inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
በአገሪቱ ቫይረሱ ከተገኘባቸው 494 ሰዎች ውስጥ 304 ሰዎች የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሲሆኑ ፣ በተለይ በልደታ እና በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች የቫይረሱ ስርጭት ይበልጥ መስፋፋቱ ተገልጿል፡፡ ከጤና ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ እንደሚያሳየው ከልደታ ክ/ከተማ 104 ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን ፣ ከአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ደግሞ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 28 ደርሷል። ከዚህም በተጨማሪ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ምንም አይነት ንክኪ ያልነበራቸው እንዲሁም የጉዞ ታሪክ ሌላቸው ሰዎች ነገር ግን በከፍተኛ ሁኔታ በቫይረሱ ተይዘው የሚገኙት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና በልደታ መሆኑም ተገልጿል። አዲስ አበባ የቫይረሱ ማዕከል ለምን ሆነች? የሚሉ የተለያዩ መላምቶች እየተሰጡ ሲሆን በአብዛኛውም የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ እንዲሁም የተለያዩ አለም አቀፍ ተቋማት መገኛ ከመሆኗ አንፃር ቫይረሱ ከተነሳበት እለት ጀምሮ በርካታ የውጭ መንገደኞችን ማስተናገዷ የሚጠቀስ ነው። መንገደኞቹም ኢትዮጵያ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ መመሪያን ከማሳለፏ በፊት በቫይረሱ ተይዘው ከነበረና በከተማዋ በሚያደርጉትም እንቅስቃሴ ከማህበረሰቡ ጋር ግንኙነት ፈጥረው ከሆነ ድንገት በዛ መንገድ ተላልፎ ይሆናል በማለት አስተያየታቸውን የሚሰጡ በርካቶች ናቸው። መንገደኞቹ ወደ ሃገር ውስጥ ሲገቡ የሙቀት ልኬት ተደርጎላቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ ውስጥ በቫይረሱ ከተያዙት መካከል በርካታዎቹ የውጭ የጉዞ ታሪክ ያላቸው ሲሆኑ ከነዚህም የምትጠቀሰው ዱባይ አንዷ ናት። ከዱባይ የሚመጡ በርካታ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መኖሪያቸውም ሆነ ንግዳቸው አዲስ አበባ በመሆኑ ንክኪ ሳይፈጠር አይቀርም የሚሉም አሉ። ሆኖም ዋና ከተማዋ የቫይረሱ ማዕከል መሆኗን ተከትሎ በተለይም በተጠቀሱት ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ነዋሪዎች በእጅጉ በተጠጋጋ ስፍራ መኖራቸው ቫይረሱ ስርጭት እንዳይስፋፋ እንደሚያሳስብ ባለሙያዎች ይገልፃሉ። አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በአፍሪካ ትልቁ የገበያ ማዕከል፣ መርካቶ የሚገኝበት መሆኑና፤ ከዚህ የገበያ ስፍራ ወደተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች በርካታ መሆናቸው ጉዳዩን የበለጠ አሳሳቢ ያደርገዋል። የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ እስካሁን ድረስ በመጀመሪያ ዙር የቤት ለቤት ልየታ ከ900 ሺህ በላይ መኖሪያ ቤቶችን፣ 3.1 ሚሊየን የከተማዋ ነዋሪን፣ በማዳረስ ስለኮቪድ-19 ግንዛቤ የመስጠትና ልየታ መሰራቱን ተገልፏል። አሁንም ሁለተኛ ዙር እየተሰራ መሆኑን ቢሮው ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ሐሙስ ማምሻውን በሐረሪ ክልል አንድ ሰው በኮቪድ-19 መያዙን ተከትሎ በመላው አገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ወደ 399 አድጓል። በክልል ደረጃም ካየነው በአሁን ሰዓት ከጋምቤላ ክልል በስተቀር በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ይገኛሉ። እስካሁን ድረስ ላይ በአገሪቱ ካሉ ወደ 80 የሚጠጉ ዞኖች በ40ዎቹ የኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች እንደሚገኙ ጤና ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል። በሁለት ወራት ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው በምርመራ ከተመዘገበው ሰዎች ቁጥር ግን ባለፉት ሁለት ሳምንታት የተመዘገቡት ከፍ ያለ ሆኖ መታየቱን የጤና ሚኒስትርና የኀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በዚህ ሳምንት በሰጡት መግለጫ ላይ ገልፀዋል። እንደ መግለጫው ከሆነ በመጀመሪያ ሁለት ወራት 135 ሰዎች ተይዘው የነበረ ቢሆንም በባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ብቻ የ230 ሰዎች ጭማሬ አሳይቷል። 20 ሺህ የፊት ጭምብሎችን ለአረጋዊያያን ለማከፋፈል እየሰራች ያለችው ጀነት ለማ 117 ሰው በአምስት ቀን የተያዘበት ሳምንት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ሰኞ ዕለት 35 ሰዎች በኮሮና መያዛቸው በምርመራ መታወቁ የተጠቀሰበት ሪፖርት በአገሪቱ በቫይረሱ... \n\nGive me a good title for the article above.
አዲስ አበባ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ማዕከል ለምን ሆነች?
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
415
የ'ፍሬንድስ' ፊልም ተዋናዮች እንደገና ቢመለሱስ?\nየተወዳጁ ተከተታይ ሲትኮም የ'ፍሬንድስ' አድናቂዎች የመጨረሻው ክፍል ከታየበት ከአስራ አምስት ዓመታት ጀምሮ የሚጠይቁት ጥያቄ ቢኖር የፍሬንድስ ተዋናዮች እንደገና እንዲሰባሰቡ ነው። ለአስር ዓመታት ያህልም ብዙዎች የስድስቱን ጓደኞች ውጣ ውረድ በፍቅር ተመልክተውታል። ከተሰራበት ከአሜሪካ ውጪ ወጥቶ የተለያዩ ትውልዶችን፤ ዘሮችንና ህዝቦችንም ማገናኘት ችሏል። አሁንም ብዙዎች በናፍቆት ይጠብቁታል፤ እንደገና ቢሰባሰቡስ? የሚሉ ጥያቄዎችም ይሰማሉ። በቅርቡም ይህንን ሃሳብ እውን የሚያደርግ ነገር ተከስቷል፤ ተዋናዮቹ ኮርትኒ ኮክስ (በፍሬንድስ ገፀ ባህርይ ስሟ ሞኒካ) ቤት ተሰባስበው ነበር። በአሜሪካ ብቻ ሳይሆን በእንግሊዝም ለሁለት ዓመታት ያህል የከፍተኛ ቁጥር ያለው ተመልካችን ከመሳብ አንፃር ብዙዎችን የመሰባሰባቸው ዜና አስደስቷቸው ነበር። •የሆሊውዱን ሃኪም ገብረወልድን ያውቁታል? •"ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም መድረክ ማምጣት ፈታኝ ነው" ዘረሰናይ መሐሪ በተመልካቾች ቁጥር ብቻ አይደለም ፊልሙ የሚመራው፤ በፊልሙ ዙሪያ ዲዛይን የተደረጉ አልባሳትም ሆነ ሌሎች ቁሳቁሶች በከፍተኛ ደረጃ ይቸበቸባሉ። ይህ ማለት የፍሬንድስ መመለሻ ጊዜ አሁን ይሆን? ፍሬንድስ ፊልም እንደገና ቢመለስም ከፍተኛ የሆነ እይታም ሆነ ተወዳዳሪነት እንዳለው ሳይታለም የተፈታ ነው። ፊልሙ 25ኛ ዓመት ክብረ በዓልም እየተከበረ ባለበት ወቅት ኔትፍሊክስ ፊልሙን እያሳየ መሆኑ አዳዲስ ተመልካቾችን ማምጣት ችሏል። •"የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ ቀልዶቹም በአዲሶቹ ተመልካቾች ዘንድ ተቀባይነትን ማግኘት መቻላቸው፤ የተለያዩ ትውልዶችን ማገናኘት የቻለ ተብሎለታል። በተለይም ከኔትፍሊክስ ጋር በብዙ ሚሊዮን ፓውንዶች ስምምነት መድረስ መቻሉ ያለው ተፈላጊነትን ማሳያ እንደሆነ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያሉ ሰዎች ይናገራሉ። ፊልሙን የሰራው ዋርነር ብራዘርስ ቲቪ ስቱዲዮ ሰዎች ለሬዲዮ 1 ኒውስ ቢት እንደተናገሩት "ይህ ማለት ፊልሙ እንደገና ይመለሳል ማለት አይደለም፤ ለዓመታትም ሳይቋረጥ ታይቷል" ማለታቸው ተሰምቷል። የተመልካቾች ቁጥር አዘጋጆቹ ላይ ተፅዕኖ ማሳረፍ ካልቻለ፤ ምናልባት በፊልሙ ስም የሚመረቱ አልባሳትና ቁሶች እንደገና ሊያመጡት ይችሉ ይሆን? በእንግሊዝ ውስጥ ከፊልሙ የተወሰዱ ሃረጎች ለምሳሌ ጆዊ የተባለው ገፀባህርይ በተደጋጋሚ የሚላቸውን "ሃው ዩ ዱይን" ፅሁፍ የሰፈረባቸው ሹራቦች እንዲሁም ቲሸርቶች በከፍተኛ ደረጃ ተፈላጊነት አላቸው። ታላላቅ ዓለም አቀፍ የአልባሳት ኩባንያዎችም በዚህ ዘርፍ ተሳታፊ ሲሆኑ ከነዚህም ውስጥ ዘርፉን ዘግይቶ የተቀላቀለው ኤችኤንድ ኤም ነው። ኤች ኤንድ ኤም ለቢቢሲ እንደገለፀው ከፍተኛ ሽያጭም አላቸው። ችሎ ኮሊንስ ዓለም አቀፉን የአልባሳት ሽያጮችን መረጃ ተንታኝ ናት፤ በተለያዩ አልባሳት ሱቆች ውስጥ ዘርፉን እየመሩ ያሉት የትኞቹ ናቸው ብላም በምትመለከትበት ወቅት በፍሬንድስ ፊልም ዙሪያ የተሰሩ አልባሳት ገበያውን ቀዳሚ እንደሆነ ትናገራለች። •ኢትዮጵያውያን 'የሌሉበት' ስለ ኢትዮጵያ የሚዘክረው ሬድ ሲ ዳይቪንግ ሪዞርት ፊልም ከእነዚህም ውስጥ ታዋቂዎቹ የአልበሳት ምርት ምልክቶች ኤችኤንድኤም፣ ቶፕሾፕ ኤስኦኤስ ይገኙበታል። "አሁንም ቢሆን ሰዎች በየቀኑ የሚያዩት ፊልም ነው፤ አያረጅም፤ ጊዜም አያልፍበትም" ትላለች። ያልተጠበቀ መሰባሰብ የተመልካች ቁጥር ወይም ፍላጎት ሳይሆን ዋናው ጥያቄ ተዋናዮቹ እንደገና ተሰባስበው መስራት ይፈልጉ ይሆን ወይ የሚለው ነው። ኮርትኒ ኮክስ (ሞኒካ) ቤት በተሰባሰቡበት ወቅት እንደገና አንድ ላይ ሊሰባሰቡ ይችላሉ የሚለው ተስፋ አንሰራርቶ...\n\ntl;dr:
የፍሬንድስ ተዋናዮች እንደገና ቢመለሱስ? ተመልሰው አዲስ ተከታታይ ፊልም ቢሰሩስ?
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
390
ይህን ያሉት ለአፍሪካ ክትባቱን ለማስገኘት እየጣሩ ያሉ ድርጅቶች ናቸው፡፡ እስከአሁን 900 ሚሊዮን ጠብታ ተገኝቷል፡፡ ይህ የተገኘው ከተለያዩ አገራትና ለጋሾች በተደረገ ልገሳና ርብርብ ነው፡፡ 900 ሚሊዮን ጠብታ የአፍሪካን 30 ከመቶውን ለመከተብ እንኳ የሚበቃ አይደለም፡፡ የአፍሪካ ሕዝብ ብዛት አንድ ቢሊዮን ሦስት መቶ ሚሊዮን ደርሷል፤ አሁን፡፡ ይህን ያህል ሕዝብ ያላት አህጉር አፍሪካ በቂ ክትባት ሳታገኝ ታዲያ ሀብታም አገራት ግን ክትባቱን ከወዲሁ እየገዙ ማጠራቀም ይዘዋል፡፡ ክትባቱን ለመግዛት ስምምነት መፈረም የጀመሩት ገና ድሮ ነው፡፡ ክትባቱ ሳይፈለሰፍ፡፡ ተስፋ ሰጪ ምርምሮችን በተመለከቱ ቁጥር ቶሎ ብለው ያስፈርማሉ፡፡ ‹ቅድሚያ ለኔ› እያሉ፡፡ ይህም ማድረግ የማይችሉ የአፍሪካ አገራት እየተቁለጨለጩ ነው የቆዩት፡፡ ሀብታም አገራት ክትባቶቹ መመረት ሲጀምሩ እየገዙ ማጠራቀማቸው ብቻም ሳይሆን ለድሀ አገራት እጃቸውን ለመዘርጋት ዳተኞች ሆነዋል፡፡ በአጭሩ አፍሪካና ሌሎች የኢሲያ ድሀ አገራት ገሸሽ ተደርገዋል፡፡ ለአፍሪካ ክትባቱ እንዲርቅ ካደረጉ ምክንያቶች አንዱ ያልተቆራረጠ የማቀዝቀዣ ሰንሰለት(Cold Chain) አለመኖር ነው፡፡ ያልተቆራረጠ የማቀዝቀዣ ሰንሰለት ማለት አንድ ክትባት ከምርት ጀምሮ ለማጓጓዝ ወደ አውሮፕላን እስኪሄድ፣ በአውሮፕላን እስኪጫን፣ ከአውሮፕላን ሲራገፍ እና ለሕዝብ እስኪዳረስ መጋዘን ሲከማች ከመነሻ እስከ መድረሻ እጅግ ቀዝቃዛ በሆነ ቅዝቃዜ ብልቃጥ የማስቀመጥ ሂደት ነው፡፡ ክትባቶቹ የሚቀመጡበት የማቀዝቃዣ ዓይነት ውስብስብ መሆን የክትባት ሥርጭቱን ፈታኝ አድርጎታል፡፡ እንዳለመታደል ሆኖ ስኬታማ የተባሉት ፋይዘርም ሞደርናም ከፍተኛ ማቀዝቀዣ የሚፈልጉ የክትባት ዓይነቶች ናቸው፡፡ ይህ ለአፍሪካ አገራት በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆኖባቸዋል፡፡ አንድም ክትባቱ አልተገኘ፣ ሁለትም ማጓጓዣና ማስቀመጫም አልተበጀ፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ባለፈው ሳምንት ‹ዓለም የሞራል ልእልናዋ ላሽቋል፤ ለዚህ ስግብግብነት ዋጋ እየከፈሉ ያሉት ደግሞ በድሀ አገራት የሚኖሩት ናቸው› ሲሉ ተናግረው ነበር፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ ይህን ያሉት ሀብታም አገራት ክትባቱን ከእቅፋቸው ለመልቀቅ ባለመፍቀዳቸው ነው፡፡ በዚህ ረገድ ዶ/ር ቴድሮስ ብቻም ሳይሆኑ በርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት ፍትሐዊ ክፍፍል ይኑር ሲሉ ጥሪ እያሰሙ ነው፡፡ መድኃኒት ከተገኘ እስከዛሬ ድረስ በ49 አገራት 40 ሚሊዮን ጠብታዎች ተሰጥተዋል፡፡ በአፍሪካ ግን እስከዛሬ 25 ጠብታ ብቻ ነው የተሰጠው፡፡ ይህ ቁጥር በእርግጥም የድህነትን አስከፊ ገጽታ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፡፡ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስለዚህ ሀቅ ሲናገሩ፣ ‹‹…25 ሚሊዮን አላልኩም፣ 25ሺም አላልኩም፣ 25 ጠብታዎች ብቻ›› ሲሉ ነው ነገሩ እንዴት አሳሳቢ እንደሆነ የገለጹት፡፡ እስከአሁን ከዋና ዋናዎቹ የክትባት ዓይነቶች አንዳቸውም በአፍሪካ ምድር ለሰው አልተሰጡም፡፡ በአውሮፓ ግን የመጀመርያው ጠብታ ከ2 ወር በፊት ነው የተጀመረው፡፡ ይህ የሀብታምና ድሀ አገራትን ልዩነት እና የዓለም ሥርዓት አድሏዊነትን ፍንትው አድርጎ ያሳየ አጋጣሚ ነው፡፡ ሰልፍ እየጣሱ የሚገቡ አገራት ዘ ፒፕልስ ቫክሲን አሊያንስ የሚባል አንድ የመብት ተቆርቋሪ ቡድን ባወጣው መረጃ የዓለምን ሕዝብ 14 ከመቶ ብቻ የሚሸፍኑ ሀብታም አገራት 53 ከመቶ የሚሆነውን ክትባት በእጃቸው አስገብተዋል፡፡ ይህ አሀዝ የ2012 የሞደርና ክትባት ምርትን እና 96 ከመቶ የሚሆነውን የፋይዘር ቀጣይ ወራት ምርትን ይጨምራል፡፡ በዚህ መረጃ መሰረት ካናዳ ከብልጹግ አገራት በመጀመርያ ረድፍ የምትገኝና ክትባቱን በገፍ የወሰደች አገር ናት፡፡ ካናዳ የሰበሰበችው... \n\nGive me a good title for the article above.
የኮቪድ ክትባት ሽሚያ፡ ሀብታም አገሮች አፍሪካን ለምን ረሷት?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
403
''በኳታር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሙቀቱ ተቸግሯል'' የቡድኑ መሪ\nየኢትዮጵያ ቡድኑ መሪ ዶክተር በዛብህ ወልዴ ''ሙቀቱ ከፍተኛ ሊሆን እንደሚችል ገምተን ነበር፤ ነገር ግን የአየሩ ሁኔታ ከገመትነው በላይ ሆኖ እንኳን ለሩጫ ውድድር ቆሞ መራመድ አስቸጋሪ ሆኖ ነው ያገኘነው። በዚሁም ምክንያት የማራቶኑ ሃሳባችን አልተሳካም፤ የአስር ሺውም ቢሆን መጥፎ ባይባልም እንዳሰብነው አልሆነም።'' በማራቶን ውድድር ወቅት በሙቀቱ ምክንያት አቋርጠው የወጡት ሦስቱም ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በአሁኑ ሰዓት በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙም የቡድን መሪው አክለዋል። ''ሯጮቹ በሰውነታቸው ውስጥ የውሃ ማነስ ነበር ያጋጠማቸው፤ ይሄን ያህል ለአደጋ የሚሰጣቸው ግን አይደለም።" • በዶሃ የሴቶች ማራቶን ሦስት ኢትዮጵያውያን ሯጮች አቋርጠው ወጡ • ሁሌም አብሮን ያለው 'የመስቀል ወፍ' በኳታር ካለው ከፍተኛ ሙቀት አንጻር ቡድኑ ከፍተኛ ሙቀት ባለባቸው አካባቢዎች ሄዶ ልምምዱን እንዲሰራ ታስቦ የነበረ ቢሆንም በብዙ ምክንያቶች ሳይሳካ መቅረቱንም የቡድን መሪው ጨምረው አስረድተዋል። ''እንደዚህ አይነት ነገር ለመተግባር ከባድ ነው። ወደታች በወረድን ቁጥር ከሙቀቱ ጋር አብረው የሚመጡ ብዙ ነገሮች አሉ" ያሉት ዶ/ር በዛብህ ሙቀት ቦታ ልምምድ መስራት ለእንደዚህ አይነት ውድድሮች ጠቃሚ ቢሆንም ብዙ ጉዳቶችም እንዳሉት ጠቅሰዋል። አትሌቶች በምን አይነት ሁኔታ ልምምድ መስራት አለባቸው ለሚለው ጥያቄ አሰልጣኞች ወደፊት ብዙ መነጋገርና ሃሳብ ማቅረብ እንዳለባቸውም ዶክተር በዛብህ ወልዴ ጠቁመዋል። በካታር ዶሃ እየተካሄደ ባለው 17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና ላይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ሜዳሊያ ከትራንስ ኢትዮጵያ ክለብ በተገኘቸው ለተሰንበት ጊደይ አማካይነት አግኝታለች። ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ ከብር ሜዳሊያ አሸናፊዋ ለተሰንበት ጊደይ በዶሃ ለተሰንበት ጊደይ ውድድሩን 30 ደቂቃ ከ21 ሰከንድ ከ23 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰአት በማጠናቀቅ የሁለተኛ ደረጃን ይዛ መጨረስ ችላለች። ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ኔዘርላንድስን ወክላ የተወዳደረችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፈን ሃሰን የወርቅ ሜዳሊያውን ወስዳለች። በውድድሩ ኬንያዊቷ አትሌት አግኔስ ትሪፖ ሦስተኛ ደረጃን ስትይዝ፤ በውድድሩ የተሳተፈችው ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ ስድስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። ከቢቢሲ ጋር አጭር ቆይታ ያደረገችው ለተሰንበት ''ውድድሩ በጣም አሪፍ ነበረ፤ አየሩም ቢሆን ከውጪ ነው የሚሞቀው እንጂ ስታዲየም ውስጥ ብዙም አላስቸገረኝም'' ብላለች። በመጨረሻዎቹ ዙሮች አንደኛ ከወጣችው ሲፈን ሃሰን ጋር የነበረው ፉክክር ምን እንደሚመስልና እንዴት ልታሸንፋት እንደቻለች ስትጠየቅ ለተሰንበት ይህንን ብላለች። ''በዚህ ውድድር ሜዳሊያ አግንቼ ስለማላውቅ አዲስ ሆኖብኝ ነበር፤ በቀጣይ ብዙ የማስተካክለው ነው። እስከመጨረሻው ድረስ ሄጄ ነበር ግን እሷ በአቅም ትንሽ በልጣኛለች'' ስትል በቁጭት ተናግራለች። ውድድሩ ሲጀመርም ኢትዮጵያዊያን በቡድን ተጋግዘው ለማሸነፍ ተመካክረው እንደነበር የገለጸችው ለተሰንበት ''በመጀመሪያዎቹ ዙሮች ሌሎች አትሌቶች መምራት ሲጀምሩ ደስ ብሎን እየጠበቅናቸው ነበር'' ብላለች። ''ወደ መጨረሻ ላይ ግን እንዳሰብነው ሳይሆን ተበታተንን''። ውድድሩ በተካሄደበት ግዙፉ ካሊፋ ስታዲየም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድንን ለመደገፍ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የተገኙ ሲሆን ለአትሌቶቹ ሞቅ ያለ ድጋፍ በመስጠት ምሽቱን አድምቀውት እንደነበር የቢቢሲ ዘጋቢ ገልጿል። የኢትዮጵያ ደጋፊዎች ጎላ ብሎ የሚሰማ ዝማሬ ሌሎች ታዳሚዎችንም ጭምር ስቦ ነበር። በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ያጌጡት ደጋፊዎች ግዙፋ...\n\ntl;dr:
በኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሀገር ቤት ከነበረው ቀዝቃዛ የአየር ጸባይና ከፍተኛ ዝናብ አንጻር ወደ ኳታር ሲሄድ በሙቀት ምክንያት መቸገሩን የቡድኑ መሪ የሆኑት ዶክተር በዛብህ ወልዴ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
414
Title: 2012 ፡ ኮሮናቫይረስ ያጠላበት የኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ፡ “አርቲስቶች ቤት ኪራይ መክፈል አቅቷቸዋል”\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ዘሪቱ ከበደ፣ ኃይሌ ሩትስ፣ ፍቅርአዲስ ነቃዓጥበብ፣ ጌቴ አንለይ፣ ሔኖክ መሐሪ፣ ቤቲ ጂ እና ሌሎችም ድምጻውያን ያለ ታዳሚ ሙዚቃቸውን አቅርበው በኢቢሲ፣ በዋልታና በአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ተላልፏል። ታዳሚዎች ቤታቸው ሆነው ኮንሰርቱን በቴሌቭዥን እየተከታተሉ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ሐሳብ ሲለዋወጡ ነበር። የኮሮናቫይረስ ባስከተለው ተጽእኖ በበርካታ አገሮች ኮንሰርቶችና የአደባባይ ፌስቲቫሎች ቆመዋል። በኢትዮጵያም ቴአትር፣ የሙዚቃ መሰናዶ፣ ዓውደ ርዕይ ወዘተ. . . ከተገቱ ከአምስት ወራት በላይ ተቆጥረዋል። የሥነ ጥበብ ባለሙያዎች ለወትሮው እንደሚያደርጉት በመቶዎች፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች ሥራቸውን እንዲያዩ መጋበዝ አልቻሉም። በበይነ መረብ ኮንሰርት እንዲሁም የሥዕል ዓውደ ርዕይ ያካሄዱ ጥቂት ሙዚቀኞችና ሠዓሊዎች አሉ። ሆኖም ግን አጠቃላይ የሥነ ጥበብ ዘርፉ 2012 ላይ እጅግ ተቀዛቅዞ ከርሟል። ኮቪድ-19 በኢትዮጵያ ሥነ ጥበብ ላይ ምን ተጽዕኖ አሳደረ? የጥበብ ሰዎችስ ዓመቱን እንዴት አሳለፉ? ስንል ወደኋላ መለስ ብለን ቃኝተናል። ሙዚቃ "ሙሉ በሙሉ የመድረክ ሥራ ላይ ለተመረኮዘ ሙዚቀኛ በጣም ከባድ ነው" ሔኖክ መሐሪ "ንጋት" በዓመቱ ከወጡ አልበሞች አንዱ ነው። ከአልበሙ የሚገኘውን ገቢ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ኮሮናቫይረስን ለመከላከል ለሚያደርው ጥረት እንዲውለው በሙዚቀኞቹ ተሰጥቷል። አልበሙ ከወጣ በኋላ ደግሞ "ንጋት" የተባለው ታዳሚ አልባ ኮንሰርት ተካሂዷል። ሙዚቀኛ ሔኖክ መሐሪ እንደሚለው፤ ኮንሰርቱ የተዘጋጀው ሕዝቡ ቤቱ ሆኖ መዝናናት እንደሚችል ለማሳየትና ቫይረሱ ያስከተለውን ድብርት ለመቀነስ ነው። "ሙዚቃ የሚሰማው በድግስ ብቻ ሳይሆን በሀዘን፣ በድብርት ወቅትም ነው" የሚለው ሔኖክ፤ ሙዚቃ አንዳች መጽናኛ እንደሚሆን ያስረዳል። በሌላ በኩል ሙዚቀኞችን በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በገንዘብ ለመደገፍ ተሞክሯል። ከተለያዩ ከተሞች በተወጣጡ ሙዚቀኞች ሌሎች ተመሳሳይ ኮንሰርቶች የማዘጋጀት እቅድም አላቸው። "በኮንሰርቱ አማካይነት ወደ 24 የሚሆኑ በህመምና በሌላም ምክንያት ችግር ውስጥ ያሉ ሙዚቀኞች ቤተሰቦችን ደግፈናል" ይላል። ኮንሰርቶችና ፌስቲቫሎች እንዲሁም ሌሎችም ሙዚቃን ያማከሉ መሰናዶዎች በመሰረዛቸው ድምጻውያን፣ የመድረክ ግብዓት አቅራቢዎች፣ አዘጋጆች ወዘተ. . . ተጎድተዋል። መደበኛ ተቀጣሪ ያልሆኑና ገቢያቸውን ከሙዚቃ ዝግጅቶች የሚያገኙ ከፍተኛ የገንዘብ ቀውስ እንደገጠማቸው እሙን ነው። እንዲሁም የቅጂ መብት ጥሰት ጫና ያሳደረበት ሙዚቃው፤ ኮሮናቫይረስ ሲጨመርበት ለባለሙያዎች ፈታኝ እንደሆነ ሔኖክ ይናገራል። "ኮንሰርት፣ የምሽት ክለብ ሥራና ሌላ መሰናዶ ቆሟል። ሙሉ በሙሉ የመድረክ ሥራ ላይ ለተመረኮዘ ሙዚቀኛ በጣም ከባድ ነው። ተቀማጭ፣ ጡረታ የለውም። ዘፋኙ ስቱድዮ ሲሄድም በኪስ ገንዘቡ ነው የሚሠራው።” ወረርሽኙ ካመጣው የምጣኔ ሀብት ጫና ባሻገር ግን ለፈጠራ ሰዎች የጽሞና ጊዜ መስጠቱ አይካድም። ሔኖክም የመጀመሪያዎቹን አራት ወራት ከቤተሰብ ጋር ዘለግ ያለ ጊዜ በመቆየት፣ ሙዚቃ በመሥራት አሳልፏል። ወራት በወራት ላይ እየተደራረቡ ሲመጡ አብዛኛው ሰው ድብርት እየተጫጫነው መምጣቱንም፤ "ሰዋዊ የሆነውን ሰላምታ፣ መተቃቀፍና በነጻነት መተንፈስ ቀማን" በማለት ይገልጻል። በሌሎች አገራት ሙዚቀኞች ሥራቸውን በተለያዩ መተግበሪያዎች ያቀርባሉ፣ ይሸጣሉም። ይህ ግን የአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ እውነታ አይደለም። ገቢያቸውን በምሽት ክለቦች፣ በኮንሰርቶችና በፌስቲቫሎች የሚያገኙ ሙዚቀኞች ከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደወደቁ የሰላም ኢትዮጵያ ፕሮግራም ዳይሬክተር ሲሳይ መንግሥቴ ያስረዳል። አዝማሪዎች በየዕለቱ ይሠሩባቸው የነበሩ የባህል ቤቶችና የምሽት...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
403
የስፔን መንግስት ሕገ-ወጥ ነው ያለውን የካታሎንያን ሕዝበ-ውሳኔ ለማስቆም ቃል ገብቶ እንደነበር የሚታወስ ነው። የስፔን ፖሊስ ካታሎንያውያን ወደ ምርጫ ጣቢያ እንዳይሄዱ እያገደ እንዳለም ታውቋል። በየጣቢያው በመዞር የምርጫ ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ማዋሉም ተዘግቧል። ፖሊስ በካታሎንያ ትልቋ ከተማ ባርሴሎና ሕዝበ-ውሳኔውን ደግፈው ሰልፍ የወጡ ሰዎች ላይ የጎማ ጥይት ተኩሷል። የስፔን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስቴር እንደገለጸው በተፈጠረው ግርግር 11 ፖሊሶች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የስፔኑ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሳንታማርያ እንደተናገሩት "ፖሊስ ሕጋዊ በሆነ መንገድ ስራውን እየሰራ ነው።" የካታሎንያ መሪ ካርሌስ ፒዩጅመንት በበኩላቸው ህዝበ-ውሳኔውን ለማስቆም በገፍ ወደ ካታሎንያ የመጡትን የማዕከላዊ ስፔን ፖሊሶች ኮንነዋል። "ሕጋዊ ያልሆነው የስፔን መንግስት ተግባር የካታሎንያ ሕዝብ ያሰበውን ከማሳካት አያግደውም" በማለትም ለጋዜጠኖች ተናግረዋል። የስፔን የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ሁዋን ኢግናሲዮ የካታሎንያውን መሪ "ረብ የለሽ ዝግጅት ያዘጋጀ" ሲሉ ወቅሰዋል። በተያያዘ ዜና ባርሴሎና ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታም ላልታወቀ ጊዜ ተዛውሯል። ባርሴሎና በካታሎንያ በከተከሰተው ግርግር ምክንያት ጨዋታው ወደሌላ ጊዜ እንዲዛወርለት ላሊጋውን ጠይቋል። በዚህም መሠረት ባርሳ ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርገው የነበረው ጨዋታ እንዲራዘም ሆኗል። \n\nGive me a good title for the article above.
ባርሴሎና ከላስ ፓልማስ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታም ላልታወቀ ጊዜ ተዛውሯል
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
169
Title: ዩቲዩብ ክፍያ ሳይፈጽም ማስታወቂያዎችን በቪዲዮዎች ላይ ሊያስገባ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ኩባንያው በአሁኑ ወቅት የማስታወቂያ ገቢውን በሽርክና መርሃ ግብሩ ላይ ከተመዘገቡ ቪዲዮ ሠሪዎች ጋር ይጋራል። ከዚህ በኋላ ግን ዩቲዩብ የሽርክና መርሃ ግብሩ አካል ያልሆኑ አንዳንድ ቪዲዮዎች ላይም ማስታወቂያዎችን ማስገባት እጀምራለሁ ብሏል። በአገልግሎት ውሉ ላይ በተደረጉ ለውጦች ምክንያት ዩቲዩብ ከማስታወቂያዎቹ የሚገኘውን ገቢ ለቪዲዮ ሠሪዎች አያጋራም ማለት ነው። በተጨማሪም ተመልካቾች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ማስታወቂያዎችን እንዲያዩ ሊገደዱ ይችላሉ ተብሏል። የዩቲዩብ የሽርክና መርሃ ግብር አካል ለመሆን ጥያቄ ማቅረብ የሚያስፈልግ ሲሆን፤ 1000 በላይ ተከታይ ላላቸው እና በአንድ ዓመት ውስጥ ለ4000 ሰዓታት ቪዲዮዎቻቸው ለታዩላቸው ብቻ የሚሰጥ ነው። ዩቲዩብ በመርሃ ግብሩ ውስጥ የሌሉ ቪዲዮ ሠሪዎች "ከእነዚህ ማስታወቂያዎች የገቢ ድርሻ አይወስዱም" ቢልም ቪዲዮ ሠሪዎች በመደበኛ መንገድ የሽርክና መርሃ ግብር አካል ለመሆን ጥያቄ ማቅረብ ዕድል ይኖራቸዋል ተብሏል። እንደ ዩቲዩብ የማመልከቻ ሂደት ገለፃ ጥያቄዎች በሰዎች እንዲገመገሙ ወረፋ ተራቸውን እንዲጠብቁ እንደሚደረግ ገልጾ ይህም ከአንድ ወር በላይ ሊፈጅ ይችላል ብሏል። ጋዜጠኛና ደራሲው ክሪስስቶከል-ዎከር "ይህ ማለት የሽርክና መርሃ ግብሩ አካል ያልሆነ አነስተኛ የቪዲዮ ሠሪ ምንም ዓይነት የማስታወቂያ ገቢ ሳያገኝ ብዙ ተመልካች ያገኛል ማለት ነው" ሲል ያስረዳል። "አንድ የቪዲዮ ሠሪ ስኬቱን ተጠቅሞ እንደ ስፖንሰር ባሉ ሌሎች ገቢዎች ሊጠቀም ቢችልም ውሳኔው ግን እንግዳ ይመስላል" ሲል ጥያቄ አንስቷል። "ዩቲዩብ ቀድሞውንም ትኩረቱ እጅግ በጣም ብዙ ገንዘብ በማግኘት ላይ ነው" ሲልም አብራርቷል። "በበቂ ሁኔታ ሳይክሳቸው ወይንም ላደረጉት አስተዋጽኦ ተገቢውን እውቅና ሳይሰጣቸው ዩቲዩብ በሥራቸው ይበልጥ ተጠቃሚ ለመሆን የፖሊሲ ለውጥ ማድረጉ ቪዲዮ ሠሪዎችን ይበልጥ የሚያበሳጭ ነው" ብሏል። ለውጦቹ በአሜሪካ ውስጥ እየተጀመሩ ሲሆን አዲሱ ውል በሚቀጥለው ዓመት በሌሎች ቦታዎችም "ተግባራዊ ይሆናሉ" ሲል ዩቲዩብ አስታውቋል። ይህ የዩቲዩብ ውሳኔ ተቃውሞ ቢገጥመውም ሀሳቡን የመቀየር ዕድሉ ጠባብ መሆኑን ስቶከል-ዎከር ገልጿል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
253
ሃምዛ በፈጠራ ሥራው ብቻ ሳይሆን በቀለም ትምህርቱም ጥሩ ውጤት ከሚያስመዘግቡ ተማሪዎች መካከል አንዱ ነው፤ ፊዚክስና ሒሳብም አብዝቶ የሚወዳቸው የትምህርት ዓይነቶች ናቸው። • ወሲባዊ ትንኮሳን የሚከላከል ካፖርት ተፈለሰፈ • ኮሌራን የሚቆጣጠር ኮምፕዩተር ተሰራ የአንደኛ ደረጃ ተማሪ ሳለ አስተማሪያቸው 'የፈጠራ ሥራ የሠራ ይበረታታል' ሲሉ ማስታወቂያ ያስተላልፋሉ። ሥራውን ለማሳየት ዕድሉን ለመጠቀም የፈለገው ሃምዛ የትራፊክ መቆጣጠሪያ መብራት ሠራ፤ ነገር ግን ሥራው የመጀመሪያው በመሆኑ በራስ መተማመን አልሰጠውም። እየፈራ እየተባ ፈጠራውን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር በተገኙበት አቀረበ። ያኔ ታዲያ ፊቱን በደስታ ብርሃን ያፈካ ያልጠበቀውን ምላሽ አገኘ። በሥራው ከመደነቃቸው የተነሳም ተማሪዎች በተሰበሰቡበት የአንድ 'ቢክ' እስክርቢቶ ሽልማት ተበረከተለት። ደስታው ወደር አልነበረውም፤ የልጅነት ልቡ ዳንኪራ ረገጠች። የትራፊክ መብራቱ (ፈጠራው) ሰዎች የተሽከርካሪ አደጋ እንዳይገጥማቸው የሚያስተምር ቅርፅ (ሞዴል) ነበር። እርሱ እንደሚለው ከዚያ በኋላ ድፍረትንም ድልንም ደጋግሞ መቀዳጀት ጀመረ። የ4ኛ ክፍል ተማሪ እያለ በአስተማሪው ድጋፍ ራዲዮ ላይ የሚገጠም ድምጽ ማጉያ (ስፒከር) ሰርቶ በመወዳደር የሁለተኛነት ደረጃን አግኝቷል። ሃምዛ 20 የሚሆኑ የፈጠራ ሥራዎችን በተለያየ ጊዜ አቅርቧል። የሻይ ማሽን፣ ጤፍን በመስመር ለመዝራት የሚያስችል መሣሪያ እንዲሁም ሻማ ከቀለጠ በኋላ እንደገና ተመልሶ አገልግሎት የሚያስገኝ መሣሪያ ሰርቶ ለዕይታ አቅርቧል። የሚማርበትን ትምህርት ቤት ውስብስብ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችልና አርፋጅ ተማሪን በዘመናዊ አሠራር የሚቆጣጠር ማሽን እና ዘመናዊ የአስተያየት መስጫ ሳጥን እንደሰራም ይናገራል። ኔት ወርክና ገን... Continue the article for another 4000 characters max:
ዘብ የማያስፈልገው ስልክ የፈጠረ ሲሆን የት/ቤቱ ርዕሰ መምህር ካሉበት ሆነው ስብሰባ ማካሄድ የሚያስችል ነው። እነዚህ የፈጠራ ሥራዎቹ ከብዙው በጥቂቱ ያውም በጥቅሉ የተገለጹ መሆናቸውን ግን አስምሮበታል - ሃምዛ። ገመድ አልባው የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ (Wi-power) በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ምህንድስና የአንደኛ ዓመት ትምህርቱን በመከታተል ላይ የሚገኘው ሃምዛ የአልበርት አንስታይንና የቶማስ ኤድሰንን የሕይወት ታሪኮችና ሥራዎች ማንበብ ያዘወትራል። በኢትዮጵያ የሚታዩ ችግሮችን በፈጠራ ሥራዎቹ የመፍታት ህልም አንግቧል። እርሱ እንደሚለው ለዚህ የፈጠራ ሥራው ተወልዶ ባደገበት ጃን አሞራ ያለው የኃይል መቆራረጥ እንዳነሳሳው ይገልፃል። • ቶዮታ ያለአሽከርካሪ የሚንቀሳቀሱ መኪናዎችን ሊያሰማራ ነው • የሁዋዌ ባለቤት ልጅ ካናዳ ውስጥ ታሠረች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መምህርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት አቶ ሰለሞን መስፍን፤ ሃምዛ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ሳለ ሥራዎቹን ይከታተሉ እንደነበር ይናገራሉ። አመርቂ ውጤት በማስመዝገብም ዩኒቨርሲቲውን ሊቀላቀል ችሏል። አቶ ሰለሞን የእርሱ ፈጠራዎች አካል የሆኑት ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያና ገመድ አልባ የኢንተርኔት አገልግሎት በዩኒቨርሲቲው እንደተሞከሩ ይገልጻሉ። በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የሳይንስ ቀን አስመልክቶ ለሦስተኛ ጊዜ በተከበረው የሳይንስና ቴክኖሎጂ አገር አቀፍ ውድድር ላይ ገመድ አልባው የኢንተርኔት አገልግሎት (Signal Wi Fi) ፈጠራው ሁለተኛ ደረጃን አግኝቶ ሽልማት ተበርክቶለታል። ይሁን እንጂ ገመድ አልባው የኤሌክትሪክ ኃይል (Wi power) ከሥራዎቹ ሁሉ አዲስና ተሰምቶ የማይታወቅ በመሆኑ የአዕምሮ ንብረት ባለቤትነቱ እስኪረጋገጥ ድረስ ስለ ሥራው በዝርዝር መግለፅ እንደማይፈልጉ አቶ ሰለሞን ጨምረው ተናግረዋል። "የኤሌክትሪክን ኃይል ያለ ገመድ ማስተላለፍ የማይታመን ነገር ነው" የሚሉት አቶ ሰለሞን በዩኒቨርሲቲው 60 ሜትር ርቀት ላይ እንደተሞከረና ያለምንም የገመድ ማስተላለፊያ አምፖል ማብራት እንደተቻለ በዐይናቸው መታዘባቸውን ግን አልሸሸጉንም። ከዚህ ቀደም በግሉ ባደረገው ሙከራ ኃይሉ በሚተላለፍበት አቅጣጫ ሰዎች ሲሻገሩ ንዝረት ይፈጥር እንደነበርና ያ ችግር ግን አሁን መስተካከሉን ከራሱ ከሃምዛ መስማታቸውን ገልፀውልናል። "የፈጠራ ሥራውን በአዕምሮ ንብረት ባለቤትነት ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው" ወጣቱ የፈጠራ ባለሙያ ከዚህ ቀደም ዣንጥላዎችን እንዲሁም በኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶችን በመጠገን ከሚያገኘው ገንዘብ ለፈጠራ ሥራው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን ያሟላ ነበር። አንዳንዴም በኤሌክትሮኒክስ ንግድ የተሰማሩ የአካባቢው ነጋዴዎች የሚያስወግዷቸውን ቁርጥራጮችና ሌሎች ቁሳቁሶችን ይለግሱታል። አንዳንዴም በርካሽ ይሸጡለታል። ዩኒቨርሲቲ ከገባ በኋላ ግን ይህ የቀረለት ይመስላል። በዩኒቨርሲቲው የፈጠራ ሥራ ማዕከልና ቤተ ሙከራዎች እንዲጠቀም፣ መምህራንም በቅርብ እንዲያግዙትና የሚያስፈልገው ነገር እንዲሟላለት ጥረት እየተደረገ እንደሆነ አቶ ሰለሞን ነግረውናል። • የአንስታይን ደብዳቤ በ84 ሚሊዮን ብር • በሕይወት ከሌለች እናት የተወለደችው ሕፃን ዩኒቨርሲቲውም ተጓዳኝ የሆኑ ሥልጠናዎችን በማዘጋጀት፣ እያንዳንዱን የፈጠራ ሥራዎች እንደ አንድ ፕሮጀክት በመውሰድ በጥናት እንዲሠሩ እያደረጉ መሆናቸውንም ገልጸውልናል። ዩኒቨርሲቲው ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመሆን እንደ ሃምዛ ያሉ በፈጠራ ሥራ የተሠማሩ ወጣቶችን በማገዝ እየሠራ ይገኛል። ተማሪው የጊዜም ሆነ የሌላ ጫና እንዳይገጥመው የፈጠራ ሥራ ውጤቶቹን ቀስ በቀስ ተግባራዊ እንዲደረጉና በጥናት ላይ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
555
ኮሮናቫይረስስ ዓለማችንን በምን መልኩ ይለውጣት ይሆን? ኮሮናቫይረስ የዓለምን ታሪክ የቀየረ የመጀመሪያው ወረርሽኝ አይደለም። እስቲ ዋና ዋና ከሚባሉት አምስቱን ከታሪክ መዛግብት እናገላብጥ። ጥቁሩ ሞትና የአውሮፓ ሥልጣኔ በርካቶች ፈጣሪ ጥቁሩን ሞት እንዲነቅልላቸው ይፀልዩ ነበር በግሪጎሪ አቆጣጠር በ1350 ላይ አውሮፓን የመታው ጥቁሩ ሞት ተብሎ የሚታወቀው [የቡቦኒክ ትኩሳት] ወረርሽኝ የአህጉሪቱን አንድ ሦስተኛ ሕዝብ እንደቀጠፈ ይነገራል። አብዛኞቹ ሟቾች ደግሞ ለመሬት ባላባቶች እየሠሩ የሚያድሩ ገባሮች ነበሩ። ከበሽታው በኋላ ግን የሠራተኞች ዋጋ እጅግ ተወደደ። ይህም በምዕራብ አውሮፓ የፊውዳል ሥርዓት እንዲወድቅ ምክንያት ሆኗል ይባላል። ይህ መላ ያሳጣቸው የመሬት ባላባቶች በሰው ፈንታ ቴክኖሎጂ ወደመጠቀም ገቡ። ይህ ሂደት ምዕራብ አውሮፓ ወደ ሥልጣኔ እንደትገባ አድረጓታል የሚሉ በርካቶች ናቸው። ምዕራብ አውሮፓውያን ዓለምን ለማሰስ ወደ ሌሎች አገራት ማቅናት የጀመሩትም በዚህ ወቅት በመሆኑ ወረርሽኙ ለቅኝ ግዛትም ሚና እንደተጫወተ ይገመታል። ፈንጣጣና የአየር ንብረት ለውጥ ስፔናውያን ቅኝ ገዢዎች ፈንጣጣን ይዘው ወደ ደቡብ አሜሪካ አገራት እንደሄዱ ይነገራል በ15ኛው ክፍለ ዘመን የደቡብ አሜሪካ አገራት በቅኝ ገዢዎች እጅ ስር መግባት ለዓለም የአየር ንብረት መለወጥ ምክንያት እንደሆነ ይነገራል። የለንደን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አጥኚዎች የደቡብ አሜሪካ አገራት በአውሮፓውያን ቅኝ በመገዛታቸው ሳቢያ የሕዝብ ቁጥሩ ከ60 ሚሊዮን ወደ 6 ሚሊዮን ዝቅ ብሏል ይላሉ። በርካቶች የሞቱት ቅኝ ገዥዎች ይዘዋቸው በመጡ በሽታዎች ሳቢያ ነው። በጣም ብዙ ሰው የቀጠፈው ፈንጣጣ እንደሆነ ታሪክ ይናገራል። በተጨማሪም ኩፍኝ፣ ኮሌራ፣ ወባና ታይፈስ ቅኝ ገዢዎች ለደቡብ አሜሪካ ሰዎች ያዛመቷቸው በሽታዎች ናቸው። የቅኝ ገዢዎቹ ጣጣ ከደቡብ አሜሪካ አገራት አልፎ ለዓለም ሕዝብም ተርፏል። ነገሩ እንዲህ ነው፤ በሽታው ከቀጠፋቸው መካከል አብዛኞቹ አርሶ አደሮች ነበሩ። በዚህ ምክንያት በርካታ የእርሻ መሬቶች ወደ ጫካነት ተቀየሩ። በወቅቱ ከእርሻ መሬትነት ወደ ጫካነት የተቀየረው መሬት ስፋት ኬንያን ወይም ፈረንሳይን የሚያክል እንደሆነ ይገመታል። ይህ ክስተት የዓለምን ሙቀት መጠን ከተገቢው በላይ ቀነሰው። ምድርም ቅዝቃዜ እንደወረራት ይነገራል። በዚህ ምክንያት በሌሎች ዓለማት ያሉ ሰዎች ተጎዱ። ሰብሎች ውርጭ መታቸው። በጣም የሚገርመው በዚህ የዓለም ሙቀት መቀነስ እጅግ የተጎዳችው ምዕራብ አውሮፓ መሆኗ ነው። ቢጫ ወባና የሄይቲ አብዮት በቢጫ ወባ ምክንያት የሄይቲ አብዮት ፈረንሳዮችን ነቅሏል በ1801 በአህጉረ አሜሪካ በምትገኘው አገር ሄይቲ የተከሰተው የቢጫ ወባ ወረርሽኝ ትንሿ አገር የፈረንሳይን ቅኝ ገዢዎች ፈንቅላ እንድታስወጣ ምክንያት ሆኗል። የፈረንሳዩ መሪ ናፖሊዎን ቦናፓርቴ እራሱን የዕድሜ ልክ መሪ አድርጎ ሾመ፤ አልፎም ደሴቷ ሄይቲን እንዲቆጣጠሩለት በ10 ሺህ የሚቆጠሩ ወታደሮች ላከ። የቢጫ ወባ ወረርሽኝ ግን ለወታደሮችም አልተመለሰም። በሽታው 50 ሺህ ገደማ የፈረንሳይ ወታደሮችን ቀጠፈ። ሐኪሞችና አሳሾችም በበሽታው ከሞቱት መካከል ነበሩ። ወደ ፈረንሳይ በሕይወት የተመለሱት 3 ሺህ ብቻ እንደሆነ ታሪክ ያሳያል። አውሮፓውያን ምንጩ አፍሪካ እንደሆነ የሚነገርለት ቢጫ ወባን መቋቋም አልቻሉም። ይሄኔ ነው ናፖሌዎን ሄይቲን ብቻ ሳይሆን ሌሎች ቅኝ ሊገዛቸው ያሰባቸውን አገራት ጥሎ የወጣው። የፈረንሳዩ መሪ 2.1 ሚሊዮን ስኩዌር መሬት ከሄይቲ ቆርሶ ለዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት መሸጡ አይዘነጋም። ይህ በታሪክ የሉዊዚያና ሽያጭ ተብሎ ይታወቃል። የአፍሪካ ሪንደርፔስትና... \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስ: የዓለምን ታሪክ የቀየሩ አምስት አደገኛ ወረርሽኞች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
412
