query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
7c4d5f4618e84263f99006f49aef9ed4
7c4d5f4618e84263f99006f49aef9ed4
አቶ ደመቀ መኮንን ከቢግ ዊን ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫውን እንግሊዝ ካደረገው ቢግ ዊን ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት ጋር ተወያዩ። ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2030 የመቀንጨር ችግርን ለማስወገድ ለምታደርገው ጥረት ፋውንዴሽኑ የሚያደርገውን ድጋፍ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አድንቀዋል።አቶ ደመቀ አያይዘውም ቢግ ዊን ፋውንዴሽን በሀገሪቱ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ለወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ንቅናቄ የሚያደርገው እገዛ ተጠቃሽ መሆኑንም አንስተዋል።የቢግ ዊን ፋውንዴሽን የቦርድ አባላት በበኩላቸው መንግሥት በሁሉም ዘርፎች የሚወስዳቸው ትርጉም አዘል እርምጃዎች የሚያበረታቱ መሆናቸውን ገልጸዋል።የቦርድ አባላቱ በሃገሪቱ ትርጉም ያለው ውጤት እንዲመዘገብ ድጋፋቸው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ማረጋገጣቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
13f10c46ee56ce770196998efec18f8a
df3df6fada481477bd4e8ebe72a52e6c
ኮንሶ ዞን ውስጥ ሰዎች መገደላቸውንና ቤቶች መቃጠላቸው ተገለፀ
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ በነበሩ ቀናት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በደረሰው የጎርፍ አደጋ የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። አርብ ዕለት በምሥራቅ ኢትዮጵያ በምትገኘው የድሬዳዋ ከተማ ላይ የጣለው ከባድ ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ ለአራት ሰዎች ሞት ምክንያት ሲሆን ሌሎች ሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳትን አስከትሏል።ከዚህ በተጨማሪም በጎርፉ ምክንያት ከ30 በላይ ቤቶች የመፍረስ አደጋ የገጠማቸው ሲሆን በሌሎች ንብረቶች ላይም መጠኑ ያልተገጸ ውድመት አጋጥሟል። በተመሳሳይ በደቡብ ክልል ውስጥ በጋሞ ዞን ገረሴ እና ጋጮ ባባ ወረዳዎቾ ለቀናት በተከታታይ የጣለ ዝናብን ተከትሎ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ ሌሎች በሁለት ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት መድረሱን የዞኑ መስተዳደር ገልጿል።በተጨማሪም በዚህ አደጋ 33 የቤት እንሳት የሞቱ ሲሆን 10 ቆርቆሮና 42 የሳር ቤቶች ከነሙሉ ንብረታቸው በመውደማቸው 2757 ሰዎች የመፈናቀል ችግር ላይ ወድቀዋል። እዚያው ደቡብ ክልል ውስጥ በጂንካ ከተማ የጣለ ከባድ ዝናብ ደግሞ በከተማዋ የሚገኝ ወንዝን እንዲሞላ በማድረግ በአካባቢው መሰረተ ልማቶችና ንብረት ላይ ውድመትን አድርሷል።በደቡብ ኦሞ ዞን ባለስልጣንት እንዳስታወቁት ከተማውን ከሌሎች አካባቢዎች ጋር የሚያገናኙ ሁለት ድልድዮች በጎርፍ ተወስደዋል። በተጨማሪም መኖሪያ ቤቶችን ጨምሮ በጎርፍ አደጋው በሰብልና በቤት እንስሳት ላይ ጉዳት ደርሷል።የአየር ትንበያ ባለሙያዎች ቀደም ብለው እንዳስጠነቀቁት በኢትዮጵያና በአካባቢው አገራት ውስጥ ጉዳትን ሊያስከትል የሚችል ከባድ ዝናብ እንደሚጥል ገልጸዋል። ዝናቡ በተከታታይ ሳምንታት ውስጥ የሚቀጥል በመሆኑ ነዋሪዎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉም መክረዋል።
0
17722708031ea16de21951241c8017a9
4c2c41df57ae51f5b033b547dcd66af1
የቀድሞው የካፍ ዋና ፀሀፊ አምር ፋህሚ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኸርበርት ዋከር ቡሽ በተወለዱ በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።በቤተሰባቸው ቃል አቀባይ መግለጫ መሠረት በፓርኪንሰንስና ሌሎች ህመም ምክንያት በፅኑ ታመው ለብዙ ዓመታት በሆስፒታል ክትትል ሲደረግላቸው የቆዩት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ቡሽ ትላንት ማታ ያረፉት ሂዩስተን ቴክሳስ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ነው። ጆርጅ ቡሽ እአአ ከ1989 እስከ 1993 ድረስ የዩናይትድ ስቴትስን የመሩ 41 ኛው ፕሬዚዳንት ነበሩ።በ 1989 መሪ ሆነው ከመመረጣቸው በፊት የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ደብሊው ኸርበርት ዋከር ቡሽ፡ በዓለሙና በአሜሪካ ፖለቲካ መድረክ በምርጫዎች ሲወድቁና ሲነሱ ቆይተዋል። በርሳቸው አመራር ወቅት የሃገሪቱ ኢኮኖሚ እየወደቀ በመምጣቱና የሥራ አጡ ቁጥር በመብዛቱ በ1992 ዳግም ተመርጠው ወደ ኃይት ሃውስ ለመግባት ያደረጉት ጥረት አልተሳካላቸውም። በምርጫው ተሸንፈው ወጥተዋል።በፕሬዘዳንትነት በቆዩባቸው 4 ዓመታት ሚስተር ቡሽ በፓናማ ላይ ወታደራዊ ዘመቻ አዘው በወቅቱ የነበሩትን አምባገነን መሪ ማኑኤል ኖሪዬጋን ከሥልጣን አባረዋል። ኋላም የኢራቁ መሪ ሳዳም ሁሴን በነዳጅ ዘይት ሃብታሟ ኩዌት ላይ ወረራ እንዳያካሂዱ ለመከላከል ጦርነት መክፈታቸው ይታወሳል።ጆርጅ ደብሊው ኸርበርት ዋከር ቡሽ ሃገራቸውን ማገልገል የጀመሩት በወጣትነት ዕድሜያቸው ነው። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የባህር ኃይል ተዋጊ ጄት በማብረር የጃፓን ዒላማዎችን ደብድበዋል። ያኔ ገና የ18 ዓመት ወጣት ነበሩ።ፕሬዘዳንት ደረጃ ከመድረሳቸው በፊትም በተለያዩ ቁልፍ ሥልጣኖች አገልግለዋል።· በ1970 የመጀመሪያ ዓመታት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር· ጥቂት ቆየት ብሎም የሪፖብሊካን ፓርቲው ብሄራዊ ኮሚቴ ሊቀ መንበር· በዚያኑ ዓመት በቻይና የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳዳርና· የአሜሪካ የደኅንነት ጥበቃ ዋና መሥሪያ ቤት /ዳይሬክተር ሆነው አገልግለዋል።የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኸርበርት ዋከር ቡሽ በወጣትነት ዕድሜ ከተዋወቋቸው ባለቤታቸው ባርባራ ቡሽ ጋር ለ73 ዓመታት በትዳር ቆይተዋል። ባርባራ ቡሽም በ92 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ባለፈው ሚያዝያ መሆኑ ይታወሳል።
0
4b0efd6211c409f1d7d304828897f543
3d8fcd5214ee3aa5e1cbe66ab4ed67d1
በ3 ወራት ፌስቡክ 11.9 ቢ. ዶላር ገቢ፤ ሳምሰንግ 10.8 ቢ. ዶላር ትርፍ አግኘተዋል
-ሀገሪቱ ባለፉት 11 ወራት ከማኑፋክቸሪንግ የኢንዱስትሪ ዘርፍ 254 ነጥብ 7 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መላኩ ታዬ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ የተገኘው ገቢ ከጨርቃጨርቅና አልባሳት፣ ከቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ ከአግሮፕሮሰሲንግና ከፋርማሲቲካልስና ኬሚካል ውጤቶች ናቸው።ቆዳና የቆዳ ውጤቶች 111 ሚሊየን 054 ዶላር፣ ጨርቃጨርቅና አልባሳት 90 ሚሊየን 727፣ አግሮ-ፕሮሰሲንግ 45 ሚሊየን 600 ሺ እንዲሁም ኬሚካልና ፋርማሲቲካልስ 7 ሚሊየን 395 ሺ ዶላር ገቢ መገኘቱን ተናግረዋል።የተገኘው ገቢ ከባለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ24 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ብልጫ እንዳለውም አቶ መላኩ ገልፀዋል። በአጠቃላይ በዘንድሮው የበጀት ዓመት 11 ወራት የተገኘው ገቢ የዕቅዱን 61 ነጥብ 9 በመቶ መሆኑን ጠቁመው፤ ለአፈፃፀሙ መቀነስ የተለያዩ ችግሮች እንዳሉም ተናግረዋል።በአቅም ውስንነት ምክንያት የምርት ጥራት እና ምርታማነት ማነስ፣ ዘለቄታዊ የገበያ ትስስር መፍጠር አለመቻልና የተገኙትንም አሟጦ መጠቀም አለመቻል፣ በየፋብሪካዎቹ የሚያስፈልግ በተለያየ ደረጃ የሚገኝ የሰው ሀይል እጥረትና ምርታማነት አናሳ መሆን፣ የተሳለጠ የግብዓትና ምርት ትስስር ያለመኖር ከችግሮቹ መካከል ይገኙበታል ብለዋል።እንዲሁም የማኔጅመንትና የቴክኒክ ዕውቀትና ክህሎት ውስንነቶች፣ በማስፋፊያም ሆነ በአዳዲስ ኢንቨስትመንት ሂደት ላይ የሚገኙ አምራቾች የኢንቨስትመንት ስራዎቻቸው ከባለሀብቶቹ ውስጣዊ ሁኔታም ሆነ ከውጫዊ ውስንነቶች ጋር በተያያዘ በወቅቱ አለመጠናቀቅ ካሉት ችግሮች መካከል ሲጠቀሱ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኢኮኖሚ አለመረጋጋት ከውጭ ባሉ ገዢዎች ዘንድ መቀዛቀዝና ትዕዛዝን ማዘግየትና መቀነስ ዘርፉን እየተፈታተኑ ከሚገኙት ዋና ዋና ተግዳሮቶች መካከል ይገኙበታል።ችግሮቹን ከስሩ ለመፍታትና በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪነትን ይበልጥ ለማሳደግ የማምረት አቅምን ማጎልበትና ቀጣይነት ያለውና እየሰፋ የሚሄድ የገበያ ምርት ትስስርን ማጠናከርና የአቅም ግንባታ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ አቶ መላኩ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
0
8adfb18a56e77c832c4147e3d1c925b0
39586cca04c5f76b1c0f4522cb6a67f7
ቅድመ ዳሰሳ | ሲዳማ ቡና ከ ስሑል ሽረ
የስሑል ሽረ ተጫዋቾች ለወራት የቆየው የደሞዝ ጥያቄያችን አልተመለሰም በማለት ቅሬታቸው እያሰሙ ይገኛል።በርካታ ክለቦች ከወርሀዊ የደመወዝ ክፍያ ጋር በተገናኘ ጥያቄ እየተነሳባቸው ይገኛል፡፡ ከነዚህም ክለቦች መካከል በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተወዳደረ የሚገኘው ስሑል ሽረ ተጫዋቾቹ ከደመወዝ ክፍያ ጋር በተገናኘ ተደጋጋሚ የይከፈለን ቅሬታን እያሰሙ ይገኛሉ። ቁጥራቸው በርከት ያሉ የክለቡ ተጫዋቾች “እስከ አሁን ምንም አይነት ደመወዝ እያገኘን አይደለም። ለክለቡን አመራሮች በተደጋጋሚ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም አጥጋቢ ምላሽን ማግኘት አልቻልንም። አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ ጥያቅያችን ሰሚ አጥቷል።” ሲሉ ለድረ ገፃችን ቅሬታቸውን ገልፀዋል። የተጫዋቾቹ የደመወዝ ክፍያ ከአራት እስከ ስድስት ወራት ያህል ሳይከፈል መቆየቱንም አያይዘው ነግረውናል፡፡ በደሞዙ አለመከፈል ምክንያትም ችግር ውስጥ እንደሆኑ ገልፀው ክለቡ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።በጉዳዩ ዙሪያ የተጫዋቾቹን ጥያቄ ይዘን ምላሽ እንዲሰጡን የክለቡን ስራ አስኪያጅ አቶ ተስፋይ ዓለምን ብንጠይቅም ምላሽ ለመስጠት ፍቃደኛ መሆን ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሃም የሚመራው ስሑል ሽረ ምንም እንኳን የ2013 የውድድር ዘመን እጣ ፈንታ ባይታወቅም እስካሁን ምንም አይነት ቅድመ ዝግጅት ካልጀመሩ ክለቦች አንዱ ነው፡፡🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻🌼🌻
0
9f7e8b8e858f8204554255aad818da7d
bf9f43bfbcbb876cada56738cd63b8eb
ሎዛ አበራ በማልታ ግብ ማምረቷን አጠናክራ ቀጥላለች
በ3ኛ ሳምንት የማልታ ቢኦቪ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከሁለት ጨዋታ ሙሉ ስድስት ነጥብ የሰበሰቡትን ቢርኪርካራ እና ምጋር ዩናይትድን ያገናኘው እጅግ ተጠባቂ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ባሳለፍነው የውድድር ዘመን አንደኛና ሁለተኛ ሆነው ያጠናቀቁትን ቡድኖች ባገናኘው የማልታ ሴቶች ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታ በመጀመሪያ አጋማሽ በተቆጠሩ ጎሎች በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ባሳለፍነው ሳምንት ኪርፓፕ ዩናይትድን 7ለ1 ከረታው ስብስብ ውስጥ የአንድ ተጫዋቾች ቅያሬ አድርገው ወደ ዛሬው ጨዋታ የገቡት ቢርኪርካራዎች በኩል ሎዛ አበራ በተመሳሳይ ለሦስተኛ ተከታታይ ጨዋታ የቡድኑን የማጥቃት እንቅስቃሴ ከፊት በመሆን በመጀመርያ ተሰላፊነት ስትጀምር ጠንካራ ፉክክር በታየበት የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ እንግዳዎቹ ቢርቢካራዎች የተሻለ መንቀሳቀስ ቢችሉም ያገኟቸውን የግብ እድሎች መጠቀም ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡1ለ1 በተጠናቀቀው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ሀሌይ ቡጊጃ በ28ኛው ደቂቃ ባስቆጠረችው ግብ ባለሜዳዎቹ መምራት ቢችሉም ተከላካይዋ አና ማሪ ሳኢድ በ37ኛው ደቂቃ ላይ ከቅጣት ምት ባስቆጠረችው ግብ ቢርቢካራዎች ለእረፍት በአቻ ውጤት እንዲለያዩ አስችላለች፡፡በዛሬው ጨዋታ ላይ ሎዛ አበራ ግብ ማስቆጠር ባትችልም አሁንም በአራት ግብ ከከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ዝርዝር ውስጥ ትገኛለች። በተመሳሳይ ከክለቡ ጋር ላለፉት አራት ሳምንታት የሙከራ ጊዜ ስታሳልፍ የነበረችውና ዛሬ ረፋድ ላይ ለክለቡ በይፋ ፊርማዋን ያኖረችው እንግሊዛዊቷ የቀድሞ የፖርትስማውዝ ተጫዋች ኢስቴር አኑ ሙሉ ዘጠና ደቂቃውን በተጠባባቂ ወንበር ላይ ማሳለፍ ችላለች፡፡
0
f1f294f6835fbd35ee48ce9bfcb1c9f6
e94127e5e6f58b80e0131074317ed1e7
ዜና ህልፈት | የነቀምት ከተማው ተጫዋች በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አለፈ
ትናንት ማክሰኞ ማታ ምራኡክ ዩ በምትባለው ከተማ ከአንድ ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል ተከትሎ አራት ሺህ የሚሆኑ ሰዎች አንድ የመንግሥት ህንፃ መውረራቸውን የገለፁት የሀገሪቱ ባለሥልጣናት ከዚያም ፖሊሶች ህዝቡን ለመበተን ወደሰማይ የጎማ ጥይት ተኩሰዋል፡፡ ነገር ግን ሰዎች በጸጥታ ኃይሎች ላይ ጣቃት ማድረስ ሲጀምሩ ፖሊሶች መተኮስ ጀመሩ ብለዋል ።ከተገደሉት ሌላ አስራ ሦስት ሰዎች በጥይት መቁሰላቸው ታውቋል። የተገደሉትና የቆሰሉት ሰዎች ቡዳሃ ዕምነት ተከታዮች እንጂ ሮሂንጃዎች እንዳልሆኑ ነው የተዘገበው። አምነስቲ ኢንተርናሽናል በነፃ አካል እንዲመረመር አሳስቧል።
0
31441f712e514bad8f279b475528f4dc
31441f712e514bad8f279b475528f4dc
ምገባው ለ10 ሺህ እናቶች የስራእድል ፈጥሯል
አዲስ አበባ፡- የተማሪዎች ምገባ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ለሚገኙ ከ10 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችና የተማሪ ወላጆች የስራ እድል መፈጠሩን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የትምህርት ቢሮው የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊው አቶ አበበ ቸርነት በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በአዲስ አበባ በሁሉም የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ከመዋዕለ ሕፃናት እስከ ስምንተኛ ክፍል ለሚማሩ ከ300 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች ከጥቅምት ወር ጀምሮ የተማሪዎች ምገባ ተጀምሯል። እነዚህን ተማሪዎች የሚመግቡ እናቶችን በማደራጀት የስራ እድል ለመፍጠር ተችሏል።‹‹ምገባው ከ10 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችና የተማሪ ወላጆች የስራ እድል የፈጠረ ነው።›› ያሉት አቶ አበበ፤ ወላጆች ለልጆቻቸው ምግብ የሚያወጡትን ወጪ ከመቀነስ ባሻገር ይህንን ስራ የሚሰሩት አነስተኛ ገቢ ያላቸው አካላት የተማሪ ወላጆች መሆናቸውን እና የገቢ ምንጭ በማግኘት ላይ እንደሚገኙ አመልክተዋል።‹‹በምገባ ሂደት ላይ በርካታ ችግሮች አሉ። ተደራጅተው የምገባ አገልግሎት የሚሰጡት እናቶች ታክስ ይከፍላሉ። ይህ ደግሞ በስራው ላይ እንቅፋት እየሆነ ይገኛል።›› በማለት ተናግረው፤ እናቶቹ በተደጋጋሚ ‹‹ታክሱ ይቅርልን›› የሚል ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑን አመልክተዋል። በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች የመብራት አለመኖር፤ በመጋቢ እናቶች መካከል ተቀናጅቶ ያለመስራት፤ አልፎ አልፎ ሌሎችም የሚታዩ ችግሮች መኖራቸውን ጠቁመው፤ የመመገቢያና የማብሰያ ቦታዎች በቀጣይ በሚቋቋም ኤጀንሲ ክትትል እየተደረገ የሚሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።በከተማ አስተዳደሩ በተዘጋጀው መመሪያ መሰረት ምገባውን ይበልጥ ለማጠናከር ራሱን የቻለ ኤጀንሲ ለማቋቋም ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 20/2012ወርቅነሽ ደምሰው
1
bad40c2f035309ca7ead1913f4fb567d
fa44d145058c88520843e8cae1dc51b7
ልማት ባንክ በዝናብ የሚለሙ እርሻዎችን ብድር መክፈያ ጊዜ አራዘመ
በምትካቸው የቀድሞው ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ይሾማሉየኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ሲሠሩ የቆዩት አቶ ኃይለየሱስ በቀለ፣ ከቅዳሜ መስከረም 2 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን የሪፖርተር ምንጮች አረጋገጡ፡፡ ከባንኩ ምንጮች የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ከመስከረም 4 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ አቶ ኃይለየሱስ ኃላፊነት ያለባቸው ውሳኔዎችን ከማስተላለፍ የታገዱ ሲሆን፣ ምንም ዓይነት አዲስ ብድር እንዳይፈቅዱ፣ የተፈቀደ ብድር ካለም እንዳይለቀቅ መታገዱን የባንኩ ምንጮች አስታውቀዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ ለምን እንደተነሱ ለማወቅ ከባንድ ቦርድ አመራር እንዲሁም ከአቶ ኃይለየሱስ ለመረዳት የተደረገው ሙከራ አልተሳካም፡፡ የሪፖርተር ምንጮችም የፕሬዚዳንቱ መነሳት ምክንያቱን ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ የመነሳታቸው ጉዳይ ግን ውስጥ ውስጡን ሲነገር መቆየቱን ጠቅሰዋል፡፡ አቶ ኃየለየሱስ የቀድሞው የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ሠርተዋል፡፡ ባንኩ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲጠቀለልና ህልውናው ሲያበቃ በንግድ ባንክ ውስጥ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ጥቂት ጊዜያት አገልግለዋል፡፡ የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ ጌታሁን ናና ልማት ባንክን በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ ቆይተው፣ አዲሱ የመንግሥት አስተዳደር ሥልጣን ከተረከበ በኋላ እሳቸውም ፕሬዚዳንተንቱን ለአቶ ኃይለየሱስ አስረክበው ነበር፡፡ እስካሁን የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ኃይለየሱስ በአሁኑ ወቅት መነሳታቸው ሲታወቅ፣ በእሳቸው ምትክ የቀድሞው የብሔራዊ ባንክ ዋና የኢኮኖሚ ባለሙያና ምክትል ገዥ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) እንደሚሾሙ ከልማት ባንክ የቦርድ አባላት ምንጮች ለማወቅ ተችሏል፡፡ ዮሐንስ (ዶ/ር) የባንኩ የቦርድ አባል በመሆናቸው አባልነታቸው እንዲነሳ ተደርጎ ሺመታቸው በብሔራዊ ባንክ እስኪጸድቅ ድረስ ያለው የአካሄድ ጉዳይ ካሀልሆነ በቀር፣ የልማት ባንክ ቦርድ አባላት እሳቸው እንዲሾሙ ተነጋግረው መወሰናቸው ታውቋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ልማት ፖሊሲ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን እያገለገሉ ነበር፡፡ ዮሐንስ (ዶ/ር) አነጋጋሪ በሆነው የ15 በመቶ የምንዛሪ ተመን ለውጥ ይታወቃሉ፡፡ ይህ ዕርምጃ ስህተት እንደነበርና የታሰበውን ውጤት እንዳላመጣ በቅርቡ በሚዲያ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡
0
306e6f033fed8bfbcaf10560fe8e96f8
09a8f49cc6da4e46292602239eb6a4ce
Hawassa suffer loss as Mekelakeya and Dashen Share Spoils
The fixtures of the new Ethiopian Premier League season were released today in a ceremony held at the Capital Hotel and Spa. The drawing of lots was made in the presence of the management of the Federation, representatives of the 16 clubs, and former players. The first week fixtures are the following:Kidus Giorgis Vs Arbaminch Ketema (Addis Ababa)Sidama Buna Vs Fasil Ketema (Yirgalem)Ethiopia Buna Vs Dedebit (Addis Ababa)Wolaita Dicha Vs Mekelakeya (Boditi)Hawassa Ketema Vs Addis Ababa Ketema (Hawassa)Jimma Aba Bunna Vs Ethio Electric (Jimma)Woldia Ketema Vs Ethiopia Nigd Bank (Woldia)Adama Ketema Vs Diredawa Ketema (Adama)During the assembly, a comprehensive report of the last premier league season was presented to the congregation, and plans were approved for the upcoming season. A law that forces Premier League clubs who finish the season with less than 25 points to be relegated to the 3rd division was among the new changes proposed, but a consensus among the stake holders was not reached. The number of clubs who will be promoted to the Premier League was decreased to 3, with winners of the Super League groups advancing along with a winner of the playoffs between the 2nd placed teams.The registration fee for clubs taking part in the League was raised despite the complaint of many teams. The Federation has received the complaints and stated that it will reconsider the decision.The League is expected to kickoff on October 30 with the dates for the fixtures to be announced in the near future.
