባ ላይ። መምህሩ ዮሃንስ ወልደማሪያም (ዶ/ር) አፄ ኃይለ ስላሴ እንደ አምባገነን ነው መታሰብ ያለባቸው ሲሉ ይሞግታሉ። አፄ ኃይለ ስላሴ አርቅቀው ያጸደቁት ሕገ-መንግሥት ስልጣኑን በሙሉ በእሳቸው ቁጥጥር ሥር ያደረገ መሆኑ ይወሳል። በተቃራኒው የጃንሆይ ደጋፊዎች አፄ ኃይለ ስላሴ ድንቅ መሪ መሆናቸውን እና ኢትዮጵያን ለማዘመን የታተሩ መሪ መሆናቸውን ይገልጻሉ። ኢትዮጵያ በጣሊያን ከተወረረች በኋላ በሊግ ኦፍ ኔሽን ዓለም አቀፍ...\n\ntl;dr:
ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት መመስረት ጉልህ ሚና ከነበራቸው መሪዎች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱት የግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ የመታስቢያ ሃውልት በአፍሪካ ሕብረት ቅጥር ግቢ ውስጥ ተመርቆ ይፋ ሆኗል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
421
Title: በአፍጋኒስታን መኪና ላይ የተጠመደ ቦምብ ፈንድቶ ቢያንስ 17 ሰዎች ሞቱ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ታሊባን ጥቃቱን አላደረስኩም ሲል ተናግሯል ፍንዳታው ከባድ እንደነበር ተገልጿል። የቦምብ ፍንዳታው የደረሰው ታሊባን የኢድ በዓልን ለማክበር የተኩስ አቁም ካወጀ በኋላ ነው። ታሊባን በጥቃቱ እጄ የለበትም በማለት የተናገረ ሲሆን፣ እስካሁን አይኤስ የተባለው ቡድን ግን ያለው ነገር የለም። ጥቃቱ በአጥፍቶ ጠፊ የተፈፀመ ሊሆን እንደሚችል የሎጋር ግዛት አስተዳዳሪ ቃል አቀባይ፣ ዴዳር ላዋንግ፣ ለፈረንሳዩ ዜና ወኪል ተናግረዋል። ፍንዳታው የደረሰው ከግዛቱ አስተዳዳሪ ቢሮ አቅራብያ ሲሆን በርካታ ሰዎች ለኢድ በዓል ሸመታ ላይ እንደነበሩ ተገልጿል። ጥቃቱ የደረሰው በእግረኞች በሚጨናነቅ መንገድ ላይ ነው " አሸባሪዎቹ በድጋሜ ጥቃት አድርሰው በኢድ አል አድሃ ምሽት ዜጎቻችንን ገድለዋል" ያሉት የአገር ውስጥ ሚኒስትሩ ቃል አቀባይ ታሪቅ አርያን ናቸው። የታሊባን ቃል አቀባይ፣ ዛቢሁላህ ሙጃሂድ፣ በበኩላቸው ጥቃቱ "ከቡድኑ ጋር አይያያዝም" ሲሉ ተናግረዋል። ታሊባንና የአፍጋኒስታን መንግሥት ከአርብ ጀምሮ የሚቆይ የሦስት ቀን የተኩስ አቁም ስምምነት አድርገዋል። በሁለቱ መካከል የሰላም ስምምነት ይደረሳል የሚል ተስፋ ቢኖርም ድርድሩ በእስረኛ ልውውጥ ምክንያት ዘግይቷል። መንግሥት ታሊባን በቁጥጥሩ ስር ያዋሉትን 1000 የአፍጋን ደህንነት ሰራተኞች ከለቀቀ 5000 የታሊባን እስረኞችን ለመልቀቅ ተስማምቷል። እስካሁን ድረስ የአፍጋን መንግሥት 4,400 የታሊባን አማፂያን እስረኞችን የለቀቀ ሲሆን፣ የታጣቂ ቡድኑ ቃል አቀባይ በበኩላቸው በአጠቃላይ 1,005 የመንግሥት ደህንነት ሰራተኞች መልቀቃቸውን ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
190
Title: በኒውዚላንዱ የመስጊዶች ጥቃት 50 ሰዎች ተገደሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጥቃቱን ፈፅሟል የተባለ አንድ ታጣቂ ነገ ፍርድ ቤት ቀርቦ ክስ እንደሚመሰረትበትም ተገልጿል። • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ግለሰቡ ጭንቅላቱ ላይ አድርጎ በነበረው ካሜራ አልኑር በተባለው መስጊድ ሕፃን፣ ሴት ሳይል በመስጊዱ የነበሩ ሰዎች ላይ ሁሉ የተኩስ እሩምታ ሲከፍት በፌስቡክ ቀጥታ ማሰራጨቱም ተገልጿል። ቀደም ሲል በጥቃቱ እጃቸው አለበት ተብሎ የተጠረጠሩ ሦስት ወንዶችና አንዲት ሴት በቁጥጥር ሥር መዋሉን ፖሊስ ገልፆ የነበረ ቢሆንም ኋላ ላይ ግን አንደኛው ግለሰብ ከጥቃቱ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም በሚል ተለቋል። የቀሪዎቹ ተጠርጣሪዎች ጉዳይ እያጣራ እንደሆነም ፖሊስ አስታውቋል። የኒውዚላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን ጥቃቱ የተፈፀመበት ይህ ቀን የአገሪቱ "ጨለማ ቀን" ነው ብለዋል። የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን ደግሞ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት አንዳቸው አውስትራሊያዊ መሆናቸውን አስታውቀዋል። ተጠርጣሪዎቹንም "ፅንፈኞች፣ ቀኝ ዘመም አሸባሪዎች" ብለዋቸዋል። • ለ60 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቦይንግ ግንኙነት
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
136
Doc to summarize: ይህ ውሳኔዋም የቀሩትን ዝሆኖች ለመጠበቅ ለሚደረገው ጥረት አንድ ትልቅ እርምጃ ነው ተብሎ ተወድሷል። ዝሆኖችን ለመታደግ የሚሰሩ ተቆርቋሪዎች እንደሚያምኑት 30ሺህ ያህል የአፍሪካ ዝሆኖች በየዓመቱ በአዳኞች ይገደላሉ። የቻይና መንግሥታዊ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ባለፈው ዓመት የዝሆን ጥርስ ዋጋ በ65 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል። በተጨማሪም ወደቻይና ሲገባ የሚያዘው የዝሆን ጥርስ መጠን በ80 በመቶ መቀነሱም ዥንዋ ዘግቧል። የዝሆን ጥርስ ንግድን የማገዱ ውሳኔ ይፋ የሆነው በተጠናቀቀው የፈረንጆች ዓመት ሲሆን ተግባራዊ የሆነውም በዓመቱ የመጨረሻ ዕለት ጀምሮ ነው። ባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ላይ በዝሆን ጥርስ ምርትና ንግድ ላይ ተሰማርተው የነበሩ 67 ተቋማት የተዘጉ ሲሆን የተቀሩት 105ቱ ደግሞ እሁድ ዕለት እንደተዘጉ ተነግሯል። የዱር እንሰሳ ደህንነት ተከራካሪ የሆነው ተቋም ዜናውን ተከትሎ ''የዓለም ትልቁ የዝሆን ጥርስ ገበያ በሮች ሲዘጉ ማየት እጅጉን ያስደስታል'' ብሏል። የዝሆን ጥርስ ዋነኛ የመገበያያ ስፍራ እንደሆነች የሚነገርላት ሆንግ ኮንግን ግን አዲሱ ሕግ የማይመለከታት መሆኑ አሳሳቢ ነው ተብሏል። ነገር ግን ግዛቲቱ የእራሷን የዝሆን ጥርስ ንግድን የሚያግድ ሕግ ለማውጣት በሂደት ላይ መሆኗም ተነግሯል። \nSummary in the same language as the doc:
ቻይና የዓለም ትልቁ የዝሆን ጥርስ ገበያ ሆና ቆይታ በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በሃገሯ የሚከናወን ማንኛውም የዝሆን ጥርስ ግብይት ሕገ-ወጥ እንደሆነ አውጃለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
173
የእሳት አደጋ ሠራተኞች በወሰዱት እርምጃ የካቴድራሉን ግንብ እና ሁለት ማማዎች ከነበልባሉ መታደግ የቻሉ ሲሆን ጣሪያው እና አናቱ ግን ፈርሷል። 850 ዓመታትን ያስቆጠረው ኖትረ ዳም ካቴድራል ፓሪስ መሃል ከተማ ይገኛል። የእሳት አደጋ ሠራተኞች እሳቱን መቆጣጠር የቻሉት እሳት መነሳቱ ሪፖርት ከተደረገ ከ9 ሰዓታት በኋላ ነበር። የእሳቱ መነሻ እስካሁን በግልፅ ባይነገርም የሃገሪቱ ባለስልጣናት ግን በካቴድራሉ እየተካሄደ ካለው እድሳት ጋር አገናኝተውታል። • በሰሜን ተራሮች ፓርክ በሄሊኮፕተር ውሃ እየተረጨ ነው • ሩሲያዊው ቄስ በባለቤታቸው "ሀጥያት" ለስደት ተዳረጉ • የምክር ቤቱ ስብሰባ ኢህአዴግን ወዴት ይመራው ይሆን? ፕሬዝደንት ማክሮ በአደጋው ስፍራ ተገኘተው በሁኔታው በጣም ማዘናቸውን ገልፀው የእሳት አደጋው እንዳይከስት ማድረግ እንደሚቻል በመጠቆም፤ ለኖትረ ዳም መልሶ ግንባታ ዓለም አቀፍ ጥሪ እንደሚያቀርቡ ተናግረዋል። ፕሬዝደንት ማክሮ ስሜታዊ ሆነው በሰጡት መግለጫ ''መልሰን እንገነባዋለን። ኖትረ ዳም የታሪካችን አካል ነው። የፈረንሳይ ሕዝብ የሚጠብቀውም ይህንኑ ነው'' ያሉ ሲሆን ከአሁኑ ኖትረ ዳምን መልሶ ለመገንባት በርካቶች ድጋፍ ማድረግ ጀምረዋል። የጉቺና የሌሎች ፋሽን ምርቶች ባለቤት የሆነው ፈረንሳዊው ቢሊየነር ፍራንሷ-ኦንሪ ፒኖ፤ ለኖትረ ዳም ግንባታ 100 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚሰጥ ቃል ገብቷል። ትናንት ሰኞ ምሽት 2፡30 ላይ የጀመረው እሳት በፍጥነት ወደ ጣሪያው በመዛመት ከመስተዋት የተሠሩ መስኮቶቹን፣ ከእንጨት የተሠሩ የውስጥ ንድፎቹን፣ ጣሪያውን እና ማማውን አውድሟል። እሳቱን ለመቆጣጠር 500 የሚሆኑ የእሳት አደጋ ሠራተኞች የተሳተፉ ሲሆኑ አንዱ በእሳቱ ጉዳት እንደደረሰበት ተዘግቧል። የእሳት አደጋ ሠራተኞቹ በኖት... Continue the article for another 4000 characters max:
ረ ዳም ካቴድራል ውስጥ የነበሩ ውድ የጥበብ ሥራዎች እና ኃይማኖታዊ ቁሶችን ማዳን መቻላቸውም ተነግሯል። ከእሳት ከተረፉት ኃይማኖታዊ ቁሶች መካከል ኢየሱስ ክርስቶስ ከመሰቀሉ በፊት የተደረገለት የእሾህ አክሊል ይገኝበታል። ኖትረ ዳም ለፈረንሳዊያን ምናቸው ነው? ኖትረ ዳም ካቴድራል ለ9 ሰዓታት ሲቃጠል የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን በቀጥታ እየዘገቡት ነበር። ይህን ሲመለከቱ የነበሩት የታሪክ ምሁር ካሚይ ፓስካል ለፈረንሳይ መገናኛ ብዙኃን ሲናገሩ '' ከ12ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የዓለም ደስታ እና ሃዘን በኖትረ ዳም ደውል ታውጇል። እያየን ባለነው ነገር እጅግ በጣም ተደናግጠናል'' ብለዋል። ኖትረ ዳም ለፈረንሳውያን ሃገራዊ አርማቸው ተደርጎ ይወሰዳል። ኖትረ ዳም ከ12ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ መሃል ፓሪስ ላይ ቆሟል። በርካቶች የፈረንሳይ መለያ አድርገው የሚወስዱት የኤይፈል ማማ እንኳ ዕድሜው ከ100 ዓመት ፈቅ ቢል ነው። ኖትረ ዳም የመጀመሪያ እና ሁለተኛ የዓለም ጦርነት ጉዳት ሳያስተናግድ አልፏል። በፈረንሳይ ሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች ውስጥም ስሙ ሳይጠቀስ አያልፍም። ኖትረ ዳም ለ9 ሰዓታት ያክል በእሳት ሲነድ በርካታ ፈረንሳውያን አደጋው ስፍራ በመገኘት ቆመው በዝምታ ይመለከቱ ነበር። ሌሎች ይዘምራሉ፤ የተቀሩት ደግሞ ፀሎት ያደርሳሉ። በፓሪስ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ ደውል ሲያሰሙ አመሹ። ኖትረ ዳም በዓመት 13 ሚሊዮን ሕዝብ ይጎበኛዋል። ዶናልድ ትራምፕ፣ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚንስትር ቴሬዛ ሜይ፣ ዩኔስኮ፣ የጃፓን መንግሥት፣ የጣሊያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እና የጀርመኗ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ሃዘናቸውን ከገለፁ ግለሰቦች እና ተቋማት መካከል ይገኙበታል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
387
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ስፖርት፡ እንግሊዝ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጥቁር ስፖርተኛ ሐውልት ያቆመችው መቼ እንደሆነ ያውቃሉ?\nSummary: ጃክ ሌዝሊ፤ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን ማልያ አጥልቆ ታሪክ ከሠራ 100 ዓመታት ሊሞላው ቢሆን እንኳ በቅጡ የሚያስታውሰው ሰው አልነበረም። ይህ የሆነው በቆዳው ቀለም ብቻ ነው።\nArticle (Max 500 characters):
ጊዜው 1925 ነበር። እንግሊዝ ከአየርላንድ ጋር ለነበራት የወዳጅነት ጨዋታ መልማዮች ተጫወቾችን እየመለመሉ ነበር። በወቅቱ ሌዝሊ የፕላይማውዝ ተጫዋች ነበር። መልማዮቹ የሚጫወትበት ሜዳ መጥተው ሲመለከቱ ሌዝሊን ጥቁር ሆኖ ያገኙታል። በዚህም ምክንያት ሌዝሊ ለእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የተሰለፈ የመጀመሪያው ተጫዋች በመሆን ታሪክ የሚሠራበትን አጋጣሚ መና ያደርጉበታል። ይኸው ሌዝሊ አሁን ገንዘብ ተዋጥቶለት ሃውልት ሊሰራለት እየታቀደ ነው። እስካሁን ቢያንስ 135 ሺህ ፓውንድ ተዋጥቶለታል። ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ 240 ስፖርተኞችን የሚዘክሩ ሃውልቶች አሉ። ከእነዚህ መካከል 10 ብቻ ናቸው ለጥቁርና አናሳ ቁጥር ላላቸው እንግሊዛውያን ክብር የቆሙት። ከአስሩ መካከል አምስት ለእግርኳስ ተጫዋቾች የቆሙ ሲሆን ጎልፍና ክሪኬት የመሳሰሉ ስፖርታዊ ጨዋታዎች ምንም ዓይነት የጥቁር ግለሰብ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
157
Doc to summarize: መንፈሳዊው ከሰዎች እና ከዓለማዊ ኑሮ ርቆ ለሠላሳ ዓመታት ከፈጣሪው ጋር በመወያየት ቆየ። አንድ ቀን ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ሳለ ለመንፈሳዊው ግለሰብ ፈጣሪ ይገለጥለትና ወደ ፓምፋሎን እንዲሄድ ይነግረዋል። ይህም ሰው ለመንፈሳዊ ጥያቄዎቹ እንዴት ወደ ፓምፋሎን እንደተላከ ሊገባው አልቻለምና ፈጣሪውን "ለምን ወደ እርሱ ትልከኛለህ?" ብሎ ሲጠይቅ "በሰዎች ዓይን ፓምፋሎን ዓለማዊ ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን የሰው ልጅ መንፈሳዊነት በልቡ ያለ እንጂ በሰዎች የሚታይ አይደለም" ብሎ ይመልስለታል። "እኔም ለዚያ ነው የሙዚቃ ስሜን ፓምፋሎን ያልኩት" ይላል ፓምፋሎን። • "ኢትዮጵያዊነቴን ያገኘሁት ሙዚቃ ውስጥ ነው" አቨቫ ደሴ የፓምፋሎን ተረት በሩስያዊ ደራሲ የተፃፈ ቢሆንም ፓምፋሎን ግን ከልጅነቱ ጀምሮ በጀርመን ሃገር የሚኖር ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ነው። ያለ እናትና አባት ያደገው ፓምፋሎን ከ16 ዓመቱ ጀምሮ ነው ራሱን ማስተዳደር የጀመረው። ስለ ሕይወት ታሪኩ እና ወደ ጀርመን እንዴት እንደሄደ ሲጠየቅ "እሱን ሌላ ጊዜ በሌላ መልኩ ለሕዝብ ለማቅረብ ስለምፈልግ ለጊዜው ስለ ታሪኬ ለመናገር ዝግጁ አይደለሁም" ይላል። በየወቅቱ ወደ ኢትዮጵያ ጎራ የሚለው ፓምፋሎን ነገሮች ቢመቻቹለት ኑሮውን ኢትዮጵያ ውስጥ ቢያደርግ ይወዳል። ለጊዜው በሙዚቃ ስሙ ብቻ እንዲታወቅ እንደሚፈልግ ይናገራል። ወደ ሙዚቃ የገባው በተለያዩ ነገሮች ተገፋፍቶ ነበር። "የተለያዩ መልዕክቶችን ለማስተላለፍ የምጠቀምበት ስለሆነ ነው ሙዚቃ መሥራት የጀመርኩት። ጥበበኛ ነኝ ወይም ችሎታ አለኝ ማለትም አልፈልግም ምክንያቱም ለጊዜው ሙዚቃውን መልዕክት ማስተላለፊያ ነው ያደረግኩት" በማለት በትሕትና ይናገራል። ፓምፋሎን ብዙ ልታይ ልታይ የሚል ሰው አይደለም። ሙዚቃውን ለሕዝብ በሚያቀርብበት ጊዜ የአድማጮቹ ትኩረት በመልዕክቱ ላይ እንዲሆን እንደሚፈልግ ይናገራል። ለዚህም ነው ብዙ የሙዚቃ ክሊፖችን የማይሠራው። • ኒኪ ሚናጅ ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ አልዘፍንም አለች "ለጊዜው የሙዚቃ ዓለሙን ተቀላቀልኩ እንጂ ወደፊት ሌሎች ነገሮችን የመሥራት ፍላጎት አለኝ" የሚለው ፓምፋሎን በሙዚቃዎቹ የተለያዩ ሰዎችን ንግግሮች ያካትታል። ከእነዚህም መካከል የማንዴላ፣ የማልኮም ኤክስ እና የዶ/ር ዐብይ አሕመድ ይገኙበታል። ለምን ብሎ ሲጠየቅም በአንድ ወቅት ንግግሮቹ ስሜቱን ከነኩት የሙዚቃውን መንፈስ ለአድማጮቹ ለማስተላለፍ እንደሚያስችሉት በማሰብ እንደሆነ ይናገራል። ገቢው በሙዚቃ ሥራዎቹ ላይ እንዳልተመሰረት የሚናገረው ፓምፋሎን "ሙዚቃዬ እያበላኝ አይደለም። የምተዳደረው በግራፊክ ዲዛይን፣ ፎቶግራፎችን በመሸጥ እና ሌሎች ነገሮች በመሥራት ነው" ይላል። የሕይወቱን ሦስት አራተኛ በጀርመን ስለኖረ አልፎ አልፎ በጀርመንኛ መልዕክቱን ለማስተላለፍ ይቀለዋል። ሆኖም ግን በአማርኛ ነው አልበሙን የሠራው። "ቋንቋ እንደአጠቃቀማችን ነው እና ጀርመንኛው ቀለል ይለኛል ግን ሆን ብዬ በሃገሬ ቋንቋ ነው ሙዚቃዬን የምሠራው ምክንያቱም የኢትዮጵያ ልጅ ነኝ" በማለት ፓምፋሎን ይናገራል። አክሎም "በልጅነቴ የተለያዩ የራፕ ቡድኖችን ተቀላቅዬ በጀርመንኛ ራፕ አደርግ ነበር። ሳድግ ግን ምንድነው ማድረግ የምፈልገው ብዬ አሰብኩበት። መልዕክቴን ለኢትዮጵያ ማስተላለፍ እንደሆነ ሳውቅ በአማርኛ መሥራት ጀመርኩኝ" ይላል። • ታዋቂዎቹ ኤርትራዊያን በሙዚቃቸው ምክንያት ይቅርታ ጠየቁ የሚሠራቸውን የተለያዩ የጥብብ ስራዎች በእኩል እንደሚመለከት የሚጠቅሰው ፓምፋሎን ቢገደድ እንኳን አንዱን ብቻ ለመመረጥ በጣም እንደሚከብደው የሚናገረው በመግለጽ እየሳቀ "ከሙዚቃውና ከፎቶግራፍ ምረጥ የሚለኝን ሰው እንደጠላት ነው የምቆጥረው" በማለት ይናገራል። "የግጥም አፃፃፌ...\nSummary in the same language as the doc:
የሁለት ሰዎችን ሕይወት የሚተርክ በልጆች መጽሐፍ ውስጥ ያለ ታሪክ ነው። አንደኛው ገፀ-ባሕሪ መንፈሳዊ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ዓለማዊ ነበር።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
412
