query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
0aed9fedc4fd3cc916702d11ed5f48cd
a98a61885ece8c36cc4c07a4044e908b
የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የምክክር መድረክ በኦስትሪያ በመካሄድ ላይ ነው
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁና የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳለህ በተገኙበት 4ኛው የኢትዮ-ኤርትራ የሚኒስትሮች የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡የአሁኑ ውይይት በሁለቱ አገሮች መሪዎች መካከል ከወራት በፊት በተደረሰው ስምምነት መሰረት ወደ ስራ ለማስገባት ተለይተው በተቀመጡ አጀንዳዎች ዙሪያ ያተኮረ ነው።በዋናነትም በታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም በአስመራ በተካሄደው 3ኛው ዙር የምክክር መድረክ ወቅት መግባባት ላይ የተደረሰባችው ጉዳዮች ያሉበትን የአፈፃፀም ደረጃ በመገምገም በቀጣይ መከናወን ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎችን አሳልፏል።በሁለቱ አገሮች መካከል የተደረሰው ሁሉን አቀፍ ትብብር ህጋዊ ማዕቀፍ ለማበጀት በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያም ምክክር የተደረገ ሲሆን በዚሁ መሰረት የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ለመመስረት የሚያስችል የሰነድ ልውውጥ ተደርጓል።የወደብ አጠቃቀም፣ የንግድና ትራንስፖርት እንዲሁም ከድንበር ንግድና ከጉምሩክ አሰራር ጋር የተያያዙ ጉዳዮቸ ህጋዊ ማዕቀፍ እንዲኖራቸው በሚቻልበት ዙሪያ ውይይት ተደርጓል።የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳላህ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የተላከ መልዕክት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አድርሰዋል።(ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)
0
bcad441e85c1775577cb1f020e5d0e8b
381756b2bb5a5f0f3e79e76b17ad6674
የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ምርትን የመተካት ሙሉ አቅም እንዳላቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጥራት ደረጃ በታች የሆኑ ከ2 ሺህ 500 ሜትሪክ ቶን በላይ ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ መታገዱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለፉት 9 ወራት አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ የወጣላቸው የገቢ ምርቶች ላይ ባካሄደው የጥራት ቁጥጥር ከ2 ሺህ 500 ሜትሪክ ቶን በላይ የሚሆኑት ከደረጃ በታች በመሆናቸው ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ታግደዋል።ከታገዱት የገቢ ምርቶች ውስጥ 2 ሺህ 304 ነጥብ 9 ሜትሪክ ቶን ጥቅል ብረት፣ 28 ነጥብ 7 ሜትሪክ ቶን የቤት ክዳን ቆርቆሮ፣ 180 ካርቶን ሳሙና፣ 142 ካርቶን በፀሐይ ብርሀን የሚሰራ የእጅ ባትሪ፣ 150 ካርቶን የኤሌክትሪክ ገመድ እንዲሁም 43 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን የቆርቆሮ መስሪያ ጥሬ እቃ ይገኙበታል።በተጨማሪም 272 ጥቅል የአርማታ ብረት፣ 19 ሺህ 770 ጀሪካን ፓልም የምግብ ዘይት፣ 2 ሺህ 934 ፍሬ የውሃ ፓምፕ፣ 875 ካርቶን ባትሪ ድንጋይ እንዲሁም የታሸጉ ምግቦችና ሌሎችም የገቢ ምርቶች በቁጥጥሩ ወቅት ከጥራት መስፈርት በታች ሆነው በመገኘታቸው ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ እንዳይገቡ ተደርገዋል ነው ያለው።በዚህም በህብረተሰቡ ላይ የሚያደርሱትን የጤና፣ የደህንነትና የጥቅም ጉዳት ማስቀረት መቻሉን ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
59e4d4bc5c0ea6bbd946f6e51c963d15
8af87b4707431a6d40f9b92aab362124
ማኀበረ ጽዮን ግምታቸው ግማሽ ሚሊዮን ብር የሚጠጉ አልባሳትን ለአቅመ ደካሞችና ነዳያን አበረከተ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 02/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‘‘ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ኩባንያ’’ 700 ሺህ ብር የሚሆኑ የምግብ እና ንጽሕና መጠበቂያ ግብዓቶችን ድጋፍ አደረገ፡፡የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የተለያዩ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ኩባንያ (ኮካ ኮላ) ግምታቸው 700 ሺህ ብር የሚሆኑ ምግብ እና የንጽሕና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድርጅቱ ፓስታ፣ ማኮሮኒ፣ ሩዝ፣ የምግብ ዘይት እና የንጽሕና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡በኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ ኩባንያ የባሕር ዳር ፋብሪካ ምርት ክፍል ኃላፊ ኤባ መላኩ እንደገለጹት የንጽሕና መጠበቂያ ሳኒታይዘር የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ተደርጎ በኩባንያው ተመርቶ ነው የቀረበው፡፡የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የኮሮና ቫይረስ መከላከል ግበረ ኃይል የሀብት አሰባሰብ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አማረ ዓለሙ እንደገለጹት በከተማ አስተዳደሩ የኮሮና ወረርሽኙን ለመከላከል ሀብት መሰብሰብ ከተጀመረበት ጀምሮ 5 ሚሊዮን ብር የሚገመት በዓይነት እና በጥሬ ገንዘብ ተሰብስቧል፡፡ የተሰበሰበው ሀብት ከተወሰኑ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ብቻ እንደሆነ ገልጸው፤ በመሆኑም ችግሩን ለማለፍ የንግዱ ማኅበረሰብ አባላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ዘጋቢ፡- ዳግማዊ ተሰራ
0
7fcf6b2ce8ed888c42638b8487efa307
b681105352676f16efc4c3ffe8b66db3
Can EFF Lure Manchester City Target Naanol Tesfaye?
Adama Ketema were held to a 1-1 draw by Sidama Bunna. The visitors stunned the home crowd through Kenyan veteran striker Erick Muranda. Muranda struck in the 7th minute to give Sidama a shocking lead. Sidama were reduced to 10 men when right back Zenebe Kebede sent off.Adama Ketema had to wait till the 56th minute to restore parity. Tafesse Tesfaye converted a penalty to extended Adama’s unbeaten run to 8 this season. The draw leaves Adama top of the log table with 20 points followed by Kidus Giorgis with 19.Meklakeya crushed Diredawa Ketema 2-0 with Mulualem Tilahun ending his goal drought.It only took the Army side 6 minutes to open the score as Baye Gezaghen slots home from inside the area with a clinical finish. Diredawa barely troubled Meklakeya’s backline. Substitute Mulualem Tilahun sinks Diredawa in the 75th minute through a lovely header. Mekalakeya has now leapfrog Diredawa to be 5th with 11 points. The Easterners are 9th with 10 points.Tafesse Tesfaye leads the top goal scoring chart with 7 goals. Samuel Sanumi and Adane Girma are second after netting 6 goals thus far.