0
f1d9f08a568290b9af68e28f34d085db
4ef636a38834b784cc2a5a4809db05b8
በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ነገ አዛምን ይገጥማል
የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ይፋዊ የፌስ ቡክ ገፅ ይዞት በወጣው መረጃ መሰረት በመላው ኢትዮጵያ ከቅያቸው ለተፈናቀሉ እና ችግር ለደረሰባቸው ወገኖች ገቢ ለማሰባሰብ ይረዳ ዘንድ ክለቡ ከሱዳኑ አል ሜሪክ ጋር ነገ ረቡዕ መጋቢት 11 ቀን በ9:00 በያያ ቪሌጅ የገቢ ማሰባሰቢያ ጨዋታ ያደርጋል። – ፋሲል ከነማ ጨዋታውን በቅድሚያ በአዲስ አበባ ስታድየም የማከናወን ዕቅድ የነበረው ቢሆንም ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በደብዳቤ ጥያቄ ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም። ፌዴሬሽኑ ከ23 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ሀሙስ የሚካሄድ በመሆኑ ሜዳው ከ48 ሰዓት በፊት ከጨዋታ ነጻ መሆን ስላለበት ነው ይሁንታውን ያልሰጠው።በመሆኑም ክለቡ በአዲስ አበባ በርካታ ደጋፊዎችን የሚያስተናግድ አማራጭ ስታድየም ባለማግኘቱ የወዳጅነት ጨዋታውን በሱሉልታ ያያ ቪሌጅ ለማከናወን መገደዱን የፌስቡክ ገፁ ጨምሮ ገልጿል።
0
d39f6ffc4f671bbeae24fdc00fefc32e
d39f6ffc4f671bbeae24fdc00fefc32e
ድርድር ለብሩንዲ የፖለቲካ ቀውስና እልባት
የተባበሩት መንግስትታ ድርጅት ዋና ጸሃፊ ባን ኪሙን በተገኙበት አዎንታዊና ገምቢ ውይይት መደረጊን ብሩንዲ አስታወቀች። Mr Ban ትላንት ቡጁምቡራ ሲገቡ ብሩንዲ ካለችበት ቀውስ ለማዳን የአገሪቱ ፕሬዝዳንት Pirrie Nkurunziza’ን እና ሌሎች የሚመለከታቸውን አግኝተው ማነጋገራቸው ተዘግቧል።ለወራት ለዘለቀው የብሩንዲ የፖለቲካ ቀውስ ሁነኛ እልባት ድርድር እንዲቀጥል የምትሻ መሆኑን የብሩንዲ መንግስት ለመንግስቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ ይፋ ማድረጉን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር Nyamitwe ይፋ አድርገዋል።ይሁንና እንዲህ ያለው ድርድር ለፍሬ ይበቃ፥ ሁሉን አቀፍ ይሆን ዘንድ የተቻለውን ያህል የብሩንዲያውያንን ሁሉ ቀልብ መግዛት አለበት፤ ባይ ናቸው።በስደት የሚገኙት የተቃዋሚው ”የብሩንዲ የዲሞክራሲ ግንባር“ መሪ Jean Minai በበኩላቸው በቅርቡ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃል፤ Pirrie Nkurunziza ከተቃዋሚው ጋር መደራደር አይፈልጉም። ምክኒያቱም ብሩንዲ ዛሬ ለምትገኝበት ቀውስ ምክኒያቱ እርሳቸው መሆናቸውን ያውቃሉና፤ ነበር ያሉት።በሌላ በኩል፤ በያዝነው ሳምንት መገባደጂያ ወደዚያ የሚያመሩትን የአፍሪቃ መሪዎች ልዑካን ቡድን ጉዞ ተንተርሶ የብሩንዲው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር Nyamitwe በሰጡት አስተያየት መንግስታቸው የልዑካኑን ጉብኝት በአዎንታ የሚቀበል መሆኑንና በብሩንዲ ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ለመወያየት መሰናዳታቸውን ተናግረዋል።
1
edadf238c7ee45e69c188dbf7d97a382
edadf238c7ee45e69c188dbf7d97a382
ርዕሰ መስተዳድሩ በደብረ ማርቆስ ከተማ የሚገኙ ፋብሪካዎችን ጎበኙ።
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በደብረ ማርቆስ ከተማ የሚገኙትን የደብሊው ኤ የዘይት ፋብሪካ እና አባትና መሐሪ የዱቄት ፋብሪካን ጎብኝተዋል።ርዕሰ መስተዳደሩ በጉብኝታቸው በአቶ ወርቁ አይተነው እየተገነባ የሚገኘውን ደብሊው ኤ የተሰኘ የዘይት ፋብሪካ ተመልክተዋል። ለፋብሪካው የሚያስፈልገው ድጋፍ እንዲሰጠውም መክረዋል።ለግንባታው 2 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ወጭ እንደተደረገበት ተገልጿል። የዘይት ፋብሪካው ባለቤት አቶ ወርቁ አይተነው ከአራት ወይም ከአምስት ወራት በኋላ ሥራ ይጀምራል ብለዋል። የዘይት ፋብሪካው ሙሉ በሙሉ የአካባቢውን ግብዓት የሚጠቀም በመሆኑ ለአርሶ አደሮች ምርት የገበያ ትስስር ለመፍጠር ያግዛል። ለወጣቶች ከፍተኛ የሥራ ዕድል መፍጠሪያ እንደሚሆንም አቶ ወርቁ ተናግረዋል።በቀን 450 ሺህ ሊትር የምግብ ዘይት ማምረት እንደሚችል የተናገሩት ደግሞ የፋብሪካው ሥራ አስኪያጅ አቶ እንግዳወርቅ መኮንን ናቸው። ከሰሊጥ፣ ከአኩሪ አተር፣ ከለውዝ እና ከኑግ ዘይቶችን ያመርታል ያሉት አቶ እንግዳወርቅ የሰሊጥ ዘይትን በግማሹ ወደ ውጭ ለመላክ መታቀዱንም ገልፀዋል።የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አባትና መሐሪ የዱቄት ፋብሪካንም ጎብኝተዋል።ዘጋቢ፦ ግርማ ተጫነ ― ከደብረ ማርቆስ
1
adb6061c201d4fdba372ce3f220b6d6e
4d32073bd36e86adb846f021948e8222
ድሬዳዋ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ – አሰላለፍ እና ወቅታዊ መረጃዎች
በሰባተኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ቡድኖቹ ይዘውት የሚገቡት አሰላለፍ ያውቋል።አሰልጣኝ አስቻለው ኃይለሚካኤል በአምስተኛው ሳምንት በሀዲያ ሆሳዕናን ሲረቱ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ ካካተቷቸው ተጫዋቾች አምስቱን ቀይረዋል። በለውጦቹ ግብ ጠባቂው ዳንኤል ተሾመ በኢብሳ አበበ ቦታ ሲጀምር እዮብ ማቲዮስ ፣ ዘሪሁን ብርሀኑ ፣ በቃሉ ገነነ እና ፍሰሀ ቶማስ በአካሉ አበራ ፣ ሙጃይድ መሀመድ ፣ አክሊሉ ተፈራ እና በላይ አባይነህ ምትክ ጨዋታውን ጀምረዋል።ወልቂጤ ከተማ የሀዲያ ሆሳዕናን የሙሉ ድል ሩጫ በመግታት ነጥብ በተጋራበት የስድስተኛ ሳምንት ጨዋታ የተጠቀማቸውን ተጫዋቾች ሳይለውጥ ለዛሬው ጨዋታ ቀርቧል።ጨዋታውን አርቢትር ማኑሄ ወልደፃዲቅ በመሀል ዳኝነት ይመሩታል።ሁለቱ ቡድኖች ተከታዮቹን ተጫዋቾች ይዘው ወደ ሜዳ ይገባሉአዳማ ከተማ30 ዳንኤል ተሾመ 13 ታፈሰ ሰርካ 20 ደስታ ጊቻሞ 44 ትዕግስቱ አበራ 6 እዮብ ማቲዮስ 4 ዘሪሁን ብርሀኑ 22 ደሳለኝ ደባሽ 7 ፍሰሀ ቶማስ 5 ጀሚል ያዕቆብ 8 በቃሉ ገነነ 21 የኋላእሸት ፍቃዱወልቂጤ ከተማ1 ጀማል ጣሰው 12 ተስፋዬ ነጋሽ 30 ቶማስ ስምረቱ 19 ዳግም ንጉሤ 3 ረመዳን የሱፍ 21 ሀብታሙ ሸዋለም 18 በኃይሉ ተሻገር 14 አብዱልከሪም ወርቁ 13 ፍሬው ሰለሞን 20 ያሬድ ታደሰ 26 ሄኖክ አየለ
0
9794eafefa1731288d123b8b99a5ceaf
a4b7889eb959af4d079d3676c66a2d49
የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር የባቡር ካፒቴኖች አስመረቀ
በዘንድሮ የበጀት ዓመት ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልገሎት የሚውሉ ተጨማሪ ተጨማሪ የባቡር ተጎታቾችን ለመግዛት ማቀዱን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ ።የኮርፖሬሽኑ የኮሚኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ አቶ ደረጄ ተፈራ ለዋሚኮ እንደገለጹት በአዲስ አበባ ከተማ አገልገሎት እየሠጠ ያለውን የቀላል ባቡር መሥመር ይበልጥ ለማሻሻል በ2010 ከ 22 እስከ 36 የሚደርሱ ተጨማሪ የባቡር ተጎታቾችን ለመግዛት ለመንግሥት ጥያቄ አቅርቧል ።በአዲስ አበበ ከተማ ከሁለት ዓመት በፊት አገልግሎት መሥጠት የጀመረውን የቀላል ባቡር አገልግሎቱን የማጓጓዝ አቅም ለማሳደግና የከተማዋን ነዋሪዎች ፍላጎት ለማስተናገድ ኮርፖሬሽኑ አዳዲስ የባቡር ተጎታቾችን በመግዛት ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ዝግጅቶችን እያደረገ መሆኑን አቶ ደረጄ አመልክተዋል ።መንግሥት ለግዢው አስፈላጊ የሆነውን ገንዘብ ከፈቀደ ኮርፖሬሽኑ በአሁኑ ወቅት በቀላል ባቡር አገልገሎት ከሚሠጡት ባቡሮች ጋር ተመሳሳይነት ያላቸውን የባቡር ተጎታቾችን ሴማር ከተባለ የቻይና ኩባንያ ገዝቶ ወደ አገር ውስጥ ለማስገባትም ማቀዱን አቶ ደረጄ አያይዘው ገልጸዋል ።የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልገሎትን ይበልጥ ለማሻሻል ኮርፖሬሽኑ የሁለተኛው ምዕራፍ የግንባታ ሥራን ለማስጀመር ጥናቶች እየተካሄዱ ናቸው ያሉት አቶ ደረጄ የግንባታ ሥራውን ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ተጣጥሞ እንዲከናወን ለማድረግ ጥረት ይደረጋል ብለዋል ።የቀላል ባቡሩ አካል የሆነው የአሳንሰር አገልግሎት እስካሁን ጥቅም ላይ አለመዋሉ በህብረተሰቡ ዘንድ ቅሬታን እየፈጠረ ስለሆኑን የተጠየቁት አቶ ደረጄ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡርን ለሦስት ዓመት በማስተዳደር ላይ የሚገኙት ሼንዚንና ሲአር ቤ ኩባንያዎች ሥራውን እንዲያስጀምሩ በኮርፖሬሽኑ መጠየቁን አቶ ደረጄ ተናግረዋል ።የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የቀላል ባቡር አገልገሎት በሚሠጥባቸው አካባቢዎች የገቢ ማስገኛ ሱቆችን ፣ ሞሎችንና የተለያዩ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ገንብቶ ለአገልግሎት በማብቃት ገቢውን ለማሳደግም ዕቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ አቶ ደረጄ አስረተድተዋል ።የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ከሁለት ዓመት በፊት አገልግሎት መሥጠት የጀመረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በባቡር ካፒቴንነትና በቴክኒሺያንነት በብዛት እያገለገሉ ይገኛሉ ።
0
4f1f190ad9a33995b4521cc5612ee703
755b616975ba1d77b718e171551214ec
«ወቅቱ ለሀገራችንም፤ ለቤተ ክርስቲያናችንም፤ ለሕዝባችንምከባድ የፈተና ወቅት ነው» – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ
ባሕር ዳር፡- ጥር 11/2012ዓ.ም (አብመድ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት እንደገለጹት እግዚአብሔር ከሰዎች የሚፈልገው ቀላል እና ዋጋ የማያስከፍለው መንገድ ፍቅር ነው፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እንደ ወደደን እርሱም እርስ በርሳችን እንድንዋደድ አጥብቆ አዝዞናል እና እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባል፡፡ ይህንም ለማድረግ የኅሊና ቁርጠኝነት እንጅ ሌላ ዋጋ አያስከፍልም›› ብለዋል ብፁዕነታው፡፡ ፍቅር ሁሉ ሊያደርጋት የሚችል፣ ምቾትን፣ ነጻነትን፣ ደስታንና ሠላምን ከማጎናጸፍ በስተቀር የማትጎረብጥ ሕይወት በመሆኗ መተሳሰብ እና አብሮነትን መስበክ እንደሚገባም ብፁዕነታቸው ተናግረዋል፡፡ ‹‹በፍቅር መኖር ከነፃነት ሁሉ ነፃነት መሆኑን ያወቅነው ከአምላክ ነው›› ያሉት ብፁዕ አቡነ ማትያስ እርስ በእርስ መዋደድ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
0
f20c172b64ef9f32212eb6401b3db06d
ec379c4bf504fbcfce17454b9dfca286
የችሎት ዜና
አሰግድ የተወለደው በድሬዳዋ ሲሆን በኢትዮጵያ እግርኳስ የተሳካ ግዜያትን ያሰለፈው በኢትዮጵያ ቡና ነው፡፡ አሰግድ ዛሬ በደረሰበት ድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል፡፡ በ1990 ኢትዮጵያ ቡና የግቡፁን ሃያል አል አሃሊን በአፍሪካ የክለቦች ውድድር አሸንፎ ከውድድር ሲያስወጣ የቡናን ወሳኝ ግብ በማራኪ ሁኔታ ያስቆጠረው አመለ ሸጋው አሰግድ ነበር፡፡ አሰግድ በሲሸልሱ ሴንት ሚሼል ላይም አምስት ግቦችን በማስቆጠር በአፍሪካ የክለቦች ውድድር ታሪክ መስራት የቻለ ድንቅ አጥቂ ነበር፡፡አሰግድ ከእግርኳስ ጫማውን ከሰቀለ ወዲህ ፓሽን አካዳሚ የተባለ በታዳጊዎች እግርኳስ ላይ ለሚሰራ ቡድን በአሰልጣኝነት ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ባለትዳር እና የአንድ ልጅ አባት በሆነው የአሰግድ ህልፈተ ዜና የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ አስቀድሞም ለአሰግድ የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት ተደርጓል፡፡
0
b62984cddabf8890188cec3a3e0ba186
b62984cddabf8890188cec3a3e0ba186
”… ለዚህኛው ጨዋታ ይበልጥ ተዘጋጅተናል ” ያሬድ ባዬ
የ2019/20 የካፍ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ተሳተፊ የሆነው ፋሲል ከነማ ነገ በባህር ዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም የቅድመ ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታውን 10፡00 ላይ ያደርጋል። ስለ ጨዋታው እና ስለ ዝግጅታቸው የቡድኑ አምበል ያሬድ ባዬ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።ለውድድሩ እና ለጨዋታው ያደረጋችሁት ዝግጅት ምን ይመስላል?ጥሩ ተዘጋጅተናል። ተጋጣሚያችን እንዴት ይጫወታል የሚለውን በቪዲዮ በማየት ነው እየተዘጋጀን ነው የምንገኘው። ከዛ አንፃር የምንታወቅበትን አጫጭር ኳሶች ተጫውተን ጨዋታውን ለማሸነፍ ነው የምንገባው።በዚህ ሰዓት ያለው የቡድናችሁ ስሜት ምን ይመስላል?የቡድኑ ስሜት ያው እንደተለመደው ጥሩ ነው። የቡድኑ መንፈስ ጥሩ ስለሆነ ለሁሉም ጨዋታ አንድ አይነት ዝግጅት ነበር የምናደርገው። ለዚህኛው ጨዋታ ግን ይበልጥ ተዘጋጅተናል። ቡድኑም ኢንተርናሽናል ጨዋታ የመጀመሪያው ነው። አንድ የወዳጅነት ጨዋታ ነው ከአልሜሪክ ጋር ያደረግነው። ከዛ አንፃር ጥሩ እየተዘጋጀን ነው ብለን እናስባለን ።የቡድኑ አምበል እንደመሆንህ በዚህ ጨዋታ ላይ በውጤት ደረጃ ምን ይዛችሁ ለመውጣት ተዘጋጅታችኋል?ቡድኑን በመምራት በማረጋጋት ጥሩ ውጤት ይዘን እንድንወጣ ነው እቅዴ። እኔ አምበል ብሆንም እንደሌሎቹ ሁሉ ተጫዋች ነኝ እና የተጫዋቾችን ስሜት አንድ ላይ ይዤ ለመውጣት ዝግጅት አድርጌያለሁ።ጨዋታው በሜዳችሁ ከመሆኑ አንፃር ምን ያህል የተሻለ እድል አለን ብለህ ታስባለህ?ጨዋታው በሜዳችን ከመሆኑ ባሻገር ባህር ዳር ስታዲየም ላይ በመሆኑ ብዙ ደጋፊዎች ይገባሉ። ደጋፊዎቻችን 12ኛ ተጫዋች ስለሆኑ ያንን አድቫንቴጅ እንጠቀማለን። ደጋፊዎች የተለመደው ድጋፋቸውን እንዲሰጡን ነው የምፈልገው። ያው ሜዳ ላይ ምንም ነገር ሊፈጠር ይችላል። ያንን ተቋቁሞ ሙሉ በሙሉ 90 ደቂቃ እንዲደግፉን ነው የምንፈልገው። በርግጥ ከዚህ በፊትም አሳፍረውን አያውቁም።ስለ ተጋጣሚያችሁ ምን የምትለን ይኖራል?እነሱ ጉልበት ላይ ጠንከር ያሉ ናቸው። ረዣዥም ኳሶች ይጠቀማሉ። በዛ ላይ ሊጋቸው ላይ ሦስተኛ ነው የወጡት፤ እናም ጠንካራ ቡድን ነው። ያንን ተቋቁመን በጥሩ ሁኔታ ለመወጣት እቅዳችን ነው።
1
e0cf73ebe8df31556a2aee4763c4c929
e56c4c61fb3098968922444ac7b2b993
ድርጅቱ 6 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል እህል ለገቢያ ሊያቀርብ ነው
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህወሓት ጁንታ ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በከፈተው ጦርነት ሳቢያ በተለያዩ አጎራባች ክልሎች በሕግ ማስከበር ሥራ ለተሳተፉ የልዩ ኃይል እና የሚሊሻ አባላት እንዲሁም የተፈናቀሉ ዜጐችን ለመደገፍ ቃል በገባው መሠረት 2ሺህ 400 ኩንታል እህል ለአፋር ክልል አስረክቧል።ድጋፉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ምክትል ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ እና የአዲስ አበባ ከተማ አቃቢ ሕግ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር መሀመድ ለአፋር ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኃላፊ ለአቶ መሀመድ ሁሴን አስረክበዋል።የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በተወካያቸው በኩል ባስተላለፉት መልዕከት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ላደረገው ድጋፍም በክልሉ ሕዝብ ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጁንታው የጥፋት እኩይ ተግባር ምክንያት ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን ለመደገፍ ለአፋር ክልል 6 ሚሊዮን ብር የሚገመት የዓይነት እና 94 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ በጠቅላላው 100 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪ የተገኘው መረጃ ያመለክታልአዲስ ዘመን ታህሳስ 19/2013
0
2ea440e7112f62d2adf0284cca07bace
b8e4a7dae5455660803e1752eb10fe69
ከተማዋን የሚመጥን የፀጥታ መዋቅር እንገነባለን- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መጋቢት 03/2012 በነበረው መደበኛ ስብሰባ የቀድሞ የገቢዎች ሚኒስትር የነበሩት አዳነች አቤቤን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሆነ መሾማቸውን አፀደቀ።ከአዳነች አቤቤ በተጨማሪ ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የቀረበለትን የተለያዩ የሚኒስትሮች ሹመትን ተቀብሎ ያጸደቀ ሲሆን ሊያ ታደሰ (ዶ/ር) የጤና ሚኒስትር ፣ ላቀ አያሌው የገቢዎች ሚኒስትር፣ ፊልሰን አብዶላሂ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡
0
a97cd89b654b3939c4bb487cf4167d60
a97cd89b654b3939c4bb487cf4167d60
ባለፉት 24 ሰዓታት ለ912 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 7 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ912 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው የ20 እና 25 አመት ወጣት ኢትዮጵያውያን ናቸው።ከዚህ ውስጥ አንደኛው ከፑንትላንድ የተመለሰና በጅግጅጋ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን፥ ሌላኛው ደግሞ ከኬንያ የተመለሰና በሞያሌ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የሚገኝ መሆኑ ተገልጿል።አሁን ላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 133 የደረሰ ሲሆን፥ 66 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል ነው የተባለው።ከዚህ ውስጥ 7 ሰዎች አዲስ ያገገሙ መሆናቸውም ነው የተገለጸው።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
c5c8251acc84918c4a491da6fb4d41c0
fa704343a3c28f5d827d60f2d0fbfc72
"በማሕበራዊ ሚዲያው ላይ የሚደረግ መዘላለፍ ወጣቶችን ወደ ጭንቀት እና እራስን ማጥፋት እየገፋፋ ነው"-ዛሃራ ለገሰ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኔዘርላንድስ ፖሊስ በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጣሪ የሆነን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡የ71 አመቱ ግለሰብ በፈረንጆቹ 1994 በሩዋንዳ በተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተሳትፈዋል በሚል ተጠርጣሪ ናቸው፡፡የቀድሞው የባንክ ፀሐፊና የመድሃኒት ቤት ባለቤት የሚገደሉ ቱትሲዎችን ዝርዝር አዘጋጅተዋል በሚል ውንጀላ ቀርቦባቸዋል፡፡ከዚህ ባለፈም በቱትሲዎች ላይ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ተሳትፎ አድርገዋልም ነው የተባለው፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞም ሩዋንዳ ግለሰቡ ተላልፈው ይሰጡኝ ብላለች፡፡100 ቀናት በቆየው የዘር ማጥፋት 800 ሺህ ገደማ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ይነገራል፡፡በቅርቡ ፌሊሴን ካቡጋ የተባለ ነጋዴ የዘር ጭፍጨፋውን በገንዘብ ደግፈሃል በሚል በፓሪስ መያዙ ይታወሳል፡፡ግለሰቡ ግን ውንጀላውን ውሸት ነው ሲል አስተባብሏል፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲ
0
cafab783163717a796cdf2e13a1db760
cafab783163717a796cdf2e13a1db760
ከፍተኛ ሊግ | ከምባታ ሺንሺቾ አስር ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአሰልጣኙን ውል አራዘመ
የከፍተኛ ሊጉ ተወዳዳሪ ክለብ ከምባታ ሺንሺቾ የአሰልጣኙ አስፋው መንገሻን ውል ሲያራዝም አስር አዳዲስ ተጫዋቾችንም ማስፈረም ችሏል፡፡ዐምና ክለቡን በዋና አሰልጣኝነት ሲመራ የነበረው አስፋው መንገሻ ለተጨማሪ ዓመት በክለቡ ለመቆየት ውሉን ያራዘመ ሲሆን አሰልጣኙም በክለቡ ለመቆየት ከተስማማ በኃላ አስር ተጨማሪ አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም በክለቡ ውስጥ ውል በነበራቸው አስራ አምስት ተጫዋቾች ላይ ቀላቅሏል፡፡ዘሪሁን ታፈሰ (ተከላካይ ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን)፣ ታረቀኝ ታደሰ (ተከላካይ ከየካ ክ/ከተማ)፣ መልካሙ ዶለና (ተከላካይ ከሰበታ ከተማ)፣ ዮርዳኖስ ዮሐንስ (ተከላካይ ከመተሀራ)፣ ወንድማገኝ በለጠ (አማካይ ከኢኮስኮ)፣ ወንድማገኝ በክር (አማካይ ከሻሸመኔ ከተማ)፣ ብሩክ ዳንኤል (አማካይ ከአቃቂ ቃሊቲ) ፍስሀ ቶማስ (አጥቂ ከኮንሶ)፣ ተመስገን ተስፋዬ (አጥቂ ከአረካ ከተማ)፣ ሀብታሙ ከበደ (አጥቂ ከየካ ክ/ከተማ) ክለቡ ያስፈረማቸው አዳዲስ ተጫዋቾች ናቸው፡፡
1
2ec0da66525829fd1b1c6ad0a4cf2a17
e049eb9a3992ca5a7f7a2e3057d198da
ቶኪዮ 2020 | “ጎሎች ለማስቆጠር እንጫወታለን” አሰልጣኝ ሠላም ዘርዓይ
ሲዳማ ቡና የአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉን ውል ሲያድስ የአጥቂው አዲስ ግደይንም ውል አራዝሟል፡፡የአሰልጣኝ ዓለማየሁ አባይነህን መልቀቅ ተከትሎ በምክትል አሰልጣኝነት ሲያገለግል የነበረው አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ በክለቡ ያለፉትን አራት ወራት በክለቡ ለመቆየት ተስማምቶ ክለቡን ከወራጅነት ስጋት ተላቆ በሊጉ መቆየት አንዲችል መታደግ ችሏል ፡፡ ሲዳማ ቡና ለቀጣዩ የውድድር ዘመን በአዲስ አሰልጣኝ ይቀርባል ተብሎ ቢታሰብም ክለቡ የሁለት ዓመት ተጨማሪ ኮንትራት ለአሰልጣኙ በመስጠት በክለቡ ማቆየት ችሏል፡፡ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታን ያደረገው አሰልጣኙ የተሻለ ጊዜን ከክለቡ ጋር ለማሳካት ማሰቡን ገልጿል “በቀጣዩ አመት ተፎካካሪ ቡድን መስራት ፈልጋሉ የተሰጠኝ ትልቅ ሀላፊነት ነው ይህን ደግሞ ለማድረግ በሚገባ ራሴን ለማዘጋጀት እና የተሰጠኝን እድል በአግባቡ ለመጠቀም አስባለሁ” ሲል ተናግሯል፡፡በተጫዋችነት ዘመኑ በአማካይነት የሚታወቀው በሲዳማ ቡና የቡድኑ አምበል በመሆን ተጫውቷል። 2007 ላይ እግር ኳስን ካቆመ በኃላ ደግሞ የሲዳማ ቡና ከ17 አመት በታች አሰልጣኝ፣ በዋናው ቡድን ረዳት አሰልጣኝ እና ዋና አሰልጣኝም በመሆን ሰርቷል ፡፡በተያያዘም ክለቡ የአዲስ ግደይን ውል ማራዘሙን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል፡፡ በክለቡ ያለፉትን ሶስት አመታት ቆይታ ያደረገው ተጫዋቹ በስፋት ከጅማ አባጅፋር እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ስሙ ሲነሳ የነበረ ቢሆንም በዛው ሲዳማ ቡና ለአንድ ዓመት መቆየቱ ተረጋግጧል። በተጨማሪነትም ክለቡ በቀጣዩ ቀናት አዳዲስ እና የነባር ተጫዋቾች ውል ለማራዘም በዝግጅት ላይ መሆኑንም ጭምር ሰምተናል፡፡