Doc to summarize: በፍራንክፈርት ታዳጊውን የገጨው ባቡር በጀርመን ፍራንክፈርት ሁለቱን የቤተሰብ አባላት ገፍትሯል ተብሎ የተጠረጠረው ግለሰብ የ40 ዓመት ጎልማሳ ኤርትራዊ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል። ግለሰቡ እናትን እና ልጅን በፍጥነት እየመጣ ወደነበረ ባቡር ለምን እንደገፈተራቸው ባይታወቅም፤ ድርጊቱን ፈጽሞ በሩጫ ሊያመልጥ ሲል በባቡር ጣቢያው አከባቢ የነበሩ ሰዎች አሯሩጠው እንደያዙት እና ለፖሊስ አሳልፈው እንደሰጡት ሬውተርስ ዘግቧል። • የጠቅላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች • አምባሳደር ሬድዋን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለምን ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ አላቀረቡም? የዓይን እማኞች እንዳሉት ግለሰቡ በግልጽ ሆነ ብሎ እናት እና ልጅን ወደ ባቡር ሃዲዱ ገፍትሯቸዋል። በተጨማሪም ሶስተኛ ሰውን ለመገፍተር ሙከራ አድርጎ እንደነበር የዓይን እማኞች ተናገረዋል። የፖሊስ ቃል አቀባይ ሲናገሩ፤ "እናት እና ልጅ በፍጥነት እየተቃረበ ወደነበረ ባቡር ተገፍትረዋል። እናቲቱ እራሷን ማዳን ችላለች" ብለዋል። ፖሊስ ጨምሮም በግድያ ወንጀል ምረመራ መጀመሩን አስታውቋል። መርማሪ ፖሊሶች እንዳሚሉት ግለሰቡን ድርጊቱን ለመፈጸም ምን እንዳነሳሳው እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፤ ተጠርጣሪው ከእናት እና ልጅ ጋር ትውውቅ አለው ብዬ አላስብም ብለዋል። ለህክምና ወደ ሆስፒታል የተወሰደችው እናት የደረሰባት የጉዳት መጠን አልታወቀም። እረፍት ላይ የነበሩት የሃገር ውስጥ ሚንስትሩ ከዜናው በኋላ ወደ ሥራ የተመለሱ ሲሆን፤ በጉዳዩ ላይ ከከፍተኛ የደህንነት ኃላፊዎች ጋር እወያያለሁ ብለዋል። የሃገር ውስጥ ሚንስትሩ ሆረስት ሲሆፈር "የዚህ ጭካኔ የተሞላበት ወንጀል ጀርባ ያለው ምን እንደሆነ እስካሁን ግልጽ አይደለም" ብለዋል። \nSummary in the same language as the doc:
የስምንት ዓምት ታዳጊ እና ወላጅ እናቱ በፍጥነት እየመጣ ወደነበረ ባቡር ተገፍትረው ልጁ ህይወቱ ወዲያው ሲልፍ እናቲቱ ደግሞ ጉዳት ደርሶባት ወደ ሆስፒታል ተወሰዳለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
212
Title: በህንድ ደልሂ ግዛት የተደፈረችው ህፃን በአስጊ የጤንነት ሁኔታ ትገኛለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጥቃቱን ፈፅሟል የተባለውና በቁጥጥር ስር የዋለው የ40 ዓመቱ ተጠርጣሪ የፀጥታ አስከባሪ ሲሆን ህፃናት በሚኖሩበት ህንፃ ተቀጥሮ ይሰራ ነበር። •የተነጠቀ ልጅነት • ሀና እና ጓደኞቿ የሰሩት የእናቶች ምጥ መቆጣጠሪያ •የ7 ዓመቷ ህጻን ግድያ፡ ''ከልክ ያለፈ ቅጣት የልጄን ህይወት አሳጣኝ'' በወቅቱ ፖሊስ ራሷን ስታ ያገኛት ሲሆን በአፋጣኝ ወደ ሆስፒታል ተወስዳ አስፈላጊው ህክምና እየተደረገላት ይገኛል። በአገር አቀፍ ደረጃ ቁጣን በቀሰቀሰውና ከዚህ ቀደም በአውቶብስ ውስጥ በቡድን የተደፈረችዋን ተማሪ ስድስተኛ ዓመት ዝክር ወቅት ድርጊቱ እንደተፈፀመ በደልሂ የሴቶች ኮሚሽነር ስዋቲ ማሊዋል ገልፀዋል። እስካሁን ድረስ ህፃኗ ከጉዳቷ ልታገግም መቻል አለመቻሏን በተመለከተ ግልፅ የሆነ መረጃ ባይኖርም ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ነው ሲሉ የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ተጠርጣሪው ጥቃቱን ሲፈፅም በቀን ስራ የሚተዳደሩት የህፃኗ ቤተሰቦች ለስራ ወጥተው ነበር፤ ከዚያም ህፃኗን ከረሜላ በመስጠት ከቤት ይዟት እንደወጣ ታውቋል። ተጠርጣሪው ጥፋተኛ ሆኖ ከተረጋገጠ እስከሞት የሚደርስ ቅጣት ሊያስቀጣው እንደሚችል ፖሊስ አስታውቋል። በህንድ በዚህ ዓመት ብቻ በህፃናት ላይ በተከታታይ የደረሱ ጥቃቶችን ተከትሎ አዲስ ቁጣ ቀስቅሷል፤ ባለፈው ሚያዚያ ወር አንዲት የስምንት ዓመት ህፃን በቡድን የመድፈር ጥቃት ተፈፅሞባታል፤ ባለፈው ሰኔ ወርም እንዲሁ የ7 ዓመት ህፃን ልጂ መደፈሯን ተከትሎ በማዕከላዊ ህንድ ግዛት ማዲህያ ፓራደሽ ተቃውሞ ተነስቶ እንደነበር ይታወሳል። በህንድ የሚፈፀም ጥቃት የህንድ መንግስትና የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) መረጃ መሰረት
amh_Ethi
validation
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
203
Content: ጥቃቱ የተፈጸመበት የፃግብጂ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ሄኖክ ነጋሽ ለቢቢሲ የ76 ሰዎች ህይወት መጥፋቱ እንደተረጋገጠ ገልጸው ሰላማዊ ሰዎችም በጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል ብለዋል። ይህ አሃዝ እስከ ትናንት ድረስ ያገኙት መሆኑን ያመለከቱት ዋና አስተዳዳሪው ቁጥሩ ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል ተናግረዋል። ከፍተኛ የሰው እና የንብረት ጉዳት ከደረሰባቸው የዞኑ ወረዳዎች መካከል አንዷ የሆነችው ፃግብጂ እና የወረዳው መቀመጫ የሆነችው የጻታ ከተማ እንደነበሩ ነዋሪዎች ተናግረዋል። የዋግኽምራዋ ፃግብጂ ወረዳ በስተሰሜን የአማራ ክልልን ከትግራይ ጋር የምታዋስን ስትሆን፤ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ከትግራይ ክልል ድንበር እስከ ወረዳዋ ዋና ከተማ ጻታ ድረስ ያለው ርቀት ከ10 ኪሎ ሜትር ያልበለጠ ነው። ባለፈው ሳምንት መጋቢት 09/2013 ዓ.ም ሐሙስ ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታጣቂዎች በከተማዋ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ስለደረሰው ጉዳት የተለያዩ ነዋሪዎች፣ የተለያየ መረጃ ቢሰጡም ነገር ግን በርካታ የሚባል የሰው ህይወት ማለፉን ይናገራሉ። በተጨማሪም ውድመትና ዝርፊያ እንደተከሰተ ነዋሪዎች ገልጸዋል። በጻታ ከተማ በመንግሥት ሠራተኝነት ለዓመታት በመስራት ላይ ያሉት አቶ ሕሉፍ ሰለሞን፣ ችግሩ ሲፈጠር በቦታው እንደነበሩ በመግለጽ "ከተማዋ ባልተጠበቀ ሁኔታ በተኩስ መናጥ የጀመረችው ሐሙስ ከሌሊቱ 11፡00 ጀምሮ ነበር" በማለት ያስታውሳሉ። ጥቃቱን የፈጸሙት ታጣቂዎች በዚሁ ዕለት በከተማዋ ውስጥ በሁለት አቅጣጫ ተኩስ በመክፈት ከተማዋንና ነዋሪዋን ሽብር ውስጥ ማስገባታቸውን የሚገልጹት አቶ ሕሉፍ "ድርጊቱ ድንገተኛ ነበር" ብለዋል። ጨምረውም በአካባቢው የአማራ ክልል ልዩ ኃይልም ሆነ የመከላከያ ሠራዊት እንዳልነበር ጠቅሰው፣ ጥቃት ፈጻሚዎቹን ለመከላከል ጥረት ያደረጉት ከተማዋን ይጠብቁ የነበሩ እና ኋላ ቀር መሳሪያ የታጠቁት የአካባቢው ሚሊሻ አባላት እንደነበሩ ተናግረዋል። ጨምረውም "ሚሊሻዎቹ የሎጅስቲክስ አቅርቦት ስላልነበራቸው የያዙትን ጥይት እስኪጨርሱ ድረስ ተዋግተው አብዛኛዎቹ ተሰውተዋል" የሚሉት አቶ ሕሉፍ፤ በእዚህ ሳቢያም የወረዳው የሰላምና ደኅንነት ጽህፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት ኮሎኔል ጠቅልሌ ጌታሁንን ጨምሮ ብዙዎች መሞታቸውን ተናግረዋል። ሌሎች ሁለት ነዋሪዎችም ጥቃት ፈጻሚዎቹ ከአካባቢው ሚሊሻዎች በተሻለ የታጠቁና በቁጥርም በርከት ያሉ ስለነበሩ ጉዳቱ የከፋ እንደነበር አመልክተዋል። ጨምረውም በዚህም ጥቃት ከሚሊሻዎቹ በተጨማሪ በአካባቢው ቁጥራቸው ጥቂት የማይባሉ ነዋሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ለቢቢሲ አስረድተዋል። የፃግብጂ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሄኖክ ነጋሽ "ጥቃቱ የተፈጸመው በህወሓት ታጣቂዎች" እንደሆነ በመግለጽ ጥቃቱን ለመከላከል ሚሊሻዎችና ግለሰቦች ጥረት ማድረጋቸውን አመልክተዋል። ይህንን ጥቃት በተመለከተ የአማራ ክልል አስካሁን የሰጠው ይፋዊ መግለጫ ባይኖርም የክልሉን የኮምዩኒኬሽንና የጸጥታ ኃላፊዎችን ምላሽ ለማግኘት ቢቢሲ ያደረገው ጥረት አልተሳካም። ጥቃት ፈጻሚዎቹ ከአካባቢው ሚሊሻዎች በተጨማሪ ሰላማዊ ሰዎችን ኢላማ አድርገው እንደነበር አቶ ሄኖክ ጠቅሰው "ወደ ከተማዋ ከገቡ በኋላ በከተማው ውስጥ የሚገኙ የመንግሥት ቢሮዎችንና የግል ተሽከርካሪዎችን አውድመዋል እንዲሁም አቃጥለዋል" ብለዋል። በከተማው በሚገኙ የጤና ጣቢያና የእርዳታ ማከፋፈያ ላይም ጥቃት ከደረሰ በኋላ በቦታዎቹ በነበሩ የህክምና ቁሳቁሶች፣ በአልሚ ምግቦችና በእርዳታ እህል ላይ ዘረፋ እንደተፈጸመበት አቶ ሕሉፍ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ጥቃት ፈጻሚዎቹ በፃግብጂ ወረዳ ቢያንስ በስድስት ቀበሌዎች ውስጥ ያገኙትን ንብረት ሁሉ ያወደሙ ሲሆን፣ ለመንገድ ሥራ...\nThe previous content can be summarized as follows:
በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ውስጥ ባለፈው ሳምንት መጋቢት 09/2013 ዓ.ም በተፈጸመ ጥቃት በርካታ ሰዎች ሲሞቱ በሌሎች ላይ የመቁስል ጉዳት መድረሱን የአካባቢው ባለስልጣንና ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
414
በእስር ቤት ያሉ ስደተኞች (ቆየት ያለ ፎቶ) ጂዳ ውስጥ በሚገኝ እስር ቤት የሚገኙ ሦስት ኢትዮጵያውያን ስለሚደርስባቸው ስቃይ ለቢቢሲ የገለፁ ሲሆን፣ በየጊዜው በፖሊስ ድብደባ እንደሚደርስባቸው፣ በቂ ምግብ እንደማይሰጣቸው እና መታረዛቸውንም ጨምረው ገልፀዋል። ወደ አገራችን መልሱን የሚሉት እነዚህ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያ ቆንስላ መጥቶ የሚጠይቃቸው ማንም እንደሌለ፣ በአንድ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ቅጽ ቢሞሉም ከዚያ በኋላ ግን ማንም እንዳላነገራቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በበኩላቸው በየሳምንቱ ከሳዑዲ አረቢያ፣ ከኩዌይት፣ ከሌባኖስ እና ከሌሎችም የአረብ አገራት ኢትዮጵያውያን እየተመለሱ መሆኑን ገልፀው እስር ቤት ያሉና ቆንስላው ያላገኛቸው ኢትዮጵያውያን ወደ ኋላ እንደቀሩና እነርሱም በጊዜ ሂደት ወደ አገራቸው እንደሚገቡ አስረድተዋል። ከየመን ወደ ሳዑዲ ከገባ በኋላ ተይዞ እስር ቤት መግባቱን የሚናገረው ጀማል አሁን ያለበትን ሁኔታ ሲያስረዳ "ልብስ የለንም፤ ወደ አገራችን ይልኩናል በሚል ምግብ አንበላም ስንል ወታደሮች እየመጡ ይደበድቡናል" ይላል።። "ከትናንት ወዲያ በአንድ እግራችን አቁመው እየደበደቡን አረፈዱ። ከዚያ በኋላ እንድንበላ ሆንን። የሚመጣውም ምግብ ዝም ብሎ ነው። እንዳንሞትም እንዳንድንም ሆነን ነው ያለነው" ብሏል። እስር ቤት ከገባ ስምንት ወር እንደሆነው የሚገልፀው ጀማል፣ "ሪያድ ከርጅ የሚባል ስፍራ ታስረን ከርመናል። ከዚያ አስወጥተው ሃየር በሚባል እስር ቤት ከወሰዱን በኋላ ወደ ጂዳ አምጥተውናል" በማለት ከሁለት ወር በፊት ከሪያድ ወደ ጅዳ መዛወሩን እና ሪያድ ውስጥ መያዙን ገልጿል። በዚያው እስር ቤት የሚገኘው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አሚን፣ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደሚፈልግ... Continue the article for another 4000 characters max:
ይናገራል። "ተስፋ ቆርጠናል" የሚለው አሚን ድምጻቸው ተሰምቶ ወደ ኢትዮጵያ መንግሥት እንዲመልሰው ይፈልጋል። አሚን ሪያድ ለአንድ ወር ከሪ ከርጅ እስር ቤት መታሰሩን ከዚያ በኋላም ሪያድ ውስጥ ሃይር በሚባል እስር ቤት ለአራት ወር ያህል ከታሰሩ በኋላ አሁን ወዳለበት መዘዋወሩንና ባለበት እስር ቤት ውስጥም ለሦስት ወር እንደቆየ ገልጿል። የእስር ቤቱ ጠባቂ ፖሊሶችን የታመሙ ታሳሪዎች ወደ ህክምና እንዲወሰዱ በሚጠይቁበት ጊዜ እንደሚደበደቡ፣ ወደ አገር ቤት እንዲመልሷቸው በሚጠይቁበት ጊዜ "መንግሥታችሁ አይፈልጋችሁም" የሚል ቅስምን የሚሰብር ምላሽ እንደሚሰጧቸው ያስረዳል። ጀማል በበኩሉ ሪያድ እስር ቤት ውስጥ ሳሉ "ከአስከሬን ጋር እንውላለን እናድራለን። አስከሬን እንኳ የማይነሳበት ወቅት ነው የነበረው። በሦስት ቀናችን ነበር አስከሬን ይነሳ የነበረው። ሰው ሆኖ መፈጠር ያስጠላ ነበር" በማለት የቆይታቸውን አስከፊነት ለቢቢሲ ገልጿል። ሌላው ከታሰረ ስምንት ወር እንደሆነው ለቢቢሲ የተናገረው አማረ ከኢትዮጵያ ከወጣ ሁለት ዓመት እንደሆነው ይገልጻል። በየመን አድርጎ ሳዑዲ አረቢያ ሲገባ ጧይት የሚባል ስፍራ ነው የተያዘው። እርሱ ባለበት እስር ቤት ውስጥ በአንድ ክፍል ከአንድ መቶ በላይ እስረኞች እንዳሉም ይናገራል። "በጣም አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ነው ያለነው። በየጊዜው ፖሊሶች እየገቡ ይደበድቡናል። ምግብም በአግባቡ አይገባልንም።" ወደ ሳዑዲ ከጓዶኞቹ ጋር ሰርተን እንለወጣለን በሚል መምጣታቸውን የሚናገረው አበራ ደግሞ እስር ቤት ገብተው መቅረታቸውን እና በጣም ችግር ላይ መሆናቸውን በመግለጽ ወደ ኢትዮጵያ መልሱን ሲል የተማጽኖ ጥሪ ያሰማል። "የሚጠይቀን፣ የሚጎበኘን የለም፤ ተዘግተን ቀረን" ሲል ያሉበትን ሁኔታ ያስረዳል። ከኤምባሲ ወደ አገር ቤት ትሄደላችሁ በሚል ቅጽ መሙላታቸውን የሚናገረው አበራ ከዚያ ወዲህ የጠየቀን የለም በማለት ሁኔታውን ያስታውሳል። ከአንድ ወር በፊት ገንዘብ እየከፈለ የሚሄድ ካለ በሚል መጠየቃቸውን የሚናገረው አበራ፣ ገንዘብ ስለሌላቸው ግን እስር ቤት ውስጥ መቅረታቸውን ይገልጻል። ዓለም አቀፎቹ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች አምነስቲ ኢንተርናሽናልና ሂዩማን ራይትስ ዋች በሳዑዲ እስር ቤቶች ውስጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ የሚደርሰውን እንግልትና ስቃይ ላይ ባደጓቸው ማጣራቶች የስደተኞቹ ህይወት አደጋ ላይ መሆኑን አመልክተው የነበረ ሲሆን፣ የሞቱ ኢትዮጵያዊያን መኖራቸውንም በእስር ቤቶቹ ካሉ ስደተኞች መስማታቸውን ገልጸው ነበር። የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅቶቱ ጨምረውም የሳዑዲ መንግሥት ስደተኞቹ ያሉበት አደገኛ ሁኔታ እንዲያሻሽል እንዲሁም ነጻ እንዲወጡ የጠየቁ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መንግሥትም የስደተኞቹ አያያዝ እንዲስተካከል ግፊት እንዲያደርግና ፈቃደኛ የሆኑትም ወደአገራቸው እንዲመለሱ የሚደረግበትን መንገድ እንዲፈልግ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤትም በሳዑዲ አረቢያ እስር ቤቶች በሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ የሚፈጸመውን አስከፊ አያያዝና የሰብአዊ መብት ጥሰት በጽኑ የሚያወግዝ የውሳኔ ሐሳብ አስተላልፎ ነበር።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
528
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ናይጄሪያ ልዩ የፖሊስ ኃይል ይወገድ በሚለው ተቃውሞ ትምህርት ቤቶቿን ዘጋች\nSummary: በፖሊስ የበትር ጭካኔ የተማረሩ ናይጄሪያውያን ሳርስ ተብሎ የሚጠራው የፌደራል ፖሊስ ልዩ ኃይል ይበተን የሚለውን ተቃውሞ ተከትሎ በናይጄሪያዋ የንግድ መዲና ሌጎስ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ ተወስኗል።\nArticle (Max 500 characters):
የትምህርት ሚኒስቴሩ ኮሚሽነር ፎልሳዴ አደፊሳዮ እንደተናገሩት የተማሪዎቹ፣ የመምህራኑ እንዲሁም አጠቃላይ የሰራተኞቹን ደህንነት ዋስትና መስጠት ስላልተቻለ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኗል። ትምህርት ቤቶቹ ተመልሰው መቼ እንደሚከፈቱ በቅርቡ ይነገራል ተብሏል። ነገር ግን በአሁኑ ወቅት ትምህርት ቤቶቹ የርቀት ትምህርትን ጨምሮ ሌሎች አማራጮችን ሊጠቀሙ ይገባል ተብሏል። የፖሊስ ጭካኔን የሚቃወሙ ሰልፈኞች የከተማዋን አለም አቀፍ አየር ማረፊያ የሚወስደውን መንገድ መዝጋታቸውን ተከትሎም ተቃውሞ ተጧጡፏል። በዚህ ሳምንት ሰኞም በተለያዩ የአገሪቷ ከተሞችም ተቃውሞው ተዛምቷል። ከዚህም በተጨማሪ በመዲናዋ አቡጃ፣ ቤኒንና ካኖ የነበሩት የተቃውሞ ሰልፎች ከፍተኛ ረብሻ እንደነበረባቸውም ተገልጿል። ፖሊሶች አንድን ሰው ሲገድል የሚያሳይ ቪዲዮ መውጣቱን ተከትሎም ነው ተቃውሞቹ የተቀጣጠሉት። እነ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በዚህ ንግግራቸው ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ለሁለቱ አገራት ግንኙነት መበላሸት ምክንያት ስለሆነው የድንበር ጥያቄ አንስተው በተለይ በባድመ ጉዳይ ስምምነቱ እንዳይፈጸም ህወሓት እንቅፋት መሆኑን ጠቅሰዋል። "በወረራ የተያዘው የኤርትራ ሉዓላዊ መሬት ያልተመለሰው ህወሓት እምቢ በማለቱ ነው" ብለዋል ፕሬዝዳንት ኢሳያስ። ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ የተደረገው የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ስምምነት እልባት ይሰጣል የተባለውን የድንበር ጉዳይ በማስመልከት ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ ትናንት ከኤርትራ ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ ህወሓት በድንበሩ ጉዳይ የወሰደውን አቋም ተችተዋል። "ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የተናገሩት የስምምነት ሃሳብ ሳይተገበር የባድመ የድንበር ሁኔታ እንደምናየው ድሮ ከነበረበት ደረጃም በላይ በከፋ ሁኔታ ነው ያለው። "ሕጋዊ ውሳኔ ተሰጥቷል፤ በዚሁ መሰረት ውሳኔው ተከብሮ የተወረረው ሉዓላዊ መሬት ወደ ኤርትራ መካለል ነበረበት። አሁን ግን አልተቻለም። "ለምን አልተመለሰም ያልን እንደሆነ፤ የከሰረው ስብስብ [ህወሓት] የድንበርን ጉዳይ በአንድ በኩል እንደ ማስፈራሪያና በሌላ በኩል ደግሞ እንደ መቋመሪያ ስለያዘው በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በባድመ ጉዳይ ምን ሰራን ካልን፤ ዝርዝር ጉዳይ ውስጥ ሳንገባ በአጭሩ የከፋ ደረጃ ላይ ደርሷል" ብለዋል። "በአሁኑ ወቅትም ለጦርነቱ መነሻ በነበረችው ባድመ መሬት እየተሸነሸነ እየታደለ ነው" ያሉት ፕሬዝዳንቱ ይህ ደግሞ የድንበሩን ጉዳይ እልባት ላለመስጠት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል። "ለኤርትራ በተወሰነው መሬት ላይ መሬት ለማን እየታደለ እንደሆነ መረጃ አለን።" ከህወሓት በበኩሉ በአልጀርሱ ስምምነት መሰረት የተወሰነውን የድንበር ጉዳይ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ እንደሚቀበሉ ማሳወቃቸውን ተከትሎ ውሳኔውን በተመለከተ ግልጽ ምላሽ አልሰጠም። ይሁን እንጂ ጠቅላይ ሚንስትሩ ውሳኔውን እንደሚቀበሉ ካሳወቁ ከአንድ ዓመት በኋላ የድንበሩን ጉዳይ ለመፍታት የተሰራ የሚታይ ነገር የለም። ለኤርትራ የተወሰነው የባድመ መሬት አሁንም በኢትዮጵያ እጅ ነው የሚገኘው። "እጃችንን አጣምረን ቁጭ አንልም" ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት አስመልክተው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ "በባድመ ድንበር ብቻ ሳንታጠር፤ በኢትዮጵያ የመጣውን ለውጥ በሁሉም አቅማችን እንደግፋለን" ብለዋል። "ሰላም ሰርተህ የምታመጣው እንጂ እንደመና ከሰማይ የሚወርድ አይደለም" ያሉት ፕሬዝዳንቱ ከኢትዮጵያ ጋር የጀመሩትን የሰላም ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጠረው ስምምነት ከፍተኛ ሥራ የሚጠይቅ መሆኑን በመጠቆም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረግ ማንኛውም ፖለቲካዊ ለውጥም ኤርትራን እንደጎረቤት ሳይሆን ራሷን በቀጥታ ስለሚጎዳት "እጃችንን አጣምረን ቁጭ አንልም" ብለዋል። በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ለሦስት ትውልድ የተደረገው ጦርነት "ትርጉም አልባ ነበር" በማለት ጦርነቱም የውጭ ኃይሎች ጉዳዩን ስላወሳሰቡት የመጣ ጣጣ እንደነበርም ገልጸዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