Title: ትውስታ- የዛሬ 20 ዓመት ኢትዮጵያ ሞባይል ስልክን ስትተዋወቅ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በአሁኑ ሰዓት ኢትዮ-ቴሌኮም የተንቀሳቃሽ ስልክ ተጠቃሚዎች 39.5 ሚሊየን የደረሱ ሲሆን የመጀመሪያዎቹ ደንበኞች አገልግሎቱን ለማግኘት የቤት ካርታ፣ ምሥክሮችና የማስያዣ ገንዘብ ማቅረብ ነበረባቸው። • ማህበራዊ ሚዲያዎችን መጠቀም የሌለብዎት ሰአት መቼ ነው? • ኢትዮ ቴሌኮም የታሪፍ ቅናሽ አደረገ ዛሬ ላይ ግን ከተማሪ እስከ ሠራተኛው፤ ከደሃ እስከ ሃብታሙ ሁሉም የተንቀሳቃሽ ስልኮች ተጠቃሚ ሆኗል። ነገር ግን የዛሬ 20 ዓመት አካባቢ የመጀመሪያዎቹን ሲም ካርዶች የወሰዱ ደንበኞች አሁን አሁን እንደዚህ ሁሉም ነገር በቀላሉ መገኘቱ እንደሚያስገርማቸው ይናገራሉ። አቶ ፀጋዬ አስፋው የዛሬ 20 ዓመት አካባቢ ኢትዮ-ቴሌኮም ደንበኞች ተመዝግበው ሲም ካርድና ተንቀሳቃሽ ስልክ እንዲወስዱ ማስታወቂያ ሲያስነግር ያስታውሳሉ። በወቅቱ ለእርሳቸው ቅርብ የነበረው ቦሌ ለንደን ካፌ አካባቢ የሚገኘው ቅርንጫፍ ሄደው እንደተመዘገቡም ነግረውናል። ''በመጀመሪያ ለመመዝገብ በጣም ብዙ ወረፋ ነበር። ከዚህ በተጨማሪም ማንነትን የሚገልፅ መታወቂያ፣ የቤት ካርታና ምሥክሮችን ይዞ መገኘት ግዴታ ነበር። ዛሬ ላይ ሆኜ ሳስታውሰው በጣም የሚያስቅ ሁኔታ ነበር ግን ሌላ ምንም አማራጭ ስላልነበረ አድርጌዋለሁ'' ይላሉ። እንደ አጋጣሚ ሆኖ በመሥሪያ ቤታቸው በኩል የተመዘገቡት አቶ ፀጋዬ እንደ ሌላው ሰው በጣም ብዙ ወረፋ አልጠበቁም ነበር። ''ምናልባትም ከአንድ ሰዓት በላይ አልቆየሁም "ይላሉ። በወቅቱ አገልግሎት ሰጪው ኢትዮ-ቴሌኮም ከሚያቀርበው ተንቀሳቃሽ ስልክ ውጪ መጠቀም አይቻልም ነበር። አንድ ግለሰብ የእራሱን ስልክ ይዞ መንቀሳቀስ የማይፈቀድ ሲሆን ቴሌ ከሲም ካርድ ጋር አብሮ የሚሰጠውን ተንቀሳቃሽ ስልክ መጠቀም ግዴታ ነበር። ''በሚያስገርም ሁኔታ ሁላችንም ተጠቃሚዎች በመላው ሃገሪቱ ተመሳሳይ ተንቀሳቃሽ ስልክ ነበር የምንጠቀመው'' ይላሉ። ሌላኛዋ ተጠቃሚ ምስራቅ አሰግድ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ ተንቀሳቃሽ ስልክ የያዘችው የመጀመሪያዎቹ ማለትም 091120... ብለው የሚጀምሩት ስልኮች አልቀው ሁለተኛው ዙር 091121... ላይ እንደሆነ ትናገራለች። ''የማልረሳው ነገር ቢኖር የመጀመሪያውን ዙር ተመዝግበው ስልክ ያወጡ ሰዎች በጣም ሃብታምና የኑሮ ደረጃቸው ከፍ ያሉ ሰዎች እንደሆኑ ይታሰብ ነበር'' በማለት ታስታውሳለች። በወቅቱ ተንቀሳቃሽ ስልኩ ምን ያደርጋል፤ አላስፈላጊና ትርፍ ነገር ነው ብለው ከሚከራረኩት መካከል እንደነበረች የምትናገረው ምስራቅ "አሁን ላይ ሆኜ ስመለከተው ግን ከእስትንፋስ ባልተናነሰ መልኩ ከኑሯችን ጋር መቆራኘቱ ያስገርመኛል" ትላለች። ከኢትዮ-ቴሌኮም ሲም ካርድ አብሮ የተሰጣት ስልክ 'ኖኪያ' ሲሆን በጣም ትልቅ እንደነበርና "እንደውም ካውያ ነበር የሚያክለው። ሌላ ስልክ መግዛትና መጠቀም አይቻልም ነበር'' በማለት ስለነበረው ሁኔታ ታስረዳለች። • አዲስ የሞባይል ቀፎ በኢትዮ ቴሌኮም ኔትዎርክ ላይ ለማሰመዝገብ ማወቅ ያለብዎት በኢትዮ-ቴሌኮም ይሰጡ የነበሩት ስልኮች ልክ የቤት ስልክ እጀታን የሚያክሉና ይዞ ለመንቀሳቀስ እጅግ አስቸጋሪ እንደነበሩ አቶ ፀጋዬም ያስታውሳሉ። ''ኪስ ውስጥ ይዞ መንቀሳቀስ ከባድ ስለነበረ ምናልባት መኪና ያላቸው ሰዎች መኪናቸው ውስጥ ያስቀምጡት ነበር። ተንቀሳቃሽ ስልክ ብሎ ለመጥራት ይከብድ ነበር፤ ምክንያቱም ይዞ መንቀሳቀስ የማይታሰብ ነው'' ይላሉ። የወቅቱ አገልግሎት የዛሬ 20 ዓመት የነበሩ ደንበኞች ስልኩን ይጠቀሙት የነበረው ለድምፅ መልዕክት ብቻ ሲሆን በወቅቱ የጽሑፍ መልዕክት አገልግሎት የተጀመረው ትንሽ ቆይቶ ነው ። ''መንገድ ላይም ተንቀሳቃሽ ስልኩን ይዤ ከሰዎች ጋር እያወራሁ ስራመድ በአካባቢዬ ያሉ ሰዎች ትኩር...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
404
Content: ከሱዳኑ ፕሬዚዳንትና ከሱዳኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አልዳርዲሪ መሀመድ ጋር በነበረ ውይይት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) መልዕክቱን አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር በድንበር ላይ የተከሰተውን ግጭትም ሁለቱም ኃገራት በጋራ መፍታት አለብን የሚል መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በቀጠናው ስላለው የፀጥታ ጉዳዮችም እንደተወያዩ ተዘግቧል። ከሰባት መቶ ኪሎሜትር በላይ ርዝመት ያለውና በቅጡ ያልተሰመረውን የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ታክከው የሚኖሩ የምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ አርሶ አደሮች ለውጥረት ባይታዋር ያለመሆናቸውን ይገልፃሉ። ከትናንት በስቲያ ማለዳ ድንበር ተሻግረው በዘለቁ የሱዳን ወታደሮች ተፈፅሟል የሚሉት ጥቃት የውጥረቱ መገንፈል መገለጫ ነውም ይላሉ። የመሬት ይገባኛል ጥያቄ በድንበሩ አቅራቢያ ለሚፈጠሩ ግጭቶች እርሿቸው የመሬት ይገባኛል ጥያቄ መሆኑ ሲዘገብ የቆየ ሲሆን ፤ አሁንም የጥቃቱ መንስዔ ከዚሁ እንደማይዘል የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘላለም ልጃለም ለክልሉ የብዙኃን መገናኛ በሰጡት ቃል ገልፀዋል። ጥቃቱ ተፈፅሞበታል በተባለው ደለሎ አራት አካባቢ ማሣ እንደነበራቸው የነገሩን የአካባቢው ኗሪ፤ ቦታውን ሱዳን ይገባኛል እንደምትል ያስረዳሉ። "አሁን ቁጥር አራት የሚጣሉበት የኢትዮጵያ መሬት ነው። የእኔ የእርሻ መሬት ነበር" የሚሉት ነዋሪው ታፍነው የተወሰዱ እንዲሁም አራት ሰዎች እንደሞቱም እንደሰሙም ተናግረዋል። ሰባት ሰዎች እንደቆሰሉ የሚገልፁት እኚሁ የአይን እማኝ ሁለቱ የመከላከያ ኃይል አባላት ናቸው ብለዋል። የክልሉ ዋና አፈ ቀላጤ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከብሄራዊው የቴሌቭዥን ጣብያ ጋር ባደረጉት ውይይት የሱዳንን ታጣቂዎች የሰርክ የእርሻ ስራቸውን በሚያከናውኑ አርሶ አደሮች ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን አረጋግጠው ፤ታጣቂዎቹ "መሬቱ የእኛ ነው" የሚል ተገቢ ያለሆነ ጥቃት አንስተዋል ብለዋል። አቶ ንጉሡ በግጭቱ ህይወታቸው ያለፈው ኢትዮጵያዊን ሁለት መሆናቸውን አክለው ተናግረዋል። ከመተማ አርባ ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ግንደ ውሃ ከተማ ቁስለኞችን ህክምና እንዲያገኙ በማስተባበር ላይ መጠመዱን የገለፀልን ሌላ የአካባቢው ኗሪ በዙሪያው ባሉ ቀበሌዎች የሚኖሩ አርሶ አደሮች ድጋፍ ለማድረግ ወደስፍራው ማቅናት መጀመራቸውን ይናገራል፤ ከዚህም ተጨማሪ የሃገር መከላከያ ሠራዊት ወደ ስፍራው ማቅናቱን ሰምቻለሁ ይላል። "ግጭቱ ተባብሶ ነው ያለው። ትናንትና የኃገር መከላከያ ሰራዊት ከሰዓት በኋላ ከአዘዞ ተነስቶ ገብቷል" ይላሉ። በአካባቢው ሌላኛው ነዋሪ ግጭቱ ቀዝቀዝ እንዳለ ገልፆ የሟቾች ቀብርም ገንዳ ውሀ በሚባለው አካባቢም እየተከናወነ መሆኑን ይናገራል። ሁለት ሟቾችም ደለሎ የሚባለው አካባቢ የተቀበሩ ሲሆን ሌላኛው ሟች ወደ ትውልድ ቦታው እንደተመለሰ እኚሁ ነዋሪ ገልፀዋል። የሱዳን አርሶ አደሮችና የፀጥታ ኃይል እንደተገደሉ የዘገበው ሱዳን ትሪቢውን "እንዲህ አይነት ግጭቶች በየዓመቱ በክረምት ወቅት የሚከሰቱና የተጋነኑ ሊሆኑ እንደማይገባቸው የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን አልዳርዲሪ መሀመድን ጠቅሶ ዘግቧል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በመተማ አካባቢ የሱዳን የፀጥታ ኃይሎች ያደረሱትን ጥቃት ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለኦማር አልበሽር መልዕክት እንደላኩ የኃገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
353
Content: ገደቡ ሚያዝያ ላይ በመጠኑ ቢላላም፤ በኮቪድ-19 ምክንያት በድጋሚ ገደብ ተጥሏል። ቁጣና ፍርሀትን ያጫረው በካሽሚር ላይ የተጣለው ገደብ አንድ ዓመት አስቆጥሯል። ይህን ምክንያት በማድረግም 12 የካሽሚር ነዋሪዎችን ቢቢሲ አነጋግሯል። የጋዜጠኛዋ ሰንዓ ኢርሻድ ሞት ጋዜጠኛዋ ሰንዓ 26 ዓመቷ ነው። “በኛ ሙያ የግል ሕይወትና ሥራ መለየት አይቻልም” ትላለች። በሙያው አራት ዓመታት አስቆጥራለች። ባለፉት ዓመታት የእንቅስቃሴ ገደቦች ቢጣሉም የአምናው አስፈሪ እንደነበር ትናገራለች። “ምን እየተከናወነ እንደነበር ማወቅ አልቻልንም። እርስ በእርሳችን መረጃ የምንለዋወጥበት መንገድ ተቀይሯል። ሰሚ ለማግኘት አዳዲስ መንገዶች መፍጠር ነበረብን” በማለት ያሉበትን ሁኔታ ትገልጻለች። ለወትሮውም ከጋዜጠኞች ጋር የማይስማሙት የጸጥታ ኃይሎች፤ ካለፈው ዓመት ነሐሴ ጀምሮ የበለጠ ከፍተዋል። “አሁን ጋዜጠኞች ይታሰራሉ፣ የመረጃ ምንጫቸውን ይፋ እንዲያድጉ ይገደዳሉ። ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ማንኛውንም ነገር ከመጻፌ በፊት ቆም ብዬ ማሰብ ይጠበቅብኛል። ሁሌም እፈራለሁ።” ቤተሰቦቿ ስለ ደኅንነቷ እንደሚጨነቁ ትናገራለች። ስለ ሥራዋ ለቤሰቦቿ ምንም አትገልጽም። ልጁን ያጣው አልጣፍ ሁሴን የ55 ዓመቱ አልጣፍ ልጁን ያጣው የነሐሴ አምስቱን የመንግሥት ውሳኔ ተከትሎ ነው። የአልጣፍ ልጅ ኡሳይብ 17 ዓመቱ ነበር። ከጸጥታ ኃይሎች ለማምለጥ ሲሞክር ወንዝ ውስጥ ዘሎ ነው ሕይወቱን ያጣው። የጸጥታ ኃይሎች ይህን ድርጊታቸውን ክደዋል። ወጣቱ ከሞተ አንድ ዓመት ቢሞላም፤ የጤና ተቋም ለቤተሰቡ የሞት ማረጋገጫ ሰነድ ለመስጠት ፍቃደኛ አልሆነም። አባቱ አልጣፍ “ኳስ ሊጫወት ወጥቶ በሬሳ ሳጥን ተመለሰ። ፖሊሶች በዛን ቀን ማንም አልሞተም ይላሉ። እንደተገደለ ማመን አልፈለጉም። ምስክር ቢኖረኝም ጉዳዩን ለመከታተል ፍቃደኛ አይደሉም። ፖሊስ ጣቢያ፣ ፍርድ ቤት ብንሄድም ፍትሕ አላገኘንም” ይላል። ሙኒፋ ናዚፍ የስድስት ዓመቷ ሙኒፋ ናዚር የስድስት ዓመቷ ሙኒፋ በወንጭፍ ቀኝ አይኗን የተመታችው በተቃዋሚዎችና በጸጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ነው። “ለብዙ ቀናት ሆስፒታል ነበርኩ። አሁን ብዙም ትዝ አይለኝም። ትምህርት ቤት የተማርኩትን ረስቻለሁ። መቶ ከመቶ እደፍን ነበር። አይኔ ከዳነ በኋላ ሐኪም መሆን እፈልጋለሁ። ሐኪሞች ስላዳኑኝ ደስ ይሉኛል” ትላለች ታዳጊዋ። ፎቶ ጋዜጠኛው አባቷ እንደሚለው የሙኒፋ አይን ዳግመኛ ማየት አይችልም። የትምህርት ቤት ክፍያ ከአቅሙ በላይ ስለሆነም ልጁን አስወጥቷታል። “የሚታየኝ ጭላንጭል ብቻ ነው። መጻሕፍት ማንበብ አልችልም። የትም አልሄድም። ሐኪሞች ከ15 ቀናት በኋላ ትምህርት ቤት መሄድ ትችያለሽ ቢሉኝም አንድ ዓመት አልፎኛል።” ባለ አውቶብሱ ፋሩቅ አህመድ ፋሩቅ 34 ዓመቱ ነው። ታዳጊ ሳለ ካሽሚር ውስጥ ከአውቶብስ ሹፌሮች ጋር ይሠራ ነበር። 2003 ላይ ያጠራቀመው ገንዘብ ላይ የባለቤቱን ወርቅ ሸጦ ገንዘብ ጨምሮበት የራሱ አውቶብስ ገዛ። አሁን የሰባት አውቶብስ ባለቤት ቢሆንም የትራንስፖርት ዘርፉ እንደቀድሞው እየተንቀሳቀሰ አይደለም። “400 ሺህ ሩፒ ከፍለን የመኪኖቹን ኢንሹራንስ አሳድሰናል። ግን ምንም ገቢ የለንም። ሰባት ሠራተኞቼ ለረሀብ ተጋልጠዋል። የራሴ ቤተሰብ መከራ ውስጥ ሆኖ እንዴት የነሱን ልረዳ እችላለሁ? እንደኔ አይነት ሰዎች ጥሪታችንን አሟጠን ነው ንግድ የምንጀምረው። ገቢ ከሌለን እንዴት እዳችንን መክፈል እንችላለን?” ፋሩቅ እዳዎቹን ለመክፈል ሲል የቀን ሥራ ጀምሯል። የፋሽን ዲዛይነሯ ኢቅራ አህመድ የ28 ዓመቷ ኢቅራ የራሷን የፋሽን ድርጅት የከፈተችው የማንም ተቀጣሪ ላለመሆን ነው። በድረገ ገጽ በምትሸጣቸው ሥራዎቿ የካሽሚርን...\nThe previous content can be summarized as follows:
አምና ነሐሴ 5 ላይ ሕንድ የካሽሚርን ልዩ አስተዳደር አንስታ፤ ግዛቲቱን ለሁለት ከፍላለች። ጥብቅ የሰዓት እላፊ ገደብ ተጥሏል። በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ታስረዋል። የግንኙነት መስመሮችም ተቋርጠዋል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
426
የኤርትራ መንግሥት በአገሪቷ የሚሰጠው ወታደራዊ አገልግሎት የተጀመረበት 25ኛ ዓመት በዚህ ሳምንት በደማቅ ሁኔታ ሲያከብር፤ የብሔራዊ አገልግሎቱ ስኬቶችና የዜጎቹን አስተዋጽኦ በብርቱ ቃላት ማሞካሸቱን በማስታወስ፤ "ባለታሪኮቹ እኛ እኮ አለን?" በማለት መንግሥትን አገልግሎቱን ያንቆለጳጰሰበትን መንገድ ይተቻል። • በፍጥነት እየመጣ ወደነበረ ባቡር በኤርትራዊው የተገፈተረው ታዳጊ ህይወቱ አለፈ በጎርጎሳውያኑ 1976 በኤርትራ ደቡባዊ ዞን ኮዓቲት በሚባል ቦታ ተወልዶ ያደገው ተስፋጋብር ይህ አገራዊ የውትድርና አገልግሎት መንፈሳዊ ህይወቱን ቀምቶ እንዴት ወደማያውቀው ዓለም እንደወሰደው በራሱ አንደበት ይናገራል። የቤተክርስትያን አገልጋዮች በውትድርና ሲያገለግሉ በጎርጎሳውያኑ 1995 መንፈሳዊ ትምህርቴን በመማር፤ ቤተ ክርስቲያንን ለማገልገል የምሯሯጥ የ19 አመት ወጣት የድቁና ተማሪ ነበርኩ። ብዙዎች እንደሚሉኝ ታዛዥ፣ እኩዮቼን የምገስፅ፣ አርዓያ አገልጋይ በመሆኔ የቤተክርስቲያኒቱ አባቶች ይወዱኝ ነበር። በአጋጣሚ በዚሁ ዓመትም ህይወቴን የሚቀይር ነገር ተከሰተ። የብዙ ሴት ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች እና ወንድ ዲያቆናት ስም ዝርዝር የያዘ ወረቀት በየአውራጎዳናዎቹ፣ በየሱቆቹ ለወራት ተለጥፎ ይነበብ ነበር፤ እዚህ የስም ዝርዝር ውስጥ የእኔም ስም ተካቶ ነበር። 'የቤተክርስቲያን አገልጋይ ወደ ውትድርና!?' ብየ ተደነቅኩኝ፤ ምክንያቱ ምን ይሁን ምን ይህ ለእኔ እንቆቅልሽ ነው። እርግጥ ነው ኤርትራ ባሳለፈችው ረዥም የትጥቅ ትግል ታሪክ ብዙ ዲያቆናትና አባቶች በግድ ተወስደው በረሃ ላይ ቀርተዋል። የእኔም የእዚህ ታሪክ ቀጣይ ክፍል ነበር ማለት ነው። • አምባሳደር ሬድዋን የሹመት ደብዳቤያቸውን ለምን ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ አላቀረቡም? • "ኦሮሞ እና ማዳጋስ... Continue the article for another 4000 characters max:
ካርን የሚያገናኝ ፖለቲካ እንዳለ አላውቅም" የትነበርሽ ንጉሤ የተጠራንበት ቀን እንደደረሰ ወታደሮች መጥተው እኔና እኩዮቼን በቁጥጥር ስር አዋሉን። በቀኝ ግዛት ጊዜ ያልተደፈሩ አብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት በእኔ ዘመን ሲደፈሩ ሳይ እያዘንኩኝ ተገድጄ ወደ ብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ሄድኩኝ። በወታደሮች ጥበቃ ከተወሰድኩባት ቀን ጀምሮ ለ11 ዓመታት እዛው አሳለፍኩኝ። በብሔራዊ አገልግሎቱ ላይ ፈጣን ከሆኑት መካከል አንዱ ነበርኩ። አንድም ስህተት ተገኝቶብኝ ተቀጥቼም እስር ቤት ገብቼም አላውቅም። ትንሽ ልጅ ብሆንም ያው በእኔ እድሜ ያለው ወጣት የሚያጋጥመውን "ኢ-ሥነምግባራዊ" የምለውን ሕይወት ለማሳለፍ ተገድጃለሁ። ለብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት በሄድኩበት ወቅት እድሜዬ አፍላ ስለነበር ሱሰኛ ሁኜ ባህሪዬ በሙሉ ተቀይሮ ነበር። በፈጣሪ ፊት የተወገዘ ለሰው ጆሮ የከበደ ነገር ውስጥ ገባሁ። ሳዋ ላይ ከመጥፎ ነገር የሚከላከልህ ነገር የለም። ቤትህ፣ በተለይ ደግሞ ወጣትም ሆነህ መንፈሳዊ ሰው ከሆንክ፣ ቤተሰብህ፣ ወንድሞችህ፣ ህብረተሰቡ በምክር በተግሳጽ ይጠብቁሀል። በዛም ከብዙ ክፉ ነገር ትሰወራለህ። የባድመ ጦርነት ላይ ተሰለፍኩኝ። የጥይት ድምፅ ከማያንቀላፋበት፣ አብረውን የዘመቱ እኩያ ጓደኞቼን ካጣሁበት የባድመ ጦርነት በሕይወት ተርፌ ወደቤተሰቦቼ ተመለስኩኝ። ባድመ ላይ ተማርኬ ስለነበር ደዴሳ ላይ ቆይቼ ሁለቱ አገራት ምርኮኞች ሲለዋወጡ ነበር ወደ ኤርትራ የተመለስኩት። በሕይወቴ የተቸገርኩበት ቀን እንደ ወታደር ለመጀመሪያ ጊዜ ሰው ከሰው ጋር ሲዋጋ ያየሁት እንደ ጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር ሰኔ 10 1998 በትግራይ ማቲዎስ ምሽግ የነበረው የኢትዮጵያ ሰራዊት ላይ ተኩስ ስንከፍት ነው። ጦርነቱ ከቀኑ 10 ሰዓት ነበር የተጀመረው። በብዙ መልኩ ስጋት ነበረኝ። እንደፈራሁትም በሕይወቴ አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የወደቅኩበት ቀን ነው። ብዙ ሰው እዚያ የጦርነት አውድማ ላይ ቀረ። ያን ቀን ማታ 3፡30 ሰአት ላይ አውሎ ንፋስ የቀላቀለ ዝናብ ዘንቦ የጦር መሳሪያዎች አንደበት ዝም አለ፤ እኛም ወደ ምሽጋችን ተመለስን። ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ሠራዊት ለማጥቃት በሄድንበት ጊዜ ሳይገባን እናላግጥ ነበር። ሲተረክልን የነበው ጦርነት ደርሶ በአይኔ አየሁት አልኩኝ። ፊታቸው ላይ ስንደርስ ግን ቦንብ እንደቆሎ ተወረወረብን። ጥይት እንደ ዝናብ ተርከፈከፈብን፣ ከፊት ከኋላ ጓደኞቼ ረገፉ። ኦሮማይ! አበቃ! • ሴት አስገድዳ ከወንድ ጋር ወሲብ ብትፈጽም፤ አስገድዶ መድፈር ይባላል? እውነት ነው "አገር ተወረረ ሲሉን እምቢ አይባልም ሄድን" ግን ጦርነት ኪሳራ ነው። ከመግደል ውጪ ሌላ አታስብም፤ ጠቅላላ ተቀይረህ ሌላ ሰው ትሆናለህ። እኔም ሌላ ሰው ሆንኩኝ። "ሳልሳይ ወራር" (ፀሐይ ግብዐት ዘመቻ) በምንለው የኢትዮጵያ ሰራዊት ባጠቃበት የመጨረሻው ጦርነት ተማርኬ በህይወት ከቀሩት የሻዕቢያ ሰራዊት አንዱ ነኝ። ከዚያ በኋላ ለ11 ዓመታት ብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ስሰጥ ቆየሁኝ። በደሞዝ፣ በሌላ ሌላ ነገር የሚታይ ዕድገት ባለመኖሩ ተስፋ ቆረጥኩኝ። እኔ ወታደር ነኝ? እስረኛ? የሚል ስሜት ይሰማኝ ነበር። ከኤርትራ መራቅ አለብኝ ብዬም ወሰንኩ። ከዚያም ከኤርትራ መንገድ አሳብሬ ትግራይ ገባሁ፤ ከትግራይ አዲስ አበባ፤ ከአዲስ አበባ እስራኤል። ከኤርትራ አይደለም እጅና እግሬን አየሩንም ይዤ ብወጣ ደስ ባለኝ። ኑሮ በስደት ከተማ በልጅነቴ ሳገለግላት ስለነበረችው ስላሴ ኮዓቲት ቤተክርስቲያን አሁንም እሰማለሁ፤ አባቶቻችን ሁሉም አልፈዋል፤ አገልጋዮችም የሉም። ካሉም ከመንግሥት ፍቃድ ውጪ መሄድ አይችሉም ሲባል እሰማለሁ። ያው የኤርትራ ህዝብ እያሳለፈው ያለውን ሁሉ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
590
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኢንዶኔዥያ ውስጥ ዌል የተባለው የባህር እንስሳ 6 ኪሎ ያህል ፕላስቲክ ውጦ ተገኘ\nSummary: ነገሩ ወዲህ ነው፤ ዌል የተባለው የባህር ላይ ግዙፍ እንሰሳ ይሞትና በማዕበል ኃይል የተገፋው በድን ሰውነቱ ኢንዶኔዥያ በሚገኝ አንድ ባህር ዳርቻ ላይ ይገኛል።\nArticle (Max 500 characters):
አጋጣሚ ሆኖ የባህር ዳርቻው የአንድ ብሔራዊ ፓርክ አካል ነበርና የፖርኩ ሰዎች የዌሉን ሆድ በቀደዱ ጊዜ መዓት ኩባያ ያያሉ። 6 ኪሎ ያህል ይሆናል የተባለ የፕላስቲክ ዓይነት የተገኘበት ይህ ዌል 'ታይዋን ተራ' የሚል ቅፅል ስያሜ እየተሰጠው ነው። 115 ኩባያ፤ አራት የፕላስቲክ ጠርሙስ፤ 25 የፕላስቲክ ፌስታል እና ሁለት ነጠላ ጫማዎች። • ትላልቅ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድቦች "አዋጭ አይደሉም" 9.5 ሜትር ርዝመት ያለው ይህ እንሰሳ ሆዱ ውስጥ መዓት ፕላስቲክ መገኘቱ የአካባቢ ጥበቃ ሰዎችን እያስቆጣ ነው። ኢንዶኔዥያዊቷ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያ ድዊ ሱፕራፕቲ ሁኔታውን «እጅግ ደስ የማያሰኝ» ሲሉ ይገልፁታል። ባለሙያዋ እንሰሳው ሊሞት የቻለው በፕላስቲኮች ምክንያት ነው ባንል የፕላስቲኮች አለመፈጨት ከጊዜ በኋላ ሕይወቱን ሊያሳጡት እንደሚችሉ እሙን ነው የሚል አመክንዮ ያስ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
165
Title: ግብጽ በ2 ወራት ብቻ 57 ሰዎችን በስቅላት ቀጣች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ግብጽ ባለፉት ጥቅምትና ኅዳር ወራት ብቻ 57 ሰዎችን በስቅላት ቀጥታለች። ይህም በፈረንጆች 2019 በስቅላት ከተቀጡ ጠቅላላ ሰዎች እጥፍ በ2 ወራት ብቻ መፈጸሙን ያሳያል። ግብጽ በአምነስቲ ዘገባ ላይ ያለችው ነገር የለም። ባለፈው ወር አምነስቲ ባወጣው አንድ ሪፖርት በግብጽ የሰብአዊ መብት አያያዝ ማሽቆልቆል ላይ የሰላ ትችት ሰንዝሮ ነበር። የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ እንደሚለው በቁጥር በርከት ያሉ ተቃዋሚዎች እና የመብት ተቆርቋሪዎች በግብጽ ብዙ ውጣ ውረድ እየደረሰባቸው ነው። ግማሾቹ የታሰሩ ሲሆን ቀሪዎች ደግሞ ከአገር እንዳይወጡ ተደርገዋል። አንዳንዶቹ ደግሞ በአልሲሲ መንግሥት ሀብትና ንብረታቸው እንዳይንቀሳቀስ ተወስኖባቸዋል። አልሲሲ በ2013 ወደ ሥልጣን የመጡት በዲሞክራሲያዊ መንገድ ሥልጣን ላይ የወጡትን ሟቹን መሐመድ ሞርሲን በመፈንቅለ መንግሥት ከጣሉ በኋላ ነው። በአብላጭ ድምጽ ወደ ሥልጣን መጥተው የነበሩት ሙሐመድ ሙርሲ በእስር ቤት ሳሉ ታመው ብዙም ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ መሞታቸው ይታወሳል። አልሲሲ በአገሬ አንድም የፖለቲካ እስረኛ የለም ይላሉ። የአምነስቲ ጥንቅር እንደሚያስረዳው በግብጽ በስቅላት የሚቀጡ ሰዎች ቁጥር በአንድ ጊዜ ማሻቀብ የጀመረው በካይሮ እጅግ ጥብቅ እንደሆነ ከሚነገርለት ከቶራ እስር ቤት ፍርድኞች ለማምለጥ ከሞከሩ ወዲህ ነው። በእስር ቤት የማምለጥ ሞክረው በርካታ የሞት ፍርደኞችና ፖሊሶች መሞታቸው አይዘነጋም። ግብጽ በቅርብ ሳምንታት ውስጥ በሰብአዊ መብት ድርጅቶች የሚሰሩ በርከት ያሉ ዜጎቿን በማሰሯ ከዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና ከመብት ተሟጋቾች ዘንድ ከፍ ያለ ወቀሳ ሲቀርብባት ከርሟል። የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ግን ሕግን የማስከበር እርምጃ ተወሰደ እንጂ ሌላ የሆነ ነገር የለም ይላሉ።
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
218
Title: በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ የሚጫወተውን ኮከቧን የማታውቀው አገር\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኩባ ዜጎች ቀሪው ዓለም በስፋት የሚተቀምባቸውን መረጃና የግንኑነት ዘዴዎች በቀላሉ ኤኣገኙም። በዚህም በይነ መረብ እንደልብ ማግኘት አይታሰብም። ቢሆንም አንድ እናት ግን ይህ አላገዳትም፤ በአንድ ዶላር የገዛችውን ካርድ ፍቃ ወደ ጉግል በመክፈት በመፈለጊያው ሳጥን ውስጥ 'ኦኔል ኸርናንዴዝ' ስትል ትተይባለች። በፕሪሚዬር ሊግ ታሪክ የመጀመሪያው ኩባዊ የሆነው ተጫዋች እናት እንዲህ ነው ስለልጇ ሁኔታ የምታጣራው። የ27 ዓመቱ የኖርዊች ቡድን የክንፍ መስመር ተጫዋች ኸርናንዴዝ የተወለደው በኩባዋ ሞሮን ከተማ ውስጥ ነው። ከተማዋ 'ፌርማታ'ናት። ሰዎች ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ሲያቀኑ አረፍ የሚሉባትና ሻይ ቡና የሚቀማምሱባት። ኸርናንዴዝም እትብቱን በቀበረባት ከተማ ብዙም መቆየት አልሻተም። ገና በስድስት ዓመቱ ነበር ይህችን ከተማ ጥሎ የወጣው። እናቱ አንድ ጀርመናዊ ቱሪስት ተዋወቀች። ከዓመት በኋላ ጋብቻ ፈጽማ ልጆቿን ኩባ ውስጥ በመተው ወደ ጀርመን አቀናች። በኀወላም ከሁለት ዓመት በኋላ ኸርናንዴዝና እህት ወንድሞቹም ወደ ጀርመን ሄዱ። ይህ ውሳኔ የ21 ዓመቷን እናትና የስድስት ዓመቱን ኸርናንዴዝ ሕይወት ቀየረ። የኸርናንዴዝ እንጀራ አባት የእግር ኳስ አሰልጣኝ ነበር። አንድ የሕፃናት ቡድን የተቀላቀለው በእናቱ የስፓኒስ ቁጣና ጩኸት እየታገዘ ኸርናንዴዝ ኳስ እየገፋ በክንፍ በኩል መብረሩን ቀጠለ። በአውሮፓውያኑ 2010 የ17 ዓመቱ ኸርናንዴዝ ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ጉዞውን 'ሀ' ብሎ ጀመረ። ለጀርመን ከ18 ዓመት በታች ቡድንም መመረጥ ቻለ። የቀድሞው የባየርን ሚዩኒክ እና የሊቨርፑል ተከላካይ የነበሩት ክርስትያን ዚግ ታዳጊውን ኦኔልን አሰልጥነውታል። "ኦኔል ወጣት እያለ ጠንካራ ሠራተኛ ነበር" ይላሉ። ኦኔል ኸርናንዴዝ ከጀርመኑ ኢንትራክት ብሮንሽዌግ በ2.5 ሚሊዮን ዩሮ ኖርዊችን የተቀላቀለው በመስከረም ወር በ2018 ነበር። ኦኔል ለእንግሊዝኛ ባዕድ ነበር። ነገር ግን ልክ በልጅነቱ ከስፔንኛ ወደ ጀርመንኛ እንደተሸጋገረው ሁሉ እንግሊዝኛን መሽምደድ ያዘ። በመጀመሪያው ዓመት ብቻ 8 ጎሎችን አስቆጠረ፤ 10 ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀበለ። የቻምፒዮንሺፑ ክለብ ኖርዊች፤ በኦኔልና በቡድን አጋሮቹ ታግዞ ጉዞ ሽቅብ ወደ ፕሪሚዬር ሊግ አደረገ። ኦኔል ኸርናንዴዝ ኖርዊች ከሊቨርፑል ጋር በነበረው ጨዋታ ተቀይሮ ሲገባ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግን ኳስ የነካ የመጀመሪያው ኩባዊ ሆነ። ነገር ግን ኩባውያን ስለ ኮከቡ የሚያውቁት እምብዛም ነው። የኸርናንዴዝ ኦኔል እናት እናቱ፤ ኸርናንዴዝ ከልጅነቱ ጀምሮ ለኩባ ብሔራዊ ቡድን መጫወት ይሻ እንደነበር ትናገራለች። እናቱ የኦኔል ወኪል በመሆኗ ከኩባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ትወያያለች። "ወደ ሃቫና ሄጄ ብዙ ጊዜ ስብሰባ አድርጊያለሁ፤ እስካሁን ድረስ ለምን ለብሔራዊ ቡድን እንዳልመረጡት ግን አይገባኝም።" ኩባ ውስጥ ያሉ የስፖርት አፍቃሪዎች ስለ ኸርናንዴዝ ሰምተው አያውቁም። ኩባዊው ኦስካልዶ ሱዋሬዝ ሊቨርፑል ከናርዊች ሲጫወት ተመልክቷል። ጨዋታ አድማቂዎቹ ተንታኞች ኸርናንዴዝ ፕሪሚዬር ሊግ የተጫወተ የመጀመሪያው ኩባዊ ነው ሲሉም ሰምቷል። "ከዚያ በኋላ ግን አላየሁትም። ለትላልዎቹ ክለቦች ቢጫወት ኖር እናውቀው ነበር። እዚህ በይነ-መረብ ውድ ስለሆነ ዜና ከራድዮ እንጂ ከጉግል አይደለም የምናገኘው" ይላል። "ለትልቅ ሊግ መጫወቱ ያስደስተኛል። ነገር ግን ኩባ ውስጥ ኔይማርና ሜሲ እንጂ እሱ ብዙም አይታወቅም" ይላል ኦስካልዶ ሱዋሬዝ። ኸርናንዴዝ፤ እንኳን በኩባ ዋና ከተማዋ ሃቫና ይቅርና በትውልድ ስፍራው ሞሮንም ብዙም ታዋቂ አይደለም። "ችግሩ ኩባ ውስጥ እግር ኳስ ይህን ያህል ተወዳጅ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
417
Title: የማራዶና ሬሳን የማቃጠሉ ሥነ ሥርዓት እንዲዘገይ ፍርድ ቤት ወሰነ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ትናንት የአርጀንቲና አንድ ፍርድ ቤት የማራዶና ሬሳ ለዘረ መል (DNA)ምርመራ ስለሚፈለግ ‹ባለበት ይጠበቅ› የሚል ውሳኔን አሳልፏል፡፡ አሁን ሬሳው ለጊዜው ቦነስ አይረስ ውስጥ በሚገኝ በአንድ የግል መካነ መቃብር ላይ ያረፈ ሲሆን የዳኛው ውሳኔ ሬሳውን ወደ አመድነት የመቀየር ሥነ ሥርዓቱን ያዘገየዋል ተብሏል፡፡ ማራዶና ባለፈው ወር በተወለደ በ60 ዓመቱ ከልብ ጋር በተያያዘ በሽታ ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ይታወሳል፡፡ ዳኛው ሬሳው ‹ በመልካም ሁኔታ እንዲቆይ ይደረግ› የሚለውን ውሳኔ ሊያስተላልፉ የቻሉት አንዲት ሴት ማራዶና አባቴ ሳይሆን አይቀርም በሚል ለፍርድ ቤቱ ማመልከቷን ተከትሎ ነው፡፡ ማራዶና አባቷ እንደሆነ ለማረጋገጥ የግድ የዘረመል ናሙና ስለሚያስፈልግ ነው ሬሳውን የማስወገዱ ሥነ ሥርዓት እንዲዘገይ የሆነው፡፡ ማራዶና በጋብቻ ያፈራቸው ሁለት ሴት ልጆች ብቻ ነው ያሉት፡፡ ከነዚህ ሴት ልጆች እናት ጋር ከተፋታ በኋላ ግን በትንሹ 6 ልጆችን ‹ልጆቼ ናቸው› ብሎ ተቀብሏቸዋል፡፡ ሆኖም እርሱ ከጋብቻ ውጪ የወለዳቸው ልጆች ቁጥር ከዚህ በብዙ እጥፍ ሊኖሩ እንደሚችሉ የአኗኗር ዘይቤውን የሚያውቁ ይገምታሉ፡፡ የሱን ሞት ተከትሎ ልጆቹ ነን ያሉ በርካታዎች ሲሆኑ አሁን ለጊዜው ለፍርድ ቤት ያመለከተችው የ25 ዓመቷ ማጋሊ ጊል ናት፡፡ ማጋሊ ጊል ማራዶና በሕይወት እያለ ልጄ ናት ብሎ እውቅና ሰጥቷት አያውቅም፡፡ ማጋሊ በጉዲፈቻ ያደገች ሲሆን እናቷን ከ2 ዓመት በፊት ባገኘቻት ጊዜ አባቴ ማን ነው ብላ ስትጠይቃት፣ አርማንዶ ማራዶና ሊሆን ይችላል እንዳለቻት አስታውሳለች፡፡ ማጋሊ ጊል በኢንስታግራም በለቀቀችው ቪዲዮ ሰዎች ገንዘብ በመሻት ያደረገችው አድርገው እንደሚያስቡ ጠቅሳ ነገር ግን አባቷን የማወቅ ሂደት ዓለም አቀፍ መብት ነው ብላለች፡፡ ማራዶና በኖቬምበር 25 መሞቱን ተከትሎ ቦነስ አይረስ በአንድ መካነ መቃብር ውስጥ ነው የተቀበረው፡፡ ፍርድ ቤት የማራዶና ሬሳ ወደ አመድነት የመቀየሩ ተግባር እንዲዘገይ መጀመርያ የወሰነው በአሟሟቱ ላይ የሬሳ ምርመራ እንዲደረግ በማስፈለጉ ነበር፡፡ ማራዶና በሕክምና ስህተት ነው እንጂ አይሞትም ነበር ብለው የሚገምቱ ብዙዎች ናቸው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በግል ሐኪሙ ላይ ፖሊስ መርመራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ የትናንቱ የፍርድ ቤት ውሳኔ ግን የማራዶና ልጅ ነን የሚሉትን ለማስተናገድ በሚል የተራዘመ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እያለ ሮይተርስ የዜና ወኪል የማራዶናን ጠበቃ አናግሮ ባገኘው መረጃ መሰረት የማራዶና ዘረ መል ቅንጣት ማራዶና ከመሞቱ በፊት የተወሰደና የተቀመጠ ስለሆነ ሬሳውን የማቃጠሉ ሥነ ሥርዓት ማዘግየት አያስፈልግም ብሏል፡፡ ማራዶና የፋይናንስ አያያዙ የተዝረከረከ ስለነበረ በህጋዊ ልጆቹና ከጋብቻ ውጭ የተወለዱት ልጆቹ እንዲሁም የማራዶና ልጆች ነን እያሉ በመጡ ልጆች መሀል ዘለግ ያለ የፍርድ ሒደት ይኖራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
amh_Ethi
validation
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
346
Content: ኒማ በተባለው ፖሊስ ጣቢያ መስኮት ሰብረው በመግባት መዝረፋቸው ተገልጿል። ባለስልጣናቱ ምርመራ ቢጀምሩም እስካሁን በተጠርጣሪነት የያዙት እንደሌለም አሳውቀዋል። ክስተቱ ብዙዎችንም አስደንግጧል፤ መገረምም ፈጥሯል። አንደኛ ሌቦቹ እንዴት ቢደፍሩ ነው ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ የቻሉት የሚለው ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ፖሊስ ጣቢያ የተመደቡ ጠባቂዎች አለመኖራቸው መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ባለስልጣናቱ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት ዘራፊዎች መስኮት ሰብረው በገቡበት ወቅት ፖሊሶች የጦር መሳሪያዎችን እንዲሁም ሌሎች ተጠርጣሪዎች የተያዙበትን ህንፃ እየጠበቁ ነበር ብለዋል። በአሁኑ ወቅትም በዘራፊዎቹ የተሰበረው የፖሊስ መስኮትም እየተጠገነ ነው ተብሏል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በዛሬዋ ዕለት በጋና መዲና አክራ ዘራፊዎች አንድ የፖሊስ ጣቢያን መስኮት ሰብረው በመግባት ላፕቶፕ፣ ቴሌቪዥንና የፖሊስ መለዮ አልባሳቱን እንደሰረቁ ተገልጿል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
101
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ሰዎችን በፊት ገጽታቸው "ጉግል" ማድረግ ሊጀመር ነው\nSummary: የምንፈልገውን ሰው ስሙን ጽፈን በበይነ መረብ ብንፈልገው እናገኘዋለን። ያም ካልሆነ በአድራሻው፣ ያም ካልሆነ በስልክ ቁጥሩ።\nArticle (Max 500 characters):
አሁን እየመጣ ያለው ቴክኖሎጂ ግን ሰዎችን በፊት መልካቸው ፈልፍሎ የሚያወጣ ሆኗል። ይህ ፒምአይስ የሚባል ነገር አንድ ሰው ራሱንም ሆነ የሌላ ሰው ፎቶ በማስገባት በይነ መረብ ተጨማሪ ምስሎችን ለቅሞ እንዲያመጣ የሚያደርግ ነው። ይህ ነገር ታዲያ የሰዎችን ምስጢርና የግላዊ መብት የሚጥስ ነው በሚል ተቃውሞ እየቀረበበት ነው። ፒምአይስ ግን ራሱን የሚገልጸው በዚህ መንገድ አይደለም። ሰዎች እንዲያውም ምስላቸው የት እንዳለ እንዲደርሱበት አግዣቸዋለሁ ይላል። "ቢግ ብራዘር ዋች" የተባለ በሰዎች ምስጢር ጥበቃ ላይ የተሰማራ ድርጅት የእዚህ ቴክኖሎጂ መፈጠር አገራት ዜጎቻቸውን በቀላሉ እንዲሰልሉ ያስችላቸዋል። ይህ ደግሞ ጥሩ ዜና አይደለም። ከዚህም ባሻገር ኩባንያዎች ሰዎችንና ምስላቸውን እንዲነግዱበት ይገፋፋቸዋል ይላል ቢግ ብራዘርስ። የፊት ገጽታ የበይነ መረብ አሰሳ የሰዎችን ግላ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
150
Content: ኩባንያው በአሁኑ ወቅት የማስታወቂያ ገቢውን በሽርክና መርሃ ግብሩ ላይ ከተመዘገቡ ቪዲዮ ሠሪዎች ጋር ይጋራል። ከዚህ በኋላ ግን ዩቲዩብ የሽርክና መርሃ ግብሩ አካል ያልሆኑ አንዳንድ ቪዲዮዎች ላይም ማስታወቂያዎችን ማስገባት እጀምራለሁ ብሏል። በአገልግሎት ውሉ ላይ በተደረጉ ለውጦች ምክንያት ዩቲዩብ ከማስታወቂያዎቹ የሚገኘውን ገቢ ለቪዲዮ ሠሪዎች አያጋራም ማለት ነው። በተጨማሪም ተመልካቾች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ማስታወቂያዎችን እንዲያዩ ሊገደዱ ይችላሉ ተብሏል። የዩቲዩብ የሽርክና መርሃ ግብር አካል ለመሆን ጥያቄ ማቅረብ የሚያስፈልግ ሲሆን፤ 1000 በላይ ተከታይ ላላቸው እና በአንድ ዓመት ውስጥ ለ4000 ሰዓታት ቪዲዮዎቻቸው ለታዩላቸው ብቻ የሚሰጥ ነው። ዩቲዩብ በመርሃ ግብሩ ውስጥ የሌሉ ቪዲዮ ሠሪዎች "ከእነዚህ ማስታወቂያዎች የገቢ ድርሻ አይወስዱም" ቢልም ቪዲዮ ሠሪዎች በመደበኛ መንገድ የሽርክና መርሃ ግብር አካል ለመሆን ጥያቄ ማቅረብ ዕድል ይኖራቸዋል ተብሏል። እንደ ዩቲዩብ የማመልከቻ ሂደት ገለፃ ጥያቄዎች በሰዎች እንዲገመገሙ ወረፋ ተራቸውን እንዲጠብቁ እንደሚደረግ ገልጾ ይህም ከአንድ ወር በላይ ሊፈጅ ይችላል ብሏል። ጋዜጠኛና ደራሲው ክሪስስቶከል-ዎከር "ይህ ማለት የሽርክና መርሃ ግብሩ አካል ያልሆነ አነስተኛ የቪዲዮ ሠሪ ምንም ዓይነት የማስታወቂያ ገቢ ሳያገኝ ብዙ ተመልካች ያገኛል ማለት ነው" ሲል ያስረዳል። "አንድ የቪዲዮ ሠሪ ስኬቱን ተጠቅሞ እንደ ስፖንሰር ባሉ ሌሎች ገቢዎች ሊጠቀም ቢችልም ውሳኔው ግን እንግዳ ይመስላል" ሲል ጥያቄ አንስቷል። "ዩቲዩብ ቀድሞውንም ትኩረቱ እጅግ በጣም ብዙ ገንዘብ በማግኘት ላይ ነው" ሲልም አብራርቷል። "በበቂ ሁኔታ ሳይክሳቸው ወይንም ላደረጉት አስተዋጽኦ ተገቢውን እውቅና ሳይሰጣቸው ዩቲዩብ በሥራቸው ይበልጥ ተጠቃሚ ለመሆን የፖሊሲ ለውጥ ማድረጉ ቪዲዮ ሠሪዎችን ይበልጥ የሚያበሳጭ ነው" ብሏል። ለውጦቹ በአሜሪካ ውስጥ እየተጀመሩ ሲሆን አዲሱ ውል በሚቀጥለው ዓመት በሌሎች ቦታዎችም "ተግባራዊ ይሆናሉ" ሲል ዩቲዩብ አስታውቋል። ይህ የዩቲዩብ ውሳኔ ተቃውሞ ቢገጥመውም ሀሳቡን የመቀየር ዕድሉ ጠባብ መሆኑን ስቶከል-ዎከር ገልጿል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ዩቲዩብ ብዙ ቪዲዮዎች ላይ ማስታወቂያዎችን ማሳየት እንደሚጀምር እና ለሁሉም ግን ክፍያ ላይፈጽም እንደሚችል አስታወቀ፡፡
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
257
አንጀሊን ኡሳናሴ ከየማህጻን በር ጫፍ ካንሰር የዳኑ በአፍሪካ ግን ይህ በሽታ ከየትኛውም የዓለማችን ክፍል በተለየ መልኩ በከፍተኛ ደረጃ ገዳይ ነው፤ ምንም እንኳ ቀድሞ መከላከል ቢቻልም። በሩዋንዳ የተጀመረው በሽታውን የመከላከል እንቅስቃሴ ውጤትማ መሆኑን ተከትሎ ሌሎች የአፍሪካ አገራት የሩዋንዳን ተመሳሌት መከተል ጀምረዋል። አንጀሊን ኡሳናሴ በሩዋንዳ መዲና ኪጋሊ ትኖራለች። የ67 ዓመት አዛውንቷ አንጀሊን በማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ህይወቷ እንዴት እንደተቀየረ ታስታውሳለች። ልክ የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ ነበር ድንገት በሙታንታዋ ላይ ደም የተመለከተችው። የ67 ዓመት ሴት መቼም የወር አበባ ልታይ አትችልም። እንዲህ አይነት ምልክት በእራሷ ላይ ካየች ዓመታት አልፈዋል። "በአቅራቢያዬ ወደሚገኝ የጤና ተቋም ሄድኩኝ። ከዚያም ሃኪሞች የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ምረመራ እንዳደርግ ነገሩኝ። የምረመራ ውጤቱ ሲመጣ በሽታው እንዳለብኝ አሳየ። በጣም ተደናገጥኩ። ልቀበለው አልቻልኩም። የምሞት መሰለኝ" በማለት የነበረውን ሁኔታ ታስታውሳለች። አንጀሊን በሽታውን በጊዜ ማወቋ እና የህክምና ዕርዳታ ማግኘቷ ህይወቷን እንደታደረገው ታምናለች። ዛሬ ላይ ቢሆን ግን አንጀሊን ይህ በሽታ ባልያዘት ነበር። ምክንያቱም በመላው ሩዋንዳ የተጀመረው የቅድመ ማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ምረመራ እና ክትባት በታደጋት ነበር። ለማህጻን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ መከሰት በግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚተላለፈው ሂዩማን ፓፒሎማ ቫይረስ (ኤችፒቪ) አብዛኛውን ጊዜ እንደ ምክንያት ይጠቀሳል። • አስጊነቱ እየጨመረ ያለው ካንሰር ምንም እንኳ በአፍሪካ ይህ በሽታ ከፍተኛ ሞት የሚያስከትል ቢሆንም 10 አገራት ብቻ ናቸው የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ክትባትን ለዜጎቻቸው የሚሰጡት። ከእነዚህም መካከል ኢትዮጵያ አንዷ ተጠቃሽ አገር ናት። በአፍሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 ሃገራት ብቻ ናቸው የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር ክትባትን ለዜጎቻቸው የሚሰጡት። በምዕራብ አፍሪካ ውስጥ ከሚገኙ አገራት ለዜጎቿ ክትባቱን በብቸኝነት የምታቀርበው ሴኔጋል ናት። በምሥራቅ አፍሪካ ደግሞ ኬንያ፣ ኡጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ ለዜጎች ክትባቱን ስለሚያቀርቡ በማህጻን በር ጫፍ ካንሰር የሚከሰተው ሞት ከሌሎች የአህጉሪቱ ቀጠና ጋር ሲነጻጸር ዝቅ ያለ ነው። ሩዋንዳ ከስምንት ዓመታት በፊት የጀመረችው ዘመቻ አዎንታዊ ውጤት አስገኝቶላታል። ከ10 ሴቶች 9 ሴቶች ክትባቱን ማግኘት ችለዋል። ይህ ውጤት ግን ያለፈተና አልነበረም የመጣው። ክትባቱ የሚያስወጣው ከፍተኛ ገንዘብ እስከ ለክትባቱ ያሉ የተሳሳቱ አመለካከቶች ሩዋንዳዊያን የተሻገሯቸው ጋሬጣዎች ናቸው። "አሁንም ቢሆን የማህጻን በር ጫፍ ካንሰር በሽታ እርግማን ነው በማለት ወደ ሃኪም ከማቅናት ይልቅ ወደ ጠንቋዮች ጋር የሚሄዱ ሴቶች አሉ" በማለት አንጀሊን ትናገራለች። ከዚህ በተጨማሪ በበሽታው ምክያት 'ማህጸናችን እንዲወጣ ሊደረግ ይችላል' የሚለው ስጋት በርካታ ሴቶች ወደ ህክምና እንዳይሄዱ ይገድባቸዋል። የኤችፒቪ ክትባት በሽታው በወጣቶች መካከል እንዳይስፋፋ በከፍተኛ ደረጃ ያደርጋል መንግሥት የማኅበረሰብ መሪዎችን፣ አብያተ ክርስቲያናትን፣ የመንደር መሪዎችን፣ የጤና ሰራተኞችን፣ ትምህርት ቤቶችንና የመገናኛ ብዙኃንን በመጠቀም በክትባቱ ዙሪያ የሚነዙ አፈታሪኮችን ለማስወገድ ዘመቻ አካሂዷል። ተማሪ ለሆኑት ልጃገረዶች በትምህርት ቤት ለማይማሩት ደግሞ በየቤታቸው ክትባቱን እንዲያገኙ ተደርጓል። የጤና ባለስልጣናትም ክትባቱ በተፈለገበት ቦታና ጊዜ ሁሉ በበቂ ሁኔታ በፍጥነት እንዲገኝ አድርገዋል። የኤችፒቪ ክትባት በሽታው በወጣቶች መካከል እንዳይስፋፋ በከፍተኛ... \n\nGive me a good title for the article above.