0
dc3aced7366a4af70e9bad6304849102
03cc31cc4b8433c2d5f0198661afaa4a
የአዲስ አበባ ከተማ ልማት ቢሮ መሐንዲስ በሙስና በወንጀል ተጠርጥረው ታሰሩ
በአዲስ አበባ ከተማን ንፁህ የመጠጥ ውኃ አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ በርካታ ፕሮጀክቶችን በማካሄድ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን፣ 95 ባለሙያዎችን ለመቅጠር ላወጣው ማስታወቂያ 13 ሺሕ ተወዳዳሪዎች አመለከቱ፡፡ ባለሥልጣኑ ታኅሳስ 15 ቀን 2010 ዓ.ም. በአምስት የሥራ መደቦች 95 ባለሙያዎችን ለመቅጠር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ምዝገባ ለማካሄድ፣ በርካታ ሥራ ፈላጊዎች መገናኛ አካባቢ የሚገኘውን የባለሥልጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት አጥለቅለቀው ሰንብተዋል፡፡ባለሥልጣኑ ለሲኒየር ኦዲት ኦፊሰርና ለኦዲት ኦፊሰር የመጀመርያ ዲግሪ ለያዙ ሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ጠይቋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ መሐንዲስ (ለውኃ)፣ መሐንዲስ (ለፍሳሽ) እና የስታንዳርድ አፈጻጸም ምዘና ክትትል ኦፊሰር የመጀመርያ ዲግሪ እና ዜሮ ዓመት የሥራ ልምድ ጠይቋል፡፡ ባለሥልጣኑ የደመወዙን መጠን በማስታወቂያ ላይ ግልጽ ያደረገ ሲሆን፣ ከ10,022 እስከ 13,240 ብር ወርኃዊ ደመወዝ አቅርቧል፡፡ አንድ መቶ ላልሞሉ የሥራ መደቦች ከ13 ሺሕ በላይ ባለሙያዎች መሠለፋቸው ብዙም የተለመደ አይደለም ሲሉ፣ አንድ የባለሥልጣኑ የሥራ ኃላፊ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያም ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ሥራውን ለማግኘት በርካታ ሰዎች ቀርበዋል፡፡ ‹‹ምናልባት የደመወዙ መጠን የተሻለ ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤›› ሲሉ አቶ አወቀ በርካታ ሰዎች ሊያመለክቱ የቻሉበትን ምክንያት ገልጸዋል፡፡ ለተመዝጋቢዎቹ ከዓርብ የካቲት 23 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ፈተና እንደሚሰጥ ታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ለከተማው ነዋሪዎች ንፁህ የመጠጥ ውኃ ለማቅረብ፣ ፍሳሽ ቆሻሻዎችንም በዘመናዊ መንገድ ለማስወገድ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ በቢሊዮን ብሮች በሚቆጠር በጀት እየተከናወኑ ያሉት ፕሮጀክቶች በመልካም አፈጻጸም ላይ ይገኛሉ ተብሏል፡፡ነገር ግን ባለሥልጣኑ በተለይ በንፁህ ውኃ አቅርቦት በኩል የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነበት በተደጋጋሚ እየገለጸ ነው፡፡
0
f5e8733735d8c8aa3e37affb3bf5a129
3d61499977f41e85237642f904aad8ed
የአፍረካ ህብረት የጊኒቢሳውን ምርጫ ሊታዘብ ነው
አዲስ አበባ፤ ህዳር 6/2006 (ዋኢማ) – የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ ያለውን የሰላም ማስከበር ተልእኮ ለማጠናከር ያሳለፈውን ውሳኔ በሀገሪቱ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን እንደሚረዳ የአፍሪካ ህብረት ገለፀ፡፡ህብረቱ ለኢዜአ በላከው መግለጫ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ድላሚኒ ዙማ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ወታደራዊ ተልእኮ ቡድን አባላት ቁጥር ከ17 ሺህ 731 ወደ 22 ሺህ ከፍ እንዲል እና የሶማሊያን ብሄራዊ የጦር ሃይልን ለመደገፍ ባሳለፈው ውሳኔ መርካታቸውን ገልጸዋል።በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮን ማጠናከር እና የሶማሊያን ጦር ሃይል መደገፍ አልሻባብን ለመዋጋት እየተካሄደ ያለውን ዘመቻ በማጠናከር ይበልጥ ስኬታማ ያደርገዋል።ውሳኔው የሶማሊያ ፌዴራል መንግስት አስተዳደርን የበለጠ በማጠናከር እና በአገሪቱ የሚካሄደውን የፖለቲካ እንቅስቃሴ በተለይም ህገ-መንግስቱን ለማጽደቅ የሚካሄደውን ጥረት በማጠናቀቅ ምርጫ ለማከናወን ምቹ ሁኔታን የሚፈጥር ነው።ሊቀመንበሯ ውሳኔው በአፍሪካ ህብረትና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት መካከል በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን በጋራ የሚያደርጉትን የትብብር ውጤት ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።ሊቀመንበሯ የጸጥታው ምክር ቤት አባላት በሶማሊያ ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና እርቅ እንዲሰፍን ለሰጡት ቁርጠኛ ውሳኔና ድጋፍ በአፍሪካ ህብረት ስም ምስጋና አቅርበዋል።የጸጥታው ምክር ቤት ባለፈው ማክሰኞ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሰላም ማስከበር ሃይል በጊዚያዊነት ከ4 ሺህ በላይ ወታዳሮች እንዲኖሩት የሎጅስቲክ ድጋፍ እንዲደረግ እና ከአልሻባብ ለሚሰነዘሩ ጥቃቶች ምላሽ እንዲሰጥ ሙሉ ሃላፊነት ሰጥቶታል።ምክር ቤቱ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ቆይታም እ.ኤ.አ እስከ ጥቅምት 2014 ድረስ እንዲራዘም ወስኗል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ምክር ቤቱ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ወታደራዊ ሃይል ቁጥር ከ17ሺህ 731 እስከ 22ሺ 126 ድረስ ከፍ ማድረግ እንዲቻል በሙሉ ድምጽ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
0
562bc679046bc2353d9eb1f0efa43ce5
562bc679046bc2353d9eb1f0efa43ce5
ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች የሚውል አዲስ የስደተኞች ካምፕ ልትከፍት ነው
ኢትዮጵያ ከጊዜ ወደ ጊዜ ቁጥራቸው እያደገ የመጣውን የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን ለማስተናገድ የሚያስችል አዲስ የስደተኞች ካምፕ ልትከፍት መሆኑ ተገለጸ ።አዲሱ የስደተኞች ካምፕ የሚከፈተው በቤኒሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል ሲሆን በደቡብ ሱዳን የእርስ በእርስ ጦርነት መባባስ ምክንያት በሸርኮሌ ካምፕ እየጨመረ የመጣው የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ፍልሰትና መጨናነቅ በመጠኑም ቢሆን እንደሚያቃልለው ይጠበቃል ተብሏል ። የቤንሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል ከጋምቤላ ክልል በመቀጠል የደቡብ ሱዳን ስደተኞችን በብዛት እያስተናገደ የሚገኝ ክልል ሲሆን በአጠቃላይ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ 285ሺህ 809 የሚሆኑ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት ተመዝግበው በተለያዩ ካምፖች ይኖራሉ ። በቅርቡ ነጻነቷን ያገኘችው ደቡብ ሱዳን በአገሯ በተከሰተው የእርስ በእርስ ጦርነትና ግጭት ምክንያት ከ 2 ሚሊዮን በላይ የሚሆን ህዝቧ የጎረቤት አገራት በሆኑት ሱዳን ፣ ኡጋንዳ ኢትዮጵያና ኬንያ ለመሰደድ ተገዷል ። በተለይ እኤአ በታህሳስ 2013 ሁለቱ የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች የሆኑት ፕሬዚደንት ሳልቫኪርና ምክትላቸው የነበሩት ሪክ ማቻር ግጭት ከፈጠሩ በኋላ የደቡብ ሱዳን ፖለቲዊ ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ ።
1
606f798a55f6e245f586a5258860421b
daa4323d81dd43747519ea5c7b1e82b4
በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ_19) በሽታ የተያዙ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን ለማሳወቅ የተሰጠ መግለጫ።
አዲስ አበባ፦ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 1080 ሰዎች መካከል ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘበት የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት እንዳስታወቁት፣ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች የ50 እና የ42 ዓመት እድሜ ያላቸው እንግሊዛውያን ናቸው ። ሁለቱም በለይቶ ማቆያ የነበሩ መሆኑም ተጠቁሟል ። እስካሁን በአጠቃላይ ለ 15ሺ668 ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን፣ ከነዚህም ወስጥ 71 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ውስጥ ይገኛሉ።50 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን ፣ በጽኑ የህክምና ክፍል ወስጥ ምንም ታማሚ እንደሌለም ተገልጿል ። እስካሁን በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥርም 126 ደርሷል። አዲስ ዘመን ሚያዝያ 21/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
0
647e96730deb7a4aec39ed4a52218990
c976fb04acdf88942b980ecda58c09d5
የወታደሮቹ ጥያቄና ሂደቱ ሲጠየቅ?
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ከሦስት ሳምንታ በኋላ ለሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከወዲሁ በ40 ክፍለ ግዛቶች አስቀድሞ ድምፅ መስጠት ተጀምሯል። እስካሁን ብዙ ሚሊዮን መራጮች ድምፃቸውን ሰጥተዋል።ጆርጂያ ክፍለ ግዛት ውስጥ አስቀድሞ ድምጽ ለመስጠት ትናንት ሰኞ የመጀመሪያው ቀን የነበረ ሲሆን ድምፅ የምስጠት ሂደቱ 2ሠዓት ለሚሆን ጊዜ በኤሌክትሮኒክ የመራጭ መዝገብ ዙሪያ በተፈጠረ እክል ምክንያት ተሰናክሎ እንደነበር ዘገባዎች አመልክተዋል። ችግሩ ከተፈታ በኋላ ሂደቱ ቀጥሏል።በትናንትናው የመጀመሪያው ቀን ብቻ ጆርጂያ ውስጥ 126,876 ሰው ድምፅ ሰጥቷል።እአአ በ2016 በመጀመሪያው ቀን ድምፅ ከሰጠው መራጭ አሃዝ 41% የሚበልጥ አሃዝ መሆኑ ተገልጿል።በአሁኑ ጊዜ ከ50ው የአሜሪካ ግዛቶች በ40ው ከምርጫው ቀን እአአ ከህዳር ሦስት በፊት ከወዲሁ ድምፅ እየተሰጠ ሲሆን እስካሁን 10.3 ሚሊዮን መራጭ ድምፅን ሰጥቷል።
0
9df2c245481075dce587d672012f40b3
9962510767c9042290fce54b975d05c0
የአውሮፓ ህብረት ቱርክ ላይ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል አስጠነቀቀ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ በትላንትናው እለት ለሁለት ቀን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ቱርክ አቅንተዋል፡፡ፕሬዝዳንቱ ወደ ቱርክ ያመሩት በቱርክ አፍሪካ የቢዝነስ መድረክ ላይ እንዲገኙ የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ባቀረቡላቸው ግብዣ መሰረት ነው ፡፡መድረኩ የቱርክ ባለሀብቶች በአፍሪካ ውስጥ ያላቸውን ኢንቨስትመንት እንዲያሰፉና እንዲያጠናክሩ የጎላ ሚና ይኖረዋል ተብሏል፡፡ፕሬዝዳንቱ ከቱርክ ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ከትላልቅ የኩባንያ ኃላፊዎች ጋር በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በሌሎች የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ፡፡በመድረኩ ላይ የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ፓል ካጋሜ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ መሀማት እንደሚገኙም ይጠበቃል፡፡ (ምንጭ፤ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት)
0
7f1a2ff073c976a8858d4ab85b9ee1b9
7f1a2ff073c976a8858d4ab85b9ee1b9
የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጠቅላላ ጉባኤ አዲስ አበባ ተካሄደ
አዲስ አባበ ፦ የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጠቅላላ ጉባኤ ትናንት አዲስ አበባ ተካሂዷል። በጉባዔው ላይ ከ54አባል አገራት መካከል የ50 አገራት ተወካዮች የተካፈሉ ሲሆን፤ አንድ አባል ደግሞ በቪዲዮ ተከታትለዋል።የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እንዲሁም ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ በክብር እንግድነት ተገኝተው በመድረኩ ንግግር አድርገዋል። ፕሬዚዳንቷ ባደረጉት ንግግርም የሻምበል አበበ ቢቂላ፣ ሻምበል ምሩጽ ይፍጠር፣ ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ እና ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ድሎችን በማንሳት ኢትዮጵያ የአፍሪካ የድል ተምሳሌት መሆኗን ጠቁመዋል። ለቶኪዮ ኦሊምፒክም ዝግጅቱ ቀደም ብሎ መጀመሩንና የተሻለ ውጤት የሚጠበቅ መሆኑን እንዲሁም የአፍሪካ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አፍሪካውያንን ያሰባሰበ የፓን አፍሪካኒዝም ማሳያ መሆኑንም ጠቅሰዋል። ጉባዔው የደንብ እና የመመሪያ ማሻሻያ አደርጎ ተጠናቋል።አዲስ ዘመን ህዳር 28/2013
1
3e782be7fefa8388db11895f8cd89b6d
b8da2f35457583cc6d2073235c2a004d
​ወልዲያ ቡድኑን በጊዜያዊነት መበተኑ ተሰማ
የስሑል ሽረው የመሐል ተከላካይ ዮናስ ግርማይ ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃል።ተጫዋቹ ባለፈው ሳምንት ቡድኑ ስሑል ሽረ ሀዋሳ ከተማን ሥስት ለባዶ ባሸነፈበት ጨዋታ ጉዳት አስተናግዶ በ56ኛው ደቂቃ በበረከት ተሰማ ተቀይሮ የወጣ ሲሆን ጉዳቱም ከእሁዱ ጨዋታ ውጪ አድርጎታል። እስከ ቀጣይ ሁለት ሳምንታት ድረስ ከሜዳ ሊያርቀው እንደሚችልም ተገምቷል።ባለፉት ሳምንታት ቡድኑን በአምበልነት የመራው እና በጥሩ ወቅታዊ ብቃት የሚገኘው ይህ ተከላካይ በመጀመርያ ሳምንታት በቅጣት እና በጉዳት ካለፉት ጨዋታዎች ውጭ ቡድኑን በቋሚነት ማገልገሉ ይታወሳል። ከጋናዊው አዳም ማሳላቺ ጋር የሰመረ ጥምረት በመፍጠርም በሊጉ ውስጥ ጥቂት ግቦች ያስተናገደው ጠንካራ የተከላካይ መስመርን በመምራት ጥሩ ግዜ እያሳለፈ ይገኛል።ከስሑል ሽረ ጋር በተያያዘ ዜና ባሳለፍነው ሳምንት ከውል ጋር በተያያዘ ጨዋታ ያለፈው ዩጋንዳዊው ያሳር ሙገርዋ ከክለቡ ጋር ያለውን ውል በማራዘሙ ከቡድኑ ጋር ወደ ድሬዳዋ ያመራል ተብሎ ይጠበቃል።© ሶከር ኢትዮጵያ
0
182356a5df0b1e4a7791cc830686794e
f0856a203bc1bc56468cd2abd34d1ade
“መልካም አስተዳደር ልማት እና ዴሞክራሲን ለማስፈን ይረዳል” ጠቅላይ ሚኒስትር
ኢትዮጵያ ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር በተለይም በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ትብብሯን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ገለፁ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሴናተር ጀምስ ኢሆፍ የተመራ የአሜሪካ የልዑካን ቡድንን ከትናት በስቲያ በፅህፈት ቤታቸው ተቀብለው ማናገራቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል፡፡የሁለቱን አገራት ግንኙነት የሚያሻክር አንዳችም ነገር እንደሌለ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመው የአገራቱ ግንኙነት ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላትን ግንኙነት ማጠናከር እንዳለባት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበው የአሜሪካ መንግስት ለአፍሪካ አገራት የሰጠውን ከቀረጥ ነፃ የንግድ ልውውጥ ዕድል (አጎአ) ትኩረት እንዲሰጥም አመልክተዋል፡፡የልዑካን ቡድኑ መሪ ሴናተር ጀምስ ኢሆፍ በበኩላቸው አሜሪካ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ከውይይቱ በኋላ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡አሜሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ከፈጠረችባቸው አገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ መሆኗን ሴናተሩ ገልፀው በተለይም በቀጣናው ሠላምና ደህንነት ዙሪያ ኢትዮጵያ ትልቅ ሥራ እየሰራች ነው ብለዋል፡፡ የአገራቱ ግንኙነት በፕሬዚዳንት ሮናልድ ትራምፕ አስተዳደር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስበዋል፡፡አዲሱ የኤሜሪካ አስተዳደር ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ በተለይም በሶማሊያና በደቡብ ሱዳን ሠላምን ለማስፈን ለምታደርገው ጥረት ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ሴናተሩ ተናግረዋል፡፡ሁለቱ አገራት በተለይም ሽብርተኝነትን በመዋጋት ረገድ በቅርበትና በትብብር እየሰሩ ሲሆን የሁለቱ አገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እአአ በ1903 ነው የተጀመረው፡፡
0
e459ae0ff5890b869efd3c465ef3246f
0becca8d42f87009b8b894264b1856e2
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠራተኛ በባልደረባቸው ተገደሉ
አዲስ አበባ፡- በፋሲካ በዓል የሃይል መቆራረጥ እንዳይከሰትና ከተከሰተም ፈጣን ምላሽ ለመስጠት ከዋናው መስሪያ ቤት ጀምሮ የሚሰራ በየደረጃው ኮሚቴ የተዋቀረ መሆኑ የኢትዮጵየ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገልጿል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬከተር አቶ መላኩ ታዬ፤ ይህ ጊዜ የኮሮና ወረርሽኝ የተከሰተበት እና ሰዎች ሁሉ ቤት የሚከርሙበት ሁኔታ መፈጠሩን በማስታወስ፤ ከበዓል ጋር ተያይዞ ህብረተሰቡ በሃይል እጦት እንዳይማረር ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።በበዓሉ ብዙ ደንበኛ በአንድ ጊዜ ስለሚጠቀም የኃይል መቆራረጥ ሊያጋጥም እንደሚችል አመልክተው አገልግሎቱ ከተቋረጠ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ተናግረዋል። ‹‹ የከፍተኛ እና መካከለኛ ሃይል ተጠቃሚዎች በዋዜማው እና በዕለቱ ከፍተኛ ሃይል ባትጠቀሙ ጥሩ ነው›› በማለት መልዕክታቸውን ያስተላለፉት አቶ መላኩ፤ ሁሉም ከተጠቀመ የሃይል ጭነት ስለሚበዛ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ እንዳያጋጥም አጠቃቀም ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል። ህብረተሰቡም በዋዜማው እና በዕለቱ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሽቱ ሦስት ሰዓት ከፍተኛ የሃይል ፍጆታ ያላቸውን ቁሳቁሶች ባይጠቀም መልካም መሆኑን በመጠቆም፤ ሰዎች ከምሽቱ ሦስት ሰዓት በኋላ ቢጠቀሙ በቂ ሃይል የሚገኝ መሆኑን እና የሃይል መቆራረጥ እንዳይኖር ያግዛል ብለዋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 10/2012 ምህረት ሞገስ
0
217066c61134bdec3e33bfb62ca48e38
3a1a978f39eb0c3a097f87abdf43aeec
ስለ ታከለ አለማየው አሳዛኝ ጉዳት ወላጅ አባቱ ይናገራሉ
በቅርቡ በህይወት ያጣነው የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች ለነበረው ተስፋዬ ኡርጌቾ ወላጅ እናት የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ።አቅመ ደጋማ የነበሩት እናቱ ወ/ሮ መብራት ጋሻው ያሉበት ሁኔታ ያሳሰባቸው በአሜሪካ እና በአውሮፓ የሚኖሩ አብረውት የተጫወቱት የቀድሞ ጓደኞቹ በአሜሪካ ኑሯቸውን ያደረጉት ብርሃኑ ወልደሥላሴ (የቀድሞው የሜታ ተጫዋች/ በዋናነት ያስተባበረ)፣ ብርሀኑ (ፒያሳ)፣ አብዲ ሰዒድ (ከላስቬጋስ) እና ቢንያም ኃይለሥላሴ (ሳንፍራንሲስኮ) ባደረጉት ከፍተኛ ማስተባበር 155,000 ብር (አንድ መቶ ሃምሳ አምስት ሺህ ብር ) አሰባስበዋል። በዛሬው ዕለትም በሚኖሩበት ወንጂ ሸዋ ከተማ ድረስ በመሄድ የቀድሞ ድንቅ ግብጠባቂ ደሳለኝ ገ/ጊዮርጊሰ፣ ዳንኤል ካሣ (የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን መሪ) እና ጋዜጠኛ ሰዒድ ኪያር አስር ሺህ ብር በእጃቸው ያስረከቡ ሲሆን የቀረውን 145 ሺህ ብር ደግሞ በአካውንታቸው እንዲገባ አድርገዋል።ከዚህ ቀደምም ከአሜሪካ 66 ሺህ ብር ድጋፍ ያደረጉት የቀድሞ ጓደኞቹ የኮሮና ወረርሽኝ የበለጠ ተሰባስበው ድጋፉን ለማድረግ እክል ቢፈጥርባቸውም በቀጣይ ይህ ድጋፍ በዚህ የሚቆም እንዳልሆነ እና ተጨማሪ ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባታቸውን ነግረውናል።በዛሬው ዕለትም ወላጅ እናቱ ይህን በጎ ተግባር ላደረጉት ሁሉ በያሉበት ፈጣሪ ብድር ይከፍላቸው በማለት መርቀዋል። ሁለቱ የተስፋዬ ወንድማማቾች ተከተል ኡርጌቾ እና ይታገስ ኡርጌቾም በርክክቡ ወቅት በቦታው ተገኝተዋል።በአሜሪካ እና በአውሮፓ የሚገኙ የተስፋዬ ኡርጌቾ ወዳጆች ያደረጉት ተግባር የሚያስመሰግናቸው ሲሆን ይህን በማስተባበር ረገድ የቀድሞ ግብጠባቂ ደሳለኝ ገ/ጊዮርጊሰ፣ ዳንኤል ካሣ (የቀድሞ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን መሪ) እና ጋዜጠኛ ሰዒድ ኪያር ለዚህ ዓላማ መሳካት ላደረጉት ጥረት ሊደነቁ ይገባል።
0
219d7964ac1756418cdc35e5fda97ce4
cfe09bc36f216e14fee5651afd4567a1
ከሀዘን ባሻገር ፣ የአምስቱ ሹማምንት መታሰቢያ ምሽት
በሰኔ 15/2011ዓ.ም ለተሰዉ ከፍተኛ አመራሮች የ1ኛ አመት መታሰቢያ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ተካሂዷል።በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር)፣ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ተሳታፊ መሆናቸው ታውቋል፡፡በዚህም የመታሰቢያ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ1 ሺህ 200 በላይ ችግኞች እንደተተከሉም ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
1bb500438e15f871794070e80a48eaf6
7574918cddfa1892bef2227a028132e0
ኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ለሰባት ዓመታት ባደረገው የፍርድ ቤት ክርክር ተረታ
የቀረበላቸውን ሐሰተኛ የፍርድ ቤት መያዣን ትክክለኛ መሆን አለመሆኑን ሳያረጋግጡ ትዕዛዝ በመስጠት አንድ ግለሰብ እንዲታሰር አድርገዋል የተባሉት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባልደረባ ረዳት ኮሚሽነር ሐጎስ መራ ትኩዕ ላይ የተመሠረተው የሙስና ክስ ተነሳ፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በረዳት ኮሚሽነር ሐጎስ ላይ ያቀረበው ክስ የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምርያ ኃላፊ ሆነው ሲሠሩ፣ ከየካቲት 15 እስከ 28 ቀን 2008 ዓ.ም. ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በሐሰተኛ የፍርድ ቤት ሰነድ የቀረበን ግለሰብ እንዲታሰር ትዕዛዝ ሰጥተዋል በማለት ነው፡፡ ዓቃቤ ሕግ ባደረገው ተጨማሪ ምርመራ ረዳት ኮሚሽነሩ በድርጊቱ ያላቸው ተሳትፎ ተጨባጭ ባለመሆኑ ክሱን ማንሳቱ ታውቋል፡፡ ነገር ግን ከረዳት ኮሚሽነር ሐጎስ በታች ያሉ የጣቢያው ኃላፊ ኮማንደር ግርማ ሰንበቶና ሌሎች በክሱ ከተካተቱ ግለሰቦች ጋር ድርጊቱን ፈጽመዋል በማለት ዓቃቢ ሕግ ክሱን ቀጥሏል፡፡ዓቃቤ ሕግ የረዳት ኮሚሽነር ሐጎስን ክስ ማቋረጡን ሐምሌ 21 ቀን 2009 ዓ.ም. በተጻፈ ደብዳቤ መግለጹን ፍርድ ቤቱ ገልጾ ክሳቸውን አቋርጧል፡፡ ረዳት ኮሚሽነር ሐጎስ ከእስር ተለቀው መደበኛ ሥራቸውን መጀመራቸው ታውቋል፡፡ ረዳት ኮሚሽነር ሐጎስ በአሁኑ ጊዜ የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምርያ ኃላፊ ሆነው እየሠሩ ናቸው፡፡