"የኤርትራ ሉዓላዊ መሬት ያልተመለሰው በህወሓት እምቢታ ነው" ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
326
በትናንት ምሽቱ ጨዋታው ድንቅ አቋም ላይ የሚገኘው አልጄሪያዊው ሪያድ ማህሬዝ ሁለቱንም ግቦች ከመረብ አገናኝቷል። ፓሪስ ላይ በተካሄደው የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ማንችስተር ሲቲዎች 2 ለ 1 ማሸነፋቸው ይታወሳል። በትናንት ምሽቱ የሁለተኛ ዙር ጨዋታ ደግሞ ሲቲዎች በሜዳቸው 2 ለ 0 ፒኤስጂን በመርታት 4 ለ1 በሆነ ድምር ውጤት ነው ያሸነፉት። በትናንት ምሽቱ ጨዋታው ድንቅ አቋም ላይ የሚገኘው አልጄሪያዊው ሪያድ ማህሬዝ ሁለቱንም ግቦች ከመረብ አገናኝቷል። ፒኤስጂዎች ጨዋታው ከመካሄዱ በፊት የሚተማመኑበት ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኪሊያን ምባፔ በጉዳት ምክንያት እንደማይጫወት ይፋ አድርገው ነበር። በጨዋታው ፒኤስጂዎች የቀድሞ ፈጣን አጨዋወታቸውን መከተል አቅቷቸው የነበረ ሲሆን ማንችስተር ሲቲዎች ደግሞ ጨዋታውን ተቆጣጥረው ነበር ያመሹት። ልክ በመጀመሪያው ዙር ጨዋታ የፒኤስጂው ኢድሪሳ ጌይ በቀይ እንደወጣው በሁለተኛው ዙር ደግሞ ከእረፍት መልስ አርጀንቲናዊው አንሄል ዲማሪያ ፈርናንዲንሆ ላይ በፈጸመው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ እንዲወጣ ዳኛው ወስነዋል። ሲቲዎች በሜዳቸው ግብ ላለማስተናገድ በጥንቃቄ ሲጫወቱ የነበረ ሲሆን አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላም ልፋታችን መና አልቀረም ብሏል። ክለቡም በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ ይጫወታል። ዛሬ በሚደረገው ሌላኛው የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ደግሞ ከቼልሲ እና ሪያል ማድሪድ ይገናኛሉ። የዚህ የደርሶ መልስ አሸናፊ በፍጻሜው ማንችሰተር ሲቲን የሚገጥም ይሆናል። ቼልሲና ሪያል ማድሪድ ባደረጉት የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ በማድሪድ ሜዳ አንድ አቻ ተለይየተዋል። ማንረችሰተር ሲቲዎች በጋርዲዮላ እየተመሩ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ስኬትን እያስመዘገቡ ሲሆን ዘንድሮም ለሶስተኛ ጊዜ ዋነጫውን ለማንሳት ከጫፍ ደርሰዋል። በመጪው ቅዳሜ በፕሪምየር ሊጉ ከቼልሲ የሚያደርጉትን ጨዋታ የሚያሸንፉ ከሆነ ደግሞ የዘንድሮው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ መሆናቸውን ያረጋግጣሉ። ማንችሰተር ሲቲ ለአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ በመድረስ ዘጠነኛው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ክለብ መሆን የቻለ ሲሆን ዋንጫውን የሚያነሳ ከሆነ ደግሞ በክለቡ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ይሆናል። \n\nGive me a good title for the article above.
ማንችስተር ሲቲ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለቻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ አለፈ
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
257
Content: በኢራቅም የሞት ቅጣቱ ቀድሞ ይፈጸም ከነበረው በእጥፍ በልጦ ባለፈው ዓመት ቁጥሩ 100 ደርሷል፤ ኢራን 251 ሰዎች በሞት በመቅጣት ቻይናን ተከትላ ሰዎች በሞት የምትቀጣ ሁለተኛዋ አገር ሆናለች። ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በዓለም አቀፍ ደረጃ በሞት የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር ለአራት ተከታታይ ዓመታት ወደ 657 ዝቅ ብሏል፤ ይህም በአውሮፓዊያኑ 2018 ከነበረው 5 በመቶ ቀንሷል። • ለሕክምና ከሄዱበት ሕንድ መመለስ ያልቻሉ ኢትዮጵያዊያን ችግር ላይ ነን አሉ • የነዳጅ ዋጋ መውደቅ ምርቱን በነጻ እንድናገኝ ያስችለናል? እንደ አምነስቲ ከሆነ ቁጥሩ ባለፈው አስር ዓመታት ከተመዘገበው ዝቅተኛው ነው። የሰብዓዊ መብት ቡድኑ በቻይና የሚፈጸመው የሞት ቅጣት በሺዎች የሚቆጠርና የመንግሥት ሚስጢር ነው ተብሎ ስለሚታመን የቻይናን አሃዝ አላካተተም። ኢራን፣ ሰሜን ኮሪያ እና ቬትናንም ጨምሮ ሌሎች አገራትም መረጃን የማግኘትን እድል ውስን በማድረግ የሚፈጽሙትን የሞት ቅጣት ትክክለኛ ቁጥር ደብቀዋል ብሏል። "የሞት ቅጣት በጣም አጸያፊና ኢሰብዓዊ ድርጊት ነው፤ ከእስር ያለፈ ቅጣት የሚያስጥል ወንጀልን የሚያሳይ ተጨባጭ መረጃም የላቸውም፤ አብዛኞቹ አገራት ይህንን ተረድተዋል፤ በመሆኑም በዓለም አቀፍ ደረጃም የሞት ቅጣት መቀነሱ አበረታች ነው፤" ሲሉ በአምነስቲ ከፍተኛ የጥናት ዳይሬክተር የሆኑት ክሌር አልጋር ተናግረዋል። ዳይሬክተሯ በሳኡዲ አረቢያ የሚፈጸመው የሞት ቅጣት ማሻቀቡ ግን አንቂ ደወል ነው ብለዋል። ባለፈው ዓመት ሳኡዲ አረቢያ 178 ወንዶችና ስድስት ሴቶችን በሞት ቀጥታለች፤ ከእነዚህ መካከል ግማሽ ያህሉ የውጭ አገር ዜጎች ናቸው። በ2018 ቁጥሩ 149 ነበር። አብዛኞቹ የሞት ቅጣት የተፈጸመባቸው ከአደንዛዥ እጽ ዝውውር እና ግድያ ወንጀል ጋር በተያያዘ ነው። ይሁን አንጂ አምነስቲ የሞት ቅጣት በአገሪቷ የጨመረው በተቃዋሚ የሺአ ሙስሊም ማኅበረሰቦች ላይ እንደ ፖለቲካ መሳሪያ እየተጠቀሙበት እንደሆነ መረጃ እንዳለው አስታውቋል። በኢራቅም የሞት ቅጣት በ2018 ከነበረው 52 ባለፈው ዓመት 100 መድረሱ የሚያስደነግጥ ነው ብለዋል ዳሬክተሯ። የቁጥሩ መጨመር በእስላማዊ የጂሃዲስት ቡድን አባል ናቸው በሚል ምክንያት በግለሰቦች ላይ የሞት ቅጣት መጣሉ በመቀጠሉ እንደሆነ ክሌር አስረድተዋል። በደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት ባለፈው ዓመት ብቻ በትንሹ 11 ሰዎችን በሞት ቀጥተዋል። ይህ ቁጥር አገሪቷ ራሷን ማስተዳደር ከጀመረችበት 2011 በኋላ ከፍተኛው ነው ተብሏል። የመን ባለፈው ዓመት በትንሹ 7 ሰዎችን በሞት ቀጥታለች፤ በ2018 ከነበረው ጋር ሲነጻጸርም በሦስት ጨምሯል። ባህሬንና ባንግላዴሽን በአንድ ዓመት ከቆመ በኋላ የሞት ቅጣት መፈጸማቸውን ቀጥለዋል። አምነስቲ በዓለም አቀፍ ደረጃ ቁጥሩ ለመቀነሱ በርካታ ምክንቶች መኖራቸውን ይገልጻል። የሞት ቅጣትን በከፍተኛ ሁኔታ በሚፈጽሙት በግብጽ፣ በጃፓን እና በሲንጋፖር ውስጥ መቀነስ አሳይቷል። በኢራንም በ2017 ጸረ አደንዛዥ እጽ ሕግ ካጸደቀች በኋላ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት የሞት ቅጣት የሚፈጸምባቸው ሰዎች ቁጥር ቀንሷል። በአፍጋኒስታን ከ2010 አንስቶ አንድም የሞት ቅጣት አልተፈጸመም፡፡ በታይዋንና ታይላንድ ቅጣቱ ጋብ ያለ ቢሆንም በ2018 ግን ቅጣቱን ፈጽመዋል። አምነስቲ እንዳለው በዓለም አቀፍ ደረጃ 106 አገራት ለሁሉም የወንጀል ዓይነቶች የሞት ቅጣትን ከሕጋቸው ውስጥ የፋቁ ሲሆን 142 አገራት ደግሞ በሕግ ወይም በተግባር የሞት ቅጣትን አስወግደዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቹ አምነስቲ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሞት ቅጣት የቀነሰ ቢሆንም ሳኡዲ አረቢያ ባለፈው ዓመት ብቻ ከፍተኛ ነው የተባለውንና 184 ሰዎችን በሞት መቅጣቷን አስታወቀ፤ ይህም በአገሪቷ ታሪክ ከፍተኛው ነው ተብሏል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
418
Title: በደቡብ አፍሪካ የግድያ ወንጀል አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የፖሊስ ሚኒስትሩ በሄኪ ቼሌ የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሚኒስትር በሄኪ ቼሌ የቁጥሩን ከፍተኛ መሆን በተመለከተ ሲናገሩ የግድያው መጠን በጦርነት ቀጠና ከሚያጋጥመው ጋር የተቀራረበ ነው ብለዋል። ለግድያ ወንጀሎች መበራከት እንደ ዋነኛ ምክንያት የቀረቡት ከወሮበላ ቡድኖች ጋር የተያያዙ የበቀል ድርጊቶች፣ የቡድንና ፖለቲካዊ ግድያዎች ናቸው። • ማንዴላን ውትድርና ያሰለጠኑት ኢትዮጵያዊ • 6 ሚሊዮን ብር፡ በማንዴላ እሥር ቤት ለማደር ከዚህ ጋር ተያይዞ የፖሊስ ሚኒስትሩ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ያለው ወንጀልን የመዋጋት፣ የመከላከልና የደህንነት ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ጨምረውም ግድያንና አስገድዶ መድፈርን የመሳሰሉ የወንጀል ድርጊቶች እየጨመሩ መጥተዋል። ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ሦስት ሺህ የሚጠጉ ሴቶች የተገደሉ ሲሆን፤ ገዳዮቻቸውም የሚያውቋቸው ሰዎች ናቸው። የጦር መሳሪያና ስለት በግድያዎቹ ውስጥ በስፋት ጥቅም ላይ የዋሉ ሲሆን ግማሽ ያህሉ ግድያዎች የተፈፀሙት በእነዚህ መሳሪያዎች ነው። በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከ20 ሺህ የሚልቁ ሰዎች በደቡብ አፍሪካ ውስጥ የተገደሉ ሲሆን፤ ከእነዚህ ውስጥ 62ቱ ብቻ ናቸው በእርሻ ስፍራዎች ላይ የተገደሉት። የፖሊስ ሪፖርት እንደሚያመለክተው ምንም እንኳን የግድያ ወንጀሎች በደቡብ አፍሪካ ውስጥ እየጨመሩ ቢሆንም ድብደባ እና ተራ የዝርፊያ ወንጀሎች በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ መቀነሳቸው ተገልጿል። የፖሊስ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በሀገሪቱ ውስጥ የሚፈፀሙት ወንጀሎች ቁጥር ባለፉት ስድስት ተከታታይ ዓመታት ጨምሯል። በደቡብ አፍሪካ ፓርላማ ውስጥ ፖሊስን የሚቆጣጠረው ኮሚቴ ሰብሳቢ ፍራንሲስ ቡክማን የሁኔታውን አሳሳቢነት ሲገልፁ "ፍፁም ተቀባይነት የሌለውና አሳሳቢ" ብለውታል። የፖሊስ ሚኒስትሩ ይህንን ሁኔታ ለመቀየር ጠንክረው እንደሚሰሩ ቃል ገብተዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
216
Content: ዞዚቢኒ አሸናፊ የሆነችው በተለያዩ ዙሮች ላይ ባደረገቻቸው አልባሳት፤ እንዲሁም ለቀረቡላት ጥያቄዎች መልሶች ዳኞችንና አድናቂዎቿን ማስደመም በመቻሏ ነው። የፖርተሪኳዋ ማዲሰን አንደርሰንና የሜክሲኮዋ ሶፊያ አራጎን ሁለተኛና ሶስተኛ ሆነዋል። •አቶ በረከት ስምኦን ሥልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ •ከብራና ወደ ኮምፒውተር . . . ዞዚቢኒ በጥያቄና መልስ ወቅት በዋናነት ለሴት ልጅ ጠቃሚው ነገር መሪነት ነው ብላለች። "ለዘመናት በታዳጊ ሴቶችም ሆነ በአጠቃላይ ሴቶች የታጣው መሪነት ነው፤ ስለማንፈልግ ሳይሆን ማህበረሰቡ ሴቶች አይገባቸውም በሚል ስላስቀመጠው ነው" ብላለች። •የጌዲዮ ዞን የክልል እንሁን ጥያቄ ምን ደረሰ? ዞዚቢኒ በኢንተርኔትም ላይ አንድ ዘመቻ ጀምራ ነበር፤ ደቡብ አፍሪካውያን ወንዶች ለሴቶች የፍቅር ደብዳቤ እንዲፅፉላቸው። እነዚህንም የፍቅር ደብዳቤዎች አሰባስባ በሃገሯ ሰንደቅ አላማ በታጀበ ባህላዊ ልብሷ ላይ አካታው ነበር። \nThe previous content can be summarized as follows:
ደቡብ አፍሪካዊቷ ዞዚቢኒ ቱንዚ የዘንድሮውን 'ሚስ ዩኒቨርስ' ቁንጅና ውድድር አሸናፊ ሆናለች።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
123
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: 'ኤርትራ ለቅኝ ግዛትና ለባርነት አልተንበረከከችም' ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ\nSummary: ኤርትራ 30ኛ ዓመት የነጻነት ክብረ በዓሏን ሰኞ ግንቦት 16/2013 ዓ.ም በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሁኔታ አክብራለች።\nArticle (Max 500 characters):
ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተለይታ ነጻ አገር ከሆነችበት ጊዜ አንስቶ አገሪቱን ለሦስት አሥርት ዓመታት በበላይነት የመሩት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፤ ክብረ በዓሉን አስመልክተው ባደረጉት ንግግር፤ "አገሪቱ ለባርነት፣ ለቅኝ ግዛት፣ ኃይል ለተሞላው ግዞት እና ማታለል አልተንበረከከችም" ሲሉ ተደምጠዋል። ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው ኤርትራ ሉዓላዊነቷን ለማስከበር እንዲሁም ፈተናዎችን ለማለፍ ያላትን አቅም አሞግሰዋል። "ያለማቋረጥ ግጭት በማጫር ኤርትራን በግዞት ስር ለማቆየት የሞከሩ ኃይሎች ነበሩ" ሲሉ ቢወቅሱም፤ በንግግራቸው ያነሷቸው ኃይሎች የትኞቹን እንደሆነ በግልጽ አላስቀመጡም። ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ከ20 ዓመታት በፊት የገቡበት የድንበር ጦርነት የበርካቶችን ሕይወት የቀጠፈ ነበር። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በሁከቱ አገራት መካከል የነበረውን ሰላምም ጦርነትም የሌለበት ሁኔታ ለ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
ሙሳ ፋኪ ማሐማት ይህንን የተናገሩት ትናንት እሁድ ጂቡቲ ውስጥ በተካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) 38ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ነው። የሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ጨምረውም የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት የወሰደው እርምጃ "የአገሪቱን ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ለማስከበር" መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህም ሁሉም አገራት የሚጠበቅባቸው ሕጋዊ ኃላፊነት መሆኑንም አመልክተዋል። ሙሳ ፋኪ እንዳሉት በዚህ በትግራይ ክልል ውስጥ የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ ከፍተኛ መጠን ያለው መፈናቀል መከሰቱን ገልጸው፤ በዚህ ረገድ ኢጋድ ለስደተኞችና ለተፈናቀሉ ሰዎች የተለየ ትኩረት በመስጠት ኢትዮጵያ ከምታደርገው የሰብአዊ ድጋፍ ጥረት ከጎኗ እንዲቆም ጥሪ አቅርበዋል። ኮሚሽነሩ ፋኪ ማሐማት ከዚህ በፊት፣ የፌደራል መንግሥቱና የትግራይ ክልል ወደ ድርድር እንዲመጡና ሰላማዊ መፍትሄ እንዲፈልጉ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። ለአንድ ቀን በተካሄደው በዚህ ጉባኤ ላይ የተሳተፉት የኢጋድ አባል አገራት ከአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር በተጨማሪ ለኢትዮጵያ መንግሥት ድጋፋቸውን መግለጻቸው ተነግሯል። ይህንንም ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ የአገራቱ መሪዎች "የሕግ ማስከበር እርምጃዎቻችንን ሕጋዊነት በመረዳታቸውና እውቅና በመስጠታቸው እንዲሁም ኢትዮጵያን ለመደገፍ ቁርጠኝነታቸውን በመግለጻቸው" ምስጋና አቅርበዋል። በጥቅምት ወር የመጨረሻ ሳምንት ላይ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል የተቀሰቀሰው ወታደራዊ ግጭት ከኢትዮጵያ አልፎ በአካባቢው አገራት ላይ ተጽእኖ እንደሚኖረው ሲነገር የነበረ ሲሆን፤ የኢጋድ አባላት ጉዳዩን አንስተው መወያየታቸው ተነግሯል። ለሳምንታት የዘለቀው ወታደራዊ ግጭት የኢትዮጵያ ፌደራል ሠራዊት የትግራይ ክልል ዋና ከተማን ከተቆጣጠረ ... Continue the article for another 4000 characters max:
በኋላ መንግሥት "ሕግ የማስከበር ዘመቻ" ያለው መጠናቀቁን መግለጹ ይታወሳል። በወታደራዊ ግጭቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ሳይጠፋ እንዳልቀረ የተገመተ ሲሆን፤ በአገር ውስጥ እንደተፈናቀሉ ከሚገመቱ ሰዎች ባሻገር ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች ግጭቱን ሸሽተው ወደ ሱዳን መሰደዳቸውን የረድኤት ድርጅቶች ይናገራሉ። የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በዚህ ባካሄደው አስቸኳይ ልዩ ስብሰባው ላይ በአባል አገራቱ ውስጥና በአገራት መካከል ባሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመነጋገር አፋጣኝ እርምጃ በሚያስፈልጋቸው ላይ ውሳኔዎችን ሰጥቷል። የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ባለፈው ሳምንት አዲስ አበባ ላይ አግኝተዋቸው ከነበሩት ከሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ፣ ከኬንያው ፕሬዝደንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ ከሶማሊያው ፕሬዝደንት ሞሐመድ ፋርማጆ፣ ከደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝደንት እንዲሁም ጅቡቲው ፕሬዝደንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ ጋር ተወያይተዋል። መሪዎቹ በአባል አገራት ውስጥ እንዲሁም በአንዳንድ አገራት መካከል ስላሉ ጉዳዮች አንስተው መወያየታቸው ተገልጿል። መቀመጫውን በጂቡቲ ያደረገው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ኤርትራን፣ ሱዳንን፣ ኢትዮጵያን፣ ጂቡቲን፣ ደቡብ ሱዳንን፣ ኬንያን፣ ሶማሊያንና ኡጋንዳን በአባልነት የያዘ ቀጠናዊ ተቋም ነው።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
327
ሻሎ ፊታላ እና ኢሳቾ አበበ የተባሉት ሁለት ወጣቶች እና ሌሎች 3 ታራሚዎች በምስራቅ ሸዋ ዞን ቦረ ወረዳ ባለ በእስር ቤት ሳሉ በኮሮናቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን ተከትሎ ለህክምና ወደ ቡራዩ ከተማ መወሰዳቸውን የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ሚሊዮን ታፈሰ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይሁን እንጂ ከላይ ስማቸው የተጠቀሰው ሁለቱ ወጣቶች፤ ወደ ቡራዩ በተወሰዱ በጥቂት ቀናቶች ውስጥ ከለይቶ ህክምና ማዕከሉ ማምለጣቸውን ኢንስፔክተር ሚሊዮን ተናግረዋል። ሁለቱ ወጣቶች ከለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከሉ ካመለጡ በኋላ ወደ ቤተሰቦቻቸው መኖሪያ ቀዬ መመለሳቸውን ኢንስፔክተሩ ተናግረዋል። "ወጣቶቹ ከህክምና መስጫው አምልጠው ወደ ወረዳችን ነው የመጡት። በደረሰን ጥቆማ መሠረት ህዝቡን አስተባብረን አንድ የገጠር መንደር ውስጥ ከያዝናቸው በኋላ ወደ ቡራዩ መልሰናችዋል" ብለዋል። ወጣቶቹ ወደ ለይቶ ማቆያ ማዕከሉ እንዲመለሱ ከተደረጉ ከአራት ቀናት በኋላ ማለትም ቅዳሜ ነሐሴ 2 ለሁለተኛ ጊዜ ከማዕከሉ ማምለጣቸውን የፖሊስ አዛዡ ተናግረዋል። "ለሁለተኛ ጊዜ ማምለጣቸውን ከሰማን በኋላ ፍለጋችንን አጠናክረን እየሰራን ነው። ቤተሰቦቻቸው ጋር የሉም። ገጠር ድረስ የህብረሰብ ክፍል መረጃ አድርሰናል። እስካሁን ግን አለገኘናቸውም። ምናልባት ወደ ሌላ ወረዳዎች ውስጥ ተደብቀው ሳይቀሩ አይቀርም" ብለዋል። የቦራ ወረዳ ምክትል የጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ፍጹም ወርቅነህ፤ በኮሮናቫይረስ ተይዘው "ከለይቶ ማከሚያ ማዕከል ያመለጡት ወጣቶች ጉዳይ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሮብናል" ብለዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስ፡ ሁለት ጊዜ ከቡራዩ የኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ያመለጡት እስረኞች እየተፈለጉ ነው
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
188
Content: አሜሪካ በቅርቡ መድኃኒቶችን ከካናዳ በማስመጣት በቅናሽ ዋጋ ለመሸጥ ማቀዷን ተከትሎ ነው ይህ ውሳኔ የተላለፈው። ምንም እንኳን በካናዳ ከሌሎች አገራት ጋር ሲወዳደር በጤና ባለሙያዎች ማዘዣ የሚሸጡ መድኃኒቶች ዋጋ ውድ ቢሆንም፤ በአሜሪካ ካለው ግን የቀነሰ ነው። ዶናልድ ትራምፕ ከካናዳ ለመግዛት ያሰቡት መድኃኒት ክምችትም በአገሪቷ ከፍተኛ እጥረትም እንደሚያስከስትልም የካናዳ መድኃኒት አቅራቢዎችም ሲያስጠነቅቁ ነበር። የኮሮናቫይረስ ወረርሸኝን ተከትሎም በአንዳንድ መድኃኒቶች ላይ ያለው የገበያ ፍላጎትም በከፍተኛ ሁኔታ እንደጨመረ የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገባ ያሳያል። ካናዳ 68 በመቶ የሚሆነውን የመድኃኒት ክምችቷን ከአገር ውጭ የምታስገባ ሲሆን በመድኃኒት አቅርቦትም ላይ ችግር ምንም አይነት እክል እንዳያጋጥም መስራት እንደሚገባ የአገሪቱ ጤና ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል። "ኩባንያዎች እጥረት ተከስቷል ወይም ይከሰታል የሚል ስጋት ካላቸው ለመንግሥት ማሳወቅ አለባቸው። ከዚህም በተጨማሪ በ24 ሰዓታት ውስጥ ሊያስከትለው የሚችለውን የጤና ስጋት ገምግመው ሪፖርት ማድረግ አለባቸው" ብሏል የጤና ሚኒስቴሩ መግለጫ። ዶናልድ ትራምፕ ረከስ ያለ መድኃኒት ከካናዳ እንዲገባ የሚያስችል ትዕዛዝ የፈረሙት በሐምሌ ወር ነበር። ይህንንም ተከትሎ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ሌሎች አገራትን የሚያስፈልጋቸውን መድኃኒት ለማቅረብ ያላቸውን ፈቃደኝነት ጠቅሰው ተቀዳሚው ነገር ግን የአገራቸውን ሕዝብ ፍላጎት መጠበቅ ነው ብለው ነበር። በአሜሪካ ያሉ የመድኃኒት አምራች ፋብሪካዎች በአዳዲስ መድኃኒቶች ላይ ያለው ውድ ዋጋን እንዲሁም በቀደሙ መድኃኒቶች ላይ የዋጋ ጭማሪን አስመልክቶ ትችቶችን እያስተናገዱ ነው። እነዚህ ወቀሳዎች በዋነኝነት የመጡት ዶናልድ ትራምፕን ጨምሮ ከፖለቲከኞች፣ ከኢንሹራንስ ኩባንያዎችና ከህመምተኞች ቡድን በኩል ነው። ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንም የመድኃኒት ዋጋዎችን ለማውረድ ከሌላ አገር ለማስመጣት እቅድ እንዳላቸው ተናግረዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ካናዳ በገፍ የሚደረግ የመድኃኒት ወጪ ንግድን ማገዷ ተሰምቷል። በአገሪቷ እጥረት ያጋጥማል በሚልም ፍራቻ ነው በጤና ባለሙያዎች ማዘዣ የሚሸጡ መድኃኒቶች ላይ እገዳ የጣለችው።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
237
ሆቴሎች እንዲሆም ሌሎች የንግድ ተቋሞች ላይም ጉዳት መድረሱንም በስልክ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎቹ ገልጸውልናል። የአማራ መገናኛ ብዙሀን፤ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሰኢድ አሕመድን ጠቅሶ እንደዘገበው ትናንት አራት መስጊዶች የተቃጠሉ ሲሆን፤ የሙስሊሞች ሱቆችና ድርጅቶችም ተዘርፈዋል። 11:00 ሰዓት አካባቢ በሞጣ ጊዮርጊስ ሠርክ ጸሎት በሚደረግበት ሰዓት መነሻው ምን እንደሆነ ባልታወቀ ሁኔታ በቤተክርስቲያኑ አናት ላይ ጭስ መታየቱን የነገሩን ሞጣ ከተማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ የሆኑ አንድ ግለሰብ ይህን ተከትሎ እሳት ለማጥፋት ርብርብ ነበር ይላሉ። ቤተክርስቲያኒቱ ላይ የታየው እሳት ከጠፋ በኋላ ግን ወጣቶች በስሜት መስጊድ ወደ ማቃጠል መሄዳቸውን እኚሁ ምንጭ ለቢቢሲ አብራርተዋል። ሕዝቡ ውሃ በማቅረብ የጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ቃጠሎውን መቆጣጠር መቻሉን የነገሩን ነዋሪው፤ ቤተ ክርስቲያኑ መትረፉን ተከትሎ ሰዓቱም መሽቶ ስለነበር ስሜታዊ የነበሩ ወጣቶች ከቁጥጥር ውጭ ሆነው በመስጊድ ላይ ጥቃት እንዳደረሱ ሰምቻለሁ ብለዋል። እርሳቸው ግን ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ መቅረታቸውንና ከዚያ በኋላ ስለሆነው ነገር በወሬ እንጂ በዝርዝር እንደማያውቁ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአካባቢው ሰበካ ጉባኤ በተፈጠረው ሁኔታ ላይ ነገ ማብራሪያ ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን፣ ሆኖም ግን በትክክል የጊዮርጊስ በቤተክርስቲያን የታየው እሳት ከምን እንደመነጨ በመጣራት ላይ እንደሆነም ገልጸውልናል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሙስሊሙና በክርስቲያኑ መካከል ቅራኔ እንዳልነበረና ሆኖም ግን ነባር ሙስሊሞችና ውሃቢ የሚባሉት ቡድኖች ጋር ቅራኔዎች እንደነበሩ ያስታወሱት እኚሁ ምንጭ ከዚህ በፊት በነበረ ስብሳባ "እኛን ሊያለያዩ ነው ብለው ደብዳቤ ጽፈውባቸው ያውቃሉ" ይላሉ። ይህ እንዴት ወደ እምነት ተቋማት ቃጠሎ ሊያመራ እንደቻለ ግን ያሉት ነገር የለም። • "በጎጃም ማርያም ቤተክርስቲያን ለመስጊድ 3ሺ ብር ረድታለች' ተባልኩኝ" ሐጂ ዑመር ኢድሪስ • ደቡብ ጎንደር መካነ እየሱስ ውስጥ ምን ተፈጠረ? • በዶዶላ ቤተክርስቲያናት ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ምዕመናን ስጋት ላይ ነን አሉ ሞጣ ላይ ሙስሊምና ክርስቲያኑ አንድ ቤተሰብ እንደነበረና ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ላይ የተነሳውን እሳት ለማጥፋትም ቢሆን በርካታ ሙስሊም ወንድሞች መረባረባቸውን እኚሁ ግለሰብ ገልጸዋል። "ዛሬ ራሱ ጄሪካን ስጡን ብለው እየመጡ ነበር። ሁሉም ነገር ሰላም ነበር" ይላሉ። የትናንቱ ክስተት ወጣቶች ስሜታዊ ሆነው በመሄዳቸው የተከሰተ አጋጣሚ እንደሆነ የሚናገሩት ነዋሪው፤ "መስጊድ ማቃጠሉ ታልሞበት፣ ታስቦበት የተገባ ጉዳይ አልነበረም" ሲሉ ያስረዳሉ። ነዋሪው እንደሚሉት፤ አሁን ልዩ ፖሊስ ገብቶ ሁኔታዎችን ለማረጋጋት እየሞከረ ሲሆን በተከሰተው ነገር አንድ ግለሰብ መጎዳቱን እንደሰሙና የሰው ሕይወት ግን አልጠፋም ይላሉ። በተከሰተው ነገር የሙስሊሙም የክርስቲያኑም ንብረት መጥፋቱን ገልጸው፤ "ወጣቱ በስሜት ተነሳስቶ እዚህ ውስጥ መግባት የለበትም። አሁንም ቢሆን የጋራ እምነታችንን ነገ በእርቅ እንዘጋለን። ከዛ ውጪ ግን በስሜት መሄድ ራሳችንንም ማውደም ነው" ብለዋል። የሞጣ ከተማ አስተዳደር የምክር ቤት አባል የሆኑት ሀጂ ዩኑስ ኢድሪስ፤ የቃጠሎው መንስኤው ምን እንደሆነ ግራ እንደሆነባቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል። "የተቃጠሉት በብዛት የሙስሊም ሱቆች እየተመረጡ ነው፤ አራት በአራት በተባለው ሸቀጥ ተራ ሁለት ፎቅ ሙሉ ሱቆች ተቃጥለዋል፤ ተዘርፈዋል። የሙስሊም መድኃኒት ቤቶች እና ኮንቴነሮች ተቃጥለዋል፤ ተዘርፈዋል" ብለዋል። ይህ ለምን እንደተከሰተ ግን ሳይጣራ በመላምት እንዲህ ነው እንዲያ ነው ማለት... \n\nGive me a good title for the article above.
በሞጣ የተፈጠረው ምንድን ነው?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
408
Content: በተለይም "አንድ ነን፤ እነሱ እኛ ናቸው" በሚል ያደረጉት ንግግርም እንዲሁ የብዙዎችን ስሜት ነክቷል። ጠቅላይ ሚኒስትሯ ለዚህ ፈታኝ ሁኔታ ምላሽ የሰጡበት መንገድና መላ ሃገሬውን በአንድ ላይ እንዲቆም ያደረጉበት ሁኔታ ዓለም አቀፍ አድናቆትን እያስገኘላቸው ነው። የቢቢሲ ከፍተኛ የፖለቲካ ተንታኝ የሆነው ሮቢን ለስቲግ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያሳዩት ብቃት ከብዙ ነገሮች አንፃር ቢታይ የላቀ የፖለቲካ ብቃት ውጤት እንደሆነ ይናገራሉ። "ያሉት ብቻም ሳይሆን ያሉበት መንገድም ጭምር ነው ቁም ነገሩ። አገሪቱ ምን እንደሚያስፈልጋት በመረዳትና ምሳሌ በሚሆን መልኩ ነው ምላሽ የሰጡት" ይላል። • በኒውዚላንዱ የመስጊዶች ጥቃት 50 ሰዎች ተገደሉ • "አደጋውን ስሰማ ክው ነበር ያልኩት..." አቶ ተወልደ ገ/ማርያም • አደጋው ስፍራ በየቀኑ እየሄዱ የሚያለቅሱት እናት ማን ናቸው? እንዲህ ያለ አገራዊ አደጋ ሲያጋጥም እንዲህ ባለና በተሳካ መንገድ ለገጠመው ችግር ምላሽ በመስጠት አገርን አንድ ላይ እንዲቆም ማስቻል እንደ ኒውዚላንዷ ጠቅላይ ሚኒስትር አርደርን ያሉ ጥቂቶች ብቻ የሚችሉት ነው። የዋሽንግተን ፖስቱ ኢሻን ታሮር "አርደርን የአገራቸው ሐዘንና ስቃይ ገፅታ ሆነዋል" በማለት የፃፈ ሲሆን ሌሎችም በርካታ ታዋቂ ዓለም ዓቀፍ መገናኛ ብዙኃን ጠቅላይ ሚኒስትሯን 'ድንቅ መሪ' በማለት ዘግበዋል። የቱርኩ ፕሬዘዳንት ጣይብ ኤርዶዋንም ጠቅላይ ሚኒስትሯ ያሳዩት ነገር ለዓለም ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ ተናግረዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
የኒውዚላንዱ ክራይስትቸርች ግድያን ተከትሎ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደን ለሁኔታው ምላሽ የሰጡበት መንገድና ለተጎጅዎች ያሳዩት ፍቅር የብዙዎችን ልብ የነካ ነበር።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
196
ዚፖራ ከአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪ ጋር ትላንት ስትገናኝ "ቦይንግን እምነት የሚል ቃል ባለበት አልጠራውም" ስትል ተናግራለች። ቦይንግ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ ሁለት 737 ማክስ አውሮፕላኖቹ ከተከሰከሱ በኋላ፤ 737 ማክስን አግዷል። የድርጅቱን ስም ለማደስም እየተጣጣረ ይገኛል። • የኢቲ 302 የመጨረሻዎቹ ስድስት ደቂቃዎች • "ቦይንግ እኔ በሌለሁበት አባቴን ቀበረው" በአደጋው አባቷን ያጣችው ዚፓራ የቦይንግ ቃል አቀባይ በኢትዮጵያ አየር መንገድና በላየን ኤር ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች፤ ወዳጅ ዘመዶች መጽናናትን አንደሚመኙ ገልጸው፤ "ለተሳፋሪዎቻችን እና ለሠራተኞቻችን ደህንነት ቅድሚያ እንሰጣለን" ብለዋል። ዚፖራ ኩርያ፤ ቦይንግ 737 ማክስ ተገቢው ፍተሻ ሳይደረግበት ዳግመኛ እንዳይበር ለመጠየቅ ሌሎች ቤተሰቦቻቸውን በአደጋው ካጡ ግለሰቦች ጋር በመሆን የአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪን (ዩሮፕያን ሴፍቲ ኤጀንሲ) አግኝታለች። በቦይንግ ማክስ 737 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የዚፖራን አባት ጨምሮ 156 ሰዎች ሞተዋል። በላየን ኤር አደጋ ደግሞ 189 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። የአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪ ዋና ዳይሬክተር ፓትሪክ ካይ፤ ቦይንግ 737 ማክስ ለአውሮፓ በረራ ብቁ ከመባሉ በፊት ጥብቅ ክትትል እንደሚያደርጉ እንደገለጹላት ዚፖራ ተናግራለች። • ቦይንግ 737 ማክስ የአውሮፕላን ምርቱን ለጊዜው ሊያቋርጥ ነው • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ ዋና ዳይሬክተሩ፤ የአሜሪካ በረራ ተቆጣጣሪ (ኤፍኤኤ) እንዲሁም ቦይንግ ጫና ለማሳደር ቢሞክሩ እንኳን ከአቋማቸው ፈቀቅ እንደማይሉ እንደነገሯትም አክላለች። ቦይንግ፤ የአሜሪካ በረራ ተቆጣጣሪው 'ፌደራል አቪየሽን አድምንስትሬሽን' (ኤፍኤኤ)፤ ማክስ አውሮፕላኖች በሚቀጥለው ዓመት ዳግመኛ እንዲበሩ እንደሚፈቅድ ተስፋ አድርጓል። "ሊነገሩን የሚገቡ ነገር ግን የተደበቁ ብዙ ነገሮች አሉ። ታይተው እንዳልታዩ መታለፍ ያልነበረባቸው ነገሮችም አሉ። በየጊዜው ችሎት ስንሄድና ከበረራ ኃላፊዎች ጋር ስንነጋገር አደጋውን መግታት ይቻል እንደነበር ተገንዝበናል፤ የምንወዳቸውን ሰዎችም በሞት አንነጠቅም ነበር" ስትልም ተናግራለች። አዳዲስ ግኝቶች፤ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን እንደማይታመኑ እንዳሳዩዋትም ዚፖራ ገልጻለች። \n\nGive me a good title for the article above.