0
c25aac43159bccb47f9e13b71eaf2653
5d987d8fa1b28fae0c32ad98a9eb89d9
የአሰልጣኞች አሰተያየት | ደቡብ ፖሊስ 1-1 ኢትዮጵያ ቡና
ምድብ ሀቅዳሜ መጋቢት 17 ቀን 2008አአ ፖሊስ 2-2 ኢትዮጵያ መድንኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት 1-0 አክሱም ከተማእሁድ መጋቢት 18 ቀን 2008መቐለ ከተማ 1-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃንወሎ ኮምቦልቻ 1-0 ባህርዳር ከተማሙገር ሲሚንቶ 0-1 ወልድያፋሲል ከተማ 1-1 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲሱሉልታ ከተማ 1-0 አማራ ውሃ ስራሰበታ ከተማ 4-2 ቡራዩ ከተማምድብ ለእሁድ መጋቢት 18 ቀን 2008ፌዴራል ፖሊስ 1-1 ነገሌ ቦረናሻሸመኔ ከተማ 1-2 ደቡብ ፖሊስአአ ከተማ 0-0 ጅማ ከተማነቀምት ከተማ 1-0 ድሬዳዋ ፖሊስጅንካ ከተማ 1-0 ወራቤ ከተማባቱ ከተማ 0-1 አርሲ ነገሌናሽናል ሴሜንት 3-0 አአ ዩኒቨርሲቲጅማ አባ ቡና 1-1 ሀላባ ከተማ
0
a391ad975631eed83aa230108aca9dfc
123432f097b93daac5209e7a2d3bbfa0
ሚድሮክ ኢትዮጵያ ግሩፕ 5 ሊትሩን የምግብ ዘይት በ330 ብር ለሸማቶች ማቅረብ ጀመረ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በደብረ ታቦር ከተማ አስተዳደር በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ምግብና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ፣ ለዞኑ ጤና መምሪያ ደግሞ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አነጋግረኝ ጋሻው (ዶክተር) ለአብመድ እንደገለጹት 500 ሊትር ዘይት፣ 37 ኩንታል የተለያዩ የምግብ ዓይነቶች እንዲሁም 200 ሊትር ፈሳሽ ሳሙና ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉም በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ሰዎች መሰጠቱን አስታውቀዋል፡፡
0
f38f9c0eef3c0f469dc83f90b10aabd7
a169b856fe7d993ae9d3b9ba281843d2
የደደቢት ተጨዋቾች ከክለቡ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል
አሰልጣኝ አሥራት አባተ በቡታጅራ ከተማ ለመቆየት ዛሬ ተስማማ፡፡ዘንድሮ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ ከነበሩ ክለቦች መካከል በምድብ ሐ የሚገኘው ቡታጅራ ከተማ ይጠቀሳል። ቡድኑ በአርባምንጭ ከተማ በመጨረሻዎቹ ጨዋታዎች እስኪበለጥ ድረስ በመሪነት ቦታ ላይ መቀመጡ የሚታወስ ሲሆን ቡድኑን በአሰልጣኝነት እየመራ ውጤታማ ጉዞ ያደረገው አሰልጣኝ አሥራት አባተ ከቀናት በፊት ውሉ መጠናቀቁን ተከትሎ ከክለቡ የበላይ አካላት ጋር በተደረገ ድርድር ዘንድሮም በድጋሚ በክለቡ ለመቆየት ከስምምነት መድረሳቸውን ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም የደደቢት እና የአዲስ አበባ ከተማ የሴቶች ቡድኖችን ከዚህም በተጨማሪ በወንዶች አዲስ አበባ ከተማ እና ቢሾፍቱ ከተማን ማሰልጠኑ ይታወሳል፡፡
0
82d2ec4cdacea363a582596e337e5b12
e61963420369201fec44441a29b97e48
የታሪካዊ ፎቶዎች ኤግዚቢሽን በወሩ መጨረሻ ይካሄዳል
የኢትዮጵያ ደረጃ አንድ ሥራ ተቋራጮች ማኅበር “ኮንስትራክሽን ለኢትዮጵያ ሕዳሴ ኤግዚቢሽን” በሚል ርዕስ ያዘጋጀው 4ኛው የኮንስትራክሽን አውደ ርዕይ ባለፈው ረቡዕ በኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ፡፡ 140 ያህል የአገር ውስጥና የውጭ ኮንትራክተሮች የተሳተፉበትን 4ኛውን የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን መርቀው የከፈቱት የኮንስትራክሽን ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አምባቸው መኮንን ሲሆኑ ኤግዚቢሽኑ እስከ ነገ ድረስ ለህዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ የኮንስትራክሽን ዘርፍ በአገራችን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ ያለ ዘርፍ ነው ያሉት ዶ/ር አምባቸው፣ ወደ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው እየገቡ ያሉ ኮንትራክተሮች፣ አማካሪዎችና ባለሙያዎች በየጊዜው ቁጥራቸው መጨመር፣ የኮንስትራክሽን ግብአት አምራቾችና አቅራቢዎች ቁጥር መብዛትና የኮንስትራክሽን ማቴሪያልና ማሽነሪ አቅራቢዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣት የዘርፉን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ መምጣት ያመለክታል ብለዋል፡፡ ከውጭ አገር ማሽነሪዎችን ጭነው አጓጉዘው፣ ሸጠውና አትርፈው መመለሳቸው የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች አቅም አድጎ የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎችና ግብአቶች ቢያመርቱ የአገር ውስጥ ገበያ መኖሩን ያመለክታል ያሉት ሚኒስትሩ፣ በአገራችን ፋብሪካዎችን ከፍተው ማሽነሪዎቹንና ግብአቶቹን ቢያመርቱ ዘርፉ ትርፋማና እያደገ የሚሄድ መሆኑን ያሳያል ሲሉ ገልጸዋል፡፡እንዲህ ዓይነት ኤግዚቢሽኖች መከፈት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው የጠቀሱት ዶ/ር አምባቸው፣ መረጃ መለዋወጥ ይፈጥራል፣ ዓለም የደረሰበትን የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች፣ ማቴሪያዎችና ቴክኖሎጂ ደረጃ ያሳያል፣ በዘርፉ የተሰማሩ ተዋንያን እውቀቱ እንዲኖራቸው፣ ገበያ እንዲፈጠርላቸውና እርስ በርስ ትስስር እንዲፈጥሩ ይረዳቸዋል ብለዋል፡፡
0
604964424bac53dc3f43cf8f08121b83
3c0662a78c76a06626fc49b0ac76cd37
እሥራኤል የሚገኙ 40ሺሕ ፍልሰተኞች እንዲባረሩ ተወሰነ