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ለማህጸን ለካንሰር መከላከያ ክትባት ከሚሰጡ ጥቂት አገራት አንዷ ናት
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
405
Title: ኤርትራ አሜሪካ የጣለችው የቪዛ እገዳ አግባብነት የለውም አለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በውሳኔው ቅሬታውን ገልፆ "ውሳኔው አሉታዊ መልእክት የሚያስተላልፍ ነው ብሎታል። መግለጫው እንዳተተው ባለፉት 20 ዓመታት የኤርትራን ህዝብ ''በተቀናጀ ሁኔታ ለመቀነስ ድብቅ ፍላጎት ያላቸው ሀገራት'' የጥገኝነት ጥያቄዎችን ያለቅድመ ሁኔታ በመቀበል እና በተሳሳቱ መረጃዎች ላይ በመመስረት የሚወስዱትን እርምጃ በተደጋጋሚ ሲቃወም እንደነበር ጠቅሷል። • አሜሪካ ኤርትራን ጨምሮ በስድስት አገራት ላይ የቪዛ እገዳ ጣለች • ናይጄሪያ የቪዛ እገዳው እንዲነሳ የትራምፕን ማሻሻያ እቀበላለሁ አለች መንግሥታቸውም ከዚህ በፊት የነበሩት የአሜሪካ አስተዳደሮች ተመሳሳይ ፖሊሲዎችን በመከተላቸው በጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር 2004 እና 2009 ላይ ያለውን አቤቱታ ህጋዊ በሆነ መንገድ ማስገባቱን ገልጿል። ''የአሁኑ ውሳኔ ከዚህ በፊት የነበሩትን ከግምት ውስጥ ያስገባ አይደለም። ነገር ግን ዘዴያዊ በሆነ መልኩ ኤርትራን ነጥሎ የሚለይና ስለሀገሪቱ አሉታዊ መልእክት የሚያስተላልፍ ነው።'' ''ስለዚህም የኤርትራ መንግሥት በውሳኔው የተሰማውን ቅሬታ መግለጽ ይወዳል። ውሳኔው ወዳጅነትን ከግምት ውስጥ ያላስገባና ከዚህ በፊት ገንቢ በሆነ መልኩ ስህተቶችን ለማረም የሚወሰዱ የአስተዳደሩ ፖሊሲዎች ጋር የሚጣረስ ነው።'' በማለት መግለጫው አስፍረወል ከሰሞኑ አሜሪካ ኤረትራን ጨምሮ ናይጄሪያ፣ታንዛኒያ፣ ሱዳን፣ ኪርጊዝስታን እና ሚያንማር ላይ ከምትሰጣቸው የተወሰኑ የቪዛ አይነቶችን እንዳያገኙ እገዳ መጣሏን አስታውቃለች። እገዳው ይፋ ከተደረገ በኋላ ናይጀሪያ ያለባትን የፀጥታና ደህንነት ክፍተት ለማሻሻል እንደምትሰራ የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ሙሃመድ ቡሃሪ ቢያስታውቁም የኤርትራ መንግስት ግን እገዳው ተገቢ አይደለም ብሏል።
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
196
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: "የ13 ዓመት ልጄን በነጭ ፖሊስ ልትገደል ትችላለህ ማለት ልብን ይሰብራል" ሶማሊያዊቷ እናት በአሜሪካ\nSummary: ባለፈው ሳምንት በሚኒያፖሊስ ጥቁር አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ እጁ ከኋላ እንደተጠፈረ ከመሬት ላይ ተጣብቆ ነጭ ፖሊስ አንገቱን በጉልበቱ ለአስር ደቂቃ ተጭኖት ህይወቱ ማለፉን ተከትሎ በአሜሪካ እንዲሁም በተለያዩ በርካታ አገራት ተቃውሞዎችን አቀጣጥሏል።\nArticle (Max 500 characters):
ከተቃውሞዎቹ ባሻገር ለጥቁር፣ ቀደምት አሜሪካውያንና ከነጭ ውጭ ላለው ማህበረሰብ ደግሞ ንዴትን ብቻ ሳይሆን ፍራቻንም አንግሷል። በተለይም በነጭ ፖሊሶች እጅ የሚገደሉት ታዳጊዎች ጭምር መሆናቸው ቤተሰቦች ላይ የሚፈጥረው ጭንቀትና ፍራቻ ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ይከብዳል። በማያቋርጥ ፍራቻ ከሚኖሩት መካከል ሶማሊያዊቷ ኢፍራህ ኡድጉን ትገኝበታለች። በኦሃዮ የሳይንስ መምህር ስትሆን ወደ አሜሪካም የሄደችው ገና በአስራ ሁለት አመቷ ነው። የሶማሊያን እርስ በርስ ጦርነት ሽሽት ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም ሌላ መከራ ዘረኝነት ተቀብሏቸዋል። በአሁኑ ሰአት የ13 አመት ታዳጊ ልጅ ያላት ሲሆን የዘር ክፍፍል በነገሰበት፣ የነጭ የበላይነት በሚቀነቀንበትና ጥቁሩ ማህበረሰብ መዋቅራዊና የፖሊስ የጭካኔ በትር በሚያርፍበት ሃገር ልጅ ማሳደግ ልብ እንደሚሰብር አልደበቀችም። ቀደምት አሜሪካው
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
166
ፖሊሶች በዩኒቨርስቲዎች ቅጥር ጊቢ ገብተው ተማሪዎችን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ የተኮሱ ሲሆን፤ በባቡር ጣቢያዎች ተሳፋሪዎችን እየፈተሹ በመሆኑም መጨናነነቅ ተፈጥሯል። ባለፈው ሰኞ ከፍተኛ ተቃውሞ መካሄዱ ይታወሳል። • ''ፕሬዝደንት ትራምፕ እባክዎ ሆንግ ኮንግን ይታደጉ'' ሰልፈኞች • ተቃውሞ በቻይና፡ መንግሥት 'የውጭ ኃይሎችን' እየወቀሰ ነው • የሆንግ ኮንግ 'የተቃውሞ' ኬክ ከውድድር ታገደ አንድ የመብት ተሟጋች በፖሊስ የተተኮሰበት ሲሆን፤ ሌላ ተሟጋች ደግሞ በእሳት ተቃጥሏል። ሁለቱም በአሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ። ዛሬ በርካታ ትምህርት ቤቶች የደህንት ስጋት በመኖሩ እንደሚዘጉ ለተማሪዎቻቸው ቤተሰቦች በአጭር የጽሁፍ መልዕከት አስታውቀዋል። የሆንግ ኮንጓ ካሪ ላም በበኩላቸው አለመረጋጋት ቢኖርም ትምህርት ቤቶች እንደማይዘጉ ገልጸዋል። ሰኞ ተማሪዎችና ፖሊሶች መካከል ተፈጥሮ በነበረው ግጭት የባቡር አገልግሎት ተስተጓጉሎ፣ መንገዶች ተዘግተውም ነበር። በ 'ቻይኒዝ ዩኒቨርስቲ' ተቃዋሚዎች ፖሊሶች ላይ ድንጋይ ሲወረውሩ ፖሊሶች ደግሞ በምላሹ የፕላስቲክ ጥይት ሲተኩሱ ነበር። ይህን ተከትሎም በርካታ ዩኒቨርስቲዎች ትምህርት አቋርጠዋል። ሰኞ ከ260 በላይ ሰዎች የታሰሩ ሲሆን፤ ተቃውሞው ከጀመረበት ጊዜ እስካሁን በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሰዎች ቁጥር 3,000 ደርሷል። ካሪ ላም ተቃዋሚዎች "የሕዝብ ጠላት" ናቸው ሲሉ፤ አሜሪካ ደግሞ ሆንግ ኮንግ የገባችበት ውጥንቅጥ አሳስቦኛል ብላለች። የሆንግ ኮንግ እስረኞች ለቻይና ተላልፈው ይሰጡ የሚል ረቂቅ አዋጅን በመቃወም የተጀመረው ተቃውሞ፤ ረቂቁ ውድቅ ቢደረግም እንደቀጠለ ነው። የሆንግ ኮንግ ነዋሪዎች ዴሞክራሲ ይስፈን፣ ፖሊሶች ለተግባራቸው ተጠያቂ ይደረጉ ሲሉ ድምጻቸውን ማሰማቱን ቀጥለዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
የሆንግ ኮንግ ትምህርት ቤቶች በደህንት ስጋት ተዘጉ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
200
Doc to summarize: ነገር ግን ከዚህ ሁሉ ጀርባ በሀገሪቱ ያለው ምስል ለየት ያለ ነው። በቡርኪናፋሶ 23 በመቶ የሚሆኑት ክርስቲያኖች ከሙስሊሞች ጋር ትዳር መስርተው መኖር የተለመደና በብዛት የሚታይ ነው። እስቲ በዋና ከተማዋ ኡጋዱጉ የሚገኝ አንድ ቤተሰብን እንመልከት። • በቡርኪናፋሶ ቤተክርስቲያን ውስጥ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 14 ሰዎች ሞቱ • በቡርኪና ፋሶ መስጅድ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት 15 ሰዎች ተገደሉ የአምስት ዓመቷ አይሪስ ኦስኒያ ኡታራ ከአባቷ በወረሰችው የካቶሊክ እምነት እና በእናቷ የሙስሊም አስተምሮ መሰረት ነው የምታድገው። የፈረንጆቹን ገና ከአባቷ ጋር በደማቅ ሁኔታ የምታከብር ሲሆን በእስልምናው ደግሞ ኢድን ታከብራለች። ''አይሪስ ሁሌም ቢሆን ወደ መስጂድ ስሄድ አብራኝ እንድትሄድ አደርጋለሁ፤ እሁድ እሁድ ደግሞ ከአባቷ ጋር ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄዳ ትምህርት ትከታተላለች'' በማለት ስልጃቸው አስተዳደግ እናትየው ትናገራለች። የአይሪስ እናት አፎሳቱ በቀን አምስት ጊዜ በቤት ውስጥ የምትሰግድ ሲሆን አርብ ሲደርስ ደግሞ ልጇን ይዛ ወደ መስጂድ ትሄዳለች። አይሪስም ብትሆን የመጀመሪያውን ጸሎት ለማድረስ ከእናቷ ጋር በጠዋት ትነሳለች። '' እስልምና ሁሌም ቢሆን መቻቻልና ሌሎችን መቀበል ላይ የተመሰረት ነው፤ የሌሎችን ችግር መረዳት ነው እስልምና'' ትላለች አፎሳቱ። በእነ አይሪስ ቤት እስልምና ማስተማሪያ መጽሀፍት ቁርአን እንዲሁም የክርስትናው መጽሀፍ ቅዱስ ጎን ለጎን ተቀምጠው ይታያሉ። የአይሪስ አባት ዴኒስ እና እናቷ አፎሳቱ በቡርኪናፋሶ ቶዉሲያና ከተማ ከተዋወቁበት ጊዜ ጀምሮ ለስድስት ዓመታት አብረው ኖረዋል። በሚቀጥለው ዓመት ትዳር የመመስረት እቅድ ያላቸው ሲሆን ሰርጋቸው በሁለቱም እምነቶች ስነስርአት መሰረት እንዲካሄድ ይፈልጋሉ። • ቻይና ሙስሊም ልጆችን ከቤተሰቦቻቸው እየነጠለች ነው • ኬንያ ውስጥ ታየ የተባለው "ኢየሱስ" ማን ነው? ዴኒስ ለጊዜውም ቢሆን ሀይማኖቱን ወደ እስልምና ለመቀየር ያስባል። በቡርኪና ፋሶ ክርስቲያን ወንዶች የሚስቶቻቸው ቤተሰቦችን ለማስደሰት ወደ እስልምና መቀየር የተለመደ ነገር ነው። ነገር ግን ከሰርጉ በኋላ ወደ ቀድሞ ሀይማኖታቸው ይመለሳሉ። '' ለመጋባት መወሰናችንን ይፋ ስናደርግ ብዙ ተቃውሞ አጋጥሞናል'' ይላል ዴኒስ። '' መጀመሪያ አካባቢ ትንሽ የተወሳሰበ ነበር። አባቴ ምንም ችግር የለውም ሲለኝ እናቴ ግን አልተስማማችም። ባልና ሚስት የተለያየ ሀይማኖት የሚከተሉ ከሆነ ሁሌም እናቶች ደስ አይላቸውም።'' አሁንም ቢሆን የአፎሳቱን እናት ለማሳመን በጥረት ላይ ይገኛሉ ጥንዶቹ። በቡርኪና ፋሶ በርካታ ቤተሰቦች ከክርስቲያን እና ሙስሊሞች የተውጣጡ ናቸው። አንዱ በአንዱ ቤተ እምነት ውስጥም መግባት ይችላሉ። በዚህም ምክንያት ሀገሪቱ የሀይማኖት መቻቻል ተምሳሌት ተደርጋ ትቆጠራለች። አፎሳቱ በምትኖርበት አካባቢ ብዙ ክርስቲያን ጓደኞች ያሏት ሲሆን በአላት ሲደርሱ ደግሞ ወደ ቤታቸው በመሄድ አብራቸው ታከብራለች። ከዴኒስ ቤተሰቦችም ጋር ቢሆን ጥሩ ግንኙነት መመስረት ችላለች። '' ክሪስማስም (የገና በዓል) ሆነ ኢድ አል አድሃ ሁሉንም በአላት አከብራለሁ። እድለኛ ነኝ ብዬ ነው የማስበው'' ትላለች አፎሳቱ። • ለልመና ታግቶ የነበረው ታዳጊ ከዓመታት በኋላ ተገኘ ዴኒስ በበኩሉ '' ሀይማኖቴ ሌሎችን እንድወድና በማንነታቸው እንድቀበላቸው አስተምሮኛል። ለሁሉም ነገር ፈራጁ ፈጣሪ ነው፤ እኛ አይደለንም'' ብሏል። ዴኒስና አፎሳቱ ልጃቸው አይሪስ እድሜዋ ከፍ ሲል የፈለገችውን ሀይማኖት እንድትከተል እንደሚያስመርጧት ይናገራሉ። ለአሁኑ ግን በመስጂድም ሆነ...\nSummary in the same language as the doc:
የእስልምና እምነት ተከታዩች በሚበዙባት ቡርኪናፋሶ በቅርብ ዓመታት ወዲህ በአክራሪ ጂሃዲስቶች ጥቃት ሰለባ መሆን ጀምራለች። በፈረንጆቹ ገና ዋዜማ እንኳን 30 ሰዎች በታጣቂዎች የተገደሉ ሲሆን አብዛኛዎቹ ደግሞ ሴቶች ነበሩ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
426
Title: "ለአውሮፕላኑ መከስከስ ፓይለቶች ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም" አቶ ተወልደ ገብረማርያም\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወልደ ገብረማርያም ለዚህ አደጋ በምንም ዓይነት ፓይለቶች ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም ይላሉ። ለአደጋው መከሰት ፓይለቶችን የሚወቅሱ እጅጉን የተሳሳቱና መረጃው የሌላቸው ናቸው ይላሉ ዋና ሥራ አስፈፃሚው። አንድ የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ለተፈጠሩት አደጋዎች ፓይለቶች ናቸው ተጠያቂ ሊሆኑ የሚችሉት ማለታቸውን ተከትሎ ነው ዋና ሥራ አስፈፃሚው ምላሽ የሰጡት። •"የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ • ኢቲ 302 የተከሰከሰበት ምክንያት ቅድመ-ሪፖርት ዛሬ ይወጣል የቦይንግ ምርት የሆነው 737 ማክስ የተሰኘው አውሮፕላን በአምስት ወር ጊዜ ሁለት ጊዜ ነው የተከሰከሰው፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢንዶኔዥያው ላየን ኤይር። የሁለቱም አደጋዎች የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ከበረራ ቁጥጥር 'ሲስተም' ጋር የተያያዘ እክል ለአደጋው ምክንያት እንደሆነ ያስረዳል። የኮንግረስ አባል የሆኑት ሳም ግሬቭስ ግን 'የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቶች ላይ የሠፈረው የአደጋ ምክንያት የፓይለቶች ስህተት ነው፤ ሲሉ ተደምጠዋል። •"አደጋውን ስሰማ በረራው ጠዋት እንዳልሆነ ራሴን አሳመንኩኝ" የረዳት አብራሪው ጓደኛ አክለውም 'አሜሪካ ውስጥ የሠለጠኑ ፓይለቶች ነበሩ እኒህን አውሮፕላኖች በደንቡ ሊቆጣጠሩ የሚችሉት' የሚል ሃሳብ ሰንዝረዋል። አቶ ተወልደ፤ ሳም ግሬቭስ 'ትክክለኛው መረጃ እጃቸው ላይ የለም፤ ሪፖርቱ ደግሞ የሚጠቁመው ፓይለቶቹ የሚፈለገውን ሁሉ እርምጃ እንደወሰዱ ነው' ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። 'ኤምካስ በመባል የሚታወቀው 'ሲስተም' በከባድ ጊዜ እንኳ አውሮፕላኑ ለፓይለቱ እንዲታዘዝ ተደርጎ የተገጠመ ነው። ነገር ግን በሁለቱም አደጋዎች ወቅት ይህ ሲስተም አውሮፕላኖቹ አፍንጫቸውን ወደፊት እንዲደፉ አስገድዷል፤ ፓይለቶቹ አውሮፕላኑን ሊያዙት ቢሞክሩም ሊታዘዝ አልቻለም' ሲል የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱ ይጠቁማል። ከኢንዶኔዥያው አደጋ በኋላ ቦይንግ ኤምካስ ስለተሰኘው ሲስተም ለአየር መንገዶች ማብራሪያ ልኳል። የኮንግረስ አባሉ ግን የኢቲ302 አብራሪዎች ይህንን ማብራሪያ በደንቡ አልተከታተሉትም ሲሉ ይወቅሳሉ። • የቦይንግ ኃላፊ የሟቾችን ቤተሰቦች በይፋ ይቅርታ ጠየቁ ግሬቭስ ወቀሳውን ሲያቀርቡ በሥፍራው የነበሩት የአሜሪካ ፌዴራል አቪየሽን ጊዜያዊ አለቃ በኮንግረስ አባሉ ሃሳብ የተስማሙ ሲሆን የአብራሪዎቹን ድርጊት 'ዕድለ-ቢስ' ብለውታል። አቶ ተወልደ ወቀሳውን ሊቀበል የሚገባው ማን እንደሆነ በጣም ግልፅ እኮ ነው ይላሉ፤ «አውሮፕላኑ ችግር እንዳለበት እኮ ዓለም ያወቀው ነው። ለዚያ መስሎኝ አውሮፕላኖቹ ከሥራ ውጭ ሆነው ማስተካከያ እየተደረገባቸው ያለው።» አብራሪዎችን የሚወቅሱ ሰዎች አንድ ጥያቄ ራሣቸውን እንዲጠይቁ እፈልጋለሁ። 'ችግሩ የአብራሪዎች ከሆነ በዓለም ዙሪያ ያሉ 380 ቦይንግ አውሮፕላኖችን ከሥራ ውጭ ማድረግ ለምን አስፈለገ?» ምናልባት አሜሪካ ወቀሳውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዲወስደው ፈልጋ ይሆን ወይ የሚል ጥያቄ ከቢቢሲ የተሰነዘረላቸው አቶ ተወልደ አይደለም የሚል ድምፅ ያለው ምላሽ ሰጥተዋል። የቦይንግ አለቃ ዴኒስ ሚዩልበርግ 'ቦይንግ ለአየር መንገዶች ጋር በሥርዓት የመረጃ ልውውጥ አላደረገም፤ ቦይንግ ስህተት ሰርቷል' ሲሉ አምነዋል። ጨምረውም ቦይንግ 737 ማክስ በያዝነው ዓመት ወደሥራ ይመለሳል ብለው እንደሚያስቡ ተናግረዋል። • ኬንያውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድንና ቦይንግን ሊከሱ ነው
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
380
"መጪው ትውልድ ከእኛ ምን ይወርሳል? ብለን ራሳችንን መጠየቅ አለብን።" ጅማሮ ወጣቱ ፊልም ሰሪ ገመዶ ጀማል ከልጅነቱ ጀምሮ ለኪነጥበብ በተለይም ለስዕል ትልቅ ፍቅር እንደነበረው ይናገራል። "በማሕበረሰባችን ውስጥ ያለውን የፊልም ጥበብ ክፍተት ለመሙላት በማሰብ ነው የጀመርኩት"ይላል ወደ ፊልም ዓለም የገባበትን ምክንያት ሲያስረዳ። የካሜራ ጥበብ፣ የምስል እና ድምፅ አርትኦት፣ እንዲሁም የአዘጋጅነት ሙያዎችን ኖርዌይ በሚገኝ የስነጥበብ ትምህርት ቤት በመግባት ቀስሟል። "ቤተሰቦቼ በጣም ያበረታቱኝ ነበር" የሚለው ወጣቱ ገመዶ በተለይ አባቱ ፍላጎቱን ከሁሉም በተለየ ይደግፉለት እንደነበረ ያስታውሳል። "ለሕዝቤ በታማኝነት እንድሠራ ይመክረኝ ነበር። 'ላመንክበት ነገር ብቻህን እንኳን ብትቆም ከዳር አድርሰው' ይለኛል" በማለት የአባቱን ምክር ያስታውሳል። ጥበብ በስደት፣ በራስ ቋንቋ "ኦሮምኛ ፊልም ለመሥራት ፈልጌ በርካታ መሣሪያዎች እንዲሁም ዕውቀት ቢኖረኝም ትልቁ ፈተና የሆነብኝ በኦሮምኛ የሚተውኑ ተዋንያንን ማግኘት ነው" ባይ ነው። በአንድ ወቅት ቀረፃ በመጨረሻቸው ወቅት አንድ ተዋናይ አቋርጦ መሄዱን አስታውሶ "በዚህም የተነሳ ፊልሙን ዳግመኛ እንደ አዲስ ለመቅረፅ ተገደን እንደነበር አልረሳም" ይላል። ይህ መሰናከል ባይሆንበት ኖሮ እስከዛሬ ድረስ ብዙ ፊልሞችን መሥራት ይችል እንደነበር ይናገራል። ይህንንና መሰል ውጣ ውረዶችን በፅናት በማለፍ እስካሁን ስድስት የኦሮምኛ ፊልሞችን እና በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮዎችን ለመሥራት ችሏል። ከነዚህም ውስጥ 'አማና' እና 'ጨባሳ' የተሰኙትን ፊልሞች በበርካታ ተመልካቾች እንደወደዱለት ይናገራል። አብዛኛዎቹ የገመዶ ፊልሞች የሚያጠነጥኑት በወቅታዊ የኦሮሞ ሕዝብ ጉዳዮች ላይ ሲሆን ሌሎችም ርዕሰ ጉዳዮችን ይዳስ... Continue the article for another 4000 characters max:
ሳል። ከዚህም ባሻገር ገመዶ የፊልም አሰራር ጥበብን የተመለከቱ አጫጭር የቪዲዮ ትምህርቶችን በኦሮምኛ ቋንቋ ድረ-ገፆች ላይ ይጭናል። የሚሰጣቸው ትምህርቶች የፎቶ አነሳስ ጥበብ፣ የፊልም ቀረፃ እና አርትኦት ላይ ያተኩራሉ። ወደጥበቡ መግባት ለሚፈልጉ የኦሮሞ ወጣቶች እንደመንደርደሪያ ሊያገለገላቸው እንደሚችል ገመዶ ይናገራል። '' ላመንክበት ነገር ብቻህን እንኳ ብትቆም ከዳር አድርሰው'' ወደፊት. . . ? ቢሳካልኝ ወደ ሃገር ቤት ተመልሼ ጥበብን ማሳደግ እፈልጋለሁ የሚለው ገመዶ "ሃገር ቤት ያሉ የጥበብ ሰዎችን በሁሉም በኩል ማገዝ እፈልጋለሁ" ይላል። "ትናንት ዛሬ አይደለም ዛሬ ደግሞ ነገን አይሆንም" የሚለው ገመዶ የኦሮሞ ሕዝብ ኪነ-ጥበብ አሁን እያደገ እንደሆነ ይናገራል። በተለያዩ ቋንቋዎች ከሚሰሩ ፊልሞች አንፃር ካየነው ግን አድጓል ለማለት አያስደፍርም ሲል ያትታል ገመዶ። ገመዶ አሁን ላይ አዲስ የኦሮምኛ ፊልም እያዘጋጀ መሆኑን ነግሮናል። "ይሀ ፊልም ከዚህ በፊት ከሠራኋቸው ፊልሞች አንድ ደረጃ ከፍ ያለ እንዲሆን ስለምፈልግ በጥሩ መንገድ እየሠራሁት ነው" በማለት ይገልፃል። የአዕምሮ ነፃነት "በሰው ሃገር በአዕምሮ ባርያ ትሆናለህ ነገር ግን አዕምሮህን ተጠቅመህ ደግሞ ነፃ መውጣት ትችላለህ" የሚለው ገመዶ " የሰው ልጅ ምድር ላይ ሲኖር ሰላም እና ነፃነት ያስፈልጉታል" ሲል ያምናል። ገመዶ አሁን በሚገኝባት የኖርዌይዋ ኦስሎ ከተማ በነፃነት ይኑር እንጂ ሃገሩን መናፈቁ እንዳለቀረ ይናገራል። "የራስ ሃገር ሁሌም እናት ነች፤ በሰው ሃገር አገኘሁ የምለው ነገር 'ስደተኛ' በሚል ስም መጠራት ብቻ ነው።" ገመዶ መቼ ይሆን ሃገሬ የምገባው ዛሬ?. . . ወይስ ነገ? ሲል ይተክዛል። አንድ ቀን ግን እንደሚሳካለት ተስፋ ያደርጋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
394
የደቡብ ክልል ኀብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር፣ እንዳሻው ሽብሩ ለቢቢሲ እንደገለፁት በወረዳው ላይ 62 ሺህ ነዋሪ እንዳለ ይገመታል። በደቡብ ኦሞ ዞን በዳሰነች ወረዳ ከሐምሌ 25፣ 2012 ዓ.ም ጀምሮ የተከሰተው የኦሞ ወንዝ ሙላት ያስከተለው ጎርፍ ተከትሎ በውሃ የተከበቡ 19 ደሴቶች ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን ለማውጣት በሞተር ጀልባ የታገዘ ጥረት በማድረግ 43 ሺህ 670 ቤተሰቦችን ማውጣትና በ8 ደረቃማ አካባቢዎች ማስፈር መቻሉን የወረዳው ኮሙኑኬሽን በፌስ ቡክ ገፁ ላይ አስታውቋል። በክልሉ በስልጤ ዞን እንዲሁም ደቡብ ኦሞ ዳሰነች ወረዳ ላይ ጎርፍ ተከስቶ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተናገሩት ኃላፊው ወደፊት ዝናቡ እየጠነከረ ሲመጣ ስጋት ካለባቸው የደቡብ ኦሞ አካባቢዎች መካከል በናፀማይ፣ ኛንጋቶም ፣ እና ሀመር እንደሚገኙበት ተናግረዋል። በዳሰነች ወረዳ የተፈናቀሉት ሰዎች በመጠለያ ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረው፣ ወደ ስድስት ሺህ ሰዎች ይኖሩበት ከነበረው ሃይቅ ደሴት ላይ እንዲወጡ መደረጉን ተናግረዋል። ለተፈናቀሉ ወገኖች የመጠለያ እንዲሁም የተለያዩ ድጋፎች እየተደረገ ነው ያሉት አቶ እንዳሻው፣ በጎርፍ አደጋው ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል የክልሉ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተወካዮች በስፍራው እንደሚገኙ አስረድተዋል። በወረዳው የኮሌራ ወረርሽኝ ይከሰታል የሚል ስጋት የነበረ ቢሆንም እስካሁን ግን በጎርፍ ምክንያት በኮሌራ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ስድስት ብቻ መሆናቸውንም ገልፀዋል። ለተፈናቃዮቹ የመጠለያ ሲዘጋጅ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝመን ታሳቢ ማድረጉንም ጨምረው አስረድተዋል። መተሃራ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ እንደ መተሃራ እና ወንጂ ያሉ የምስራቅ ሸዋ ከተሞች ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ። መተሃራ ከተማ ካሏት ሁለት ቀበሌዎች መካከል አንደኛውን ሙሉ በሙሉ ማጥለቅለቁን ነዋሪዎች ተናግረዋል። የመተሃራ ከተማ ከንቲባ አቶ ታደለ ዲሪርሳ ለቢቢሲ፤ ይህ አይነት ጎርፍ በከተማዋ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ነው ብለዋል። በሰው ላይ የደረሰው ጉዳት እስካሁን አለመመዝገቡን ይሁን እንጂ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ከተንቲባው ጨምረው ተናግረዋል። በጎርፍ በተጥለቀለቀው የከተማዋ ቀበሌ ወደ 20ሺህ የሚገመቱ ነዋሪዎች መኖራቸውን የገለጹት አቶ ታደለ ተፈናቃዮችን ወደ ሌላኛው ቀበሌ እያሰፈሩ መሆኑን ተናግረዋል። የውሃ መጠኑን አሁንም እየጨመረ በመሆኑ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ከፍተኛ ስጋት እንዳለባቸው ከንቲባው ተናግረዋል። አፋር በአፋር ክልል በሚገኙ 14 ወረዳዎች ውስጥ ከ120 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፉ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑን የክልሉ የአደጋ መከላከል ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ እና ምላሽ ኃላፊ አቶ ማሂ አሊ በተለይ ለቢቢሲ ገልጸዋል። በአሳይታ፣ አፋምቦ፣ ዱብቲ እና ዞን 3 አካባቢዎች ለተፈናቀሉት ሰዎች ከፌደራል መንግሥት፣ ከክልሎች እና ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የተገኙ ምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ድጋፎች እየተደረጉ ነው ብለዋል። በጎርፍ አደጋው እስካሁን ሰው ህይወት አለመጥፋቱን የገለጹት አቶ ማሂ ሆኖም ሰዎች ከቤታቸው ሲፈናቀሉ ምግብና መገልገያ ቁሳቁሶችን ባለመያዛቸው ለችግር ተጋልጠዋል ብለዋል። ጎርፉ ቲማቲም፣ ሽንኩርት፣ ጥጥ፣ በቆሎን ጨምሮች ከ 21 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ የነበሩ የደረሱ ሰብሎችን ከጥቅም ውጭ ማድረጉ ታውቋል። ገለአሎ ወረዳ ላይ ደበል እና ገፍረሞ በሚባሉ ቀበሌዎች በውሃ የተከበቡ ሰዎች መኖራቸውን የገለጹት አቶ ማሂ ሰዎቹን ከአካባቢዎቹ ለማውጣት ጀልባ እና ከመከላከያ ሚንስትር ደግሞ ሄሊኮፕተር ተጠይቆ እየተጠበቀ ነው። በክልሉ አሁንም የጎርፍ ስጋት መኖሩን... \n\nGive me a good title for the article above.
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በጎርፍ ምክንያት 43 ሺህ 670 ነዋሪዎች ተፈናቀሉ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
418
Content: አሜሪካ ይህን ያደረገችው ኮሚኒስቷ አገር ኩባ ቬንዙዌላን ትደግፋለች በሚል ነው። የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ይህንን ያስታወቀው ዋይት ሃውስን ለቀው ለመውጣት የቀናት እድሜ ሲቀረው ነው። በአውሮፓዊያኑ ጥር 20 ቢሮውን የሚረከቡት ተመራጩ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ከዚህ ቀደም የአሜሪካና የኩባን ግንኙነት ማጠናከር እንደሚፈልጉ ተናግረው ነበር። ኩባ ውሳኔውን 'ፖለቲካዊ ጥቅመኝነት' ነው ስትል ተቃውማዋለች። ጆ ባይደን በረዥም ጊዜ ባላጋራዎች መካከል የጠበቀ ግንኙነት እንዲፈጠር እንደሚፈልጉ ገልፀው፤ የፕሬዚደንት ትራምፕ ውሳኔ ግን ግንኙነቶች በፍጥነት እንዳይስተካከሉ እንቅፋት ሊሆኑ ይችላሉ ሲሉ ተናግረው ነበር። ተንታኞች እንደሚሉት ኩባ በዚህ ዝርዝር ውስጥ እንዴት እንደተካተተች ለማወቅ ወራቶችን ሊወስድ የሚችል መደበኛ ግምገማ ማድረግ እንደሚጠይቅ ገልፀዋል። በካሪቢያን ባህር የምትገኘው ደሴታማዋ አገር ኩባ፤ ከዚህ ዝርዝር ውስጥ የወጣችው በፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በ2015 ነበር። አሁን እዚህ ውሳኔ ላይ ለምን እንደተደረሰ ሲገለፅ፤ ባለሥልጣናት ኩባ በአሜሪካ እውቅና የሌለውን የቬንዙዌላ መሪ ኒኮላስ ማዱሮን ትደግፋለች የሚል ምክንያት ያስቀምጣሉ። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ሰኞ ዕለት "በዚህ ውሳኔ የኩባን መንግሥት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተጠያቂ እናደርጋለን፤ ግልፅ መልዕክትም እናስተላልፋለን። የካስትሮ አስተዳደር ዓለም አቀፍ ሽብርተኝነትን መደገፍ እና የአሜሪካን የፍትህ ሥርዓት ማፍረስ ማቆም አለበት" ብለዋል። የኩባ ውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ብሩኖ ሮድሪጊዝ በምላሹ በትዊተር ገጻቸው "ኩባ በአሜሪካ ሽብርን የምትደግፍ አገር ተደርጋ በአንድ ወገን ፍላጎት ላይ የተመሰረተ እና ግብዝነት በተሞላበት መስፈርት መቀመጧን እናወግዛለን" ብለዋል። ይህ ከመገለጹ ቀደም ብሎ ዲሞክራቱ እንደራሴ ግሪጎሪ ሚክስ፤ በፕሬዚደንት ትራምፕ እና ፖምፒዮ በኩል ሌላ እንቅፋት የደቀኑት ሥልጣናቸውን አስረክበው ሲወጡ፤ የሚጣውን አዲሱን የባይደን አስተዳደር በነጻነት እንዳይንቀሳቀስ ለማድረግ ነው ብለዋል። ተመራጩ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን እቅድ፤ ኩባ- አሜሪካዊያን ቤተሰቦቻቸውን እንዲጎበኙ እና ገንዘብ እንዲልኩ መፍቀድን ያካትታል። ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በ2015 ከኩባ ጋር ያለውን ግንኙነት ወደ መደበኛነት የመለሱ ሲሆን፤ አሜሪካ ለዘመናት አገሪቷን ለማግለል ያደረገችውን ጥረት "ውድቀት" ነው ሲሉ ነበር የገለፁት። ከቀዝቃዛው ጦርነት ዘመን ጀምሮ አሜሪካ እንደ ትልቅ ስጋት ያየቻትን ኩባን ለማዳከም የተለያዩ ፖሊሲዎችን ተግባራዊ አድርጋ ነበር። አሁን በተላለፈው ውሳኔ መሰረትም ኩባ፤ ኢራንና ሰሜን ኮሪያ የተካተቱበት ሽብርን የሚደግፉት አገራትን ተቀላቅላለች። ይህ ውሳኔ በደሴታማዋ አገር ላይ የውጭ ኢንቨስትመንትን ጨምሮ ከባድ ተፅዕኖ ያሳድራል ተብሏል። \nThe previous content can be summarized as follows:
አሜሪካ ኩባን ሽብርን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ መልሳ አስቀመጠች።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
310
በቦይንግ 737 ተሳፍረው የነበሩት 143 ሰዎች የከፋ ጉዳት አልደረሰባቸውም። ሆኖም ከተሳፋሪዎቹ መካከል ወደ 20 የሚሆኑት ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና መስጫ ተወስደዋል። • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ በሚያሚ ኤር ኢንተርናሽናል ስር የሚተዳደረው አውሮፕላኑ ጉዞውን የጀመረው ከኩባ ጓንታናሞ ቤይ ነበር። ተሳፋሪዎቹ እንዳሉት በዝናብ ወቅት ያረፈው አውሮፕላኑ ሴንት ጆን የተባለ ወንዝ ውስጥ ተንሸራቶ ገብቷል። ከተሳፋሪዎቹ አንዱ ቼሪል ቦርማን ለሲኤንኤን "አውሮፕላኑ መሬቱን ነክቶ ነጠረ። አብራሪው መቆጣጠር እንዳቃተው ያስታውቅ ነበር" ብለዋል። • ቦይንግ የአደጋውን የምርመራ ውጤት ተቀበለ ተሳፋሪዋ እንደገለጹት፤ አውሮፕላኑ የገባው ወንዝ ውስጥ ይሁን ባህር ውስጥ አላወቁም ነበር፤ "ሁኔታው አስፈሪ ነበር" ብለዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ቦይንግ 737 ተንሸራቶ ወንዝ ውስጥ ገባ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
103
Content: እንደ አንዳንድ 'ቢዝነሶች' የቀብር አፈጻጸሙ ደረጃና አይነት አለው። እጅ ያጠረው የሟች ቤተሰብ 'እንደነገሩ' ቀብር ለማከናወን ቢያንስ 7 መቶ ብር ያስፈልገዋል። የለም 'ሞትና ሠርግ አንድ ነው' ቀብሩ ደመቅ ይበል መታሰቢያውም ይጉላ ያለ አቅም ያለው የሟች ቤተሰብ ደግሞ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ብር ከኪሱ ማውጣት ይጠበቅበታል። ታዲያ የሥርዓቱን ደረጃ የሚለዩት ቀብሩን ለማከናወንና ለቀስተኛን ለማስተናገድ ጥቅም ላይ የሚሉ ነገሮች ናቸው። የቀብር አፈጻጸም ደረጃና ዓይነቶች ነጋሽ ደገፉ ጠቅላላ የቀብር አስፈጻሚ ድርጅት በአዲስ አበባ ከሚገኙ የቀብር አስፈጻሚዎች አንዱ ነው። የድርጀቱ ሥራ አስኪያጅ ኃይሉ ነጋሽ አባታቸው የጀመሩት ይህ ሥራ አርባ ዓመታት ማስቆጠሩን ይገልጻሉ። አባታቸው በዚህ ሥራ ቀዳሚ ከሆኑት መካከል እንደሚመደቡም ይናገራሉ። እሳቸውም ቢሆኑ ቀብር ማስፈጸም 'ጥርሳቸውን የነቀሉበት' ነው - ከ25 ዓመታት ለሚልቅ ጊዜ በሥራው ላይ ቆይቷል። በአራት የተለያዩ ቦታዎች ሱቆች ከፍተው እየሰሩም ይገኛሉ። የቀብር ሥርዓትን በተሽከርካሪዎች እና በቅብር አስፈጻሚዎች 'ማጀብ' እየተለመደ ነው የሚሉት አቶ ኃይሉ ሥርዓቱ በተለያየ ደረጀና አይነት እንደሚፈጸም ያስረዳሉ። እንደ ሥራ አስኪያጁ ገለጻ የአገልገሎቱን ደረጃና ዋጋ ከሚወስኑት መካከል አንዱ የቀብር ሥርዓቱ የሚታጀብበት ተሽከርካሪ አይነትና ብዛት ነው። "አንድ ጥቁር የቀብር ቶዮታ ዶልፊን መኪና ሱፍ ለብሰው አስከሬን የሚያጅቡ ፕሮቶኮሎች ሳይኖሩ ቢፈለግ እንደቦታው ርቀት ነው፤ አንድ ሺህ ብር ወይም አንድ ሺህ ሁለት መቶ ብር ይሆናል" ሲሉ ያስረዳሉ። ተሸከርካሪው አይነት ሃይውንዳይ ወይም መሴዲስ ቢሆን ዋጋው እንዲሁ ከፍ ይላሉ። ይህ የሬሳ ሳጥንና ሌሎች ወጪዎችን አይጨምርም። ስለዚህ ተጠቃሚው "የሚወስደው የሳጥን ደረጃ፣ የሚጠቀመው የመኪና አይነት፣ የዲኮሬሽን [የማስጌጭያ] አበባ አይነትና መኪና ላይ የሚደረገው የሟች ፎቶ አጠቃቀም ላይ የሰው ፍላጎት ይለያያል" ሲሉ የሚያስረዱት አቶ ኃይሉ አገልገሎቱ በአማካይ ከ11 እስከ 20 ሺህ በር ሊያስወጣ እንደሚችል ገልጸዋል። ቀብር የማስፈጸም ሥራ የሬሳ ሳጥንን ከማቅረብ ድንኳንን ጨምሮ የድግስ ዕቃዎችን እስከ ማከራየት እንደሚዘልቅ የሚያስረዱት አቶ ኃይሉ፤ የተሟላ አገልገሎት ሰጥተው "በአንድ ሥራ ላይ እስከ ሦስት መቶ እና አራት መቶ ሺህ ብር" ተከፍሏቸው የሰሩባቸው ወቅቶች እንዳሉ ተናግረዋል። በዚህ ዋጋ የሚሰጠውን 'ሙሉ' አገልግሎት "ብዙ ጊዜ የሚውስዱት ውጭ አገር የሚኖሩና እድር የሌላቸው ሰዎች ናቸው" የሚሉት አቶ ኃይሉ ይህም የምግብ አገልግሎትን እንደሚጨምር ይጠቅሳሉ። የሬሳ ሳጥኖች ደረጃና ዋጋ የሬሳ ሳጥኖች በአገር ውስጥ እንደሚሰሩና ከውጭም እንደሚገቡ ያሉ ሲሆን ዋጋቸው እንደ ጥራት ደረጃቸው ይለያያል። ከዚህም ባሻገር የሳጥኖቹ 'ዲዛይን' ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለና እየተለወጠ ይገኛል። "ሳጥን ማለት እኮ ልክ እንደሶፋ ማለት ነው። የድሮና የአሁን የሶፋ ዲዛይን አንድ አይደለም። ሙያተኞቹም ከኢንተርኔት በማውረድና አንዱ ከአንዱ በመቀያየር ነገሩ እየሰፋ ሄዷል" ይላሉ አቶ ኃይሉ። ታዲያ ዝቅተኛ የጥራት ደረጃ ያለው የሬሳ ሳጥን ከ700 መቶ ብር እስከ 3 ሺህ ብር ሲሸጥ ከፍተኛ ጥራት ያለውና ከውጪ አገር የገባ ሳጥን ደግሞ እስከ 150 ሺህ ብር ያወጣል። "እኛ ማንኛውም ሰው እንደ አቅሙ የሚጠቀምበት አገልግሎት ይዘን ነው የምንንቀሳቀሰው" ሲሉም ያስረዳሉ። በከፍተኛ የጥራት ደረጃ የተቀመጠ ሳጥን በቀለሙ፣ በግዝፈቱና 'በዲዛይኑ' የሚለይ ሲሆን ከ80 ሺህ 150 ሺህ ባለው ዋጋም ይሸጣል። "ቀብር የማስፈጸም ሥራ እንደማንኛውም ቢዝነስ...\nThe previous content can be summarized as follows:
ከመቶዎች እስከ መቶ ሺህ ብሮች የሚንቀሳቀስበት የቀብር ማስፈጸም አገልገሎት ልክ እንደተለያዩ ግብይቶች ሁሉ የቀብር ሥርዓትም የግለሰቦች አቅም የሚታይበት እየሆነ መጥቷል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
432
ጎንደር የክልሉ ቃል አቀባይ አቶ አሰማኸኝ አስረስ ለቢቢሲ እንደገለጹት በግጭቱ ላይ የተሳተፉ አካላት እነማን እንደሆኑ ለማጣራት ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ወደቦታው ተንቀሳቅሷል። አቶ አሰማኸኝ ጨምረውም ''ሁኔታው በጣም አሳዛኝ ነው። ያለውን ሁኔታ በአግባቡ ተወያይቶ መተማመን ላይ እስከሚደረስ ድረስ ተጠብቆ ነው እንቅስቃሴ መጀመር የነበረበት። ነገር ግን መተማመን ሳይፈጠር ነው መከላከያ እንቅስቃሴ ሊያደርግ የሞከረው። ኅብረተሰቡ ደግሞ የራሱ ጥርጣሬ አለው፤ ምን እንደጫነ አያውቅም፤ ስለዚህ ልፈትሽህ አለ፤ ግጭት ተፈጠረ። በግጭቱም የንፁሃን ህይወት እጦት እና ቁስለት ተከስቷል።'' ብለዋል። ''ከሰሞኑ እንደምንሰማው በተለያዩ ቦታዎች ላይ ከልክ ያለፈ ትዕግስት ጭምር እያሳየ [መከላከያ] መተማ ላይ ግን ለተወሰነ ደቂቃ ወይንም ለውይይት መንገድ ባልሰጠ መልኩ፤ መተማመን ባለተደረሰበት ሁኔታ እንደዚህ ያለ እርምጃ መወሰዱ የሚያሳዝን ነው።'' ብለዋል የክልሉ የኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ። በትናንትናው ሰልፍ የተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች ለቢቢሲ እንደገለፁት ግጭቱ አካባቢውን አቋርጠው ወደ ትግራይ ክልል ያመሩ ከነበሩ ንብረትነታቸው የሱር ኮንስትራክሽን ነው ከተባሉ የጭነት እና የግንባታ መኪናዎች ጋር የተገናኘ ነው። •የቀድሞዋ ሶቭየት ህብረት ትውስታዎች በኢትዮጵያውያን ዓይን በመኪኖቹ እንቅስቃሴ ላይ ጥርጣሬ እንደገባቸው በመግለፅ ለማስቆም የፈለጉ የአካባቢው ነዋሪዎች መኪኖቹን ያጅቡ ከነበሩ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ጋር መፋጠጣቸውን ይህም ወደተኩስ እና ሞት ማምራቱን ለቢቢሲ የተናገሩት የከተማዋ ነዋሪ አቶ አገናኝ ካሱ ናቸው። "ትናንትን ቀን ላይ ጀምሮ መኪኖቹ ሲመጡ [ወጣቱ] ድንጋይ መወርወር ጀመረ። መከላከያ ሠራዊት ድንጋይ የሚወረውረው ወጣት ላይ ተኩስ ከፈተ። መጨረሻ ላይ አንዳንድ ሚሊሻዎችም መከላከያ ሠራዊት ላይ ተኩስ ከፈቱ" ሲሉ የግጭቱን ሒደት የሚያስረዱት አቶ አገናኝ፤ ከሠራዊቱ በኩል ሞትም ሆነ የመቁሰል አደጋ ይኑር አይኑር መረጃው ባይኖራቸውም ዕቃ ለመግዛት የወጡ ህፃናት እና በህዝብ መጓጓዣ በመሳፈር ላይ የነበሩ ሰላማዊ ዜጎች መሞታቸውን ይገልፃሉ። •"የመከላከያ ሰራዊትን እንቅስቃሴ የሚያግድ ስራ አንቀበልም" ዶ/ር ደብረፅዮን ሰልፈኞቹ ዛሬ "የህፃናት ግድያ ይቁም፥ መከላከያ ሰራዊት እየወሰደ ያለው እርምጃ ትክክል አይደለም፥ ሲያስጨፈጭፉን የነበሩ መኪኖች ከክልላችን ሊወጡ አይገባም" የሚሉ መፈክሮችን ማሰማታቸውንም አቶ አገናኝ ጨምረው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ህፃናት በጥይት ተመትተው ሆስፒታል ውስጥ ገብተው ማየታቸውን ሌላ የከተማው ኗሪ እና የሰልፉ ተሳታፊም ገልፀዋል። •የተነጠቀ ልጅነት የምዕራብ ጎንደር ዞን የፀጥታ እና አስተዳደር ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ግጭቱ የበርካቶችን ሞት እና ቁስለት ማስከተሉን ለቢቢሲ አረጋግጠው የሰለባዎቹ ቁጥር በትክክል ምን ያህል እንደሆነ ከመግለፅ ተቆጥበዋል። የፀጥታ ኃላፊው እንዳሉት የግጭቱ መንስዔ ናቸው የተባሉት ከአርባ በላይ ተሽከርካሪዎች ከገንዳ ውሃ ከተማ ወጣ ብለው አሁንም ቆመው የሚገኙ ሲሆን ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸውን በሚመለከት የሚተላለፍ ውሳኔ ከህዝብ ጋር በሚደረጉ ውይይቶች ላይ የሚመሠረቱ ይሆናል። ቀዳሚ የትኩረታቸው አቅጣጫ "ለግጭት መንስዔ የሆነው ጉዳይ እንዴት መልክ ይያዝ" የሚለው መሆኑን የገለፁት አቶ ደሳለኝ ዓላማቸው "ሰው የማይሞትበትን አማራጭ መጠቀም ነው" ብለዋል። "መኪናዎች ለአንድ ቀንም ሆነ ለሁለት ቀን ይቁሙ፤ ኅብረተሰቡ ይወያይ። ለምን ዓላማ እንደሚገቡ፤ ምን እንደሚሰሩ እናስረዳው፤ ከዚያ በኋላ ወደሚፈልጉበት አቅጣጫ ይሄዳሉ።" ብለዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
''መከላከያ በሌሎች ስፍራዎች ያሳየውን ትዕግስት በምዕራብ ጎንደርም መድገም ነበረበት''
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
397
Content: የሰሜን ኮሪያ ፕሬዝዳንት የኪም ጆንግ ኡን እህት ኃያሏ ኪም ጆንግ ዮንግ ይህ ማስፈራሪያ የመጣው ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ወደ አገሯ ከሚላኩባት በራሪ ፊኛዎች ጋር ተያይዞ ደሜ ፈልቷል ማለቷን ተከትሎ ነው። ሰሜን ኮሪያን የሚያበሳጨው ድርጊት አገሯን የከዱና በጎረቤት ደቡብ ኮሪያ የሚኖሩ የአርበኞች ግንባር አባላት በፊኛዎች ውስጥ ቼኮሌትና ፖስትካርድ እያደረጉ ወደክልሏ የሚልኳቸው ፊኛዎች ናቸው። በሳምንቱ መጨረሻ እጀግ የሚፈራው የሰሜን ኮሪያ ፕሬዝዳንት የኪም ጆንግ ኡን እህት ኃያሏ ኪም ጆንግ ዮንግ ወታደሮቿን ወደ ድንበር ለመጠጋት እንዲዘጋጁ በሚል በተጠንቀቅ ሁኑ ብያቸዋለው ብላ በአገሯ ብሔራዊ ቴሌቪዥን የክተት አዋጅ የሚመስል ነገር መናገሯ ነው። ይህን ተከትሎ የሰሜን ኮሪያ ሰራዊት ወደ ድንበር ለመጠጋት ከምንጊዜው በላይ በተጠንቀቅ ላይ እገኛለሁ ሲል የእመቤቲቱን ማስጠንቀቂያ አጠናክሮታል፡፡ ይህን ተከትሎ በድንበር አካባቢ መጠነኛ ውጥረት ተፈጥሯል፡፡ ምን አዲስ ነገር ተከሰተ? ሰሜንና ደቡብ ኮሪያ ከ1950 እስከ 1953 ያደረጉትን ጦርነት ተከትሎ ወታደር አልባ ቀጠናን በድንበራቸው ፈጥረዋል፡፡ ማክሰኞ ዕለት የሰሜን ኮሪያ ሰራዊት በቀጣይ ይህን ነጻ ቀጠና ለመቆጣጠር ስለሚወስደው እርምጃ እያጠና እንደሆነ ተናገረ፡፡ የሰራዊቱ የዕዝ ማዕከል እንደገለጸው ሰራዊቱ በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆኑን እና ለመንቀሳቀስ ከበላይ ትዕዛዝ ብቻ እየጠበቀ ስለመሆኑ አስታውቋል፡፡ ይህ መግለጫ ከሰራዊቱ የመጣው የኪም እህት ኃያሏ ኪም ጆንግ ዮንግ "ደቡብ ኮሪያ ሥርዓት የማትይዝ ከሆነ በወታደራዊ እርምጃ እንቀጣታለን" ማለታቸውን ተከትሎ ነው፡፡ በሰሜን ኮሪያ 'አውራ' ፓርቲ ውስጥ አውራውን ሥልጣን ይዛለች የምትባለው እህት ኪም ዮ ጆንግ እንደተናገረችው ይህ ወቅት ከደቡብ ኮሪያ ባለሥልጣናት ግንኙነታችንን የምናቋርጥበት ትክክለኛ ጊዜ ነው ብላለች፡፡ የማያዳግም እርምጃ እንደምትወስድ የተናገረችው ኃያሏ እህት ኪም ጆንግ ደቡብ ኮሪያን አበሻቅጣታለች፡፡ "ቆሻሻ መጣል ያለበት በቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ነው" በማለትም ተናግራለች፡፡ ደቡብ ኮሪያ እነዚህን ፌዝ የሚመስሉ ማስፈራሪያዎች በዋዛ አትመለከታቸውም፡፡ የደቡብ ኮሪያ የደኅንነት መሥሪያ ቤት ሁኔታዎችን በቅርብ እየተከታተለ ሲሆን ፕሬዝዳንት ሙን ፒዮንግየንግ እባክሽን ሰላም አውርጂ ሲሉ ተማጽነዋታል፡፡ ሁለቱ አገራት በፊኛ የተነሳ ወደ ሙሉ ጦርነት ይገቡ ይሆን? ሰሜን ኮሪያ ከአገሯ የከዱና በጎረቤት ደቡብ ኮሪያ ያሉ የአርበኞች ማኅበር አባላት ድርጊት ሁልጊዜም እንዳንገበገባት ነው፡፡ መክዳታቸው ሳያንስ ወደ ድንበር እየተጠጉ በፊኛ ውስጥ ቼኮሌትና ሌሎች ጸረ ሰሜን ኮሪያ መልእክቶችን ወደ አገራቸው ይልካሉ፡፡ ይህ ድርጊት እንዲቆም ሰሜን ኮሪያ በተደጋጋሚ ብትቆጣትም ደቡብ ኮሪያ ለነገሩ ቁብ ሳትሰጠው ቆይታለች፡፡ የሰሜን ኮሪያ ቁጣ እያየለ መምጣቱ ያሳሰባት ደቡብ ኮሪያ ይህን ፊኛ የማስወንጨፉን ነገር ለማቆም እንደምትሞክር ቃል ገብታ ነበር፡፡ በደቡቡ ኮሪያ የሰሜን ኮሪያ የአርበኞች ግንባር አባላት በበኩላቸው የመናገር ነጻነታችን ዲሞክራሲ ባለባት ደቡብ ኮሪያ እንዴት ተደርጎ ይደፈራል ሲሉ በድርጊቱ እንደሚገፉበት ዝተዋል፡፡ ተንታኞች እንደሚሉት ግን ሰሜን ኮሪያን እያስቆጣት ያለው ዋናው ነገር ፊኛው ሳይሆን ተስፋ ጥላበት የነበረው የማዕቀብ ይነሳልኛል ጉዳይ ቸል እየተባለ በመምጣቱ ነው፡፡ ፕዮንግያንግ በሶል ላይ የተቆጣችው በዋናነት ጎረቤት ደቡብ ኮሪያ አሜሪካንን አሳምናም ቢሆን ማእቀቡ እንዲላላ ለምን አታደርግልኝም በሚል ነው፡፡ ሰሜን ኮሪያ እጅግ የሚቆነጥጥ የምጣኔ ሀብትና የወታደራዊ ማዕቀብ ነው የተጣለባት፡፡ ዶናልድ ትራምፕ አቻቸውን...\nThe previous content can be summarized as follows:
የሰሜን ኮሪያ ሠራዊት ከወታደር ነጻ ቀጠና ወደሆነው ድንበር ለመግባት ተዘጋጅቻለሁ ሲል ደቡብ ኮሪያን እያስፈራራ ነው።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
415
Title: "አቶ በረከትና አቶ ታደሰ በሙስና መጠርጠራቸው አስደንቆኛል" አቶ ጌታቸው ረዳ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ለእስሩ ሌላ ምክንያት ካለ በግልጽ እንዲነገር የጠየቁት አቶ ጌታቸው ከሙስና አንጻር የሚጠየቁ ከሆነ አቶ በረከትና አቶ ታደሰ በመጨረሻው ደረጃ ላይ የሚገኙ ናቸው ብለው እንደሚያምኑ ገልጸዋል። በሁለቱ ግለሰቦች መያዝ ላይ አስተያየታቸውን የተጠየቁት የቀድሞው የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት ሚንስትር አቶ ጌታቸው ረዳ እስሩ ላይ ጥርጣሬ እንዳለቸውምና ፖለቲካዊ ነው ብለው እንደሚያምኑ ለቢቢሲ ተናግረዋል። • «ወይዘሮ ጎሜዝ፤ እርስዎ አያገባዎትም! አርፈው ይቀመጡ በልልኝ» ሁሉንም ዝርዝር ነገሮችን አውቃለሁ ወይም በሁሉም ጉዳይ ላይ ተሳትፌያለሁ እንደማይሉ የተናገሩት አቶ ጌታቸው፣ የአቶ በረከትና የአቶ ታደሰ የመታሰር ዜና ያልጠበቁት እንደሆነ ተናግረዋል። "እንደፓርቲው ከፍተኛ አመራር እርምጃው አስደንቆኛል። ከሙስና ጋር በተያያዘ ስማቸው የሚነሳ በርካታ ሰዎች አሉ፤ መናገር የምፈልገው በረከትና ታደሰ ግን ከዚህ አንጻር በመጨረሻው ደረጃ ላይ ሊቀመጡ የሚችሉ ናቸው። ነገር ግን ስለማንም በእርግጠኝነት መናገር አልችልም።" • ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር የፍቅር ግንኙነት አለዎት? "ከዚህ በፊት በረከት ፀረ-አማራ አመለካከት አለው በሚል ሲከሰስ እንደነበር አውቃለሁ" ያሉት አቶ ጌታቸው "ቢሆንም እስሩ ከአንድ ብሔር ወይም ከሌላ ጋር የተያያዘ ነው አልልም፤ ይህ እስር በአብዛኛው ፖለቲካዊ ነው" ሲሉ አስረድተዋል። ለእራሳቸው ይሰጉ እንደሆነ የተጠየቁት አቶ ጌታቸው በግላቸው ምንም ስጋት እንደሌላቸው ነገር ግን በእሳቸው ላይ የተቀነባበረ ክስ ቢቀርብባቸው ብዙም እንደማይደንቃቸው ተናግረዋል። • አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሰ ካሳ ወደ ባህር ዳር ተወሰዱ ጨምረውም ቢሆንም አመራሩ ይህን ያህል ይወርዳል ብለው ስለማያስቡ "ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገሮችን ያስተካክላሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ" ብለዋል። በዚህ ወይም በዚያ ተግባር ላይ የተሳተፉ ሰዎች ይኖራሉ ያሉት አቶ ጌታቸው ነገር ግን በረከትንና ታደሰን መክሰስ ግን የማይታመን ነው ሲሉ የተፈጠረባቸውን ስሜት ለቢቢሲ ገልፀዋል። • አቶ ጌታቸው አሰፋ የሀዋሳውን ጉባኤ ይታደማሉ? ተገቢውን ፍትህ ያገኛሉ ብለው እንደሚያስቡ ተጠይቀው ሲመልሱ "ያ ይሆናል ብዬ አላስብም። አንድ ሰው የፖለቲካ እንቅስቃሴ የሚያደርግ ወይም የክልል ወይም የፌደራል መንግሥትን የሚተች በመሆኑ ለእስር የሚዳረግ ከሆነ፤ ተገቢውን ፍትህ ያገኛል ብሎ መጠበቅ በእኔ በኩል የዋህነት ነው። ቢሆንም ተገቢውን ፍትህ ያገኛሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ" ብለዋል።
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
293
Title: ሙገሳ እና ወቀሳ የተፈራረቀባቸው ሳን ሱ ኪ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አንግ ሳን ሱ ኪ «(ሳን ሱኪ)አንዳች ነገር ማድረግ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ነበሩ» ይላሉ የ75 አመቷን ሳን ሱ ኪን ጥፋት የሚዘረዝሩት አል ሁሴን ምንም ማድረግ ባይቻላቸው እንኳ የጦር ሰራዊቱን አድራጎት በማውገዝ «ከሃላፊነታቸው መልቀቅ ይገባቸው ነበር» ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በበርማ ጦር ሰራዊት የተደራጀ ርምጃ በሺዎች የሚቆጠሩ የሮይንጃ ሙስሊም ማህበረሰብ አባላት እንደተገደሉ፤ ከ70ሺ በላይ ደግሞ እንደተፈናቀሉ ከሰሞኑ አስታውቋል። • የምያንማር ጦር ከደሙ ነፃ ነኝ እያለ ነው • የበርማ ሙስሊሞች ጩኸት! የሮይንጃ ታጣቂ ቡድኖች ፖሊስ ጣቢያዎችን በመሰሉ መንግስታዊ ተቋማት ላይ ጥቃት ፈፅመው እንደነበረም ተወስቷል። ሳን ሱ ኪ ከዓመታት በፊት በሰብዓዊ እና ፖለቲካዊ መብት ተሟጋችነታቸው ሰበብ በተደጋጋሚ ለእስር እና እንግልት ተዳርገዋል። በገደል መልክ ሲነሳ ለነበረው አድራጎታቸውም በ1991 እኤአ የኖቤል ሰላም ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። የቡዲስት ዕምነት አማኞች በሚበዙባት በርማ በሮይንጃ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት በሚፈፀምበት ወቅት ግን በለመዱት ሁኔታ ድርጊቱን ከመቃወም ይልቅ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለታቸው ቁጣና ተቃውሞ መዞባቸዋል። • አቶ ታደሰ ካሳ፡ "…ወሎዬ ነኝ፤ መታወቂያዬም አማራ የሚል ነው" • «ወይዘሮ ጎሜዝ፤ እርስዎ አያገባዎትም! አርፈው ይቀመጡ በልልኝ» የተሰጣቸውን የኖቤል ሽልማት እንዲነጠቁ የሚጠይቁ ወገኖችም ተበራክተዋል። የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ ግን ሽልማቱን መንጠቅ እንደማይችል አስታውቋል። ሳን ሱ ኪ በበርማ ህዝብ ዘንድ ተደማጭነት ያላቸው ስለመሆኑ ቢታመንም ወሳኝ የሀገሪቱ መንግስት ስልጣን ግን አሁንም በጦር ሰራዊቱ እጅ ውስጥ መሆኑን የሚያነሱ ወገኖች እሳቸው ሁኔታዎችን ለመለወጥ ያላቸውን ሀቅም ይጠራጠሩታል።
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
214
ጣሊያናዊው ባለቤቷ የ39 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን ባለቤቱ በ54 ዓመቷ ልጅ ስለወለደችለት "ደስታዬ ወሰን የለውም" ሲል ተናግሯል። ብሪጌት ኒልሰን ብዙ ሰው የሚያውቃት "Rocky IV" እና "Cobra" በተሰኙት በተለይም ከሁለተኛ ባሏ ሲልቨስተር ስታሎን ጋር መሪ ተዋናይት ሆና በተወነችባቸው ፊልሞች ነበር። ኒልሰን በፊልም ብቻም ሳይሆን በሞዴሊንግና በቴሌቪዥን ትዕይንቶች ዓለም አቀፍ ዝናን ተቀዳጅታለች። ሁለቱ ጥንዶች ለፒፕል መጽሔት እንደተናገሩት አዲስ ልጅ በማግኘታቸው ደስታቸው ወሰን አጥቷል። ኒልሰን የ39 ዓመቱን ዴሲን ያገባችው በ2006 ሲሆን አምስተኛ ባሏ ነው። ቀደም ያሉት አራት ልጆቿ ከ23 እስከ 34 ዕድሜ ያላቸው ሲሆን ሁሉም ወንዶች ነበሩ። ኒልሰን ነፍሰ ጡር ስለመሆኗ በማኀበራዊ መገናኛ ብዙኃን ስትገልጽ ሰፊ መነጋገሪያ ለመሆን ችላ ነበር። በ2008 የአደንዛዥ ዕጽ ሱሰኞች ማገገሚያ ውስጥ ገብታ እንደነበር ይታወሳል። በዚህም ብሪጌት ኒልሰን ዕድሜያቸው ከገፉ በኋላ የወለዱ ዕውቅ ሰዎችን ቡድን ተቀላቅላለች። ጃኔት ጃክሰን ባለፈው ዓመት በ50 ዓመቷ ልጅ ያገኘች ሲሆን ሬችል ዊዝ በተመሳሳይ በ48 ዓመቷ ልጅ እየጠበቀች ነው። \n\nGive me a good title for the article above.