0
69aee516ff8c806602a5fe3d4aa4ffd8
f818ee3854d0b1cf1ac84e0754e2154b
የደቡብ ሱዳንን ረሀብ ለማስታገስ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ተገኘ
የደቡብ ሱዳንን የሰላም ስምምነት ለመተግበር ዝግጁ መሆናቸውን አዲስ አበባ ላይ እየተነጋገሩ የሚገኙ የደቡብ ሱዳን መንግሥትና ተቃዋሚዎቹ እየገለፁ ነው፡፡በአዲስ አበባው አውደ ጥናት ላይ እየተሣተፉ ያሉት የደቡብ ሱዳን ወገኖች ከሚስማሙባቸው ነጥቦች መካከል የብሔራዊ አንድነት የሽግግር መንግሥት ምሥረታ ጉዳይም ይገኝበታል፡፡በአንዳንድ የስምምነቱ አንቀፆች ትርጉም ላይ ግን ተመሣሣይ አቋም መያዝ እንዳልቻሉም እየተሰማ ነው፡፡ተጨማሪ ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
506a5c41dd24e39a7c11437c6c030b40
260db310bee3bd3e3e3ba1f84a478207
የጨፌ ኦሮሚያ አዲሶቹ ተሿሚዎች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ በሁለተኛ ቀን ውሎው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የረቂቅ ሕግ አዘገጃጀት ሥርዓትን ለመወሰን የወጣ አዋጅን ተወያይቶ አጸደቀ።አዋጁ የሚረቀቁ ሕጎች ጥራት፣ ግልፅነት፣ ተቀባይነት እና ተፈፃሚነት እንዲሁም በተመሳሳይ መልኩ እንዲከናወኑ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።ከዚህ ባለፈም በረቂቅ ሕግ ዝግጅት ላይ ሲታዩ የነበሩ ችግሮችን ከመሠረቱ መፍታት የሚያስችል ሥርዓት በመዘርጋት የሕግ ሽፋን እንዲኖረው ለማድረግ ያለመ መሆኑም ነው የተገለጸው።አዋጁ “የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የረቂቅ ሕግ አዘገጃጀት ሥርዓትን ለመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር 222/2012” በሚል ስም ሥራ ላይ የሚውል መሆኑን የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ ተናግረዋል።ከዚህ በተጨማሪም ጨፌው ገዳ የኢኮኖሚ ልዩ ዞንን ለመመስረት የቀረበ አዋጅ ላይ ተወያይቶ አጽድቆታል።ገዳ የኢኮኖሚ ልዩ ዞን በምስራቅ ሸዋ ዞን በሉሜ ወረዳ 13 ቀበሌዎችን እና በአዳማ ከተማ 2 ቀበሌዎችን ያቀፈ ሲሆን፥ 24 ሺህ ሄክታር መሬት ይሸፍናል ተብሏል።ልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ ስራው ሲጠናቀቅ ለሀገር ውስጥ እና ለውጭ ባለሃብቶች ምቹ ሁኔታ ይፈጥራልም ነው የተባለው።በልዩ የኢኮኖሚ ዞኑ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን፣ ግብርና ማቀነባበሪያ፣ የሳይንስ ቴክኖሎጂ ፓርኮችን፣ ቢሮዎችና የሰራተኞች መኖሪያን ያካተተ ነው።በተጨማሪም ለህብረተሰቡ አገልግሎት የሚሰጡ ትምህርት ቤት፣ የጤና ተቋማትና ሌሎች አገልግሎት መስጫ ተቋማትን እንደሚያጠቃልልም ተጠቅሷል።የኢኮኖሚ ዞኑ በቦርድ የሚተዳደር መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
3c04914848c7e61aee9de7c52e49d767
b0dad23c23005a049c3f8cc06545b593
ማህበሩ ከ646 ሚሊየን ብር በላይ ብድር ለደንበኞቹ ሰጠ
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል በ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ባለ 38 ወለል ህንፃ ግንባታ መጀመሩን አስታወቀ። የተቋሙ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን፤ በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት ግንባታው መካሄድ የጀመረው ሜክሲኮ በሚገኘው የድሮው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ቦታ ላይ ሲሆን፤ ባለ 38 ወለልና 2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር የሚወስድ መሆኑን ተናግረዋል። እንደ ዳይሬክተሩ ማብራሪያ ተቋሙ የቢሮ ህንፃ ለመገንባት ረጅም የዝግጅት ጊዜ አድርጓል። ህንፃውን ለመገንባት የተለያዩ ሥራዎችን ሲሠራ ነበር። ኤም ኤች ኢንጅነሪንግ ከተባለ ድርጅት ጋር ውል በመግባት የዲዛይን ሥራዎች አዘጋጅቷል። ዲዛይኑ ከተዘጋጀ በኋላም ተቋሙ ካሉት የሚክሲኮና የኮተቤ ቦታዎች በየትኛው ቦታ ይገንባ የሚለው መረጣ ተካሂዷል። ከማዕከላዊነቱና የቦታው ምቹነት ተጠንቶ በሜክሲኮ እንዲካሄድ ተመርጧል። ዲዛይኑ ከተሠራና ግንባታው የሚካሄድበት ቦታ ከተለየ በኋላ በተካሄደው ጨረታ ከ20 በላይ ተቋራጮች ተሳትፈው ሲ.ጂ.ሲ.ኦ. የተባለ የቻይና ተቋራጭ በ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ያሸነፈ ሲሆን፤ ከተቋራጩ ጋር በተደረገው ስምምነት ግንባታው በሦስት ዓመት የሚጠናቀቅ፣ ከመሬት በታች 4 ከመሬት በላይ 34 ፎቅ ያለው ፣ በአጠቃላይ 38 ወለሎች ያሉት ህንፃ እንደሚሆን ይጠበቃል። ግንባታው ሲጠናቀቅ በኪራይና በእራሱ ቢሮ በተለያየ ቦታ ተበትነው ያሉ የማዕከሉ ሠራተኞችን በመሰባሰብ ሁሉንም አገልግሎቶቹን በአንድ ቦታ ለመስጠት ያስችላል። ለደንበኞቹ የሚሰጠውን አገልግሎት በማቀላጠፍ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።የተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት በወር 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር እየከፈለ በኪራይ የሚኖር ሲሆን፤ ተቋሙ በአሁኑ ወቅት በሃያ ማመንጫዎች፣ ከ190 በላይ ማከፋፈያና በማዕከል ከ5ሺ በላይ ሠራተኞች አሉት።አዲስ ዘመን ሰኔ 26/2011 አጎናፍር ገዛኸኝ
0
aae50e62efb4b2ffabfcd3b356bbb9ff
c5efd87354670c567c334c416d6113d9
ኡጋንዳ የተመሳሳይ ጾታ አፍቃሪያን ላይ የሞት ቅጣት ልትጥል ነው
በቅርቡ ቱርክ ኢስታንቡል ከተማ በሚገኘው የሳውዲ አረቢያ ቆንስላ ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢ የገደሉ ተብለው የተጠረጠሩት አምስት ሰዎች የሞት ቅጣት እንዲፈረድባቸው የሳዑዲ ዓረብያ አቃቤ ህግ ጠየቁ።የዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ አምደኛና የሳዑዲው አልጋ ወራሽ ልዑል መሃመድ ቢን ሳልማን ነቃፊ የነበረው ኻሾግዢ ባለፈው እኤአ ጥቅምት ሁለት ሳዕዲው ቆንስላ ውስጥ መገደሉ ይታወሳል።ዛሬ የአቃቤ ህጉ ጽህፈት ቤት ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ ኻሾግዢን የሚገድል መርዝ በመርፌ ወግተውት ሲሞት አስከሬኑን ቆራርጠውታል ብለዋል።ኻሾግዢ ቆንስላው ከገባ በኋላ ደብዛው የጠፋው ጋዜጠኛው ምን እንደሆነ የሳዑዲ መንግሥት የተለያየ መግለጫ ሲሰጥ ቆይቷል። ከቆንስላው ራሱ ወጦ ሄዷል፣ ድብድብ ተከስቶ በዚያ መሃል ህይወቱ አልፏል፣ ጋጠ ወጦች በራሳቸው ተነሳስተው ገድለውታል ሲል ቆይቷል።አቃቤ ህግ የሞት ቅጣት እንዲበየንባቸው የጠየቀው ኻሾግዢ እንዲገደል ትዕዛዝ በሰጡና ወንጀሉን በፈጸሙ ተከሳሾች ላይ መሆኑን ገልጾ ሊሎች ከወንጀሉ በተያያዘ የተከሰሱ ስድስት ሰዎች ደግሞ እንደየአግባቡ ቅጣት እንዲበየንባቸው ጠይቀናል ብሏል።ሳዑዲ ትሩክን በግድያው ጉዳይ ያሏትን ማስረጃዎችና ሌሎችም መረጃዎች በመስጠት እንድትረዳት መጠቋሟ ተገልጿል። ቱርክ ቀስ እያለች ስለጉዳዩ ያላትን መግለጫ ይፋ እያደረገች መሆኑዋ ይስተዋላል። የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጂብ ታይፕ ኤርዶዋን “ኻሾግዢን ግደሉ” የሚለው ትዕዛዝ የተሰጠው በእጅግ ከፍተኛ የሳዑዲ መንግሥት ባለሥልጣናት ደረጃ ነው ማለታቸው ይታወሳል።የሳዑዲ ባለስልጣናት የአልጋ ወራሽ ሳልማን እጅ የለበትም በማለት አስተባብለዋል።
0
bedfbc9a3b316c4b2dd8de479af0d80e
bedfbc9a3b316c4b2dd8de479af0d80e
የአፋር ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሂዳል
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ዛሬ አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሂዳል፡፡የክልሉ ምክር ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው በጉባዔው የተለያዩ ወቅታዊ፣ ክልላዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በመምከር ወሳኔዎች ይተላለፋሉ፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
a4883e58ee318eee809e4f39c35dbd70
660dc58cd9dca90580819cc4b107267c
በሊቢያ የባሕር ወደብ የሰባ አራት አፍሪካዊያን ፍልሰተኞች አስከሬን ተገኘ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ አገልግሎት መስጠት በጀመረው አዲሱ የታጁራ ወደብ የድንጋይ ከሰል እና የብረት ገቢ ጭነቶችን በተቀላጠፈ መልኩ እያስተናገደ መሆኑ ተገለጸ፡፡ስፓር ካፔላ በተሰኘችውና ከደቡብ አፍሪካ 50 ሺህ ሜትሪክ ቶን የድንጋይ ከሰል ጭና በመጣችው መርከብ አገልግሎቱን የጀመረው ወደቡ ከስፓር ካፔላ በተጨማሪ ሁለት የድንጋይ ከሰል እና ሁለት የብረት መርከቦችን ጭነት ማስተናገዱ ተሰምቷል፡፡ባለፈው ነሐሴ ወር ሸበሌ የተሰኘችው የኢባትሎአድ መርከብ ለታጁራ ወደብ የመጀመሪያ የሆነውን ከቱርክና ከዩክሬን ወደቦች የጫነችውን 25 ሺህ 492 ሜትሪክ ቶን ብረት አራግፋ መመለሷ ነው የተገለጸው፡፡በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ደግሞ ፊንፊኔ የተሰኘችው መርከብ ከሶስት የቱርክ ወደቦች የጫነችውን 25 ሺህ 382 ነጥብ 4 ሜትሪክ ቶን ብረት በታጁራ ወደብ በማራገፍ ላይ እንደምትገኝ ድርጅቱ ገልጻል፡፡የታጁራን ወደብ ለድንጋይ ከሰል እና ለብረት ጭነቶች በቋሚነት ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን የኢባትሎአድ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ የሽፒንግ አገልግሎት ዘርፍ ካፒቴን ተፈራ በዳሳ ገልጸዋል፡፡ካፒቴን ተፈራ ወደቡን እንደአማራጭ መጠቀም በተለይ የወጪና ገቢ ጭነቶችን በብዛት የሚያስተናግዱ የጅቡቲ ወደቦችን መጨናነቅ ይቀንሳል ብለዋል፡፡ወደቡን በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ ለስንዴ ለማዳበሪያና ለስኳር ጭነቶች ማስተናገጃት ጥቅም ላይ የሚውል እና አቅምን የሚጨምር ተርሚናል መሆኑንም ካፕቴን ተፈራ ጨምረው መናገራቸውን ከድርጅቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
b1839cd00c6f81741a718e5e172578ba
4b54a304fe817aa82697ff6110a24651
አፍጋኒስታናዊቷ ጋዜጠኛና የፖለቲካ አማካሪ መገደል ቁጣ ቀሰቀሰ
በምዕራብ ኦሮምያ የሚገኙ ነዋሪዎች በአርቲስት ሀጫሉ ሞት የተሰማቸውን ሀዘንና ቁጣ በሰላማዊ መንገድ ገልፀዋል፡፡ በደቡብና በምስራቅ ኦሮሞያ አንዳንድ አካባቢዎች እንደታየው በሰውም ሆነ በንብረት ላይ የደረሰ ጥቃትም ሆነ ጉዳት አለመኖሩም ተገልጧል፡፡በአሁኑ ሰዓት የምዕራብ ኦሮምያ የሚገኙ ከተሞች የተረጋጉ ሲሆን የንግድና የሥራ እንቅስቃሴዎችም ክፍት መሆናቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡ በአንጻሩም በርካታ ሰዎች አሁንም እየታሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
0
6db68376dd887a4da01ac284b371f78d
133fc1ee0e54d10f614b70c3b4ca4bef
ዩኒቨርስቲው ህብረተሰብ ተኮር ጥናቶች እያደረገ መሆኑን ገለፀ
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ከ45 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መድበው በዳውሮና ወላይታ ዞኖች ላይ የማህበርሰብ አቀፍ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና ሌሎች ዘርፎች ላይ እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡በዩኒቨርስቲ የምርምርና ማህበርሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ታከለ ታደሰ 49 ተመራማሪዎች በተለያዩ ዘርፎች ህብረተሰቡን ሊያግዙ የሚችሉ የጥናት ውጤቶችን ለማዘጋጀት ከዩኒቨርስቲ ተመራማሪዎች ጋር ውል ገብተው እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ዩኒቨርስቲው በሶዶ ከተማ የደረቅ ቆሻሻ አወጋገድን ዘመናዊ ለማድረግ ከከተማ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ እንደሚገኝም ገልጸዋል፡፡ተቋሙ ህብረተሰቡ የሚጠቀመውን የባህላዊ ህክምና ወደ ዘመናዊ ለማድረግ በተጨማሪም ከዳውሮና ወላይታ ለተመረጡ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማዘመን የሚያግዙ የዕውቀት ሽግግሮችንና የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑም ተገልጿል፡፡የወላይታ ዩኒቨርስቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ወንድሙ ወልዴ በበኩላቸው ተቋሙ የራሱን የውስጥ አቅም ለማሳደግ ከውጭ ሀገራት ዩኒቨርስቲዎች ጋር እና በሀገር ውስጥ ካሉ ዩኒቨርስቲዎች ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት ተደርጎ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
0
160244b225156d2eff5f5e7c4ec91178
80582797bd26b3d0e5e505a6156ed8d7
"ኢህአዴግን ማን እንደሚመራው፤ ይኑር፣ አይኑር አላውቅም"- አቶ ስብሐት ነጋ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ በወንጀል የተጠረጠሩ 20 የህወሃት ቡድን አመራሮች ፍርድ ቤት ቀርበዋል።በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በዛሬው እለት የቀረቡት የህወሃት ቁልፍ አመራር ከነበሩት መካከል አቶ ስብሃት ነጋ እና ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም ይገኙበታል።
0
a4c1f75eb90123acd339b64f54baeb21
ce0718b9571d2fe0ebc6adc8617fd0aa
የወልዋሎ እና የአሰልጣኝ ዮሐንስ ጉዳይ
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ለመቅጠር ከሰሞኑ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ፌዴሬሽኑ አብርሀም መብራቱን ቀጣዩ አሰልጣኝ ለማድረግ መቃረቡ ተነግሯል። አስቀድሞ ያወጣው የአሰልጣኝ ቅጥር መስፈርት በማስቀረት የቴክኒክ ኮሚቴው አምስት አሰልጣኞችን ለይቶ በመምረጥ አወዳድሮ ለመቅጠር ከወሰነ በኋላ የጅማ አባ ጅፋሩ አሰልጣኝ ገብረ መድህን ኃይሌ፣ የወልዋሎ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪ/ማርያም፣ የመከላከያ አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ፣ የሀዋሳ ከተማ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና የየመን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱን ቃለ መጠይቅ በማድረግ እንዳጠናቀቀ ታውቋል።ቴክኒክ ኮሚቴው የአሰልጣኞቹን ቃለ መጠይቅ ካጠናቀቀ በኋላ ለስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሪፖርት ያቀረበ ሲሆን የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የቀረበለት ሪፖርት መሰረት በማድረግ ከመረመረ በኋላ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱን ለመጨረሻ እጩ አሰልጣኝነት ከለየ በኋላ በድምፅ ብልጫ እንዲለይ ወስነው አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ቀጣይ የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው እንዲያገለግሉ ስድስት ለአምስት በሆነ የድምፅ ብልጫ ተመርጠዋል።ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ከየመን ብሔራዊ ቡድን ጋር እንደተለያዩ ሪፖርቶች እየወጡ ባሉበት በአሁኑ ሰዓት በቃለ-መጠይቁ ወቅት በአሰልጣኙ በኩል የቀረቡትን ቅድመ ሁኔታዎች ፌዴሬሽኑ የሚያሟላ ከሆነ በቅርቡ ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት የቅጥሩ ሁኔታ ያጠናቅቃል ተብሎ ይጠበቃል። ድርድሩ አጥጋቢ ውጤት የማያስገኝ ከሆነ ደግሞ በሁለተኛ አማራጭነት የተያዙት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ቀጣዩ የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
0
633e3fc2a8bacba8425e04667c8b576f
87a7118e409516dcbebae45d4ff28477
የአፍሪካ ሴት መሪዎች ኔትወርክ ምዕራፍ በኢትዮጵያ ተመሰረተ
-የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን የፊታችን እሁድ ኢትዮጵያ ኤል ኒኖ ያደረሰባትን አሉታዊ ተፅእኖ ለመቋቋም እያደረገች ያለችውን ጥረት ለመመልከት የመስክ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።ባን የመስክ ጉብኝታቸውን የሚያደርጉት በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በድርቁ በተጎዱ አከባቢዎች ነው ተብሏል።ከመስክ ጉብኝቱ አስቀድሞም ባን ከኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ ውይይት ያደርጋሉ ተብሏል።ዋና ፀሀፊው ቅዳሜ በሚጀመረው 26ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ላይ ይገኛሉ።በጉባኤው ላይ ከ40 የሚበልጡ የህብረቱ አባል አገራት መሪዎች እና በርከት የሚሉ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ በድርቅ የተጎዱ አከባቢዎችን ሊጎበኙ ነውአዲስ አበባ ፣ ጥር 20/2008(ዋኢማ)-የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ ሙን የፊታችን እሁድ ኢትዮጵያ ኤል ኒኖ ያደረሰባትን አሉታዊ ተፅእኖ ለመቋቋም እያደረገች ያለችውን ጥረት ለመመልከት የመስክ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።ባን የመስክ ጉብኝታቸውን የሚያደርጉት በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን በድርቁ በተጎዱ አከባቢዎች ነው ተብሏል።ከመስክ ጉብኝቱ አስቀድሞም ባን ከኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጋር በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ ውይይት ያደርጋሉ ተብሏል።ዋና ፀሀፊው ቅዳሜ በሚጀመረው 26ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ ላይ ይገኛሉ።በጉባኤው ላይ ከ40 የሚበልጡ የህብረቱ አባል አገራት መሪዎች እና በርከት የሚሉ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
43814962b1833f09c802771dce4747fd
2716e14909566ac0a93a6697053daac9
የህክምና ባለሙያዎች የጤና ዘርፍ ችግሮች ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዳር 24 ቀን የሚጀመረውን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ቅድመ ዝግጅትን አስመልክቶ ምክክር መካሄዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ምክክሩ በፈተና ጣቢዎች ሊደረጉ በሚገቡ የግብዓት ዝግጅቶች፣ በጸጥታ፤ በኮቪድ 19 እና በበጀትና ሌሎች አስፈላጊ በሆኑ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ነው ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡የመዲናዋ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ በቢሮው ስር ያለው የትምህርት መዋቅር ከታች ጀምሮ እያደረገ ያለውን ዝግጅት አብራርተዋል፡፡እንዲሁም በጸጥታ አካላት በኩል ያለውን ዝግጅት ለመገምገምና የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ምክክሩ መካሄዱን ጠቅሰዋል፡፡በትምህርት ቢሮው ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ የፈተና አስተዳደር ማስፈፀሚያ ሰነድ አቅርበዋል፡፡ከፈተና ዕቅድ ጀምሮ በፈተና አስተዳደር ሂደት ያሉ መልካም ተሞክሮዎችና ሊኖሩ የሚችሉ ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረው ሰነድ በዋናነት ትኩረት ሊሰጣቸው በሚገቡ የፈተና ሂደቶች ላይ በየደረጃው ያሉ የፈተና አስፈፃሚ አካላት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ በሚገቡ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን አስረድተዋል፡፡የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊዎችም ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ ከወላጆችና የትምህርት ቤት አካባቢ ማህበረሰብ ጀምሮ በተማሪዎች ሊደረጉ ስለሚገቡ ተሳትፎዎችና ተባባሪነትን መካተት ላይ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ መግለጻቸውን ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
9fd71266b9fe98409e3b9e8da8ae5acb
8bb42ceb70831d362552351c2dc28528
ናይጀሪያ የኮሮና ቫይረስ ውጤትን ከ40 ደቂቃ ባነሰ ጊዜ የሚያሳውቅ መመርመሪያ ሰራች