ሃያ ስምንት አፍሪካውያን ሴት ፍልሰተኞች ትላንት ከሊብያ እሥር ቤት ሲፈቱ የአሥራ ሁለት ዓመት ዕድሜ ህፃናትም ይገኙበታል፡፡“እስላማዊ መንግሥት ነኝ” በሚለው ቡድን የተያዙት ፍልሰተኞች ፅንፈኛው ቡድን ሰርቴ ከተማን እአእ በ2015 መጨረሻ በወረረበት ወቅት ነበር።አምስት ህፃናት ሴት ፍልሰተኞች ከእሥር የለቀቁት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፈው የሊብያ መንግሥት ወታደሮች ናቸው።ወታደሮቹ ፅንፈኛውን ቡድን አምና ከአካባቢው ካስወጡ በኋላ የስደተኞች አገልግሎቶች የመፈታታቸውን ጉዳይ እስከሚያመቻቹበት ጊዜ ድረስ በሚስራታ እሥር ቤት እንደነበሩ ተገልጿል።ከእስር የተፈቱት ሴቶች አብዛኞቹ ኤርትራውያንና ናይጀርያውያን መሆናቸው ታውቋል።የዓለምቀፍ ቀይ ጨርቃ ባለሥልጣን ስልሕ ዐቡ-ዘሪባ ታሥረው የነበሩት ሴቶች እንዴት እንደተፈቱ ገልፀዋል።“ዛሬ ከፍርድ ቤት ባለሥልጣኖችና ከዓለምቀፍ የፍልሠት ድርጅት /አይ ኦ ኤም/ ጋር በመተባበር ከተለያዩ ሀገራት የመጡትን ሴቶች ለቀናል። አምስቱ ከናይጀርያ ሀያ ሦስቱ ደግሞ አምስት ልጆች የሚገኙባቸው ኤርትራውያን ናቸው። አሁን ለዓለምቀፍ የፍልሠት ድርጅት /አይ ኦ ኤም/ አስረክበናቸዋል። ድርጅቱ ወደ ሃገራቸው ይመልሳቸዋል።” ሲሉ እቡ ዘሪባ ገልፀዋል።
0
7022344abb4c3a7576814958245c0072
7022344abb4c3a7576814958245c0072
ዩኒሴፍ በድርቁ ሳቢያ ለአደጋ ለተጋለጡ ሴቶችና ህፃናት ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገለፀ
የመንግሥታቱ ድርጅት የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በኢትዮጵያ በድርቁ ሳቢያ ለአደጋ ለተጋለጡ ሴቶችና ህፃናት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር አንቶኒ ሌክን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።ኢትዮጵያ መከላከልና ፈጣኝ ምላሽን መሠረት አድርጋ በድርቁ የተጎዱ ወገኖችን ከከፋ ጉዳት ለመታደግ እየሰራች መሆኗን ሚኒስትሩ አብራርተዋል።ዩኒሴፍ ከአሁን ቀደም ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ሲያደርገው የቆየውን ትብብርና አጋርነት እንዲቀጥልም ዶክተር ቴድሮስ ጥሪ ማቅረባቸውን ውይይቱን የተከታተሉት የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ገልጸዋል።እንደ ቃል አቀባዩ ገለፃ ዩኒሴፍ ከኢትዮጵያ ጎን ተሰልፎ በድርቁ የሚያስፈልጉ ድጋፎችን እንደሚያደርግ በተለይም አልሚ ምግቦችን ለተጎዱ ህፃናት በማቅረብ ረገድ ድጋፉን እንደሚሰጥ አረጋግጧል።የጤና ተቋማት በድንገተኛ አደጋ ብቻ ሳይሆን ለዘለቄታው በሚያገለግሉበት ሁኔታ ተደራጅተው እንዲሰሩ ለማድረግ መንግሥት የጀመረውን ጥረት እንደሚደግፍም አስታውቋል፡፡የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አንቶኒ ሌክ በበኩላቸው፥ በኢትዮጵያ በድርቁ የተጎዱ ሴቶችና ህፃናትን ለመደገፍ ድርጅቱ የጀመረውን ተግባር ይገፋበታል ብለዋል።በአሁኑ ወቅት ድርጅቱ አልሚ ምግቦችን ለማቅረብ 100 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መድቦ ለመንቀሳቀስ ዝግጅት እያደረገ ይገኛል።“የኢትዮጵያ መንግሥት ድርቁን ለመቋቋም እያደረገ ያለው ጥረት የሚደነቅ ነው፤ የመንግሥትን ጥረት በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሊታገዝ ይገባል፤ ለዚህም ከለጋሾች ጋር ምክክር ለማድረግ እየተዘጋጀን ነው። ይህ ምክክር በሰብዓዊ ዕርዳታ ብቻ ሳይታጠር በአጠቃላይ የልማት ጥረቶች ዙሪያ ያተኩራል” ብለዋል፡፡የኢትዮጵያና የዩኒሴፍ ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መሆኑን የገለጹት አንቶኒ ሌክ፥ ይህም የኢትዮጵያ ህዝቦች እርዳታ ስለሚፈልጉ ሳይሆን ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ብሎም ለዓለም ካላት ጠቀሜታ አንፃር ነው ሲሉ አስረድተዋል።ዋና ዳይሬክተሩ ዩኒሴፍ ከድርቁ ጋር በተያያዘና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ በቀጣይ ከኢትዮጵያ ጋር በሚኖረው ትብብር ከፕሬዝዳንት ሙላቱ ተሾመ ጋር መምከራቸው ይታወሳል።አንቶኒ ሌክ ነገ በአፋር ክልል ድርቁ ያስከተለው ጉዳትና እየተደረጉ ያሉ ድጋፎችን በቦታው ተገኝተው ይጎበኛሉ ተብሎ የጠበቃል፡፡ (ኢዜአ)
1
51b788daedd42e1fc4d54ecdfd8e89d5
d78c8d5c99fb94c55433923b46073caf
"የምርጫ ሥርአት ለውጥ" በዘንድሮ ምርጫ አይመከርም
የአፍሪቃ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች ስላለፈዉ ሕሁድ የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ቅይጥ አመለካከት የተንጸባረቀበት ግምገማ አቀረቡ። የታዛቢዉ ቡድን መሪ የተመለከቱዋቸዉን ድክመቶች ሲጠቁሙ የገዢዉ ፓርቲ ወገኖች በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች ለገዢው ፓርቲ ድምጽ እንዲሰጡ ሲገፋፉ እንዳዮ ተናገረዋል። ሆኖም የምርጫዉ ሂደት ሰላማዊና ተአማኒ ነዉ ብለዋል። መለስካቸዉ አመሃ በአፍሪቃ ሕብረት የምርጫ ግምገማ ላይ የሰጡትን መግለጫ ተከታትሎ የላከው ዘገባ ቀጥሎ ይቀርባል።
0
64a997066f00e0ee730a9d9ac5b00561
8bf580f8525f156ae369823830eb35c0
አርሶ አደሮች በተፈጠረላቸው ግንዛቤ መሠረት አዲሱን የብር ኖት ወደ ባንክ በመሄድ እየቀየሩ መሆናቸውን ተናግሩ፡፡
ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር የገንዘብ ዓይነቶች ሙሉ ለሙሉ በመተካት ለግብይት የሚሆን አዲስ የገንዘብ ዓይነት መጠቀም እንደምትጀምር በዛሬው ዕለት ይፋ መደረጉን አድርጋለች፡፡ አሁን በገበያ ውስጥ ያለውን ገንዘብ በ3 ወራት ጊዜ ውስጥ ሙሉ ለሙሉ እንደሚቀየር የብሔራዊ ባንክ ገዥው ዶ/ር ይናገር ደሴ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል፡፡ ዶ/ር ይናገር እንደገለጹት ገንዘቡን የመቀየር ሂደቱ ከዛሬ ጀምሮ እንደሚጀመርም አስታውቀዋል፡፡ አብዛኛው የመቀየር ስራዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ የተገለጸ ሲሆን በአዲሶቹ የገንዘብ ዓይነቶች ላይ የተካተቱ መለያዎች አመሳስሎ ገንዘብ ለማተም የሚደረጉ ሕገ-ወጥ ጥረቶችንም ለማስቀረት ዝግጅት መደረጉ ተነግሯል፡፡ አብዛኛው የሕትመት ሥራ ተገባዶ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ግምጃ ቤት እንደሚገኝ እና የስርጭት ስርዓት እና ዕቅድ ተዘጋጅቶ በሚመለከታቸው አካላት አማካኝነት የሚተገበር እንደሚሆንም ዶ/ር ይናገር ገልጸዋል፡፡ ይህንን የሥርጭት ሂደት በበላይነት የሚያስተባብር ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከብሔራዊ የመረጃ እና ደህንነት አገልግሎት እና ከፌደራል ፖሊስ የተውጣጣ ኮማንድ ፖስት እንደሚቋቋምም ነው የተገለጸው፡፡ አሁን ላይ ግን አሮጌውንና አዲሱን የብር ኖት ጎን ለጎን መጠቀም እንደሚቻልም የብሔራዊ ባንክ ገዥው አስታውቀዋል፡፡ ለአዲሱ የገንዘብ ህትመት 3 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ መደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የገንዘብ ኖቶችን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ገልጸዋል፡፡ በጎረቤት ሀገራት የሚገኝ የኢትዮጵያ ገንዘብ ወደ ሀገር ቤት እንዳይገባ መከላከያ ሰራዊት ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውቀዋል፡፡ የግል ባንኮችም ሀሰተኛ የብር ኖቶችን እንዳይቀበሉና ይህንን በሚያደርጉ ላይ ባንኩን እስከ መዝጋት የሚደርስ እርምጃ እንደሚወሰድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስጠንቅቀዋል፡፡
0
84f713f4c0709c615fc169768ccee1f7
cb8ea40385b963a4c2a405f09a5adec3
አብን ሰልፉን በተመለከተ በነገው ዕለት ጋዜጣዊ መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ መደበኛውን ጋዜጣዊ መግለጫ ከሰጡ ሁለት ዓመት ገደማ ሆኖታል፡፡ ባለፈው ሰኞ ጥር 1 ቀን 2009 ዓ.ም. የግሉን ፕሬስ ጨምሮ ለውጭ ጋዜጠኞች በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተው ነበር፡፡ በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የተገኙ ጋዜጠኞች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል፡፡ ዋና ዋና ከሚባሉት መካከል የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ሥልጣንን ለግል ጥቅም ማዋልና አለመጠየቅ፣ በአጥፊዎች ላይም ዕርምጃ ሲወሰድ የላይኛውና የታችኛው አመራር ቢባልም ዝቅተኛውና መካከለኛ አመራሩ ብቻ እንደሚጠየቅ፣ ኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ያለው ሕገ መንግሥታዊ ልዩ ጥቅምን በተመለከተና በወልቃይት የወሰን ጥያቄ ምላሽ አሰጣጥ፣ በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው ደም አፋሳሽ ግጭት ምክንያት የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ መነሳትን በተመለከተ፣ ወዘተ ናቸው፡፡
0
d25b516173648142291f63caf37359b8
d25b516173648142291f63caf37359b8
የዲሲፕሊን ኮሚቴ በረከት ሳሙኤል ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ
ሐሙስ የካቲት 14 በአንጋፋው የድሬዳዋ ስታዲየም በተስተካካይ መርሐ ግብር ድሬዳዋ ከተማ ከሲዳማ ቡና የተካሄደው ጨዋታ በሲዳማ ቡና 3-1 በሆነ ውጤት አሸናፊነት መጠናቀቁ ይታወቃል። ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ በረከት ሳሙኤል እና ግርማ በቀለ የፈጠሩት አለመግባባትን ተከትሎ የፊት ጥርሱ የወለቀው ግርማ በቀለ ሜዳው ላይ የወለቀ ጥርሱን በማሳየት በረከት ሳሙኤል እንደመታው በእንባ ለዕለቱ ዳኞች እና ኮሚሽነሩ ቅሬታውን ሲያቀርብ እንደነበረ መዘገባችን የሚታወስ ነው።የቀድሞው የፌስቡክ ገፃችን በኛ ቁጥጥር ስር የማይገኝ በመሆኑ አዲሱ ገፃችንን ሊንኩን በመከተል ላይ ያድርጉ – የዲሲፕሊን ኮሚቴው የጨዋታው ታዛቢ ያቀረቡትን ሪፖርት መነሻ በማድረግ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ በረከት ሳሙኤል ላይ የአምስት ጨዋታ ቅጣት እና ግርማ በቀለ በሚያቀርበው የህክምና ሰነድ መሰረት ሙሉ የህክምና ወጪውን እንዲከፍል ውሳኔ አስተላልፎበታል።የድሬዳዋ ተከማ እግርኳስ ክለብ በውሳኔው ላይ ከፍተኛ ቅሬታ እንዳደረበት በመግለፅ ለፌዴሬሽኑ ይግባኝ የጠየቀ ሲሆን ጉዳዩ በገደብ ተይዞ እስኪታይ ድረስ በቀጣይ ጨዋታዎች በረከት ሳሙኤል ሊጫወት እንደሚችል ሰምተናል።
1
1e64cb90adc78d8c84d14c8831c4aad8
5e999be69bdf7b0f00e4dff1237c368f
የኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ በሰሜንና ደቡብ ኮሪያ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መነሻውን ቻይና ያደረገው የኮሮና ቫይረስ ወደ ደቡብ ኮሪያ መዛመቱ ተነግሯል።በሀገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱም ነው የተገለፀው።በደቡብ ኮሪያ በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በአንድ ቀን ብቻ በእጥፍ መጨመሩ ነው የተገለፀው።ከሀገሪቱ የወጣው መረጃም በትናነትናው እለት ብቻ 229 አዲስ ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ነው የተገለፀው።ይህም አጠቃላይ በሀገሪቱ በበሽታው የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 433 አድርሶታል።ሁለት ታማማሚዎችም በበሽታው ለህልፈት መዳረጋቸውን የተገለፀ ሲሆን፥ ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል የሚል ስጋት አለ ነው የተባለው።ባለስልጣናት እንዳረጋገጡትም በበሽታው አዲስ ከተያዙት ሰዎች መካከል አብዛኞቹ በአገሪቱ ደቡብ ምሥራቅ በምትገኘው የዴጉ ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንድ ሆስፒታልና የሐይማኖት ስፍራ ጋር የተያያዙ ናቸው።የሀገሪቱ ምክትል የጤና ሚኒስትር በሽታው አሳሳቢ የሆነ አዲስ ደረጃ ላይ መድረሱን ተናግረዋል።ደቡብ ኮሪያ ከቻይና ውጪ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር የሚበዙባት ሀገር ሆናለች።ምንጭ፡-ቢቢሲ