ተዋናይቷ በ54 ዓመቷ ሴት ልጅ ተገላገለች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
148
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የአቢሲኒያ ባንክ የዝርፊያ ድራማ\nSummary: ለአቶ አንተነህ ረዳኢ ትናንት አመሻሽ ልክ እንደወትሮው ሁሉ የተለመደ ምሸት ነበር። ከጓደኞቹ ጋር ሆኖ ሻይ ቡና ለማለት ቦሌ መድሀኒያለም ጀርባ በሚገኘው አቢሲኒያ ኮፊ ፊት ለፊት የያዙትን መኪና አቁመው የሚጠጡትን ይዘው መጫወት ጀመሩ።\nArticle (Max 500 characters):
ይህን ጊዜ አንድ ቪትዝ መኪና መጥታ ከእነርሱ መኪና ጋር በኃይል ተላተመች። ግጭቱን ያደረሰው መኪና ለማምለጥ ሲሞክር ተሯሩጠው ለማስቆም ይሞክራሉ። በአቅራቢያውም ፓርኪን የሚሰራ ልጅ ስለነበር እንዲያስቆምላቸው እንደነገሩት አቶ አንተነህ ያስታውሳል። "መኪናዋ መሄድ ከነበረባት በተቃራኒው አቅጣጫ ነበር የመጣችው" የሚለው አቶ አንተነህ በግጭቱ ምክንያት በአግባቡ መሄድ ስላልቻለች ከሃምሳ ሜትር በኋላ እንደቆመች ይናገራል። ቀጥሎም ሾፌሩም በፍጥነት በመውረድ ወደፊት መሮጥ ይጀምራል፤ ጋቢና ከሾፌሩ ጋር የነበረው ሌላኛው ተሳፋሪም ሾፌሩ ወደ ሄደበት አቅጣጫ ተከትሎ ይሮጣል። " በወቅቱ በሾፌሩ እና በእኔ መካከል የነበረው ክፍተት በግምት አምስት ሜትር ያህል ብቻ ነበር" ይላል አቶ አንተነህ ስለ ሁኔታው ሲያስረዳ። "የአካባቢው ማህበረሰብ 'ያዘው ያዘው' እያለ መጮህ ጀመረ" የሚለ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
161
በጋዛ የደረሰው የአየር ጥቃት በጋዛ የሚገኝ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት የሚሰጥ ህንጻን ወደ ፍርስራሽነት ቀይራለች። ለዚህም የአጸፋ እርምጃ ሀማስ በርካታ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል አስወንጭፏል። ቀጣናው የገባበት ቀውስ ወደለየለት ጦርነት እንዳይሸጋገር የተባበሩት መንግስታት ድርጀት ስጋቱን ገልጾል። ይህ ግጭት በእስራኤል ውስጥ በአይሁዶችና በእስራኤል አረቦች መካከልም የጎዳና ላይ ሁከት እንዲፈጠር ሰበብ ሆኗል። ፖለቲካዊ አመራሮች ውጥረቱን እንዲያረግቡ ተማጽኖ አቅርበዋል። በዚህ ግጭት ምክንያት በጋዛ በትንሹ 67 በእስራኤል ደግሞ 7 ሰዎች ተገድለዋል። ካሳምንታት ውእረት በኃላ ባለፈው ሰኞ በምስራቃዊ እየሩሳሌም ለሙሰሊሞችም ይሁን ለአይሁዶች ቅድስት ተብላ በምትቆጠር ስፍራ መነሻነት ወደ ግጭት ያመራው። ግጭቱ በተጀመረ በሁለተኛ ቀን ደግሞ ክልስ አይሁዶችና አረቦች ተቀላቅለው በሚኖሩበት የእስራኤል አካባቢ በተፈጠረ ሁከት ምክንያት 36 የፖሊስ መኮንኖች መጎዳታቸውን የእስራኤል ፖሊስ ገልጾል ይህንንም ተከትሎ 374 ሰዎች ታስረዋል። ትላንትና ደግሞ [ዕረቡ] በጋዛ ውስጥ የሚገኙ ታጣቂዎች ደግሞ 130 ሚሳኤሎችን መተኮሳቸውን ገልጸዋል። ይህም በጋዛ የሚገኘው አል ሻሩቅ ህንጻ በእስራኤል ለደረሰበት ጥቃት አጸፋ መሆኑንም ተናግረዋል። በእስራኤል የአየር ድብደባ ከጥቅም ውጪ የሆነው አል ሻራርቁ በጋዛ 3ተኛው ረጅም ህንጻ ነበር። እስራኤል በበኩሏ የሀማስን ከፍተኛ አመራሮች መግደሏን አስታውቃለች። በተጨማሪም ሚሳኤል የሚተኮስባቸውን አካባቢዎች ኢላማ አድርጋ ጥቃት መፈጸሞንም ገልጻለች። ሀማስ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦቹና "ሌሎች አመራሮች" እንደተገደሉበት አረጋግጦል። የእስራኤል የመከላከያ ሰራዊት ሰሞኑን ጋዛ ላይ ያደረጋቸው ወታደራዊ ድብደባዎች ከ2014 በኃላ ትልቁ ነው ብሏል። \n\nGive me a good title for the article above.
እስራኤል ወታደራዊ አመራሮችን መግደሏን ተከትሎ የሀማስ ታጣቂዎች በርካታ ሮኬቶችን ተኮሱ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
204
Doc to summarize: የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የብሔራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና መብታቸውን በተመለከተ ፍርድ ቤቱ በትናንትናው ዕለት ውሳኔ ለማስተላለፍ በዋለው ችሎት ላይ ነው አቃቤ ህግና ፖሊስ አዲስ ክስ ያቀረቡባቸው። የቢሾፍቱ ወረዳ ፍርድ ቤት አቶ ልደቱ አያሌው በተጠረጠሩበት ወንጀል ፖሊስ ያቀረበውን የተጨማሪ ጊዜ ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የፖሊስን ጥያቄ የህግ አግባብነት እንደሌለው ጠቅሶ ሳይቀበለው የቀረው ነሐሴ 25፣ 2012 ዓ.ም በዋለው ችሎት ነበር። ፖሊስ አልለቅም የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው እንደገና ማመልከቻ ያስገቡ የሚል ጥያቄም አንስቷል። ፍርድ ቤቱም የፖሊስ የምርመራ መዝገቡን ዘግቶ አቶ ልደቱ በሌላ መዝገብ የዋስትና ጥያቄያቸውን እንዲቀርብ ውሳኔ አስተላልፎ ነበር። በትናንትናው ዕለት በዋለውም ችሎት የዋስትና ጥያቄ መልስ ለመስጠት ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ቢሆንም አቃቤ ህግና ፖሊስ በግድያ ከመጠርጠር በተጨማሪ "ህገ መንግሥታዊ ስርአቱን በኃይል የመናድ" ወንጀል ጠርጥሬያቸዋለሁ የሚሉ ውንጀላዎች ቀርበዋል። ለዚህም መሰረት የሆነው የሽግግር መንግሥትን ምስረታን ለመንግሥት እንደ አማራጭነት ያቀረቡት ሰነድ ሲሆን ይህም ጠበቃው እንደሚሉት ጥር ወር ገደማ የተፃፈ ሲሆን ሁከቱ ግን ከአርቲስቱ ሞት በኋላ የተከሰተ ነው። በተጨማሪም አቶ ልደቱ እየፃፉት ነው የተባለውና ቤታቸው ውስጥ የተገኘው የመፅሃፍ ረቂቅ በአባሪነት የቀረበ ሲሆን በይዘቱ "ለውጡን የሚተችና ህገ መንግሥቱን ለመናድ ዝግጅት" የሚሉ አዳዲስ ውንጀላዎች ቀርበውባቸዋል ብለዋል። "እነዚህ ምክንያቶች አቃቤ ህግ ዋስትና ለማስከልከል ያቀረባቸው ናቸው። የምርመራ መዝገቡን መሰረት ያደረጉ አይደሉም" የሚል ክርክር ማቅረባቸውንም ያስረዳሉ። ከዚህም በተጨማሪ አቶ ልደቱ ገና በረቂቅ እንዳለና ለህዝብ ይፋ ያልሆነ ያልታተመ መፅሃፍ እንደሆነም ነግረዋቸዋል። "ይሄ እንግዲህ በሃሳብ ደረጃ ያለ ስለሆነ፤ ማንኛውም ግለሰብ በሃሳቡ አይቀጣም። ሃሳብ ወንጀል አይደለም። እንዳያስብ ሁሉ ሊከለከል ነው ማለት ነው የሚል ነገር ነው አቶ ልደቱም ያነሱት" ብለዋል ጠበቃቸው በበኩላቸው ዋስትና በኢትዮጵያ ህገ መንግሥትም ሆነ ኢትዮጵያ ካፀደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎች መስረት መብት እንደሆነ ጠቅሰው ዋስትና የሚከለከልበት በአንዳንድ አጋጣሚ እንደሆነ ጠቅሰው ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል። ከዚህም በተጨማሪ ደንበኛቸው የተጠረጠሩበት ወንጀል ግድያ የሌለበትና ከአስራ አምስት አመት በላይም ሊያስቀጣ ስለማይችል የዋስትና መብታቸው እንዲከበር መከራከሪያ ሃሳብ እንዳቀረቡም ለቢቢሲ ገልጸዋል። ፍርድ ቤቱ በጥዋት ቀጠሮው አቃቤ ህግና ፖሊስ በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረቡትን ውንጀላ የሚያስረዳ የምርመራ መዝገብ ማምጣት የሚለውን ጉዳይ ውሳኔ ለመስጠትም ከሰዓት ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር። ትናንት ከሰዓት በዋለው ችሎትም አቃቤ ህግና ፖሊሶች የፖሊስ ምርመራ መዝገብ ማምጣት አንችልም በሚልም ብዙ እንዳንገራገሩ የገለፁት ጠበቃው የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ለዞን አቃቤ ህግ ተልኳል በማለት ምክንያት ሰጥተዋል። ግራ ቀኙን ያየው ፍርድ ቤቱ የምርመራ መዝገቡን ማምጣት አለባችሁ የሚል ውሳኔን አስተላልፏል። ፍርድ ቤቱ፣ ፖሊስ የምርመራ መዝገብና ማስረጃውን እንዲያቀርብ በማዘዝ ለዛሬ ጠዋት ተለዋጭ ቀጠሮ የሰጠ ሲሆን የምርመራ መዝገቡ ክስ ለመመስረት በቂ ነው ወይስ አይደለም የሚለውንም ሁኔታ የሚወስን እንደሆነ ጠበቃቸው ጠቁመዋል። በዛሬው ዕለት አካልን ነፃ የማውጣት ክስን ለመመስረት ከደንበኛቸው ጋር መነጋገራቸውንም በተጨማሪ አስረድተዋል። ዋስትናን በሚመለከት ደግሞ በዛሬው እለት ፍርድ ቤቱ ውሳኔን እንደሚሰጥ...\nSummary in the same language as the doc:
የሙዚቀኛ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በቢሾፍቱ ከተማ የተፈጠረውን ሁከት በማነሳሳት፣ መምራትና በገንዘብ መደገፍ ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ ልደቱ አያሌው "ህገ መንግሥታዊ ስርአቱን በኃይል ለመናድ" ሞክረዋል በሚል አዲስ ውንጀላ እንደቀረባባቸው ጠበቃቸው አቶ አብዱልጀባር ሁሴን ገመዳ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
433
ለመሆኑ ከተክሎች ጋር መኖርና እነሱን መንከባከብ ለጤናችን ምን ያክል ይጠቅመን ይሆን? ዛፎች ሕይወትዎን ማዳን ይችላሉ፣ ደስተኛ ያደርጋሉ እንዲሁም ጠንካራ ጭንቅላት እንዲኖርዎ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይጫወታሉ የሚል ዓለም አቀፍ ጥናት በቅርቡ ተሰርቶ ነበር። ምንም እንኳን ዛፎች ጎርፍን፣ ድርቅን እና የአፈር መሸርሸርን ለመካከል ጠቃሚ እንደሆኑ ለብዙ ዓመታት በበርካታ ባለሙያዎች የተጻፈ ቢሆንም ዛፎች ከሰው ልጆች አስተሳሰብና የጭንቅላት አሠራር ጋር ስላላቸው ቁርኝት ግን ብዙም አልተባለም። ብዙዎቻችን እንደምናስበው ንጹህ አየር እንድንተነፍስ ብቻ ሳይሆን ተክሎች በርካታ ጠቀሜታዎች አሏቸው። ዛፎችንና አረንጓዴ ተክሎችን ዝም ብሎ መመልከት በራሱ ማዕከላዊ የአዕምሮ ክፍላችንን እንደሚያረጋጋው የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። ዛፎችን መመልከት በጭንቅላታችን ውስጥ የሚመረተውን ኮርቲሶል የሚባለውን ለጭንቀት እጢ የሚያጋልጥ ንጥረ ነገር መጠን ይቀንሳል፣ የልብ ምትን ዝግ ያደርጋል፣ የደም ግፊትንም ይቀንሳል። ሌላው ቀርቶ የዛፎችን ፎቶ መመልከት እንኳን በጭንቅላታችን ውስጥ ጥሩ ስሜት ይፈጥራል። በሌላ በኩል ደግሞ ዓለማችን ከመቼውም በላይ እየሞቀች ነው። እንደ የዓለም ሜትሮሎጂ ድርጅት ከሆነ፤ በዓለም ዙሪያ ኢንዱስትሪው ከመስፋፋቱ በፊት ከነበረው የአየር ጠባይ ጋር ሲነጻጸር በአሁኑ ሰዓት የዓለማችን ሙቀት በአንድ ዲግሪ ጨምሯል። በዚህ አካሄድ 2100 ላይ የዓለም ሙቀት ከ3-5 ዲግሪ ሰሊሺየስ የሚጨምር ይሆናል። ምንም እንኳን በኢንዱስትሪው ዘርፍ የበለጸጉት አገራት ወደ ከባቢ አየር የሚለቁትን በካይ ንጥረ ነገር መቀነስ ወሳኝ ቢሆንም ይህንን የዓለማችንን በከፍተኛ ሁኔታ መሞቅ ለመቀነስና ብሎም ለማስቀረት ተክሎች ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ። ምናልባት እያንዳንዱ ሰው በቤቱ ውስጥ የሚያስቀምጣቸው አነስተኛ ተክሎች አልያም በአቅራቢያው የሚተክላቸው ዛፎች ለውጥ የሚያመጡ ላይመስል ይችላል፤ ነገር ግን በቢሊየኖች የሚቆጠረው የዓለም ህዝብ ሲደመር ግን ትልቅ ለውጥ ይፈጠራል። ሌላው ቀርቶ በቤታችን የምናስቀምጣት ትንሿ ተክል በትንሹም ቢሆን ጥቅም አላት። ለአእምሯችን ከምትሰጠው ሰላምና እረፍት በተጨማሪ የምንተነፍሰውንም አየር ጭምር ትቆጣጠራለች። የዘርፉ ባለሙያዎች የቤት ውስጥ ተክሎች በቤት ውስጥ ያለውን አየር እንዲሻሻልና ሰዎች ላይ በጎ ተጽዕኖ እንዲፈጠር እንደሚያደርጉ አረጋግጠዋል። ከዚህ በተጨማሪም ብናኞች፣ አላስፈላጊ ጋዞች እንዲሁም መርዛማ ንጥረ ነገሮችን ለማስወገድ ይጠቅማሉ። ከእነዚህ ውስጥ እንደ በለስ፣ የመጥበሻ ቅጠል፣ ብርቱካን፣ ካላንኮ፣ ማሬል የመሳሰሉ እፅዋት ይገኙበታል። በሆስፒታል ተኝተው የሚገኙ ታማሚዎች በመስኮታቸው በኩል ዛፎችን ማየት ከቻሉ የመዳን ፍጥነታቸው ይጨምራል ይላሉ ባለሙያዎቹ። ዛፎች ያላቸው የማረጋጋት አቅም ጭንቀትንና ህመመን እስከመቀነስ ይደርሳል። ተፈጥሯዊ በሆኑ ዛፎች መካካል ሥራቸውን የሚያከናውኑ ሠራተኞችም ቢሆን ውጤታማነታቸው ከሌሎች ከፍ ያለ እንደሚሆን ጥናቶች ይጠቁማሉ። በአጠቃላይ አንድ የቤት እንስሳ እንደምናሳድገው ሁሉ አንድ ተክል በቤታችን ካለ የምናገኘው ደስታ ወደር የለውም። በተጫማሪም ተክሎቹን በመንከባከብ የምናሳልፈው ጊዜ የሚሰጠን የአእምሮ እርካታ ከፍተኛ ነው። \n\nGive me a good title for the article above.
ከተክሎች ጋር መኖርና እነሱን መንከባከብ ለጤናችን ምን ያክል ይጠቅማል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
351
Title: አል ሻባብ ፡ በሽብር የተከሰሰው የአልሸባብ አባል እስር ቤት ውስጥ ራሱን አጠፋ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ራሺድ ቻርለስ በፈረንጆች 2015 ዓ ም ለ148 ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን ጥቃት በማቀናበር የተከሰሰው ታንዛኒያዊ ራሺድ ቻርለስ ነው ራሱን ያጠፋው። የኬንያ መገናኛ ብዙሃን ፖሊስና የእስር ቤት ኃላፊዎችን ጠቅሰው እንደዘገቡት በጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ለአራት ቀናት በቆየ የዕገታና የግድያ ጥቃት ውስጥ እጁ አለበት የሚባለው ይህ ተከሳሽ ራሱን ያጠፋው እስር ቤት ውስጥ ነው። ጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ላይ ጥቃት ካደረሱት ውስጥ አራቱ ቀንደኛ አቀናባሪዎች በጥቃቱ ወቅት መገደላቸው ተነግሯል። ራሱን አጠፋ የተባለው ይህ ታንዛኒያዊው ቻርለስና ሁለት ሌሎች ግብረ አበሮቹ ባለፈው ዓመት ነበር ክስ የተመሰረተባቸው። የአልሸባብ አባላት እንደነበሩም ፖሊስ መግለጹ ይታወሳል። ሟች ራሺድ ቻርለስ እድሜ ልክ ፍርደኛ ነበር። ራሱን ከማጥፋቱ በፊት ቻርለስ የአእምሮ ጤና መቃወስ ገጥሞት ሐኪም ይጎበኘው እንደነበር የኬንያ ጋዜጦች ጽፈዋል። ዴይሊ ኔሽን በበኩሉ ፍርደኛው ራሱን ያጠፋው የብርድ ልብስ ቁራጭ ገምዶ ራሱን በመስቀል ነው። ኬንያ በተደጋጋሚ የአልሸባብ ጥቃቶች ሰለባ ሆናለች። የ2015ቱ የጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ጥቃትም በርካታ ተማሪዎችን ለሞት የዳረገ ነበር። አልሸባብ እንደሚለው ኬንያ ወታደሮቿን ወደ ሶማሊያ ከላከች ጀምሮ ጠላት አገር አድርጎ እንደቆጠራትና ጥቃቱንም ወደፊት እንደሚገፋበት ዝቷል።
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
171
Title: የኢትዮጵያ አየር ኃይል አልሸባብ ላይ ጥቃት ፈጸመ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የምስራቅ ምድብ ሄሊኮፕተሮች ስኳድሮን አልሸባብ ላይ እርምጃ እንደወሰዱ አየር ኃይሉ ለኢቴቪ አስታውቋል። የተዋጊ ሄሊኮፕተሮቹ ከደቡብ ምስራቅ እዝ እግርኛ ጦር ጋር ቅንጅት በመፍጠር አልሸባብ ላይ እርምጃ መውሰዱ ታውቋል። የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ይልማ መርዳሳ አየር ኃይሉ ባካሄደው ኦፕሬሽን በአልሸባብ ላይ ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ እና ሞራላዊ ውድመት አድርሰናል ሲሉ ለኢቴቪ ተናግረዋል። አየር ኃይሉ የሃገሪቱን የአየር ክልል ከመቼውም በላይ በአስተማማኝ ሁኔታ ከመጠበቅ በተጨማሪ ለምድር ኃይሉ ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ላይ ሊቃጣ የሚችል ማንኛውም አይነት ወረራ እና የሽብር ድርጊት በአጭር ጊዜ ለመመከት የሚያስችል ጠንካራ ተቋም ነው ሲሉ ብርጋዴር ጀነራሉ ተናግረዋል። ብርጋዴር ጀነራል ይልማ መርዳሳ በኦፕሬሽኑ ላይ የተሳተፉት የጦር ሥራዊት አባላትን አመስግነዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
115
Title: ፌስቡክ የቻይናውን ፕሬዝደንት ስም ሲተረጉም በአፀያፊ መልኩ በማንሻፈፉ ይቅርታ ጠየቀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የቻይናው ፕሬዝደንት ወደ ምያንማር አቅንተው ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ባሉበት ወቅት ነው ይህ የተከሰተው። በጉብኝታቸው መሠረትም ዢ ከምያንማር መሪ አንግ ሳን ሱ ኪ ጋር መክረዋል። የምያንማር ቋንቋ በሆነው በርሚዝ የሁለቱ መሪዎች መገናኘት ዜና ተፅፎ ወደ እንግሊኛ ሲተረጎም ነው የቻይናው ፕሬዝደንት ስም ተንሻፎ የተገኘው። የቻይናው ፕሬዝደንት ዢ ጂንፒንግን ስም ወደ እንግሊዝኛ ሲገለበጥ 'ሺትሆል' ወይም 'ቆሻሻ ሥፍራ' ተብሎ ተነቧል። ይህን ደግሞ የለጠፉት የሳን ሱ ኪ ሰዎች ናቸው። ይህን ያስተዋለው ፌስቡክ እክሉን ካስወገደ በኋላ መንሻፈፉ የተከሰተው በቴክኒካዊ ብልሽት ነው ብሏል። ወደፊት መሰል ጥፋት እንዳይፈፀም እተጋለሁ ብሏል ፌስቡክ። በርሚዝ የምያንማር ኦፌሴላዊ ቋንቋ ሲሆን ሁለት ሶስተኛው የሃገሪቱ ሰው ይጠቀመዋል ተብሎ ይገመታል። የዢ ስም ቋቱ ውስጥ እንዳልገባ ያመነው ፌስቡክ፤ ትርጉም አመንጪው ቴክኖሎጂ በግምት የገጣጠማቸው ቃላት የፈጠሩት ስህተት ነው ብሏል። በምያንማር መንግሥት የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰዎች የተለጠፈው ሃተታ እንዲነሳ መደረጉም ታውቋል። ምንም እንኳ ቻይና ፌስቡክ ባይኖራትም የተንሻፈፈው ትርጉም ቻይና ውስጥ እንዳይሰራ መደረጉም እየተዘገበ ነው። የቻይና መንግሥት የመረጃ ፍሰትን በመገደብ ይታማል። የሃገሪቱ ፕሬዝደንት ወደ ምያንማር ያቀኑት ስለ ሁለትዮሽ ግንኙነቶች ለመወያየት ነው ተብሏል። የምያንማሯ መሪ ሳን ሱ ኪ የኖቤል ሰላም ሽልማት አሸናፊ ሲሆኑ የሮሂንጃ ሙስሊሞች ላይ በደረሰ ጥፋት ተወንጅለው ባለፈው ወር ፍርድ ቤት መቆማቸው አይዘነጋም።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
198
Doc to summarize: ቢጫ አቧራ ከሞንጎሊያና ቻይና በረሃማ አካባቢዎች የሚነሳ አሸዋ ያዘለ አቧራ ሲሆን በሰሜን እና ደቡቡ ኮሪያ ይነፍሳል። የፒዮንግ ያንገግ ዋና አውራ ጎዳናዎች፣ ከሐሙስ እለት ጀምሮ ጭር ማለታቸው ተዘግቧል። ሰሜን ኮሪያ ከኮሮናቫይረስ ነጻ መሆኗን ብትናገርም ከታሕሳስ ወር ጀምሮ የእንቅስቃሴ ገደብ ጥላ ድንበሮቿን ዘጋግታ በከፍተኛ ጥንቃቄ ላይ ትገኛለች። እስካሁን ድረስ በወቅታዊ አሸዋ አዘል አቧራ እና በኮቪድ-19 መካከል ስላለ ግንኙነት ምንም የሚታወቅ ነገር የለም። ይሁን እንጂ ሰሜን ኮሪያ ብቻ አይደለችም ይህንን ጥቅጥቅ አቧራ ከኮሮናቫይረስ ጋር በማያያዝ ስትናገር የተደመጠችው። ከዚህ ቀደም ቱርኬሚስታን ዜጎቿን የአፍና አፍንጫ ጭምብል እንዲያደርጉ ያዘዘችው ይህንን ጥቅጥቅ አቧራማ ደመና ኮሮናቫይረስ ያስከትላል ስትል በመናገር ነበር። በመንግሥት ቁጥጥር ሥር የሚገኘው የኮሪያ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣብያ፣ ኬሲቲቪ ረቡዕ እለት የአየር ትንበያ መረጃ የያዘ ልዩ ፕሮግራም አስተላልፎ ነበር። በዚህ ፕሮግራሙ ላይ በሚቀጥሉት ቀናት ቢጫ የአቧራ ደመና እንደሚመጣ በመግለጽ አስጠንቋቋል። በተጨማሪም ከቤት ውጪ የሚደረጉ ግንባታዎች በሙሉ ታግደዋል። ይህ አቧራ የሁለቱ አገራት ዜጎችን መርዛማ አቧራ ነው በሚል የጤና ስጋት ሲጥል የቆየ ነው፥። ሐሙስ እለት ለመንግሥት ወገንተኛ የሆነው ሮዶንግ ሺንሙን የተሰኘው ጋዜጣ " ሁሉም ሰራተኞች. . . ቫይረሱን አደገኛነት ሊገነዘቡ ይገባል" ብሏል። በሰሜን ኮሪያ የሚገኙ ኤምባሲዎችም የፒዮንግያንግ አቧራ ስጋት በሚመለከት መረጃ ደርሷቸዋል። በፒዮንግያንግ የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ በፌስቡክ ገጹ ላይ ከሰሜን ኮሪያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር በአገሪቱ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖችን እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ስለ አቧራው ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው እና በቤት ውስጥ እንዲቆዩ፣ መስኮታቸውን አጥብቀው እንዲዘጉ ማስጠንቀቁን አስፍሯል። የሰሜን ኮሪያ መገናኛ ብዙኃን ኮሮናቫይረስ ላይ የሚደረጉ ምርምሮች ቫይረሱ አየር ወለድ መሆኑን በመግለጻቸው "የሚመጣው የቢጫ አቧራ ስርጭቱን እንዳያስፋፋ በጥብቅ ክትትል እናደርጋለን" ሲል ገልጿል። የአሜሪካው በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ድርጅት ኮሮናቫይረስ በአየር ላይ "ለሰዓታት ይቆያል" ቢልም ሰዎች በዚህ መንገድ በቫይረሱ የመያዝ እድላቸው በጣም አነስተኛ ነው ሲል አስታውቋል። የደቡብ ኮሪያ መገናኛ ብዙኃን ከቻይና የሚነሳው ቢጫ አቧራ ኮሮናቫይረስ ሊያስከትል ይችላል የሚለውን ስጋት መሰረተ ቢስ ሲል አጣጥሎታል። \nSummary in the same language as the doc:
ሰሜን ኮሪያ ከቻይና የሚመጣ ቢጫ አቧራ ምክንያት ዜጎቿን ከቤት አትውጡ ስትል አስጠንቅቃለች። ይህ የሰሜን ኮርያ መንግሥትን ያሰጋው "ቢጫ አቧራ" ከቻይና ስለሚነፍስ ኮሮናቫይረስ ሊያመጣብን ይችላል በሚል ነው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
304
እነሱን አልፈን ወደ ውስጥ ዘለቅን። የ23 ዓመት ወጣት ነች። ከገፅታዋ ምንም ነገር ማንበብ አይቻልም። ገፅታዋም ሆነ ሁለንተናዋ ፀጥ ያለ ነው። ከዓመታት በፊት ወደ እዚህ ግቢ ስትመጣ የሥራ ማመልከቻ ለማስገባት ወይም ሥራ ለመጀመር አልነበረም። ይልቁንም በእናቷ ልጅ በወንድሟ ተደፍራ ከደረሰባት ከባድ አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት ለማገገምና መጠለያ ለመሻት ነበር። የደረሰባት ነገር ሰው እንድትፈራ አድርጓት ነበርና በሙሉ አይኗ ሰው ማየት ያስፈራት፤ ቃላት አውጥቶ መናገርም ይከብዳት እንደነበር ታስታውሳለች። • ሃምሳ በመቶ የሚኒስትሮች ሹመት ለሴቶች "ከባድና እጅግ አሳዛኝ ህይወት አሳልፌአለው" ትላለች ጊዜውን በማስታወስ። የጉዳቷ መጣን በህይወት እየኖርኩ ነው የማያስብል ቢሆንም ያን ቀን አልፋ ዛሬ ቀና ብላ መራመድ ችላለች። ዛሬ የምትፈልግበት መድረስና ህልሟን መኖር እንደምትችልም በእርግጠኝነት ትናገራለች። ዛሬ ያኔ ተደፍራ የተጠለለችበትና ለተደፈሩ ሴቶች ድጋፍ የሚያደርገው 'የሴቶችና የህፃናት ማረፊያ' ውስጥ ለመሥራት ችላለች። ምንም እንኳ ያን ጊዜ ማስታወስ ቢያማትም ያለፈችበት መንገድ ሴቶች ለፆታዊ ጥቃት እንዳይጋለጡ አስተማሪ ይሆናል የሚል ፅኑ እምነት ስላላት የሆነችውን ትናገራለች። ሊያስተምራት አዲስ አበባ ያመጣት ትልቅ ወንድሟ ፖሊስ ነበር። ያኔ እሷ የ16 ዓመት ታዳጊ ነበረች። የሚኖሩት ወንድሟ በተከራየው ቤት ነበር። "ልጅ ስለነበርኩ ብዙ ነገር አላውቅም፤ መናገርም አልችልም ነበር። ሰው ሳይ ተመሳሳይ ጥቃት ያደርሱብኛል ብዬ ፍራቻ ነበረብኝ" በማለት የነበረችበትን የሥነ ልቦና ስብራት ታስታውሳለች። ሰው አይቷት ሚስጥሯን የሚያውቅ ይመስላት ስለነበር ትምህርት ቤት መሄድና መመለስ፤ ክፍል ውስጥ መቀመጥም እጅግ ስለከበዳት ትምህርት ቤት መሄድ አ... Continue the article for another 4000 characters max:
ቆመች። • ኢንጅነር አይሻ መሃመድ የሃገር መከላከያ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ ወንድሟ ለአምስት ዓመታት አብረው ሲኖሩ ደፍሯታል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ሦስት ጊዜም ፅንስ እንድታቋርጥም እንዳደረጋት ትገልፃለች። ልጅነትና የሥነ ልቦና ቀውስ እንዲሁም የወንደሟ ማስፈራራት ለማንም ምንም ትንፍስ ሳትል እንድትቆይ አድርጓት ነበር። ይኖሩ ከነበሩበት ቤት ለቅቀው ሌላ የኪራይ ቤት የገቡበት አጋጣሚ ግን ጉዳቷን አውጥቶ ለመናገር እድል ሰጣት። በአጭር ጊዜ ውስጥ ሁኔታዋን ያስተዋሉት አዲሷ የቤት አከራያቸው አንድ ቀን "ለምንድነው ሰው የማትቀርቢው? ዘመዱ ነሽ ወይ?" ሲሉ ድንገት ጠየቋት። ሁለቱም ጥያቄዎች ለእሷ እጅግ ከባድ ነበሩ። ከምትኖርበት ስቃይ መውጣት ትሻ ነበርና አለባብሶ እንደነገሩ መልስ መስጠት አልፈለገችም። በሌላ በኩል እውነቱን መናገርም መከራ ሆነባት። እንደምንም ከራሷ ጋር ታግላ የሆነችውን ለአከራይዋ ተናገረች። በነገሩ በጣም የደነገጡት አከራይ ይዘዋት በአቅራቢያ ወደሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ለመሄድ ምንም አላመነቱም። ከፖሊስ ጣቢያ በኋላ ነበር የተደፈሩ ሴቶችን ወደሚያስጠልለውና የሕግ አገልግሎት ድጋፍ ወደሚያደርገው የሴቶች ማረፊያ ልማት ማኅበር የተወሰደችው። ከሰልጣኝ ሴቶች መካከል አንዷ "ቤተሰብ በእኔ ፈረደ" ነገሩ ወደ ሕግ ከሄደ በኋላ ጉዳዩን የሰሙ ቤተሰቦቿ 'እሱ እንዲህ አያደርግም፤ ልጅ ስለሆነች ነው እንዲህ ያለ ነገር የምታወራው' በማለት በፍፁም ሊያምኗት አልቻሉም። በተለይም ትልቅ እህቷ ካለማመን አልፋ የወንድማቸውን ስም ለማጥፋት 'ያልሆነውን ሆነ እያለሽ ነው' በሚል ብዙ ሞግታታለች ዝታባታለችም። "ከእናቴ ውጪ ቤተሰብ ሁሉ እንደ ቆሻሻ ተፀየፈኝ" በማለት ተበዳይ ሆና እንዴት የበዳይ እዳ ተሸካሚ እንደተደረገች ትናገራለች። በሌላ በኩል ፖሊስ ጣቢያ በሄደችበት ወቅት ያየችው አቀባበል እንደሷ ያሉ የተደፈሩ ሴቶች ይብስ ፈርተው እንዳይናገሩ የሚያደርግ እንደነበር ታስታውሳለች። ሃዘኔታ በሌለው አንደበት 'ነይ እዚህ ጋር' 'እዛጋ' 'እስከዛሬ ምን ትሰሪ ነበር?' ተብላለች። • የተነጠቀ ልጅነት ይህ የእሷ ብቻ ሳይሆን የብዙ ሴቶች አስከፊ እጣ ነው። በማህበረሰቡ እንዲህ ስላደረግሽ ነው፣ እንደዛ ባታደርጊ ኖሮ በሚሉ የምክንያት ድርደራዎች ለመደፈራቸው ራሳቸው ጥፋተኛ ተደርገው አንገታቸውን እንዲደፉ የተደረጉ ሴቶችን ቤት ይቁጠራቸው። በቀድሞ መጠለያዋ በዛሬው የሥራ ቦታዋ በወንድም፣ በአባት፣ በአያቶቻቸውም ጭምር የተደፈሩና የወለዱ ሴቶችም ጭምር አጋጥመዋታል። ሁሉም በቤተሰባቸውና በማኅበረሰባቸው ለመደፈራቸው ጥፋተኛ የተደረጉና የተወገዙ መሆናቸውን ትናገራለች። "እኔ ስለ ሕግ ብዙ አላውቅም፤ ግን ካለፍኩበትና ካየሁት በሕግ በኩል ያለው ነገርም ደስ አይልም።" በተለያዩ ምክንያቶች ደፋሪዎች ነፃ ሆነው የመሄድ እድል ያገኛሉ። በተመሳሳይ በእሷ ጉዳይም ክስ ተመስርቶ የነበረ ቢሆንም ክሱ የትም ሳይደርስ፤ ወንድሟም ሳይጠየቅ መቅረቱን ትናገራለች። "ህመሜን ተቋቁሜ ችሎት ላይ ብቆምም መጨረሻው አላማረም። እዚህ ላይ ብዙ ማለት አልፈልግም" ትላለች። "ለመረዳት ፍቃደኛ መሆን አለብን" ባደረገችው ተደጋጋሚ የፅንስ ማቋረጥ የማህፀን ጉዳት ደርሶባት ለረዥም ጊዜ ህክምና ስትከታተል ቆይታለች። በዚሁ ምክንያት ዛሬም ከባድ የወገብ ህመም ስላለባት ለቃለ መጠይቅ ባገኘናት ወቅትም በሃኪም የታዘዘ የወገብ መደገፊያ ቀበቶ አድርጋ ነበር። ይህ ሁሉ ቢሆንም ግን "በጣም የተጎዳሁት በሥነ ልቦና ነው። በተለይም የቤተሰቦቼ ነገር በእጅጉ ጎድቶኛል ዛሬም አልወጣልኝም" ትላለች። ወደ ማረፊያው ከገባች በኋላም ምግብ መብላት፣ ሰው እንዲቀርባትና እንዲያናግራትም አትፈልግም ነበር። ፍላጎቷ አንድና...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
593
በዲሞክራቲክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ስርጭት "እጅግ አስበርጋጊ" ነው ተባለ\nበኮንጎ 1400 ሰዎች ያህል በኢቦላ ቫይረስ ተይዘው መሞታቸው ታውቋል። የዌልካም ትረስት ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ጄርሚ ፋራር እንዳሉት የተከሰተው ወረርሽኝ ከ2013ቱም ሆነ ከ2016ቱ የከፋ ሲሆን ምንም "የመቆም ምልክት አይታይበትም" ብለዋል። በሽታው ወደ ጎረቤት ሀገር ኡጋንዳ ተስፋፍቶ አንድ የአምስት ዓመት ህጻን መሞቱ ሲረጋገጥ፤ አያቱ እና እናቱም ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ይህም በኡጋንዳ በበሽታው የተያዘ ሰው ሪፖርት ሲደረግ የመጀመሪያው ነው። • አሜሪካዊቷ አምስት ልጆቿን የገደለው የሞት ፍርድ አይገባውም ብላለች • ኢቦላ ወደ ኡጋንዳ እየተዛመተ ነው • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ የኡጋንዳ መንግሥት እንዳስታወቀው በአሁኑ ሰዓት ሰባት ሰዎች ቫይረሱ ሊኖርባቸው ይችላል በሚል ጥርጣሬ በማቆያ ውስጥ ይገኛሉ። ዶ/ር ፋራር በመግለጫቸው ላይ እንዳሉት "አስበርጋጊ ነው ነገር ግን አስደናቂ አይደለም" ብለዋል። አክለውም ሌሎች አዳዲስ ታማሚዎች እንደሚኖሩ በመግለፅ ሙሉ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብንና የሀገሪቱ መንግሥት ምላሽን ይጠይቃል ብለዋል። "ዲሞክራቲክ ኮንጎ ይህንን ብቻዋን ልትጋፈጠው አትችልም" ሲሉም ያክላሉ። ኢቦላ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ ኡጋንዳ መዛመቱ ከተሰማ በኋላ ሩዋንዳ በድንበሮቿ ላይ የኢቦላ በሽታ ቁጥጥርን አጠናከረች። ሩዋንዳ በምዕራብ በኩል ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፤ በሰሜን በኩል ደግሞ ከኡጋንዳ ጋር ትዋሰናለች። የሩዋንዳ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ለቢቢሲ ሲናገሩ፤ ''ሩዋንዳ በጎረቤት ሃገራት የተከሰተውን የኢቦላ ወረርሸኝ አጽንኦት ሰጥታ ትከታተለዋለች'' ብለዋል። በዲሞክራቲክ ኮንጎ እስካሁን ድረስ ብቻ 1400 ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ ምክንያት ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን ይህም በበሽታው ከተያዙት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መሞታቸውን ያሳያል። ኢቦላ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንደ ወረርሽኝ ከተከሰተ ወዲህ ከኮንጎ ውጪ በበሽታው ምክንያት ሰው ሲሞት የኡጋንዳው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ኢቦላ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሲከሰት ይህ ሁለተኛው ትልቁ የኢቦላ ወረርሽኝ ነው ተብሏል። \n\ntl;dr:
በሕክምና ምርምር ሥራዎች ላይ ቀዳሚ የሆነው የበጎ አድራጎት ድርጅት ኃላፊ በዲሞክራቲክ ኮንጎ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ "እጅግ አስበርጋጊ" ነው አሉ።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
250
...ሰው እንዳሉት ቦርዱ የሕግ ወይም የፍርድ ቤት ክልከላን አላቀረበም፣ ሕጉም በሕግ ጥላ ስር ያሉ ሰዎች በዕጩነት መመዝገብ አይችሉም የሚል ክልከላ አላስቀመጠም ሲሉ ሞግተዋል። ምርጫ ቦርድ በሕግ ወይም በፍርድ ቤት የግለሰቦቹ የመመረጥ መብት መገፈፉን የሚያስረዳ ማስረጃ አላቀረበም የሚለው ለልዩነታቸው ዋነኛ ምክንያት ነው። የሰበር ውሳኔ ምን ይላል? የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ማለት በሕገ መንግሥቱ አንቀፅ 80 መሰረት ከሕገ መንግሥት ውጪ ያሉ ሕጎች ላይ የመጨረሻ ትርጉም የመስጠት ስልጣን ያለው ችሎት ነው። ችሎቱ ቢያንስ አምስት ዳኞች ይሰየሙበታል። በሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጡ ውሳኔዎች ይግባኝ የማይባልባቸው ብሎም ገዢ ናቸው። ውሳኔዎቹም ከተሰጡበት ቀን ጀምሮ በክልልም ሆነ በፌደራል ደረጃ ባሉ ፍርድ ቤቶች እንደሚተገበሩ በአዋጅ ተደንግጓል። ሰበር አስገዳጅ የሕግ ውሳ... Write the rest of the article:
ር መረራ ጉዲናን ፓርቲያቸው በዚህ ውሳኔ መሰረት የሚያቀርበው ጥያቄ እንደሌለ ለቢቢሲ ተናግረዋል። "አጠቃላይ የፖለቲካ ምኅዳሩ ስለተበላሸ ለእኛ ይሄ ብዙ ጥቅም የለውም። ከ200 በላይ ቢሮዎቻችን ተዘግተውብናል። ያለፈው ዓመት ሚሊዮኖችን የምንሰበስብበት ጊዜ ነበር" ብለዋል። "እኛ አጠቃላይ ምርጫው ምርጫ መሆን ስለማይችል ነው የወጣነው" ሲሉም አክለዋለ። "የኔ ስጋት የፍርድ ቤት ነፃነት እንዳለ ለማስመሰል እንዳይሆን ነው፤ ከልደቱ ውጪ የፍርድ ቤት ውሳኔ ሲከበር አላየንም" ያሉት መረራ "ለልጆቹ [ለባልደራስ አባላት] ግን ሞራል ይሰጣል" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከዚህ የሚለዩት አደም ይህ ውሳኔ በፍርድ ቤቶች ላይ ያለውን እምነት የሚጨምር ነው ይላሉ። ነገር ግን እንዲህ ያሉ ውሳኔዎች በፍጥነት አለመስተናገድ የሚያመጣውን ጫናንም ያሳያል ብለዋል። አደም በኦሮሚያ ክልል የሚወዳደሩት ሁለቱ ፓርቲዎች በምርጫው ላይ የሕጋዊነት ጥያቄ እንዲያነሱ እድል የሚሰጥ ውሳኔ መሆኑንም ያብራራሉ። "እነዚህ ፓርቲዎች በዕጩዎቻቸው መታሰር በምርጫው ፍትሃዊነት እና ተአማኒነት ላይ ሲያነሱ የነበረውን ጥያቄ ወደ ሕጋዊነት ጥያቄ ይወስደዋል። 'እኛ ያቀረብናቸው ሰዎች ያላግባብ ከመወዳደር ስለተከለከሉ ሕጋዊነት የለውም' ብሎ ከምርጫው በኋላ ክርክር ማንሳት የሚያስችላቸው ውሳኔ ነው" ሲሉ አደም ለቢቢሲ ተናግረዋል። ቦርዱ ሁለት ሕጋዊ አማራጮችን ሊከተል እንደሚችል የሚናገሩት አደም የሕገ መንግሥት ትርጉም ይሰጥልኝ ብሎ ለአጣሪ ጉባኤው ማመልከት አንዱ ነው። ይህ በተለይ ከምርጫው በፊት ባለው ቀሪ ጊዜ ውስጥ የሚሆን እንደማይመስላቸው ያብራራሉ። "ቦርዱ ይህንን ውሳኔ መቀበል፣ ካልሆነ ደግሞ ዕጩዎቹ በውሳኔው መሰረት መብት እንዳላቸው ገልፆ፤ ነገር ግን ይህንን ለመፈጸም የማይችልበትን ምክንያት አስረድቶ በዚህ ምርጫ ላይ ተፈጻሚ እንዳይሆን ውሳኔ (declaratory judgment) መጠየቅ ይችላል" ሲሉ የሕግ ባለሞያው ያስረዳሉ። ምርጫ ቦርድ በፍርድ ቤት የታዘዘውን በሌላ በምንም ምክንያት አልፈጽምም ማለት እንደማይችል የሚያብራሩት አደም ይሄ መንግሥት በተደጋጋሚ እየተወቀሰበት ካለው የፍርድ ቤትን ትዕዛዝ ያለማክበር ጋር ተመሳሳይ እና አጠያያቂ ያደርገዋል ይላሉ። እንደ መውጫ ይህ ውሳኔ የሚተገበር ከሆነ በቦርዱ ሎጂስቲክ አቅርቦት ላይ ጫና ያመጣል የሚሉት አደም ይህም የዕጩዎች ዝርዝር የያዙ ሰነዶችን ማረም ይጠይቀዋል ይላሉ። "በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ያሉ፣ በተለይም በአሮሚያ ያሉ ፓርቲዎች ክስ የሌለባቸው ይሁን ያለባቸው 'ዕጩዎቻችን ይመዝገቡልን' ብለው ሲጠየቁ እንደማይችሉ ምላሽ ተሰጥቷቸው ነበር" ሲሉ አደም ያስታውሳሉ። አደም ይህ ውሳኔ ከሕጋዊ አንድምታው ሌላ የፖለቲካ አንድምታ እንደሚኖረው ያብራራሉ። ፓርቲዎቹ አሁን ዕጩዎቻቸውን ባያስመዘግቡ እና ለውጥ ባያመጡም የምርጫው ሕጋዊነት ላይ የሚያነሱትን ወቀሳ እንደሚያጠናክረው ይናገራሉ። "በአጠቃላይ ተቀባይነት ይኑረውም አይኑረው ይህ ውሳኔ የምርጫው ቅቡልነት እና ፍትሃዊነት ላይ ብቻ ሳይሆን ሕጋዊነቱ ላይ ጭምርም ጥያቄ ሊያስከትል ይችላል" እንደ ባለሞያው መደምደሚያ። አደም የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በተቋማት መካከል እርስ በእርስ በሕግ የመፈታተን እንዲሁም ራሳቸውን የቻሉ ተቋማት መጠንከር እና ጠንክሮ መቆምን የሚያሳይ እንደሆነም ያክላሉ።
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
456
ያረፈበት ሪዞርትም ጥብቅ በሚባለው የአገሪቱ ስም ማጥፋት ወንጀል ከስሶታል። በታይላንድ ነዋሪ የሆነው አሜሪካዊው ዌስሊ ባርንስ በተለያዩ ድረገፆችም ላይ ሪዞርቱን "ዘመናዊ ባርነት የሚካሄድበት" በማለት ወንጅሎ ፅፏል። ዘ ሲ ቪው ሪዞርት በበኩሉ እንግዳው ያቀረበው ትችት "መሰረት የሌለው፣ ሃሰትና የሆቴሉንም ስም በማጥፋትም ጉዳት አድርሷል ብለዋል። በትሪፕ አድቫይዘር ድረገፅ ላይ ሆቴሉን አስመልክቶ የወጣው ፅሁፍ ፍትሃዊ እንዳልሆነ በማስመልከት ክስ የሆቴሉ ባለቤት መመስረቱንም ፖሊስን ዋቢ አድርጎ አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። ይህን ሁሉ ክስና ውዝግብ ያስነሳው ኮህ ቻንግ በምትባለው ደሴት ውስጥ የሚገኘው ሪዞርት ውስጥ ያረፈው ዌስሊ የራሴን መጠጥ ማስገባት አለብኝ በሚል ከሆቴሉ አስተዳደር ጋር እሰጣገባ በመግባቱ ነው። ግለሰቡ የሆቴሉን ተስተናጋጆች እንደረበሸና መጠጥ የሚያስገባም ከሆነ ክፍያውን ፈፅም ቢባልም እምቢተኝነት ማሳየቱን ሆቴሉ ባወጣው መግለጫው አትቷል። ሆቴሉን ለቅቆ ከወጣም በኋላ በተደጋጋሚ አሉታዊ ነገሮችን ስለሆቴሉ መፃፉንም ተከትሎ ሆቴሉም በስም ማጥፋት ወንጀል ከሶታል። ግለሰቡም በቁጥጥር ስር ውሎም ለሁለት ምሽቶች በእስር ቤት ያሳለፈ ሲሆን በዋስም ተለቅቋል። አሜሪካዊው ግለሰብ በስም ማጥፋት ክስ ወንጀል ጥፋተኛም ሆኖ ከተገኘ እስከ ሁለት አመት የሚቆይ እስር ይጠብቀዋል ተብሏል። ከዚህም ጋር በተያያዘ ስራውን ያጣው ግለሰብ ጉዳዩ የበለጠ ከገፋም ሌላ ስራ ለማግኘት እንደሚቸገር ለቢቢሲ ተናግሯል። የፍርድ ሂደቱም ጥቅምት ወር ላይ ይጀምራል ተብሏል። \n\nGive me a good title for the article above.