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 24/2012 ዓ.ም (አብመድ) ከወራት በፊት የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ በመላው ዓለም በመሠራጨት ለሕዝብ የጤና ስጋት ከሆነ በኋላ የየሀገራቱን የጤና ተቋማት አቅም ክፉኛ ፈትኗል፡፡ ቫይረሱ በኢትዮጵያ መከሰቱ ከተሰማ በኋላ በኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተጀመረው ምርመራ እየሰፋ እስከ ክልሎች ደርሷል፡፡ አልፎ አልፎም በየአካባቢው የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቫይረሱን ምርመራ ለመጀመር የሚያስችላቸው አቅም ላይ እየደረሱ ነው፡፡በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በማድረግ የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ቀዳሚው ነው፡፡ በክልሉ ሙያዊ ድጋፍ እየተደረገላቸየጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የመመርመሪያ ማሽን አስገብቶ፣ አስፈላጊውን ክፍል አዘጋጅቶ እና ማረጋገጫ አግኝቶ ወደ ሥራ እየገባ ነው፤ የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የላብራቶሪ ዳይሬክተር ማንአምኖት አገኝ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲም የብቃት ማረጋገጫ ለማግኝት በባለሙያዎች መታየቱን ገልጸዋል፡፡ በቀጣይም ‘‘የወልድያ፣ ደሴ፣ ደብረ ብርሃን፣ ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና የደብረ ማርቆስ ሆስፒታል ሥራ ይጀምራሉ’’ ብለዋል፡፡ የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ደሴ ቅርንጫፍም በቅርቡ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እንደሚጀምር አቶ ማንአምኖት ተናግረዋል፤ ለሁሉም ባለሙያዎች ስልጠና መሰጠቱንም ገልጸዋል፡፡በክልሉ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ እየተደረገላቸው ያሉት የኅብረተሰብ ክፍሎች በቫይረሱ የሚጠረጠሩ እና ከእነርሱ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሎ የሚታሰቡ ናቸው፡፡ በክልሉ ያለው የመመርመሪያ ላብራቶሪ እነዚህን ተጠርጣሪዎች ሙሉ በሙሉ እየመረመረ መሆኑን ዳይሬክተሩ በተለይም ለአብመድ ተናግረዋል፡፡ በቀጣይም በየአካባቢው የሚቋቋሙት መመርመሪያ ማዕከላት አካባቢያዊ ትስስር ተፈጥሮላቸው በቅርብ የሚገኙ ናሙናዎችን ይመረምራሉ ተብሏል፡፡ ከአቅም በላይ የሆነ ችግር ሲፈጠር ደግሞ ኢንስቲትዩቱ ድጋፍ ያደርጋል፡፡እስከቅርብ ጊዜ ድረስ በክልሉ ናሙና የሚሰበሰቡት የኢንስቲትዩቱ ባለሙያዎች ብቻ እንደነበሩም ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ በቅርቡ በየዞኑ ለተመረጡ ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቷል፤ አስፈላጊው የጥንቃቄ ቁሳቁስ ከተሟላላቸው ወደ ሥራ እንደሚገቡም አቶ ማንአምኖት ተናግረዋል፡፡ የጥንቃቄ ቁሳቁሱን ለማሟላት ከወረዳ እስከ ክልል በተቀናጀ መንገድ መሥራት እንደሚያስፈልግም ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡ዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው
0
6e037504b1ef3dc00902e059f2f6aa6f
6e037504b1ef3dc00902e059f2f6aa6f
‹‹የአማራን ሕዝብ ለጥፋት የሚፈልጉ ኃይሎችን በአንድነት፣ ክፍተት ሳይፈጥር፣ የፖለቲካ እና የግጭት ነጋዴዎችን ተልኮ ማክሸፍ አለበት፡፡›› አብን
‹‹አዴፓ ለማንም አቤቱታ ማቅረብ ሳይሆን መንግሥት በመሆኑ ሕግን ተንተርሶ ሕግ እንዲከበር ማድረግ ይኖርበታል›› አዴኃንባሕር ዳር፡ መስከረም 24/2012 ዓ/ም (አብመድ) ከሰሞኑ በማዕከላዊ ጎንደር የተፈጠረው ግጭት የተለያዩ ጥፋቶችን አድርሷል፡፡ የሰው ሕይወት ጠፍቷል፤ ንብረትም ወድሟል፡፡ የተፈጸመው ድርጊት ሆን ተብሎ የአማራን ሕዝብ ለማዳከም እና የክልሉ ሕዝብ ሠላም እንዳይኖረው ለማድረግ የተቀነባበረ ሴራ መሆኑን የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ (አዴኃን) ሊቀ መንበር አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ ተናግረዋል፡፡‹‹የተፈጸመው እኩይ ተግባር ከክልሉ አልፎ ሀገሪቱን ስጋት ላይ የሚጥል በመሆኑ የአማራን ሕዝብ ጥቅም ለማስከበር ከተሰለፉ አካላት ጋር ድርጊቱን ለመከላከል በጋራ እንሠራለን›› ያሉት አቶ ተስሁን በተፈጠረው ችግር ዙሪያ የክልሉ መንግሥት የያዘው አቋም የንቅናቄውም አቋም እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡እንደ አቶ ተስፋሁን ማብራሪያ የአማራን ሕዝብ በኢኮኖሚ ለማዳከም እና ሠላም ለመንሳት የተቀናበረ ሴራ ነው፤ ይህ ደግሞ በአንድም በሌላም መንገድ የአማራን ሕዝብ ብቻ ሳይሆን ሀገሪቱንም የሚጎዳ ነው፤ አካባቢው ከሌሎች ሀገሮች ጋር አዋሳኝ በመሆኑ ቀጠናው ሠላም ማጣቱ ክልሉን ብቻ ሳይሆን ሀገርንም ይጎዳል፡፡ ‹‹ፀረ ሠላም ኃይሎቹ ልዩነት የሌላቸውን ሕዝቦች ልዩነት እንዳላቸው በማስመሰል ለመነጣጠል ሽፋን እየሰጡ የውክልና ጦርነት እያካሄዱ ነው›› ያሉት አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ አዴፓ የያዘው አቋም ትክክል በመሆኑ የፓርቲያቸው አቋምም መሆኑን አስታውቀዋል፡፡‹‹አዴፓ ለእርምጃ ዘግይቷል›› ብሎ ፓርቲያቸው እንደሚያምን የተናገሩት የአዴኃን ሊቀመንበር አሁንም ቢሆን ክልሉን እረፍት ለመንሳት ፀረ ሠላም ኃይሎች የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ለመመከት ከአዴፓ ጋርም ሆነ ከሌሎች የክልሉ ጉዳይ ይመለከተኛል ከሚሉ ፓርቲዎች ጋር ለመሥራት ዝግጁ እንደሆኑ አስታውቀዋል፡፡
1
36e6d9f8ef95ede513da81e1c32cc4d0
dc4768ce052f868d561352719b3ac05c
ናይጄሪያ ከቻይና ለምታገኘው ብድር በሉዓላዊነቷ አልተደራደረችም- የሀገሪቱ ትራንስፖር ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ ከቻይና በመጡ የቤተሰብ አባላት ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።በቫይረሱ ተይዘዋል የተባሉት የቤተሰብ አባላት የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። ሚኒስቴሩ በቫይረሱ ምን ያህል ሰዎች እንደተያዙ ግን ያለው ነገር የለም።በቫይረሱ ተጠቅተዋል የተባሉ ሰዎች በጥሩ ሁኔታ እና ክትትል ላይ ይገኛሉም ነው የተባለው።በቻይና ውሃን በተቀሰቀሰው ኮሮና ቫይረስ እስካሁን 132 ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ፥ ወደ 6 ሺህ የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ መጠቃታቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ።ቫይረሱ ከቻይና ውጭ በታይላንድ፣ ፈረንሣይ፣ አሜሪካ እና አውስትራሊያን ጨምሮ በ16 ሃገራት መከሰቱም ተረጋግጧል።ምንጭ፦ ሬውተርስ
0
1ff4de654f33b48481acfc9ec022d559
15dcfb8cdc28fd885dd311fc31053454
የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ለ700 ሺህ አርሶ አደሮች የተሻሻሉ የስኳር ድንች ዝርያዎችን እያሰራጨ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በክልሉ ቀድሞ ምርት በተሰበሰበባቸው እና ቆላማ በሆኑ አካባቢዎች የመስኖ ልማት መጀመሩን አስታውቋል፡፡የቢሮው ሃላፊ ዶክተር መለስ መኮነን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥በክልሉ ከ219 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ በማልማት ከ 30 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።የመስኖ ልማቱን ውጤታማ ለማድረግም ለባለሙያዎች እና አርሶ አደሮች ስልጠና የተሰጠ ሲሆን፥ ዘር እና መሰል ግብዓቶችንም ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።የልማት ስራው የመስኖ ፕሮጀክቶችን በመጠቀም፣ ሰፋፊ ኩሬዎችን እና ወንዞችን በመጥለፍ እና አርሶ አደሩ ውሃ ባለባቸው ቦታዎች ጉድጓዶችን እንዲቆፍር በማድርግ የሚከናወን መሆኑን አብራርተዋል።በተጨማሪም የመስኖ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት ክልሉ ከፌዴራል እና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑ ነው የተገለጸውአሁን ላይም ፕሮጀክቶቹ የሚገነቡባቸው ዞኖች የተመረጡ ሲሆን ፥በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ የሚያስችል ጥናት በማቅረብ እየተሰራ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ልማቱን ውጤታማ ለማድረግም ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን በጀት በመመደብ የመስኖ ልማት ንቅናቄ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ተጠቁሟል።በዙፋን ካሳሁን
0
b64616b8e7feaec78a315c901d1b9618
b64616b8e7feaec78a315c901d1b9618
የደቡብ ካስቴል ዋንጫ የሥያሜ ለውጥ በማድረግ ነገ የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርዓት ያከናውናል
ያለፉትን ዓመታት የደቡብ ካስቴል ዋንጫ በመባል ሲጠራ የቆየው ውድድር የሥያሜ ለውጥ በማድረግ የደቡብ ሠላም ዋንጫ በሚል የሚጠራ ሲሆን ነገ በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርአትም ይደረጋል፡፡ከጥቅምት 20 እስከ ህዳር 1 ድረስ በሀዋሳ የሚደረገው ይህ ለሰባተኛ ጊዜ የሚከናወን ሲሆን በካስቴል ስያሜ ለአምስተኛ ጊዜ ይደረጋል ተብሎ ቢጠበቅም ስያሜው ተለውጦ ደቡብ የሠላም ዋንጫ በሚል ይጠራል፡፡ ሊለወጥ የቻለበት ምክንያት ደግሞ የክለቦችን ግንኙነት ሠላማዊ ለማድረግ እና ከእግር ኳስ ውጪ ሌሎች የሚንፀባረቁ እግር ኳሳዊ ያልሆኑ ነገሮች እንዳይኖሩ በማሰብ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ነገ በሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል ቀን 10:00 የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርአትም ይከወናል፡፡በክልሉ የሚገኙት ሀዋሳ ከተማ፣ ሲዳማ ቡና፣ ወላይታ ድቻ፣ ሀዲያ ሆሳዕናን ከፕሪምየር ሊጉ የሚያካትት ሲሆን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በፌዴሬሽኑ ከሰሞኑ በፎርማት ለውጥ ምክንያት አድጋችዋል ተብለው የነበሩትና በከፍተኛ ሊጉ የሚወዳደሩት አርባምንጭ ከተማ እና ደቡብ ፖሊስን ጨምሮ በተጋዥነት መቐለ 70እንደርታ እና የአዳማ ሲቲ ካፕ ላይደረግ የሚችልበት ሁኔታ በመኖሩ አዳማ ከተማም ተካፋይ ሊሆን እንደሚችል አቶ ወልደሚካኤል መስቀሌ የደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን ፅ/ቤት ኃላፊ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡ውድድሩን ካለፉት ዓመታት ለየት ባለ መልኩ ለማዘጋጀት የታቀደ ሲሆን በየጨወታው ጥሩ እንቅስቃሴን ላደረጉ ተጫዋቾች (የጨዋታው ኮከብ) ሽልማት እንዲሁም አሸናፊ ለሆኑ ክለቦች እና ተሳታፊዎች የገንዘብ ሽልማቶች እንደሚበረከት ኃላፊው ጨምረው ገልፀዋል፡፡
1
fe79e81ef5847754d3b7a2c1557bec15
ed79d09e7be7b25c408a274cf48348e9
በምርቶችና ሸቀጦች ላይ ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ ያስፈልጋል ተባለ
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 08/2012 ዓ.ም (አብመድ) ኅብረተሰቡ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ሳይረበሽ የዘንድሮውን የትንሳኤ በዓል በከፍተኛ ጥንቃቄ ማክበር እንደሚገባው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ወንድሙ ፍላቴ አስገነዘቡ፡፡በበዓል ወቅትም ሆነ ከበዓል በኋላ የምርትና የሸቀጥ አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት፣ ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ሀገራዊ የገበያ ማረጋጋት ግብረ-ኃይል ከኅብረተሰቡና ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን የገለጹት አቶ ወንድሙ የዘንድሮው የትንሳኤ በዓል የእርድ እንስሳት ገበያና አቅርቦት የተሻለ ስለሆነ ኅብረተሰቡ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ስጋት ሳይገባው ተረጋየኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከላክሎ ግብይት መፈጸም በሚያስችል ሁኔታ በሁሉም የክልል ከተሞች በቂ የእንስሳት ገበያ ቦታዎች እንደተዘጋጁ በግብረ-ኃይሉ ሪፖርት መረጋገጡንና በአዲስ አበባም በ10 የእንስሳት ግብይት ማዕከላት እና በ16 ቄራዎች አካባቢ የፀረ-ተህዋሲያን እርጭት ቅድመ-ዝግጅት መደረጉን፣ በግብይት ወቅትም ለሰውና ለመኪና የፀረ-ተህዋሲያን እርጭት እንደሚካሄድ፣ ለተገበያዮችም በቂ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መዘጋጀቱን እና የእርድ እንስሳትም አካላቸው እየታጠበ ወደቄራ እንዲገቡ ለማድረግ በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በኩል በቂ ዝግጅት መደረጉን አቶ ወንድሙ አስታውቀዋል፡፡በሁሉም የግብይት ማዕከላት ተገበያዮቹን የሚያስተናብሩ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችም ከወዲሁ ዝግጅት ያደረጉ ስለሆነ ተገበያዮች የኮርና ወረርሽኝን ስርጭት መከላከል በሚያስችል ሁኔታ በቂ ርቀት ጠብቀውና ተረጋግተው በመገበያየት በዓሉን በሠላም እንዲያሳልፉ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አሳስቧል፤ በዓሉ የደስታ እንዲሆንም መልካም ምኞቱን ገልጿል፡፡ምንጭ፡- የንገድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
0
64a997066f00e0ee730a9d9ac5b00561
761bacc666bca7915af48dd0d4dcb8e1
አርሶ አደሮች በተፈጠረላቸው ግንዛቤ መሠረት አዲሱን የብር ኖት ወደ ባንክ በመሄድ እየቀየሩ መሆናቸውን ተናግሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/213ዓ.ም (አብመድ) በባሕር ዳር ከተማ ከየት እንደታተመ ያልታወቁ ከአዲሱ የገንዘብ ኖት ጋር የሚመሳሰሉ የባለአንድ መቶ እና ሁለት መቶ የብር ኖቶች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ሰዎች ሆን ብለውም ይሁን ባለማስተዋል ከገንዘቦቻቸው መካከል ተመሳስለው የታተሙ የገንዘብ ኖቶቹን ይዘው በመገኘታቸው በሕግ ቁጥጥር ሥር እየዋሉ ነው፡፡በዚህም ሕገ ወጦች ሰዎች ስለአዲሱ የገንዘብ ኖት ያላቸውን አነስተኛ የግንዛቤ ደረጃ በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ሕዝቡ ገበያ እያስገቡ መሆኑ ተደርሶበታል፡፡ ተመሳስለው የቀረቡ የገንዘብ ኖቶችን ከሚያሳድሩት ተጠያቂነት ለማምለጥ አለማወቅ አያተርፍም፡፡ መንገሥት ግን ከወዲሁ ምንጫቸውን ማድበተለይም ሀገሪቱ የገንዘብ ኖት ለውጥ ማድረግ ከተገደደችባቸው ምክንያቶች አንዱ የሆነውን የሕገ ወጥ ገንዘቦች መከማቸት እና ከባንክ ውጪ መንቀሳቀስ ያስከተለውን የዋጋ ግሽበት እና የምጣኔ ሀብት መግሪያነት ግብ ያሳጣል፡፡ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ተመሳስሎ የቀረቡ የብር ኖቶች በፍጥነት ከባንክ ገበያ ውጪ የአገልግሎት እና የሠራተኛ ገበያ ውስጥ በማግባታቸው የነበረውን ችግር መልሶ እንዲያንሠራራ ዕድል የሚፈጥር መሆኑም እየተመላከተ ነው፡፡የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ታዘባቸው ጣሴ በአዲሱ የገንዘብ ኖት ሽግግር ጊዜ ሕገ ወጥ ገንዘብ እንዳይስፋፋ ሕዝቡ ስለአዲሱ ገንዘብ በቂ ግንዛቤ ሊኖረው እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ሕዝቡ ወደባንክ ሲሄድ እና ሲገበያይ ትክክለኛው የገንዘብ ኖት መሆኑን አውቆ ሊሆን እንደሚገባ ያመለከቱት አቶ ታዘባቸው ‘መንግሥት የሕገ ወጥ ገንዘቦችን ምንጭ ለማድረቅ ጠንካራ ክትትል ሊያደርግ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡የሕዝብ ግንኙነቱ ሕዝቡ ስለአዲሱ የገንዘብ ኖት በበቂ ተርድቷል ብለው እንደማያምኑ ተናግረው መንግሥት የተለያዩ የማስተማሪያ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ስለአዲሱ የገንዘብ ኖት ለሕዝብ ሊያሳውቅ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ሕዝቡ ሕገ ወጥ ገንዘብን ይዞ መገኘትና መገበያየት ሊያስጠይቅ የሚችል መሆኑን አውቆ በአዲሱ የገንዘብ ዝውውር ዕውቅና ማነስ ምክንያት የሚፈጠሩ ብዥታዎችን በመጠቀም ሊከብሩ የሚያስቡ ሕገ ወጦችን ሊከላከል እና ሊጠቁም እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
0
72b4056d7270eff47804770ef3a414d4
c8b4d93acd20f7edd50927a2a9d4be21
በኢትዮጵያ የተያዙ የአልሸባብ ሽብር ምልምሎች በእስራት ተቀጡ
ዛሬ ኬንያ ሰሜን ምስራቃው ክፍለ ግዛት ውስጥ ተጠርጣሪ የአልሸባብ ታጣቂዎች በአንድ አውቶቡስ ላይ ተኩስ ከፍተው አራት ሰው መግደላቸውን የኬንያ የፀጥታ ባለሥልጣን አረጋገጡ።የሶማሊያ እስላማዊ ነውጠኛው ቡድን ኬንያ ሶማሊያ ውስጥ ወታደሮችዋን በማስገባትዋ ለመበቀል በአካባቢው በአውቶቡሶች እና ሌሎችም ተሽከርካሪዎች ላይ በተደጋጋሚ ጥቃት ያደርሳል።የዛሬው ጥቃት የደረሰው አውቶቡሱ ከማንዴራ ወረዳ ወደ ናይሮቢ በመጉዋዝ ላይ እንዳለ መሆኑ ነው የተገለጸው። ማንዴራ በስተሰሜን ከኢትዮጵያ በስተምሥራቅ ደግሞ ከሶማሊያ ጋር ትዋሰናለች።
0
085473374a504c95a79fece3fb8071db
3ccb7378faa8272752f8570b5212ce3a
"ፌደራሊዝም የተሻለ ሥርዓት ነው" - በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር
የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት ፣ሳይንስና የባህል ድርጅት(ዩኔስኮ) የገዳ ሥርዓትን በዓለም የማይዳሰስ ወካይ ቅርስ አድርጎ በዛሬው ዕለት መዝግቦታል ።እየተካሄደ ባለው 11ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባኤ በዓለም ቅርስነት ለመመዝገብ ከቀረቡት የማይዳሰሱ ቅርሶች መካከል የሆነው አገር በቀል የሆነውና የኦሮሞ ህዝብ የዴሞክራሲ ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ ሥርዓት መገለጫ የሆነው የገዳ ሥርዓት ለመመዝገብ የተቀመጡ መሥፈርቶች በሙሉ በሟሟላቱ በቅርስነት ተመዝግቧል።በ11ኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባኤ ላይ የተገኙ የበይነ መንግሥታት ኮሚቴ ተወካዮች የገዳ ሥርዓት በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ወካይነት ዝርዝር ውስጥ እንዲካተት በሙሉ ድምጽ ድጋፍ የሠጡት በመሆኑ ሊመዘገብ ችሏል ።የገዳ ሥርዓት የዓለም ቅርስነት ሆኖ እንዲመዘገብ ለማድረግ ኢትዮጵያ ያቀረበቺው ሰነድ በኮሚቴው ግምገማ መሠረት ተቀባይነት ያገኘ ሲሆን በተጨማሪነት የገዳ ሥርዓቱን ጠብቆ ለማቆየት የሚያስችሉ እርምጃዎች መወሰድ እንደሚገባቸው በጉባኤው ውሳኔ ተጠቁሟል ።የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ የተመዘገበው የገዳ ሥርዓት ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላላፍ የሚያስችሉ ሥራዎችን በማከናወን ረገድ ቅርሱን በትምህርት ፣ በጥናትና በተቋማት ጭምር እንዲደገፍ የማድረጉ ሥራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም ተመልክቷል ።ሥርዓቱን በሚገባ ጠብቆ ለማቆየት ህብረተሰቡን ያሳተፈ የባህል ልማት በማካሄድና የህግ ከለላን ተግባራዊ በማድረግ የተሻለ ለባህሉ ዕድገት የተሻለ ሚናን መወጣት እንደሚቻል ከጉባኤው ተሳታፊዎች ተገልጿል ።በጉባኤው በተለይም የአንዳንድ አገራት ተወካዮች የገዳ ሥርዓት የማህበራዊ ፣ የዴሞክራሲና የባህል መገለጫ በመሆኑ እንዲሁም የራሱ ባህላዊ ህጎች ያሉት በመሆኑ ለዓለምን እንደ ተምሳሌትና ማስተማሪያነት የሚወሰድ እሴት መሆኑንም ጭምር ተናግረዋል ።ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት በዓለም ቅርስነት ካስመዘገበችው የገዳ ሥርዓት በተጨማሪ የመስቀል ደመራና ከፍቼ ጨምበላላ በዓላትን ቀጥሎ በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ባህላዊ ወካይ ቅርስነት ማስመዝገቧል ይታወሳል ።
0
d7c9bedb3f93656a91e39a9f8cd89af0
d39f6ffc4f671bbeae24fdc00fefc32e
‘በኤች አይ ቪ መቆጣጠሪያ መድሃኒት ላይ የሚደረገውን ጥናት በሰፊው ልንቀጥል ይገባናል’ የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሃፊ ባን-ኪሙን
የተባበሩት መንግስትታ ድርጅት ዋና ጸሃፊ ባን ኪሙን በተገኙበት አዎንታዊና ገምቢ ውይይት መደረጊን ብሩንዲ አስታወቀች። Mr Ban ትላንት ቡጁምቡራ ሲገቡ ብሩንዲ ካለችበት ቀውስ ለማዳን የአገሪቱ ፕሬዝዳንት Pirrie Nkurunziza’ን እና ሌሎች የሚመለከታቸውን አግኝተው ማነጋገራቸው ተዘግቧል።ለወራት ለዘለቀው የብሩንዲ የፖለቲካ ቀውስ ሁነኛ እልባት ድርድር እንዲቀጥል የምትሻ መሆኑን የብሩንዲ መንግስት ለመንግስቱ ድርጅት ዋና ጸሃፊ ይፋ ማድረጉን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር Nyamitwe ይፋ አድርገዋል።ይሁንና እንዲህ ያለው ድርድር ለፍሬ ይበቃ፥ ሁሉን አቀፍ ይሆን ዘንድ የተቻለውን ያህል የብሩንዲያውያንን ሁሉ ቀልብ መግዛት አለበት፤ ባይ ናቸው።በስደት የሚገኙት የተቃዋሚው ”የብሩንዲ የዲሞክራሲ ግንባር“ መሪ Jean Minai በበኩላቸው በቅርቡ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጡት ቃል፤ Pirrie Nkurunziza ከተቃዋሚው ጋር መደራደር አይፈልጉም። ምክኒያቱም ብሩንዲ ዛሬ ለምትገኝበት ቀውስ ምክኒያቱ እርሳቸው መሆናቸውን ያውቃሉና፤ ነበር ያሉት።በሌላ በኩል፤ በያዝነው ሳምንት መገባደጂያ ወደዚያ የሚያመሩትን የአፍሪቃ መሪዎች ልዑካን ቡድን ጉዞ ተንተርሶ የብሩንዲው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር Nyamitwe በሰጡት አስተያየት መንግስታቸው የልዑካኑን ጉብኝት በአዎንታ የሚቀበል መሆኑንና በብሩንዲ ቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ለመወያየት መሰናዳታቸውን ተናግረዋል።
0
90a5b5a9151e8ab74a4a3ec8d02a0be2
90a5b5a9151e8ab74a4a3ec8d02a0be2
አሜሪካ አፍጋኒስታን በሚ ገኘው የአይኤስ ይዞታ ላይ በቦምብ አጠቃች
አሜሪካ ከዚህ ቀደም በጦርነት ላይ ተጠቅማ በማታውቀው ከባድ ቦምብ አፍጋኒስታን በሚገኘው የአይኤስ ይዞታ ላይ ጥቃት ፈጸመች ፡፡የአሜሪካ ወታደራዊ ሀይል በአፍጋኒስታን እስላማዊ መንግስት ተብሎ በሚጠራው በአይኤስ የሽብር ቡድን ይዞታላይ አስር ኩንታል የሚመዝን ቦምብ ጥሏል ፡፡"የሁሉም ቦምቦች እናት" በመባል የሚታወቀው የ ግዙፍ የጦር መሣሪያ ሲሆን አሜሪካ ከሜቼውም ጊዜ በላይ ጥቅም ላይ ከዋሉት ትልቁ የኒውከሌር መስል ቦንምብ ነው ፡፡ከፔንታጎን እንደተገለፀው ቦንቡ የተጣለው በተዋጊ አውሮፕላኖች በአፍጋኒስታንና በናጋር አከባቢ በሚገኘው በአይኤስ የወታደሮች ካምፕነው ፡፡በናጋር አከባቢ አቺን ግዛት የተጣለው ይህ ቦምብ ርዝመቱ 9 ሜትር ይረዝማል፡፡ከዋይት ሀውስ ባለስልጣናት በቦምቡ የጠፋውን የአይኤስ ወታድር ቁትር ለመግለፅ ቢቆጠቡም' የሁሉም ቦምቦች እናት' 'ብዙ የአይኤስ ወታደሮችን እንደገደለ'ተነግሯል፡፡የነጩ ቤተመንግስት ቃል አቀባይ እንደገለፁት ቦንቡ ድብደባ ከመካሄዱ በፊት በቂ ጥናት ተካሂዶ የአይኤስ ወታደሮች በነፃነት የሚነቀሳቀሱ እና የአሜሪካን ወታደሮችና አጋዥ አካላትን ለማጥቃት የሚጠቀሙባቸውን ዋሻዎችን ኢላማ ያደረገ ጥቃት ነው፡፡ ቃል አቀባዩ አክለውም በጥቃቱ ሰላማዊ ዜጎች እንዳይጎዱም ጥንቃቄ ተደርጓል፡፡የአቺን አውራጃ ገዢ ኢስማዒል ሽናዋሪ ቢቢሲ እንደገለጹት በጥቃቱ አከባቢ ሰላማዊ ሰዎች እንደማይኖሩም ግምታቸውን ገልጸዋል፡፡የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ "ስኬታማ ሥራ ሰርተናል በመከላከያችን ኮርቻለው! " ሲሉ ተደምጠዋል ፡፡
1
098f952fc6371e83f870e00d79669343
3cbeefd9f5962bb963e3e5ea1b2ba761
የኢትዮጵያ የድምበር ከተማ ሞያሌ ነዋሪዎች ሰሞኑን በኮሌራ በሽታ እየተቸገሩ መሆናቸዉን ይገልጻሉ
ከሞያሌ ተሰደው ኬንያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በምግብ እጥረት እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ። በዕርዳታ መልክ እየተሰጣቸዉ ያለው ምግብ ለሕፃናት የሚሆን ስላልሆነ ባለፈው ሳምንት የ3 ሕፃናት ህይወት እንዳለፈ ገልፀዋል።በሁለቱ ካምፖች ተጠልለዉ ያሉትን እየረዳ ያለው የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን - በጊዜያዊ መጠለያዉ የሕፃናት ሞት እንደነበርና፥ ነገሩ የተከሰተው ግን በባህላዊ ህክምና ምክንያት መሆኑን ገልጿል።