0
47c09cf0b8716f0cbb21eb2d5d912302
98e661fc21431a2908f7faa5327e7b31
ብሪታኒያ ለኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ድጋፏን ቀጥላለች
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአብዬ ደቡባዊ ሴክተር በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ የተሰማራው የ24ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት የህውሓት ጁንታውን ድርጊት አወገዙ ።የሻለቃው ዋና አዛዥ ኮሎኔል መብረሀቶም ሀይሉ ÷ ከሀዲው የህውሀት ቡድን በሰሜን ዕዝ የሠራዊት አባላት ላይ የፈፀመው ዘግናኝና ድርጊት ሊወገዝ ይገባዋል ብለዋል ።በቀጣይም የተጀመረውን የህግ ማስከበር ተግባር በመደገፍና ውስጣዊ አንድነታችንን በማጠናከር ግዳጃችንን ያለምንም መደናገጥ አጠናክረን እናስቀጥላለን ማለታቸውን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
9d02c7f33fe5745c71822bbee7a19d47
dd6a795f807a63da39637351b962c4b2
የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ለሐሙስ ተጠርቷል ተብሏል
ባሕር ዳር፡ መስከረም 08/2013ዓ.ም (አብመድ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ዛሬ መስከረም 08 ቀን 2013 ዓ.ም መወያያ አጀንዳዎች የምክር ቤቱን 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ መርምሮ ማጽደቅ እና የጤና ሚኒስቴር አገራዊ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምላሽና ቀጣይ እርምጃዎች በተመለከተ በሚያቀርበው ሪፖርት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፍ እንደሆኑ አስታወቀ፡፡
0
9eea95ff48c03fb2be445039a0e32cff
9eea95ff48c03fb2be445039a0e32cff
የሃረርና የድሬዳዋ ነዋሪዎች እያለቀ ስላለው 2012 ዓ.ም
እያለቀ ያለው 2012 ዓ.ም በርካታ ጥሩና መጥፎ አሻራዎችን አሳልፎ እያለፈ ነው። የህዳሴ ግድቡ ውሃ መያዝ መጀመሩና በዚህ ሂደት የነበረው የህዝብ አንድነት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማት፣ እንዲሁም የኮሮና ቫይረስ መከሰትን ተከትሎ አቅም የሌላቸውን ከመደገፍ አንጻር የታዬው ርብርብ በበጎ ጎኑ ሲነሳ ግጭቶች፣ የዜጎች ሞትና መፈናቀል፣ የፖለቲካ አለመረጋጋቱ፣ የኑሮ ውድነቱና የኮሮናቫይረስ መከሰቱ ደግሞ ዜጎችን የፈተኑ ችግሮች ነበር ተብለዋል። በቀጣይ ምን መደረግ አለበት የሚለው ላይም የተለያዩ አስተያየቶች አሉ።።
1
6f6c4d1a1551bd2991c6abf7cb8549dc
8d818a32a2fbe0600bcf5d0420cb9977
በኽምጠኛ ቋንቋ የሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶች የመጻሕፍት እጥረት መፈጠሩን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 11/2012 (አብመድ) የክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ ጊዜያዊና ዘላቂ መፍትሔዎች መጠናታቸውን አስታውቋል።ችግሩ በየዓመቱ ለሦስት እና ለአራት ወራት የሚዘልቅ ቢሆንም አሁን ግን ከፊሉ የብረት ድልድይ በጎርፍ በመወሰዱ ዘላቂ መፍትሔ ሊሰጠው እንደሚገባ ወረዳው ጠይቋል።ከሰቆጣ- ዝቋላ – ስሀላ ሰየምት በሚያደርሰው መንገድ ላይ የተከዜ ሰው ሰራሽ የኃይል ማመንጫ ውሀ ያረፈበት ቦታ ይገኛል። ሰው ሠራሽ ኃይቁን አቋርጦ የተሠራው የብረት ድልድይ በውሀ በመሞላቱ ግን ትራንስፖርት ሙሉ በሙሉ ከተቋረጠ ሳምንት ሆኖታል። የስሀላ ሰየምት ወረዳ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጋሻው ቸኮለ የብረት ድልድዩ በውሀ መዋጥ ብቻ ሳይሆን አንዳንድ ክፍሎች በጎርፍ መወሰዳቸውን ለአብመድ ተናግረዋል። በጊዜያዊነት ትራንስፖርት በመቋረጡና የፈረሰውን ድልድይ በዘላቂነት ለመሥራት በርካታ ወራት የሚጠይቅ በመሆኑ ከ39 ሺኅ በላይ በሚሆኑ የወረዳው ነዋሪዎች ማኀበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሌሎችም መስተጋብራቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ይፈጥራል ብለዋል። በየክረምቱ በተከዜ የሰው ሠራሽ ሀይቅ አማካኝነት ችግር የሚገጥመው የብረት ድልድይ በዘላቂነት እንዲፈታ የወረዳው አስተዳደርና ሕዝቡ በተደጋጋሚ ለክልሉ ቢያሳውቁም ምላሽ ባለመሰጠቱ ዘንድሮም መቸገራቸውን አቶ ጋሻው ተናግረዋል።የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ትራንስፖርት መምሪያ ኃላፊ ሰለሞን እሸቱ በተከዜ የኃይል ማመንጫ ውሃ ምክንያት ለሰመጠው የብረት ድልድይ ተለዋጭ የኮንክሪት ድልድይ እንዲሠራ አስተዳደሩ በየዓመቱ ለክልልና ለፌዴራል መንግሥታት ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን ቢያቀርብም ምላሽ ባለማግኘቱ አሁንም ለችግር መጋለጣቸውን አመልክተዋል።
0
9f094e72e30a5cfd3f91a58a420a84a4
68fe1c986a832c1e2a2390df741508b2
"የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ኃይል በኮረም እያሰፈረ ነው" - ኢሳት