የታይላንድ ሆቴልን አንቋሿል የተባለው አሜሪካዊ ሊታሰር ይችላል ተባለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
188
Doc to summarize: በግጭቶቹ ተሳትፈዋል የተባሉ 1323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመስርቶ 645 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ መሆኑንና 667 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ደግሞ እንዳልተያዙ ፤ የ10 ተጠርጣሪዎች ክስም በምህረት መነሳቱን በኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተደራጁ ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፍቃዱ ፀጋ ገለጹ፡፡ •በድሬዳዋ የተከሰተው ምንድነው? •የብሔር ግጭት የሚንጣት ሀገር አቶ ፍቃዱ እንደገለፁት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በግጭቶች 1,393 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ19 ሰዎች ላይም የግድያ ሙከራ ተደርጓል። •በተያዘው ዓመት ለሁለት የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ፍቃድ ይሰጣል ተባለ በሌላ በኩል ደግሞ 2,290,490,159.(ሁለት ቢሊየን ሁለት መቶ ዘጠና ሚሊየን አራት መቶ ዘጠና ሺ አንድ መቶ ሃምሳ ዘጠኝ ብር ገደማ) የሚገመት የዜጎች ንብረት የወደመ ሲሆን፤1,200437(አንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺ አራት መቶ ሰላሳ ሰባት) ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸውና ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን ዳይሬክተሩ አመልክተዋል። \nSummary in the same language as the doc:
ባለፈው 2011 ዓ.ም በመላ የአገሪቱ አካባቢዎች በተከሰቱ ግጭቶች 1229 ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
146
ነዋሪነቱ ለንደን ከተማ የሆነው የ22 ዓመቱ ከሪም አልባይራክ ወንጀሉን መፈጸሙን አምኗል። አልባይራክ፤ አፕል 100 ሺህ ዶላር ዋጋ ያለው የአይቲዩንስ ስጦታ ካርድ የማይሰጠው ከሆነ 319 ሚሊዮን አካውንቶችን እንደሚሰርዝ ሲያስፈራራ ነበር። ይሁን እንጂ አፕል ባካሄደው ምረመራ ወጣቱ የአፕልን ሥርዓት አብሮ እንዳልገባ አረጋግጧል። ወጣቱ ለአፕል ሴኪዩሪቲ ቡድን ኤሜይል በመጻፍ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አካውንቶችን ሰብሮ መግባቱን አሳውቆ ነበር። በዩቲዩብ ገጹ ላይ ቪዲዮ በመጫን የአይክላውድ አካውንቶችን እንዴት ሰብሮ እንደሚገባ አሳይቷል። • አፕል ቲቪ ጀመረ • አፕል ስልኮች በዝግታ እንዲሰሩ በማድረጉ ይቅርታ ጠየቀ • ሴቶችን ከመንቀሳቀስ የሚያግደው መተግበሪያ ሊመረመር ነው የጠየቀው ገንዘብ የማይከፈለው ከሆነ የአካውንቶቹን የይለፍ ቃል እንደሚቀይር እና አካውንቶቹ የያዙትን መረጃ ይፋ እንደሚያወጣ አስፈራርቶ ነበር። ይህን ማስፈራሪያ ካደረሰ ከሁለት ቀናት በኋላ በቁጥጥር ሥር ውሏል። የዩናይትድ ኪንግደም የብሔራዊ ወንጀል መከላከል ኤጀንሲ እንዳለው ወጣቱ ከዚህ ቀደም በተለያዩ አካላት ተሰብረው ይፋ የተደረጉ የኢሜይል አድራሻዎችን እና የይለፍ ቃሎችን ከሰበሰበ በኋላ፤ የይለፍ ቃላቸውን ያልቀየሩ ተጠቃሚዎችን አካውንት ለመክፈት ሞከረ እንጂ የአፕልን ሥርዓት ሰብሮ ለመግባት አልሞከረም። ወጣቱ ለመርማሪዎች "በኢንተርኔት ላይ አቅም ሲኖርህ ዝነኛ ትሆናለች፤ ሁሉም ያከብርሃል" ብሏል። ወጣቱ ለፈጸመው ወንጀል በይርጋ የሚቆይ የሁለት ዓመት እስር ተፈርዶበታል። ወጣቱ በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ውስጥ ምንም አይነት ወንጀል የማይፈጽም ከሆነ ነጻ ይሆናል። በወንጀል ተጠርጥሮ ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ ግን የሁለት ዓመት እስሩ ተፈጻሚ ይደረግበታል። ከዚህ በተጨማሪም አልባይራክ... Continue the article for another 4000 characters max:
ለ300 ሰዓታት ያለ ክፍያ እንዲሠራ እና ለስድስት ወራት ደግሞ ከኤሌክትሮኒክስ ጋር ግነኙነት እንዳይኖረው ማዕቀብ ተጥሎበታል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
212
Content: ሚኒስቴሩ በሰጠው ምላሽ ላይ እንዳለው "ሪፖርቱ በጥቅሉ በአገሪቱ ለውጥ መደረግ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ያለውን ሰፊውን ፖለቲካዊና የጸጥታ ሁኔታ ከግንዛቤ ያላስገባ እንዲሁም ወደ አንድ ወገን ያጋደለ ቁንጽል የጸጥታ ሁኔታ ትንተና ነው" ሲል ተችቶታል። ጨምሮም የኢትዮጵያ መንግሥት የአንድም ሰው ህይወት መጥፋት የማይፈቅድ መሆኑን ገልጾ፤ እነዚህ በሪፖርቱ ላይ የቀረቡት የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ተፈጽመው ከሆነ መንግሥት ገለልተኛ የሆነ ማጣራት እንዲካሄድ ያደርጋልም ብሏል። በሪፖርቱ ላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች ሰፊና ስኬታማ ሠላም የማስፈን ጥረቶችን ሆን ተብለው መታለፋቸውን አመልክቶ እነዚህ ሠላም የማስፈን ጥረቶች በአካባቢዎቹ ሕብረተሰቦች፣ በክልል እንዲሁም በፌደራል መንግሥት አካላት የተቀናጀ ድጋፍ አማካይነት ሐይማኖታዊና ባሕላዊ መሪዎችን እንዲሁም ሲቪል ማኅበረሰቡን ባሳተፈ ሁኔታ መከናወኑን አመልክቷል። በሪፖርቱ ላይ በተጠቀሱት ስፍራዎች ሕግና ሥርዓትን በማስከበር በኩል የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣ የፌደራል ፖሊስና የጸጥታ አካላት በገለልተኛ ወገኖች ሳይቀር ምስጋናን እንዳገኙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምላሽ ጠቅሶ መንግሥት "በሕብረተሰቡ ውስጥ ያለውን ግጭቶችን የመፍቻ መንገዶችን በመጠቀም በሰላማዊ ሁኔታ የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት ያደረገውን ጥረት ሪፖርቱ ከግንዛቤ አላስገባም" ሲል ወቅሷል። በተጨማሪም የጸጥታው አካል ከልማትና ከሰብአዊ ተቋማት ጋር ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ክብራቸው ተጠብቆ በፈቃዳቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ማድረጉን መግለጫው አስታውሶ ሪፖርቱ ግን እንዳላየው አመልከቷል። የውጭ ጉዳይ መስሪያቤቱ ምላሽ እንዳለው በሪፖርቱ ላይ በተጠቀሱትም ሆነ በሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥ የሚያጋጥሙ ግጭቶች በአብዛኛው መፍትሄ እንዳገኙ ጠቅሶ "በአገሪቱ የፖለቲካው መድረክ በስፋት ተከፍቷል የተጠቀሱት የጸጥታ ችግሮች በአብዛኛው ግጭቶች ሳይሆኑ የሽፍትነት ድርጊቶች ናቸው" ብሏል። በአምነስቲ ሪፖርት ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ ክልሎች ሰፊ ከመሆናቸው በተጨማሪ እየተካሄደ ያለው የለውጥ ሂደት የተጀመሩባቸው ቦታዎች ናቸው። በአሁኑ ጊዜ በእነዚህ ክልሎች ያለው የጸጥታ ሁኔታ በከፍተኛ ሁኔታ መሻሻሉን መግለጫው አክሎ ገልጿል። መግለጫው በማጠቃለያው ላይ በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት የሕዝቡን አንድነት በተለያዩ መስኮች በማጠናከር የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን በመግታት የዜጎችን ህይወት ለማመታደግ ጥረት እያደረገ መሆኑን ጠቅሶ፤ "ጊዜያዊ የፕሮፓጋንዳ ጥቅም ለማግኘት ሲባል ወረርሽኙ የደቀነውን ከባድ አደጋና ተጽዕኖ ችላ በማለት በድርጅቱ የወጣው ሪፖርት ከመርህ የራቀና ግዴለሽነት የታየበት ነው" ሲል ወቅሷል። የመብቶች ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል በኢትዮጵያ የአማራ እና የኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ ልዩ ልዩ መንግሥታዊ የፀጥታ ኃይሎች እና ከእነርሱ ጋር በትብብር የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ኢመደበኛ ቡድኖች አሰቃቂ የሰብዐዊ መብት ጥሰቶችን ፈፅመዋል ሲል ሪፖርት ማውጣቱ ይታወሳል። ድርጅቱ ይፋ ባደረገው የሰባ ሁለት ገፅ ጥናታዊ ዘገባው ለአንድ ዓመት ያህል በሁለቱ ክልሎች አደረኩ ባለው ምርመራ በኦሮሚያ ምሥራቅ እና ምዕራብ ጉጂ እንዲሁም በአማራ ምዕራብ እና መካከለኛ ጎንደር ዞኖች የመከላከያ ሠራዊት፣ የክልል ልዩ ፖሊስ፣ የየአጥቢያ ባለስልጣናት እና ከእነርሱ ጋር ግንኙነት ያላቸው የወጣት ቡድኖች አባላት ግድያን ጨምሮ የመብት ጥሰቶችን ፈጽመዋል ሲል ከሷል። "ከሕግ ማስከበር ባሻገር፣ በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በኢትዮጵያ የፀጥታ ኃይሎች የተፈፀሙ የሰብዐዊ መብት ጥሰቶች" የሚል ርዕስ የተሰጠው ይህ ሪፖርት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በፀጥታ...\nThe previous content can be summarized as follows:
አምነስቲ ኢንተርናሽናል በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ተፈጽመዋል ብሎ ከሰሞኑ ያወጣው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ሪፖርት ሚዛኑን ያልጠበቀና በአገሪቱ ያለውን ሁኔታ ያልተገነዘበ ነው በማለት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምላሽ ሰጥቷል።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
420
ፔሩ ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ሶስት ፕሬዚዳንቶችን አየች\nየ76 አመት ዕድሜ ባለፀጋው የምክር ቤት አባል ፍራንቺስኮ ሳጋስቲ አገሪቷ ልታደርገው ካቀደችው የመጪው አመት ምርጫም ድረስ ይመራሉ ተብሏል። ግለሰቡ መሃንዲስና ምሁር ናቸው። ባለፈው ሳምንት የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ማርቲን ቪዝካራ በሙስና ወንጀል ተዘፍቀዋል በሚል ከስልጣናቸው ተነስተዋል። ፕሬዚዳንቱ ወንጀሉን አልፈፀምኩም ብለው ቢክዱም በመላው አገሪቷ ተቃውሞ እንዲቀጣጠል ሆኗል። በዚህም ተቃውሞ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች ተጎድተዋል። አዲሱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ፍራንቺስኮ ሳጋስቲ የተመረጡት ከሚያስፈልጋቸው ውስጥ ትንሹን 60 ድምፅ ማግኘታቸውን ተከትሎ ነው። ፓርቲያቸው ባለፈው ሳምንት ከስልጣናቸው የተነሱትን ፕሬዚዳንት በመቃወም ድምፅ የሰጠው ብቸኛው ፓርቲ አባል ናቸው። "በአሁኑ ወቅት ለፔሩ ዋነኛው ነገር መረጋጋት እንዲፈጠርና ይህ ቀውስም እንዲቆም ነው" በማለት የፓርላማ አባሉ አልበርቶ ደ ቤላውንዴ ለሮይተርስ የዜና ወኪል ድምፅ ከመሰጠቱ በፊት ተናግረዋል። ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ፍራንቺስኮ ሳጋስቲ ከመሾማቸው በፊት ፔሩ የፓርላማውን የቀድሞ አፈ ጉባኤ ማኑኤል ሜሪኖን በፕሬዚዳንትነት መርጣ ነበር። በሙስና ተዘፍቀዋል የተባሉትን ፕሬዚዳንት ማርቲን ቪዝካራን ከስልጣን መውረድ ተከትሎ አገሪቷን እንዲመሩ ቢመረጡም በስልጣን የቆዩት ከሳምንት ያነሰ ጊዜ ነው። ለዚህም ምክንያቱ ግለሰቡ ቀውሱን ለማረጋጋት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም በሚል የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ ፖለቲከኞች ከስልጣን እንዲወርድ በመጠየቃቸው ነው። በርካታ ወጣቶችን ያካተተ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ፕሬዚዳንት ቪዝካራ ከስልጣን እንዲወርዱ ተከታታይ ሰልፎችን አድርገዋል። በተለይም ቅዳሜ እለት በሊማ የነበረው የተቃውሞ ሰልፍ ሰላማዊ ቢሆንም ከአመሻሹ በፖሊስና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጥሯል ተብሏል። ፖሊስ አስለቃሸ ጋዝ በመርጨትም ሰልፈኞቹን ለመበተን ሞክሯል። በዚህም ግጭት ሁለት ተቃዋሚዎች ተገድለዋል። ፕሬዚዳንቱ ከስልጣን መወገዳቸውን ተከትሎ የመጡት ፕሬዚዳንትም ቀውሱን ከማረጋጋትና ከፖሊስ ጭካኔ ጋር በተያያዘ በተነሳባቸው ተቃውሞ እሁድ እለት ከስልጣን ተነስተዋል። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት የምጣኔ ኃብቷ የተዳከመው ፔሩ የማትወጣበት የፖለቲካዊ ቀውስ እንዳትገባ ፍራቻ አለ። \n\ntl;dr:
የፔሩ ምክር ቤት አዲስ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት መርጧል- ይህም ከሳምንት ባነሰ ወቅት የመጡ ሶስተኛ ፕሬዚዳንት ናቸው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
247
Title: ኬንያ፡ በአንድ ወር ሁለት ጊዜ ለማግባት የተገደደችው የ12 ዓመት ታዳጊ ነጻ ወጣች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከኬንያ ዋና ከተማ በስተምዕራብ በምትገኘው ናሮክ በተባለችው ግዛት ውስጥ ነዋሪ የሆነችው ታዳጊ አባት ልጁን መጀመሪያ የ51 ዓመት አዛውንት ለሆኑ ግለሰብ ድሯት ነበር። ከዚያም በኋላ ከመጀመሪያው 'ጋብቻ' ማምለጥ ብትችልም ተመልሳ ከሌላ የ35 ዓመት ጎልማሳ ጋር ለመኮብለል መገደዷ ተነግሯል። ይህንንም ተከትሎ ጉዳዩ በአካባቢው ወዳሉ የህጻናት መብት ተከራካሪዎችና የመንግሥት ባለስልጣናት ዘንድ በመድረሱ ታዳጊዋ ያለዕድሜዋ እንድትገባበት ከተደረገው ጋብቻ እንድትወጣ ተደርጓል። ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች እንዲያገቡ ማድረግ በኬንያ ሕግ መሰረት ወንጀል ነው። ታዳጊዋ ከገባችበት ያለዕድሜ ጋብቻ እንድትወጣ የተደረገችው አንድ የህጻናት መብት ተከራካሪ በተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ የነበረች ሌላ ታዳጊን ጉዳይ እየተከታተለ ባለበት ጊዜ ባገኘው መረጃ መሰረት ነው። "አባቷ መጀመሪያ ለአንድ አዛውንት ድሯታል። ከዚያም ምንም አማራጭ ስላልነበራት በድጋሚ ከሌላ ጎልማሳ ጋር ለመሆን ተገደደች" ሲል በናሮክ ግዛት ውስጥ ያለው የህጻናትን ጉዳይ የሚከታተለው ማኅበር ባልደረባ ጆሽዋ ካፑታህ ለቢቢሲ ተናግሯል። ስታንዳርድ የተባለው ጋዜጣ እንደዘገበው የመጀመሪያው ግለሰብ አራት ላሞችን በጥሎሽ ያቀረበ ሲሆን፣ ታዳጊዋ ጋብቻውን በብትቃወምም በአጎቷ ልጆች መመታቷ ተገልጿል። "ከመጀመሪያው ጋብቻ አምልጬ ወደ አባቴ ቤት ብመለስ መልሰው ሊሰጡኝ ይችላሉ ብዬ ስለፈራሁ፤ ከ35 ዓመቱ ሰው ጋር አብሬ ኮበለልኩ" ስትል ከሌላ ባለትዳር ሰው ጋር እንደጠፋች መናገሯን ጋዜጣው ጠቅሷል። ነገር ግን መኮብለሏን ያወቀው አባት ታዳጊዋን አግኝቶ መጀመሪያ ለተዳረችለት ሰው መልሶ እንደሰጣት የህጻናት መብት ተከራካሪው ካፑታህ ተናግሯል። ካፖታህ ጨምሮም በአካባቢው ያለው ድህነትና በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ህጻናት ያለዕድሜያቸው እንዲዳሩ የማድረጉን ሁኔታ እንዳባባሰው ገልጿል። "አንዳንድ ቤተሰቦች ይራባሉ፤ በዚህም ለሴት ልጆች ወላጆች በጥሎሽ መልክ የሚሰጡት ሁለት ወይም ሦስት ላሞች ስለሚያጓጓቸው በችግር ምክንያት ታዳጊ ልጆቻቸውን ያለዕድሜያቸው እንዲዳሩ ያደርጋሉ" ብሏል። በናሮክ ግዛት ውስጥ በሚገኙት በማሳይ ማኅበረሰቦች ዘንድ ሴት ልጆች በቤት ውስጥ እንደ ሃብት የሚታዩ ሲሆን፣ ሲያገቡም በሚያመጡት የከብቶች ጥሎሽ ምክንያት በአካባቢው ታዳጊ ህጻናትን ያለዕድሜያቸው እንዲዳሩ ይደረጋል። የመንግሥት ባለስልጣናትና የህጻናት መብት ተከራካሪዎች ታዳጊዋን ከገባችበት ሕገወጥ ጋብቻ ለማስጣል ወዳለችበት ሄደው ቢያገኟትም ግለሰቦቹ ግን መሰወራቸው ተገልጿል። የአካባቢው መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት ታዳጊዋ ከተገኘች በኋላ ፖሊስ ተደብቀዋል የተባሉትን አባቷንና ሁለቱን ግለሰቦች ለመያዝ ፍለጋ ላይ ነው። ተፈላጊዎቹ ተይዘው ጥፋተኛ መሆናቸው ከተረጋገጠ በአገሪቱ ሕግ መሰረት እስከ አምስት ዓመት የሚደርስ የእስር ቅጣት ወይም አንድ ሚሊዮን ሽልንግ ማለትም 10 ሺህ ዶላር የገንዘብ ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
337
Content: በኒው ዮርክ ከተማ ብሮኒክስ መካነ-እንሰሳት ውስጥ ነዋሪ የነበረችው የነብር ዘር በኮሮናቫይረስ ተጠቂ ስለመሆኗ የአይዋ የእንስሳት ህክምና አገልግሎት ላቦራቶሪ አረጋግጧል። ናዲያ የሚል ስም የተሰጣት ይቺ የነብር ዘር እህቶቿን ጨምሮ ሁለት አሙር ታይገሮች እንዲሁም ሦስት የአፍሪካ አናብስት ከሰሞኑ በተመሳሳይ ደረቅ ሳል ምልክት ሲያሳዩ ነበር። አሁን ግን ሁሉም በማገገም ላይ ናቸው ተብሏል። ናዲያ የተባለችው የነብር ዝርያ ምናልባትም ከመካነ-እንሰሳቱ ጠባቂ ቫይረሱ እንደተጋባባት ጊዜያዊ ግምት ተወስዷል። የዚህ የኒውዮርክ የእንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ባወጣው መግለጫ "ነብሯ" ላይ ምርመራ የተደረገው በጠቅላላ በኒው ዮርክ ካላው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት ሲሆን እነሰሳት ላይ የሚደረገው ምርመራ ለጠቅላላው የኮቪድ-19 ጥናትና ምርምር ትልቅ ግብአት ሊሆን እንደሚችል ግምቱን ገልጿል። የአካባቢ ጥበቃና የተፈጥሮ ተቆርቋሪዎች ኮሮናቫይረስ በሰው ልጆች በሚስፋፋው መጠን በዱር እንሰሳት መሀል በስፋት የሚሰራጭ ከሆነ አካባቢንና ተፈጥሮን እንዳያመናምን ከፍተኛ ስጋት ገብቷቸዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
አራት ዓመት ዕድሜ ያላትና የማላየን የነብር ዝርያ የሆነች "ታይገር" አሜሪካ ውስጥ በኮቪድ-19 ቫይረስ ተጠቂ እንደሆነች በምርመራ ተረጋገጠ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
141
የጆ ባይደን ባለቤት "ዶ/ር" ተብለው መጠራታቸው እያጨቃጨቀ ነው\nየተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ባለቤት ጂል ባይደን ጉዳዩ ማነጋገር የጀመረው ጆሴፍ ኤፒስቴን የተባለ አምደኛ በዎልስትሪት ጆርናል ጋዜጣ አንድ ጽሑፍ ማሳተሙን ተከትሎ ነው። ይህ አምደኛ በጋዜጣው ባሰፈረው ሐሳብ ጂል ባይደን ራሳቸውን "ዶክተር ጂል ባይደን" እያሉ መጥራታቸው አሳፋሪ ነው፤ ትክክልም አይደለም፤ እናም 'ክብርት ቀዳማዊት እመቤት እባክዎ ራሱን አደብ ያስገዙ' የሚል ይዘት ያለው ጽሑፍ ጽፏል። ይህ ሐሳብ ያስቆጣቸውና አሉታዊ ጾተኝነት ነው ያሉ ጉዳዩን ወደ ማኅበራዊ የትስስር መድረክ ወስደውታል። አምደኛው የመጪዋን ቀዳማዊት እመቤት በትምህርት ያገኙትን ዶክትሬት ከክብር ዶክትሬት ጋር በማመሳሰል ጽፏል። "ዶ/ር ጂል ባይደን ቀልደኛ ናቸው። ራሳቸውን በግድ ዶክተር ብለው የሚጠሩ ኮሚክ ሴትዮ" ሲል ተሳልቆባቸዋል ይህ ጎምቱ የአካዳሚክ ሰው በዎልስትሪት በጻፈው ሐሳብ። ይህ የአምደኛው ሐሳብ ያበሳጫቸው ሰዎች አምደኛውን በአሉታ ጾተኝነት ከሰውታል። ይህ ለሴቶች ያለውን ንቀት ብቻ የሚያሳይ ነው፤ አሳፋሪም ነው ብለዋል ብዙዎች። ጂል ባይደን ዶክተር የሚለውን የአካዳሚክ ቅጽል በትዊተር ገጻቸው በይፋ ይጠቀሙታል። ይህ ዶ/ር ወይም ፕሮፌሰር መባባሉ ከዩኒቨርስቲዎች አውድ ውጭ እምብዛምም የተለመደ አይደለም። ጂል ዶክትሬታቸውን ያገኙትም ከደላዌር ዩኒቨርስቲ እአአ 2007 ላይ ነበር። የመመረቂያ ጽሑፋቸውን የጻፉትም በማኅበረሰብ ኮሌጆች ውስጥ ትምህርታቸውን የሚያቋርጡ ተማሪዎችን እንዴት መታደግ ይቻላል በሚል ርእስ ነበር። ከዚህም በላይ ጂል ባይደን ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን በአሜሪካ ታሪክ ብዙ ርቀት በትምህርት ከገፉ ቀዳማዊት እመቤቶች ተርታ በቅርቡ ይመደባሉ ተብሎ ይጠበቃል። ያም ሆኖ በዎልስትሪት ጆርናል ሐሳቡን ያሰፈረው አምደኛው ጂል ባይደን ላይ ተዘባብቶባቸዋል። "አንድ ብልህ ሰው ምን አለ መሰለሽ? አንድ ሰው አንድ ልጅ እንኳ ሳያዋልድ ራሱን ዶክተር ብሎ ባይጠራ እመክረዋለሁ!" አምደኛው ኤፕስቴይን የ83 ዓመት ሰው ሲሆን በአካዳሚክ ዘርፍ ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው ሰዎች የሚመደብ ነው። "እባክዎ ዶ/ር ጂል ራስዎን ዶ/ር እያሉ ማቄል ያቁሙ" ብሏቸዋል መጪዋን ቀዳማዊት እመቤት። የአምደኛውን ሐሳብ ካጣጣሉት ሰዎች መካከል የጥቁሮች መብት ተሟጋች የነበረው የማርቲን ሉተር ኪንግ ጁንየር ትንሽ ልጅ በርኒስ ኪንግ ትገኝበታለች። "አባቴ ዶክተር ኪንግ ተብሎ ይጠራ የነበረው ሐኪም ስለነበረ አይደለም፤ ነገር ግን ተግባሮቹ ብዙዎችን ፈውሰዋል" ስትል በትዊተር ሰሌዳዋ ላይ ጽፋለች። ተመራጭዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሐሪስ በበኩሏ "ዶ/ር ጂል ዶክትሬቷን ያገኘቸው ገዝታ ሳይሆን በጥረት ነው። ለኔም ለተማሪዎቿም ሆነ ለአሜሪካዊያን ትልቅ አርአያ ናት" ብላለች። ብዙዎች የአምደኛውን ሐሳብ "ዶ/ር ጂል ሴት በመሆናቸው የተሰነዘረ ንቀት እንጂ ሌላ አይደለም ሲሉ" ከአሉታ ጾተኝነት ጋር አስተሳስረውታል። ሐኪም ሳይሆኑ በሌላ ዘርፍ ራስን "ዶ/ር" ብሎ መጥራት በአሜሪካ እምብዛምም የተለመደ ባይሆንም ከዚህ ቀደም በኒክሰን ጊዜ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ሄንሪ ኪሲንገር ባልታወቀ ምክንያት ራሳቸውን ዶ/ር ኪሲንገር ብለው ይጠሩ ነበር። ብዙ ሚዲያዎችም ይህንኑ አጠራር ይከተሉ ነበር። "ዶክተር" የሚለው ቃል ከስም ቅጥያ ጋር አብሮ አገልግሎት የሚውልበት አግባብ በብዙ አገራት በሕክምና ለተመረቀ ሰው ብቻ ነው የሚውለው። ሆኖም በትምህርት ተቋማት የሚሰሩ መምህራንና ተመራማሪዎች ሦስተኛ ዲግሪ ከሰሩ በኋላ በትምህርታዊ አውድ ብቻ ይህንኑ ቅጽል ይጠቀማሉ። ሆኖም በይፋ በሌላ አውድ ላይ ዶክተር ሲሉ ራሳቸውን አይጠሩም። የጂል ባይደን ጉዳያ አነጋጋሪ የሆነውም ከሕክምና...\n\ntl;dr:
የተመራጩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ባለቤት እና አዲሲቱ ቀዳማዊ እመቤት ለስማቸው ቅጽል "ዶክተር" የሚለውን መጠቀም አለባቸው ወይ የሚለው በአሜሪካ ማህበራዊ የትስስር መድረክ አነጋጋሪ ጉዳይ ሆኗል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
432
Doc to summarize: ተቃዋሚ ፓርቲዎቹን የዛሬው ህዳር 18 ቀን 2011 ውይይትን ጨምሮ ከዚህ በኋላም ከሚመለከተው የመንግስት ተቋምና ሃላፊዎች ጋር በሚያደርጉት ውይይት አንገብጋቢ ብለው የሚሏቸው ጉዳዮች ምንድን ናቸው? ምንም እንኳ በአገሪቱ ፍትሃዊ ምርጫ ማካሄድ የሚያስችሉ ተቋማዊና የአሰራር ለውጦችን ማድረግ ሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመንግሥት በኩል እንዲደረግ የሚጠብቁት ነገር ቢሆንም የአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታና መጭው ምርጫ መቼ ይካሄድ? የሚለው ላይ ለየት ያለ አቋም ያላቸው ፓርቲዎች አሉ። "ምርጫው ይራዘም" የአርበኖች ግንቦት ሰባት ቃል አቀባይ አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ፓርቲያቸው ምርጫን ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና ምርጫ መታዘብን የሚመለከቱ ህጎች እንዲፈተሹ እንደሚፈልግ ይገልፃሉ። • ከተሰቀለበት ዛፍ አልወርድም ያለው ግለሰብ ከ24 ሰዓት በኋላ ወረደ • "የኖርዌይ ፓስፖርቴን መልሼ ኢትዮጵያዊ መሆን እችላለሁ" አቶ ሌንጮ ለታ • በኢትዮጵያ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያን ወደ ፅዮን ውሰዱን ተማፅኖ እሳቸው እንደሚሉት በአንድ በኩል ምርጫ ቦርድ እስከ ዛሬ ይሰራባቸው የነበሩ ህጎችና የምርጫ ስርአቱ ራሱ ትልቅ ጥያቄ የሚያነሱባቸው ጉዳዮች ናቸው እስከዛሬ በኢትዮጵያ ምርጫ የተካሄደበትን ስርአት መቀየር ማለትም እንደ ምርጫ ቦርድ ያሉና ፣ የፍትህ ስርዓቱን ፣ የመከላከያ ፣ የደህንነት እንዲሁም በመንግስት ስር ያሉ መገናኛ ብዙሃንን ከፖለቲካ ነፃ ማድረግ ጊዜ የሚወስድ ስለሆነ ምርጫው እንዲራዘም እንደሚፈልጉ አቶ ኤፍሬም ይናገራሉ። "የምርጫ ስርአቱ ምክንያታዊ በሆነ መልኩ መቀየር አለበት ካልን ቁጭ ብለን አይደለም የምንለውጠው። በምሁራን ከዲሞክራሲ ልምዳችን፣ ከማህበረሰባዊ አደረጃጀታችን አኳያ ምን አይነት የምርጫ ስርዓት ያስፈልገናል? የሚለውን ማጥናት አለብን አማራጮች ቀርበውም በፓርላማ መፅደቅ አለባቸው" የሚሉት አቶ ኤፍሬም እነዚህን ነገሮች ለማድረግ ደግሞ ቀሪዎቹ አስራ ስድስት ወራት በቂ እንደማይሆኑ ያስረዳሉ። ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት ፓርላሜንታዊ ወይስ ፕሬዝዳንታዊ ስርዓት የሚለውም ጭምር አርበኞች ግንቦት ሰባት ንግግር ያስፈልገዋል ብሎ የሚያምንበት ጉዳይ ነው። የፍትህ ተቋማት ገለልተኝነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም የህዝብ መገናኛ ብዙሃን እንደ ባለፉት ዓመታት በወገንተኝነት እንደማይንቀሳቀሱ ማረጋገጥ ጊዜ እንደሚወስድም ያስረግጣሉ። ምን ተይዞ ወደ ምርጫ? በሌላ በኩል ዲሞከራሲን ለማስፈንም ሆነ ነፃ ምርጫ ለማካሄድ ሰላም ወሳኝ በመሆኑ የአገሪቱ መረጋጋት ከምንም በላይ ያሳስበኛል የሚለው አረና ፓርቲ የመንግስት የህግ የበላይነትን ማስፈን ቅድሚ የምሰጠው ጉዳዬ ነው ይላል። "መፈናቀል፣ግጭትና ሁከትን በማስቆም የመንግስት ህግና ስርዓትን ማስከበር ዋናው ጉዳያችን ይሆናል ። ይህ በሌለበት ምርጫና ዲሞክራሲን ቢበል ዋጋ የለውም" ይላሉ የፓርቲው መስራችና አመራር አቶ ገብሩ አስራት። ከዚህ በመለስ ግን ተቋማትን ነፃ ማድረግ ትኩረት የሚሰጡት ጉዳይ እንደሆነም አቶ ገብሩ ይናገራሉ። ሲቪል ማህበራት በነፃነት እንዲደራጁና እንዲንቀሳቀሱ ማድረግም ሌላው ወሳኝ ጉዳይ እንደሆነ የሚናገሩት አቶ ገብሩ ይህን ሁሉ ግን መንግሥት ብቻውን ያድርግ እንደማይባል ፤ ይልቁንም ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተሳተፉበት ፍኖተ ካርታ ተነድፎ ወደ ተግባር መገባት እንደሚያስፈልግ አቶ ገብሩ ያስረዳሉ። "የፖለቲካ ምህዳሩ ካልሰፋ፣ ከምርጫ በኋላ የሚዳኝ ገለልተኛ የፍትህ ተቋም የማይኖር ከሆነ ምርጫ ዛሬም ዝርፊያና ወደ ቀውስ የሚከተን ነገር ነው የሚሆነው" የሚሉት አቶ ገብሩ ምርጫን ፍትሃዊና ተአማኒ የሚያደርጉ ስርዓቶች እስከተዘረጉ ድረስ ምርጫ ቀረበም ረዘመ አረና ችግር እንደሌለበት ይገልፃሉ። ምርጫ መቼ ይካሄድ የሚለውን...\nSummary in the same language as the doc:
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በአገር ውስጥ ከነበሩና ከውጭ አገር ከተመለሱ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ውይይት በማድረግ ላይ ናቸው።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
418
Doc to summarize: የወረዳው ነዋሪ የሆኑት አቶ ሞሃመድ ሰይድ ለቢቢሲ እንደገለጹት የጸጥታ ሃይል ነን ብለው የሚንቀሳቀሱና የመለያ ልብስ የሌላቸው የታጠቁ ሰዎች በአካባቢው ሰፍረው ነበር። "አለባበሳቸው ልክ እንደማንኛውም ሰው ነበር። የመለያ ልብስ ስላልነበራቸው የጸጥታ ሃይል አይመስሉም ። የያዙት ባንዲራም መሃሉ ላይ ኮከብ የሌለው ነው። በዚሁ ሁኔታ ለአንድ ሳምንት ከቆዩ በኋላ የመከላከያ የደንብ ልብስ የሚመስል ነገር እዛው በአካባቢ አሰፍተው ለበሱ።" ይላሉ። • ''አብራሪዎቹ ትክክለኛው መመሪያ ተከትለዋል'' በኋላም በአካባቢው መሳሪያ አንግበው በመንቀሳቀስ ነዋሪዎችን ትጥቅ ማስፈታት ሲጀምሩ ከተደራጁ የአካባቢው ወጣቶች ጋር ተኩስ ልውውጥ መደረጉን የሚናገሩት አቶ ሞሃመድ " የተኩስ ልውውጡ ዛሬ ሶስተኛ ቀኑን ይዟል።''ይላሉ። • አውሮፕላኑ 'ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ነበር' የዞኑ የጸጥታ መምሪያ ሃላፊ የሆኑት አቶ አብዱ ሞሃመድ ግን በአካባቢው የሰፈሩትና ትጥቅ ይዘው የሚንቀሳቀሱት በክልሉ የተሰማሩ ጸጥታ አስከባሪዎች መሆናቸውን ያረጋግጣሉ። ግጭቱ መፈጠሩንም በማረጋገጥ ነገሮችን ለማረጋጋትም መከላከያ ቦታው ላይ መግባቱን ይናገራሉ ። ገና ተጨማሪ ማጣራቶችን እያደረጉ ቢሆንም የአምስት ሰዎች ህይወት መጥፋቱም ገልፀዋል ሃላፊው። • ኬንያውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድንና ቦይንግን ሊከሱ ነው አቶ ሞሃመድም በግጭቱ ታጣቂዎችና የበአካባቢው ወጣቶች ስለመገደላቸው ይናገራሉ። "ከትናንት ማታ 12 ሰአት ጀምሮ የአካባቢው ሽማግሌዎችና የመከላከያ ሰራዊት በመሃል ገብተው ተኩስ አቁም ተደርጓል። እስካሁን ባለኝ መረጃ 10 ታጣቂዎች ሲገደሉ ሁለት ወጣቶች ህይወታቸው አልፏል።'' \nSummary in the same language as the doc:
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ደዌ ሃረዋ ወረዳ በታጠቁ ሃይሎችና የአከባቢው ነዋሪ መካካል ግጭት ተቀስቅሶ የሰው ህይወት መጥፋቱ ተገለፀ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
205
Title: አፍሪካዊያን ተወዳጅ ምግባቸውን መተው ሊኖርባቸው ይሆን?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አፍሪካውያን በቆሎን አትመገቡ ማለት ጣልያናዊያንን ፓስታ መመገብ አቁሙ እንደማለት ነው። ከበቆሎ የሚሠሩ ምግቦች በደቡባዊ እና ምሥራቃዊ አፍሪካ በእጅጉ የሚወደዱና የሚዘወተሩ ሲሆን ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ዓለማችን ከምታመርተው በቆሎ 21 በመቶ የሚሆነው ለምግብነት የሚውለው ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ አገራት ውስጥ ሲሆን ይህም በጣም ትልቁ ቁጥር ነው። • እውን እንጀራ ሱስ ያስይዛል? • የምርምርና ስርፀት ሥራዎች በኢትዮጵያ የዛምቢያው ምክትል ፕሬዝዳንት ኢኖንጌ ዊና ይህንን ያሉት አገራቸውና አንዳንድ የጎረቤት አገራት ባጋጠማቸው ዝቅተኛ ዝናብ ምክንያት የምግብ እጥረት ከተከሰተ በኋላ ነው። ይህ ቀውስ ከአገሬው ሕዝብ 18 በመቶ በሚሆኑት 1.7 ሚሊዮን ዛምቢያዊያን ላይ ከፍተኛ የምግብ እጥረት አስከትሏል። ከእነዚህ መካከል ደግሞ 40 በመቶ የሚሆኑት ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ጨቅላዎች ናቸው። ችግሩን ለመቅረፍም ዜጎች የምግብ ሥርዓታቸውን በመቀየር እንደ ካሳቫ፣ ማሽላ እና ስኳር ድንች ያሉ የምግብ አይነቶችን መሞከር አለባቸው ብለዋል ምክትል ፕሬዝዳንቷ። • በገጠር የእርሻ ስራ የጾታ ልዩነት እየጠበበ ነው? ''ቀስ በቀስ በቆሎ ላይ የተመሰረተውን የአመጋገብ ሥርዓታችንን መቀየር ብንችል ወጪ ቆጣቢ ከመሆኑ ባለፈ ለሰውነት እድገት የሚጠቅሙ የተመጣጡ ምግቦችን ዜጎች ማግኘት ይችላሉ። በምግብ እጥረት የሚሰቃዩ ሰዎች ቁጥርም ይቀንሳል'' ሲሉ ተደምጠዋል። ነገር ግን ምክትል ፕሬዝዳንቷ ከባድ ፈተና ይጠብቃቸዋል። ዛምቢያዊያንን ጨምሮ ብዙ አፍሪካዊያን በቆሎን በቀን ሁለት ወይም ሦስት ጊዜ ይመገባሉ። ዛምቢያዊያን ንሺማ ተብሎ የሚጠራውንና ከበቆሎ የሚሰራውን ምግብ በቀን አንድ ጊዜ እንኳን ካልበላን ቀኑን ሙሉ ምግብ እንደበላን አንቆጥረውም ብለዋል። ይህ ምግብ በማላዊ ንሲማ ሲባል በዚምባብዌ ሳድዛ፣ ፓፓ ወይም ፓፕ በደቡብ አፍሪካ እንዲሁም በኬንያ ደግሞ ኡጋሊ ተብሎ ይጠራል። ከበቆሎ የሚሰራው ገንፎ በዛምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአራተኛ ዓመት ተማሪ የሆነው ክሊፎርድ ቺርዋ እንደሚለው መንግሥት የበቆሎ አመጋገብ ሥርዓትን በቀላሉ መቀየር አይችልም። ''ሰዎችን ድንገት ተነስቶ ምግባችሁን ቀይሩ ማለት የማይቻል ነገር ነው። በቆሎ ምግብ ብቻ ሳይሆን ከማህበረሰቡ አኗኗርና ባህል ጋር ቁርኝት ያለው ነገር ነው'' በማለት ምን ያህል ከባድ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግሯል። • አትክልት ብቻ ስለሚመገቡ ሰዎች ሊያውቋቸው የሚገቡ ነገሮች ሌላኛዋ በዋና ከተማዋ የምትኖረውና አነስተኛ ምግብ ቤት ከፍታ የምትተዳደረው ኦሊፓ ሉንጉ ደግሞ የምታቀርባቸውን ምግቦች ለመቀየር ያደረገችው ሙከራ ውጤታማ እንዳልነበር ታስረዳለች። ''ድንበኞቼ ሁሌም ከበቆሎ የሚሰራው ንሺማ ተብሎ የሚጠራውን ምግብ ነው የሚመርጡት'' ብላለች። ምክትል ፕሬዝዳንቷ ያቀረቡት ሃሳብ ግን ከተቃውሞ በተጨማሪ ድጋፍም እያገኘ ነው። ጥሪውን ከደገፉት መከካል ደግሞ የዛምቢያ ገበሬዎች ማህበር አንዱ ነው። የማህበሩ ቃል አቀባይ ካኮማ ካሌዪ እንደሚሉት እየተከሰተ ካለው የአየር ንብረት መቀያየር አንጻር ሌሎች አማራጮችንም ከግምት ውስጥ ማስገባት ምንም ችግር የለውም፤ ለረጅም ዓመታትም በቆሎ ብቻ በልተናል፤ ስለዚህ አዲስ ነገር መሞከሩ ጠቃሚ ይሆናል'' ብለዋል። • ልጆችዎ ጤናማ ምግብ እንዲመገቡ ማድረጊያ መላዎች አንዳንድ የምግብ ባለሙያዎች እንደሚሉት በብዙ ደሃ አፍሪካዊያን ቤተሰቦች ዘንድ በቆሎ እጅግ ተመራጭ ምግብ ነው። በቆሎ በመንግሥታት ድጎማ በቅናሽ ዋጋ እንዲቀርብ ይደረጋል። ስለዚህ ሌሎች የምግብ አማራጮችን መንግሥት ሲያቀርብ ስለጥቅሙ ብቻ ሳይሆን ማውራት ያለበት እንደ አማራጭ የቀረቡት ምግቦች...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
408
ጥቁሩን የመረጃ ሰንዱቅ በተመለከተ ጥቁሩ ሰንዱቅ ሁለት ቅንጣት አለው። አንዱ ፍላይት ዳታ ሪኮርደር ነው፤ ሁለተኛው ደግሞ ኮክፒት ቮይስ ሪኮደር ነው። እነዚህ ሁለቱ በአደጋ ጊዜም ሆነ በሌላ ተፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ቁልፍ መረጃዎችን ይዘው የሚቆዩና አስፈላጊ ሆነው በሚገኙበት ጊዜ ደግሞ መረጃው ተገልብጦ ጥቅም ላይ ማዋል እንዲቻል ሆነው የተሠሩ ናቸው። ሁለቱ ቅንጣቶች የበረራን ጠቅላላ ሁኔታ መዝግበው ይይዛሉ። ለምሳሌ አውሮፕላኑ ምን ያህል ፓወር ሴቲንግ ላይ እንደነበረ፣የኢንጂኑ ፓራሜትሮች የት ላይ እንደነበሩ፣ እንዲሁም ጠቅላላ የፍላይት ኮንድሽኑ ማለትም የጄቱ ፍጥነት፣ ከፍታው፣ አቅጣጫው በምን ሁኔታ ላይ እንደነበረ በጠቅላላው ሰፋ ያለ መረጃን አጭቀው ይይዛሉ።እነዚህን መረጃ መዝጋቢዎች የ25 ሰዓት መረጃን የመመዝገብ አቅም አላቸው። ቮይስ ሪኮርደር ደግሞ በጋቢና ውስጥ በረዳቱና በአብራሪው እንዲሁም በሌሎች የአውሮፕላኑ ሠራተኞች መካከል የተደረገን ንግግር ቀድቶ የሚይዝ ቅንጣት ነው። • ለ60 ዓመታት የዘለቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቦይንግ ግንኙነት ጥቁሩ ሰንዱቅ ለምን አይሰበርም? ቅርፊቱ መረጃውን መጠበቅ የሚችል ጥንካሬ እንዲኖረው ተደርጎ የተሠራ ነው። እሳትን ብቻ ብንመለከት ከ1ሺ ዲግሪ ሴንትግሬድ በላይ የእሳት ነበልባልን መቋቋም የሚችል ነው። ጂ-ፎርስ ለምሳሌ አውሮፕላኑ ሲከሰከስ መሬት በሚመታበት ጊዜ ከነበረው ፍጥነት ወደ ዜሮ ፍጥነት በሚመጣበት ጊዜ በዕቃው ላይ የሚያርፍ ሃይል አለ። ይህ ግራቪቴሽናል ፎርስ ይባላል። የጥቁሩ ሰንዱቅ የላይኛው ክፍል ግን ወደ 3ሺ አራት መቶ ጂ-ፎርስ መቋቋም የሚችል ነው። በተለይም እንዳሁኑ ዓይነት አደጋ ከበረራ ሠራተኞችም ሆነ ከተሳፋሪዎች መረጃ ማግኘት አዳጋች በሆነባቸው ሁኔታዎች እንዲሁም ተዛማጅ መረጃ በማይገኝበት ደረጃ ብቸኛው የመረጃ ምንጭ ይኸው ሰንዱቅ ይሆናል። የአደጋ ምርመራ ለመጀመር ከፍተኛ ፍንጭ ይሰጣል። ይህ ነገር ሲገኝ እንደትልቅ ግኝት የሚቆጠረውም ለዚሁ ነው። የሰንዱቁ ክብደት ከባድ አይደለም። አንድ መሐከለኛ የመኪና ባትሪ ቢያክል ነው። ኾኖም ውስጡ ከባድና ውስብስብ የቴክኖሎጂ ውጤትን የያዘ ነው። በአውሮፕላኑ ውስጥ የት ነው የሚቀመጠው? ይህ እቃ የሚቀመጠው የአውሮፕላኑ ጭራ አካባቢ ነው። ያለ ምክንያት አይደለም። ብዙ ጊዜ አደጋ የደረሰበት እውሮፕላን ጭራው አካባቢ ደህና ይሆናል። ለዚያ ነው አንዳንድ ሰዎች የአውሮፕላኑ ጭራ አካባቢ መቀመጥ የሚመርጡት። ብዙውን ጊዜ ቶሎ የሚገኘው ለምንድነው? ልክ ፈንጂ ማምከኛ ፈንጂዎች ያሉበት ከባቢ ሲደርስ ምልክት እንደሚኖረው ሁሉ ይህም ሰንዱቅ በሆነ ራዲየስ በመሣሪያ ሲጠጉት አለሁ የሚል ምልክት ይልካል። ይህ ምልክት ለተወሰነ ጊዜ ያህል የሚቆይ ነው። ብላክ ቦክሱ በተለይ ውሀ ውስጥ ከወደቀ የራሱ ሲግናል ወይም ሴንሰር ባትሪው እስኪያልቅ ድረስ ምልክት ስለሚሰጥ የት እንዳለ ለማግኘት ይቻላል። የት ይፈተሽ የሚለው ለምን ያጨቃጭቃል? • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ይህ ማክስ-8 አውሮፕላን የቦንይንግ ሥሪት ነው። ምናልባትም አሜሪካን ሄዶ ቢመረመር የራሱ የሆነ ቅሬታ ሊፈጥር ይችላል። በትክክል መረጃ ሊደብቁ ይችላሉ የሚለው ስጋት መኖሩ አይቀርም። በመሠረቱ አቪየሽን ውስጥ የምትደብቀው ነገር መኖር የለበትም። ትክክለኛው መደረግ ያለበት ነገር አደጋው በምን ምክንያት ደረሰ የሚለውን አውቆ፣ አስፈላጊውን እርምጃ ቶሎ ወስዶ፣ መደረግ ያለበት ነገር ተደርጎ፣ ግራውን የተደረጉ አውሮፕላኖች ወደ ሥራ እንዲመለሱ፣ በመመረት ላይ ያሉትም ማድረግ ያለባቸውን እንዲተገበሩ ነው የሚፈለገው። ሆኖም በሁሉም ዘንድ ማለት ይቻላል ጥርጣሬ አይኖርም አይባልም። ሌሎች በጉዳዩ ላይ... \n\nGive me a good title for the article above.
«ጥቁሩ ሰንዱቅ» [BlackBox] ለምን ፈረንሳይ ተላከ?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
419
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ካናዳ፡ በሰዓት 150 ኪሎ ሜትር እየነዳ እንቅልፍ የጣለው ካናዳዊ ተቀጣ\nSummary: ካናዳዊው ሰው የሚያሽከረክረው ዘመናዊውን ቴስላ መኪና ነው፡፡ መኪናው ያለ ሾፌር እርዳታ አንድን ሰው ከቦታ ቦታ የሚወስድ ነው፡፡\nArticle (Max 500 characters):
መኪናው በሰዓት 150 ኪሎ ሜትር እየከነፈ ሾፌሩ ግን እንቅልፉን ይለጥጥ ነበር፡፡ ፖሊስ እንደሚለው መኪናው ክንፍ አውጥቶ በዚያ ፍጥነት ሲበር የሾፌሩ ወንበር ወደ ኋላ ተለጥጦ ከወንበር ይልቅ አልጋ ይመስል ነበር፡፡ መኪና ዘዋሪውም ይሁን አብሮት አጠገቡ የነበረው ተሳፋሪ ወንበራቸውን ዘርግተው ተኝተው ነበር፡፡ አልበርታ አካባቢ ሲደርሱ ነው የነቁት፡፡ ኤስ የተሰኘው የቴስላ ቅንጡና ዘመነኛ መኪና 140 ኪሎ ሜትር በሰዓት ራሱን ያስኬዳል፡፡ ፖሊስ የነቃው መኪናው 150 በሰዓት መብረር ሲጀምር ነው፡፡ የ20 ዓመቱ የመኪናው አሽከርካሪ ጎረምሳ፣ ፍርድ ቤት ለታኅሣሥ ቀጥሮታል፡፡ የጎረምሳው አሽከርካሪ ክስ ከተፈቀደ ፍጥነት በላይ ማሽከርከር ሆኖ ለ24 ሰዓት መንጃ ፍቃዱ የተነጠቀ ሲሆን፣ ቀጥሎ ደግሞ በአደገኛ አነዳድ ክስ ተመስርቶበታል፡፡ ተመሳሳይ ክስተት በሐምሌ ወር ፖኖካ አ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
156
ኃላፊው አቶ ሂንሰርሙ ደለሳ እንዳሉት ቦንቡ የተወረወረው ለድጋፍ ሰልፍ በወጡ ፈረሰኞች ላይ ነው። ጉዳት ካጋጠማቸው መካከል የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸው ከሆሰፒታል የወጡ እንዳሉ ሁሉ የተለያዩ የጉዳት መጠን ያስተናገዱ መኖራቸውን አቶ ሂንሰርሙ ተናግረዋል። • "መንግሥት ጠንከርና መረር ያለ እርምጃ ለመውሰድ ተገዷል" ጄነራል ብርሃኑ ጁላ • የኦሮሚያ ቤተ ክህነት አባላት በንስሐ እስኪመለሱ ክህነታቸው ተያዘ • በአወዳይ በመንግሥት ደጋፊዎች እና ተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ ከወንጀሉ ጋር ተያይዞ ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን የተናገሩት ኃላፊው "በጫካ ውስጥ ታጥቆ የሚንቀሳቀስው ኃይል ወንጀሉን ሳይፈፅም እንደማይቀር እንጠረጥራለን" ብለዋል። በጥቃቱ በርካታ ፈረሶችም መጎዳታቸውን ቢቢሲ ከአምቦ ከተማ ነዋሪዎች ባገኘው መረጃ ለማወቅ ችሏል። ከቀናት በፊት በአወዳይ ከተማ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ድጋፋቸውን ለመግለጽ በወጡ ሰዎችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት አጋጥሞ ለሰልፍ በወጡ ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን መዘገባችን ይታወሳል። • የጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሠልፍ እና የኦፌኮ ስብሰባ መከልከል በጅማ ሰሞኑን በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስተዳደርና ለአዲሱ ፓርቲያቸው፣ ብልጽግና፣ ያላቸውን ድጋፍ ለመግለጽ ነዋሪዎች በተከታታይ ሰልፍ እያደረጉ ነው። አርብ እኩለ ቀን ላይ ለአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ቡራዩ ውስጥ የከተማዋ ፖሊስ አዛዥ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች በተፈጸመባቸው ጥቃት ሲገደሉ ሌሎች ሦስት ሰዎች ደግሞ ቆስለው ሆስፒታል መግባታቸው ተዘግቧል። ፖሊስ በቡራዩም ሆነ እሁድ ዕለት በአምቦ ከተማ ከተፈጸሙት ጥቃቶች ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ሰዎችን መያዙን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ግን ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወገን የለም። \n\nGive me a good title for the article above.