ቦይንግ " ከእንግዲህ የሚታመን ድርጅት አይደለም" በአደጋው አባቷን ያጣችው ዚፖራ ኩርያ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
251
Doc to summarize: ቦልሶናሮ 55.2 በመቶ ድምፅ በማምጣት ነው ዋነኛ ተቀናቃኛቸው የነበሩት የሰራተኞች ፓርቲው ፈርናንዶ ሃዳድን መርታት የቻሉት። «ሙስናን ነቅዬ አጠፋለሁ፤ በሃገሩ የተስፋፋውን ወንጀልም እቀንሳለሁና ምረጡኝ» ሲሉ ነበር ቦልሶናሮ ቅስቀሳ ሲያካሂዱ የሰነበቱት። የምርጫ ቅስቀሳ ሂደቱ በጣም ከፋፋይ እንደበር ብዙዎች የተስማሙበት ሲሆን ሁለቱም ወገኖች 'አጥፊ' እየተባባሉ ሲወቃቀሱ ከርመዋል። ወግ አጥባቂው ሚሼል ቴሜር በሙስና ምክንያት ከሥልጣን በወረዱት ዴልማ ሩሴፍ ምትክ ብራዚልን ላለፉት ሁለት ዓመታት ቢያስተዳድሩም ህዝቡ ዓይንዎትን ለአፈር ብሏቸዋል። • የቻይና ሙስሊሞች ምድራዊ 'ጀሐነም' ሲጋለጥ ከጠቅላላ ህዝብ 2 በመቶ ብቻ ተወዳጅነት ያገኙት ቴሜር አሁን ሥልጣናቸውን በሰላማዊ መንገድ ማስረከብ ይጠበቅባቸዋል። ተቀናቃኛቸውን በ10 በመቶ ድምፅ የረቱት ቦልሶናሮ ለሃገራቸው ህዝብ ለውጥ ለማምጣት አማልክትን ጠርተው ምለዋል። «ዲሞክራሲን ጠብቄ አስጠብቃለሁ፤ እውነት እውነት እላችኋለሁ የሃገራችንን ዕጣ ፈንታ አብረን እንቀይራለን» ሲሉም ቃላቸውን ሰጥዋል አዲሱ መሪ። የአዲሱ ተመራጭ ቦልሶናሮ ተቃዋሚዎች ግን ሰውየው ያለፈ ሕይወታቸው ከውትድርና ጋር የተያያዘ ስለሆነ ረግጥህ ግዛ እንጂ ዲሞክራሲ አያውቁም ሲሉ ይወርፏቸዋል። • “የኻሾግጂን ሬሳ ለማን እንደሰጣችሁት ንገሩን” ቦልሶናሮ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ያሰሟቸው የፆታ ምልክታን፣ ሴቶችን እንዲሁም ዘርን አስመልክተው የሰጧቸው አጫቃጫቂ አስተያየቶችም ያሳሰቧቸው አልጠፉም። ዋነኛው ተቀናቃኝ ፈርናንዶ ሃዳድ በበኩላቸው ድምፁን ለእኔ የሰጠው ሕዝብ አደራ አለብኝ ብለዋል፤ በተቃዋሚ ፖለቲከኛነት እንደሚቀጥሉ ፍንጭ በመስጠት። ብራዚል በፈረንጆቹ 2000-2013 ባሉት 13 ዓመታት ያክል በግራ ዘመም የሰራተኞች ፓርቲ ስትመራ ብትቆይም አሁን ግን ወደ ቀኝ ዘማለች። • «ዶ/ር ዐብይ ተገዳዳሪያቸውን ስልታዊ በሆነ መልኩ እያገለሉ ነው» ዶ/ር ደሣለኝ ጫኔ \nSummary in the same language as the doc:
ቀኝ ዘመሙ ፕሬዝዳንታዊ ዕጩ ጃይር ቦልሶናሮ በጉጉት የተጠበቀውን የብራዚል ምርጫ ማሸነፍ ችለዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
224
Content: ይህ የወንጀል ታሪክ ለእይታ የሚበቃው የሚቀጥለው ዓመት የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሊደረግ በተቃረበበት ወቅት ነው ተብሏል። የሊዊኒስኪ ድራማን ፕሮዲውስ የሚያደርጉት ባለሙያዎች ከዚህ ቀደም የኦጄ ሲምፕሰንን የችሎት ሂደትና የጊያኒ ቬርሳኬ ግድያን በድራማ መልክ ለእይታ ያቀረቡ መሆናቸው ተገልጿል። በድራማው ላይ ሊዊኒስኪን ወክላ የምትጫወተው ቤኒ ፈልድስቴይን ነች። • ሪያድ ማሕሬዝ የወሰደው መድሃኒት ጉዳይ • ለዓመታት ወንድ ልጅ ያልተወለደባት ከተማ ሳራ ፖልሰን በወቅቱ በነጩ ቤተመንግሥት (ዋይት ሐውስ) ውስጥ ሰራተኛ የነበረች ሲሆን ሊዊኒስኪ ከቢል ክሊንተን ጋር የምታደርጋቸውን የግል የስልክ ጥሪዎች በሚስጥር በመቅዳት ያጋለጠች ናት፤ እርሷን በመወከል ደግሞ ሊንዳ ትሪፕን እንደምትጫወት ታውቋል። እስካሁን ቢል እና ሂላሪ ክሊንተንን ወክለው የሚጫወቱ ተዋናዮች እነማን እንደሆኑ አልታወቀም። ድራማው የተፃፈው በጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር 2000 በጄፍሪ ቶቢን ተጽፎ ለህትመት በበቃው መጽሐፍ ላይ ተመስርቶ መሆኑ ተነግሯል። ሊዊንስኪ ስለድራማው መሰራት ተጠይቃ "እርግጠኛ" እንዳልሆነችና "ከፍርሀት ትንሽ የዘለለ ስሜት እንደሚሰማት" መናገሯ ተገልጿል። ነገር ግን ከፕሮዲውሰሩ ጋር በስራው ላይ እራት እየበሉ ለረዥም ሰዓት መነጋገራቸው ገልፃለች። ሞኒካ ሊውኒስኪ ከፕሬዝዳንት ክሊንተን ጋር በየካቲት ወር 1997 አክላም " እስከዛሬ ድረስ ሰዎች የኔን ታሪክ መርጠው እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ሲናገሩ ቆይተዋል" በማለት " እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ታሪኩን በራሴው አንደበት መናገር እንዳለብኝ ተሰምቶኝ አያውቅም ነበር" ብላለች። " በታሪክ አጋጣሚ ዝም እንድል ተደርጌ የነበረ ሲሆን በመጨረሻም ድምጼ እንዲሰማ ማድረግ በሚያስችል መልኩ እንደማህበረሰብ ስለተጓዝንበት መንገድ ደስተኛ ነኝ።" ማክሰኞ ዕለት ድራማውን የሚያስተላልፈው ቴሌቪዥን፣ ኤፍኤክስ ሾው፣ ሰብሰሳቢ ጆን ላንድግራፍ ድራማው የአሜሪካ ምርጫ ሊደረግ ሲቃረብ መተላለፉ ላይ የሚነሱ ትችቶችን አስመልክተው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። • "የወ/ሮ መዓዛ ንግግር ሌሎችንም [ክልሎች] የተመለከተ ነበር" የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት • መንግሥት በምን የሕግ አግባብ ኢንተርኔት ይዘጋል? " ይህ የወንጀል ታሪክ ቀጣዩ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ ተጽዕኖ ይኖረዋል ብዬ አላስብም" ካሉ በኋላ ቢልም ሆነ ሂላሪ ክሊንተንን በድራማው ላይ ግብዓት እንዲኖራቸው እንደማያናግሯቸው ገልጠዋል። ሊውኒስኪ አሁን 46 ዓመት የሆናት ሲሆን የ22 ዓመት ወጣት እያለች ነበር በ22 ዓመት ከሚበልጣት ቢል ክሊንተን ጋር የፍቅር ግንኙነት መስርታ የነበረው። ባለፈው ዓመት ሊውኒስኪ የቢል ክሊንተንን ድርጊት "ከፍተኛ ሥልጣንን በአግባቡ ያለመጠቀም ድርጊት" ስትል የገለፀችው ሲሆን "የተሻለ ለማወቅ በቂ የሕይወት ልምድ ነበረው" ብላለች። የቀድሞው ፕሬዝዳት ቢል ክሊንተን ከሞኒካ ጋር የነበራቸውን ግንኙነት መጀመሪያ ላይ ክደው የነበረ ቢሆንም በኋላ ግን ጥፋተኛ መሆናቸውን አምነው የአሜሪካን ሕዝብና ባለቤታቸውን ይቅርታ ጠይቀዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ቢል ክሊንተን ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት ለሥራ ላይ ልምምድ ቢሯቸው መጥታ ከነበረችው ሞኒካ ሊውኒስኪ ጋር የፍቅር ግንኙነት መጀመራቸውን ተከትሎ ስለመጣው የ1999ቱ ከስልጣን ይውረዱ ሙግት በድራማ መልክ ተሰርቶ በአሜሪካ ቴሌቪዥን ለእይታ ሊበቃ ነው።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
359
Doc to summarize: የዓለም የኖቤል ሰላም ሎሬት የሆኑት ሳን ሱ ቺ ክሱን የተቃወሙት የቀድሞዋ በርማ የአሁኗ ምያንማር በሮሂንጂ ሙስሊሞች ላይ ጭካኔ የተሞላበት የዘር ጭፍጨፋ ፈፅማለች በሚል በስፋት የተሰራጨውን ክስ በተመለከተ ነው። • ሙገሳ እና ወቀሳ የተፈራረቀባቸው ሳን ሱ ኪ • ተመድ ለሮሂንጂያ ሙስሊሞች አልደረሰላቸውም ተባለ በመክፈቻ ንግግራቸው በምያንማር ላይ የቀረበው ክስ "ያልተሟላና ትክክል ያልሆነ" ብለውታል። አክለውም ከክፍለ ዘመናት በፊት በርካታ ሮሂንጃዎች ይኖሩበት በነበረው ረካይን ግዛት ችግሮች እንደነበሩ አውስተዋል። የቡዲሂስት እምነት ተከታዮች የሚበዙባት ምያንማር በአውሮፓዊያኑ አቆጣጠር 2017 ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ ወስዳ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሮሂንጃ ሙስሊሞች ሲገደሉ ከ700 ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ጎረቤት አገር ባንግላዴሽ ተሰደዋል። ምያንማር ሁል ጊዜም ቢሆን በረካይን ግዛት የፅንፈኞችን ጥቃት ለመከላከል ጥረት ታደርጋለች። በመሆኑም ሳን ሱ ቺ ይህንን አቋም በመያዝ፤ ጥቃቱን "ውስጣዊ የወታደሮች ግጭት" ነበር፤ ይህም የሮሂንጃን ታጣቂዎች በመንግሥት የፀጥታ አካላት ላይ ጥቃት በመፈፀማቸው የተቀሰቀሰ ነው ብለውታል። ሳን ሱ ቺ "በዚህ ጊዜ የምያንማር ወታደሮች ያልተመጣጠነና ያልተገባ ኃይል ተጠቅመው ይሆናል፤ በመሆኑም ወታደሮች የጦር ወንጀሎችን ፈፅመው ከሆነ እነርሱ ሊከሰሱ ይገባል" ብለዋል። በምያንማር ህዝብ ዘንድ ተደማጭነት እንዳላቸው የሚነገርላቸው ሳን ሱ ቺ፤ ያላቸው ሥልጣን ውሱን መሆኑ ቢነገርም የተባበሩት መንግሥታት መርማሪዎች አገኘነው ባሉት 'ውስብስብ መረጃ' ምክንያት ግን ክስ ተመስርቶባቸዋል። • አውሮፕላን ያለ ፊት ጎማው ያሳረፈው አብራሪ ይህም ለአራት ዓመታት በቁም እስር ላይ ላዋላቸው ጦር እንዲቆሙ የተመረጡት ሳን ሱ ቺ ትልቅ ውድቀት ነው ተብሏል። ሳን ሱ ቺ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት አገራቸው ከራካይን የተሰደዱት ሰዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ቁርጠኛ መሆኗን በመግለፅ፤ ፍርድ ቤቱ ግጭቱን እንዲያገረሽ ሊያደርግ የሚችል ድርጊት መፈፀሙን እንዲያቆም አሳስበዋል። ይህንን ንግግራቸውን በቴሌቪዥን የተከታተሉ እና በባንግላዴሽ በኩቱፓሎንግ የስደተኖች ካምፕ የሚገኙ ስደተኞች "ውሸታም ፣ ውሸታም፣ አሳፋሪ" እያሉ በመጮህ ተቃውሟቸውን ሲገልፁ ነበር። ከስደተኞቹ አንዱ የሆነው የ52 ዓመቱ አብዱ ራሂም "ውሸታም ናቸው፣ ትልቅ ውሸታም" ሲል ገልጿቸዋል። ከሄግ ፍርድ ቤት ውጭ የሮሂንጃ ሙስሊሞች ደጋፊ የሆኑ የተወሰኑ ሰዎች በቡድን በመሆን " ሳን ሱ ቺ፤ በአንቺ አፍረናል!" ሲሉ ተደምጠዋል። በሌላ በኩል የእርሳቸው ደጋፊ የሆኑ ወደ 250 የሚጠጉ ተቃዋሚዎች የእርሳቸውን ምስል በመያዝ " ከጎንዎ ነን!" ሲሉ ድጋፋቸውን አሳይተዋል። የምያንማር ዜጋ የሆነችውና አሁን ኑሮዋን በአውሮፓ ያደረገችው ፖ ፕዩ የሰልፉ አንዷ አስተባባሪ ስትሆን "ዓለም በአን ሳን ሱ ቺ ይበልጥ ትዕግስተኛ መሆን ይጠበቅበታል" ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። "እስካሁን በእርሷ እምነት አለን፤ እንደግፋታለን። በአገራችን ሰላምና ብልፅግና ያመጡ እና ይህንን ውስብስብ ችግር የፈቱ ብቸኛ ሰው ናቸው" በማለትም አክላለች። ሳን ሱ ቺ ከዓመታት በፊት በሰብዓዊ እና ፖለቲካዊ መብት ተሟጋችነታቸው ሰበብ በተደጋጋሚ ለእስር እና እንግልት ተዳርገዋል። ለዚህ በጎ ተግባራቸውም እ.ኤ.አ. በ1991 የኖቤል ሰላም ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። የተሰጣቸው የኖቤል ሽልማት እንዲነጠቅ የሚጠይቁ ወገኖችም ቢበራከቱም ኮሚቴው ግን ሽልማቱን መንጠቅ እንደማይችል ማስታወቁ ይታወሳል። \nSummary in the same language as the doc:
በተባበሩት መንግሥታት ፍርድ ቤት [አይ ሲ ጀ] የቀረቡት የምያንማር መሪ አን ሳን ሱ ቺ ፤ አገራቸው የቀረበባትን የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ተቃውመዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
410
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ\nSummary: የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝና የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግሥቱ ሃይለማሪያም ደሳለኝ በዚምባብዌ መዲና ሃራሬ ተገናኝተዋል።\nArticle (Max 500 characters):
በርካቶች ሁለቱ ግለሰቦች አንድ ላይ የሚታዩበትን ፎቶግራፍ በማህበራዊ ድረ ገፅ ከተጋሩት በኋላ አቶ ሃይለማሪያም በፌስቡክ ገፃቸው በአገሪቱ ሰላማዊ ሽግግር ከተደረገ በኋላ የቀድሞ የአገሪቱ መሪዎች በተለያየ መልኩ በአገራቸው ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ተሳትፎ ቢኖራቸው ምኞታቸው እንደሆነ በመግለፅ ፎቶግራፉን ለጥፈውታል። ኢህአዴግ ሥልጣን ሲቆጣጠር ወደ ዚምባብዌ የሸሹት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያን ለ17 ዓመታት ያህል መርተዋል። ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም በሌሉበት ክስ ተመስርቶባቸው የሞት ፍርድ እንደተፈረደባቸው ይታወሳል። ሌሎች የደርግ ባለስልጣኖች ከዓመታት እስር በኋላ በምህረት መለቀቃቸውም እንዲሁ ይታወቃል።
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
122
ከ400 ዓመት በፊት የተነገሩ አምስት ጠቃሚ የሕይወት ምክሮች\nነገር ግን ከብዙ ዘመናት በፊት የተጻፉ መጻሕፍት አሁን ላለንበት ዓለም ተግባራዊ መሆን ይችላሉ። 'ዘ አናቶሚ ኦፈ ሜላንኮሊ' የተባለው መጽሐፍ በአውሮፓውያኑ 1621 እንደተጻፈ ይነገራል። የዘመናዊውን ሰው አኗኗርና አስተሳሰብ ከዚህ መጽሀፍ በላይ የሚገልጽ ግን አልተገኝም። በርተን እንግሊዛዊ ቄስና ምሁር ሲሆን ከ2 ሺ ዓመታት በላይ ግሪክ ውስጥ ጥቅም ላይ ይውሉ የነበሩ ሕክምናዎችና እና ፍልስፍናዎችን አጠናቅሯል። ይህ እንግሊዛዊ ምሁርና ቄስ ከፍተኛ ድብርትን ያውቀዋል። በዚህ ጉዳይ ዙሪያም በርካታ ሃሳቦችን አስቀምጧል። ነገር ግን የበርተን የሕይወት ስራዎች በዘመናዊው ሰው ሕይወት ውስጥ ድብርትና ሀዘንን እንዴት ይረዱታል? ስኮትላንዳዊቷ ጋዜጠኛ ኤሚ ሎፕትሮት የበርተንን ስራዎች አጠናቅራ በድጋሚ በማዘጋጀት ለ21ኛው ክፍለዘመን ሰው በሚመች መልኩ አቅርባዋለች። እሷ እንደምትለው በ1620ዎቹ ሰዎች ከድብርትና ሀዘን ለመላቀቅ ይወስዷቸው የነበሩ የመፍትሄ እርምጃዎች አሁንም ድረስ ጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ ናቸው። 1. የራሳችንን የስሜት መለዋወጥ በአንክሮ መከታተል በድብርት አልያም በሀዘን ለሚሰቃይ ሰው የሚሰሙት ስሜቶች ምናልባት ያለምንም ምክንያት የሚሆኑ መስለው ሊታዩ ይችላሉ። ነገር ግን የሚሰሙን ስሜቶች የራሳቸው አካሄድ አላቸው። ድብርት ተላላፊ በሽታ እንደሆነና ምልክቶቹም ሆነ የሚያሳርፉት ጫና ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተወረስ እንደሚሄድ በርተን ያስብ ነበር። ምናልባት ነገሮችን የተመለከተበት መንገድ የተለየ ሊመስል ቢችልም በዘመናዊው ህክምናም ብቸኛው ምክንያት ባይሆንም ድብርት ከቤተሰብ የሚተላለፍ እንደሆነ ተረጋግጧል። "አንድ የቤተሰብ አባል በከባድ የድብርት በሽታ የሚሰቃይ ከሆነ መላው ቤተሰብ አብሮት ህክምናውን አብረውት እንዲከታተሉና ለራሳቸውም ነገሮችን እንዲያስተውሉ እፈልጋለሁ'' ይላሉ በቤተሰብ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩት ዶክተር ፍራንሲስ ራይስ። ነገር ግን ድብርት ከቤተሰብ ብቻ የሚመጣ ጉዳይ አይደለም። የተለያዩ ውጪያዊ ምክንያቶችም የራሳቸው አስተወዋጽኦ አላቸው። በርተን መጽሐፉን በሚያዘጋጅበት ወቅት ራሱ ላይ ያስተዋላቸውን ነገሮች ከግምት ውስጥ አስገብቷል። በየጊዜው የሚቀያየር የደስታና ሀዘን ስሜቶች በዘመናዊው የህክምና ዓለም 'ባይፖላር ዲስኦርደር' የሚባል ሲሆን በርካቶችን የሚያጠቃ ነው። በአሁኑ ጊዜ ሰዎች የሚሰሟቸውን ስሜቶች በአግባቡ መከታተልና ለምን እንደሚለዋወጡ ማወቅ ለድብርት ፍቱን መድሀኒት ተደርጎ ይወሰዳል። ምን ሲገጥመን የስሜት መለዋወጥ ውስጥ እንደምንገባ ማወቅ ከቻልን እነዚያን ነገሮች ማስወገድ ቀላል ነው። 2. የቀዝቃዛ ውሃ ጥቅም በርተን በመጽሐፉ ላይ ከብዙ ዓመታት በፊት በሌሎች ሰዎች የተጻፉ የተለያዩ ሀሳቦችን አስፍሯል። ንጹህ በሆነ ቀዝቃዛ ወንዝ ውስጥ ገላችንን መታጠብ ደግሞ በርተን ካስቀመጣቸው መፍትሄዎች መካከል አንደኛው ነው። ማንኛውም ሰው ረጅም ህይወት መኖር ከፈለገ በጣም በሚያምር ተፈጥሮአዊ ቦታ ላይ ገላን መታጠብ አንደኛው መንገድ ነው ይላል። '' በቀዝቃዛ ውሀ ምክንያት ሰውነታችን የሚሰማውን ጭንቀት መቋቋም ካስለመድነው ሌሎች አስጨናቂ ነገሮችንም መቋቋም ይማራል'' ይላሉ በዩናይትድ ኪንግደም በሚገኘው ፖርትስማውዝ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር ማይክ ቲፕተን። 3. ከተፈጥሮ አለመራቅ ተፈጥሮ ለበርተን ከፍተኛ ድብርትን ለማባረር ቁልፍ ሚና የሚጫወት ነገር ነበር። በተለይ ደግሞ በተፈጥሮአዊ ጫካ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ አይነት እጽዋት ጭንቅላታችን ዘና እንዲል እና የሚያስጨንቁትን ነገሮች እንዲረሳ የማድረግ ከፍተኛ አቅም አላቸው። በኦክስፎርድ ቦታኒክ ጋርደን ዳይሬክተር የሆኑት ፕሮፌሰር ሳይመን ሂሰኮክ እንደሚሉ...\n\ntl;dr:
ራስን ለመለወጥ የሚረዱ ምክሮችን ስናስብ ምናልባት ገበያውን የሞሉት አዳዲሶቹ መጽሐፍት ጠቃሚ ሊመስሉን ይችላሉ። ሁሌም ቢሆን ማንም ሰው ዘመናዊና አዲስ የሆኑ ነገሮችን በመጠቀም ራሱን መቀየር ይፈልጋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
411
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ጃዋር መሐመድ፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ተጠየቀ\nSummary: እነ አቶ ጃዋር መሐመድ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ በቅርቡ በሰጡት መግለጫ ላይ ነጻ ሆነን የመታየት መብታችንን የሚቃረን አስተያየት በመስጠታቸው ፍርድ ቤቱ እንዲጠይቅላቸው አቤቱታ አቀረቡ።\nArticle (Max 500 characters):
አቶ በቀለ ገርባና ጀዋር መሐመድ የጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት በመገኘት ለጋዜጠኞች የሰጡት መግለጫ ነጻ ሆኖ የመታየት መብታቸውን የሚጻረር መሆኑን እና ለህይወታቸው አስጊ እንደሆነ ዛሬ ለተሰየመው ፍርድ ቤቱ ገልፀዋል። "እኛ ላይ ምስክሮች እንኳ ሳይሰሙ፣ የፖለቲካ ባለስልጣናት፣ በተለይም ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ፍርድ ቤቱ እኛ ላይ ውሳኔ እንዳስተላለፈ አድርገው ነበር የተናገሩት" ያሉት አቶ ጃዋር መሐመድ የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መግለጫ ለህይወታቸው አስጊ መሆኑን ተናግረዋል። "ጽንፈኞች ተብለናል፤ እንዲሁም ግርግር እንደፈጠርን እና ሰው እንደገደልን ወስነዋል" በማለት የጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞትዮስ ፍርድ ቤት ቀርበው እንዲጠየቁ አቤቱታቸውን አሰምተዋል። አቶ በቀለ ገርባም " ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ እኛ መከላከል በማንችልበት ሁኔታ ለው
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
161
ግሪን ካርድ ሎተሪ የሚባለውን ፕሮግራም ተጠቅመው እ.አ.አ ከ1995 ጀምሮ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ቪዛ አግኝተዋል። ትላንት በኒው ዮርክ ጥቃት ያደረሰው ግለሰብ በ2010 የግሪን ካርድ ፕሮግራም ባለዕጣ ሆኖ ወደ አሜሪካ መግባቱን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ፕሮግራሙን አጣጥለዋል። ባለፈው ጥር የግሪን ካርድ ሎተሪ በችሎታ፣ በትምህርት እና በመሰል የመምረጫ ሂደቶች መሰረትነት ወደሚሰጥ ዘዴ እንዲቀየር ሪፐብሊካኖች ያቀረቡትን ዕቅድ ፕሬዝዳንቱ ደግፈዋል። የዲቪ ሎተሪው ምንድን ነው? የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራሙ በአሜሪካ በስደተኝነት በቂ ድርሻን ላላገኙ ሃገራት ዜጎች በየዓመቱ 50 ሺህ ቪዛዎችን ይሰጣል። ይህ ደግሞ የአሜሪካ ዜግነትን ለማግኘትም በር ከፋች ነው። የምርጫው ሂደት በኮምፒውተር ሲሆን ቪዛ ተቀባዮች አሜሪካ ውስጥ ስፖንሰር፣ ሥራ ወይም ደግሞ ቤተሰብ እንዲኖራቸው አይጠበቅባቸውም። እንግሊዝ፣ ካናዳ፣ ሜክሲኮ፣ ህንድ እና ቻይናን ጨምሮ ባለፉት አምስት ዓመታት50 ሺህ የግሪን ካርድ የዲቪ ሎተሪ አሸናፊዎች ያሏቸው ሃገራት ዜጎች በእድሉ መሳተፍ አይችሉም። በሎተሪው ላይ ለመሳተፍ ብቸኛው መስፈርት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቅ ወይም ከዚህ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የትምህርት ደረጃ መያዝ ነው። አሸናፊዎች የትዳር አጋሮቻቸውን እና ታዳጊ ልጆቻቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ እንዲገቡ የሚፈቀድላቸው ሲሆን ይህ ግን በፕሬዝዳንት ትራምፕ ድጋፍ አልተሰጠውም። የዲቪ ሎተሪ ዕጩዎች በአሜሪካ ኤምባሲ በመገኘት ፊት ለፊት ቃለ መጠየቅ ማድረግ ይኖርባቸዋ። ከሽብር ጋር በተያያዘ ሪከርድ ያለባችወ አመልካቾች ዕድሉ የማይሰጣቸው ይሆናል። በዕድሉ ማን ተጠቀመ? ህጉ መጀመሪያ ላይ የአውሮፓ ስደተኞችን ቁጥር ለማብዛት ተብሎ ቢጀመርም የስደተኞችን ቁጥር ከመጨመሩም በላይ በተለይ ከአፍሪካ ወደ አሜሪካ የሚገቡትን ሰዎች ቁጥር አሳድጎታል። እንደፒው ሪሰርች ሴንተር ጥናት ከሆነ የሎተሪ ፕሮግራሙን በመጠቀም ከሰሃራ በታች ያሉ አፍሪካ ሃገራት ወደ አሜሪካ ለመግባት ችለዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ዕገዳ እንዲጣልባቸው ከሚፈልጓቸው ሃገራትም ፕሮግራሙን ተጠቅመው ወደ አሜሪካ የገቡ አሉ። እንደ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ከሆነ እ.አ.አ በ2015 ኋይት ሃውስ በጥቁር መዝገብ እንዲሰፍሩ ከሚፈልጋቸው ስድስት የሙስሊም ሃገራት ብቻ 10,500 ሰዎች ለዲቪ ቪዛ ሎተሪ ተመርጠዋል። ትራምፕ የግሪን ካርድ ሎተሪን ያስቀራሉ? ፕሬዝዳንቱ በራሳቸው ፕሮግራሙን የማስቀረት ስልጣን የሌላቸው ሲሆን የአሜሪካ ኮንግረስ አዲስ የስደተኞች ህግ እስኪያወጣ መጠበቅ ይኖርባቸዋል። ትራምፕ በሃገሪቱ ሴኔት ውስጥ በወግ አጥባቂዎች ድጋፍ ያገኘውና ግሪን ካርድን ለማስቀረት የቀረበውን ዕቅድ ይደግፋሉ። ዕቅዱ የስደተኞችን ቁጥር በግማሽ ይቀንሳል ተብሏል። ሪፎርሚንግ አሜሪካን ኢሚግሬሽን ፎር ስትሮንግ ኢምፕሎይመንት አክት የተባለው ዕቅድ እ.አ.አ. ጥር 2017 ይፋ የተደረገ እና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ድጋፍ የተሰጠው ቢሆንም በሴኔቱ ማግኘት የሚገባውን ያህል ድምጽ አላገኝም። የኮንግረሱ አባላት ስደተኞች ፕሮግራሙን መቀየር ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም በሚል ትኩረታቸውን በጤና እና በግብር ጉዳዮች ላይ አድርገዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ለብዙዎች ወርቃማ እድል የሆነው የዲቪ ሎተሪ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
356
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በጆሀንስበርግ ፖሊስ ባካሄደው አሰሳ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ 1200 ሰዎች ታሰሩ\nSummary: በደቡብ አፍሪካ የንግድ መዲና ጆሀንስበርግ ልዩ ስሙ ጂፒ አካባቢ ፖሊስ ባካሄደው አሰሳ በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ 1200 ሰዎች መታሰራቸውን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ገለጹ።\nArticle (Max 500 characters):
በጂፒ አካባቢ የሬስቶራንት ባለቤት የሆነው አቶ ተከስተ ሹምዬ ለቢቢሲ እንደተናገረው በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 1/2011 ዓ.ም ጠዋት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ፖሊሶች ከተለያየ መስመር በመሆን ቦታውን በመዝጋት ወደ አካባቢው መጥተው ህገወጥና ሐሰተኛ ምርቶችን እንቆጣጠራለን በማለት የጅምላ እስር መፈጸማቸውን ገልጿል። • በባርነት ከመሸጥ የተረፉት 64 ኢትዮጵያዊያን አቶ ተከስተ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ከዚህ ቀደም ከፖሊስ ጋር በተፈጠረ ግጭት ምክንያት አፈሳ ይኖራል በሚል የንግድ ቦታቸውን ዘግተው እንደነበርም ያስረዳል። በአካባቢው የተገኙ ግለሰቦች ያለምንም ማጣራት መታፈሳቸውንና ወደ እስር ቤት መወሰዳቸውን ገልጾ፤ ያላቸው ሕጋዊ ወረቀት እንዲሁም ከሳምንት በፊት በተከሰተ ግጭት በፖሊስ ላይ ድንጋይ በመወርወር ያልተሳተፉ መሆናቸው ተጣርቶ እንደሚፈቱ መገለፁንም ይናገራል። "በትናንት
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
154
Title: በጆሀንስበርግ ፖሊስ ባካሄደው አሰሳ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ 1200 ሰዎች ታሰሩ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በጂፒ አካባቢ የሬስቶራንት ባለቤት የሆነው አቶ ተከስተ ሹምዬ ለቢቢሲ እንደተናገረው በትናንትናው ዕለት ነሐሴ 1/2011 ዓ.ም ጠዋት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ፖሊሶች ከተለያየ መስመር በመሆን ቦታውን በመዝጋት ወደ አካባቢው መጥተው ህገወጥና ሐሰተኛ ምርቶችን እንቆጣጠራለን በማለት የጅምላ እስር መፈጸማቸውን ገልጿል። • በባርነት ከመሸጥ የተረፉት 64 ኢትዮጵያዊያን አቶ ተከስተ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ከዚህ ቀደም ከፖሊስ ጋር በተፈጠረ ግጭት ምክንያት አፈሳ ይኖራል በሚል የንግድ ቦታቸውን ዘግተው እንደነበርም ያስረዳል። በአካባቢው የተገኙ ግለሰቦች ያለምንም ማጣራት መታፈሳቸውንና ወደ እስር ቤት መወሰዳቸውን ገልጾ፤ ያላቸው ሕጋዊ ወረቀት እንዲሁም ከሳምንት በፊት በተከሰተ ግጭት በፖሊስ ላይ ድንጋይ በመወርወር ያልተሳተፉ መሆናቸው ተጣርቶ እንደሚፈቱ መገለፁንም ይናገራል። "በትናንትናው ዕለት ፖሊሶች ቀኑን ሙሉ ሰዎችን ሲያፍሱ ነበር" የሚለው ተከስተ የእሱም ምግብ ቤት ተዘግቶ ፖሊሶች በአካባቢው ሰዎች እንዳይዘዋወሩ በመከልከላቸው ሰራተኞቹ ከውስጥ ተቆልፎባቸው ማምሸታቸውን ገልጿል። አቶ ተከስተ ወደ ሥራ አካባቢው በደረሰበት ወቅት ስፍራው ከፍተኛ ቅጥር ባለው የፖሊስ ኃይል ተከቦ የነበረ ሲሆን፤ እሱም ክስተቱን በርቀት መከታተሉንና በኋላም ወደ ሬስቶራንቱ ማምራቱን ይናገራል። • በደቡብ አፍሪካ በየቀኑ 57 ሰዎች ይገደላሉ "ምንም እንኳን የፖሊሶቹ ምክንያት ህገወጥ (ሐሰተኛ ምርቶችን) ለመቆጣጠር የሚል ቢሆንም በህጋዊ መንገድ ከቻይና እቃ ከሚያስመጡ ሰዎች ላይ በርካታ እቃዎች ተወስደዋል፤ ከህገወጡ በበለጠ የተጎዱትም እነዚህ ናቸው። ህገወጥ ህገወጥ ነው ማንም ቢሆን የሚከላከላቸውም ሆነ ተዉ የሚላቸው አካል የለም። ግን በህጋዊ መንገድ የሚሰራውን ነጋዴ በከፍተኛ ሁኔታ ተፅዕኖ አድርሶበታል" ይላል። ፖሊሶች ከሄዱ በኋላ ወደ አመሻሽ ላይ በቅርብ ርቀት የሚኖሩ ሰዎች አጋጣሚውን በመጠቀም ለዘረፋ መጥተው የነበሩ ሲሆን መጠነኛ ግጭትም ተፈጥሮ ሳይባባስና ችግር ሳይፈጠር በሰላም እንደተፈታም ይናገራል። ተከስተ እንደሚናገረው ይህ ጉዳይ አሁን የተፈጠረ ሳይሆን ከባለፉት ስምንት ዓመታት በፊት ጀምሮ ሲንከባለል የመጣ ነገር መሆኑን ያስረዳል። ለብዙ ስመጥር የስፖርት አልባሳት ኩባንያዎች ተወካይ የሆነ አንድ ግለሰብ በፖሊስ ታጅቦ ኢትዮጵያዊያን በሚነግዱባቸው ቦታ በመምጣት ሐሰተኛ ብራንድና ህገወጥ ናቸው በሚል በተደጋሚ እቃዎችን እንደሚያስወስድ አቶ ተከስተ ይናገራል። • ደቡብ አፍሪካ በወሮበሎች ላይ የጦር ሠራዊቷን አዘመተች አክሎም እቃዎቹ በህጉ መሰረት መቃጠል ወይም ለመንግሥት መግባት የነበረባቸው ቢሆንም በተለያዩ ግንኙነቶች የተወሰዱት እቃዎች ተመልሰው እዚው ቦታ ገበያ ላይ መዋላቸው በንግዱ ላይ በተሰማሩ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ምሬት መፍጠሩንም ያስዳል። "ህገወጥ ነው ተብሎ ከተወሰደ ወይ መቃጠል ነው ያለበት ወይም ለመንግሥት ነው መግባት ያለበት ነገር ግን ተመልሶ ገበያ ላይ የሚገኝ ከሆነ ዘረፋ ነው የያዙት ማለት ነው" ይላል። በተለይም በተወሰነ ጊዜ ይመጣ የነበረው ግለሰብ በተደጋጋሚ በወር እስከ አራት ጊዜ ድረስ መምጣቱ ኢትዮጵያዊያኖችን እንዳሰላቸ ገልጿል። ግለሰቡ ሲመጣም ለአንድ ህንፃ የሚሆን የፍርድ ቤት መፈተሻ ወረቀት ይዞ ቢመጣም ያልተፈቀደለትን ሁሉንም ሱቆች እንደሚፈትሽ ይገልፃል። አብዛኛውን ጊዜም በፖሊስ ታጅቦ ከመምጣቱ አንፃር ብዙው ኢትዮጵያዊያን እሱን የመጋፈጥ አቅም እንደሌላቸው ተከስተ ያስረዳል። ግለሰቡ እየገፋ መጥቶ የሰዎችን ንብረት መንጠቅና ማጉላላት፣ አካላዊ ጥቃት፣ መገፍተርና ማመናጨቅ በመደጋገሙ የተነሳ ኢትዮጵያዊያን ክስ አቅርበው ጉዳዩም በፍርድ ሂደት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
408
Doc to summarize: ፖሊስ በአጠቃላይ የ90 ሰዎችን ቃል መስማቱን ገልጾ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል። ለዚህ ደግሞ ተጨማሪ የሰው እና የሰነድ ማስረጃ ማስፈለጉን በምክንያትነት አስቀምጧል። •"እናቴ ካልመጣች አልመረቅም" ኢዛና ሐዲስ ከማንችስተር ዩኒቨርስቲ •በባርነት ከመሸጥ የተረፉት 64 ኢትዮጵያዊያን በእለቱ ጥቃት የደረሰባቸውና ጥቃቱን ለመመከት የሠሩ መኖራቸውን እና ማስረጃ የሚያስቀርብ በቂ ፍንጭ አለመኖሩን በመጥቀስ የተወሰኑት ተጠርጣሪዎች ጠበቃ የጊዜ ቀጠሮውን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ ውድቅ እንዲያደርግ ጠይቋል። ከወንጀሉ ጋር የሚያያዝ ምንም ፍንጭ እንዳልተገኘባቸው የገለጹት ኮሎኔል አለበል አማረ ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን ውድቅ እንዲያደርግ ጠይቀዋል። "ድርጊቱን ያስቆምኩት እኔ ነኝ" ያሉት ብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ በበከሉላቸው ምንም ማስረጃ ስላልተገኘባቸው የጊዜ ቀጠሮውን ፍርድ ቤቱ አንዳይቀበል ጠይቀዋል። ሌሎች ተጠርጣሪዎችም የጊዜ ቀጠሮው ውድቅ እንዲሆን ጠይቀዋል። ከወንጀሉ አፈጻጸም አንጻር ጊዜ እንደሚያስፈልግ የገለጸው ፖሊስ በበኩሉ የሰው እና የቴክኒክ መረጃ ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ ያስፈልጋል ብሏል። ግራ ቀኙን ያዳመጠው ፍርድ ቤት የ10 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታታሉ ለሐምሌ 29/2011 ቀጠሮ ሰጥቷል። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ 218 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለው ጉዳያቸው መታየት ከጀመረ በኋላ 103 መፈታታቸው ይታወቃል። ከዛሬው ችሎት በኋላ ደግሞ 57 ይለቀቃሉ ተብሏል። የሚለቀቁት ግለሰቦች እነማን እንደሆኑ ግን የተገለጸ ነገር የለም።ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ በሰጠው መሠረት ህክምና እንዳላገኙ የገለጹ ሲሆን ፖሊስ ግን ህክምና እያገኙ ነው ብሏል። •ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓና እስያ ሠራተኞችን ልትልክ ነው ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎች ተገቢውን ህክምና እንዲያገኙ በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት እንዲከናወን ብሏል። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል አብዛኛዎቹ ደሞዝ ማግኘታቸውን የጠቀሱት ተጠርጣሪዎች ደሞዝ ያልተከፈላቸው እንዲከፈላቸው በጠየቁት መሠረት እንዲፈጸም ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ማረሚያ ቤት መሄድ የሚፈልጉ እና በፖሊስ ጣቢያ መቆየት የሚፈልጉ በመኖራቸው ተለይተው እንዲቀርቡም ተጠይቋል። በተጠርጣሪዎች ዝርዝር ውስጥ ስሜ ለሁለተኛ ቀን አልተጠራም ሲል አንድ ተጠርጣሪ የጠየቀ ቢሆንም ስሙ መኖሩን ፍርድ ቤቱ አረጋግጧል። ለጋዜጠኞች ብቻ ክፍት በነበረው ሂደት ከተጠርጣሪዎች ብዛት አንጻር ክፍሉ ተጣቦ ነበር።በፍርድ ቤቱ እና በአካባቢው ከፍተኛ የጸጥታ ሃይል ተሰማርቶ ነበር። \nSummary in the same language as the doc:
ሰኔ 15 በአማራ ክልል ተሞከረ ከተባለው 'መፈንቅለ መንግስት' ጋር በተያያዘ የጸጥታ ኃላፊዎችን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩና በቁጥጥር ሥር የዋሉ ግለሰቦች ጉዳይ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ታይቷል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
306
Title: አሜሪካ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለሥልጣናት ላይ የቪዛ ዕቀባ ጣለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፤ እዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው በትግራይ ክልል ውስጥ የሚካሄደው ግጭት እንዲቆምና የኤርትራ ወታደሮች ከክልሉ እንዲወጡ፣ የሰብአዊ ዕርዳታ አቅርቦት እንዲሻሻል እንዲሁም በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑት ኃይሎች ወደ ድርድር እንዲመጡ ያደረገችው ጥረት ተቀባይነት ባለማግኘቱ ነው ብሏል። በዚህም መሠረት አሁን በሥልጣን ላይ ያሉም ሆኑ የቀድሞ የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት ባለሥልጣናት የአሜሪካ ቪዛ እንዳያገኙ ዕቀባ መጣሉን ተገልጿል። ይህ የጉዞ ዕቀባ ውሳኔ በትግራይ ክልል የተከሰተውን ቀውስ እንዲፈጠር ያደረጉ ወይም የቀረበውን የመፍትሔ ሐሳብ እንዳይሳካ ያደናቀፉ የአገራቱን የደኅንነት ኃይል አባላትን ወይም የአማራ ክልልና ኢመደበኛ ኃይሎችንና ሌሎች ግለሰቦች እንዲሁም የህወሓት አባላትን የሚያካትን መሆኑ ተገልጿል። ውሳኔው በተጨማሪም ትግራይ ውስጥ በሰዎች ላይ ተገቢ ያልሆነ ጥቃት ፈጽመዋል በተባሉ ላይና በክልሉ ውስጥ የእርዳታ አቅርቦትን ባስተጓጎሉ ላይም ተፈጻሚ የሚሆን ሲሆን፤ እርምጃው እገዳው የተጣለባቸው ግለሰቦች የቅርብ የቤተሰብ አባላትንም ሊመለከት እንደሚችል ተገልጿል። የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ጨምሮም በትግራይ ክልል የተከሰተውን ቀውስ ለመግታት የቀረበውን ሐሳብ እንዳይተገበር ያደረጉ አካላት ተጨማሪ እርምጃዎች ከአሜሪካም ሆነ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እንደሚጠብቃቸው ያሳሰበ ሲሆን ሌሎች መንግሥታትም ከአሜሪካ ጎን እንዲቆሙ ጠይቋል። የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን ባወጡት መግለጫ ላይ "ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እርምጃ መውሰድ ያለበት ጊዜ አሁን ነው" ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል። ከዚህ የጉዞ እገዳ በተጨማሪ አሜሪካ ለኢትዮጵያ በምትሰጠው የምጣኔ ሀብትና የደኅንነት ድጋፍ ላይ መጠነ ሰፊ ዕቀባ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ መግለጫ አመልክቷል። ነገር ግን አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምትሰጣቸው በተለያዩ ዘርፎች ላይ ቁልፍ የሆኑ ድጋፎችና የሰብአዊ እርዳታዎች እንደሚቀጥሉ ተገልጿል። ኤርትራንም በተመለከተ ከዚህ በፊት ጥላቸው የነበሩ ሠፊ ዕቀባዎች ባሉበት እንደሚቀጥሉ ተነግሯል። መግለጫው በማጠቃላያው ላይ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ለተከሰተው ቀውስ ዘላቂ ፖለቲካዊ መፍትሔ እንዲገኝ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፤ ለዚህም ጥረት አሜሪካ ድጋፍ እንደምታደርግ ገልጿል። የአሜሪካ መንግሥት በትግራይ ክልል ውስጥ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ መፍትሔ እንዲገኝ በከፍተኛ ባለሥልጣናቱ በኩል ጥረት ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፤ የአገሪቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ልዩ መልዕከተኞች በተደጋጋሚ ኢትዮጵያን መጎብኘታቸው ይታወሳል። አሜሪካ በተጨማሪም በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ያለውን ቀውስና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ጉዳይን በቅረበት እንዲከታተሉላት አንጋፋውን ዲፕሎማት ጄፍሪ ፊልትማንን በልዩ መልዕክተኝነት ሰይማ ከሳምንታት በፊት በአካባው ጉብኝት አድርገዋል። ባለፈው ሳምንትም የአገሪቱ ሴኔት በትግራይ ግጭት ላይ ተሳታፊ በሆኑ ወገኖች ላይ የተለያዩ እርምጃዎች እንዲወሰድ የሚጠይቅ የውሳኔ ሐሳብ አሳልፎ ነበር። የኢትዮጵያ መንግሥትም በተደጋጋሚ በውስጥ ጉዳዩ ውስጥ ጣልቃ በመግባት ተጽእኖ ለመሳደር የሚሞክሮ መንግሥታትን ጫና እንደማይቀበለው በተደጋጋሚ ሲገልጽ ቆይቷል። በትግራይ ክልል ውስጥ ስላለው ሁኔታ እና ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ምዕራባውያን በተለይም አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ተጽእኖ ለማሳደር የሚያደርጉትን ጥረት የሚቃወም ሰልፍ በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዶ ነበር። በትግራይ ክልል ውስጥ ከስድስት ወራት በፊት በተቀሰቀሰው ግጭት ምን ያህል ሰዎች እንደሞቱ አስካሁን የሚታወቅ...
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
396
“የወ/ሮ መዓዛ አስተያየት ሕገ መንግሥታዊ አይደለም” የትግራይ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ\n• "አሁን ፍርድ ቤቶቻችን ላይ በተፅዕኖ የሚሆን ምንም ነገር የለም" መዓዛ አሸናፊ • ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር መበራከት ምንን ያመለክታል? ምሳሌው፤ በአሜሪካ በ1950ዎቹ የነጮችና የጥቁሮች የትምህርት እድልን አስመልክቶ ከጥቁሮች የቀረበውንና ፍርድ ቤት የወሰነውን ግዛቷ አልቀበልም በማለቷ በወቅቱ አገሪቷን ያስተዳድሩ የነበሩት ፕሬዚደንት ድዋይት አይዘንአወር ውሳኔውን ለማስፈፀም ኃይል መጠቀማቸውን የሚገልፅ ነበር። ይህ የፕሬዚደንቷ ንግግር የትግራይ ክልል ላይ ያነጣጠረ ነው ያሉ ወገኖች ነበሩ። በወቅቱ በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የትግራይ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ አማኑዔል አሰፋ ጉባዔው የተጠራው የፍትህ አካላት፤ ፖሊስ፣ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ማረሚያ ቤትና ከፍትህና ከሕግ ዘርፍ ተያያዥ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ አካላት እንዲመክሩበት እንደነበር ያስታውሳሉ። በተለያየ ጊዜ በክልልም ሆነ በፌደራል ደረጃ እየተገናኙ የሚሰጠውን የፍትህና የሕግ ዘርፍ አገልግሎት እንደሚገመግሙና እቅድ እንደሚያወጡ የሚናገሩት አቶ አማኑኤል የአሁኑ መድረክ ግን ፖለቲካዊ ሃሳቦች የተነሱበት ነበር ይላሉ። • "የክልሎች ልዩ ኃይልን በተመለከተ ውይይት ያስፈልጋል" የሶማሌ ክልል ም/ፕሬዝደንት የሰብዓዊ መብት ጥሰት አለ፤ ዜጎች ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ በሰላም መስራት አይችሉም፤ የሕግ የበላይነት አይከበርም፤ ስለዚህም ትኩረት አድርገን እንወያይ የሚል ሃሳብ ቢቀርብላቸውም ፕሬዚዳንቷ ለመቀበል ዝግጁ እንዳልነበሩ አቶ አማኑኤል ይናገራሉ። "እንደውም በውይይቱ ላይ መገኘት የሌለባቸው አካላትም ተገኝተዋል" ሲሉ ጥያቄ ሲያቀርቡ ያዩዋቸውን ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ የሚመሩትን ግደይ ዘርዓፂዎንን ይጠቅሳሉ። "መድረኩ የፖለቲካ ስለነበረ መቅረት የነበረብን እኛ ነን እነሱ አልነበሩም" ሲሉ የውይይት መድረኩ ገለልተኛ በሆኑ የፍትህ አካላት መካከል የተደረገ እንዳልነበር ያስረዳሉ። አቶ አማኑዔል እንደሚሉት በዚህ መልኩ የቀጠለው ውይይትም በ1950ዎቹ የነበረ የነጮችና የጥቁሮችን የትምህርት እድል አስመልክቶ፤ ነጮችና ጥቁሮች እኩል መማር አለባቸው በሚል የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ፤ ግዛቷ ውሳኔውን ለመቀበል ፈቃደኛ ባለመሆኗ በወቅቱ የነበሩት የአሜሪካ ፕሬዚደንት አይዘን አወር ወታደራዊ ኃይል ተጠቅመው ውሳኔውን እንዳስፈፀሙ ገልፀው፣ ኢትዮጵያ ከዚህ እንድትማር ምክረ ሃሳብ ሰጥተው ከእኩለ ቀን በፊት የተካሄደው ውይይት መጠናቀቁን ያስታውሳሉ። በወቅቱ በርካታ ጥያቄዎች ሲነሱ ስለነበር ፕሬዝዳንቷ ያነሱትን ምክረ ሃሳብ ለመደገፍም ለመቃወምም ጊዜ አልነበረም የሚሉት አቶ አማኑዔል ከሰዓት በኋላ በነበረው ቆይታ ዋናው ጉዳዩ ሌላ በመሆኑና የመሩትም ሌሎች በመሆናቸው ይህንን ሃሳብ መልሶ ለማንሳት የፈቀደ አልነበረም ብለዋል። ይሁን እንጂ በምሳ እረፍት ወቅት በተሳታፊዎች መካከል የተለያዩ ሃሳቦች ሲንሸራሸሩ እንደነበር አልሸሸጉም። • የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? • "አቶ ጌታቸው አሰፋን ሜክሲኮ አግኝቻቸው ነበር" ነጋ ዘርዑ እርሳቸው እንደሚሉትም ሲነሱ ከነበሩት ሃሳቦች መካከልም ገለልተኛ ከሆነ የፍትህ አካል እንዲህ ዓይነት ሃሳብ መነሳቱ አግባብ አይደለም የሚል ነበር። "መልዕክቱ ለማንም ይሁን ለማን፤ በኢትዮጵያ ያሉ ችግሮች መፈታት ያለባቸው ሕገ መንግሥቱን መሰረት በማድረግ መሆን አለበት፤ ካልሆነ አገሪቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ ሊያመራት ይችላል" ሲሉ አቶ አማኑኤል አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። አክለውም "ሃሳቡ ከፍተኛ አደጋ የሚያስከትል፣ ተገቢነት የሌለው፣ ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ፣ ገለልተኛ በሆነው የፌደራል ፍርድ ቤት መነሳት ያልነበረበት...\n\ntl;dr:
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ አርብ ሐምሌ 26 ቀን 2011 ዓ.ም የሕግና የፍትህ ግንዛቤ ማስጨበጫ ጉባዔ ላይ የጠቀሱት ምሳሌ መነጋገሪያ ሆኗል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
416
የመብት ተሟጋቾች እንዳሉት አውሮፕላኑ ማረፊያውን እንዲለውጥ የተደረገው በአውሮፕላኑ ተሳፍሮ የነበረ ጋዜጠኛን ለመያዝ ነው። የአውሮፓ አገራት ድርጊቱ አስቆጥቷቸዋል። ቤላሩስን "መንግሥት የሚደግፈው ሽብር" እያራመደች ነው በሚልም ኮንነዋታል። አውሮፕላኑ ወደ ሊቱዋንያ እንዲጓዝ የተፈቀደው ኔክስታ ግሩፕ የተባለ መገናኛ ብዙሃን የቀድሞ አርታኢ የነበረው ሮማን ፕሮቶቪች ከተያዘ በኋላ ነው። የቤላሩስ መገናኛ ብዙሃን እንዳሉት፤ አውሮፕላኑ ውስጥ ቦንብ ሊኖር ይችላል በሚል ስጋት አውሮፕላኑ ወደ ሚንስክ ቢወሰድም ምንም ነገር አልተገኘም። አውሮፕላኑ ሉቲዋንያ ያረፈው ሰባት ሰዓታት ዘግይቶ ነበር። አውሮፕላኑ ለምን ወደ ሚንስክ እንደተወሰደ እንዳልተነገራቸው ተሳፋሪዎች ገልጸዋል። አንድ ተሳፋሪ ደግሞ ጋዜጠኛው ሮማን ፕሮቶቪች አውሮፕላኑ መንገድ ሲለውጥ ፈርቶ እንደነበር ተናግረዋል። "ፍርሀት ይታይበት ነበር። አይኑን ስመለከተው ያሳዝንም ነበር" ብለዋል። ሞኒካ ሲምኪኔ የተባለች ተሳፋሪ ለኤኤፍፒ "ፊቱን ወደተሳፋሪዎቹ አዙሮ የሞት ቅጣት እንደሚጠብቀው ተናግሯል" ብላለች። የአውሮፓ ሕብረት እና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን አገራት ጣልቃ እንዲገቡ ተጠይቀዋል። የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ዶምኒክ ራብ "ይህ ያልተገባ ድርጊት ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ይወስዳል" ብለዋል። የቤላሩስ የተቃዋሚ መሪ ስቪትና ቲካንቫክያ ጋዜጠኛው እንዲለቀቅ ከጠየቁት መካከል ናቸው። የጋዜጠኛው ደጋፊዎች ይጓዝበት በነበረው ከተማ ሲጠብቁት ስለተፈጠረው ነገር ምን ተባለ? ከግሪክ የተነሳው አውሮፕላን ወደ መዳረሻው ሲቃረብ ነበር መስመር ለውጦ ወደ ሚንስክ እንዲሄድ የተደረገው። 171 ተሳፋሪዎች ጭኖ ነበር። ራየንኤር እንዳለው፤ የአውሮፕላኑ ሠራተኞች በደኅንነት ስጋት ሳቢያ አውሮፐፕላኑ እንዲያርፍ መደረጉ ተነግሯቸዋል። ሚንስክ ውስጥ ፍተሻ ከተደረገ በኋላ ምንም አጠራጣሪ ነገር ባለመገኘቱ ወደ መዳረሻው እንዲሄድ ተወስኗል ተብሏል። የጋዜጠኛውን መታሰር ይፋ ያደረገው 'ኔክስታ' የተባለው መገናኛ ብዙሃን ነው። ድርጊቱ ብዙዎችን አስቆጥቷል። በቤላሩስ የአሜሪካ አምባሳደር ጁሊ ፊሸር፤ አውሮፕላኑ ውስጥ ቦንም ተገኝቷል በሚል ውሸት ጋዜጠኛው እንዲታሰር መደረጉን ኮንነዋል። የአውሮፓ ምክርት ቤት ኃላፊ ቻርልስ ሚሼል እንዳሉት የአውሮፓ ሕብረት አባል አገራት ጉዳዩ ላይ ይወያያሉ። አንዳች እርምጃ እንደሚወስዱም ይጠበቃል። የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን አገራት ዋና ጸሐፊ የንስ ስቶትልበርግ "የተፈጠረው ነገር አደገኛ እና አሳሳቢ ነው" ብለዋል። ላቲቪያ እና ሉቲዋኒያ በቤላሩስ በኩል ማለፍ አስጊ መሆኑ ተገልጾ ዓለም አቀፍ በረራ እንዲታገድ ጠይቀዋል። የፓላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ማቲዮዝ ሞራዊኬይ "አውሮላን መጥለፍ በመንግሥት የተደረገ ሽብርተኝነት ነው። ሊቀጡ ይገባል" ሲሉ ተናግረዋል። በአውሮፓ ታዋቂ የሆኑ የፓለቲካ ሰዎች የቤላሩስ መንግሥት ማዕቀብ እንዲጣልበት እየጠየቁ ነው። ጋዜጠኛው ማነው? የ26 ዓመቱ ጋዜጠኛ ከቤላሩስ የወጣው እአአ በ2019 ነው። ኔክስታ ለተባለው መገናኛ ብዙሃን የቤላሩስም የ2020 ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ዘግቧል። ኔክስታ በዋነኛነት በቴሌግራም የሚሠራጭ መገናኛ ብዙሃን ሲሆን፤ በትዊተር እና በዩቲዩብ ላይም ይገኛል። በምርጫው ወቅትና ከምርጫው በኋላም የቤላሩስን የተቃውሞ ድምጽ በማሰማት ከፍተኛ ሚና አለው። ጋዜኛው ከምርጫ ዘገባው በኋላ ቤላሩስ ከሳዋለች። ቤላሩስ ውስጥ በሽብርተኝነት ስለተፈረጀ የሞት ቅጣት እንደሚጠብቀው ተቃዋሚዋ ስቪትና ቲካንቫክያ ተናግረዋል። ተቃዋሚዋ በምርጫው ማሸነፋቸውን ይናገራሉ። ሆኖም ግን ከቤላሩስ መንግሥት ሸሽተው ሊቱዋንያ ለመሸሸግ ተገደዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
አንድ ጋዜጠኛን ለመያዝ በረራ ላይ የነበረ አውሮፕላን እንዲያርፍ ተገደደ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
389