በአፋር ክልላዊ መንግሥት የሚኖሩ የትግራይ ብሔር ተወላጆች ያነሱትን የልዩ ወረዳ ጥያቄ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውድቅ አደረገ፡፡በአፋር ክልል አብዓላ ወረዳ ሥር የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ያነሱትን ልዩ ወረዳ የመሆን ጥያቄ ለክልሉ ምክር ቤት አቅርበው ተባይነት በማጣታቸው፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አቤቱታ አቅርበው ነበር፡፡ በዚሁ አቤቱታ መሠረት የምክር ቤቱ የሕግ መንግሥት ትርጉምና የማንነት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ማጣራቶችን አከናውኖ፣ ሰኞ ግንቦት 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ጉባዔውን ላካሄደው የፌዴሬሽን ምክር ቤት የውሳኔ ሐሳቡን አቅርቧል፡፡ቋሚ ኮሚቴው በአብዓላ ወረዳ የሚኖሩ የትግራይ ብሔር ተወላጆች ላነሱት መሠረታዊ ጥያቄ መነሻ በክልሉ ራሳቸውን የማስተዳደር መብታቸው መሸራረፉ መሆኑን አመልክቷል፡፡ ራስን የማስተዳደር ጥያቄያቸው በክልሉ መንግሥት ተመልሶ በወረዳነት ራሳቸውን በማስተዳደር ላይ መሆናቸውን የጠቀሰው ቋሚ ኮሚቴው፣ አሁን ለተነሳው ጥያቄ የጀርባ ምክንያቱ በሌሎችም አካባቢዎች የተስተዋለው የመልካም አስተዳደር ችግር መሆኑን በማስረዳት፣ ያቀረቡት የልዩ ወረዳነት ጥያቄ ውድቅ እንዲሆን የውሳኔ ሐሳቡን አቅርቧል፡፡ምክር ቤቱም በቋሚ ኮሚቴው የቀረበውን የውሳኔ ሐሳብ ተቀብሎ የልዩ ወረዳነት ጥያቄውን ውድቅ አድርጓል፡፡
0
99014cae080c0220a5704e732fba52fa
99014cae080c0220a5704e732fba52fa
ተመድ ኢትዮጵያ ፣ ሱዳንና ግብፅ ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ በመፍታት ለጋራ ተጠቃሚነት እንዲሰሩ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ፣ ሱዳንና ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላቸውን ልዩነት በሰላማዊ መንገድ በመፍታት ለጋራ ተጠቃሚነት እንዲሰሩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ።በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ በትናትናው ዕለት የድርጅቱ ዋና ፀሃፊ መልዕክት አስተላልፈዋል።እንዲሁም ሀገራቱ በግድቡ ዙሪያ ስምምነት ላይ እየታየ ያለው መሻሻል አድንቀዋል።የአውሮፓ ህብረትም የአባይ ወንዝ እና የታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ላላቸው ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ እውቅና እንደሚሰጥ መግለፁ ይታወሳል።የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ 73 በመቶ የደረሰ ሲሆን፥ ከፊታችን ሐምሌ ወር ጀምሮ ውሃ መያዝ እንደሚጀምር መገለፁም ይታወሳል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዘናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
aa26693c1f4f4ab85f1f804ff1425a69
02c1ffe0b24460136518cb9720bfe4d3
ከ35 ሺ በላይ የአየር ፎቶግራፎች በዘመናዊ መልክ በማደራጀት በመቀሌ ዩኒቨርስቲ እንዲቀመጡ ተደረገ
‘ኪጋሊ 2016 የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም – በአፍሪካ’ ከግንቦት 3 እስከ 5 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል።በፎረሙ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የተለያዩ አገሮች መሪዎች ይሳተፋሉ።ከ70 የዓለም አገሮች እና ከ600 ተቋማት የተውጣጡ ከ1 ሺህ 200 በላይ ተሳታፊዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።የፎረሙ የዘንድሮው አጀንዳ ‘የአፍሪካን እምቅ ኃብቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ማስተሳሰር’ የሚል መሪ ሀሳብ ያነገበ ነው።ከአራት ዓመታት በፊት በአፍሪካ የተካሄደውን 22ኛውን የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ኢትዮጵያ ማስተናገዷ ይታወሳል።በዘንድሮው ፎረምም በፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ስሟ በተደጋጋሚ የሚጠቀሰው ኢትዮጵያ በመድረኩ ላይ ልምዷን እንደምታካፍል ይጠበቃል።በፎረሙ ከሚሳተፉ ከ600 በላይ የቢዝነስ መሪዎች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት አፍሪካን መሰረት ካደረጉ ኩባንያዎች ወደ ስፍራው ያቀኑ መሆናቸው ታውቋል።ከፎረሙ በተጓዳኝ የአገር መሪዎች፣ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት፣ ለጋሽ ድርጅቶች፣ የግሉ ዘርፍ ተወካዮችና የአርሶአደር ማህበራት በተገኙበት የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም በኪጋሊ ይካሄዳል።በኢንቨስትመንት ፎረሙ 200 ተሳታፊዎች እንደሚካፈሉ የሚጠበቅ ሲሆን፤ አፍሪካን በኢንቨስትመንት ለማሳደግና ግብርናውን ለማዘመን የሚረዱ የተለያዩ አማራጮች የሚቀርቡበት ይሆናል።እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1971 በጀርመናዊው የጄኔቫ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ክላውስ ሽዋብ የተመሰረተው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ዋና መቀመጫ ስዊዘርላንድ ነው።( ኢዜአ)
0
ea78cfe0b6d207b86c14a822d1ea8db6
ea78cfe0b6d207b86c14a822d1ea8db6
ባለስልጣኑ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ
– የትግራይ ክልል የገቢዎች ልማት ባለስልጣን በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰበሰቡን አስታወቀ።የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ምህረት በየነ ለዋልታ እንደገለጹት በሶስት ወሩ ውስጥ 500 ሚሊየን ፤ 106 ሺ 582 ብር ተሰብስቧል። ገንዘቡ የተሰበሰበው ከቀጥታና ቀጥታ ካልሆኑ ታክሶች እንዲሁም ታክስ ካልሆኑ ርዕሶችና ከካፒታል ገቢዎች ነው።ወይዘሮ ምህረት እንዳሉት ከገቢው 47 በመቶው ከቀጥታ ፤ 38 በመቶው ቀጥታ ካልሆኑ ታክሶች ፤ 13 በመቶው ታክሰ ካልሆኑ ገቢዎቸ የተገኘ ሲሆን 0 ነጥብ 4 በመቶው ከካፒታል የተሰበሰበ ነው።በሶስት ወር ውስጥ ለመሰብሰበ ታቅዶ የነበረው ገቢ 600 ሚሊየን ብር እንደሆነ የተናገሩት ምክትል ዋና ዳይሬክተሯ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት የተሰበሰበው ገቢ ብር 425 ሚሊየን ብር እንደሆነ አስታውሰዋል። ገቢው ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸጸር ከ75 ሚሊየን ብር በላይ ብልጫ አሳይቷል ያሉት ወይዘሮ ምህረት ፤ የተጨማሪ እሴት ታክሰ ከፋዮች ቍጥር በክልሉ መጨመርና የታክስ ማሻሻያ ፕሮግራም በስፋት መተግበር ለገቢው ማደግ አስተዋጽኦ አደርጓል ብለዋል።የትግራይ ክልል የገቢዎች ልማት ባለስልጣን በዘንድሮው በጀት ዓመት በአጠቃላይ 2 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ዕቅድ መያዙን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
1
37806b1d91f1f578e00202d4758ba0da
0c116c1a3463fa731f560dd6c2aa6d95
ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
ከፍጻሜው በፊት 08:00 ላይ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ በአመዛኙ ወጣት ተጫዋቾችን የተጠቀመው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳማ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ውድድሩን በ3ኝነት አጠናቋል፡፡ የሃምራዊዎቹን የድል ግብ ከመረብ ያሳረፈው ሲሳይ ዋጆ በ66ኛው ደቂቃ ነው፡፡10:00 ላይ በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ቅዱስ ጊዮርጊስ! 2-0 አሸንፏል፡፡ በመጀመርያው አጋማሽ የተሻለ ብልጫ የነበረውና ውብ እንቅስቃሴ ያሳየው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ35ኛው ደቂቃ በአይቮሪኮስታዊው ኢብራሂም ፎፋኖ ግብ ቀዳሚ መሆን ችሏል፡፡ ለግቡ መቆጠር የግብ ጠባቂው ዘሪሁን የትኩረት ማነስ የሚጠቀስ ነበር፡፡በሁለተኛው አጋማሽ ቅዱስ ጊዮርጊስ የአቻነት ግብ ለማስቆጠር ጫና መፍጠር ቢችልም የኤሌክትሪክን ጠንካራ መከላከል በመስበር ይህ ነው የሚባል ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ማድረግ ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡ ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በአንፃሩ በጠንካራ መከላከል እና መልሶ ማጥቃት ውጤታቸውን ለማስጠበቅ ያደረጉት ጥረት ተሳክቶ በ87ኛው ደቂቃ ኢብራሂም ፎፋኖ የዘሪሁን ታደለን ስህተት ተጠቅሞ የኤሌክትሪክን አሸናፊነት አብስሯል፡፡ ጨዋታውም በኤሌክትሪክ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ በመክፈቻው እለት በቅዱስ ጊዮርጊስ ከደረሰባቸው የ4-1 ሽንፈት በኋላ ከፍተኛ መሻሻል ያሳዩት ኤሌክትሪኮች ሽንፈታቸውን በመበቀል ለ3ኛ ጊዜ ቻምፒዮን ለመሆን በቅተዋል፡፡ ከ2001 በኋላም ከዋንጫ ጋር መገናኘት ችለዋል፡፡ከጨዋታው ፍጻሜ በኋላ በተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ዘንድሮ የተቀላቀለውና በፍጥነት ተጽእኖ ፈጣሪነቱን ያሳየው ኢብራሂም ፎፋኖ የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ ሲመረጥ የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቡበከር ሳኒ በ5 ግቦች ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ፣ አሰልጣኝ ብርሃኑ ባዩ የውድድሩ ኮከብ አሰልጣኝ ተብለው የተዘጋጀላቸውን ሽልማት ተረክበዋል፡፡ የእለቱ አምበል በረከት ተሰማም ዋንጫውን ከፍ በማድረግ የእለቱ መርሃ ግብር ፍጻሜ ሆኗል፡፡
0
85530dcfa5d89681d8790c9accdde9f1
0a5884a08a5193fb81e8c13ebcbf9506
የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር አቪግዶር ሊበርማን የሥራ መልቀቂያ አቀረቡ
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ አቶ ጋሻው ደበበ በምክር ቤቱ ቦርድ ከኃላፊነታቸው መታገዳቸው ከተሰማ ከሁለት ሳምንት በኋላ፣ የሥራ መልቀቂያ በማስገባት በፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው ለቀቁ፡፡የንግድ ምክር ቤቱ ቦርድ ዋና ጸሐፊው ከኃላፊነታቸው እንዲታገዱ ውሳኔ በማሳለፉ ይህንንም ውሳኔ እንዲያስፈጽሙ የንግድ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሲሆን፣ ይህ ውሳኔ ሳይፈጸም ቆይቶ አቶ ጋሻው ደበበ ማክሰኞ ኅዳር 14 ቀን 2008 ዓ.ም. መልቀቂያ አስገብተዋል፡፡በዚሁ ዕለት የዋና ጸሐፊውን የመልቀቂያ ደብዳቤ የተቀበለው ቦርዱ፣ በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ በመጻፍ አሰናብቷቸዋል፡፡ሪፖርተር ማረጋገጥ እንደቻለው ዋና ጸሐፊው ቀደም ሲል በቦርዱ መታገዳቸው ከተሰማ በኋላ፣ እሳቸው ስለመታገዳቸው የሚገልጸው ደብዳቤ እንዳልደረሳቸው ታውቋል፡፡አቶ ጋሻውም የዕገዳ ደብዳቤው ስላልደረሳቸው በሥራ ገበታዬ ላይ አለሁ ብለው በሪፖርተር ላይ ማስተባበያ ማውጣታቸው ይታወሳል፡፡ይሁን እንጂ ይህንን በሥራ ገበታቸው ላይ መኖራቸውን የሚገልጸው መልዕክት ባስተላለፉ በቀናት ልዩነት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤያቸውን አቅርበው ቦርዱም ወዲያውኑ ምላሽ በመስጠት አሰናብቷቸዋል፡፡አቶ ጋሻው ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹ቦርዱ እኔን ስለማገዱ የሚገልጽ መረጃ የሌለ ቢሆንም፣ ለእኔ ግን ከሥራ በፈቃዴ መልቀቅ አስፈላጊ በመሆኑ መልቀቂያዬን አስገብቻለሁ፤›› ብለዋል፡፡ በአቶ ጋሻው ጉዳይ እንደ ሲዳ ያሉ ድርጅቶች የንግድ ምክር ቤቱን ማብራሪያ ጠይቀው እንደነበርም ይታወቃል፡፡ በወቅቱም የቦርዱ ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን ለቀረበው የማብራሪያ ጥያቄ የተሟላ መልስ መስጠት ተቸግረው ነበር፡፡ሪፖርተር እሑድ ጥቅምት 28 ቀን 2008 ዓ.ም. ባወጣው ዘገባ፣ አቶ ጋሻው በቦርዱ ውሳኔ መታገዳቸውን አስነብቦ ነበር፡፡ ምንም እንኳ እሳቸው ‹በሥራዬ ላይ ነኝ› ብለው ማስተባበያ ቢያቀርቡም፣ በመጨረሻ በራሳቸው ውሳኔ መልቀቂያ አስገብተው ተሰናብተዋል፡፡