በአምቦ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመደገፍ በወጡ ሠልፈኞች ላይ በተወረወረ ቦምብ ጉዳት ደረሰ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
215
አሁን እየጣለ ያለው ዝናብ ለእርሻና ለተለያዩ ተግባራት የሚጠቀምና የተጠበቀ ቢሆንም መጠኑ ከፍተኛ በመሆኑ ግን የተለያዩ ጉዳቶችን እያስከተለ መሆኑን የሚናገሩት የጉጂ ዞን የአደጋ ስጋት አመራር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አበበ አባቡልጋ ናቸው። ይህንን ዝናብ ተከትሎ በተለያዩ የኢትዮጵያ ደቡብና ደቡብ ምዕራብ አካባቢዎች "መንገዶች የመቆረጥ፣ ፀረ-ሰብል ተባዮች መከሰት፣ በንብረት ላይ ጥፋት መድረስና የመሳሰሉ ጉዳቶች ተከስተዋል" ይላሉ አቶ አበበ። የሚጥለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ ጎርፍ ጉዳት ካደረሰባቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ በሆነው በባሌ ዞን መደ ወላቡ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት አቶ አህመድ ጁንዳ እንደሚሉት አደጋው የተከሰተው በዝናቡ ምክንያት ብቻ ሳይሆን በመሰረተ-ልማት ጉድለት ጭምር እንደሆነ ይጠቅሳሉ። በፌደራል የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የአቅርቦትና ሎጂስቲክስ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ አይድሮስ ሃሰን እንደሚሉት መንግሥት ለአደጋ ተጋላጭ በሆኑ ቦታዎች ላይ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን፤ ነገር ግን ከጎርፍ አደጋ ጋር በተያያዘ ከሶማሌ ክልል ውጪ ከሌሎች ቦታዎች ምንም ሪፖርት እንዳለቀረበ ይናገራሉ። የሚደርሱ አደጋዎችን ለመቋቋም በአንዳንድ አካባቢዎች ቀደም ተብሎ አስፈላጊ የሆኑ ድጋፎችን የማቅረብ ሥራ እንደተከናወነ የሚናገሩት አቶ አይድሮስ "በዚህ መሰረትም በቅርበት ድጋፍ የሚሰጥ ሲሆን፤ ከዚያ በላይ ከሆነ ደግሞ በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ከፌደራል መንግሥቱ አስቸኳይ ምላሽ ይሰጣል።" ጨምረውም ከኦሮሚያ ክልል ከጎርፍ አደጋ ጋር ተያይዞ የቀረበ ጥያቄ እንደሌለ ነገር ግን በሶማሌ ክልል አፍዴርና በሌሎች በተወሰኑ ወረዳዎች ላይ የጎርፍ አደጋ እንደነበርና መንግሥት አስፈላጊውን ምላሽ እየሰጠ መሆኑን ተናግረዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞም የብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ ... Continue the article for another 4000 characters max:
ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፈጠነ ተሾመ እንደሚናገሩት አሁን አደጋው በደረሰባቸው አካባቢዎች "ከመደበኛው በላይ የሚሆን ዝናብ ሊጥል እንደሚችል ተተንብዮ ነበር" ሲሉ አስታውሰዋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
223
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: "በኤችአይቪ የምሞት መስሎኝ ልጄን ለጉዲፈቻ ሰጠሁ"\nSummary: "2007 ዓ. ም አካባቢ ይመስለኛል. . . ልደታ አካባቢአንድ ፈረንጅ ወንድ ልጅ አቅፎ አየሁ። ፈረንጁ የቤተሰብ ፎቶ እንጨት ላይ ይለጥፋል. . . ስልክ እየደወለምከሰዎች ጋር ያወራል. . . ያቀፈው ልጅ ቀላ ያለ ነው. . . ልጁን ትኩር ብዬ ሳየው ደነገጥኩ። ልጁ ልጄን ይመሰላል!\nArticle (Max 500 characters):
ሥራቸው ቆሜ ማልቀስ ጀመርኩ። ፈረንጁም ልጁም አማርኛ አይችሉም። ዝም ብዬ ሳለቅስ ግራ ሳይገባቸው አልቀረም። 'ዋት ኢት ኢዝ. . . ዋት ኢት ኢዝ' ምናምን አለኝ። ምን ብዬ ልመልስለት? ግራ ገባኝ። በቆምኩበት ማልቀሴን ቀጠልኩ። በአካባቢው እያለፈ የነበረ ሰውዬ መጣና 'ምንድን ነው?' አለኝ። እየተጣደፍኩ 'ፈረንጁ ያቀፈው ልጅ ልጄን ይመስላል፤ በእናትህ ከየት እንደመጡ ጠይቅልኝ' አልኩት። በእንግሊዘኛ አወሩና። ፈረንጁ የልጁን [የጉዲፈቻ ልጅ] ቤተሰቦች ለመፈለግ ከእንግሊዝ እንደመጣ ነገረኝ። • ከ43 ዓመት በኋላ የተገናኙት ኢትዮጵያዊ እናትና ስዊድናዊ ልጅ ማልቀስ ማቆም አልቻልኩም. . . እንደገና ደግሞ መሳቅ ጀመርኩ. . . እንደ ሞኝ መንገድ ላይ ቆሜ ሰዎቹን ማየት ቀጠልኩ። አለቅሳለሁ. . . እስቃለሁ. . . አለቅሳለሁ. . . መልሼ ደግሞ እስቃለሁ። ልጄን ሳፈላልግ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
182
Content: አኒታ ኢራንጃድ በቪድዮው የ12 ዓመቷ ታዳጊ እየሳቀችና እያለቀሰች "ስሜ አኒታ ኢራንጃድ ነው። የተወለድኩት ሳራዳሳሀት ነው" ትላለች። ቪድዮው በትውልድ አገሯ ለሚዘጋጅ የአጭር ፊልም ውድድር የተዘጋጀ ነው። ቪድዮው ላይ አባቷ ከኋላ ሆኖ ሲያበረታታት ይሰማል። "ተዋናይ መሆን እፈልጋለሁ" ትላለች አኒታ በቪድዮው። ቪድዮው ቤተሰባዊ መደጋገፍ፣ ተስፋ ይታይበታል። አባቷ ራሱል ልጁ ህልሟን እንድታሳካ ይመኛል። ግን ቀዬያቸው የተጨቆነና በግጭት የሚናጥ ነው። በምዕራብ ኢራን ኩርዶች በብዛት የሚኖሩባት ሳራዳሳሀት ነው የተወለዱት። ታዳጊዋ ቪድዮውን ለውድድር ካስገባች ከዓመት በኋላ አባቷና እናቷ ከሦስት ልጆቻቸው ጋር ወደ አውሮፓ ጉዞ ጀመሩ። አኒታ፣ የስድስት ወሩ አርሚን እና የ15 ወሩ አርቲን ከቤተሰቦቻቸው ጋር የጀመሩት አደገኛ ጉዞ ነበር። ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ይጓዝ የነበረው አነስተኛ መርከብ ጥቂት እንደተጓዙ ተገለበጠ። ተሳፋሪዎቹ ነፍስ አድን ጃኬት አላደረጉም ነበር። የትውልድ መንደራቸው በሕይወት ለመቆየት ከሚደረግ ትግል ባለፈ ህልም የሚሳካበት አይደለም። ብዙዎች ሥራ አጥ ናቸው። ወደ ኢራቅ ኩርዲስታን ድንበር በሕገ ወጥ መንገድ ቁሳቁስ በማዘዋወር የሚተዳደሩም ብዙ ናቸው። ትርፋማ ግን አይደሉም። ባለፉት ጥቂት ዓመታት በርካቶች በኢራን ድንበር ጠባቂዎች ተገድለዋል፤ የቆሰሉም አሉ። "ሀዘን ልቤን ቢሰብረውም ኩርዲስታንን ትቼ ከመሄድ ውጪ አማራጭ የለኝም" እአአ ከ1979ኙ የኢራን አብዮት ወዲህ በኢራን የጸጥታ ኃይሎች እና በታጣቂዎቹ ኩርዶች መካከል ግጭት አልቆመም። ኩርዶች ለመብታችን እየታገልን ነው ሲሉ ኢራን ደግሞ በውጪ ኃይሎች የሚደገፉ ተገንጣዮች ትላቸዋለች። ከኢራን 10 በመቶው ኩርዶች ናቸው። የተባበሩት መንግሥታት እንደሚለው፤ አብላጫውን ቁጥር የያዙት እስረኞች እነሱ ናቸው። አምና ጸረ መንግሥት ተቃውሞ ከተካሄደ በኋላ ከፍተኛ እርምጃ እየተወሰደ ነው። የአኒታ አባት ከእስር ለማምለጥ ነበር ጉዞውን የጀመረው። ንብረታቸውን ሸጠው፣ ገንዘብ ከጓኞቻቸው ተበድረው፤ ወደ አውሮፓ ለሚያሻግሩ ሰዎች ከፍለው ነበር። ህልማቸው ዩናይትድ ኪንግደም ደርሶ ጥገኝነት መጠየቅ ነበር። የራሱል ጓደኞች ለቢቢሲ የላኩት ቪድዮ ላይ ራሱል እየሰጠመ ሳለ በኩርድኛ ሲዘፍን ይታያል። "ሀዘን ልቤን ቢሰብረውም ኩርዲስታንን ትቼ ከመሄድ ውጪ አማራጭ የለኝም" እያለ ሲዘፍን ልጁ አርሚን ይስቅ ነበር። ጨቅላ ልጁ አርቲን ደግሞ ወደአባቱ እየዳኸ ይሄድ ነበር። "ከተራራዎቹ ውጪ ወዳጅ የለንም" ኩርዶች "ከተራራዎቹ ውጪ ወዳጅ የለንም" የሚል አባባል አላቸው። የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት አክትሞ፤ የኦቶማን ግዛት ከወደቀ በኋላ ኩርዶች ነጻ እንደሚወጡ በውጪ ኃይሎች ቃል ሲገባላቸው ነበር። በግዛቲቱ ግን ተቀባይነት አላገኘም። እንዲያውም የትውልድ ቀዬያቸው በሦስት የመካከለኛው ምሥራቅ ግዛቶች ተከፋፈለ። ቤተሰቡ ከዚያ በኋላ በኢራን፣ በቱርክ፣ በሶርያ እና በኢራቅ የሚኖሩ ኩርዶች የነጻነት ትግል ፍሬ አላፈራም። ራሱል እና ባለቤቱ ሺቫ ወደ አውሮፓ ለመሻገር 24,000 ዩሮ ከፍለዋል። ሦስት ልጆቻቸውን ይዘው ከቱርክ ወደ ጣልያን ከዚያም ወደ ሰሜን ፈረንሳይ መሻገር ነበር እቅዳቸው። ሺቫን በዱንኪክ የእርዳታ መስጫ ያገኘቻት በጎ ፍቃደኛ አድራ "በጣም ቀና ሰው ናት። ትንሽ ኩርድኛ አዋርቻት ስትስቅ ነበር" ስትል ታስታውሳታለች። ሺቫ እና ባለቤቷ በፈረንሳይ ጉዟቸው ሀብት ንብረታቸውን በአጠቃላይ ተዘረፉ። ያኔ ለጓደኛዋ በላከችው የጽሁፍ መልዕክት፤ ለቀጣዩ የጉዟቸው ክፍል ለጭነት መኪና የሚሆን ገንዘብ እንደሌላቸው ገልጻ ነበር። ከራሱል ጋር የነበረ ጓደኛው እንደሚለው፤ አዘዋዋሪዎቹ በቀጣዩ...\nThe previous content can be summarized as follows:
ባለፈው ወር ከቤተሰቧ ጋር የእንግሊዝ ሰርጥን ለመሻገር ስትሞክር የሞተች ኢራናዊት-ኩርድ ታዳጊን የሚያሳይ ቪድዮ ተሰራጭቶ ነበር።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
416
ናይጄሪያ በጥር ወር አጋማሽ የኮሮናቫይረስ ክትባትን እንደምታገኝ ተገለፀ\nናይጄሪያ በዚህ ዓመት 40 በመቶ ያህል ዜጎቿን ለመከተብ አቅዳ እየተዘጋጀች ሲሆን፤ 30 በመቶ ያህሉን ደግሞ በሚቀጥለው ዓመት እንደምትከትብ የጤና ኤጀንሲው ኃላፊ ፈይሰል ሲያብ ተናግረዋል። የመጀመሪያው ዙር ክትባት የተገኘው ከዓለም አቀፉ የክትባት መጋራት ጥምረት፣ ኮቫክስ በኩል ሲሆን ከፋይዘር/ባዮንቴክ 100 ሺህ ክትባቶች ወደ ናይጄሪያ እንደሚላኩ ተገልጿል። ናይጄሪያ መጀመሪያ ክትባቱን የምትሰጠው ለጤና ባለሙያዎቿ፣ በአደጋ ጊዜ የመጀመሪያ ምላሽ ለሚሰጡ ባለሙያዎች፣ ለቫይረሱ ተጋላጭ ለሆኑ ግለሰቦች፣ ለአረጋውያን እንዲሁም በተለያየ ሥልጣን እርከን ላይ ለሚገኙ ፖለቲከኞቿ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል። እንደ ፈይሰል ሲያብ ገለጻ ከሆነ ናይጄሪይ የአጠቃላይ ሕዝቧን አንድ አምስተኛ ለመከተብ ያቀደች ሲሆን ለዚህም የሚያስፈልጋትን 42 ሚሊዮን ክትባት እንደምታገኝ ተስፋ አድርጋለች። የዓለም ጤና ድርጅት ኮቫክስ የተሰኘውን የክትባት ጥምረትን የመሰረተው ድሃ አገራት የኮሮናቫይረስ ክትባትን ማግኘት እንዲችሉ ለማድረግ ሲሆን ሐብታም አገራት ያለውን ክትባት በሙሉ ጠራርገው ይሸምቱታል የሚል ስጋት በመኖሩ ጭምር ነው። በተያያዘ ዜና የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ባለፈው ሳምነት አገራቸው በኮቫክስ በኩል የሚመጣውን የኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት 19.3 ሚሊዮን ዶላር ብትከፍልም፣ የሚደርሳት ግን ከሦስት ወር በኋላ መሆኑን ተናግረው ነበር። የጤና ሚኒስትሩ ዝዌሊ ማክሄንዚ በበኩላቸው በሚቀጥለው ወር የኮሮናቫይረስ ክትባትን ለማግኘት እንዲቻል ከግል የመድኃኒት አምራቾች ጋር መንግሥታቸው እየተነጋገረ መሆኑን ገልፀዋል። በደቡብ አፍሪካ በፍጥነት የሚዛመተው ቫይረስ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ መንግሥት ክትባቱን በአስቸኳይ አምጥቶ ለዜጎቹ እንዲያዳርስ ከፍተኛ ጫና እየተደረገበት ነው። ደቡብ አፍሪካ 1.1 ሚሊዮን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን በምርመራ አረጋግጣለች። ይህም በአህጉሪቱ ካሉት አገሮች በአጠቃላይ ከፍተኛው ነው። ናይጄሪያ በበኩሏ እስካሁን ድረስ 100 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን በምርመራ ሲረጋገጥ ከሌላው ጊዜ ሁሉ በበለጠ ሰኞ ዕለት ብቻ 1ሺህ 200 ሰዎች ተይዘው መገኘታቸው ተገልጿል። ናይጄሪያ 200 ሚሊዮን ሕዝብ ብዛት በመያዝ ከአፍሪካ ቀዳሚ ነች። \n\ntl;dr:
ናይጄሪያ የኮሮናቫይረስ ክትባት በጥር ወር አጋማሽ እንደምታገኝ የአገሪቱ የጤና ኤጀንሲ ባለሥልጣን ገለፁ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
255
Content: ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትና አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ኾኖም መግለጫው ለተከፈተ ዘመቻ ምላሽ እንደሆነ በኦዲፒ ተገልጿል፤ ዘመቻው በማን፣ መቼና የት እንደተከፈተ ለይቶ ባይጠቅስም። ይህ በፌዴራሊዝም ላይ ተከፈተ የተባለው የሐሰት ዘመቻ ሁለት ግብ እንደነበረው የኦዲፒ መግለጫ ጨምሮ ያወሳል። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? 'የፌዴራል ሥርዓቱ ከዛሬ ነገ መፍረሱ ነው በሚል ብሔር ብሔረሰቦች በጥርጣሬ እንዲመለከቱት ማድረግ ሲሆን ሌላው ደግሞ' ተጨማሪ መብት እንደሚያገኝ እየጠበቀ ያለውን የኦሮሞን ሕዝብ' እንኳንስ ተጨማሪ መብት ይቅርና 'ከዚህ ቀደም ያገኘኸውንም ልታጣ ነው' በሚል ማደናገር ነው ሲል የዘመቻውን ግብ ያትታል። ለመኾኑ መግለጫዉ ባለፉት ቀናት በሕዝብ ዘንድ ሰፊ መነጋገሪያ ለምን ኾነ? በዚህ ወቅት ይህን መግለጫ ማውጣትስ ለምን አስፈለገ? በተገዳዳሪ ፓርቲዎች ዘንድ መግለጫው ምን ስሜት ፈጠረ? ቢቢሲ የአርበኞች ግንቦት 7 እና የኢሀን አመራሮችን አነጋግሯል። 'ሕዝቡ በምኞት ቀውስ ውስጥ ነው' ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት መግለጫው አነጋጋሪ የሆነው በርካታ ሕዝብ ዶ/ር ዐቢይ አገሩን አንድ አደርጋለሁ የሚሉትን ነገር እንደ ትግል አጀንዳ የምር በመቁጠሩ ይህን ተከትሎ የመጣ "የምኞትና የፍላጎት ቀውስ" ነው ይላሉ። • የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ማስጠንቀቂያ ምን ያህል ተጨባጭ ነው? ዶ/ር ዐቢይ የሚናገሩትን ብቻ በማየት ብዙ ሰው ለውጡ ሥር ነቀል ነው ብሎ አምኖ ነበር። ነገር ግን አሁን የኦዲፒ ትክክለኛ አቋም በተለየም በፌዴራሊዝም ዙርያ የቱ ጋር እንደሆነ ሲታወቅ በሕዝቡ ዘንድ የምኞት ቀውስን እንዳስከተለ ይገምታሉ። ''እንደ ሕዝብ ከደረቅ ሐቅ ይልቅ ምኞታችንን የማመን ደዌ ተጸናውቶናል'' ይላሉ። "ኢትዮጵያ የሁላችንንም አቋም የምንተገብርባት የሙከራ ቦታ አይደለችም" መግለጫው በዚህ ደረጃ ለምን አነጋገረ? ምን አዲስ ነገርስ ኖሮት ነው? እንደ ኢንጅነር ይልቃል አመለካከት በኦዲፒ ዉስጥ አዲስ ነገር አልተፈጠረም። መግለጫውም ቢኾን አዲስ ነገር የለውም። በኢህአዴግ ዉስጥ እያለም ኦዲፒ የዉስጥ ትግል ሲያደርግ ይህንን ሐሳብ እያራመደ ነው የመጣዉ። ሲጀመርም ኦዲፒ ከህወሓት የሞግዚት አስተዳደር ከመውጣት ውጭ ወትሮም የተለየ ፍላጎት አልነበረዉም። "እንዲያዉም እውነቱን ንገረኝ ካልከኝ ይሄ ሕገ መንግሥት እንዲሻሻል ከማይፈልጉ ድርጅቶች መካከል ከህወሓትም በላይ ግንባር ቀደሙ ኦዲፒ ነዉ" ይላሉ ኢንጂነር ጌትነት። • የዶክተር ዐብይ አሕመድ ፊልም የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነት እና ዴሞክራሲ ንቅናቄ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኤፍሬም ማዴቦ በበኩላቸው ፖለቲካዊ ትንቢት መስጠት እንደማይፈልጉ ገልጸው ኾኖም ግን ማንም ቢሆን ለድርድር ዝግ መሆን እንደሌለበት ያስገነዝባሉ። "አንደራደርም ሲሉ አሁን ያለው የቋንቋ ፌዴራሊዝም ይቀጥል ነው? ወይስ ኢትዮጵያን ከዚህ ፌዴራሊዝም ውጭ ማስተዳደር አይቻልም ማለት ነው? ይህን የማስረዳት የኦዲፒ ዕዳ ነው" ይላሉ። አቶ ኤፍሬም አክለዉም ኢትዮጵያ ዉስጥ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የየራሳችን አቋም አለን። እና ኢትዮጵያ የሁላችንንም አቋም የምንተገብርባት የሙከራ ቦታ አይደለችም። ስለዚህ አንድን ሐሳብ አንስቶ አንደራደርም የሚለዉ ነገር ለእኔ ትክክለኛ ሐሳብ ነዉ ብዬ አላምንም ብለዋል። የመግለጫው መቼት? ሌላው ውይይትን ያጫረው መግለጫው የወጣበት ጊዜና በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ያለው ነባራዊ ሁኔታ ነው። ከዚህ አንጻር በዚህ ወቅት ይህ መግለጫ ለመውጣቱ ገፊ ምክንያቶች ሲሉ የሚጠቅሷቸው ሦስት መላምቶች አሏቸው፤ ኢንጂነር ይልቃል። ''ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጅማዉን ጨምሮ በተለያዩ ጉባኤዎች ከጠላት ጋር እያበራችሁ ኦሮሞ አገር...\nThe previous content can be summarized as follows:
የሰሞኑ የኦዲፓ መግለጫ እንደዋዛ አልታለፈም፤ ለሰፊ የማኅበራዊ ውይይት በር ከፍተ እንጂ። 'በፌዴራሊዝሙ አንደራደርም' የሚለው ሐሳብ በተለይም በአሓዳዊ ፖለቲካ አቀንቃኞች ላይ ቀዝቃዛ ውኃን የቸለሰ ይመስላል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
433
Title: ኮሮናቫይረስ፡ አፍሪካ ቫይረሱን ለመቆጣጠር በወሰደችው እርምጃ ተመሰገነች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አፍሪካ እስካሁን ከ1.4 ሚሊዮን በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን የመዘገበች ሲሆን ከ34 ሺ በላይ ደግሞ ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ ሕይወታቸውን አጥተዋል። ይህ ቁጥር ከአውሮፓ፣ እስያ እና አሜሪካ ከታየው የቫይረሱ ስርጭት አንጻር እጅግ ዝቅተኛ ነው ቀደም ብለው የተጀመሩ የምርመራና የመከላከል ስራዎች የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር እንደረዱ የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠር ማዕከል ዋና ኃላፊ ጆን ኒኬንጋሶንግ ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልጸዋል። የአፍሪካ ሲሰዲሲ 55 አባል አገራት ያሉት ማዕከል ነው። አፍሪካ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ዜጎች ያሏት ቢሆንም በዓለም ላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ሲሰላ ግን አፍሪካ ድርሻዋ 5 በመቶ ብቻ ነው። በመላው ዓለም በቫይረሱ ከሞቱት ሰዎች መካከል ደግሞ ደግሞ አፍሪካ 3.6 በመቶ ብቻ ነው ድርሻዋ። ዋና ኃላፊው እንደሚሉት ምንም እንኳን በቫይረሱ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ዝቅተኛ ቢሆንም አገራት በትክክል መረጃዎችን አለመስጠታቸው በወቅቱ አሳሳቢ ነበር። '' ምናልባት በየቦታው የተከሰተውን የወረርሽኙን ስርጭት እንደሌላ የዓለማችን ክፍል አልተከታተልነው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ቀደም ብሎ ሲባል እንደነበረውና እንደተፈራው በአፍሪካ በርካታ ሰዎች በየመንገዱ ሞተው አልተመለከትንም'' ብለዋል። የአፍሪካ አገራት የመጀመሪያው የቫይረሱ ኬዝ ሪፖርት ከተደረገበት ቀን አንስቶ የተለያዩ ጠንከር ያሉ እርምጃዎችን ሲወስዱ ነበርም ተብሏል። እንደ ደቡብ አፍሪካ ያሉ በርካታ አገራት ጠበቅ ያለ አገር አቀፍ የእንቅስቃሴ ገደብ ሲጥሉ እንደ ኢትዮጵያ ያሉት ደግሞ ቀለል ያሉ ገደቦችን በመጣል በሌላ ጎን የምርመራ አቅማቸውን ከፍ በማድረግ ሲንቀሳቀሱ ነበር። ዋና ኃላፊው አክለውም የአፍሪካ አገራት የቫይረሱን ስርጭት ከመቆጣጠር አንጻር ያሳዩት መተባበርና "ወንድማማቻዊ ስሜት" የሚደነቅ ነው ብለዋል። ''በተጨማሪም በበርካታ አገራት፤ እኔ የምኖርባት አዲስ አበባን ጨምሮ ሰዎች በየመንገዱ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ አድርገው ሲንቀሳቀሱ ተመልክቻለው። በአዲስ አበባ 100 በመቶ ማስክ ይደረግ ነበር'' አፍሪካ ከአጠቃላይ ህዝቧ መካካል አብዛኛው በአማካይ ወጣት መሆኑ ደግሞ ለቫይረሱ ዝቅተኛ ስርጭት አስተዋኦ እንዳለውም ዋና ኃላፊው ጨምረው አስረድተዋል። እነዚህ ነገሮች በሙሉ እንዳሉ ሆነው እንደ ኢቦላ አይነት ተላላፊ በሽታዎችን ለመቆጣጠር በተሰሩ ስራዎች ምክንያት በአፍሪካ ከዚህ በፊት ልምድ ስለነበረ በኮሮረናቫይረስ የተያዙትን መለየትና ንክኪ ያላቸውን አድኖ ማግኘት ላይ ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል'' በማለት የአፍሪካን ስኬት ገልጸዋል። በአሁኑ ሰአት በኮቪድ-19 ከሚያዙና ከተያዙ ሰዎች ውስጥ ደቡብ አፍሪካ ከፍተኛውን ቁጥር የምትይዝ ሲሆን በአጠቃላይ ካለው ቁጥር ለግማሽ የቀረበው የተመዘገበውም በዚችው አገር ነው። ነገር ግን በደቡብ አፍሪካ ቁጥሩ እንዲህ ከፍ ሊል የቻለው አገሪቱ በየቀኑ የምትመረምረው ሰው ብዛት በጣም ብዙ ስለሆነ ነው። እስካሁን ባለው መረጃ ደቡብ አፍሪካ ከአራት ሚሊዮን በላይ ሰዎችን የመረመረች ሲሆን በአጠቃላይ 50 የሚሆኑ የአፍሪካ አገራት በጋራ ያደረጉት ምርመራ ግን በቅርቡ ነው ከ10 ሚሊየን የተሻገረው። ''በዓለም አቀፍ መመዘኛዎች መሰረት በአፍሪካ ያለው ቁጥር ዝቅተኛ ቢሆንም በበቂ ሁኔታ ምርመራ እየተደረገ አለመሆኑ ለዚህ በምክንያትነት ይቀርባል። በዚህም ምክንያት የአፍሪካ ስኬት በአግባቡ እየታየ አይደለም''
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
386
"ጠረጴዛ" ግንባሩ የአሮሞ ሕዝብን ጥቅም እና ፍላጎት ለማሳካት ያደረጋቸውን ሰላማዊ የድርድር አፍታዎች ይወክላል። "በ1991 የሽግግር ዘመን ወቅት ተሳትፈን ነበር።የሰላም እና ዲሞክራሲ በር የተከፈተ መስሎን…፣ኾኖም በ1992 ሀገር ዓቀፍ ምርጫ ወቅት ኢህአዴግ ያሳየውን [ያልተገባ ሁኔታ] ተከትሎ ወደ ትጥቅ ትግል ለመግባት ተገደናል" ሲሉ የድርጅቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሽጉጥ ገለታ (ዶ/ር) ያስታውሳሉ። "ጠመንጃ"ው ደግሞ በጠረጴዛ ዙሪያ የጠየቃቸው ጥያቄዎች ባለመሟላታቸው ከበርሀ እስከ ጫካ ሲፋለም የከረመባቸውን ዓመታት ይጠቁማል። • ''በደኖ የሚባል ቦታን ረግጨው አላውቅም'' አቶ ሌንጮ ለታ • ከምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ጥቃት ጀርባ ያለው ማን ነው? ከባሌ ጫካ እስከ ኢትዮ-ኬንያ ድንበር ከዚያም አልፎ እስከ ኤርትራ በርሃ የሚዘረጉ የደም መፋሰስ ዘመናትን ያስታውሳል። ኦነግ ከሰሞኑ ዳግም ወደ 'ጠረጴዛው' መጥቷል። "መንግሥት አሳማኝ ጥረት እያደረገ መስሎ ስለታየን፤ ለትጥቅ ትግል የሚገፋፉትን ነገሮች ወደኋላ ትተን ወደ ሀገር ቤት ለመግባት ወስነናል።" የሚሉት የድርጅቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ "በሕዝቡ መሐል ሆነን ለሰላም፣ዲሞክራሲ እና ፍትህ የምናደርገው ትግል ጠቀሜታ ያለው ስለመሰለን[ከዚህ ውሳኔ] ደርሰናል።" ይላሉ። ይህን የተናገሩት ከሰሞኑ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚደንት አቶ ለማ መገርሳ ወደ አስመራ በማቅናት እዚያ መሽገው ከከረሙት የኦነግ መሪ ዳውድ ኢብሳ ጋር ያደረጉትን ስምምነት ተከትሎ ስለተላላፈው ድርጅታዊ ውሳኔ ሲያስረዱ ነው። ኦነግ የመገንጠል ጥያቄን ትቷል? የአሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር ለዓመታት ካራመዳቸው አቋሞቹ መካከል አንዱ «የሕዝቦች የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት እስከ መገንጠል» የሚለው እና በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 39(1) ላይ የተጠቀሰው ሐሳብ «እንዲተገበር» መጠየቁ ነው። ጥቂት የማይባሉ የፖለቲካው ዓለም ሰዎች አንቀጹን ኢትዮጵያን ለመበታተን የተቀመጠ ሕግ አድርገው የሚቆጥሩትን ያክል ኦነግን ደግሞ አንቀጹን ተጠቅሞ ከኢትዮጵያ የተገነጠለች 'ኦሮሚያ' የተባለች ሀገር ለመመሥረት ሊጠቀምበት እንዳቆበቆበ ቡድን አድርገው ይቆጥሩታል። ለዚህም ነው ኦነግ ወደ ሀገር ቤት ሊመለስ መሆኑ በተሰማ ማግስት ከተሰሙ ጥያቄዎች ሁሉ «ኦነግ የሚታወቅበት የመገንጠል አቋም ላይ ለውጥ አድርጎ ይሆን?» የሚለው ጎልቶ የወጣው። ዶ/ር ሽጉጥ ገለታ በዚህ ጉዳይ ላይ በሁለት የሚከፈሉ መልስ አሏቸው።መልሶቻቸው ራስን በራስ ከማስተዳደር እና ከመገንጠል ፅንሰ ሐሳብ የሚመነጩ ይመስላሉ። እሳቸው እንደሚሉት ሕዝቦች እራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ፣የግለሰብ እና የሕዝብ መብቶች ተጣጥመው እንዲከበሩ የሚጠይቀው የድርጅታቸው አቋም ላይ "ከበፊቱ የተለወጠም ሆነ አዲስ የተጨመረ" አቋም የለም። • ፓርላማው የኦነግ፣ ኦብነግና ግንቦት 7 የሽብርተኝነት ፍረጃ መነሳትን አፀደቀ • ''ኦነግ በሚቀጥሉት ቀናት ወደ አገር ቤት ይገባል'' ኦሮሚያን ከኢትዮጵያ ግዛት ገንጥሎ በማስተዳደር ጉዳይ ለሚነሱ ጥያቄዎች የድርጅቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ መልሳቸውን የሚጀምሩት ጥያቄው በተሳሳተ መንገድ በድርጅቱ ላይ የተለጠፈ መሆኑን በመጥቀስ ነው። "የድርጅቱን ጥያቄ የመገንጠል፣የዘረኝነት፣የአክራሪነት ጥያቄ ነው [እየተባለ]የሚወረወሩበት [ውንጀላዎች] አሉ። ኦነግ በታሪኩ ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ ከነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች እራሱን ገለልተኛ አድርጎ ለሀገር መገንጠል ነው የምሠራው ብሎ በግልፅ የተናገረበት ጊዜ የለም።" ሲሉ ያስረግጣሉ። "ከኢትዮጵያ ምሥረታ ጀምሮ የኦሮሞ ሕዝብ የተያዘው በኃይል ነው።" በማለት የሚሞግቱት ኃላፊው ቀጥለው የመጡ አገዛዞች የሕዝቦችን ፍላጎት እና ስሜት... \n\nGive me a good title for the article above.
«ኦነግ ሀገር ለመገንጠል ነው የምሠራው ብሎ አያውቅም» ሽጉጥ ገለታ (ዶ/ር)
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
402
Title: ካናዳ፣ አሜሪካ እና ዩኬ አውሮፕላኑ በሚሳኤል ተመትቶ ስለመውደቁ እምነት አለን አሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአሜሪካ፣ ካናዳ እና ዩናይትድ ኪንግደም መሪዎች አውሮፕላኑ በሚሳኤል ተመትቶ ስለመውደቁ ማስረጃ መኖሩን ጠቁመዋል። ከምዕራባውያን ሃገራት በተጨማሪ የኢራቅ እና የዩክሬን መንግሥታትም አውሮፕላኑ በሚሳኤል ተመትቶ ስለመውደቁ እምነት አድሮባቸዋል። ለ176 ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው የአውሮፕላን መከስከስ ዙሪያ ዝርዝር ምርመራዎች እንዲደረጉ የዩናይድ ኪንግደም እና ካናዳ መንግሥታት ጠይቀዋል። ትናንት አመሻሽ ላይ አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ኃላፊ ለሲቢኤስ የዜና ወኪል ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን በኢራን ሚሳኤል ተመትቶ ስለመውደቁ ጥቆማ ከሰጡ በኋላ የዓለም መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል። ዩክሬን ቀደም ብላ አውሮፕላኑን እንዲከሰከስ ያደረገው ከኢራን የተተኮሰ ሚሳኤል ሊሆን እንደሚችል ግምት አስቀምጣ የነበረ ሲሆን፤ ኢራን ግን የዩክሬንን ምልከታ አጣጥላው ነበር። ኢራን ሩሲያ ሰራሽ ቶር የመከላከያ ሚሳኤል ሥርዓት ባለቤት መሆኗ ይታወቃል። የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ኢራን አውሮፕላኑን መትታ የጣለችው የአሜሪካ የጦር አውሮፕላን ጋር አሳስታ ስለመሆኑ በስፋት እየዘገቡ ነው። አንድ አውሮፕላን በሚሳኤል ተመትቶ ከወደቀ ለጥቃቱ ጥቅም ላይ የዋለው ሚሳኤል በራዳር፣ ኢንፍራሬድ ወይም ሳተላይት ቴክኖሎጂዎች አማካኝነት ሲግናሉን ማግኘት እንደሚቻል ባለሙያዎች ይናገራሉ። ሲቢኤስ የዜና ወኪል አንድ የአሜሪካ የደህንነት ባለሙያን ጠቅሶ እንደዘገበው ሁለት ሚሳኤሎች ሲወነጨፉ እና ሚሳኤሎች ያስከተሉት ፍንዳታ በሳተላይት ተመዝግቦ ተገኘቷል። በሌላ በኩል ኒውስዊክ የተሰኘው ሌላው የአሜሪካ የዜና ተቋም የፔንታጎን፣ የአሜሪካ እና የኢራቅ መንግሥታት የደህንነት ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው፤ አውሮፕላኑ ተመትቶ የወደቀው በሩሲያ ሰራሽ ቶር ሚሳኤል ነው። የዩክሬን ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ አውሮፕላን ቴህራን ከሚገኘው ኢማም ኮሜይኒ አውሮፕላን ማረፊያ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ነው የተከሰከሰው። አውሮፕላኑ ጉዞውን ወደ ዩክሬን ዋና ከተማ ኪዬቭ አድርጎ ነበር የተነሳው። ኢራን የአውሮፕላኑን የበረራ መረጃ መመዝገቢያ ጥቁር ሳጥን (ብላክ ቦክስ) ለአሜሪካም ሆነ ለቦይንግ አልሰጥም ማለቷ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ኢራን የዩክሬን እና ቦይንግ መርማሪዎች በምርመራው ላይ ለመሳተፍ ወደ ኢራን እንዲገቡ ፍቃድ ሰጥታለች። እንደ ዓለም አቀፍ አቪዬሽን ሕግ ከሆነ ኢራን ምርመራውን የመምራት መብት ያላት ሲሆን፤ በተለምዶ ግን የአውሮፕላኑ አምራቾች በምርመራው ላይ ቀጥተኛ ተሳትፎ ይኖራቸዋል። ምዕራባውያን መሪዎች ምን አሉ? የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር ጀስቲን ትሩዶ፤ አውሮፕላኑ ከምድር ወደ ሰማይ ተወንጫፊ በሆነ ሚሳኤል ተመትቶ ስለመጣሉ ብዙ የደህንነት መረጃዎች ደርሰውኛል ብለዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ትሩዶ፤ ባገኙት መረጃ መሠረት ኢራን አውሮፕላኑን ሆነ ብላ አልመታችም። "ካናዳውያን ጥያቄዎች አሏቸው። ለጥያቄዎቻቸውም ምላሽ ማግኘት ይገባቸዋል" በማለት በአደጋው ዙሪያ ዝርዝር ምርመራ እንዲደረግ ጠይቀዋል። የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር ለአደጋው የትኛውንም አካል ተጠያቂ ለማድረግም ሆነ ሙሉ በሙሉ ከውሳኔ ላይ ለመድረስ ጊዜው ገና መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። በአውሮፕላኑ ላይ ተሳፍረው ከነበሩት 178 ሰዎች መካከል 63 ካናዳውያን ሲሆን፤ ከዩክሬኗ ኪዬቨ ወደ ቶሮንቶ ካናዳ የሚያቀኑ ነበሩ። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ትናንት ለጋዜጠኞች ሲናገሩ ''ከዚህ አውሮፕላን ጋር በተገናኘ ጥርጣሬ አለኝ። የሆነ አካል ስህተት ሳይሰራ አይቀርም'' ከማለት ውጪ ዝርዝር ነገር መናገርን አልፈቀዱም። የዩናይት ኪንግደም ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንሰንም፤ ሃገራቸው ከካናዳ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
401
Title: በቴክሳስ በደረሰ ጅምላ ጥቃት ቢያንስ አምስት ሰዎች ሞተዋል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በግዛቲቱ በአንድ ወር ውስጥ ለሁለተኛ ጎዜ በተከሰተው የጅምላ መሣሪያ ታጥቆ ያገኘው ሰው ላይ እየተኮሰ የነበረውን ታጣቂ በማስቆም ላይ ሳለ ተመትቶ መውደቁ ተነግሯል። ታጣቂው መኪናው ውስጥ ሳለ ነበር መንገደኞች እና ሞተር ብስክሌተኞች ላይ ይተኩስ የነበረው። ከዚያም አንድ መኪና ሰርቆ ጥቃቱን አጠናከረ። በዚህ መሃል አንድ ፖሊስ በተኮሰው ጥይት ተመትቶ ሊሞት ችሏል። በ30ዎቹ አጋማሽ ላይ እንደሚገኝ የተነገረለት ነጭ የጅምላ ጥቃት አድራሽ ለምን ጥቃቱን እንዳደረሰ እስካሁን አልታወቀም። ከአራት ሳምንታት በፊት እንዲሁ ቴክሳስ ግዛት ውስጥ ኤል ፓሶ በተሰኘች ከተማ አንድ ጅምላ ገዳይ የ22 ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉ አይዘነጋም። ጥቃት አድራሹ ምሽት 4፡00 ሰዓት ገደማ መሃል መንገድ መኪናው ውስጥ ሳለ ፖሊሶች ሲያስቆሙት ነው መተኮስ የጀመረው ተብሏል። በትላንትናው ጥቃት ቢያንስ 20 ሰዎች ቆስለዋል፤ ከእነዚሀም ውስጥ ሶስቱ አባሎቼ ናቸው ብሏል ፖሊስ። ነገር ግን ሁሉም ተጎጂዎቹ በጥይት የተመቱ ሳይሆኑ ጥቃቱን ለማምለጥ ሲሞክሩ የተጎዱም አሉበት ሲል የከተማዋ ፖሊስ አክሏል። የኦዴሳ ከተማ ሆስፒታል ከተጎጂዎቹ መካከል የሁለት ዓመት ሕፃን እንደሚገኝ አሳውቆ 7 ሰዎች በሞት እና ሕይወት መካከል ናቸው ብሏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
165
...ይሮቢ ህፃናት እጃቸውን ሲታጠቡ "በአፍሪካ ደግሞ ከ65 ዓመት በላይ የሆነው ሕዝብ 3 በመቶ ብቻ ነው። በአውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ እና ሃብታም የእስያ አገራት ግን በእድሜ የገፋ ሕዝብ ነው ያላቸው።" ሲሉ የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳሬክተር ዶክተር ማሺዲሶ ሞቲ ተናግረዋል። ዳይሬክተሩ አክለውም በምዕራብ አገራት አረጋውያን የሚኖሩት በእንክብካቤ ማዕከላት መሆኑን በመጥቀስ እነዚህም የበሽታው ሥርጭት ጠንከር ያለባቸው ቦታዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል። በአፍሪካ አገራት አብዛኞቹ በእድሜ የገፉ ሰዎች በሚኖሩባቸው የገጠር አካባቢዎች እንደዚህ ዓይነት ማቆያዎች የተለመዱ አይደሉም። በአብዛኞቹ የአፍሪካ አገራትም ሰዎች በከተማ ሲሰሩ ቆይተው ጡረታ ሲወጡ ወደ ገጠር የመሄድ ልማድ አለ። ይህ ደግሞ በገጠር አካባቢም ያለው የሕዝብ ብዛት አነስተኛ በመሆኑ አካላዊ ርቀትን ለመጠበቅ ቀላል ነው።... Write the rest of the article:
የአህጉሪቷ ጥንካሬም በተፈተነው የሕብረተሰብ ጤና ሥርዓት ውስጥ ይገኛል። ይህ ማለት ግን የአፍሪካ ሕዝብ መዘናጋት አለበት ማለት አይደለም። የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳሬክተር ዶክተር ሞቲ " በቀጠናው ያለው የቫይረሱ ስርጭት አዝጋሚ ነው ማለት ወረርሽኙ ለተወሰነ ጊዜ ይቆያል ማለት ነው። ሥርጭቱ ሊጨምር እንደሚችልም ይጠበቃል" በማለት አሳስበዋል።
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
148
ማሊ፡ በመፈንቅለ መንግሥት የተወገዱት የማሊ ፕሬዚዳንት ለህክምና ወደ አቡዳቢ ሄዱ\nየቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ የ75 አመቱ ፕሬዚዳንት በደም ዝውውር መታወክ (ስትሮክ) ታመው በትናትንትናው ዕለት ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መዲና አቡዳቢ ማቅናታቸውን የአገሪቱ ወታደራዊ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። በአሁኑ ወቅት ስልጣኑን የተቆጣጠረው ወታደራዊ ኃይል ከተቃዋሚ ፓርቲዎችና ከተለያዩ ተቋማት ጋር ወደ ሲቪል አስተዳደር የሚደረገው ሽግግር ላይ ውይይት እያደረጉ ይገኛል። ወታደራዊ ኃይሉ ከሁለት አመት በኋላ ስልጣን እለቃለሁ ቢልም የምዕራብ አፍሪካ መሪዎች ከዚያ ቀደም ብሎ የስልጣን ርክክብ ማድረጉ ያስፈልጋል እያሉ ነው። ለባለፉት ሁለት ወራት ያህል የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከፍተኛ ህዝብ የተሳተፈባቸውን የተቃውሞ ሰልፎች መርተዋል። በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን ሙስና፣ የምጣኔ ኃብት ኢ-ፍትሃዊ ክፍፍልና አወዛጋቢ የምርጫ ህግን በተመለከተ ተቃውሞን ከማሰማት ባለፈ የሁሉም መሰረታዊ ጥያቄ ፕሬዚዳንቱ ከስልጣን እንዲወርዱ ነበር። ይህንንም ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ በመፈንቅለ መንግሥት ወርደዋል። መፈንቅለ መንግሥቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ጨምሮ የበርካታ አገራት መሪዎች ሲያወግዙት የአፍሪካ ህብረት ደግሞ ከአባልነት አግዷታል። በርካታ ማሊያውያንን ደግሞ አስደስቷል፤ ጮቤ የረገጡ ማሊያውያን በየጎዳናው በመውጣት ደስታቸውንም ገልፀዋል። ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ ለተወሰነ ጊዜያትም በወታደራዊ ኃይሉ ቁጥጥር ስር የነበሩ ቢሆንም በኋላ ግን ነፃ ወጥተዋል። በዚህ ሳምንት ሃሙስ በደም ዝውውር መታወክ ለሁለት ቀናት ያህል በመዲናዋ ባማኮ ሆስፒታል ሲታከሙ ቆይተው ለበለጠ ህክምና ወደተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ማቅናታቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። የቀድሞ የአገሪቱ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምም ለ15 ቀናት ያህል ይቆያሉ ብለዋል። የቀድሞው ፕሬዚዳንት ወደ አቡዳቢ ሊሄዱ የቻሉትም ማሊ አባል የሆነችበትና አስራ አምስት አባላት ያሉት የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ (ኢኮዋስ) ተወካዮች፣ የተባበሩት መንግሥታት ከመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ መሆኑንም የምዕራብ አፍሪካ ዘጋቢ ሴይዲና አሊዎኔ ድጂጎ ዘግባለች። በአመራራቸው ላይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብሎ ወደ ፍርድ የሚቀርቡም ከሆነ ፕሬዚዳንቱ እንደሚመለሱም ኢኮዋስ ከወታደራዊው ኃይል ጋር መነጋገሩንም ከሪፖርቱ መረዳት ተችሏል። ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛት በ1960ዎቹ ነፃነቷን በተቀዳጀችው ማሊ በነዚህ አመታተትም አራት ያህል መፈንቅለ መንግሥቶች ተካሂደዋል ሰፊ የቆዳ ሽፋን ያላት ማሊ ግዛቷ የሰሃራ በረሃንም የተወሰነ የሚሸፍን ሲሆን የፈረንሳይ ወታደሮችን ጨምሮ የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪዎች አክራሪ ፅንፈኝነትን እንዋጋለን በሚልም ሰራዊት አስፍረውባታል። ወታደራዊው ኃይልም እነዚህን ኃይሎች ለመዋጋት አለም አቀፍ ስምምነቱን እንደሚያከብር ቃል ገብቷል። \n\ntl;dr:
ከባለፈው ወር በመፈንቅለ መንግሥት ከስልጣን የተወገዱት የማሊ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ባውባካር ኬታ ታመው ለህክምና ወደ አቡዳቢ ሄደዋል።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
318
Title: ኮሮናቫይረስ፡ በሕንድ ኮቪድ-19 የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ300ሺህ አለፈ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አንዲት ሴት በአስከሬን ማቃጠያ አቅራቢያ የጤና ባለሙያዎች በበኩላቸው ይህ አሐዝ በቅርብ ወራት ውስጥ በአያሌው ሊጨምር እንደሚችል ይተነብያሉ። ይህም ብቻ ሳይሆን የሟቾች ቁጥር መንግሥት ይፋ ካደረገውና በቅጡ ካመነው በበለጠ እንዲያውም በሦስት እጥፍ እንደሚሆን ግምት ሰጥተዋል። በሕንድ በተህዋሲው በድምሩ 300ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን ያጡ መሆኑ ይፋ ሲደረግ፤ በተህዋሲው የተያዙ ሰዎች ደግሞ 26 ሚሊዮን እንደሆኑም ተመላክቷል። ይህም አሐዝ ሕንድን ከአሜሪካ ቀጥሎ በዓለም ብዙ ዜጎቿ በተህዋሲው በመያዝ ብልጫ ያላት 2ኛዋ ትልቅ አገር ያደርጋታል። በሟቾች ብዛትም ከሄድን ሕንድ በዓለም ከአሜሪካና ብራዚል ቀጥላ በርካታ ዜጎቿን በተህዋሲው ያጣች 3ኛዋ አገር ናት። የሚገርመው ሕንድ ከ100ሺህ ሰዎች ሞት ወደ 300ሺህ ዜጎች ሞት የተሸጋገረችው አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ መሆኑ ነው። ሁለተኛ ዙር ወረርሽኝ በሕንድ የተከሰተው ባለፉት ሳምንታት ሲሆን ተህዋሲው እጅግ በሚያስደነግደጥ ፍጥነት የብዙዎቹን ሕንዳዊያንን ቤት አንኳኩቶ የ200ሺህ ዜጎችን ሕይወት ነጥቋል። ሆስፒታሎች በህሙማን መጨናነቃቸው ሳያንስ የሟቾችን አስከሬን ለማስወገድ እንኳ ፈተና ሆኖ በወንዞች ዳርቻ በመቶዎች የሚቆጠሩ አስክሬኖች መገኘታቸው ዓለምን ያነጋገረ ጉዳይ ሆኖ ሰንብቷል። የአስክሬን ማቃጠያ ቦታዎች እጥረት በመከሰቱም ጊዜያዊ የአስክሬን ማቃጠያ ድንኳኖችን በፓርኮች ውስጥ መትከል አስገድዶ ነበር። በሕንድ ድህነት ክንዱን ባበረታባቸው ገጠራማ ቀበሌዎች የሞት ምዝገባ የሚታወቅም የሚታሰብም ጉዳይ አይደለም። ይህን እውነታ ከግምት ውስጥ በማስገባት በሕንድ በተህዋሲው የሞቱት ሰዎች ቁጥር መንግሥት ካመነው በብዙ ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ይገመታል። አንዳንድ የሟቾችን ቁጥር በሌሎች ዘዴዎች ግምት ለማግኘት የሞከሩ ባለሙያዎች እንደሚሉት በሕንድ በኮቪድ-19 ምክንያት ቢያንስ አንድ ሚሊዮን ሰው ሳይሞት አልቀረም።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
221
Doc to summarize: የሮበርት ኮች ተቋም ኃላፊ ሎተር ዌይለር "ያለነው በፍጥነት እያተስፋፋ በሚሄድ ወረርሽኝ መካከል ነው" በማለት ለሮይተርስ ተናግረዋል። ዌይለር አክለው ጀርመናውያን "ቸልተኛ" እየሆኑ መምጣታቸውን በመግለጽ አፍና አፍንጫ መሸፈኛ እንዲያደርጉ እና ማኅበራዊ ርቀታቸውን እንዲሁም ንጽህናቸውን እንዲጠብቁ አሳስበዋል። ባለፉት ሳምንታት በጀርመን 3,611 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው በምርመራ ተረጋግጧል። ይህ ማስጠንቀቂያ የተሰማው በአውሮፓ ባሉ አገራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዳግም እየተስፋፋ በመጣበት ወቅት እና በፈረንጆች የበጋ ወር የተነሳ ጎብኚዎች ከአገር አገር መንቀሳቀስ በጀመሩበት ጊዜ ነው። ማክሰኞ ዕለት ጀርመን ከስፔን ሦስት አካባቢዎች የሚመጡ መንገደኞችን በሚመለከት ማስጠንቀቂያ አውጥታለች። በቅርብ ጊዜያት በስፔን ሦስት ዛቶች፣ በአራጎን፣ ካታሎኒያ እና ናቫራ ቫይረሱ በስፋት እየተሰራጨ መሆኑ ተገልጾ ነበር። ዩናይትድ ኪንግደምም ከስፔን ለሚመጡ መንገደኞች ለ14 ቀን ያህል ለይቶ ማቆያ እንዲገቡ የወሰነች ሲሆን የስፔኑ ጠቅላይ ሚኒስትር እርምጃውን "ኢፍትሃዊ" ብለውታል። ጀርመን ሰኞ የቫይረሱ ስርጭት ከተስፋፋባቸው አገራት የሚመጡ መንገደኞች በነጻ አስገዳጅ የኮሮናቫይረስ ምርመራ እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፋለች። እነዚህ አገራት ብራዚል፣ ቱርክ እና አሜሪካ ሲሆን ባለስልጣናት በየእለቱ መረጃው ሊሻሻል ይችላል ብለዋል። ማክሰኞ እለት ዌለር ዜጎች ከቤታቸው ውጪ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት 1.5 ሜትር አካላዊ ርቀት መጠበቅ የማይችሉ ከሆነ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ እንዲያደርጉ አሳስበዋል። ከዚህ ቀደም የነበረው መመሪያ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ሕዝብ በሚሰበሰብባቸው ቦታዎች፣ ቤት ውስጥም እንዲደረግ የሚያዝ ነበር። ኃላፊው አክለውም ጀርመኖች "በፍጥነትና ከቁጥጥር ውጪ በሆነ መልኩ" ቫይረሱ ዳግም እንዳይስፋፋ አካላዊ ርቀታቸውንና ንጽህናቸውን በመጠበቅ ሊያስቆሙት ይገባል ብለዋል። "ይህ የሁለተኛው ዙር ወረርሽኝ መሆንና አለመሆኑን የምናውቀው ነገር የለም ነገር ግን ሊሆን ይችላል" ያሉት ዌለር "ነገር ግን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከል መመሪያዎችን ከተከተልን መከላከልና ማስቆም እንደምንችል ተስፋ አለኝ" ብለዋል። በጀርመን እስካሁን ድረስ ቫይረሱ እንዳለባቸው በምርመራ የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር 206,242 ሲሆን 9,122 ሰዎች ደግሞ ሞተዋል። በጀርመን የተከሰተው ሞት ከሌሎች የአውሮፓ አገራት አንጻር ሲታይ በጣም አነስተኛ ሲሆን፣ በዚህም በአገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ ወርሽኙን በፍጥነት በቁጥጥር ስር በማዋሏና ሰፊ ምርመራ በማካሄዷ አድናቆት ተቸሯት ነበር። ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሰው በቫይረሱ መያዙ ታውቋል። \nSummary in the same language as the doc:
የጀርመን ማኅበረሰብ ጤና ተቋም ኃላፊ በአገሪቱ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እየተባባሰ መምጣት "በጣም እንዳሳሰባቸው" ገለፁ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
300
Title: ለብቻ ልጆችን ማሳደግ፡ የኢትዮጵያውያን ላጤ እናቶች ምርጫና ተግዳሮት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ነገር ግን ፈልገውና አቅደው፤ ልጅ ብቻ እንዲኖራቸው በማለም ላጤ እናት (Single Mother) የሚሆኑ ሴቶችም አሉ። • ያለ እናት የመጀመሪያው የእናቶች ቀን • እናት አልባዎቹ መንደሮች በተለያዩ አገራት የተሰሩ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት በተለያየ ምክንያት ልጃቸውን ብቻቸውን የሚያሳድጉ እናቶች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። በአፍሪካ በተለይ በኬንያና በደቡብ አፍሪካ ላጤ እናት የመሆኑ ልማድ እንግዳ አይደለም። ምንም እንኳን የተሰሩ ጥናቶች ባለመኖራቸው ቁጥራቸውና የጉዳዩ ስፋት ምን ያህል እንደሆነ ለማወቅ ባይቻልም በኢትዮጵያ በተለይ በከተሞች አካባቢ ላጤ እናትነት አንዱ የሕይወት ዘይቤ መሆኑ ይነገራል። ሴቶች አስበውና አቅደው ለምን ላጤ እናት ይሆናሉ? "በሕይወቴ ያሰመርኩት ቀይ መስመር ነበር፤ እርሱን ማለፍ ስለማልችል ላጤ እናት ሆኛለሁ" የምትለው የአዲስ አበባ ነዋሪ ናት። ስሟን ያልጠቀስናት የይህች እናት ለትዳር ግን ክብር እንዳላት አልሸሸገችም። በሕይወቷ የምታስበውና የምታልመው ስላልሆነ የግድ በትዳር መታሰር የለብኝም የሚል አቋም ላይ እንደደረሰች ትናገራለች። ይሁን እንጂ ላጤ እናት መሆን በርካታ ተግዳሮቶች እንዳሉበት ታነሳለች። እያንዳንዷ ሴት በሰውነቷ ላይ እንዲሁም በምትመሰርተው ቤተሰብ ላይ ውሳኔዎችን ትወስናለች፤ ውሳኔዋም እንደምትኖረው ሕይወት የተለያየ ነው የሚሆነው" የምትለው ደግሞ የሴቶች መብት ተሟጋቿ አክሊል ሰለሞን ናት። ይሁን እንጂ ሴቶች ፈልገውና አቅደው ላጤ እናት የሚሆኑባቸውን ምክንያቶችንም ትጠቅሳለች። በማህበረሰቡ የሴት ልጅ ሕይወት በጊዜ የተገደበ እንደሆነና እስከተወሰነ ዕድሜያቸው ድረስ ማግባትና መውለድ ካልቻሉ ሕይወታቸው እንደተመሳቀለ ተደርጎ መወሰዱ ለእንዲህ ዓይነት ውሳኔ ከሚገፏቸው ምክንያቶች አንዱ እንደሆነ ትናገራለች ። አክሊል እንደምትለው በቀደመው ጊዜ አንዲት ሴት ሳታገባ ብትወልድ ለልጁ 'ዲቃላ' የሚል ስያሜ በመስጠት እናትየዋ ትወገዝ ነበር። አሁን ላይ ግን ይህ ልማድ በትንሹም ቢሆን እየቀረ በመሆኑ ሴቶች እንዲህ ዓይነት ውሳኔ እንዲያሳልፉ አደፋፍሯቸዋል። "ከዚህ ቀደም ሴቶች ሥራ በማይሰሩበትና የኢኮኖሚ ጥገኛ በሆኑበት ጊዜ ልጅ ወልደው ለብቻቸው ማሳደግ የማይታሰብ ነበር" የምትለው አክሊል የሴቶች የኢኮኖሚ አቅም ማደግም ሌላኛው የላጤ እናትነት ምክንያት ነው ትላለች። እንደ የመብት ተሟጋቿ ከሆነ አንዲት ሴት በሕይወት ያየችው የትዳር ሕይወት እኩልነት የሌለበት፣ ሴቷ ጥገኛ የሆነችበት፣ ጥቃት የሚፈፀምበት፣ የኃይል ሚዛኑ እኩል ያልሆነበት፣ ሁኔታዎች በሙሉ ለሴት የማይመቹ ከነበሩ፤ ይህን ባለመፈለግ ላጤ እናት ልትሆን ትችላለች። ቢሆንም ግን እኩልነትን እያዩ ያደጉትም ሌሎች ምክንያቶች ወደ ውሳኔው ሊያንደረድሯቸው ይችላል። በተለያየ መልኩ የሴቶች አቅም እየጎለበተ ቢመጣም ሴቶች አቅማቸውንና የትዳር ሕይወታቸውን ማጣጣም ተስኗቸዋል የሚሉ እንዳሉ ያነሳንላት አክሊል "የሴቶች አቅም እየጎለበተ በመጣ ቁጥር ኃላፊነት እየተደራረበባቸው ነው የመጣው፤ የቤቱን ሳንቀንስ ነው የውጪውን የጨመርንባቸው" ስትል ትሞግታለች። ማጣጣም ተስኗቸዋል፤ አልተሳናቸውም ለማለት መጀመሪያ ያለባቸው ጫና ሊቀርላቸው ይገባል ትላለች። በተጨማሪም ላጤ እናት መሆንም ይህንን ጫና አያስቀረውም ብላለች። • የልጃቸውን ደፋሪ የገደሉት እናት ነጻ ወጡ • ልጁን ጡት ያጠባው አባት በአሃ የሥነ ልቦና አገልግሎት አማካሪ የሆኑት አቶ ሞገስ ገ/ማሪያም በበኩላቸው "ይህ ሁኔታ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ በከተሞች አካባቢ የሚታይ ልማድ ሆኗል" ይላሉ። የምክር አገልግሎት ፈልገው ወደ እርሳቸው የሚመጡ ላጤ እናቶች መኖራቸውንም ይገልፃሉ። ባለሙያው እንደሚሉት ጉዳዩ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
405
Title: የአሜሪካ ሴኔት ምርጫ ትንቅንቅ እስከ ጥር ሊቀጥል ይችላል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የትኛውም እጩ 50 በመቶ ድምጽ አላገኘም። ሕጉ ደግሞ 50% ድምጽ ያስፈልጋል ይላል። ሁለተኛው ዙር ውድድር ጥር 5 ሊካሄድ ይችላል።አሁን ላይ ሪፐብሊካኖች 53 ለ 47 በሆነ መቀመጫ የሴኔቱን የበላይነት ይዘዋል። ዴሞክራቶች አራት ድምጽ በማግኘት የበላይ ለመሆን ተስፋ ጥለዋል። በሪፐብሊካኖች ደጋፊነት በምትታወቀው ጆርጅያ ዴሞክራቶች ሁለቱንም ድምጽ ካገኙ ሴኔቱ እኩል 50-50 ይሆናል። ከሴኔት ተወዳዳሪዎቹ አንዱና አሁንም በሴኔቱ መቀመጫ ያላቸው ሪፐብሊካን ዴቪድ ፕሩድ፤ ከ50 በመቶ በታች ድምጽ ነው ያገኙት። ተፎካካሪያቸው ዴሞክራቱ ጆን ኦሶፍ እና የሊበሬሽን ፓርቲ ሼን ሀዝል ናቸው። እስካሁን 98% ድምጽ ተቆጥሯል። የዴቪድ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን መሪ ቤን ፌይ እንደሚያሸንፉ ተናግረዋል። የጆን ኦሶፍ ቡድን ሁለተኛ ዙር ውድድር ሲካሄድ ባለ ድል እንደሚሆኑ ገልጸዋል። በጆርጅያ ሌሎቹ የሴኔት ተወዳዳሪዎች ማለትም ዴሞክራቱ ራፋኤል ዋርኖክ 32.8% አግኝተዋል። በሁለተኛው ዙር 26% ካገኙት ሪፐብሊካን ኬሊ ሎፈር ጋር ይወዳደራሉ። ለውድድር ከቀረቡት 35 መቀመጫዎች 23ቱ በሪፐብሊካኖች፤ 12ቱ በዴሞክራቶች የተያዘ ነው። ዴሞክራቶች ብዙ መቀመጫ ለማግኘት ቢጠብቁም፤ ከኮልዶናዶ ሁለት ወንበር አንዱን ብቻ ነው ያገኙት። በሌላ በኩል ለዘብተኛ ሪፐብሊካኗ ሱዛን ኮለንስ ከዴሞክራቷ ሳራ ጊዶን ጋር ከፍተኛ ፉክክር ይጠብቃቸዋል። ዴሞክራቶች ላለፉት ስድስት ዓመታት ሴኔቱን መቆጣጠር አልቻሉም።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
179
Content: ከሰሞኑ አንድ ኬንያዊ በቻይናውያን አሰሪዎች በመዲናዋ በናይሮቢ በሚገኝ ሬስቶራንት ውስጥ ሲገረፍ የሚያሳይ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተሰራጭቶ ከፍተኛ ቁጣና ንዴት አስከትሏል። ይህንንም ተከትሎ ፍርድ ቤቱ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ለፖሊስ በሰጠው ትእዛዝ መሰረት አራቱ ቻይናውያን በቁጥጥር ስር ውለዋል። • የህዳሴው ግድብ ድርድር ትኩረቱን ስቶ የውሃ ድርሻ ክፍፍል ላይ ሆኗል ተባለ • ከማዕከላዊ ስልጣን የተገፋው ህወሓት ከዬት ወደዬት? የሃገር ውስጥ ሚኒስትር ፍሬድ ማቲያንጊ በአስቸኳይ ከሃገር እንዲባረሩ ትእዛዝ አስተላልፈው ነበር። ፍርድ ቤቱ ለተጨማሪ 15 ቀናት በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲቆዩም ትእዛዝ ቢያስተላልፍም ክስ አልተመሰረተባቸውም። አራቱ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር የዋሉት ከአስር ቀናት በፊት በመዲናዋ ናይሮቢ በተለምዶ ኪለለሽዋ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ቼዝ ው ተብሎ በሚጠራው ሬስቶራንት ውስጥ ነው። • ቻይና ዘረኝነት ተንፀባርቆበታል ባለችው ፅሁፍ ምክንያት ጋዜጠኞችን ከሃገሯ አባረረች አንደኛው አሰሪ በተለይም በሬስቶራንቱ ተቀጥሮ የሚሰራውን ኬንያዊ አርፍደሃል በሚል በዱላ ደብድቦታል ተብሏል። ይህንን የሚያሳይ ቪዲዮ ብዙዎች ማጋራታቸው ቁጣን በከፍተኛ ሁኔታ እንዳባባሰው ተዘግቧል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ኬንያዊውን ገርፈዋል የተባሉት ቻይናውያን አሰሪዎች ከሃገር እንዲወጡ የተላለፈውን ትዕዛዝ ፍርድ ቤቱ ማገዱ ተዘግቧል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
156
ሃና ቫን ዲ ፒር ይህ የጤና እክል ሃናን ብቻ ያጋጠመ ሳይሆን፤ በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ሴቶች የጤና ችግር ነው። ብዙ ያልተነገረለት ''ቬጂኒስመስ'' በሴቶች ላይ የሚከሰት የጤና እክል ሲሆን፤ ማንኛውም ነገር ወደ ብልት ሊገባ ሲል በፍርሃት ምክንያት ብልት አካባቢ የሚገኙ ጡንቻዎች በድንጋጤ ሲኮማተሩ የሚፈጠር ነው። • ሴት አስገድዳ ከወንድ ጋር ወሲብ ብትፈጽም፤ አስገድዶ መድፈር ይባላል? • እንግሊዛውያን የወሲብ ሕይወታቸው ''ደካማ ነው'' ተባለ ይህ የጤና እክል ያለባት ሴት ወሲብ ለመፈጸም ስትሞክር፤ የሰውነት አካሏ ከቁጥጥሯ ውጪ በመሆን የወንድ ብልት ውስጧ እንዳይገባ በመኮማተር ይከለክላል። ይህ ብቻ ሳይሆን በማህጸን ምርመራ ጊዜ፣ አነስተኛ ቁሶች ወደ ብልት እንዳይገቡ ሊከላከልም ይችላል። "ተመሳሳይ የጤና ችግር ካለባቸውን ሴቶች ጋር ተገናኝቼ ተወያይቼያለሁ። ሁላችንም አንድ አይነት ስሜት ነው የምንጋራው" ስትል ሃና ትናገራለች። የጤና እክሉ ተጠቂ የሆኑ አንዳንድ ሴቶች ወሲብ መፈጸም ይቅርና በወር አበባ ወቅት ጥቅም ላይ የሚውል ከጥጥ የተሠራ ሹል የንጽህና መጠበቂያ ለማስገባት እንደሚቸገሩ የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። አሁን የ21 ዓመት ወጣት የሆነችው ሃና፤ ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ለመፈጸም ስትሞክር የተሰማትን ሰሜት ታስታወሳለች። "ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ሲፈጸም ህመም እንዳለው አስብ ነበር። በዚያ ወቅት የተሰማኝ ስሜት ግን በቢላዋ የመወጋት አይነት ህመም ነው'' በማለት ታስዳለች። ተመሳሳይ የጤና እክል ያለባቸው ሴቶች "በስለታማ ነገር የመቆረጥ ወይም በመርፌ የመወጋት አይነት ሰሜት አለው" በማለት ወሲብ ለመፈጸም ሲሞክሩ የሚሰማቸውን ህመም ያጋራሉ። ይህ የጤና አክል ያለባቸው ሴቶች ይህን መሰል ንጽህና መጠበቂያ መሳሪያ ወደ ብልት ውስጥ ለማስገባት ይቸገራሉ። የማህጸን ሃኪም የሆኑት ዶ/ር ለይላ ፍሮድሻም፤ ስለዚህ የጤና እክል ሰዎች በግልጽ እንደማይወያዩ ያስረዳሉ። "ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ መፈጸም ሊያስፈራ ይችላል። ሁላችንም ያለፍንበት ጭንቀት ነው። "ቬጂኒስመስ" ያለባቸው ሴቶች ግን ሁሌም ጭንቀቱ አለባቸው" ይላሉ ዶ/ር ለይላ። • ሴት አስገድዳ ከወንድ ጋር ወሲብ ብትፈጽም፤ አስገድዶ መድፈር ይባላል? በ20ዎቹ መጀመሪያ ላይ የምትገኘው አሚና ይህ የጤና እክል ሕይወቷን ባላሰበችው አቅጣጫ እንደቀየረው ትናገራለች። "ቬጂኒስመስ ትዳሬን ነጥቆኛል። ልጅ መቼ ልውልድ? የሚለውን ምርጫዬን ወስዶብኛል" ''ቬጂኒስመስ'' መቼ እና እንዴት ሊከሰት ይችላል? "ቬጂኒስመስ" በማንኛው የዕድሜ ክልል ያለችን ሴት ሊያጋጥም ይችላል። አንዲት ሴት ለመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ለመፈጸም ሞክራ ሳይሳካ ሲቀር ይህ የጤና እክል ሊያጋጥም ይችላል። ከወሊድ በኋላ ሊከሰት ይችላል። አንዲት ሴት ማርገዝ የምትችልበትን እድሜ ስታልፍ ሊያጋጥምም ይችላል። • ኢንተርኔትን የሚሾፍረው የወሲብ ፊልም ይሆን? ዶ/ር ለይላ ይህም ብቻ ሳይሆን የአስተዳደግ ሁኔታ ለዚህ የጤና እክል ሊያጋልጥ ይችላል ይላሉ። " 'የሰርግሽ ዕለት ወሲብ ስትፈጽሚ ህመም ይኖራል' ወይም 'ድንግልናን ለማረጋገጥ ደም መታየት አለበት' የሚሉ አመለካከቶች ለዚህ የጤና እክል ይዳርጋሉ" ይላሉ። ባለሙያዎች ለዚህ የጤና እክል ስልጠናዎችን እና የወሲብ የምክር አገልግሎቶችን ይሰጣሉ "የተማርኩት በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ቤት ውስጥ ነው። ወሲብ መፈጸም ብዙ ደም መፍሰስ፣ እርግዝና ወይም በሽታ እንደሚያስከትል ነው የተነገረኝ" የምትለው ሃና ቫን ድ ፒር ነች። ሌላዋ የዚህ የጤና እክል ተጠቂ ኢስለይ ሊን፤ "ቬጂኒስመስ" ለአእምሮ ጭንቀት ዳርጓታል። "የሕይወት አጋሬ ከእሱ ጋር ወሲብ መፈጸም እንደማያስደስተኝ ያስብ... \n\nGive me a good title for the article above.