0
20059beab4880a8b62bbe2a63b420343
9f72baff193f5f6d4313ef9085029550
አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በባርሴሎና የዓለም ክብረወሰንን ለማሻሻል ትሮጣለች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ሆላንድ ሄንግሎ በተካሄደው የ5 ሺህ ሜትር ውድድር አሸነፈ፡፡ዮሚፍ ርቀቱን 13 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ከ84 ማይክሮሰከንድ በሆነ ጊዜ አጠናቋል፡፡እንዲሁም ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፈን ሐሰን በ10 ሺህ ሜትር አሸንፋለች፡፡ሲፈን ከዚህ ቀደም በፓውላ ራድክሊፍ ተይዞ የነበረውን የአውሮፓን የ10 ሺህ ሜትር ርቀት ክብረወሰንን አሻሽላለች፡፡በዚህ ርቀት ሲፈንን በመከተል ኢትዮጵያዊቷ ፀሐይ ገመቹ ሁለተኛ በመሆን አጠናቃለች፡፡
0
81c8b4893dc582833a7001ef7437a8b6
1de9aa50d17a78769dc715f57d2d6c77
የተባበሩት መንግሥታት ኢትዮጵያን በውጤታማ የኢንቨስትመንት ማስተዋወቅ ሥራ ሸለመ
አቶ አበበ አበባየሁ የኢትዮጵያ ኢንቨንስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር በመሆን በጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ተሾመዋል፡፡አቶ አበበ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው የተሾሙት በቅርቡ አምባሳደር በመሆን የተሾሙትን አቶ ፍፁም አረጋን በመተካት ነው ፡፡አቶ አበበ ሹመቱን ተከትሎ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ሀገርን ለማገልገል መብቃት ትልቅ ክብር በመሆኑ ለዚህ ሥራ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል ፡፡አዲሱ ኮሚሽነር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውድድር ባለበት ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመት መዳረሻ የማድረግ ሥራን በብቃት ለመወጣትም እንደሚሠሩ ተናግረዋል ፡፡አቶ አበበ አበባየሁ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በህግ ትምህርት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በማዕረግ ያገኙ ሲሆን ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ከደቡብ አፍሪካና ከእንግሊዝ አግኝተዋል። ከዚህ ቀደም በኮሚሽኑ በምክትልነት ማገልገላቸውም ተነግሯል፡፡አዲሱ ኮሚሽነር የግሉን ዘርፍ በማሳደግ፣በኢኮኖሚ ፓሊሲ፣ በአለም አቀፍ የንግድና ኢንቨስትመንት ስምምነት እና በማስተማር የካበተ ልምድ አላቸው ተብሏል፡፡አቶ አበባ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን በምክትል ሀላፊነት ከመሆናቸው በፊት የአለም ባንክ አካል በሆነው አለም አቀፉ የፋይናስ ኮርፖሬሽን ሲሰሩ እንደቆዩ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
0
0dafe5ca71cfc23d6be70f935b584bb1
a10a4066f3c2aef75969d8ca88327678
የቱኒዚያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ካይስ ሳይድ በሰፊ የድምፅ ልዩነት አሸነፉ
የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከ17 ዓመት በታች ውድድር የ12ኛ ሳምንት አራት ጨዋታዎች በዕለተ ቅዳሜ ሲከናወኑ አዳማ ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሰፊ ግብ ልዩነት አሸንፈዋል።5:00 ሰዓት ላይ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ሜዳ ላይ በተደረገ ጨዋታ አዳማ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስን 5-1 አሸንፏል። አዳማ ከተማ ተስፋ በተጣለበት በፍራኦል ጫላ አራት፣ እንዲሁም ነቢል ኑሬ ተጨማሪ አንድ ግብ አዳማ ከነማ በሰፊ ግብ ልዩነት ቅዱስ ጊዮርጊስን 5 -1 አሸንፈዋልጰ የድንቅ ክህሎት ባለቤቱ ፍራኦል የውድድሩን ከፍተኛ ግብ አግቢነት እየመራ ይገኛል።3፡00 ሰአት ላይ ኢ/ወ/ስ/አካዳሚ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያገናኝው ጨዋታ በኢትዮ ኤሌክትሪክ 5-2 አሸናፊነት ተጠናቋል ።በሌሎች ጨዋታዎች ሀሌታ አፍሮ ፅዮንን 2-1ሲያሸንፍ ሠለም በመከላከያ 2-0 ተሸንፏል።ኢትዮጵያ መድን ከኢትዮጵያ ቡና የመድን ስራ አስኪያጅ አበባው ከልካይ ስርዓተ ቀብረቸው ዛሬ በመፈፀሙ ጨዋታው ነገ 06:00 ጃንሜዳ ይካሄዳል።
0
c90ce10ed3ebcfd7c182b102584bb7f6
286238087b31e1f606f937234f7816e6
የአፍሪካ አገራት የህፃናትን መብት ለመጠበቅ የገቧቸዉን ስምምነቶች እንዲያከብሩ ተጠየቀ
የኬንያ ሲቪል ማኅበራትና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ዛሬ በናይሮቢ በኬንያ ሙስና ተንሰራፍተዋል ሲሉ የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ።በዛሬዉ ሰልፍ ሰሞኑን ከኬንያ ብሔራዊ የወጣቶች አገልግሎት ቢሮ ጠፍቶዋል የተባለውን ወደ 90 ሚሊዮን ዶላር የሚገመት የሕዝብ ገንዘብ የሰረቁ ባለሥልጣናት ለፍርድ እንዲቀርቡና ጠፍቷል የተባለው የሕዝብ ገንዘብ እንዲመለስ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታን ጠይቆዋል።
0
a770c140d3f31d4812488b20df223e17
be25fd04b846a79c3435b604e31bc5c9
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሠረታቸውን በደቡብ ከሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ተወያዩ
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ሰሞኑን ለሃገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ “ኢትዮጵያን ለማተራመስ ከኤርትራ ጀምሮ የተዘረጋ መረብ አለ” አሉ፡፡በቅርቡ ከየመን ተላልፈው የተሰጡት የግንቦት ሰባት ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌና እርሣቸው ከሚመሩት ድርጅት ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል የታሠሩት በሃገር ውስጥ የሚንቀሣቀሱ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች ጉዳይ ከተነሱት ፖለተካዊ ጉዳዮች መካከል ይገኛሉ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት ምላሽ ከዚህ በፊት በመንግሥታቸው የተሰጡ መግለጫዎችን አጠናክረዋል፡፡ታሣሪዎቹ በሃገር ውስጥ የሚንቀሣቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎች “በሕጋዊ መንገድ በተደራጁ ፓርቲዎች ውስጥ ተሸሽገው ከሽብርተኛ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት ሲያደርጉ ቆይተዋል” ብለዋል፡፡“ኢትዮጵያን ለማተራመስ ከኤርትራ እስከ ሶማሊያና ኬንያ የተዘረጋ የሽብር መረብ አለ፤ ዋናው ሥራችን ይህ መረብ የሚደርስበት እየደረስን መበጣጠስ ነው” ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለው፡፡ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
07cc51443ba99681fde3a4f2bed99c63
07cc51443ba99681fde3a4f2bed99c63
ሚኒስቴሩ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት በተጀመረባቸው አካባቢዎች ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ።የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በመከላከል የመማር ማስተማር ስራው ቢጀመርም በርካታ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ መገኘት አልቻሉም ተብሏል።በዚህ ጉዳይ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች በበይነ መረብ ተወያይተዋል።በዚህ ወቅትም ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ስራ ድጋሚ የተጀመረ ሲሆን አሁንም ወደ ትምህርት ገበታቸው ያልተመለሱ ተማሪዎች እንዳሉ ተነስቷል።የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ ጥሪ አቅርበዋል።ትምህርት ላይ የሚሰሩ አጋር አካላትና ከትምህርት ዘርፍ ውጭ ያሉ ተቋማትም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ እየተደረገ ያለውን ጥረት እንዲደግፉ ጠይቀዋል።“ወደ ትምህርት ቤት እንመለስ” በሚል ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታቸው የመመለስ ዘመቻ እንደሚጀመርም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
6b5ebfdc06269de86117043c836e51a4
85eede8650da3fd05cb2441a8fa58c0f
ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን ያረጋገጠው ባህር ዳር ከተማ ሰሞኑን ወደ ቡድኑ ለመቀላቀል በቃል ደረጃ የተስማማቸው አራት ተጫዋቾችን በዛሬው እለት በይፋ አስፈርሟል።ወደ ሊጉ ገና በጊዜ ማደጉ የጠቀመው የሚመስለው ቡድኑ የአሰልጣኙን ውል ከማደስ ጀምሮ የተለያዩ ተጨዋቾችን ለማስፈረም እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል። ከአራቱ ተጨዋቾች መካከል የመጀመሪያው ከጅማ አባጅፋር ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው እንዳለ ደባልቄ ነው። አሰልጣኙ ከሚከተለው የመስመር አጨዋወት አንፃር ይህ የመስመር አጥቂ ለቡድኑ አማራጭ ሊሆን የሚችለው እንዳለ ከጅማ አባጅፋር በፊት በደደቢት እና ሃዲያ ሆሳህና መጫወቱ ይታወሳል።ቡድኑ ከእንዳለ በተጨማሪ አብርሃም ታምራትን ከኢትዮጵያ መድን ማምጣቱ ታውቋል። ቡድኑ በተከላካይ መስመሩ በኩል በአመቱ የተለያዩ ጥምረቶችን ሲያስመለክተን የቆየ ሲሆን የአብርሃም መምጣት በቦታው መረጋጋቶች እንዲኖሩት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።ሌላው ቡድኑ የአማካይ መስመሩን ለማጠናከር ሁለት የአማካኝ መስማር ተጫዋቾችን አስፈርሟል። የመጀመሪያው በድሬዳዋ ከተማ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ በአርባ ምንጭ እና ወላይታ ድቻ የተጫወተው ታዲዎስ ወልዴ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የውድድር ዓመቱን በሰበታ ከተማ ያሳለፈው ኤልያስ አህመድ ነው።የጣናው ሞገዶቹ ከአራቱ ተጨዋቾች በተጨማሪ ቶጎዋዊው የመሃል አጥቂ ጃኮ አራፋትን ለማስፈረም በቃል ደረጃ መስማማታቸው የታወቀ ሲሆን ተጨዋቹ በሃገር ውስጥ ባለመኖሩ አለማስፈረማቸውን እና ከሶስት ቀናት በኃላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ በይፋ እንደሚያስፈርሙት ተገልጿል።የአሰልጣኝ ጳውሎስ ቡድን አሁንም ተጨማሪ ዝውውሮችን ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑ ሲገለፅ አዳዲስ ተጨዋቾችን ከማምጣት ጎን ለጎን ቡድኑን ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲያድግ ካደረጉት እና በዓመቱ ጥሩ እንቅስቃሴ ያሳዩ 9 ተጨዋቾችን ከክለቡ ጋር በቀጣይ ለማቆየት ውላቸውን እያደሰ ይገኛል።
0
54e47032df93362104ab86362d3fa77c
cdd31b81e9af5058cd37c307e61687f5
የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እስካሁን 83 በመቶ መከናወኑ ተገለፀ
የ4 ቢሊየን የችግኝ መርሃ ግብር ሙሉ ለሙሉ መሳካቱን በሀገር አቀፍ ደረጃ የችግኝ መርሃ ግብሩ አስተባባሪ ብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የችግኝ ተከላ ማሳረጊያ መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡በዚህ ወቅት የ4 ቢሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ የተተከሉ የችግኝ አይነቶች እና ብዛት የማጣራት ስራ እንደሚካሄድ ነው የተነገረው፡፡በክረምቱ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ 60 በመቶ የሚሆኑት ለጥምር ግብርና የሚያገለግሉ ሲሆን 40 በመቶዎቹ ደግሞ ለደን የሚሆኑ ችግኞች መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡በቀጣይነትም ችግኞችን የመንከባከብ ስራ በተቀናጀ ሁኔታ እንደሚከናወን ነው የተገለፀው፡፡እንደ ኤፍቢሲ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን በቤተ መንግስት የችግኝ ተክለዋል፡፡ኢትዮጵያውያን ከዚህ በመቀጠል ለችግኞች እንክብካቤ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል::
0
19a92b6f6a12b205e3d0c645eabe9efc
39e2d501dc13a87924503f5c13ee567b
ፋሲል ከተማ አሰልጣኝ ምንተስኖት ጌጡን ሲያሰናብት መሳይ ተፈሪን ቀጥሯል
የስምንተኛው ሳምንት ቀዳሚ መርሐ-ግብር ከደቂቃዎች በኋላ ሲጀምር በርካታ ለውጦች የተደረጉበት የቡድኖቹ የመጀመሪያ አሰላለፍ ይህንን ይመስላል።ከወላይታ ድቻ ጋር በነበረው የሰባተኛ ሳምንት ጨዋታ ሦስት የሚደርሱ ተጫዋቾቻቸው የተጎዱባቸው ሰበታዎች ዛሬ በተመሳሳይ ሦስት ለውጦች አድርገዋል። ቡድኑ ፍፁም ገብረማርያም እና ቡልቻ ሹራን በእስራኤል እሸቱ እና ታደለ መንገሻ ምትክ ወደ መጀመሪያ አሰላለፍ ሲመልስ መሳይ ጻውሎስም በቢያድግልኝ ኤልያስ ቦታ ተተክቷል።ከወትሮው በተለየ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ በሀዋሳ 2-1 ሲረቱ ከተጠቀሙበት ጨዋታ የአምስት ተጫዋቼች ለውጥ አድርገዋል በዢህም ሀሪሰን ሄሱ ፣ ሚኪያስ ግርማ ፣ አፋወርቅ ኃይሉ ፣ ግርማ ዲሳሳ እና ባዬ ገዛኸኝ በፂዮን መርዕድ ፣ ሳሙኤል ተስፋዬ ፣ ሳምሶን ጥላሁን ፣ ወሰነ ዓሊ እና ምንይሉ ወንድሙ ወደ መጀመሪያ አሰላለፍ መጥተዋል።በዚህም ሳምሶን ጥላሁን ከሳምንታት ጉዳት በኋላ ሲመለስ ፂዮን መርዕድ ፣ ምንይሉ ወንድሙ እና ሳሙኤል ተስፋዬ ለመጀመሪያ ጊዜ በቀዳሚ አሰላለፍ ውስጥ ተካተዋል።የሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ አሰላለፍ ይህንን ይመስላልሰበት ከተማ44 ፋሲል ገብረሚካኤል 5 ጌቱ ኃይለማርያም 4 አንተነህ ተስፋዬ 13 መሳይ ጳውሎስ 24 ያሬድ ሀሰን 29 አብዱልባስጥ ከማል 6 ዳንኤል ኃይሉ 3 መስዑድ መሐመድ 8 ፉአድ ፈረጃ 16 ፍፁም ገብረማርያም 7 ቡልቻ ሹራባህር ዳር ከተማ22 ጽዮን መርዕድ 16 ሳሙኤል ተስፋዬ 15 ሰለሞን ወዴሳ 6 መናፍ ዐወል 13 አህመድ ረሺድ 18 ሳላምላክ ተገኝ 8 ሳምሶን ጥላሁን 21 ፍቅረሚካኤል ዓለሙ 14 ፍጹም ዓለሙ 10 ወሰኑ ዓሊ 25 ምንይሉ ወንድሙ
0
a1def5bbf86f65b9c8f6c38d9314f767
a1def5bbf86f65b9c8f6c38d9314f767
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትነት የመጨረሻዎቹ ሦስት ዕጩዎች ታወቁ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለስድስት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት ለመምራት ለውድድር ከቀረቡት የመጨረሻ አምስት ዕጩዎች መካከል፣ ሦስቱን ለመጨረሻ ውሳኔ የዩኒቨርሲቲው አመራር ቦርድ መምረጡን አስታወቀ፡፡የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አመራር ቦርድ ጥር 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ፣ የምልመላና ምርጫ ኮሚቴ ካቀረበለት አምስት ዕጩ ተወዳዳሪዎች መካከል የመረጣቸው በቀለ ጉተማ ጀቤሳ (ፕሮፌሰር)፣ ጀይሉ ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) እና ጣሰው ወልደ ሃና ካህሳይ (ፕሮፌሰር) ናቸው፡፡ቦርዱ ለመጨረሻ ውሳኔ ለትምህርት ሚኒስቴር ማቅረቡን የዩኒቨርሲቲው የሕዝብ ግንኙነት ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመርያ መሠረት ለስድስት ዓመታት ዩኒቨርሲቲውን የሚመራ ፕሬዚዳንት ለመቅጠር ኅዳር 1 ቀን 2010 ዓ.ም. የወጣውን የቅጥር ማስታወቂያ በግልጽ ውድድር በማድረግ፣ ከኅዳር 16 ቀን ጀምሮ ፍላጎቱ ያላቸው 22 ምሁራን ከአገር ውስጥና ከውጭ ማመልከታቸው ይታወሳል፡፡‹‹ፕሬዚዳንት መሆን ቢችሉ ምን ምን ሥራዎችን ለዩኒቨርሲቲው ይሠራሉ?›› የሚለው በስትራቴጂክ ዕቅድ ማስቀመጥ መሠረታዊው መሥፈርት በመሆኑ ሁሉም ተወዳዳሪዎች ያቀረቡ ሲሆን፣ በቂ የትምህርት ዝግጅት የሌላቸው ዘጠኙ እንዲቀነሱ መደረጉ፣ በቀሪዎቹ 13 ምሁራን ላይ በተደረገው የጥያቄና መልስ ክንውን መሠረት በተሰጠው ምዘናዊ ድምፅ ለፍፃሜ ግማሽ ያለፉት አምስቱ በቀለ ጉተማ (ፕሮፌሰር)፣ ጣሰው ወልደ ሃና (ፕሮፌሰር)፣ ጄይሉ ኡመር (ዶ/ር)፣ ማስረሻ ፈጠነ (ፕሮፌሰር) እና ፍቅሬ ደሳለኝ (ፕሮፌሰር) መሆናቸው መግለጹ ይታወሳል፡፡ቦርዱ በሳምንቱ መገባደጃ ‹‹ምርጥ ናቸው›› ካላቸውና ለመጨረሻ ውሳኔ ለትምህርት ሚኒስቴር ከላካቸው ሦስቱ ፕሮፌሰር በቀለ፣ ፕሮፌሰር ጣሰውና ዶ/ር ጄይሉ መካከል ትምህርት ሚኒስቴር አንዱን መርጦ ለዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንትነት እንደሚመድብ ይጠበቃል፡፡በ1943 ዓ.ም. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በሚል መጠሪያ ከተቋቋመ በኋላ በሒደት ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተሸጋገረው ዩኒቨርሲቲው፣ ዘውዳዊ ሥርዓቱ በ1967 ዓ.ም. ሲያከትም ለአጭር ጊዜ ‹‹ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ›› ከተባለ በኋላ አሁን የያዘውን መጠርያ ይዞ ዘልቋል፡፡ በሰባት አሠርታት ጉዞውም 11 ፕሬዚዳንቶች እንዳስተዳደሩት መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
1
721ffb3be7a8171232b73a4f0636d695
8d7ae0fa2ff7534c937995f502240ffa
ዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዋን ወደ እየሩሳሌም በማዛወር ዕቅድ በተነሳ ግጭት ፍልስጤማውያን ታሰሩ
በእስራኤል ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከአንድ ሺ በላይ ፍልስጥኤማውያን የረሀብ አድማ መቱ፡፡የእስራኤል መንግስት ድርጊቱ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን የገለጸ ሲሆን አድማውን አስተባብሯል የተባለው የቀድሞውን የፋታህ መሪ ማርዋን ባጎቲን ወደ ሌላ ማረሚያ ቤት እንዲዛወር ተድርጓል ብሏል፡፡በቅርቡ በአንድ ማረሚያ ቤት የሚገኙ ከአንድ ሺ በላይ ፍልስጥኤማውያን የረሃብ አድማ መተዋል፡፡ፍልስጤማውያን ታራሚዎቹ እስር ቤቱ ለታራሚዎች ምቹ አለመሆኑን በመቃወም ነው አድማውን እንደመቱ የተገለፀው፡፡በማረሚያ ቤቱ የሚሠጠው አገልግሎትም ደረጃውን ያልጠበቀና ለታራሚዎች የማይመጥን እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ አሸባሪ ተብለው መታሰራቸውም ለአድማው ሌላኛው ምክንያት መሆኑ ተመልክቷል፡፡አድማውን አስተባብሯል የተባለው ማርዋን ባጎቲን ሀዳሪም ከተባለው ማረሚያ ቤት ወደ ጃላማ ተዛውሮ ለብቻው እንዲታሰር መደረጉን ኒውዮርክ ታይምስ አስነብቧል፡፡ የቀድሞው የፋታህ መሪ የነበረው ባጎቲ የታራሚዎቹ መሪ እንደሆነ ተገልጿል፡፡የተወሰኑ እስረኞችም ወደ ሌላ ማረሚያ ቤቶች ተወስደው መታሰራቸው ተጠቁሟል፡፡ የረሀብ አድማው የፍልስጥኤም የእስረኞች ቀን እየተባለ በየዓመቱ ሚያዝያ 17 ቀን ከሚከበረው የመታሰቢያ ቀን ጋር እንዲመሳሰል ታስቦ የተደረገ መሆኑም ነው የተመለከተው፡፡ታራሚዎቹ መንግስት በጉዳዩ ዙሪያ በግልፅ ሊወያይና ሊደራደር እንደሚገባ ጥያቄ ቢያቀርቡም የእስራኤል መንግስት ጥያቄውን ውድቅ አድርጓል፡፡የእስራኤል የደህንነት ሚኒስትር ጊላድ ኤርዳን ‹‹ከታራሚዎቹ ጋር ለመደራደር የሚያስገድደን ምንም ዓይነት ምክንያት የለም›› በማለት የመንግስታቸውን አቋም አንፀባርቀዋል፡፡የታራሚዎቹን ውሳኔ በመደገፍ በርካታ ፍልስጥኤማውያን በዌስት ባንክ አቅራቢያ ድጋፋቸውን ሲሰጡ ተስተውሏል፡፡ በዚህም ከእስራኤል ፖሊሶች ጋር ግጭት ውስጥ መግባታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡በርካታ ፍልስጥኤማውያን ከእስራኤላውያን ጋር ግጭት በመፍጠር በእስራኤል ማረሚያ ቤቶች ለእሥር የታዳረጉ ሲሆን በእስራኤል ማረሚያ ቤት ከስድስት ሺ በላይ ታራሚዎች እንዳሉ ይገለፃል፡፡
0
18bd275e2fc467707cf9572008f79ffe
4ab4ccffef058edd0d6909d94ff84fc7
ኢትዮጵያና ኬኒያ የንግድ ግኑኝነታቸውን በአራት እጥፍ ለማሳደግ እየጣሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር የሀይል አቅርቦቱን በአራት እጥፍ ማሳደግ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀቱን ገለፀ።ኢትዮጵያ በውሀ ሀብቷ ከ40 እስከ 50 ሺህ ሜጋ ዋት ያክል የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት እና የማምረት አቅም እንዳላት ይታመናል።ይሁን እንጅ ከውሃም ይሁን ከሌሎች ታዳሽ የሀይል ምንጮች የሚመረተው የሀይል መጠን ከ4 ሺህ 400 ሜጋ ዋት መሻገር አልቻለም።ይህን ተከትሎም እየጨመረ የመጣውን የሀይል ፍላጎት ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ እና የሚሰጠውን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችሉ ምክረ ሀሳቦችን ያካተተ የ10 ዓመታት ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የውሃ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታውቋል።ፍኖተ ካርታው አቅምን ያገናዘበ ፍትሀዊ የአገልግሎት ተጠቃሚነትና ተደራሽነትን ማረጋገጥ፣ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም አጠቃላይ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ማፋጠን የሚያስችሉ አላማዎችን የያዘ ነው።ከዚህ ባለፈም የሀይል ምርትን በአግባቡ ማምረትና ያለምንም የመሰረተ ልማት ችግር ለህብረተሰቡ ማዳረስ የሚያስችል መሆኑም ተገልጿል።የትራንስፎርመሮችን እና የቆጣሪ አቅርቦት ችግሮችን ለመፍታት እንደሚያስችልም የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ፍሬህይወት ወልደሀና ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።የሃይል አማራጮችን ከማስፋት ባለፈም የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ተቀናጅቶ የመስራት ባህልን እንደሚያዳብርም ጠቁመዋል።በፍኖተ ካርታው አሁን ያለውን የኤሌክትሪክ መስመር ከ20 ሺህ ወደ 34 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚያድግ መሆኑም ተጠቅሷል።እንዲሁም የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ከ204 ወደ 256 የሚያሳድግ እና ሁሉም ዜጋ ኤሌክትሪክ ተጠቃሚ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑም ተመላክቷል።የሚመረተው የሀይል መጠንም ወደ 20 ሺህ ሜጋ ዋት የሚያድግ ሲሆን፥ ከውሃ 14 ሺህ፣ ከፀሃይ ሀይል 1 ሺህ 700፣ ከእንፋሎት 900 ሜጋ እንዲሁም ከነፋስ እስከ 2 ሺህ ሜጋ ዋት የሚደርስ ሀይል እንደሚመረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል።በሙሀመድ አሊ
0
07fa9afd02b24119363fc742aa4d4cfc
6149d1ba5329cc6d441d20d63a5ce877
በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ደህንነት መጠበቅ ዙሪያ ውይይት ተደረገ
በግብጽ የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሊባኖስ ፕሬዝዳንት ጄኔራል ሚኬል አውን አቀረቡ። በወቅቱም የሁለቱን አገራት የቆየ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ግንኙነት ለማስፋት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ አምባሳደር ታዬ ከፕሬዝዳንት ሚኬል ጋር ሃሳብ ተለውጠዋል።በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መብትና ደህንነት እንዲጠበቅ በሚያስችሉ ሃሳቦች ላይም ውይይት ተደርጓል።ኢትዮጵያ ከሊባኖስ ጋር ጠንካራ ግንኙነት እንዲኖራት አስፈላጊውን ጥረት ሁሉ እንደሚያደርጉ አምባሳደር ታዬ ተናግረዋል።ፕሬዝዳንት ሚኬል ለአምባሳደር ታየ ለሥራቸው መቃናት ደጋፍ እንደሚያደርጉ ገልጸውላቸዋል።
0
4c6222fa404394d727e43b5354b68139
0355c443a604f67978bb93076e2d41ec
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ጄኔራል መኮንኖች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤርና ሶልበርግ ጋር ተወያዩ።መሪዎቹ በሁለትዮሽ ፣ ቀጣናዊ እና አለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸው ነው የተነገረው።የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ጋርም ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።ከዚህ ባለፈ በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ከሚገኙ የሀገራት መሪዎች እንደሚወያዩ ተጠቁሟል።እንዲሁም ከህብረቱ ጎን ለጎን በሚካሄዱ ውይይቶች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ይሳተፋሉ ተብሏል።
0
231117412fc0ad9b30ac5eb8879fef01
ab050bcb3326edcc10dc6672b71e5ca3
በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ
ከ667 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ እንደወጣነት የተገለጸው የኦሞ ኩራዝ ሁለት የስኳር ፋብሪካ ምርት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ ለፋብሪካው ግንባታ የወጣው ወጪ ከቻይና ልማት ባንክ የተገኘ ብድር ነው፡፡የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን እንደገለጸው ባለፈው ዓመት ፋብሪካው የምርት ሙከራ ጀምሮ ባልተጠበቀ ዝናብ ምክንያት ቢቋረጥም፣ አሁን ከታህሳስ 22 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ ምርት ማምረት እንደጀመረ የኮርፖሬሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክት አቶ ጋሻው አይችሉህም ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ፋብሪካው ኮምፕላንት በተባለ የቻይና ኩባንያ የተገነባ ሲሆን፣ በቀን 12 ሺሕ ቶን ሸንኮራ አገዳ የመፍጨት አቅም አለው፡፡ የፋብሪካው የማምረት አቅም 2.5 ሚሊዮን ቶን እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡አሁን ላይ ፋብሪካው በግማሽ አቅሙ እያመረተ መሆኑ ታውቋል፡፡
0
5721f15a4f9906b6ec175cfc5e97e0cd
5721f15a4f9906b6ec175cfc5e97e0cd
የምስራቅ ዕዝ የመከላካያ ሰራዊት ቀንን አከበረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የምስራቅ ዕዝ ስምንተኛውን የመከላካያ ሰራዊት ቀንን በጽዳት ዘመቻ፣ በደም ልገሳና በፓናል ውይይት በሀረር ከተማ አከበረ።በዚህ የፓናል ውይይት ላይ የተገኙት የምስራቅ ዕዝ ዋና አዘዥ ሜጀር ጀነራል ዘውዱበተለይ በቀጠናው የሚያጋጥሙ የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ህብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ በትግዕስትና ጥንቃቄ ችግሮቹን እየፈታ ይገኛል፥ ለዚህም ሰራዊቱ ወስጣዊ አንድነቱንና ዝግጁነቱን በማጠናከር ለህዝብ ያለውን ወገንተኝነት ዳግም በተግባር ያረጋግጣል ሲሉ ተናግረዋል።በተለይም በህዝብ ላይ የሚቃጡ የአካልና የንብረት ጥቃቶችን ህግ መሰረት ባደረገ መልኩ የመከላከል ሃላፊነታችንን በቁርጠኝነት እንወጣለን ብለዋል።ዘንድሮ ከሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ ችግሮችን የመቅረፍና የህብረተሰቡን ሰላም ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላል ሲሉ አንስተዋል።አያይዘውም በአካባቢ የሚገኙ የሐይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎችም የእርቅና የማግባባት ስራን በማጠናከር በህዝቦች መካከል የነበረውን ማህበራዊ ትስስር በማጠናከር ሰላም እንዲሰፍን ማድረግ ይገባል ብለዋል።“ሰራዊታችንን ለድል ያበቁት ህዝባዊ ባህርያቶችና ቁልፍ እሴቶቹ በተቋማዊ ለውጥ ትግበራ” በሚል ርዕስ በፓናል ውይይቱ ላይ ጽሁፍ ያቀረቡት በምስራቅ ዕዝ የ13ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ አሊጋዝ ገብረ በበኩላቸው፥ የህግ የበላይነት እንዲከበርና ሰላም እንዲሰፍን ሰራዊቱ እየከፈለ የሚገኘውን መስዋዕትነት አጎልብቶ ይቀጥላል ብለዋል።በአካባቢው የሚገኙ አመራርና የጸጥታ አካላት፣ የአገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጋራ በመፍታት የተጀመረውን ለውጥ ማስቀጠል ይገባልም ሲሉ ተናግረዋል።በፓናል ውይይቱ ላይ ከሐረሪ ክልል የተገኙት የማህበረሰብ ተወካይ በክልሉ ሰላም እንዲሰፍን ትዕግስት በተሞላበት መልኩ የሚያከናውነው ስራ ውጤት እያመጣ እንደሚገኝ ገልጸዋል።ይህንንም ስራ ለማጠናከር በአካባቢያቸው አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ችግሮችን ሳይባባሱ በፍጥነት እልባት ለመስጠት የእርቅና ሽምግልና ኮሚቴ በማዋቀር የበኩላቸውን ስራ እያከናወኑ እንደሚገኙና ይህም ስራ በሌሎች አካዎችም በማስፋፋት ላይ እንደሚገኙ መናገራቸውን ከሀረሪ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
7224edbc2604030582eb06bf2d8b66f3
7224edbc2604030582eb06bf2d8b66f3
የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ።ስምምነቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ነጻነት ለሜሳ ፈርመዋል፡፡በስምምነቱ መሰረትም የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተለያዩ የጤና ተቋማት ለሚሰሩ የጤና እና ለሌሎች ባለሙያዎች የህይወትና የአደጋ መድን ሽፋን ይደረግላቸዋል።ይህም በለይቶ ማቆያ፣ በኳራንቲን፣ በላብራቶሪ ምርመራ ማዕከል፣ በፈጥኖ ምላሽ ቡድን፣ በድንገተኛና በሌሎች ክፍል የሚሰሩ ባለሙያዎችን ይሸፍናል ተብሏል።ጎን ለጎንም ጽዳቶች፣ የአንቡላስ ሹፌሮችና ሌሎችም ፊት ለፊት የሚሰሩ ባለሙያዎች በዚሁ የህይወት መድን ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
1
d9cd8aea31a398810662be9742fa2c91
405d9ab12e08e4be7520251d50b09ff4
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ ባለመከበሩ የጅማ አንበሳ አውቶብስ ከመስመር እየወጣ ነው
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 88ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ምክር ቤቱ የተወያየው በመገናኛ ብዙሃን ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ የሚመራበት ራሱን የቻለ የመገናኛ ብዙሃን ፖሊሲ ባለመኖሩ ዘርፉን በብቃት እና በጥራት ማስፋፋትና ሁሉንም ዜጎች የመረጃ ተደራሽ ማድረግ አለመቻሉን በመግለፅ የአገሪቱን የመገናኛ ብዙሃን የሚመራበትና የሚደገፍበት ሀገሪቱም ከምትከተለው የፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ፣ ከመሰረታዊ የሰው ልጅ የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብት እና ህግጋት፣ ከህብረተሰቡ ባህል፣ እሴት፣ አመለካከት እና ፍላጎት እንደዚሁም በዘርፉ ካጋጠመው መሰረታዊ ተግዳሮቶች፣ ከቴክኖሎጂ ውጤቶች እና መሰል ነባራዊ ሁኔታዎች ጋር የተጣጣመ የፖሊሲ ሰነድ ማዘጋጀት አስፈላጊ በመሆኑ የመገናኛ ብዙሃን ረቂቅ ፖሊሲ አዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ ማቅረቡ ተመልክቷል።ምክር ቤቱም በቀረበው ረቂቅ ፖሊሲ ላይ በዝርዝር ከተወያየ በኋላ የተሰጡ ግብዓቶች ተካተው በስራ ላይ እንዲውል ወስኗል።በመቀጠለም ምክር ቤቱ የተወያየው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2012 ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው።የአዋጁ አንቀፅ 43(1) ተሻሽሎ “አንቀፅ 43(1) በዚህ አዋጅ ምእራፍ 3 ክፍል 1 ፈቃድ ስለማውጣት የተደነገገው ቢኖርም የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸውን እቃዎች በማምረት ወይም አገልግሎት በመስጠት የተሰማራ ማናቸውም ሰው ፈቃድ ባይኖረውም ወይም ባይመዘገብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የኤክሳይዝ ታክስ የሚከፈልባቸውን እቃዎች ማምረት ወይም ወደ አገር የማስገባት ወይም አገልግሎት የመስጠት ስራ ማከናወን ይችላል።” በሚለው እንዲተካ የማሻሻያ ሀሳብ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲቀርብ ወስኗል።
0
638b2d7f1701cb87534a0c88c088ce19
ed8e08a925b911f08faaa0dae3a15eda
የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች እና ከንቲባዎች የዒድ አልፈጥር በዓል መልካም ምኞት መልዕክት እያስተላለፉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በረመዳን ወር ተጠናክሮ የቀጠለው የመረዳዳት ባህል ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከካቢኔ አባላት ጋራ በመሆን ቫቲካን አካባቢ የሚገኘውን ቢላሎል ሀበሺ የልማትና መረዳጃ እድር ጎብኝተዋል። #FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።በዚህ ወቅትም የመረዳዳት እርስ በርስ መተሳሰብ፣ መመካከር፣ መደጋገፍ ባህላችንን በማጠናከር ኮቪድ 19ና አምበጣ የፈጠሩትን ተግዳሮት መሻገር አለብን ብለዋል ፡፡የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ በበኩላቸው ባህላዊ የማህበራዊ መደጋገፍ ስራዎችን መንግስት በማጠናከር ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልፀዋል።ዶ/ር ኤርጎጌ እንደ እድር አይነት ባህላዊ የማህበራዊ መደጋገፊያ ተቋማት የሆኑትን በማጠናከር የመተጋገዝ ባህላችንን እናጠናክራለን ብለዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና የካቢኔ አባላት ቢላሎል ሀበሺ ለሚረዳቸው ወላጅ አልባና ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን እንኳን ለ1 ሺህ 441ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን በማለት የአልባሳት የበግና የምግብ ልገሳ ማድረጋቸውን ከሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ቢላሎል ሀበሺ የልማትና መረዳጃ እድር ባለፉት 20 አመታት ከቀብር ባለፈ ከ4 ሺህ በላይ ወላጅ አልባና ለችግር የተጋለጡ ሰዎችን በትምህርትና ጤና ዘርፍ ላይ እየደገፈ ይገኛል፡፡
0
f0f7e85f0a3a2ebfdc2c575a327c0f08
4929bac3a32e18059a97d3407dadff14
አሜሪካና ብረት
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጥተዋል።በዚህ መሰረትም ፦1.ወይዘሮ ህይወት ሞሲሳ- የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር እና2.ሜጀር ጀኔራል አህመድ ሀምዛ – የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾመዋል።ሹመቱ ከመጋቢት 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የተሰጠ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
0
8863576ba91c2b7f3ff26bfccc0e9b7f
8863576ba91c2b7f3ff26bfccc0e9b7f
አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል ወንጀል የተከሰሱት ጥላሁን ያሚን ጨምሮ አራት ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክር መሰማት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል ወንጀል የተከሰሱት ጥላሁን ያሚን ጨምሮ አራት ተከሳሾች ላይ የዐቃቤ ህግ ምስክር መሰማት ተጀመረ፡፡በዛሬው ዕለት ዐቃቤ ህግ 12 ምስክሮችን ያቀረበ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ የሦስቱ ተሰምቷል፡፡በተጨማሪም ሌላ አንድ ምስክር የቀረበ ቢሆንም ተመሳሳይ የምስክርነት ቃል የሚያሰማ ነው በሚል ዐቃቤ ህግ ምስክሩን ሳያሰማ ቀርቷል፡፡የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የህገ መንግስትና የጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ቀሪ የዐቃቤ ህግ ምስክሮችን ለመስማት በይደር ለነገ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡በታሪክ አዱኛከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
b6fa6cd978015150fa7733c2e558dec6
b6fa6cd978015150fa7733c2e558dec6
ድሬዳዋ ከተማ የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት
ድሬዳዋ ከተማ ሶስት ተጫዋቾችን በማሰናበቱ ፌድሬሽኑ ያለ አግባብ ነው ውሳኔው በሚል ከሁለት ጊዜ በላይ ደመወዛቸው እንዲከፍል በደብዳቤ ቢጠይቅም ተግባራዊ ባለማድረጉ ፌዴሬሽኑ የእግድ ውሳኔ ክለቡ ላይ አስተላልፏል፡፡ድሬዳዋ ከተማ በመጋቢት ወር መጀመሪያ አጥቂዎቹን ዮናታን ከበደ እና ሀይሌ እሸቱ ተከላካዩ ወሰኑ ማዜን ከክለቡ ቀሪ ኮንትራት እያላቸው ማሰናበቱ ይታወሳል፡፡ ሆኖም የተሰናበቱት ሶስቱም ተጫዋቾች ቀሪ የስድስት ወራት የውል ኮንትራት እያለን ያለ አግባብ ተሰናብተናል በሚል ለፌዴሬሽኑ ቅሬታን በወቅቱ ያሰማሉ፡፡ ሆኖም ፌድሬሽኑ ጉዳዩን ከተመለከተ በኃላ ተጫዋቾቹ ያቀረቡት ቅሬታ ተገቢ ነው በማለት በ10 ቀን ውስጥ ለተጫዋቾቹ ይከፈል የሚል ደብዳቤን ለክለቡ መጀመሪያ ቢልክም ክለቡ ጋዜጣዊ መግለጫን በመስጠት አግባብ አደለም በሚል በመቃወም ለይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ይግባኝ ማለቱም ይታወሳል፡፡ፌዴሬሽኑ በመጀመሪያው ደብዳቤ ባለመመራቱ ተጨማሪ ደብዳቤ ፌድሬሽኑ ለድሬዳዋ በመላክ ከ20 ቀን በፊት ማስጠንቀቂያ አዘል ደብዳቤን በድጋሚ ቢልክም የተጫዋቾቹን ደመወዝ ተፈፃሚ ባለማድረጉ ምክንያት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ለሶስተኛ ጊዜ ደብዳቤን በመፃፍ ድሬዳዋ ከተማን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ከሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ከዛሬ ጀምሮ ማገዱን ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችሁ መረጃ ይጠቁማል፡፡ድሬዳዋ መታገዱን የሚገልፅ ደብዳቤ ይህን ይመስላል👇
1
baf2b1bead8281ce0f25e1977307b010
b791e2942b3b7e3d2be668dccc4e75d8
የአማራ ክልል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በመከላከያ ምስክርነት ተቆጠሩ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ አውጥቷል።የክልሉ መንግሥት በዚሁ መግለጫው "በሠሞኑ በክልላችን የተፈጠረው የሽብር ተግባር ጀርባ ሲገለጥ የሚገኘው ሃቅ በሠላም ወዳዱ የአማራና የቅማንት ማህበረሠብ ላይ የተለየ ግጭት ኖሮ ሳይሆን ህዝባችንን እንደመዥገር ተጣብቀው ሲመጡት የኖሩና የሁከት ነጋዴ የሆኑ የጥፋት ሀይሎች በተቀናጀ መልኩ “ኢትዮጵያን ለማፍረስ አማራውን በልዩ ልዩ መልኩ ማዳከም” በሚል በሚከተሉት ያሮጌ ዘመን ቆሞ ቀሮች እቅድ መሆኑ በግልጽ ሁሉም ሊያውቀው ይገባል፡፡ ይህ እቅድ የጦር መሣሪያ በማስታጠቅ፣ በፋይናንስና ሆን ተብለው ለጥፋት በተከፈቱ ሚዲያዎቻቸው አማካኝነት በተቀናጀ ዘመቻ ታስቦበት የተሠራና የአማራን ህዝብ አንድ እንዳይሆን ለማድረግ ንጹሀንን በመግደል፣ በአማራና በቅማንት ህዝቦች መካከል ተጀምሮ በመላው ህዝባችን ዘንድ የሚቀጣጠል እሣት በመለኮስ፣ የአማራ ህዝብና መንግስትን ሥም በማጠልሸት የከሸፈውን የሀሰት ትርክታቸውን ለመመለስ እና አማራ ውስጣዊ አንድነት እንዳይኖረው በአጠቃላይ የአማራ ክልል ህዝብ በአንድነት እንዳይቆም ጽንፈኛ ሚዲያዎችንና የተለያዩ የቁማርተኞች መሣሪያ የሆኑ በአማራ ስም የተከፈቱ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ጭምር እርስ በርስ እንድንባላ ጥረዋል፤ ሌት ተቀን እየባዘኑም ይገኛሉ" ብሏል።በሌላ በኩል ባለፉት ቀናት በጎንደር ከተማና በአካባቢዋ ተከስቶ በነበረው የሰላም መደፍረስ የፀጥታው ሁኔታ ወደነበረበት መመለሱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አበረ አዳሙና ዕማኝ ነን ያሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።የአሜሪካ ኤምባሲ ዛሬ ለዜጎቹ ባወጣው የደህንነት ማሳሰቢያ በጎንደር ከተማና በዙሪያዋ የተኩስ ድምፅ ይሰማ እንደነበረ፣ መንገድ መዘጋቱን፣ ንብረት መውደሙን የሚያመለክቱ ሪፖርቶች እንዳሉ ጠቁሟል።የአማራ ክልል ባለሥልጣናት ለአሜሪካ ድምፅ በሰጧቸው አስተያየቶች ሰሞኑንና ከዚያም በፊት በተከሰቱ ግጭቶች "የህወሃት እጅ አለበት" ሲሉ ይከስሳሉ።ለአማራ ክልል ባለሥልጣናት ክሥ ምላሽ የሰጡት የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ፓርቲያቸው የተባለውን "እንዳልፈፀመ ፖሊስ ኮሚሽነሩ ጭምር ያውቃሉ" ብለዋል።"የአማራ ክልል የፀጥታ አካላት በህፃናትና በሴቶች ላይ ጥቃት ለማድረስ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ከተጠቂዎች መልስ ሲሰጣቸው ሁሌም የሚናገሩት ነው" በማለት አክለዋል።"የቅማንት ህዝብ ሕጋዊ ጥያቄ እንደግፋለን" ብለዋል አቶ ጌታቸው።
0
28d3e0119bb755cffc4ff73c3edac63c
d87d8ef5be4bee4e071d3dac149fdefb
መንግስት በርካታ ስኬቶች ቢኖሩትም ጎልቶ የሚነገረው ግን ስህተቶቹ ናቸው -ዶክተር ነገሪ ሌንጮ
በኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ የሚመራው ልዑክ መቀመጫውን ኤርትራ በማድረግ በአቶ ዳውድ ኢብሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነጻ አውጪ ግንባር ጋር ለመወያየት ወደ አስመራ አቅንተዋል፡፡ጉዞውን አስመልክቶም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ልዑኩ ዛሬ ጠዋት ወደ አስመራ ያቀና ሲሆን ከሰዓት በኋላ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡፡በሀገሪቱ እየተስተዋሉ የመጡትን የፖሊቲካ ምህዳር የማስፋት እና የዴሞክራሲ ግንባታ ለውጦችን በማስመልከት መቀመጫቸውን ውጭ ሀገር አድርገው የነበሩ የተለያዩ የፖሊቲካ እና የሚዲያ ተቋማት ወደ ሀገር ቤት እየተመለሱ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡በዚህም መሠረት በአሁኑ ወቅት አስመራ የሚገኘው የኦነግ ክንፍም ወደ ሀገር ቤት መመለሱ በጋራ ለሚደረገው የሀገር ግንባታ ወሳኝነት ያለው መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ለጋዜጠኞች በሰጡ መግለጫ አስታውቋል፡፡ሰሞኑን በኢትዮ ሶማሌ ክልል ያገረሸው አለመረጋጋት እና ግጭትን በተመለከተም ግጭቱ እንዳይባባስ እና በሰው ህይወትና ንብረት ላይ አደጋ እንዳይደርስ ሁሉም አካላት በእርጋታ እና ሰከን ባለ መልኩ ሊይዙት እንደሚገባ ዶክተር ነገሪ አሳስበዋል፡፡በአዋሳኝ አካባቢ የሚገኙ የኢትዮ ሶማሌ እና የኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎችም ደህንነታቸው የሚጠበቅ በመሆኑ ህብረተሰቡ በተለመደው አብሮነት ተረጋግተው እንዲቆዩም ጥሪ ቀርቧል፡፡ሰመኑን በክልሉ የተባባሰው አለመረጋጋት የሁለቱ ክልሎች የሰላም ኮንፌሬንስ ለማካሄድ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በመሆኑ ሰላም የማይፈልጉ አካላት ተግባር መሆኑን በመገንዘብ በጥንቃቄ ሊያዝ ይገባልም ተብሏል፡፡
0
91d5f6895b01263954245f05c9d103fb
91d5f6895b01263954245f05c9d103fb
ጠ/ሚ አብይ አህመድና ርዕሰ መስተዳድር ለማ መገርሳ ከቡኖ በደሌ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ከቡኖ በደሌ ዞን ነዋሪዎች ጋር በደሌ ከተማ ውይይት እያደረጉ ነው፡፡ዶክተር አብይ አህመድና አቶ ለማ መገርሳ ዛሬ ማለዳ ላይ በደሌ ከተማ ተገኝተው ከዞኑ የተውጣጡ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ነው እየተወያዩ የሚገኙት፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትላንትናው ዕለትም በኢሉ አባቦራ ዞን መቱ ላይ ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለስልጣን ለሚያስገነባው የቡና ማከማቻ ማዕከል ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ማስቀመጣቸው ይታወሳል።
1
92a214505893fc00add4e3440f57c0d4
92a214505893fc00add4e3440f57c0d4
ኢትዮጵያ ቡናን በጊዜያዊነት የሚመሩት አሰልጣኝ ታውቀዋል
በዛሬው ዕለት በይፋ ከዋና አሰልጣኙ ዲዲዬ ጎሜስ ጋር የተለያየው ኢትዮጵያ ቡና ገዛኸኝ ከተማን በጊዜያዊነት ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል።ለረጅም ዓመታት በወጣት ቡድኑ አሰልጣኝነት እና በተለያዩ አሰልጣኞች ስር የዋናው ቡድን ረዳት አሰልጣኝነት ሲሰሩ የቆዩት አሰልጣኝ ገዛኸኝ ወደ ቡድኑ የሚመለሱት በጊዜያዊነት ሲሆን ስለ ኮንትራት ሁኔታቸው ግልፅ አልተደረገም።አሰልጣኝ ገዛኸኝ በ2009 መጥፎ ጅማሬ ያደረጉት ሰርቢያዊው ኒቦሳ ቪሴቪችን ስንብት ተከትሎ በጊዜያዊነት በመምራት የውጤት መሻሻል ቢያሳዩም የዓመቱ መጨረሻ ጨዋታዎች ላይ ከቦታው ተነስተው በዕድሉ ደረጄ መተካታቸው የሚታወስ ነው።አራት ተከታታይ ጨዋታዎች ተሸንፎ የመጀመርያውን ዙር የፈፀመው ኢትዮጵያ ቡና በአሰልጣኝ ገዛኸኝ ስር መጋቢት 1 ወደ ድሬዳዋ አምርቶ የ16ኛ ሳምንት ጨዋታውን ከድሬዳዋ ከተማ ሲያደርግ በኢትዮጵያ ዋንጫ መጋቢት 7 ስሑል ሽረን አዲስ አበባ ስታድየም ላይ ያስተናግዳል።
1
9c3812e81689d6c5726950254c5e8615
a19cfd5ebb8d5444553f63e5c764171b
“ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ለትግል በረሃ ገቡ” ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት አስታወቀ