Doc to summarize: "አሁንም ደግሜ እንደምለው ማንም ከግብጽ ውሃ ላይ አንዲት ጠብታ መውሰድ አይችልም፤ ይህ ከሆነ ደግሞ ከሚታሰበው በላይ አደገኛ አለመረጋጋት በአካባቢው ይፈጠራል ሲሉ ተናግረዋል። ፕሬዝደንቱ ጨምረውም "ማንንም እያስፈራራሁ አይደለም፤ ሁልጊዜም ንግግራችን ምክንያታዊና ሚዛናዊ ነው" ብለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት ዛሬ ማክሰኞ ተዘግቶ በሰነበተው የሱዊዝ መተላለፊያ ቦይ ላይ በተገኙበት ጊዜ ሲሆን አገራቸው ከኢትዮጵያና ከሱዳን ጋር የምታደርገው ድርድር እንዲቀጥል ፍላጎት እንዳላት ተናግረዋል። በአምስት ቢሊዮን ዶላር ወጪ ኢትዮጵያ ባለፉት አስር ዓመታት ስትገነባው የቆየችው የታላቁ ሕዳሴ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታው ወደ ሰማኒያ በመቶ መድረሱ ተነግሯል። በግድቡ ዙሪያ ከስምምነት ላይ ለመድረስ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ከግድቡ ግንባታ መጀመር አንስቶ ድርድር ቢያደርጉም መቋጫ ላይ ሳይደርሱ እስካሁን ቆይተዋል። ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ክረምት ወር ላይ የግድቡን የመጀመሪያ ደረጃ የውሃ ሙሌት ማከናወኗን ያሳወቀች ሲሆን በዚህ ዓመትም ሁለተኛውን ዙር የውሃ ሙሌት እንደምታካሄድ ገልጻለች። አሁንም ሆነ ቀደም ሲል ኢትዮጵያ ከስምምነት ላይ ሳይደረስ ግድቡን በውሃ እንዳትሞላ ሱዳንና ግብጽ በተደጋጋሚ ቢወተውቱም ኢትዮጵያ ድርድሩ እየተካሄደ የውሃ ሙሌቱን አካሂዳለሁ በማለት አቋሟን ግልጽ አድርጋለች። ሲቋረጥና ሲቀጥል የነበረው የሦስቱ አገራት ድርድር የተለያዩ አገራት በአሸማጋይነት የተሳተፉበት ሲሆን አሁን በዋናነት ጉዳዩን የአፍሪካ ሕብረት ይዞት ይገኛል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሱዳንና ግብጽ ዓለም አቀፍ አደራዳሪዎች በሂደቱ ውስጥ ይሳተፉ የሚል ጥያቄ አቅርበው ውይይቱ የተቋረጠ ሲሆን ኢትዮጵያ ጉዳዩ የሦስቱ አገራትና የአፍሪካ ሕብረት በመሆኑ ሌላ ተጨማሪ አካል መሳተፉ አስፈላጊ አይደለም በማለት ሳትቀበለው ቀርታለች። ሱዳንና ግብጽ በተደጋጋሚ ኢትዮጵያ ግድቡን ለሁለተኛ ጊዜ ውሃ እንዲይዝ ከማድረጓ በፊት አሳሪ ሕጋዊ ስምምነት መፈረም እንዳለበት ቢጠይቁም ተቀባይነት አላገኘም። ኢትዮጵያ ግድቡን የምትጠቀመው ውሃውን በግዛቷ ውስጥ ለሚያስቀሩ ፕሮጀክቶች እንዳልሆነ በተደጋጋሚ ብታስረዳም ሱዳን በተለይም ግብጽ የትኛውም አይነት በውሃው ላይ የሚከናወን ሥራ የእነሱን ይሁንታ ሳያገኝ መካሄድ እንደሌለበት ሲገልጹ ቆይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ በአገሪቱ ምክር ቤት ላይ ባደረጉት ንግግር "ውሃ አሞላሉን በተመለከተ ተደራድረን ስናበቃ እንሙላ ካልን ክረምቱ ያልፍና በዓመት 1 ቢሊየን ዶላር እናጣለን" ሲሉ የውሃ ሙሌቱን ማዘግየት እንደማይቻል አመልክተዋል። የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር የሆኑት ስለሺ በቀለም (ዶ/ር፣ ኢንጂ.) ኢትዮጵያ ወደ መጠናቀቁ የተቃረበውን የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በምንም ዓይነት መልኩ እንደማታራዝመውና ለዚህም የሚያበቃ አሰራርና ምክንያትም እንደሌለ ተናግረዋል። የዛሬ አስር ዓመት ኢትዮጵያ በራሷ ወጪ መገንባት የጀመረችው ታላቁ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ ትልቁ ሲሆን፣ ከአምስት ሺህ ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት የሚችል አቅም ያለው ግዙፍ ግድብ ነው። የግድቡ ግንባታ ይጠናቀቃል ከተባለበት ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች ለዓመታት የተጓተተ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግንባታው ከ79 በመቶ በላይ ደርሷል። በሚጥለው ዓመትም በተወሰነ ደረጃ ኃይል የማመንጨት ሥራውን እንደሚጀምር ይጠበቃል። ለአብዛኛው ሕዝቧና ለተለያዩ ኢንደስትሪዎቿ የሚሆን በቂ የኤሌክትሪክ ኃይል የማታመነጨው ኢትዮጵያ የህዳሴው ግድብ መጠናቀቅ በሕዝቧ ኑሮና በኢኮኖሚዋ ላይ ጉልህ ለውጥን እንደሚያመጣ በማሰብ የግድቡን ግንባታ እያካሄደች ትገኛለች።...\nSummary in the same language as the doc:
ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ግድብ ሳቢያ አገራቸው በምታገኘው የውሃ መጠን ላይ ተጽእኖ የሚፈጠር ከሆነ 'የከፋ አካባቢያዊ ችግር' ይፈጠራል ሲሉ የግብጹ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ አስጠነቀቁ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
416
Title: ልጃቸውን ወተትና እንቁላል የከለከሏት አውስትራሊያውያኖቹ ለከፍተኛ አደጋ በማጋለጥ ተከሰሱ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በሰላሳዎቹ እድሜ የሚገኙት ባልና ሚስቶች ልጃቸውን ለምግብ እጥረት በማጋለጥ የአስራ ስምንት ወራት እስር ተፈርዶባቸው የነበረ ሲሆን ወደ ማህበረሰብ ግልጋሎትም ተቀይሮላቸዋል የሶስት አመቷ ልጅ ከፍተኛ መቀንጨር ያሳየች ሲሆን የሶስት ወር ጨቅላ ትመስላለች ተብሏል። •ጋቦን፡ በሆስፒታል ክፍያ መያዣነት የቆየችው ህፃን ነፃ ሆነች •በህንድ ህፃኗን ደፍረው የገደሉ በእድሜ ልክ እስራት ተቀጡ ህፃኗን አጃ፣ ድንችና ሩዝ ሲመግቧት የነበረ ሲሆን ስጋም ይሁን ወተትና እንቁላል የመሳሰሉ የእንስሳት ተዋፅኦ ምግቦችን እንዳትመገብ አድርገዋታል። ጨቅላዋ እስካሁን ባለው እድገቷም ጥርስ ያላበቀለች ሲሆን ባለፈው አመትም ወደ መንከባከቢያ ቦታ ተወስዳለች። ሲድኒ የሚገኘው ፍርድ ቤት ውሳኔውን ያስተላለፈው ሐሙስ እለት ሲሆን ዳኛዋ ሳራህ ሀጌት ወላጆቿ ህፃኗን ለምግብ እጥረት በማጋለጣቸው ወንጅለዋቸዋል። ህፃኗ የከፋ ክሳት የሚታይባት ሲሆን እድገቷንም አስተጓጉለዋል ተብሏል። በመጋቢት ወር ላይ ጨቅላዋ በከፍተኛ ሁኔታ ስትንቀጠቀጥ እናቷ የአደጋ ሰራተኞችን በመጥራቷ ነው ሁኔታዋ ሊታወቅ የቻለው። የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ህፃኗን ባገኟትም ወቅት ከንፈሯ ሰማያዊ ቀለም፣ እጇና እግሯ ቀዝቃዛ እንዲሁም የሰውነቷ የስኳር መጠን በጣም ዝቅተኛና ጡንቻዋም ዝሎ እንደነበር የአውስትራሊያው አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል። •በፌስታል ተጥላ ለተገኘችው ልጅ የጉዲፈቻ ጥያቄዎች ጎረፉላት ህፃኗ ለአሳዳጊዎች የተሰጠች ሲሆን፤ እድገቷ በጣም የዘገዬ እንደሆነ አዲሶቹ ወላጆቿ አስታውቀዋል። "መቀመጥም ሆነ መናገር አትችልም፤ የሶስት አመት ልጅ ብትሆንም በራሷ መመገብ አትችልም። ከአሻንጉሊት ጋር መጫወት እንዲሁም በራሷ መዳህም ሆነ መንከባለል አትችልም" ብለዋል። ዳኛዋ ሀጌት እንደተናገሩት ወላጆቿ የህፃኗ ሁኔታ ከአመጋገቧ ጋር የተያያዘ ነው የሚለውን መጀመሪያ ላይ መቀበል አዳግቷቸው እንደነበር ገልፀው፤ ከዚህ ቀደም ሁለት ልጆችን ያለምንም አደጋ ያሳደጉ ወላጆች ሲሆኑ የተማሩ ናቸውም ተብሏል። •በመኪናዋ ኮፈን ለሁለት አመት ያህል ልጇን የደበቀችው እናት ተከሰሰች ዳኛዋ አክለው እንደገለፁት እናቲቱ በከፍተኛ የድብርት ሁኔታ እየተሰቃች የነበረ ሲሆን የፆም ምግብ (ቬጋን) ላይ የሙጥኝ ብላ ነበር ተብሏል። አባትየውም የልጁን ሁኔታ እያየ ችላ ማለቱንም ዳኛዋ ተችተዋል። "ልጆች የተመጣጠነ ምግብ አግኝተው ማደጋቸውን መከታተል የቤተሰቦች ሃላፊነት ነው" ብለዋል ዳኛዋ በባለፈው አመት ፍርድ ቤት የቀረቡት ወላጆቿ ልጃቸውን የምግብ እጥረትና ለከፉ አደጋዎች ማጋለጣቸውን በማመን ጥፋተኛ ነን ብለዋል። ሁለቱም የአስራስምንት ወራት እስር ተፈርዶባቸው የነበረ ቢሆንም ያ ተቀይሮ እንዲስተካከሉ የማህበረሰብ አገልግሎት እንዲሰጡ ታዘዋል።
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
308
Title: ኮሮናቫይረስ፡ ዓለም የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለማግኘት ፊቱን ወደ ህንድ ያዞራል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የሰውየው ንግግር ብዙም ያልተጠበቀ አልነበረም። ህንድና አሜሪካ ለ30 ዓመታት ያክል መድኃኒትና ክትባት በጋራ ሲያመርቱ ከርመዋል። የወባ መድኃኒት፣ ታይፎይድ ክኒን፣ ኢንፍኡዌንዛና የቲቢ በሽታን የሚያክሙ መድኃኒቶችን በጋር አምርተዋል። የወባ ክትባት ለማዘጋጀትም በጋራ እየሠሩ ነው። ህንድ መድኃኒትና ክትባት በማምረት በዓለማችን ቁንጮ ከሚባሉ አገራት መካከል ናት። የፖሊዮ፣ የማጅራት ገትር፣ የሳንባ ምች፣ የኩፍኝን ጨምሮ የሌሎችም በሽታዎች ክትባቶችን የሚያመርቱ ድርጅቶችም አሏት። የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለማግኘት ደፋ ቀና ከሚሉ ድርጅቶች መካከል ስድስቱ ህንድ ነው የሚገኙት። ከእነዚህም አንዱ ሴረም የተባለው ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት ክትባት አምርቶ በመሸጥ በዓለም የሚስተካከለው የለም። ይህ በሥራው ላእ ከ50 ዓመት በላይ የቆየ ድርጅት በዓመት 1.5 ቢሊዮን መድኃኒቶችና ክትባቶች ያመርታል። ፋብሪካው ህንድ ውስጥ ሁለት ትላልቅ ፋብሪካዎች አሉት። ኔዘርላንድስና ቼክ ሪፐብሊክም ውስጥ ማምረቻዎች ገንብቷል። ድርጅቱ 7 ሺህ ያህል ሠራተኞች እንዳሉት ይነገራል። ኩባንያው 20 የክትባት ዓይነቶችን ለ165 አገራት ያቀርባል። 80 በመቶ ምርቶቹ በጣም ተመጣጣኝ በሚባል ዋጋ የሚቀርቡ ናቸው። ድርጅቱ አሁን ኮዳጄኒክስ ከሚባል የአሜሪካ ባዮቴክ ኩባንያ ጋር 'ላይቭ አቴንዌትድ' የተሰኘ ክትባት ለማምረት እየጣረ ይገኛል። ክትባቱ የቫይረሱን ጎጂ ባሕሪ መቀነስ ወይም ማስወገድ ነው ሥራው። ''በወርሃ ሚያዚያ መጨረሻ ክትባቱን እንስሳት ላይ ለመሞከር ነው ዕቅዳችን'' ይላሉ የሴረም የህንድ ኃላፊ አዳር ፑናዋላ። ድርጅቱ ከዚህም አልፎ የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እየሠራው ያለውን ክትባት በገፍ ለማምረት እየተዘጋጀ ነው። ባለፈው ሐሙስ የኦክስፎርድ ተመራማሪዎች ክትባቱን ሰው ላይ መሞከር ጀምረዋል። ሁሉም ነገር እንደውጥናቸው ከሄድ የሳይንቲስቶቹ ዕቅድ መስከረም ላይ አንድ ሚሊዮን ክትባቶች ማምረት ነው። የኦክስፎርድ ዩኒቨርሰቲው ፕሮፌሰር አድሪያን ሂል ''በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ክትባቶች እንደሚያስፈልጉን እርግጥ ነው። በያዝነው ዓመት መጨረሻ [2020] ይህንን ወረርሽኝ ማስወገድ ነው ዋናው ዓላማው፤ ከዚያም በነፃነት መንቀሳቀስ ነው'' ይላሉ። የሕንዱ ኩባንያው ሴረም እስከ 500 ሚሊዮን ክትባቶች የማምረት አቅም አለው። ሌላኛው የህንድ ኩባንያ ባሃራት ባዮቴክ የአሜሪካው ዊስኮንሲን ዪነቨርሲቲ የሚሠራውን ክትባት 300 ሚሊዮን አምርቶ ለመላው ዓለም ለማከፋፈል ተዋውሏል። የዓለም ጤና ድርጅት ለህንድ መድኃኒት ተቋማት ያለውን አድናቆት ለመግለፅ ቃላት የሚያጥረው ይመስላል። መድኃኒት በጥራትና በብዛት ማምረት ከመቻላቸው በላይ ይህንን ወረርሽኝ በማጥፋት ለዓለም በጎ መዋል ይፈልጋሉ ሲል ይገልፃቸዋል። የጤና ባለሙያዎች ግን እንዲህ ይላሉ - ክትባት እንዲሁ በቀላሉ አይሠራምና በሁለት በሦስት ወራት ገበያ ላይ ይገኛል ብላችሁ እንዳትጠብቁ። በዓለም በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 3 ሚሊዮን እየተጠጋ ነው። የሟቾች ቁጥር ደግሞ ከ200 ሺህ በላይ ሆኗል። አስተማማኝነቱ የተረጋገጠ ክትባት አግኝቶ በብዛት ማምረትና ማከፋፈል ቢያንስ አንድ ዓመት ሊወስድ ይችላል። ቢሆንም ክትባት ማግኘታችን አይቀሬ ይመስላል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
357
Title: በግድቡ ጉዳይ ትራምፕ ኢትዮጵያን ከድተዋል?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ይህም በአሜሪካ እና በአፍሪካ የዲፕሎማሲ ታሪክ ትልቁ የትራምፕ ስህተት ነው ይላሉ። ትራምፕ ከቀናት በፊት ግብፅ "ግድቡን ልታፈነዳው ትችላለች" ማለታቸው ይታወሳል። ጥር ላይ ፕሬዚዳንቱ "ስምምነት መፍጠር ችያለሁ፤ ከባድ ጦርነትም አስቁሜያለሁ" ብለው የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው መናገራቸው ይታወሳል። ነገር ግን ተሸላሚ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ነበሩ ። ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው ሲናገሩ ጉዳዩን ግልፅ ባያደርጉትም፤ በግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ጥሪ መሠረት በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ጣልቃ ስለመግባታቸው እየተናገሩ እንደነበረ ይታመናል። ትራምፕ በአንድ ወቅት አብዱልፈታህ አል-ሲሲን "የኔ ምርጡ አምባገነን" ማለታቸው አይዘነጋም። ግብፅ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ "ለደህንነቴ ያሰጋኛል" ትላለች። ሱዳንም የግብፅን ያህል ባይሆንም ስጋቱን ትጋራለች። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የኃይል አመንጪውን ግድብ አስፈላጊነት አስረግጣ ትገልጻለች። ኢትዮጵያውያን ትራምፕን ጠልተዋል? ኬንያ የሚገኘው የአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ጉዳይ ተንታኝ ረሺድ አብዲ እንደሚለው፤ በግድቡ ዙሪያ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር አሜሪካ ጣልቃ መግባቷ የሁለቱን አገሮች ውጥረት አባብሷል። "ኢትዮጵያ በግድቡ አቅራቢያ የጸጥታ ኃይሏን እያጠናከረች ነው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከበረራ ውጪ ማድረጓ አንዱ ማሳያ ነው። በግድቡ ዙሪያ በረራ የሚያግድ መሣሪያም ተገጥሟል። ግብፅ የወታደራዊ ቅኝት በረራ ልታደርግ እንደምትችል ከመስጋት የመነጨ ሊሆን ይችላል" ይላል። ተንታኙ እንደሚናገረው፤ ትራምፕ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ እንዴት እንደሚሠራ የሚገነዘቡ አይመስልም። "በንግዱ ዓለም እንደሚደረገው ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል የሚል የተዛባ አመለካከት አላቸው። የውጪ ጉዳይ መያዝ ያለበትን ጉዳይ ግምዣ ቤት ድርድሩን እንዲመራ ያደረጉትም ለዚህ ነው። ከመነሻውም መጥፎ የነበረውን ሁኔታም አባብሶታል" ሲልም ረሺድ ያስረዳል። ኢትዮጵያ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር ያለው ድርድር ሳይቋጭ ግድቡን ለመሙላት በመወሰኗ አሜሪካ የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማጠፏ ተዘግቧል። ትራምፕና አል-ሲሲ ረሺድ "ኢትዮጵያ አሜሪካ እንደከዳቻት ይሰማታል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ትራምፕን የጥላቻ ምልክት አድርገውታል" በማለት ሁኔታውን ይገልጻል። የዴሞክራት እጩው ጆ ባይደን እንዲያሸንፉም የበርካታ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነው። አሜሪካ የሚገኘው ሴንተር ፎር ግሎባል ዴቨሎፕመንት ውስጥ የፖሊሲ አጥኚ ደብሊው ጉዬ ሙር እንደሚሉት፤ የትራምፕ አስተዳደር እስራኤልና የአረብ ሊግ አገራት መካከል ሰላም መፍጠር ስለሚፈልግ ከግብፅ ጎን መቆሙ የሚጠበቅ ነው። የትራምፕ ዲፕሎማሲ ግብፅ ከእስራኤል ጋር ዘመናት ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ትስስር አላት። ትራምፕ የአረብ ሊግ አገራት ለእስራኤል እውቅና እንዲሰጡ ጥረት እያደረጉ ስለሆነ አብዱልፈታህ አል-ሲሲን ማስቀየም አይፈልጉም። ሙር እንደሚናገሩት፤ የትራምፕ አስተዳደር በግድቡ ዙርያ ለግብፅ የወገነውም በዚህ ምክንያት ነው። ትራምፕ ሱዳንን በተመለከተ የደረሱበት ውሳኔ የአረቡን አገራት ከእስራኤል ጋር ለማስስማት የሚያደርጉት ጥረት አንድ አካል ነው። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ስምምነት ለማድረግ ወስናለች። በእርግጥ የአገሪቱ ተጠባባቂ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ውሳኔው ገና በሕግ አውጪ መጽደቅ እንዳለበት ቢናገሩም፤ ሱዳን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ 1967 ላይ የአረብ ሊግ አገራት ውይይት ማስተናገዷ መዘንጋት የለበትም። በውይይቱ "ከእስራኤል ጋር መቼም ሰላም አይፈጠርም። መቼም ቢሆን ለእስራኤል እውቅና አይሰጥም። ድርድርም አይካሄድም" ተብሎም ነበር። ሱዳን ከእስራኤል ጋር ለመስማማት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
389