"ሰውነቴ ወሲብ እንድፈጽም አይፈቅድልኝም'' የብዙ ሴቶች የጤና እክል
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
419
ቆጠራው ይደገም፣ ተጭበርብሯል፣ ታዛቢዎች ሲጭበረበር እንዳያዩ ተደርገዋል፣ እከሳለሁ፣ ባይደን አላሸነፈኝም፤ የአሜሪካ ሚዲያ ነው ያሸነፈኝ እያሉ ናቸው። በየዕለቱ ገና ምን አይታችሁ እያሉ ይዝታሉ። ታዲያ ምን ተሻለ?ባይደን አሸነፉ ተብሎ አገር ጉድ ሲል ትራምፕ ቨርጂኒያ ነበሩ። ጎልፍ ይጫወቱ ነበር። ወዲያውኑ የፕሬዝዳንቱ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን “ባይደን አሸነፈ ያለው ማነው? ገና እንተያያለን”የሚል መግለጫ አወጣ። አሜሪካዊያን ግራ ተጋቡ። እንዲህ ዓይነት ነገር ገጥሟቸው አያውቅማ። ታዲያ አሁን ምን ተሻለ? ከዋይት ሐውስ ነቅነቅ አልልም ቢሉስ፣ ትራምፕ? እዚሁ ቅበሩኝ ቢሉስ ትራምፕ?የመሆን ዕድሉ አነስተኛ ነው። የአሜሪካ ሕገ መንግሥት አንድ ቁልጭ አድርጎ የሚያስቀምጠው ነገር አለ፤ በጥር (ጃንዋሪ) ወር በዕለት 20፣ ዕኩለ ቀን ላይ የተሸናፊው ፕሬዝዳንት ሥልጣን ይለቃል፣ ከነጩ ቤተ መንግሥትም ማቄን ጨርቄን ሳይል ይወጣል። ጆሴፍ ባይደን ከዋና ዋና ግዛቶች ለፕሬዝዳንትነት የሚያበቃቸውን የውክልና ድምጽ አግኝተዋል። ከ270 የአሸናፊነት መስመርም አልፈዋል። እንዲያውም በአሜሪካ ታሪክ እንዲህ በርካታ የሕዝብ ድምጽ ያገኘ ተወዳዳሪ የለም። ባራክ ኦባማ ራሱ ተበልጠዋል። ችግሩ ወዲህ ነው። ትራምፕ የሽንፈትን ጽዋ ግጥም አድርጎ መጠጣት አይችሉም። በቃ አይችሉም። ስለዚህ በአሜሪካ የምርጫ ታሪክ ከፍተኛ ድምጽ ያገኙትን ሰው ድል ለመቀበል አልቻሉም። ስለዚህ ወደሚቀጥለው ምዕራፍ ተሸጋገሩ። ምርጫው ተጭበርብሯል ወደሚለው ምዕራፍ። ይህን ደግሞ መፋለም የሚችሉት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በሳቸው ወዳጆች፣ በወግ አጥባቂ ዳኞች የተሞላ ነው። ነገሩን እዚያ ካደረሱት ያልተጠበቀ ነገር ሊከሰት ይችላል።ትራምፕ አሁን ከፍተኛ ሚሊዮን ዶላር መድበው፣ እሳት የላሱ ጠበቆቻቸውን አሰልፈው 'ዳይ' ፍርድ ቤት ክስ መዝገብ ክፈት እያሉ ነው። ሩዲ ጁሉያኒ የጠበቆቻቸው አለቃ ናቸው። ትራምፕ አሁን ላይ የሕግ ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ፣ ምርጫው ላይ ከሕግ ያፈነገጡ ነገሮች ከነበሩና ይህን በማስረጃ ማስደገፍ ከቻሉ ነገሮች እንዳልነበሩ ሊሆን ይችላሉ። ገና ከአሁኑ ዳግማዊ ቆጠራ የታዘዘላቸው ግዛቶች አሉ።የሚገርመው ትራምፕ ምርጫው ተጭበረበረ ማለት የጀመሩት ግን ምርጫው ገና ከመጀመሩ፣ ድምጽም ከመሰጠቱ በፊት ነው። “እኔ ልሸነፍ የምችለው ምርጫው ከተጭበረበረ ብቻ ነው” ያሉት ገና የባይደን ድል ከመሰማቱ ቀደም ብሎ ነበር።አሁን የአሜሪካ ሚዲያ “ሰውየው ከዋይት ሐውስ የምርም አልወጣ ቢሉስ?” በሚል እየቃዠ ነው። ይህ ነገር በሌላ ጊዜ ቢሆን በአሜሪካ ለፌዝ እንጂ ለቁምነገር የሚነሳ ጉዳይ አልነበረም።የፖለቲካ ኮማኪዎች እንጂ የፖለቲካ ጋዜጠኞች እንዲህ ቧልት የሚመስል ነገር አያነሱም ነበር። የትራምፕ ዘመን ግን ግራ የሚያጋባ ነው። ስለዚህ ይሄ ነገር ገና ቀደም ብሎ ነው አሳሳቢ የሆነው።ለምሳሌ በሰኔ ወር ላይ ጨዋታ አዋቂው ትሬቨር ኖዋ ለባይደን “በምርጫ ቢያሸንፉና ሆኖም ግን ባላንጣዎ ትራምፕ ከቤተ መንግሥት አልወጣ ቢልዎትስ?” በሚል በወቅቱ አስቂኝ የነበረ ጥያቄ ጠይቋቸው ነበር። “ለመሆኑ እጩ ፕሬዝዳንት ባይደን በዚህ ጉዳይ ላይ አስበውበታል??” አላቸው። ትሬቨር ኖዋ ለባይደን። “እውነት ለመናገር አስቤበታለሁ። በዚህ ዓይነት ሁኔታ መከላከያው ጣልቃ ገብቶ ነገሮችን ሊያስተካክል ይችል ይሆናል”ብለውት ነበር። ባይደን ያኔ ሰኔ ላይ ይህንን ሲሉ ዛሬ የሆነው ነገር ይሆናል ብለው አስበዋል ለማለት ይከብዳል። ባይደን ደግመው ደጋግመው እንደሚሉት ድምጽ ሰጪው ሕዝብ ነው እንጂ እጩዎች አይደሉም የምርጫ ውጤት ምን መሆን እንዳለበት የሚወስኑት። ምናልባት ትራምፕ ከቤተ መንግሥት... \n\nGive me a good title for the article above.
ትራምፕ ሥልጣን አለቅም ቢሉ በአሜሪካ ምን ይከሰታል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
414
የተቃውሞ ሠልፎቹ በካይሮ፣ አሌክሳንድሪያ እና ሌሎች ከተሞች አርብ ማታ የተካሄዱ ሲሆን፤ በወደብ ከተማዋ ስዊዝ ደግሞ ቅዳሜ ምሽት ተከናውኗል። የመንግሥት ባለስልጣናት የታሳሪዎቹን ቁጥር እስካሁን ድረስ አልገለፁም። • ቦይንግ ለሟች ቤተሰቦች ካሳ ሊከፍል ነው • በተያዘው ዓመት ለሁለት የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ፍቃድ ይሰጣል ተባለ የፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አልሲሲ አገዛዝ ተቃውመውት አልያም ተችተውት ድምፃቸውን በሚያሰሙ፣ ሠልፍ በሚያደርጉ ላይ እርምጃ በመውሰድ ይታወቃል። እኤአ ከ2013 ጀምሮ አልሲሲ በሕዝብ የተመረጡት ሙርሲን በወታደራዊ ኃይል ከስልጣን ካወረዱ በኋላ፤ በሕዝብ መሰብሰቢያ ስፍራዎች ከ10 ሰው በላይ ሆኖ መገኘት የተከለከለ ሆኖ ቆይቷል። የመብት ተሟጋቾች እንደሚሉት፤ ባለፉት ስድስት አመታት ከ60 ሺህ ግብፃውያን በላይ የሙርሲ ደጋፊ ናችሁ፣ አልያም በሕግ የታገደው የሙስሊም ወንድማማቾች አባል ናችሁ በሚል በእስር ቤት የሚገኙ ሲሆን፤ የተወሰኑት በፍርድ ቤት ሞት ተፈርዶባቸዋል። የደረሱበት የማይታወቅ ግለሰቦችም አሉ ብለዋል። አርብ ምሽት በመቶዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በዋና ከተማዋ ካይሮ ታሕሪር አደባባይ አቅራቢያ፣ አሌክሳንድሪያ፣ ዳሚታ እና ማሀላ አልኩብራ በሚባሉ ስፍራዎች ሠልፍ ማድረጋቸውን የአይን ምስክሮች እና ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል። ተቃዋሚ ሠልፈኞቹን ፖሊስ ከመበተኑ በፊት ድምፃቸውን ከፍ አድርገው "አልሲሲ ይውረድ" እንዲሁም "ሕዝቡ ሥርዓቱ እንዲፈርስ ይፈልጋል" እያሉ ሲጮሁ እንደነበር ተዘግቧል። አንድ የሕግ ባለሙያ ለቢቢሲ 500 ያህል ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረው፤ በሚቀጥሉት ቀናትም ይህ ቁጥር እያሻቀበ እንደሚሄድ ያላቸውን እምነት አስረድተዋል። መንግስታዊ ያልሆነው የግብፅ ምጣኔ ኃብትና ማኅበራዊ መብት ማዕከልም የታሳሪዎች ቁጥር 516 እንደሆነ ተናግሯል። በቁጥጥር ስር የዋሉት በሕግ በታገደ ድርጅት ውስጥ በመሳተፍ፣ በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ሐሰተኛ መረጃ በማሰራጨት፣ ያልተፈቀደ ሰልፍ ላይ በመሳተፍና በሌሎች ወንጀሎች ተጠያቂ ይሆናሉ ተብሏል። ከታሰሩት መካከል እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆነም ይገኝበታል። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል ታዋቂ የሰብዓዊ መብት ጠበቃዋ ማሄኑር አል ማስሪ ትገኝበታለች። እንደ ፈረንሳዩ የዜና ወኪል ከሆነ ጠበቃዋ በቁጥጥር ስር የዋለችው ቅዳሜ እለት ካይሮ ወደሚገኘው አቃቤ ሕግ ቢሮ የታሰሩ ሰዎችን በመወከል ከሄደች በኋላ ነው። • ኢትዮጵያ ውስጥ የተያዙት የአል ሸባብና የአይ ኤስ አባላት ማንነት ይፋ ሆነ • እስር ላይ የሚገኙት የ'ቡድን 15' የቀድሞ የኤርትራ ባለስልጣናት እነማን ናቸው? በመንግሥት ቁጥጥር ስር ያሉ መገናኛ ብዙኀን፤ በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ሠልፍ ተደረገ ተብለው የሚሰራጩ ምስሎች በ2011 የተካሄደው ሠልፍ ምስሎች መሆናቸውን በመጥቀስ ሕዝቡን ለማወናበድ ሆን ተብለው የተደረጉ ሲል ገልጿቸዋል። በመላው ዓለም ኢንተርኔትን የሚከታተለው ኔት ብሎክስ የተባለው ድርጅት በበኩሉ፤ ቅዳሜ ግብፅ ውስጥ የፌስቡክ መልዕክት መቀበያና መላኪያ፣ ቢቢሲ እና ሌሎች የማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ሰርቨሮች እቀባ ተጥሎባቸው ነበር ብሏል። በግብፅ ተቃዋሚ ሠልፈኞች አደባባይ የወጡት በስፔን በስደት ላይ የሚገኘው ባለሀብት በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኀን ላይ ፕሬዝዳንት አልሲሲንና ወታደራዊ ባለስልጣናትን በሙስና የሚከስ ተንቀሳቃሽ ምስል ከለቀቀ በኋላ ነው። ይህ ግለሰብ ግብፃውያን ፕሬዝዳንት አልሲሲ ከስልጣን እንዲወርዱ ለመጠየቅ አርብ ዕለት ሕዝባዊ ሰልፍ እንዲወጡ ጠርቶ ነበር። ፕሬዝዳንት አል ሲሲ የግለሰቡን ክስ "ሐሰተኛና ስም ማጥፋት ነው"ሲሉ አጣጥለውታል። \n\nGive me a good title for the article above.
አልሲሲን ለመቃወም አደባባይ የወጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ግብፃውያን ታሰሩ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
405
Title: የሳዑዲዋ ልዕልት በፓሪስ የቧንቧ ሠራተኛውን በማገቷ ተፈረደባት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የሳዑዲው ልዑል መሐመድ ቢን ሰልማን የሳዑዲው ልዑል መሐመድ ቢን ሰልማን እህት የሆነችው የ43 ዓመቷ ሐሳ ቢንት ሳልማን የንጉሥ ሰልማን ሴት ልጅ ነች። የግል ጠባቂዋ ቧንቧ ሠራተኛውን እንዲደበድብ አዛለች ተብላ የተከሰሰች ሲሆን፤ የሠራተኛው ጥፋት ነው ያለችው ደግሞ የቤቷን የውስጥ ክፍል ፎቶ ማንሳቱን ነበር። የቧንቧ ሠራተኛው አሽራፍ ኢድ እንደተናገረው፤ የግል ጠባቂዋ ጠፍንጎ ካሰረው በኋላ የልዕልቷን እግር እንዲስም አስገድዶታል። • ከ22 ዓመት በኋላ በ 'ጉግል ማፕ' አስክሬኑ የተገኘው ግለሰብ • በዓመቱ አነጋጋሪ ከነበሩ ጉዳዮች ጥቂቱ ሐሙስ ዕለት ችሎት የዋለው የፈረንሳይ ፍርድ ቤት፤ ልዕልቷ በተመሰረተባት ክስ ጥፋተኛ ነች ሲል ፍርዱን ሰጥቷል። ልዕልቷ በቁጥጥር ሥር እንድትውል ዓለም አቀፍ ማዘዣ የወጣባት ሲሆን፤ በተአቅቦ የ10 ሺህ ዩሮ ቅጣት እንድትከፍል ተወስኖባታል። ከፍርድ ቤቱ ውሳኔ በኋላ፤ የልዕልቷ ጠበቃ የሆኑት ኢማኑዔል ሞይኔ፤ የቧንቧ ሠራተኛው ውንጀላ "በምኞት የተሞላ" ነው በማለት ይግባኝ እንደሚሉ ተናግረዋል። ምን ነበር የሆነው? እኤአ በ2016 መስከረም ወር ላይ፣ ኢድ ፈረንሳይ ውስጥ ወደሚገኝ የልዕልቷ ቅንጡ መኖሪያ አፓርትመንት አምስተኛ ፎቅ የተበላሸ የእጅ መታጠቢያ እንዲጠግን ጥሪ ቀረበለት። ግብፃዊው ሠራተኛ፤ መታጠቢያ ክፍሉን ሲመለከተው አላስቻለውም። ስልኩን መዥረጥ አድርጎ አውጥቶ ፎቶ ማንሳት ጀመረ። በእርግጥ "ለሥራዬ የሚረዳኝ ነገር ስላየሁ ነው ያነሳሁት" ብሏል። ነገር ግን ልዕልቷ በመስታወት ውስጥ የሚታየው ምስሏ ፎቶ ውስጥ መግባቱ አስቆጣት። ከዚያም የግል ጠባቂዋን ሰይድን ጠርታ አስሮ እንዲገርፈው አዘዘች። ቧንቧ ሠራተኛው እንደሚለው፤ እግሯን እንዲስም ተገዷል፤ ለበርካታ ሰዓታትም እንዳይወጣ ታግቶ ቆይቷል። እንደውም ልዕልቷ የሆነ ሰዓት ላይ ብልጭ ብሎባት "ይህንን ውሻ ግደለው፤ ሊኖር አይገባውም" ብላ ነበር ብሏል። • "የአምባቸው ሕልም የተጠናከረ አማራን፣ የበለጸገች ኢትዮጵያን ማየት ነበር" አቶ ቹቹ አለባቸው የልዕልቷ ጠባቂ ሐምሌ ወር ላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ እንዳስረዳው፤ ወደ መታጠቢያ ቤት የሄደው የልዕልቲቱን የድረሱልኝ ጩኸት ሰምቶ ነበር። ሲደርስም ልዕልቲቱና ቧንቧ ሠራተኛው ስልኩን ይዘው ይታሉ ነበር። "ከዛም የዚህ ሠራተኛ ዓላማ ምን እንደሆን ባለማወቄ በጉልበት ስልኩን አስጥየዋለሁ" ብሏል። ምስሉን ሊሸጠው አስቦ ይሆናል ሲል ግምቱንም ለፍርድ ቤቱ ተናግሯል። በሳዑዲ ሕግ መሰረት ልዕልቲቱን ፎቶ ማንሳት ክልክል ነው። የልዕልቲቱ ጠበቃ፤ የቧንቧ ሠራተኛው ከክስተቱ በኋላ በተከታታይ ወደ አፓርታማው እንደሄደና የ21ሺህ ዩሮ ክፍያ እንደጠየቀ ተናግሯል። የሳዑዲዋ ልዕልት ሐሳ፤ በበጎ አድራጎቷ እና በሴቶች መብት ተከራካሪነትዋ የምትንቆለጳጰስ ናት።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
322
Title: የዓለም ከትምባሆ ነጻ ቀን: ማጨስ ከጠቃሚ የሕይወት ዘይቤ ወደ ገዳይ ልማድ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በአውሮፓውያኑ 2016 የአጫሾች ቁጥር ከዓለም ህዝብ 20 በመቶ የደረሰ ሲሆን በ2000 ላይ ግን 27 በመቶ ነበር። ይህ ደግሞ ትልቅ ለውጥ ነው ያለው የዓለም የጤና ድርጅት፤ አሁንም ቢሆን የዓለማቀፍ ስምምነት ከተደረሰበት ቁጥር ላይ ለመድረስ ብዙ እንደሚቀር ያሳስባል። • በቤታችን ውስጥ ያለ አየር የጤናችን ጠንቅ እንዳይሆን ማድረግ ያለብን ነገሮች በዓለማችን 1.1 ቢሊየን አጫሾች ያሉ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት የሚገኙት መካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሃገራት ውስጥ መሆኑ ደግሞ ነገሮችን ይበልጥ አሳሳቢ ያደርጋቸዋል። ዛሬ የዓለም ከትምባሆ ነጻ ቀን ነው። ትምባሆ ማጨስ ከየት ተነስቶ እዚህ ደረሰ? ለብዙ ዘመናት ትምባሆ ማጨስ የጤናማ ህይወት መንገድ ዘይቤ ተደርጎ የሚታሰብ የነበረ ሲሆን በትምባሆ ውስጥ የሚገኘው አነቃቂና ሱስ አስያዥ የሆነው ንጥረ ነገር 'ኒኮቲን' ስያሜውን ያገኘው በ16ኛው ክፍለ ዘመን ነበር። ይህ ንጥረ ነገርም ከፈጣሪ የተሰጠ የህመም ማስታገሻ ተብሎ ይጠራም ነበር። • የሚያስወርዱ ሴቶች ቁጥር ከሚወልዱ ሴቶች የሚበልጥባት ሀገር ጊልስ ኤቨራርድ የተባለው ሆላንዳዊ ተመራማሪ በወቅቱ በነበረው አመለካከት የትምባሆ ጭስ የመድሃኒትነት ባህሪ አለው ከሚል በመነሳት በርካቶች ለተለያዩ ህመሞች የህክምና ባለሙያዎችን ድጋፍ ከመጠየቅ በመራቃቸው የሀኪሞችን ተፈላጊነት እስከ መቀነስ የደረሰ አቅም ነበር። በ1587 በጻፈው መጽሃፍ ላይም እንደጠቀሰው በጊዜው የትምባሆ ጭስ የተመረዘ ሰውን ለማዳንና ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል በከፍተኛ ሁኔታ ጥቅም ላይ ይውል እንደነበር ጽፏል። በአሁኖቹ ኩባ፣ ሃይቲ እና ባሃማስ በመሳሰሉት ሃገራት የተበከሉ ቦታዎችን ለማጽዳት፣ ድካም ለመቀነስና በሽታ ለመከላከል የትምባሆ ቅጠል ማቃጠል የተለመደ ተግባር እንደነበር ጣልያናዊው አሳሽ ክርስቶፈር ኮሎምበስ በ1492 በጻፈው መፍሃፍ ላይ ጠቁሟል። የትንባሆ ቅጠልን ከኖራ ጋር በመቀላቀል ጥርስን ለማጽዳት የሚያገለግል ሳሙና መስራት በቬኒዙዌላ አካባቢ ይዘወተር የነበረ ሲሆን ህንድ ውስጥ ደግሞ አሁንም ድረስ ጥቅም ላይ ይውላል። ሜክሲኮ ውስጥ አንገት አካባቢ የሚወጡ ቁስሎችን ለማዳን የወቅቱ የህክምና ባለሙያዎች አካባቢውን ከቀደዱ በኋላ ትኩስ የትንባሆ ቅጠል ከጨው ጋር በማቀላቀልና ከላይ በማድረግ ህክምና ይሰጡ ነበር። • በቤታችን ውስጥ ያለ አየር የጤናችን ጠንቅ እንዳይሆን ማድረግ ያለብን ነገሮች በ16ኛውና 17ኛው ክፍለ ዘመን በዶክተሮች፣ የቀዶ ህክምና ባለሙያዎችና የህክምና ተማሪዎች ዘንድ ትምባሆ ማጨስ የተለመደ ነገር ነበር። ምክንያቱ ደግሞ ባለሙያዎቹ ለምርምር የሚጠቀሟቸው የሰው አስከሬን ሽታን ለመቀነስና ከሞቱ ሰዎች ሊተላለፉ የሚችሉ በሽታዎችን ለመከላከል በማሰብ ነው። እንግሊዝ ውስጥ በ1655 ተከስቶ በነበረው ወረርሽኝ ምክንያት ህጻናት ተማሪዎች በትምህርት ቤት ውስጥ ትምባሆ እንዲያጨሱ ይደረግ ነበር። ትምባሆውን ያጨሱ ህጻናትም ከወረርሽኙ ነጻ ይሆናሉ፤ የተያዙትም ወደሌሎች አያስተላልፉም ተብሎ ይታመን ነበር። የሞቱ ሰዎችን አስከሬን የሚቀብሩና የሚያቃጥሉ ሰዎችም ትምባሆ እንዲያጨሱ ይደረግ ነበር። ነገር ግን የትንባሆን ጎጂነት ቀድመው የተረዱ ሰዎች አልጠፉም ነበር። እንግሊዛዊው ተመራማሪ ጆን ኮታ በ1612 ትንባሆ ካለው ጥቅም በተጨማሪ ለህይወት እጅግ አስጊ የሆነ ንጥረ ነገር በውስጡ እንዳለ ጽፎ ነበር። • ጫት የአእምሮ ጤናን እንደሚጎዳ ጥናት አመለከተ ምንም እንኳን የትንባሆ ጎጂነት ቀስ በቀስ እየታወቀ ቢመጣም ተፈላጊነቱ ግን ከምንጊዜውም በበለጠ እየጨመረ ሄዷል። እስከ 18ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ የትምባሆ ጭስን ወደ ጆሮ ውስጥ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
419
ሊቢያ የቀድሞ መሪዋ ሞአመድ ጋዳፊ ከስልጣን ከተወገዱና ከተገደሉ ወዲህ በእርስ በእርስ ጦርነትና በውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት ምስቅልቅሏ ወጥቷል። ከባለፈው ዓመት ጀምሮ ጄነራል ካሊፍ ኻፍታር፣ በምሥራቅ ሊቢያ ጠንካራውን ጦር የሚመሩት ግለሰብ፣ በአገሪቱ ምዕራባዊ ክፍል የምትገኘውንና ዋናዋ መዲናን ትሪፖሊን ለመቆጣጠር እልህ አስጨራሽ ጦርነት አካሂደዋል። በተባበሩት መንግሥታት እውቅና ያለውን የትሪፖሊውን መንግሥት በመደገፍ ቱርክ ጦሯን ያዘመተች ሲሆን ጄነራል ኻፍታርም ቢሆኑ ደጋፊ አላጡም። ከሩሲያ የመጡ እና በሺህዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች ከጎናቸው ናቸው። ነገር ግን ይህ የሁለት ወገኖች ድጋፍ ለሊቢያውያን ሁሌም የሚሹትን ሰላም አምጥቶላቸዋል ማለት አይደለም። እንደውም ሊቢያን በቅርበት የሚመለከቱ አሁንም ኪሳራውን የሚሸከሙት ሊቢያውያን ናቸው ሲሉ ይናገራሉ። ሊቢያውያን አገራቸው በተፈጥሮ ጋዝና በነዳጅ ሃብት የበለፀገች ብትሆንም የሚያስቡትን ሰላም፣ ደህንንት፣ ትምህርት፣ የጤና አገልግሎት፣ እንዲሁም የተረጋጋ ህይወት ሊያመጣላቸው አልቻለም። ቤታቸው በጦርነቱ ምክንያት ያልወደመባቸው ሊቢያውያን ራሳችን ከኮሮናቫይረስ ለመከላከል ብቻ ሳይሆን ከተባራሪ ጥይትም ለመከላከል በሚል ቤታቸውን ቆልፈው ተቀምጠዋል። የእርስ በእርስ ጦርነቱ በርካታ ጤና ጣቢያዎችንና ሆስፒታሎችን አውድሟል። በምዕራብ ሊቢያ ወደ 200 ሺህ ሊቢያውያን ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን የሂውመን ራይትስ ዎች ሪፖርት ያሳያል። የውጪ ኃይሎችና ሊቢያ ጄነራል ኻፍታር ወደፊት የመጡት እአአ በ2014 ነበር። በወቅቱ ሊቢያ በርስ በርስ ጦርነት ትታመስ ነበር። የሊቢያ ሁለተኛዋ ትልቋ ከተማ ከሆነችው ቤንጋዚ አክራሪ እስላማዊ ቡድኖችን ካስወገዱ በኋላ ጄነራሉ ስማቸው ጎልቶ መጠራት ጀመረ። ጄነራል ኻፍታር ... Continue the article for another 4000 characters max:
በሊቢያ ስማቸው በሚገባ የሚታወቅ የጦር መኮንን ናቸው። ጄነራሉ ጋዳፊ ስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት አሜሪካ ተቀምጠው፣ የሲአይኤ መቀመጫ በሆነችው ከተማ፣ የጋዳፊን ውድቀት ሲያሴሩ ነበር። የአሁኗ ሊቢያ ራሷን በሁለት መንግሥታት መካከል አግኝታዋለች። ጄነራል ኻፍታር መቀመጫቸውን በአገሪቱ ምሥራቃዊ ክፍል ከምትገኘው ቤንጋዚ አድርገው አገሪቱን አንድ ለማድረግ ወደ ምዕራብ በመገስገስ ትሪፖሊ ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ሰንዝረዋል። አላማቸው የዓለም አቀፍ መንግሥታት እውቅና ያለውን እና በፋዬዝ አል ሳራጅ የሚመራውን መንግሥት መጣል ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ፋዬዝ አል ሳራጅን የሚደግፉት መንግሥታት ቱርክ፣ ኳታርና ጣልያን ሲሆኑ ጄነራል ካሊፍ ኻፍታርን የሚደግፉት ደግሞ የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ፣ ዮርዳኖስ፣ ግብጽ፣ ሩሲያ፣ ፈረንሳይ ናቸው። በርስ በርስ ጦርነት ወቅት የውጭ አገራት እጃቸውን እንደሚያስገቡ እሙን ነው። ሊቢያ ደግሞ የየትኛውም አገር አይን ሊያርፍባት የምትችል አገር ናት። በአፍሪካ ትልቁ የሆነው የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት የሚገኝበት በመሆኗ የአገራት ልብ መቋመጡ አይቀርም። ከሰባት ሚሊዮን በታች የሕዝብ ብዛት ያላት ሊቢያ ከአወሮፓ በቅርብ ርቀት ላይ መገኘቷ ሌላው የበርካቶችን ልብ የሚያማልል ነው። ሊቢያ በቀጥታ ነዳጇን በሜዲትራያኒያን ላይ አቋርጣ ለአውሮፓ ገበያ ስታቀርብ በተቃራኒው የባሕረ ሰላጤው አገራት ደግሞ እጅግ አደገኛ በሆነ የባህር መስመር ላይ ምርታቸውን በማጓጓዝ ይሸጣሉ። ጄነራል ኻፍታር ሁነኛ ወዳጆች ሩሲያ፣ የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ እና ግብጽ ናቸው። • በምዕራብ ወለጋ የአራት ልጆች እናት የሆኑትን ግለሰብ ማን ገደላቸው? ለትሪፖሊው መንግሥት ደግሞ ቱርክ ጠንካራ አጋር ናት። አሜሪካ በዶናልድ ትራምፕ የሥልጣን ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትር ሳራጅንም ሆነ ጄነራል ኻፍታርን የሚደግፉ ምልክቶች ልካለች። ነገር ግን ይህ ምልክት የእስላማዊ አክራሪ አማፂያንን በቦንብ ከመደብደብ ያለፈ ድጋፍ አላሳየም። አሁን ትልቁ ስጋት የሩሲያው ፕሬዝዳንት ፑቲን በሊቢያ እግራቸው ስር ሰዶ ልክ እንደ ሶሪያ ያለ ሁኔታ ይፈጠራል የሚል ነው። በሊቢያ አሁን እየተካሄደ ያለው ጦርነት ከሶሪያ ጋር የሚያመሳስለው ነገር እየተፈጠረ ነው። የእርስ በእርሱ ጦርነት መደምደሚያ ያለው በውጪ ኃይሎች እጅ ይመስላል። በሊቢያ በእጅ አዙር የሚደረገው ጦርነት የሶሪያ ቅጣይ ነው የሚሉ ወገኖች እንደማስረጃነት የሚያቀርቡት ሁለቱም ወገኖች ወታደሮቻቸውን ሶሪያ በመላክ ልምድ ለማግኘት መሞከራቸውን በማንሳት ነው። የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋንና የሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን በሶሪያ የተገበሩትን በሊቢያ አስልተው መምጣታቸው ግልጽ ነው። በሊቢያ የሚዋጉት ሩሲያውያን ዋግነር ግሩፕ ከተሰኘ ተቋም የተገኙ ናቸው፤ ይህ ተቋም ደግሞ ለፕሬዝዳንት ፑቲን ቅርብ በሆነ ሰው የሚመራ መሆኑ ይታወቃል። የዋግነር ተዋጊዎች በሶሪያ ጦርነት ላይ ተሳትፈዋል። ሩሲያውያን የጦር አውሮፕላኖቻቸውን ወደ ሊቢያ ስታሰማራ ቱርክ በበኩሏ ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን አዝምታለች።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
521
ለጎንደር ጥልቅ ፍቅር ያለው ኬንያዊ ቤተ መንግሥት ሊገባ ሲል ተያዘ\nበፌስቡክ ገጹ ላይ በኬንያ መሪዎች ስር ከመተዳደር ጎንደር ውስጥ የቤት ውስጥ አገልጋይ ሆኖ መኖርን እንደሚመርጥ የሚናገረው ብሪያን ኪቤት ቤራ ሰኞ እለት ነበር ቤተ መንግሥቱ ውስጥ ለመግባት የሞከረው። በጆሞ ኬንያታ የግብርናና የቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የአምስተኛ ዓመት የሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ተማሪ የሆነው ብራያን፤ ቤተ መንግሥት ሊገባ ሲል ግራ ትከሻው ላይ በጥይት ከቆሰለ በኋላ ሆስፒታል ገብቷል። •እምቦጭ የጣና ቂርቆስ መነኮሳትን ከገዳሙ እያስለቀቀ ነው •"ማንም ቢሆን ኢትዮጵያን ለብቻዬ ሰራኋት ሊል አይቻለውም" ጠ/ሚ ዐብይ ፖሊስ እንዳለው የ25 ዓመቱ ብሪያን ኪቤት ወደ ቤተ መንግሥቱ ለመግባት ሲሞክር የተመለከተው የጥበቃ መኮንን ግለሰቡ የአእምሮ ህመምተኛ ሊሆን ይችላል በሚል ለሞት በማያበቃው ቦታ ላይ በጥይት እንደመታው ገልጿል። ብሪያን በተደጋጋሚ በፌስቡክ ገጹ ላይ ወደ ብሔራዊ ቤተ መንግሥቱ በመሄድ "ሌባ" የሚላቸውን ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታን እንደሚገድል ይጽፍ ነበር። ሰሞኑንም ይህንን ዛቻውን ለመፈጸም ሙከራ አድረጓል። የ25 ዓመቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ በተደጋጋሚ መንግሥትን የሚጻረሩ በተለይ ደግሞ ፕሬዝዳንቱን በማጥላላት የተሞሉ ሃተታዎችን በፌስ ቡክ ገጹ ላይ ያሰፍር ነበር። አቋሙን ለመደገፍም የመጽሃፍ ቅዱስ ጥቅሶችን ያጣቅስ እንደነበር የተለያዩ የኬንያ ጋዜጦች ዘግበዋል። የተለያዩ የታሪክ መጽሃፍትን እንዳነበበ የሚገመተው ብሪያን ወደ ኢትዮጵያ በመሄድ ጎንደር ውስጥ መኖር እንደሚፈልግ ጠንከር ባለ ሁኔታ በተደጋጋሚ ሲጽፍ እንደነበረም ተነግሯል። በአንድ ጽሁፉ ላይም "ይህ መልዕክት መሬቴንና ርስቴን ለዘረፉኝ ለፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታና ለህዝባቸው እንዲደርስ ይሁን። ኬንያ ውስጥ መሪ ከምሆን ኢትዮጵያ ውስጥ አገልጋይ ብሆን ይሻለኛል" ሲል አስፍሯል። •ኢትዮ ቴሌኮም... ወዴት? ወዴት? ወደ ጎንደር የመሄድ ፍላጎቱን በተደጋጋሚ የሚጠቅሰው ተማሪው "ከጠላቶቼ ጋርም ጦርነት አውጃለሁ። ምክንያቴ ደግሞ ወደ ጎንደር የምሄድበትን ገንዘብ ለማግኘት ነው" ብሏል። "ሞኝ (ጨቋኝ) መሪ ከመሆን የብልሆች ባሪያ መሆንን እመርጣለሁ" የሚለው ብሪያን ጎንደር በመሄድ ብልህ ለሆኑት ህዝቦች አገልጋይ መሆን እንደሚፈልግ ጠቅሶ ለጉዞው የሚያስፈልገውን ገንዘብ አለማግኘቱ እንዳዘገየው አስፍሯል። ስለጎንደርና ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በማህበራዊ ገጹ ላይ እንደሚጽፍ የተነገረው ይህ ወጣት በእያንዳንዱ ጽሁፉ ማብቂያ ላይ "ከኢትዮጵያዊው ልዑል፤ ቀድሞ ብሪያን ኪቤት ቤራ ተብሎ ይጠራ የነበረው" ሲል ያሰፍራል። ብራያን ወደ ቤተመንግሥቱ ለመግባት ካደረገው ሙከራ ቀደም ብለው ጽሁፎቹ በመመልከት በርካቶች የተለያዩ ሃሳቦች በመሰንዘር ድርጊቱን የተቃወሙ ሲሆን አንዳንዶች ደግሞ የአእምሮ ጤንነቱን ተጠራጥረዋል። \n\ntl;dr:
ጎንደር በመሄድ የማገልገል ጥልቅ ፍላጎት አለኝ የሚለው ኬንያዊ ቢላ ይዞ ወደ ፕሬዚዳንቱ ቤተ መንግሥት ጥሶ ለመግባት ሲሞከር በጠባቂዎቹ ተተኩሶበት ቆስሎ ተይዟል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
321
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ለጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ወጪ ሆኗል የተባለ 53 ቢሊዮን ብር ሳይወራረድ ቀረ\nSummary: በአዲስ አበባ ከተማ ለተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ወጪ ሆኗል የተባለው 53 ቢሊዮን ብር ምን ላይ ወጪ እንደሆነ እንደማይታወቅ ተገለጸ።\nArticle (Max 500 characters):
ይህን ያለው ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና ለባለ እድለኞች ተላልፈው የሚሰጡበትን ውስብስብ ጉዳዮች እንዲያጠና የተጠየቀው ቡድን ነው። ይህን ጥናት ያካሄደው ከኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የተውጣጣ የባለሙያዎች ቡድን ሲሆን፤ የጥናት ቡድኑን ሲመሩ የቆዩት ቱሉ ቶላ (ዶ/ር) ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና መኖሪያ ቤቶቹ ተላልፈው የሚሰጡበትን ውስብስብ ችግር ለማጥናት ከአራት ወራት በላይ መፍጀቱን ይናገራሉ። በጥናት ውጤቱም መሠረት ለጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ወጪ ሆኗል የተባለ 53 ቢሊዮን ብር አለመወራረዱን፣ አልያም ለወጪው ሰነድ አለመገኘቱን ቱሉ ቶላ (ዶ/ር) ለቢቢሲ ተናግረዋል። በተመሳሳይ ከጥቂት ሳምንታት በፊት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ21ሺህ በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በሕገ-ወጥ መንገድ ተይዘው መገኘታቸውን በጥናት መረጋገጡን አስታውቆ ነበር። ምክትል ከ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
157
የሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ አሸናፊዋ ደቡብ አፍሪቃዊት ካስተር ሰሜኒያ በ800 ሜትር ለሃገሯ ደቡብ አፍሪቃ ሶስት ጊዜ ወርቅ ያመጣችው ሰሜኒያ ወርሃ መስከረም ዶሃ ላይ በሚካሄደው ውድድር ላይ እንደማትሳተፍ ታውቋል። ምክንያቱ ደግሞ ለሴት አትሌቶች ከሚፈቀደው በላይ የቴስቴስትሮን ሆርሞን ውስጥ አለ በመባሉ ነው። «ዒለማ የሆንኩት ልሸንፍላቸው ስላልቻልኩ ነው» ስትል የ28 ዓመቷ የ800 ሜትር ሯጭ ሃሳቧን ሰጥታለች። «የስፖርቱን ዓለም ከተቀላቀልኩ ወዲህ ድጋፍ አግኝቻለሁ ብዬ አላስብም፤ በተለይ ደግሞ በሴት የሙያ አጋሮቼ።» ጆሃንስበርግ ውስጥ በተካሄደ የሴቶች ውይይት ላይ ተሳታፊ የነበረችው ሰሜኒያ «በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ተቀናቃኞቼ ይህንን ምክንያት ይዘው ሲመጡ ሳይ፤ ምን ብዬ ልጥራው. . .ብቻ አስደሳች ያልሆነ ምክንያት ነው።» የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማሕበር [አይኤኤፍ] እርሷንና ሌሎቹ አትሌቶች በውስጣቸው ያለው የቴስቴስትሮን ሆርሞን መጠን በሕክምና እንዲቀነስ ተደርጎ እንዲወዳደሩ ወይም ወደ ሌላ ርቀት እንዲቀይሩ የሚያዘውን ህግ በመቃወም ስትሟገት ቆይታለች። ሰሜኒያ፤ በቀጣዩ ክረምት ቶክዮ ላይ በሚካሄደው የኦሎምፒክ ውድድር መሳተፍ እና ማሸነፍ ከቻለች በሶስት ተከታታይ ኦሎምፒኮች ወርቅ በማምጣት ታሪክ ትሠራለች። ነገር ግን ውሳኔው በፍርድ ቤት እጅ ነው የሚገኘው። አይኤኤፍ ሁለት ጊዜ ሆርሞኗን በመድሃኒት ካልቀነሽ አትወዳደሪም በሚል ከውድድር ውጭ ያረጋት ሲሆን ለዚህም ውሳኔ ይግባኝ ጠይቃለች። «በመስኩ በጣም ምርጧ ነኝ። የዓለም ምርጥ ሆነሽ ስትገኝ ሰዎች የምታደርጊውን ነገር ሁሉ መከታተል ይጀምራሉ።» «እኔ ችግር የሆንኩት በጣም ስኬታማ ስለሆንኩ ነው። ሰዎች ደግሞ ሊያስወግዱኝ ይፈልጋሉ።» «እኔን ማስቆም የሚፈልግ ሰው ከመሮጪያ መስመሩ ላይ ጎትቶ ሊያስወጣኝ ይችላል። ሌላ የምለው ነገር የለኝም። የምነግራችሁ ነገር ቢኖር እኔ የመጨዋቸው ሜዳ ላይ መሆኔን ነው።» \n\nGive me a good title for the article above.
ካስተር ሰሜኒያ፡ «ሴት ስፖርተኞች ደግፈውኝ አያውቁም»
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
227
Title: ቻይና በአውስትራሊያ ወይን ላይ ከ200% በላይ ቀረጥ ጣለች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የንግድ ሚኒስትሩ እንዳሉት ውሳኔው ጊዜያዊ ሲሆን ድጎማ የተደረገበት የአውስታራሊያን ወይን ግዢ ለማስቆም የተደረገ እንደሆነ አመልክተዋል። ከ107 በመቶ እስከ 212 በመቶ የሚደርሰው ይህ ቀረጥ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የንግድ ውጥረት የበለጠ ያከረዋል ተብሏል። ከቅርብ ወራት ወዲህ ቤይጂንግ በፖለቲካ ውጥረቶች ምክንያት ከአውስትራሊያ በሚገቡ እንደ ድንጋይ ከሰል፣ ስኳር፣ ገብስ እና የዓሳ አይነቶችን ጨምሮ ሌሎች ምርቶችን ዒላማ አድርጋ እርምጃ እየወሰደች ነው። የቻይና ባለሥልጣናት እንደሚሉት አንዳንድ የአውስትራሊያ ወይኖች በድጎማ ምክንያት በቻይና ገበያ ውስጥ በርካሽ እየተሸጡ ነው ሲሉ ይከራከራሉ። አውስትራሊያ ግን ይህንን አስተባብላለች። የአውስትራሊያ የወይን ገበያ ትልቁ መዳረሻ ቻይና ስትሆን በ2020 የመጀመሪያ ዘጠኝ ወራት ከሽያጩ 39 በመቶውን ድርሻ እንደምትይዝም 'ዋይን አውስትራሊያ' አስታወቋል። ከአውስትራሊያ ያነሰ ነው በተባለው ዋጋ በቻይና ገበያ የሚሸጡ ወይኖችን በተመለከተ ቻይና ለአንድ ዓመት ምርመራ እያካሄደች ነው። ዓርብ ዕለት ውሳኔው ይፋ ከተደረገ በኋላ የዓለማችን ትልቁ የወይን አምራች ከሆኑት መካከል አንዱ የሆነው የትሬዠሪ ዋይን ኤስቴት (ቲደብሊውኢ) የአክሲዮን ዋጋ ከ13 በመቶ በላይ ማሽቆልቆሉን ተመልክቷል። የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እርምጃዎቹ ለምን ያህል ጊዜ እንደሚቆዩ አልገለጸም። የአውስትራሊያ ግብርና ሚኒስትር ዴቪድ ሊትልፕሩድ በትዊተር ገጻቸው ላይ መንግሥታቸው እጅግ በጣም ማዘኑን ገልጸዋል። "የአውስትራሊያ መንግሥት የወይን ጠጅ አምራቾቻችን ምርታቸውን ቻይና ገበያ ላይ በርካሽ በመጣል ላይ ናቸው የሚለውን ክስ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ ያደርገዋል" ብለዋል። "የአውስትራሊያ ወይን ጠጅ በቻይና እና በመላው ዓለም ባለው ከፍተኛ ጥራት ምክንያት ተወዳጅ ነው። እናም የተሟላ ምርመራ በማድረግም ይህንን ማረጋገጥ እንደሚቻል ሙሉ እምነት አለን" ብለዋል። የአውስትራሊያ ንግድ ሚኒስትር ሲሞን በርሚንግሃም እንዳሉት አዲሶቹ የቀረጥ ታሪፎች የአውስትራሊያ ወይን በቻይና ተወዳዳሪ እንዳይሆን ና ለገበያ እንዳይቀርብ የሚያደርገ ነው ብለዋል። ጨምረውም "በቻይና ውስጥ በቅንነት ገበያ ለመሠረቱ ለብዙ መቶዎች የአውስትራሊያ የወይን ጠጅ አምራቾች ይህ በጣም የሚያስጨንቅ ጊዜ ነው" ብለዋል። ገደቦቹን በተመለከተ ቻይናን በዓለም ንግድ ድርጅት ፊት ለመክሰስ ሀሳብ መኖሩን በርሚንግሃም ጠቁመዋል። በቻይናና በአውስትራሊያ መካከል ያለው የፖለቲካ ግንኙነት በአስርተ ዓመታት ውስጥ ዝቅተኛው ከሚባል ደረጃ ላይ መድረሱን ባለሙያዎች ተናግረዋል። አውስትራሊያ በሚያዝያ ወር የኮሮናቫይረስ አመጣጥ አንዲጠና ለዓለም አቀፍ ምርመራ ቡድን ድጋፍ የሰጠች ሲሆን፤ ቻይናንም በዋነኝነት ጠቅሳለች ማለታቸውን አንድ ከፍተኛ ዲፕሎማት አስታውቀዋል። የአውስትራሊያ ምርቶች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገባቸው ሲሆን የቻይና ተማሪዎችና ቱሪስቶች ዘረኝነትን በመፍራት ወደ አውስትራሊያ እንዳይጓዙ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል።
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
325
የ61 ዓመቱ ''ኤል ቻፖ'' በሚል ቅጽል ስሙ የሚታወቀው ዮአኪን ጉዝማን ኮኬይን እና ሄሮይን በማስራጨት፣ በህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ባለቤትነት እና በህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር ክሶች ቀርበውበታል። የፍርድ ቤቱን ውሳኔ የሚጠባበቀው ኤል ቻፖ የተቀረውን እድሜውን በእስር ሊያሳልፍ እንደሚችል ተገምቷል። ኤል ቻፖ ከሜክሲኮ ወደ አሜሪካ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ሁለት የሜክሲኮ እስር ቤቶች ማምለጥ ችሎ ነበር። • ኢትዮጵያዊቷ የዕፅ ነጋዴው ኤል ቻፖን ጉዳይ ለመዳኘት ተመረጠች በድጋሚ ታህሣሥ 2008 በቁጥጥር ሥር የዋለው ኤል ቻፖ 2009 ላይ ለአሜሪካ ተላልፎ ተሰጥቷል። ኤል ቻፖ በብዛት ወደ አሜሪካ ለሚገቡ ዕፆች ተጠያቂ ሆኖዋል። ሲቢኤስ ኒውስ እንደዘገበው ከሆነ ጥቁር ጃኬት እና ክራቫት አስሮ ከፍርድ ቤቱ የተገኘው ኤል ቻፖ የጥፋተኝነት ውሳኔ ሲተላለፍበት ምንም አይነት የስሜት መለዋወጥ አላሳየም። ከፍርድ ቤቱ በፖሊስ ኃይል ታጅቦ ሲወጣ የፍርድ ሂደቱን ስትከታተል ለነበረችው የ29 ዓመቷ ባለቤቱ ኤማ ኮርኔል የቅንጡ ሰላምታ ሰጥቷታል። የጉዝማን ጠበቆች ይግባኝ እንደሚጠይቁ ተናግረዋል። ኤል ቻፖ ጉዝማን ማነው? "ኤል ቻፖ'' ማለት ''አጭሩ'' እንደማለት ሲሆን በሰሜናዊ ሜክሲኮ ሲናሎአ የተሰኘ የዕፅ አዘዋዋሪ ቡድን መሪ ነበረ። ኤል ቻፖ የሚመራው ቡድን ወደ አሜሪካ ለሚላከው ዕፅ ትልቁን ድርሻ ይዞ ነበር። እአአ 2009 ፎርብስ ኤል ቻፖ ጉዝማን የተጣራ 1ቢሊዮን ዶላር ያስመዘገበ ከበርቴ ነው በማለት የዓለማችን 701ኛው ሲል የሃብታሞች ዝርዝር ውስጥ አካቶታል። የፍርድ ሂደቱ ተደብቆ የቆየውን የኤል ቻፖ ጉዝማን ህይወትን አደባባይ ያወጣ እንደሆነ በርካቶች ይስማማሉ። በፍርድ ሂደቱ ላይ የቀድሞ የቅርብ አጋሩ የነበሩ ሁሉ መስክረውበታል። ከተሰጡበት ምስክርነቶች አንዳንዶቹ ሰዎችን በድንጋጤ ጭው ያደረጉ ነበሩ። ዕድሜያቸው ለጋ የሆኑና እስከ 13 ዓመት የሚደርሱ ሴቶችን ከመድፈሩ በፊት አደንዛዥ ዕፅ እንዲጠቀሙ ያደርግ ነበር ተብሏል። ጉዝማን ለቀድሞው የሜክሲኮ ርዕሰ ብሔር ኤንሪክ ፔና ኒቶ በ2012 ስልጠን ከያዙ በኋላ እርሱ ላይ የሚደረገው ክትትል እንዲቆም በመጠየቅ አንድ መቶ ሚሊየን ዶላር ጉቦ መክፈሉም የተሰማው በዚያው ችሎት ላይ ነው። ርዕሰ ብሔሩ ግን ይህ ውንጀላ እውነትነት የለውም ሲሉ አስተባብለዋል። ገድሎ ያቃጠላቸው የአደንዛዥ ዕፅ ከበርቴ ተፎካካሪዎች እንዳሉ ከዘመዶቹ መካከልም የገደላቸው እንዳሉ ተገምቷል። ችሎቱ ኤል ቻፖ በ2015 በሜክሲኮ እጅግ ጥብቅ ከሆነው እስር ቤት እንዴት እንዳመለጠም በዝርዝር አድምጧል። ልጁ በእስር ቤቱ አቅራቢያ የሚገኝ ቤት እንደተከራየና ጂፒኤስ ያለው ሰዓት ወደ እስር ቤቱ በድብቅ ማስገባቱ ተመስክሯል። በሚስቱ እና በቅምጦቹ ላይ ለመሰለል በስልኩ ላይ ሶፍትዌር ይጠቀም እንደነበርም ተመስክሮ፤ ኤፍ ቢ አይ የተለዋወጣቸውን የፅሑፍ እንዲያቀርብ ተደርጓል። በአንድ የፅሁፍ መልዕክቱ ላይም ከነበረበት ቤት አሜሪካዊያንና ሜክሲኳዊያን ከከፈቱበት ድንገተኛ ዘመቻ እንዴት እንዳመለጠ የሚገልጽና ልብስ፣ ጫማ እና ጥቁር ሪዝ እንዲመጣለት የጠየቀበት መልዕክቱም ተነቧል። ጉዝማን በአሜሪካ የፍትህ አደባባይ ለፍርድ ከቀረቡ የሜክሲኮ የአደንዛዥ ዕፅ ከበርቴዎች መካከል ትልቁ ነው። \n\nGive me a good title for the article above.