ኢትዮጵያ መላውን ዓለም ያስደመመ ፖለቲካዊ ለውጥ እያደረገች መሆኑን ሰሞኑን አመራሮቹ ወደ አገር ውስጥ የገቡት “አርበኞች ግንቦት 7” ባወጣው የአቋም መግለጫው አስታወቀ፡፡ የንቅናቄው አመራሮች ወደ ሃገር ቤት ከገቡ በኋላ ባወጣው በዚህ የመጀመሪያው የአቋም መግለጫው፤ ዛሬ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያለው የለውጥ እንቅስቃሴና የለውጡ ሂደት ቀጥተኛ ባለቤት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው ብሏል፡፡ “በሃገሪቱ የተካሄደው ለውጥም የኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት የናፈቀውን መላውን የዓለመ ህዝብ ያስደመመ ነው” ብሏል - ንቅናቄው፡፡ ባለፉት ሁለትና ሦስት ወራት ውስጥ ለውጡን በመደገፍ፣ ለውጡን ወደፊት ለማራመድ የሚፈልጉ የሰብአዊ መብት ታጋዮች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ የፖለቲካ ድርጅቶችና የሃይማኖት አባቶች ለብዙ ዓመታት በስደት ከኖሩባቸው ሃገሮች ወደ ሃገራቸው መመለሳቸውን ያስታወሰው የንቅናቄው መግለጫ፤ ለተመለሱት ሁሉ እኩል ክብር እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ በዜግነት ላይ የተመሰረተ ፖለቲካን አራምዳለሁ ያለው አርበኞች ግንቦት 7፤ “ለወደፊት የምንገነባው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ከሚፈልጋቸው ቅድመ ሁኔታዎች አንዱና ትልቁ የፖለቲካ አካሄዳቸው ከማይገጥመንና በሃሳብ ከምንለያያቸው ግለሰቦችና ድርጅቶች ጋር ተከባብሮና ተቻችሎ መኖር መቻል ነው” ሲል አስገንዝቧል፡፡ህዝቡ ለአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ፣ በመከባበርና በፍቅር ላይ የተመሰረተ አቀባበል እንዳደረገው ሁሉ፣ ሌሎች ድርጅቶችም ወደ ሃገር ውስጥ ሲገቡ ተመሳሳዩን እንዲፈፅም ጠይቋል - ንቅናቄው፡፡ “ንቅናቄው ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ በፅናት እየታገለ ያለው ዜጐች ድጋፋቸውንም ሆነ ተቃውሟቸውን በነፃነት መግለፅ የሚችሉበት ሥርዓት በሃገሪቱ እንዲሰፍን እንጂ አንዱ የሌላውን መብት በጉልበትና በኃይል መጨፍለቅ እንዲችል አይደለም” ብሏል፡፡ ሰሞኑን ከአርማና ሰንደቅ ዓላማ መስቀል ጋር ተያይዞ በአዲስ አበባ የተፈጠረው ውዝግብም ያልተገባ መሆኑንና ማንኛውም ድርጅት የየራሱን አርማ የማውለብለብ እኩል መብት እንዳለው ገለፃ፤ ሌላኛውም የሌላውን የመንካት መብት እንደሌለው ማወቅ ያስፈልጋል ብሏል ግንቦት 7፡፡
0
a06c65ec75a05151e7e5db7b360df2ba
2beb381f477c9bde7e1b16b4e9a2efd8
አቶ ደመቀ ከተሰናባቹ የአዘርባጃን አምባሳደር ጋር ተወያዩ
የኢትዮጵያ ም/ጠ/ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከጣሊያን የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በሮም በሚካሄደው የኢትዮ ጣሊያን የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ለመሳተፍ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሓላፊዎችና የንግዱ ማህበረሰብ ልዑካን ቡድንን በመምራት ጣሊያን ተገኝተዋል፡፡በዚህም ሀገራቱ ያላቸውን ዲፕሎማሲና የልማት ትብብሮቻቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከጣሊያን ሴኔት ፕሬዝዳንት ማሪያ ኤልዛቤታ አልበርቲ ጋር በሮም ተወያይተዋል፡፡ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ በተለይም ከኤርትራ ጋር የቆየውን የሻከረ ግንኙነት የተሻለ ለማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የተጫወቱት ሚና ለሌሎች ሀገራት በተሞክሮነት የሚወሰድ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ የ2019ኙን የዓለም የኖቤል ሽልማት በማሸነፋቸው ለኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክም አስተላልፈዋል፡፡ጣሊያንና ኢትዮጵያ በንግድና ኢንቨስትመንት መስክ አብረው በጋራ እንደሚሰሩም በነበረው ውይይት ላይ ተነስቷል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብና የእርሻ ድርጅት ፋኦ ዋና ዳይሬክተር ጄነራል ኩን ዶንግ ዩን ጋር ተወያይተዋል፡፡በውይይቱ ወቅትም ዓለም አቀፉ የምግብና የእርሻ ድርጅት ፋኦ በኢትዮጵያ ያለውን የለውጥ ሂደትና ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎችን እንደሚደግፍ ነው ያረጋገጡት፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ዛሬ በሚከፈተው የኢትዮ ጣሊያን የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ተገኝተው ፣ከተለያዩ ተቋማት መሪች ጋርም ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል፡፡
0
562aa238364fdbaec67bf3fc2b34a9f3
562aa238364fdbaec67bf3fc2b34a9f3
መንግሥት የበርሃ አንበጣውን ለመከላከል ያላሰለሰ ጥረት እንደሚያደርግ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ፋንታ ማንደፍሮ (ዶክተር) አስታወቁ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2013ዓ.ም (አብመድ) በአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ፋንታ ማደፍሮ (ዶክተር) የተመራ የክልሉ የዞን እና የወረዳ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ 027 ኮትቻ ቀበሌ የበርሃ አንበጣ መከላከል እንቅስቃሴውን ምልከታ አድርገዋል፡፡ በቀበሌው የበረሃ አንበጣው ከተከሰተ ከ20 ቀናት በላይ ቢሆንም አርሶ አደሩ ባደረገው ያላሰለሰ ርብርብ የከፋ ጉዳት አለማድረሱን ተመልክተዋል፡፡በምሥራቅ አማራ ስለተከሰተው የበርሃ አንበጣ እስካሁን 270 ሺህ ሄክታር መሬት ቅኝት ተካሂዷል፤ በ200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ አንበጣው መከሰቱ ተረጋግጧል፤ 72 ሺህ ሄክዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው- ከተሁለደሬ
1
8355b0a42a9c51f4136d258475b088b6
8355b0a42a9c51f4136d258475b088b6
ሃገራቱ በስምምነቱ መሰረት ኤምባሲዎቻቸውን የሚከፍቱም ይሆናል
የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እና እስራኤል ታሪካዊ ካሉት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ፡፡ ስምምነቱ እስራኤል አንዳንድ የፍልስጤም ግዛቶችን ወደ ራሷ ለማካተት የጀመረችውን ጥረት እንድታቋርጥና ከዩኤኢ ጋር ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን እንድትመሰርት ለማድረግ የሚያስችል ነው፡፡ የአቡዳቢ ልዑል አልጋወራሽ እና የዩኤኢ ጦር ኃይሎች ምክትል የበላይ አዛዥ ሞሃመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ከእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ባደረጉት ውይይት ነው ስምምነት ላይ የተደረሰው፡፡ በስልክ ባወራንበት ወቅት እስራኤል አንዳንድ የፍልስጤም ግዛቶችን ወደ ራሷ ለማካተት የጀመረችውን ጥረት እንድታቋርጥ ተስማምተናል ያሉት ልዑል አልጋወራሹ ለመተባበርና የሁለትዮሽ ግንኙነት ለመመስረት የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ለማዘጋጀት ስምምነት ላይ ደርሰናል ብለዋል፡፡ፕሬዝዳንት ትራምፕ ትልቅ እመርታ ሲሉ ታሪካዊ ያሉትን ስምምነት ገልጸውታል፡፡በሶስቱ ሃገራት የጋራ መግለጫ ለመካከለኛው ምስራቅ ደህንነት ያላትን ቁርጠኝነት የገለጸችው አሜሪካ ከዩኤኢ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር እንደምታጠናክር አስታውቃለች፡፡ የሁለቱ ሃገራት ባለስልጣናት በመጪዎቹ ሳምንታት ተገናኝተው ስምምነቱን እንደሚፈርሙም በመግለጫው ይፋ ሆኗል፡፡ ስምምነቱ በሃገራቱ መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት፣የቱሪዝም፣የአየር በረራ፣የደህንነት እና የሌሎች ዘርፎች ግንኙነት ለማጠናክ የሚያስችል ነው ዋም እንደተሰኘው የዩኤኢ ዜና አገልግሎት ገለጻ፡፡ ኤምባሲዎቻቸውን በመክፈትም ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከርም ያስችላል፡፡ አስራኤል የጀመረችውን የፍልስጤም ግዛቶችን የማካተት እርምጃ አቋርጣ ከሌሎች ሙስሊም የአረብ ሃገራት ጋር ያላትን ግንኙነት እና ትብብር ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮችም ላይ ትኩረት አድርጋ ትሰራለች፡፡የሃገራቱ ግንኙነት መሻሻል ለአሜሪካ የቀረበ ወዳጅነት ያላቸውን ሁለቱን ሃገራት ይበልጥ እንዲቀራረቡ ለማድረግ እና ስትራቴጂክ ዋጋ አላቸው የሚባልላቸውን የቀጣናውን የዲፕሎማሲ፣የንግድ እና የደህንነት አጀንዳዎች በትብብር ለማስተግበርም ያግዛል፡፡ ዩኤኢ ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነትን የፈረመች ሶስተኛዋ የመካከለኛው ምስራቅ ሃገር ነች፡፡ ከአሁን ቀደም ግብጽ እ.ኤ.አ በ1979 ዮርዳኖስ እ.ኤ.አ በ1994 ከእስራኤል ጋር ያላቸውን ግንኙነት የሚያጠናክር የሁለትዮሽ ስምምነት መፈረማቸው የሚታወስ ነው፡፡
1
253f216d04db72c9c589290eca392b7c
253f216d04db72c9c589290eca392b7c
የአይሲስ ከፍተኛ መሪ ሶርያ ውስጥ ተገደለ
- ከአልባግዳዲ ቀጥሎ የቡድኑ ሁለተኛው ቁልፍ ሰው ነበር የሽብርተኛው ቡድን አይሲስ ቃል አቀባይ በመሆን ሲሰራ የቆየውና በቡድኑ የአስተዳደር መዋቅር ሁለተኛው ቁልፍ ሰው እንደሆነ የሚነገርለት አቡ ሞሃመድ አል አድናኒ፤ ሶርያ ውስጥ መገደሉን ቡድኑ ባለፈው ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ፡፡አይሲስ ግድያውን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ፣ አል አድናኒ ሶርያ ውስጥ በምትገኘው አሌፖ አካባቢ የሚካሄዱ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን በሚቆጣጠርበት ወቅት ለህልፈት መዳረጉን ይግለጽ እንጂ፣ የሞቱን ሰበብ በተመለከተ በይፋ ያለው ነገር እንደሌለ ሲኤንኤን ዘግቧል፡፡ የሽብር ቡድኑ የአል አድናኒን የሞት መንስኤ ባይናገርም፣ የከፍተኛ አመራሩን ሞት ለመበቀል ቁርጠኛ አቋም መያዙን እንዳስታወቀ የጠቆመው ዘገባው፤ የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስቴር አንድ ከፍተኛ ባለስልጣን፣አል አድናኒ በአልባብ ከተማ በተፈጸመበት የአየር ላይ ጥቃት መገደሉን ባለፈው ረቡዕ ማስታወቃቸውን ጠቅሷል፡፡ አል አድናኒ በሽብር ቡድኑ ታሪክ የተገደለ ከፍተኛው ባለስልጣን ነው ያለው ዘገባው፤ግለሰቡ የአይሲስ መሪ የሆነውን አቡበከር አልባግዳዲን ይተካል ተብሎ የሚጠበቅ ቁልፍ ሰው እንደነበር ጠቁሟል፡፡ ሟቹ የአይሲስ ቀንደኛ መሪ አል አድናኒ፤ የሽብር ቡድኑ አጠቃላይ እንቅስቃሴ መሃንዲስ እንደነበር የጠቆመው ዘገባው፤ከቡድኑ መሪ አቡበከር አል ባግዳዲ ያልተናነሰ ቁልፍ ሚና ሲጫወት እንደነበርና ቡድኑን ለመደምሰስ በተደረጉ ዘመቻዎች በተሳተፉ የተለያዩ አገራት ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ትዕዛዝ ያስተላለፈውም እሱ እንደነበር ገልጧል፡፡እ.ኤ.አ በ1977 ሶርያ ውስጥ የተወለደው አቡ ሞሃመድ አል አድናኒ፣ የሽብር ቡድኑ ከቡድንነት አልፎ ራሱን የቻለ እስላማዊ መንግስት አቋቁሞ የመምራት አላማ ይዞ እንደሚንቀሳቀስ በይፋ ያስታወቀ የመጀመሪያው ሰው እንደሆነም ዘገባው አክሎ ገልጧል፡፡
1
8cfc21942f2e6c60f6326ff151eab2ee
093875e5f546f660c4f55e7aa80a9504
ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶችን በፖሊስ የስልጠና ስርዓት ትምህርት ማካተት በሚቻልበት ሁኔታ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ጉባኤ ተካሄደ።ጉባኤው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የስብስባ አዳራሽ ነው የተካሄደው።የሁለቱ ምክር ቤቶችን የጋራ ስብሰባም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ያስጀመሩት ሲሆን የ2013 የፌደራል መንግስቱ ልዩ ትኩረቶችን የሚዳስሰው የመክፈቻ ንግግራቸውን አቅርበዋል፡፡በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የሀይማኖት አባቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ ታዋቂ ሰዎች እና አምባሳደሮች እንዲሁም በአዲስ አበባ የሚገኙ ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ፕሬዚዳንቷ በመክፈቻ ንግግራቸው፦ #FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
41fe1bf6ddf0f14357a4680d87e58c0c
41fe1bf6ddf0f14357a4680d87e58c0c
የኦሮሚያ ክልል መንግስት የክልሉን ሠላም በማረጋገጥ ሂደት የላቀ ሚና ለተጫወቱ የፀጥታ አካላት የዕውቅና ስነ ስርዓት እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የከልሉን ሠላም በዘላቂነት በማረጋገጥ ሂደት የላቀ ሚና ለነበራቸው የፀጥታ አካላት እውቅና ሰጥቷል ።የዕውቅና ስነስርዓቱ በአዳማ ገልማ በአባ ገዳ አዳራሽ እየተካሄደ መው የሚገኘው፡፡በስነስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡የእውቅና ስነ ስርዓቱ የላቀ አፈፃፀም ለነበራቸው ፖሊሶች የማዕረግ እድገት መስጠትን ይጨምራል ተብሏል ።የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አራርሳ መርዳሳ የክልሉ ፖሊስ አሁን የተገኘውን ሰላም ይበልጥ ለማረጋገጥ ከመቼው ጊዜ በላቀ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን በስነ ስርዓቱ ላይ መናገራቸውን ኢቢሲ ዘግቧል ።
1
629546523df9c153e2098e9175693c5b
f6f44c2736041afdd1f86f21105e8985
የትግራይ ዋንጫ ዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት የሚካሄድበት ቀን ታውቋል
በዛሬው ዕለት በራስ ሆቴል በተካሄደው መርሃግብር የ2011 የውድድር ዘመን ግምገማና በመጪው ታህሳስ 5 የሚጀምረው የአዲሱ የውድድር ዘመን የእጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ተካሂዷል።መርሐግብሩን በክብር እንግድነት በመገኘት በንግግር ያስጀመሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ዘሪሁን ቀቀቦ ውድድሩ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ አደራ አዘል መልዕክት አስተላፈዋል።በመቀጠልም ተሳታፊ ከሆኑት 60 ክለቦች መካከል 41 ክለቦች መገኘታቸው በመረጋገጡ መርሐግብሩ እንዲቀጥል ተደርጓል።በመቀጠልም የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ ፀሀፊ በሆኑት አቶ አላዩ አማካነት የ2011 የውድድር አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቧል። በሪፖርቱ በርካታ የተለመዱ ጉዳዮች የተነሱ ሲሆን በተለይም በክለቦች በኩል የሚስተዋለው የኢሜይል አጠቃቀም አናሳ መሆኑ እንደ ተግዳሮት በስፋት ተነስቷል።በመቀጠል በቀረበው ሪፖርትና ስለ አዲሱ የውድድር ዘመን ደንብ ዙሪያ ላይ ከተሳታፊዎች የተለያዩ ሀሳብ አስተያየቶች ተሰጥተዋል። ከዓመታዊ ክፍያ፣ ምድብ አደላደልና መርሃግብር አወጣጥ እንዲሁም ከሊጉ ስያሜና የሚዲያ ሽፋን ጋር በተያያዘ በተደጋጋሚ ሀሳቦች ተነስተዋል። በተጨማሪም በሊግ ኮሚቴው በቀረበው የማጠቃለያ ውድድርን በማስቀረት ከየምድቡ አንደኛ የወጡ ቡድኖች በቀጥታ ወደ ከፍተኛ ሊግ እንዲያድግ በቀረበው ሀሳብ ዙርያ በርካታ ሀሳቦች ሀሳቦች በሁለቱም ፅንፍ ተነስተዋል።በማስከተል በተነሱት ጉዳዮች ላይ የሚመለከታቸው የፌደሬሽኑ እንዲሁም የሊጉ የበላይ ሀላፊዎች ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል። በዚህም ውድድሩ ህየኅዳር 28 ይጀመራል ቢባልም የውድድሩ ጅማሮ ከፌዴሬሽኑ ጠቅላላ ጉባኤየዔ ጋር ቀኑ በመገጣጠሙ የውድድሩ ጅማሮ ወደ ታህሳስ 5 ስለመቀየሩ ማረጋገጫ ተሰጥቷል። ተያይዞም የማጠቃለያ ውድድሩ እንደሚቀጥል ተጠቅሷል።በስተመጨረሻ በሊግ ኮሚቴው ከዚህ ቀደም ከነበረው የምድብ ድልድል የተለየ ወጪ ቁጣቢ የሆነና ክለቦችን በቅርብ ካሉ አጎራባች ክለቦች ጋር የቀረበው አማራጭ ሀሳብ በአዲስአበባ ክለብ ተወካዮች ዘንድ ከአጠቃላይ የስፖርቱ መርህና በክልሎች መካከል ያለውን አብሮነት ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራል ተብሎ በቀረበው ተቃውሞ ድልድሉ ከዚህ ቀደም በነበረው መልኩ እንዲቀጥል ተወስኗል። ለአዲሱ አማራጭ የድልድል ሀሳብ ተግባራዊ መደረግ አፅንኦት ሰጥተው ሲከራከሩ የነበሩት የትግራይ ክልል ተወካይ ክለቦችም ውሳኔውን በመቃወም የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርአቱን ረግጠው ወጥተዋል።የውድድሩ ምድብ ድልድል ይህንን ይመስላል
0
fc2c3eec9ea5f6fe71c8d21f92214008
f0af17fcccbe157a3b4f296ea20440c3
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከተፈጸሙ ጥቃቶች ጋር በተያያዘ 504 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኩጂ ቀበሌ በትናንትናው ዕለት በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ያደረሱ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ መከላከያ ሰራዊት ተከታትሎ በወሰደው እርምጃ 42ቱ ተደምስሰዋል፡፡የመከላከያ ሠራዊት በወሰደው እርምጃም ጸረ-ሠላም ኃይሎች ለጥፋት ሲጠቀሙባቸው የነበሩ በርካታ የጦር መሳሪያዎችና እና ቀስቶች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
0c48ea93726450e02893a669b4fafeeb
38c35c10ee00512e1c403fc8c679aaf5
በቤንሻንጉል ጉሙዝ 19 ሚሊየን ኩንታል የሰብል ምርት ይጠበቃል
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈጠረዉን አለመረጋጋት ለመቆጣጠር በተደረገዉ ጥረት ሃላፊነታቸዉን በአግባቡ አልተወጡም የተባሉ 4 የስራ ሃላፊዎች ታገዱ፡፡የታገዱትም የክልሉ አስተዳደርና ፀጥታ ማስተባበሪያ ቢሮ ሃላፊ፤ የክልሉ ፓሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር፤የክልሉ ልዩ ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ እና የክልሉ ልዩ ፖሊስ መምሪያ ምክትል ሃላፊ ሲሆኑ በችግሩ ላይ ተሳትፈዋል የተባሉ 11 የፖሊስ አባላት ጭምር መታገዳቸዉ ታዉቋል፡፡
0
6e28a1c7ca936ce4c8d27194792462c0
750c164b6c9888610ae7bca78ab15a91
ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ጋር በመሆን የኮይሻ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ ግንባታን ጎበኙ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና የኮይሻ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በሚቀጥሉት 5 አመታት ኢትዮጵያ ከ10 ሺህ ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት አቅም እንደሚኖራት የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ ተናገሩ።በሚቀጥሉት 10 አመታት ደግሞ ኢትዮጵያ 20 ሺህ ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት የሚያስችል አቅም ለመፍጠር አቅዳ እየሰራች መሆኑንም በዌቢናር በተካሄደው የዩይትድ ኪንግደምና የአፍሪካ የኢነርጂ ሚኒስተሮች ሲምፖሲየም ላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡በዚህ ሲምፖዚየም ላይ የኢትዮጵያ፣ የሞሮኮ፣ የግብጽ፣ የሞዛምቢክና የሞሪታኒያ ሃገራት የኢነርጂ ሚኒስትሮች እንዲሁም በረካታ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈውበታል፡፡በዚሁ መድረክ ኢትዮጵያ እስካሁን 6ዐ በመቶ የሚሆኑት ዜጎቿ የሃይል ተጠቃሚ እንዳልሆኑና ይኸው የሃይል አቅርት ችግር ሌሎች ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮችን እያስከተለ እንደሆነ ሚንስትሩ አስረድተዋል።እ.ኤ.አ በ2025 ኢትዮጵያ በግሪድና በኦፍ ግሪድ ለዜጎች ሙሉ በሙሉ ሃይል ለማቅረብ ያለመች መሆኑን ጠቁመው፣ ይሁንና ግን ዘርፉ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪና ቴክኖሎጂ የሚጠይቅ በመሆኑ እንደ ዩናይትድ ኪንግደም ያሉ ሃገራት ባለሃብቶች በዘርፉ ገብተው ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅርባችውን ከውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
0
5b5b4f2456b6d380a8165f926a39a3d2
e5ff51c055a12b15adca375c56f20657
በአርቢቴር ኄኖክ አክሊሉ ላይ የ6 ወራት ቅጣት ተላለፈ
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ትናንት ባቀረበው የ6 ወር የስራ አፈፃጸም ሪፖርት፤ በአሁኑ ሰዓት በመላው አገሪቱ የተመዘገቡ 9 ሚሊዮን 941 ሺህ 467 አባላትና አመራሮች እንዳሉት አስታውቋል፡፡የፓርቲው የማዕከላዊ ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ኮሚሽን በሸራተን ሆቴል በተደረገው የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ ባቀረበው በዚህ ሪፖርቱ፤ መዋቅሩን በሁሉም የሃገሪቱ ክፍሎች በመዘርጋቱ ነው ብሏል፡፡ አስር ሚሊዮን ገደማ አመራርና አባላትን በመላ ሃገሪቱ ያፈራው ብልጽግና፤ በአሁኑ ወቅት ውስጣዊ ድርጅታዊ አንድነቱን በማጠናከር ተግባር ላይ ተጠምዶ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ በቀጣዩ ምርጫም በመላ ሃገሪቱ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ መቅረብ የሚያስችሉትን የምርጫ ዝግጅቶችን እያደረገ መሆኑም በመድረኩ ተወስቷል፡፡ በኢህአዴግ ፍራሽ ላይ የተመሰረተው ብልጽግና፤ በሃገሪቱ ጠንካራ ዴሞክራሲያዊ ስርአትን ለመገንባት ሁለንተናዊ ብልጽግናን የማረጋገጥ አላማና ግብ ሰንቆ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን በተደጋጋሚ ይገልፃል፡፡
0
e608a6b1b70fc05845d465f984305400
5b9a18566732f987cb21af2e3e55a978
የገቢዎች ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች የደም ልገሳ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንድ ሳምንት ከ33 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ተያዙ።በገቢ እና ወጪ ኮንትሮባንድ የተያዙት የኮንትሮባንድ እቃዎች ከህዳር 18 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ነው።ከዚህ ውስጥ 31 ሚሊየን 253 ሺህ 301 ብር የሚገመት ንብረት ወደ ሀገር ለማስገባት ሲሞከር የተያዘ ሲሆን ወደ ውጭ ሲጓጓዙ የተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ግምታዊ ዋጋ 2 ሚሊየን 176 ሺህ 760 ብር መሆኑ ተመላክቷል፡፡የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት በፍተሻ፣ በብርበራ እና በተሽከርካሪ በመከታተል ሲሆን የጉምሩክ ሰራተኞች እና አመራሮች ከፌደራል ፖሊስ አባላት ጋር በቅንጅት መስራት በመቻላቸው መሆኑም ተገልጿል፡፡ህዝቡን ጥራቱና ደህንነቱ ካልተረጋገጠ ምርት ለመጠበቅና ኢትዮጵያ ከታክስና ቀረጥ ማግኘት የሚገባትን ገቢ እንድታገኝ የገቢዎች ሚኒስቴርና የጉምሩክ ኮሚሽን አመራር፣ ሰራተኞች እና የጸጥታ አካላት ቁርጠኛ ሆነው እየሰሩ መሆኑንም ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0