ሜክሲኳዊው የአደንዛዥ ዕፅ ነጋዴው ዮአኪን 'ኤል ቻፖ' ጉዝማን በአሜሪካ ጥፋተኛ ተባለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
381
Content: ከሰሞኑ ከኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ አባልነታቸው የታገዱት አቶ ለማ መገርሳ ከመከላከያ ሚነስትርነታቸው ተነስተዋል። በአቶ ለማ ምትክ ቀንዓ ያደታ (ዶ/ር) የመከላከያ ሚንስትር ሆነው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፌስቡክ ገፅ ከሰፈረው መረጃ መረዳት ተችሏል። ከዚህም በተጨማሪ በወ/ሮ አዳነች አቤቤ ምትክ ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግነቱን ቦታ የተረከቡ ሲሆን፣ ዶ/ር ሳሙኤል ሁርካቶ፤ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትርነት እንዲያገለግሉ መሾማቸውንም መረጃው ጠቁሟል። ሌሎቹ ሹመቶች ተስፋዬ ዳባና ፍቃዱ ጸጋ በምክትል ጠቅላይ አቃቤ ሕግነት፣ ዮሐንስ ቧያለው፤ የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር፣ እንደአወቅ አብቴ፤ የብረታ ብረት ኢንጅኔሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር፣ ፕሮፌሰር ኂሩት ወልደ ማርያም፤ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ ናቸው። የጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት ቃለ አቀባይ የነበሩት አቶ ንጉሡ ጥላሁን ካሉበት ኃላፊነት ተነስተው የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሹመት እንደተሰጣቸውም መረጃው ጠቁሟል። የሚኒስትሮቹ ሹመት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ ቀርቦም መፅደቅ ያለበት ሲሆን ፤ ምክር ቤቱ በአሁኑ ወቅት እረፍት ላይ መሆኑም ይታወቃል። ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን አስመልክቶ ፌስቡክ ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልእክት የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን ማገልገል ደስታ እንደሰጣቸውና የከተማዋን ችግሮች ለመቅረፍ የተቻላቸውን ማድረጋቸውን ገልፀዋል። "አዲስ አበባን መምራት ትልቅ ዕድል ነው። ደጋግመን እንደምንለው፤ "በታሪክ አጋጣሚ ያገኘነውን እድል" ላለማባከን ጥረናል። በሁሉም ውስጥ የነዋሪዎቻችን ብርቱ ድጋፍ አብሮን ነበር። አዲስ አበባን እንደስሟ ለማድረግ በደስታ፤ በፍላጎትና በፍቅር ስንተጋ ምርኩዝ ለሆናችሁን ሁሉ፤ ከልቤ አመሰግናለሁ! በፍጹም ቅንነት ላጎደልናቸው ነገሮችም ይቅርታ እጠይቃለሁ" በማለት መልዕክታቸውን አስፍረዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በዛሬው ዕለት አዳዲስ አስር ሹመቶችን ሰጥተዋል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
238
ማኅበራዊ ሚዲያ፡ ቲክቶክ ‘እንጀራ’ የሆነላቸው ኢትዮጵያውያን ወጣቶች\nቲክቶክ ላይ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሏቸው ሃያት ናስር እና የትናየት ታዬ አዝናኝና 'ቀለል' ያሉ ጉዳዮች ላይ ያተኩራሉ። የትናየት ዘንድሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኮንስትራክሽን ማኔጅምንት ተመርቃ በኢንቴሪየር ዲዛየን መማር ጀምራለች። ሃያት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፒውተር ሳይንስ የ3ኛ ዓመት ተማሪ ነች። ዳንሶች፣ ከተለያዩ ቪዲዮዎች የተወሰዱ ድምጾችን በከንፈር እንቅስቃሴና በትወና መልክ መስራት (lip-sync) በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ሰዎች ሊያሳዩ የሚችሉትን ስሜት ማንጸባረቅና መሰል ጉዳዮች በብዛት የሰሯቸው ቪዲዮዎች ይዘቶች ናቸው። ለነገሩ - በአለም ዙሪያ ያለው ልምድም ይሃው ነው። ተጠቃሚዎቹ 'ዘና' ለሚያደርጉ እንጂ ፖለቲካን ለመሰሉ ጠንካራ ጉዳዮች ብዙም ቦታ የሚሰጡ አይመስልም። 'ኢንፍሎይንሰር ሜኪንግ ሃብ' የተሰኘ ድረ ገጽ በቲክ ቶክ ተወዳጅነት ከሚገኙ ሥራዎች በነ ሀያት የሚሰሩትን ጨምሮ 21 የቪዲዮ አይነቶችን ዘርዝሯል። የቤት እንስሳት አስገራሚ እንቅስቃሴዎች፣ ከተለያዩ ቁሳቁሶች የሚሰሩ የጥበብ ስራዎች፣ የፍራፍሬዎች አቆራረጥ፣ የተለያዩ ሳይንሳዊ ሙከራዎች፣ የቱቶሪያል/ማስተማሪያ ቪዲዮዎች፣ መተግበሪያው የሚያቀርበው አስቂኝ ገጽታን የሚፈጥሩ እንቅስቃሴዎች፣ የዕለት ውሎን የሚያስቃኙና መሰል ቪዲዮች በቲክቶክ ተጠቃሚዎች እጅግ ተወዳጅ ስለመሆናቸው አትቷል። 'ቢዝነስስ ኦፍ አፕ' የተባለ ሌላ ድረ ገጽ ደግሞ አዝናኝና ቀልድ አዘል ይዘቶች ከየትኛውም ማህበራዊ ሚዲያ በላይ በቲክቶክ ሰፊ ተወዳጅነት እንዳላቸው ይጠቁማል። ተጠቃሚዎች አስቂኝ ቪዲዮዎችን በፌስ ቡክ ማጋራት ልምዳቸው 36 በመቶ በኢንሰታግራም 42 በመቶ ሲሆን ቲክቶክ ላይ 48 በመቶ ይደርሳል። "ቲክቶክ ላይ የሚያመዝነው ይዘት መዝናኛ ነው" የምትለው የትናየት "ከ'ሆነ ጊዜ በኋላ ፖለቲካዊ ጉዳዮችም አሉ። ግን ብዙም ትኩረት አያገኝም" ስትል ገልጻለች። የኮሮናቫይርስ ሲሳይ በኢትዮጵያ የኮሮናቫይርስ መከሰት በስፋት ካስተዋወቃቸው ጉዳዮች አንዱ ቲክቶክ ሳይሆን አይቀርም። የትናየትም በዚህ ሃሰብ ትስማማለች። የትናየት የኮሮናቫይርስ በኢትዮጵያ ከመከሰቱ በፊት የነበሯት ተከታዮቿ 2 ሺህ አካባቢ እንደነበር ትገልጸለች። ከቫይረሱ መከሰት በኋላ ግን የተከታዮ ቁጥር 200 ሺህን ተሻግሯል። ሀያት ደግሞ ከቫይረሱ መከሰት 1 ወር በፊት ቲክቶክን ተቀላቅላ ከዛ በኋላ ባሉት ጊዜያት ከ306 ሺህ በላይ ተካታዮችን አፍርታለች። የኮሙኒኬሽን ባለሙያው አቶ ነጻነት ተስፋዬ በቫይረሱ ምክንያት ብዙዎች ቤት ለመዋል መገደዳቸውና ትምህርትን ጨምሮ ሌሎች ክንውኖች በኢንተርኔት አማካኝነት እንዲሰጥ መደረጉ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከፍ እንዳደረገው ይናገራሉ። ይህም ቲክቶክን ጨምሮ የማህበራዊ ትስስር መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ ያሏቸውን ተጠቃሚዎች እንዳሰደገም ገልጸዋል። ትምህርት ቤቶች ሲከፈቱና መደበኛ እንቅስቃሴዎች ወደነበሩበት ሲመለሱ የተመልካቾች ቁጥር እየቀነሰ እንደመጣ ገለጻለች። በተቀረው ዓለምም ኮሮና ለቲክቶክ 'ሲሳይ' ይዞ የመጣ ይመስላል። ቲክቶክ የፈጠረው 'እንጀራ' ሃያትም ሆነ የትናየት ቲክቶክ ያላቸውን ተሰጥኦ ለማውጣት ምቹ መድረክ እንደሆነላቸው ተናግረዋል። "ያለኝን አቅም እንዳውቅና ከብዙ ሰው ጋር እንድተዋወቅ ያደረገኝ ቲክቶክ ነው' የምትለው የትናየት የስራ ዕድሎችም እንደፈጠረላት ገልጻለች። የተለያዩ ድርጅቶች ያላቸውን ምርትና አገልግሎቶችን እያስተዋወቀች ትገኛለች። "በተለይ ወጣቱ ማግኘት ከሚፈልጉት ድርጅቶች ጋር እየሰራሁ ነው። የማገኘው ገቢ ትልቅ ነው ባልልም ራሴን እንድችል አድርጎኛል" ስትል ታሰረዳለች። ሀያት በተመሳሳይ የተለያዩ ድርጅቶችን ምርት ከማስተዋወቅ አልፎ አንድ...\n\ntl;dr:
ሃያት የአባቷንና የእናቷን አልባሳት ተጠቅማ በኩል ጺም ሰርታ የሰራቻቸው ቪዲዮዎች በበርካቶች ተወዶላታል። በሚሊዮን የሚቆጠር እይታም አግኝተዋል። የትናየትም እንዲሁ - ቤት ውስጥ ባሉ ቁሳቁሶችና አልባሳት በርካታ ቀልብ የገዙ ቪዲዎች ሰርታለች።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
405
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ጠቅላይ አቃቤ ህግ በሰኔው የቦምብ ጥቃት አምስት ግለሰቦች ላይ የሽብርተኝነት ክስ መሰረተ\nSummary: ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ድጋፍ ለመግለጽ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ሰልፍ ላይ ቦምብ በማፈንዳት ተጠርጥረው በተያዙ ግለሰቦች ላይ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ የሽብርተኝነት ክስ መሰረተ።\nArticle (Max 500 characters):
በሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በተፈፀመው ጥቃት የሙሳ ጋዲሳና ዮሴፍ አያሌው የተባሉ ግለሰቦች ህይወታቸው ማለፉንና ከ163 በላይ ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ በክሱ ተገልጿል። •የብአዴን መግለጫ፡- ከስያሜ መቀየር እስከ ኢትዮ ሱዳን ድንበር •የተጠበቀውን ያህል የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች አልተመለሱም •የካማሼ ዞን አመራሮች በታጣቂዎች ተገደሉ ከተፈፀመው ከዚህ የቦምብ ጥቃት ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች በፖሊስ ተይዘው ምርመራ የተደረገባቸው ሲሆን ከእነዚህም መካከል አምስቱ ላይ በአቃቤ ህግ ዛሬ ክስ ተመስርቶባቸዋል። አቃቤ ሕግ ቦምብ በማፈንዳት የወንጀል ክሱ የተመሰረተባቸው አምስቱ ተጠርጣሪዎች ጌቱ ግርማ፣ ብርሃኑ ጃፈር፣ ጥላሁን ጌታቸው፣ ባህሩ ቶላ እና ደሳለኝ ተስፋዬ ናቸው። የጠቅላይ አቃቤ ህግ ክስ እንደሚያመለክተው አንደኛ ተከሳሽ ጌቱ ግርማ ከ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
162
ንቅናቄው በዋሺንግተን ዲሲ በጠራው በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው ሐምሌ 21/2010 ዓ.ም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር በሁለት አበይት ጉዳዮች ላይ መወያየቱን ተከትሎ ከውሳኔ ላይ መድረሱን አስታውቋል። የመጀመሪያው የውይይት አጀንዳ ሀገሪቱ ያለችበትን አጠቃላይ ሁኔታ እና በመካሄድ ላይ ያለውን የለውጥ እንቅስቃሴ የሚመለከት ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ ወደ ሀገር ቤት ገብቶ በሰላማዊ የሀገሪቱ የፖለቲካ ሂደት ውስጥ ተሳታፊ የሚሆንበትን አግባብ የሚጠቁም እንደነበር ተወስቷል። • ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? "ወትሮም ቢሆንም የትጥቅ ትግል ፍላጎት የለንም" ግንቦት 7 • የመደመር ጉዞ ወደ አሜሪካ በዚህም መሰረት የንቅናቄው አመራሮች እና አባላት በቀጣይ አንድ ወር ውስጥ ወደ ሀገር ቤት መመለስ እንደሚጀምሩ ይፋ ተደርጓል። በተጨማሪም በኤርትራ እና በሌሎች ቦታዎች ያሉትን የንቅናቄው ሠራዊት አባላትን በተመለከተ የንቅናቄው ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንደተናገሩት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ንግግር ለማድረግ የዘገየበት ዋና ምክንያት የሠራዊቱ አባላት መፃኢ ሁኔታን ለመወሰን ውይይት በማስፈለጉ መሆኑን ጠቅሰው ሠራዊቱ «በክብር የሚሸኝበት» እና ወደ ሰላማዊ ኑሮ የሚመለስበት ሁኔታ እንደሚመቻች አብራርተዋል። አቶ አንዳርጋቸው ይሄ ውሳኔ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄንም (ዴምህትን) እንደማያካትት ተናግረዋል። • "ሰው እየሳቀ መሞት እንደሚችል አሳያችኋለሁ ነበር ያልኳቸው'' አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ • ኦዴግ ከግንቦት 7 ጋር ቀደም ሲል ያለኝ ግንኙነት አይቋረጥም አለ • "አንዳርጋቸው ይለቀቅ አለበለዚያ ሥልጣኔን እለቃለሁ" አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነት እና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ ወደ ትጥቅ ትግል ካመራባቸው ምክንያቶች አንዱ በሀገር ውስጥ ሰላማዊ ትግል ለማድረግ የሚያበቃ ተቋማዊ ዋስትና ያለመኖሩ ጉዳይ መሆን ያነሱ አንድ ጠያቂ አሁን ባለው ሀኔታስ ንቅናቄን በሀገር ውስጥ በሰላማዊ ሁኔታ የሚያታግሉ ተቋማት አሉ ብሎ ያምን እንደሁ ጠይቀዋል። የንቅናቄው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ «እኒህ ተቋማት ተገንበተው አልቀዋል በሚል ሳይሆን እኒህን ተቋማት ለመገንባት የሚደረገውን ሂደት ማገዝ አለብን በሚል ነው እዚህ ውሳኔ ላይ የደረስነው» ሲሉ መልሰዋል። አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነት እና ዴሞክራሲ ንቅናቄ ከዛሬ 10 ዓመት በፊት የተቋቋመ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ሽብርተኛ ብሎ ከፈረጃቸው ቡድኖች መካከል አንዱ ነበር። ንቅናቄው በቅርቡ ከሽብርተኛ መዝገብ ላይ ስሙ እንዲፋቅ የተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል። \n\nGive me a good title for the article above.
«የሠራዊታችን አባላት በክብር ይሸኛሉ» አርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
302
የግዛቲቱ አስተዳዳሪ ቃል አቀባዩ ለቢቢሲ እንደገለጹት 344 ወንድ ህጻናት ተማሪዎች ተለቀው እንደሚገኙና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ገልጸዋል። ነገር ግን ከሌሎች ምንጮች እየወጡ ባሉ መረጃዎች መሰረት እስካሁንም ድረስ ጥቂት ተማሪዎች በታጣቂዎቹ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ። ለጠፉትና ለታገቱት በመቶዎች የሚቆጠሩ ወንድ ተማሪዎች ኃላፊነቱን ፅንፈኛው ቦኮ ሃራም የወሰደ ሲሆን ከሰአታት በፊት አንዳንድ ህጻናትን የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ለቅቆ ነበር። የግዛቲቱ አስተዳዳሪ ቃል አቀባይ አብዱል ላብራን እንዳሉት ተማሪዎቹ ወደ ግዛቲቱ ዋና ከተማ ካትሲና ሲቲ እንደተወሰዱ ገልጸዋል። አክለውም ተማሪዎቹ የሚታዩበት ቦኮ ሀራም የለቀቀው ተንቀሳቃሽ ምስል ትክክለኛ መሆኑን ገልጸው በቡድኑ መሪ ተላልፏል የተባለው መልዕክት ግን መሪውን መስሎ በቀረበ ሰው የተሰራ እንደሆነ አስታውቀዋል። ማክሰኞ ዕለት ባለስልጣናት ታግተዋል ስለተባሉት ህጻናት ቁጥር አነስተኛ ግምታዊ ቁጥር አስቀምጠው የነበረ ሲሆን እስካሁንም ድረስ ግን በትክክል የታገቱት ወንድ ተማሪዎች ምን ያክል እንደሆኑ አይታወቅም ተብሏል። የግዛቲቱ አስተዳዳሪ አሚኑ ቤሎ ማሳሪ ከሮይተርስ የዜና ወኪል ጋር በነበራቸው ቆይታ ''አብዛኛዎቹን ተማሪዎች አስመልሰናል። ግን ሁሉንም አይደለም'' ማለታቸው ተገልጿል። ኤኤፍፒ ያነጋገራቸው አንዳንድ ሰዎች ደግሞ አሁንም ድረስ ጥቂት ህጻናት በአጋቾቹ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ። የአስተዳዳሪው ቃል አቀባይ አብዱል ላብራን በበኩላቸው ከታገቱት ተማሪዎች መካከል አንዳቸውም ህይወታቸው አላላፈም ብለዋል። ነገር ግን በአንድ ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ አንድ ህጻን የናይጄሪያ ተዋጊ ጄቶች በተኮሱት ጥይት አንዳንድ ተማሪዎች ተገድለዋል ሲል ይታያል። ምንም እንኳን ተማሪዎቹ እንዴት ባለ ሁኔታ ሊለቀቁ እንደቻሉ የ... Continue the article for another 4000 characters max:
ተገለጸ ነገር ባይኖርም ተማሪዎቹ በእርግጥም ስለመለቀቃቸው ግን ከግዛቲቱም ሆነ ከሌላ የመንግስት ኃላፊ ቢቢሲ መረጃ አግኝቷል። ጥቃቱ እንዴት ተፈጸመ ታጣቂዎች በሞተርሳይክል ተጭነው በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቱ ከደረሱ በኋላ ወደ ሰማይ መተኮስ እንደጀመሩና በርካቶችም በፍራቻ ተበታትነው ከአካባቢው እንደጠፉ አንድ የአይን እማኝ ተናግሯል። ካትሲና ግዛት የሚገኘው የመንግሥት አዳሪ ትምህርት ቤት 800 ተማሪዎች ያሉበት ሲሆን ከበባውም የደረሰው ባሳለፍነው ሳምንት አርብ አመሻሹ ላይ ነው። እሁድ ዕለት ደግሞ የናይጄሪያ ጦር ታጣቂዎቹ የተደበቁበትን ስፍራ እንዳገኘውና ከሰራዊቱ አባላትም ጋር የተኩስ ልውውጥ እንደነበርም ተገልጿል። በዚህ የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤት አካባቢ የሚኖሩ ነዋሪዎች ተኩስ ከምሽቱ አምስት ሰዓት አካባቢ እንደሰሙና ለአንድ ሰዓትም የዘለቀ እንደነበር ለቢቢሲ ተናግረዋል። በትምህርት ቤቱ ውስጥ የሚገኙ የፀጥታ ኃይሎች ፖሊስ በቦታው ከመድረሱ በፊት ታጣቂዎቹን መግታት እንደቻሉ ባለስልጣናት አስረድተዋል። የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ የትውልድ ቦታ በሆነችው ካትሲና የደረሰው ጥቃት መንግሥት በደህንነት ቁጥጥር ላይ ያለውን ቸልተኝነት ያሳየ ነው በሚል ከፍተኛ ትችት እየደረሰበት ነው። በሃምሌ ወር ቡድኑ ባወጣው ቪዲዮ ግዛቱን እያስፋፋ መሆኑንና በአገሪቷ ሰሜን ምዕራብ ክፍልም መግባቱን አስታውቋል። በአካባቢው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መንግሥት "ሽፍቶች" አደረሱት ባሉት ጥቃቶች ተገድለዋል። እነዚህ "ሽፍቶች የተባሉት የወንጀለኞች ቡድን ከቦኮ ሃራም ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንዳላቸው ግልፅ አይደለም። ሆኖም ከአልቃይዳ ጋር ጥብቅ ቁርኝት አለው የሚባለው አንሳሩ የተባለ ሌላ ቡድን በግዛቲቱ በከፍተኛ ሁኔታ ይንቀሳቀሳል። ቦኮ ሃራም ከ2009 ጀምሮ አስከፊ የሆነ የሽምቅ ውጊያ እያካሄደ ሲሆን በተለይም በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በኩል አትኩሮቱን አድርጓል ። በዚህም ግጭት በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሞተዋል እንዲሁም ከሁለት ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ቤት ንብረታቸውን ትተው ተፈናቅለዋል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እንደሚለው በያዝነው የፈረንጆቹ ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ብቻ ከ1 ሺ 100 በላይ ሰዎች በሰሜናዊ ናይጄሪያ በሽፍታዎች የተገደሉ ሲሆን መንግሥት እስካሁን ተጠያቂዎችን ለሕግ ማቅረብ አልቻለም።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
444
Title: የሌሴቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ከቀድሞ ባለቤታቸው ግድያ ጋር በተገናኘ ከሥልጣናቸው ሊለቁ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት ገዢው ፓርቲ ' ኦል ቦሳቶ ኮንቬንሽን' ቃል አቀባይ የሆኑ አንድ ግለሰብ እንደገለጹት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶማስ ታባኔ የፊታችን ማክሰኞ ለካቢኔ አባላት የሥራ መልቀቂያቸውን እንደሚያስገቡ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሥራቸው የሚለቁበት ምክንያት በይፋ ባይገለጽም፤ ባለፈው ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀድሞ ባለቤታቸው በተገደለችበት አካባቢ ከነበረ ተንቀሳቃሽ ስልክ ጋር የተደዋወሉበት ማስረጃ እንዳለው በመግለጽ፤ ፖሊስ ለጥያቄ እንደሚፈልጋቸው ማስታወቁ ምክንያቱ እንደሆነ ተገምቷል። • የሌሶቶ ቀዳማዊት እመቤት በፖሊስ እየተፈለጉ ነው • "ዕፀ ፋርስ በመሸጥ ልጆቼን አሳድጋለሁ" የሌሴቶዋ አምራች ጠቅላይ ሚኒስትር ቶማስ ታባኔ በጉዳዩ ላይ እስካሁን ምንም ያሉት ነገር የለም። የሌሶቶ ፖሊስ ከሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የቀድሞ ባለቤት ግድያ ጋር በተያያዘ የአሁኗን ቀዳማዊ እመቤት ለጥያቄ እንደሚፈልጋቸው ቢገልጽም ቀዳማዊት እመቤት ማይሲያህ ታባኔ ግን የት እንደሚገኙ አልታወቀም። ፖሊስ እንዳለው ቀዳማዊት እመቤት ማይሲያህ ክስ ባይቀርብባቸውም ለጥያቄ ይፈለጋሉ። የቀድሞዋ ቀዳማዊት እመቤት ሊፖሌሎ ታባኔ እንቆቅልሽ በሆነ መልኩ መሞታቸው ከተሰማ በኋላ የሃገሬው ዜጎች ሆነ ተብሎ የተሸፋፈነ ጉዳይ እንደሆነ ሲገልጹ ቆይተዋል። በአውሮፓውያኑ 2017 የተገደሉት የቀድሞዋ ቀዳማዊት እመቤት ጉዳይን ለማጣራትና የአሁኗ ቀዳማዊት እመቤት የት እንደሚገኙ ለማወቅ የሌሴቶ ፖሊስ የዓለም አቀፍ ሕግ አስከባሪ ተቋማትን እርዳታም ጠይቋል። • እግራቸው አሜሪካ ልባቸው አፍሪካ ያለ የሆሊውድ ተዋንያን ሟች ቀዳማዊት እመቤት ከባለቤታቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ታባኔ ጋር በወቅቱ ተለያይተው የነበረ ቢሆንም ፍቺ ግን አልፈጸሙም። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ከአሁኗ ቀዳማዊት እመቤት በወቅቱ እጮኛቸው ከነበሩት ማይሲያህ ታባኔ ጋር ግንኙነት መስርተው ነበር። ሁለቱም ሴቶች እኔ ነኝ ቀዳማዊት እመቤት በሚል ፍርድ ቤት እስከ መካሰስ ደርሰው ነበር። ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን ካጣራ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቀድሞ ባለቤታቸው ጋር ይፋዊ ፍቺ እስካልፈጸሙ ድረስ ሊፖሌሎ ታባኔ ቀዳማዊት እመቤት ሆነው እንዲቀጥሉ ብይን አስተላልፏል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
253
Doc to summarize: ይህ የሚሆነውም ከሃያ ዓመታት በኋላ ተዘግቶ የነበረው የሁለቱ አገራት ድንበር እንደገና ዛሬ መከፈቱን ተከትሎ ነው። በድንበር መክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሁለቱን አገራት ወታደሮች ጨምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከሁለቱም ሃገራት መሪዎቹን አጅበዋቸው ነበር። ዋነኛ የጦር ግንባር ሆነው ለሁለት አስርት ዓመታት በቆዩት የቡሬና የዛላምበሳ የድንበር አካባቢ መሪዎቹ ተገኝተው ነበር። • ኢትዮጵያና ኤርትራ፡ አዲስ ዓመትን በቡሬ ግንባር • የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት 20ኛ ዓመት - መቋጫ ያላገኘ ፍጥጫ ከ1992 ዓ.ም ጦርነት በኋላ የሁለቱን አገራት ህዝቦች የሚያደርጉትን ንግድና እንቅስቃሴን ገትቶ የቆየውን ግንብ ትናንት የሁለቱ አገራት ወታደሮች መንገዶችን በመክፈት በድንበር ላይ ለእንቅስቃሴ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ጥረት ሲያደርጉ ነበር። በተባበሩት መንግሥት አሸማጋይነት በአውሮፓውያኑ 2000 የተደረገው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ሳይሆን መቆየት አገራቱን በባላንጣነት አቆይቷል። ወታደሮችን ከድንበር አካባቢ እንዲለቁ ማድረግም የኤርትራ ዋነኛ ፍላጎቷ የነበረ ሲሆን ኢትዮጵያ በ2000 የተደረገውን የድንበር ኮሚሽኑን ጥሳለች ተብላ ተወቅሳበታለች። አሁን ሁለቱም አገራት በቅርቡ በተፈራረሙት የሰላም ስምምነት ከ1990ዎቹ መጨረሻ አንስቶ ምንም ዓይነት ግንኙነት ያልነበራቸውን ሁለቱን አገራት ግንኙነት በማይታመን መልኩ እየለወጠ ይገኛል። የጊዜ ሠሌዳ • ግንቦት 16/1985 ዓ.ም፡ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ነፃ መውጣቷ በይፋ ታወጀ • ሚያዚያ 28/90 ዓ.ም፡ የድንበር ጦርነቱ ተጀመረ • ሰኔ 11/1992 ዓ.ም፡ ጦርነቱን ለማቆም ስምምነት ተፈረመ • ታህሳስ 03/1993 ዓ.ም፡ የአልጀርስ የሰላም ስምምነት ተፈረመ • ሚያዚያ 05/1994 ዓ.ም፡ የኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ኮሚሽን ይግባኝ የሌለውን ውሳኔውን አሳወቀ \nSummary in the same language as the doc:
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ በኢትዯጵያና በኤርትራ ድንበር ላይ ለዓመታት ሰፍረው የነበሩት የኢትዮጵያ ወታደሮች ከዛሬ ጀምሮ ለቀው መውጣት እንደሚጀምሩ አስታወቁ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
222
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በደብረ ማርቆስ ማረሚያ ቤት እሳት ተነሳ\nSummary: ታራሚዎች ያስነሱትን አመፅ ተከትሎ የደብረ ማርቆስ ማረሚያ ቤት ለእሳት አደጋ መዳረጉን የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር አስታወቀ።\nArticle (Max 500 characters):
የደብረ ማርቆስ ማረሚያ ቤት እሳት አደጋ የማረሚያ ቤቱ ምክትል መምሪያ ሃላፊ እና የታራሚዎች አያያዝና አስተዳደር ቡድን መሪ የሆኑት ምክትል ኮማንደር ባንቴ ጥበቡ ስለሁኔታው ለቢቢሲ ሲያብራሩ፤ አመፁ የተጀመረው ትናንት ምሽት የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቢ ህጉ አቶ ብርሃኑ ጸጋዬ የምህረት አዋጅን በተመለከተ በቴሌቭዥን የሰጡትን ዝርዝር ተከትሎ እንደሆነ ተናግረዋል። ከምክትል ኮማንደር ባንቴ መረዳት እንደቻልነው ታራሚዎቹ በምህረት አዋጁ ተጠቃሚ አንሆንም የሚል ዕምነት አድሮባቸዋል። • በደሴ ከተማ የሸዋበር መስጂድ ላይ በደረሰ ጥቃት ሰዎች ተጎዱ • የቤተ ክርስትያኗ የክፍፍል እና የውህደት ጉዞ ትናንት ምሽት ቁጣቸውን ሲያሰሙ የነበሩ ታራሚዎችን ማረጋጋት ተችሎ እንደነበር የተናገሩት ም/ ኮማንደሩ ''ዛሬ ጠዋት ግን የታራሚዎች ማደሪያ በር ከተከፈተ በኋላ ታራሚዎች በሮችን ገነጣጠሉ ከ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
149
Title: ዘሩባቤል ሞላና በአነቃቂ መንፈስ የታሸው 'እንፋሎት' አልበሙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አልበሙ 15 ሙዚቃዎችን ይዟል። ሃገርን፣ ፍቅርን፣ ጉበዝናን፣ ሕይወትን፤ በመንፈሳዊ ቃና ይዳስሳል፣ ያነሳሳል፣ በግጥም ብቻ ሳይሆን በዜማም ይፈውሳል፤ እንፋሎት። እንፋሎት መቼ ተፀነሰ? ቢቢሲ አማርኛ ለዘሩባቤል ሞላ ያቀረበው የመጀመሪያው ጥያቄ. . . «ያው እንግዲህ አርቲስት ስትሆን፤ ወይም ደግሞ ጊታር ይዞ እንደሚጫወት አንድ ዘፋኝ ራስህን ካየህ አንድ ዓላማ ይኖርሃል፤ አልበም የሚባል። ነጠላ ዜማም ሊሆን ይችላል። ይህንን ሥራ ለመሥራት ወደ አምስት ዓመት ገደማ ፈጅቶብናል። ወደ መጨረሻ አካባቢ ላይ የገቡ አዳዲስ ሥራዎችም አሉ። ሙዚቃዎቹን ከሠራን በኋላ አሁን በቅቷል፤ እንፋሎቱ ወጥቷል፤ ሰው ሊመገበው ወይም ሊሰማው ይገባል ብለን ስናስብ ነው ይህንን አልበም ያወጣነው። ግን በጠቅላላው አምስት ዓመት ገደማ ፈጅቶብናል፤ ያው አንዱን ስንጥል አንዱን ስናነሳ።» • ድምፅ ፈታዮቹ መረዋዎች የመካኒሳ ሴሚናሬ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ልጅ ነው ዘሩባቤል። መቅረዝ የተሰኘው የፕሮቴስታንት እምነት የሙዚቃ ቡድን አባልም ነበር። ሚካኤል በላይነህ 'የነገን ማወቅ' ብሎ ባቀነቀነው ሙዚቃ ቪድዮ ክሊፕ ላይ ጊታሩን ይዞ ሲወዛወዝ ብዙዎች ተመልክተውታል። ወገኛ ነች፣ እስከመቼ፣ እንደራሴ፣ ልብሽ ይፋካ. . . ከዘሩባቤል ቀደምት ሥራዎች መካከል ጥቂቶቹ ናቸው። «ሙዚቃን በሥርዓቱ የያዝኩት፤ ወይም የእኔ የተሰጠኝ ችሎታዬ ይሄ ነው ብዬ ያመንኩበት ሰዓት መቅረዝ የሙዚቃ ቡድን ውስጥ እያለን ነው፤ ረዘም ያለ ጊዜ ነው። አስራምናምን ዓመት ገደማ መሆኑ ነው።» «ሁሉም ሥራዎቼ መንፈሳዊ ናቸው. . .» ዘሩባቤል ሙዚቃን 'ሀ' ብሎ የጀመረው መቅረዝ ውስጥ ነው፤ መንፈሳዊ ሙዚቃ በመጫወት። 'መንፈሳዊ ተብሎ ከሚታወቀው የሙዚቃ ዘርፍ ወደ ዓለማዊው መጥቻለሁ ብለህ ታስባለህ?' «እውነት ለመናገር ለእኔ ሁሉም መንፈሳዊ ናቸው። ዓለማዊ ተብሎ የሚታሰበውም መንፈሳዊ ነው። የሚያስተላልፈው መልዕክት ምንድነው የሚለው ነው። ዓለማዊ የተባለውም እኮ ዓለማዊ ያስባለው ከበስተጀርባው ያስተላለፈው ደስ የማይል መልዕክት አለ ማለት ነው።» እንፋሎት፤ መነሳሳትን የሚሰብኩ፤ ጥንካሬን የሚያጋቡ፤ መልካምነትን የሚያስተጋቡ ሙዚቃዎች ስብስብ ነው። እንደው ይህ መንፈስ የመጣው ሥራዎቼ መንፈሳዊ ናቸው ብለህ ከማሰብህ ነው ወይ? ለዘሩባቤል ያነሳንለት ጥያቄ። • ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ የቀመመው ሮፍናን «አዎ። ሰው አልበምህን ሰምቶ ያዘነ እንዲፅናና፣ የደከም እንዲበረታ፣ የወደቀ እንዲነሳ፣ በአንተ ዘፈን፤ አንተ በሠራኸው ሙዚቃ ይህንን መልዕክት ማስተላለፍ ካልተቻለ. . .እንግዲህ ምንድነው መፈጠራችን ዋናው ዓላማው። ሰው ሲሰማው መፅናናትን ካላገኘ፤ የአልበም ማውጣት ምንድነው ጥቅሙ? ይሄ የእኔ እምነት ነው ከድሮም ጀምሮ። አንድ የሆነ ይዘት ያለው ሙዚቃ ይዘህ መጥተህ ሰው ሲስቅ፣ ሲዝናና፣ ሲነሳሳ ማየት በጣም ትልቅ ደስታ ነው፣ ዕድልም ነው፤ እውነት ለመናገር።» ዘሩባቤል ከአልበሙ በፊት የለቀቃቸው ነጠላ ሥራዎቹ በቪድዮ ክሊፕ ተቀምረዋል። ታድያ እኒህ ቪዲዮዎች በጎ መልዕክትን ለማስተላለፍ ያለሙ ናቸው። «አንዳንዴ ቤት ቁጭ ብዬ ከቤተሰብ ጋር የማያቸው የሙዚቃ ክሊፖች እጅግ በጣም የሚያሳፍሩና አባቴን ቀና ብዬ እንዳላየው የሚያደርጉ ናቸው። እኔ የምሠራቸው ክሊፖች ማንም ሰው ሊያያቸው የሚችሉ፤ እናት ከልጇ ጋር ቁጭ ብላ፤ አባት ከልጁ ጋር ቁጭ ብሎ ሊያያቸው የሚችላቸው መሆን አለባቸው ብዬ ነው የማምነው። ቤተ-ዘመድ እያየው የማያፍርበት ቪዲዮ መሆን አለበት። መልዕክት ያለው ቪዲዮ መሥራት ነው የሚያስደስተኝ።» መንፈሳዊና ዓለማዊ ሙዚቃን የምትለየው ቀጭን መስመር ዘሩባቤል 'አባቴ ዘፈን ሐጥያት ነው ብሎ የሚያስብ ሰው ነው' ሲል...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
423
Doc to summarize: ፕሬዚዳንቱ ይህንን የተናገሩት ከኃገሪትዋ ውስጣዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በትናንትናው ዕለት ከመንግስት መገናኛ ብዙኃን ጋር ባደረጉት ቆይታ ነው። የነዚህን ወደቦችን አገልግሎት ውጤታማነት ለመጨመር የማደስ፣ የማስፋትና የማሳደግ ስራዎች ለማከናወን እቅድ መያዙን ፕሬዚዳንቱ አብራርተዋል። • "የኤርትራ መሬት ያልተመለሰው በህወሓት እምቢታ ነው" ፕ/ት ኢሳያስ • ስለ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ምን ያህል ያውቃሉ? "ወደቦቹን ስናሻሽል ኢትዮጵያን ብቻ እያሰብን አይደለም፤ ዋነኛ ትኩረታችን ቀይባሕር በቀጠናው ላይ ያላትን ቦታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ሰፋ ያለ አገልግሎት እንዲሰጡ ያለመ እቅድ ነው" ብለዋል ፕሬዚዳንቱ "ከተጋገዝን የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ ስለምንችል በአካባቢው ኢኮኖሚያዊ ውህደት መፍጠር" አንዱ የመንግስታቸው ዓላማ መሆኑን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ከወደቦች በተጨማሪ ከመንገድ ግንባታ ጋር የተያዙ እቅዶችም ላይ መረጃ የሰጡ ሲሆን፤ በዚህም ኢትዮጵያንና ኤርትራን የሚያገናኙ መንገዶችም የሚያስፈልጋቸውን ጥገናም ሆነ ግንባታ ለመስራት መንግሥታቸው አቅዷል ብለዋል። በዚህም መሰረት ከአሰብ በደባየሲማ ኢትዮጵያን የሚያገናኘውን መንገድ የማስፋት፤ ከምጽዋ በደቀመኃሪ አድርጎ ዛላምበሳ፤ ከአስመራ በመንደፈራ፣ ራማን የሚያገናኙት የአስፋልት መንገዶች ደግሞ የማሻሻል ስራዎች በዚህ አመት እንደሚጀመሩና፤ የተጀመሩትም እንደሚጠናቀቁ ገልፀዋል። ፕሬዚዳንቱ በሃገሪቱ ውስጥ ያሉ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን፣ ኢንቨስትመንት፣ የኑሮ ውድነት እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች ላይ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። ከዚህም መካከል ለሁለት አስርት አመታት ሲንከባለል የመጣው የመንግሥት ሰራተኞች ደመወዝ ማስተካከያ ጥያቄ ላይ ምላሽ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ ሰራተኞች አስፈላጊውን የኑሮ ወጪ የሚሸፍንላቸው በቂ ደመወዝ እንዳልነበራቸው አምነዋል። መንግሥታቸው ይህንን ችግር ለመፍታት ከሁለት አመታት በፊት የደመወዝ ማስተካከያ ማድረግ መጀመሩን ጠቁመው፤ በደመወዝ ማስተካከያው ሂደት እስከ አሁን ጭማሪው ያልደረሳቸው የመንግስት ሰራተኞች የሁለት ዓመት ድምር እንደሚደርሳቸው ፕሬዚዳንቱ ገልፀዋል። መንግሥት የደመወዝ ማስተካከያ አሰራሩንም ለመተግበር እክሎች እንደገጠሙት የገለፁት ፕሬዚዳንቱ ይህም በሃገሪትዋ "ተገቢ ባልሆኑ ምክንያቶች" የሸቀጦች ዋጋ ንረት በመፈጠሩ ነው ብለዋል። "መንግሥት ይህ ኢ-ምክንያታዊ የሆነ የዋጋ ንረትን በቸልታ አያልፈውም ፤ እርምት ይወስዳል" በማለት አስጠንቅቀዋል ያለውን የዋጋ ንረት ለማስተካከልም ባለፉት ዓመታት መንግሥት የቤት ኪራይ፣ ስጋ እና የታሸገ ውሀ ላይ የዋጋ ተመን ማድረግ እንደጀመረ ምንጮች ይገልጻሉ። የመኖርያ ቤቶች ግንባታ ዋነኛው የሀገሪትዋ ቁልፍ ችግር እንደሆነ ያወሱት ፕሬዚዳንቱ መንግሥት ይህንን ችግር ለመፍታት ብሎ የጀመራቸው የቤቶች ግንባታ ቢጀምርም፤ ያላለቁ ቤቶች ግን በርካታ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። • ወደ አሥመራ ለመጓዝ ማወቅ የሚገባዎ 6 ነጥቦች • ኤርትራ በዶይቼ ቬለ ዘገባ ሳቢያ የጀርመን አምባሳደር ማብራሪያ እንዲሰጡ ጠየቀች በሂደትም መንግሥት ጥናት አካሂዶ አዋጪ ሆኖ ከተገኘ በቤቶች ግንባታ የውጪ ተቋራጮች ጭምር ለማሳተፍ ሀሳብ እንዳለ የገለጹት ፕሬዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ፤ ያላለቁ እቅዶች ስላሉ በዚህ አመት የሚሰሩ ስራዎችን ለማስቀመጥ ትንሽ ከባድ እንደሆነ በመጠቆም ዝርዝርም ሆነ ቀነ ገደብ ከማስቀመጥ ተቆጥበዋል። ፕሬዚዳንቱ አንዳንድ ሃገሪቷ ያሉባትን ችግሮች በግልፅ ከመናገር ወደኋላ ያላሉ ሲሆን በተለይም ባለፉት 20 ዓመታት "አክስሮናል" ያሉትን የትምህርት ዘርፍ ፖሊሲ ለሀገሪትዋ ኢኮኖሚ ዋነኛው ምሰሶ በመሆኑ ስር ነቀል ለውጥ...\nSummary in the same language as the doc:
የምፅዋና የአሰብ ወደቦች የሚሰጡትን አገልግሎት የማሻሻል ስራዎች እየሰሩ እንደሆነ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በትናንትናው ዕለት ተናግረዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
396
Content: ከተለያዩ አቅጣጫዎች ድንበር አቋርጠው ወደ ሀገሪቱ የሚገቡ ሕገ ወጥ መሳሪያዎች የመያዛቸው መረጃ መሰራጨት ከጀመረ ውሎ አድሯል። ባለፉት ጥቂት ወራት ባልተለመደ መልኩ መዲናዋ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ ክልሎች ህገወጥ የመሳሪያ ዝውውር መበራከቱ እየተሰማ ነው። • ''የፍርድ ቤቶች ተዓማኒነት እና ገለልተኛነት ይመለሳል'' ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ • የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? • "በፍትህ ተቋማት ላይ የለውጥ እርምጃ ይፋ ይሆናል" ጠ/ሚ ዐብይ በትናንትናው እለት ፌደራል ፖሊስ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስታወቀው ከሃምሌ 1፣ 2010 ዓ. ም. እስከ ጥቅምት 20፣ 2011 ዓ. ም. 2,516 የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ መያዛቸውንና 7,832 የጦር መሳሪያ ጥይቶችም ወደ ሀገር ውስጥለመግባት ሲሉ መያዛቸውን አስታውቋል። ይህም ብዙዎችን ምን እየተካሄደ ነው ?የሚል ስጋት ውስጥ ከትቷል። መንግሥት ምን እያደረገ ነው ? የሚል ጥያቄም በስፋት እያስነሳ ነው። ሕገ ወጥ የመሳሪያ ዝውውሩ በጉልህ ከታየባቸው ክልሎች የአማራ ክልል በዋነኛነት ይጠቀሳል። የክልሉ የጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ብርጋዴር ጄነራል አሳምነው ጽጌ እንደሚሉት በመተማና ሌሎችም ከተሞች በኩልም ሕገ ወጥ መሳሪያ ለማስገባት ሲሞከር ተይዟል። "ስጋቱ ቀላል አይደለም" የሚሉት ኃላፊው፤ እንደ መፍትሔ ክልሉ የፍተሻ ቦታዎችን መምረጡን ተናግረዋል። ሆኖም ከተመረጡ የፍተሻ ቦታዎች ባለፈ የሚገኙ አካባቢዎች ለዝውውሩ እንዳይጋለጡ ከማህበረሰቡ ጋር እየተነጋገሩ እንደሆነም ገልፀዋል። "ከህገ መንግሥት ቀረጻ ጀምሮ ተሳታፊ ነበርኩኝ" - መዓዛ አሸናፊ እሳቸው እንዳሉት ለፍተሻ በተመረጡት አካባቢዎች ስካነር (እቃ በኤሌክትሪክ መሳሪያ የሚፈትሽ) ለመግጠም ከፌደራል መንግስት ጋር እየሰሩም ነው። ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሕገ ወጥ መሳሪያ ዝውውር ስማቸው ከሚነሱ ክልሎች ሌላው ነው። ክልሉ ከደቡብ ሱዳን ጋር እንደመዋሰኑ በዋነኛነት ናኮሞ በተባለ ልዩ ወረዳ ሕገ ወጥ መሳሪያዎች እንደሚገቡ የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አበራ ባየታ ተናግረዋል። ቡዋ አልመሀል በተባለ ኬላ አልፎ አልፎም ከመሀል ሀገር መሳሪያ እንደሚገባ ተናግረው፤ ሕገ ወጥ መሳሪያዎችን በግንባር ቀደምነት "በፍተሻ እንይዛለን" ብለዋል። በዘላቂነት የሕገ ወጥ መሳሪያ ዝውውርን ለመግታት ደግሞ በክልሉና በፌደራል መንግሥት ጥምረት የተዋቀረ ግብረ ሀይል ማቋቋማቸውን ጠቁመዋል። ሕገ ወጥ መሳሪያ ዝውውር የክልሎች ብቻ ሳይሆን የመዲናዋ የአዲስ አበባ ራስ ምታትም ከሆነ ሰነባብቷል። በተለይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ የመግባታቸው ዜና በተደጋጋሚ እየተሰማ ነው። የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ዳደ ደስታ፤ በግለሰቦች ወይም በአነስተኛ ቡድኖች ሊያዙ የሚችሉ ሕገ ወጥ መሳሪያዎች መሰራጨታቸው ሀይል መጠቀም የመንግሥት ብቻ የሆነ ስልጣን ሆኖ ሳለ በሌሎች ሰዎች፣ ቡድኖችና ድርጅቶች እጅም እየገባ መሆኑን እንደሚያሳይ ያስረዳሉ። • ኦብነግ የፖለቲካ አላማውን በሰላማዊ መንገድ ለማከናወን ተስማማ • «ኻሾግጂ አደገኛ ሰው ነበር» የሳዑዲው ልዑል • "የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ አደገኛ ነው የሚሉትን የሕገ ወጥ መሳሪያ ዝውውር፤ በክልሎች ከሚነሱ ግጭቶች፣ ከፕሮፓጋንዳ መሳሪያነቱ እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ ድርጅቶች ጋርም ያያይዙታል። እነዚህ መሳሪያዎች በዘራፊዎች ወይም ሕገ ወጥ የፖለቲካ አላማ ባላቸው ሰዎች እጅ ሊገቡ የሚችሉበት እድል መኖሩ፤ መንግሥትን ሀይል ከማሳጣቱ ባሻገር ህብረተሰቡን አደጋ ላይ የሚጥልም...\nThe previous content can be summarized as follows:
ነዳጅ ጭኖ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ይጓዝ የነበረ መኪና በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንደ ውሃ አካባቢ ተገልብጦ፤ ፖሊሶች ባደረጉት ፍተሻ ወደ 1,291 የቱርክ ሽጉጥ እንዲሁም 97 ክላሽ በቁጥጥር ስር የመዋሉ ዜና የተሰማው ከጥቂት ቀናት በፊት ነበር።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
443
Title: "አቀደች፣ አለመች፣ አሳካች" በሚል መሪ ቃል ጀግኒት ኮንፈረንስ ተጀመረ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ጀግኒትን የመረቋት ሴት ሚንስትሮች "አቀደች፣ አለመች፣ አሳካች" በተሰኘ መሪ ቃል የተጠነሰሰችው ጀግኒት፤ ዘላቂነት ያላት ንቅናቄ ብትሆንም፤ በመነሻ ቀኗ የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል። የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚንስትር ወ/ሮ ያለም ጸጋይ እንደሚሉት፤ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አንቱታን ያተረፉ እንስቶች ተሞክሯቸውን የሚያካፍሉባቸው መድረኮች ይዘጋጃሉ። ከውጣ ውረዳቸው በርካታ ሴቶች እንደሚማሩም ተስፋ ያደርጋሉ። •የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? •"ሌሎች ሴቶች ላይ የአሲድ ጥቃት ሳይ ይረብሸኛል፤ ህመሜን ያስታውሰኛል" ካሚላት መህዲ •''የፍርድ ቤቶች ተዓማኒነት እና ገለልተኛነት ይመለሳል'' ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ በእርግጥ ጀግኒትነት፣ ከግብ መድረስ፣ ለሴቶች አዲስ ነገር አይደለም። ንቅናቄዋ የስኬት ታሪኮችን አጉልታ እንድታወጣ ተወጠነች እንጂ። ወደኋላ መለስ ብለው፤ በጨቋኝ ማህበረሰብ ውስጥ ታግለው ከፍታ ላይ የደረሱ አያቶቻችንን እንዲሁም እናቶቻችንን በማጣቀስ፤ ፈተና ቢበዛም ድል የሴቶች መሆኑን ይናገራሉ። የጀግኒትነት መንፈስ ከትውልድ ትውልድ ይሻገር ዘንድ ተስፋ ሰንቀው፤ "ሁላችንም ጀግኒት ነን፤ ከድሮውም የነበረውን ነገር አጉልተን ማውጣት ፈልገን ነው እንጂ " ይላሉ። ማህበረሰቡ "ሴቶች ይህን አይችሉም" "ያ ይከብዳቸዋል" የሚል የተዛባ አመለካከት ለዓመታት አስተጋብቷል። ይህም በአንድ ጀንበር የሚለወጥ አይደለም። "ለውጥ የሚመጣው በሂደት ነው" ይላሉ ሚንስትሯ። ለውጡን ለማፋጠን መሰል አይን ገላጭ ንቅናቄዎች አስፈላጊ እንደሆኑም ያምናሉ። በንቅናቄዋ የሚሳተፉት ሴት ሚንስትሮችና የእኩልነት አቀንቃኞች ብቻ ሳይሆኑ መላው ማህበረሰብ ይሆናል። ስለዚህም ከመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አንስቶ የተምሳሌት ሴቶች ተሞክሮ የሚዘከርባቸው መድረኮች ይሰናዳሉ። በዋነኛነት፤ መውደቅ መነሳት የስኬት መንግድ መሆኑን ለታዳጊ ሴቶች ማስገንዘብ ይሻሉ። ሴቶችን ማነሳሳት ቀዳሚ ግባቸው ይሁን እንጂ ንቅናቄው ወንዶችንም ያማከለ ነው። "ወንዶችም አጋርነታቸውን እንዲገልጹ እንፈልጋለን፤ የሁሉም ማህበረሰብ ንቅናቄ ነው" ሲሉ ወ/ሮ ያለም ያስረግጣሉ። አገሪቱ ባለችበት ነባራዊ ሁኔታ እዚህም እዚያም የብሔር ግጭቶች ሲቀሰቀሱ ይስተዋላል። የብዙዎች ህይወት እየቀጠፈ ባለው ግጭት ቀዳሚ ተጎጂዎች ደግሞ ሴቶችና ህጻናት ናቸው። ይህን እውነታ ታሳቢ በማድረግም የጀግኒት የመጀመሪያ ምዕራፍ ንቅናቄ፤ የሴቶችን ተጋላጭነት መቀነስ ላይ አተኩሯለች። ሚንስትሯ በየማህበረሰቡ ያሉ በግንባር ቀደምነት ሴቶችን ያማከሉ ባህላዊ ግጭት አፈታቶች ጎልተው እንዲወጡ፣ እንዲተገበሩ ማድረግም ለችግሩ ጊዜያዊም ቢሆን መፍትሄ እንደሚሰጥ ያምናሉ። ጀግኒት ሙያ እና እድሜ ሳትለይ "ጀግኒት ጀግኒትን ትቀርጻለች" በሚል የመማማሪያ መድረክ እንድትፈጥር ይሻሉ። በግብርና፣ በምህንድስና. . . በሁሉም ዘርፍ። ንቅናቄዋ በባለስልጣኖች ወይም ተደማጭነት ባላቸው ሴቶች የምትገደብ ሳትሆን፤ መሬት ላይ ወርዳ በመደበኛው ማህበረሰብ የእለት ከእለት ህይወት ተጨባጭ ለውጥ የምታመጣ ስለመሆኗም ወ/ሮ ያለም ተናግረዋል። ሚንስትሯ፤ ንቅናቄዋ ዘላቂ ለውጥ እንደምታመጣ "ሴቶች በህይወት ተሞክሯቸው ላይ ተመስርተው እንዴት ችግሮች እንደሚታለፉ በተግባር ስለሚያሳዩ ይሳካል" ሲሉ ያስረዳሉ።
amh_Ethi
test
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
350