0
59356aa3e3d34979056c86693c5f25c0
45ecd6a79dcf5a91f8f63af6ff16ca05
ከ129 ሚሊየን ብር በላይ የሚገቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት በገቢና በወጪ ኮንትሮባንድ 720 ሚሊየን 865 ሺህ 714 ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ልዩ ልዩ ዕቃዎች እና የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች መያዛቸውን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።ከዚህ ውስጥ 568 ሚሊየን 754 ሺህ 537 ብር የሚገመተው የጉምሩክ ስነ-ስርዓት ሳይፈፀምባቸው ወደ ሀገር ለማስገባት ሙከራ ሲደረግ የተያዙ ዕቃዎችና በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ ተያዙ ገንዘቦች ናቸው ተብሏል፡፡ከዚያም ባለፈ ግምታዊ ዋጋቸው 152 ሚሊየን 111 ሺህ 176 ብር የሚሆነው ከሀገር ሊወጣ የነበረ የኮንትሮባንድ ዕቃ እና ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር መሆኑ ተመላክቷል፡፡ከተያዙት የገቢ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ውስጥ ተሽከርካሪ፣ አዳዲስ አልባሳት እና የምግብና መጠጥ ምርቶች ዋና ዋናዎቹ መሆናቸው ተነግሯል፡፡በወጪ ኮንትሮባንድ ምድብ በቁጥጥር ስር ከዋሉ ዋና ዋና የኮንትሮባንድ ዕቃዎች አደንዛዥ ፅፅ የመጀመሪያ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን ÷ማዕድን እና ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር እንደቅደም ተከተላቸው የሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃ መያዛቸው ተገልጿል፡፡ከዚያም ባለፈ በሩብ ዓመቱ በኮንትሮባንድ ንግድ ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 270 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
fe49c2922562557394dcc00c5106e35e
fe49c2922562557394dcc00c5106e35e
የህወሓት አባላት እርምጃ ተወሰደባቸው፤ በቁጥጥር ስር ዋሉ
የሰሜን ዕዝን በ45 ደቂቃ ውስጥ መብረቃዊ ጥቃት በመፈጸም ከጥቅም ውጭ አድርገነዋል ብሎ የገለፀው የጁንታው አፈቀላጤ ሴኩቱሬ ጌታቸውን ጨምሮ 4 ከፍተኛ የጁንታው ቡድን አመራሮች ከነአጃቢዎቻቸውና ጠባቂዎቻቸው ተደመሰሱ፤ ሌሎች 9 የጁንታው ከፍተኛ አመራሮችም በቁጥጥር ስር ውለዋል።የመከላከያ ሰራዊት ሃይል ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብርጋዴል ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ እንደገለፁት ሴኩቱሬ ጌታቸውና ዘርአይ አስገዶምን ጨምሮ በርካቶች ሲደመሰሱ ወይዘሮ ቅዱሳን ነጋ እና ዶክተር ሰለሞን ኪዳኔና ሌሎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።በዚህም መሰረት፣ከተደመሰሱት ውስጥ ሴኩቱሬ ጌታቸው ከዚህ ቀደም በጁንታው መገናኛ ብዙሃን በኩል ጁንታው የመከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈፅሟል ብሎ ማረጋገጡ ይታወሳል።ከተደመሰሱት በተጨማሪም 9 የጁንታው ቁልፍ አባላት በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን እነሱም፣የህወሃት ጁንታ ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር የዋሉት በጫካና ዋሻ ለዋሻ ሲንቀሳቀሱ በተደረገ ጠንካራ አሰሳ መሆኑንም ብርጋዴል ጀኔራሉ ገልጸዋል።የአገር መከላከያ ሰራዊት እነዚህ የጁንታው ቁልፍ የጥፋት ቡድን አባላት እንዲደመሰሱና በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ያላሰለሰ ድጋፍ ላደረገው መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ምስጋናውን አቅርቧል።ሰራዊቱ ወንጀለኞቹን አድኖ ለመያዝ ቃል በገባው መሰረት ግዳጁን እየተወጣ መሆኑን ገልፀዋል።የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ የሆነው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የጀመረውን ቀሪ የጁንታውን ርዝራዦችን አድኖ ለመያዝና በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አረጋግጠዋል።ህዝቡ እያደረገ ያለውን ድጋፍና ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አስተላልፈዋል።
1
d64f290dc59349e6a392a61cac1f2670
0300989bb7058a7612667e882eb7c2b2
ፍሊፕ ኦቮኖ በመቐለ ውሉን አራዘመ
በጉዳት ረዘም ያለ ጊዜ ከሜዳ ርቆ የቆየው የሲዳማ ቡናው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ወንድሜነህ ዓይናለም በክለቡ ለተጨማሪ ዓመት ውሉን ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል፡፡ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከርቀት ግብ በማስቆጠር ከሚጠቀሱ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ወንድሜነህ በ2010 የውድድር ዘመን ደቡብ ፖሊስን ለቆ ወደ ሲዳማ ቡና ካመራ በኋላ ጥሩ ጊዜ በክለቡ ያሳለፈ ሲሆን በተለይ እስከመጨረሻው ሳምንት ድረስ በዋንጫ ፉክክር ውስጥ በቆየው የዐምናው ሲዳማ ቡና ቡድን ላይ ጎልተው ከወጡ ተጫዋቾች አንዱ ነበር፡፡ ሆኖም በገጠመው የተረከዝ ጅማት መበጠስ ያለፉትን ስድስት ወራት ከሜዳ ለመራቅ ተገዷል፡፡አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደገለፁት ተጫዋቹ ኦፕራሲዮን በማድረግ አሁን ላይ በመልካም ጤንነት ላይ የሚገኝ ሲሆን ወደ ሜዳ ሲመለስ የሚሰጣቸውን ግልጋሎት ቴሳቢ በማድረግ ለተጨማሪ አንድ ዓመት ውሉ እንደተራዘመ ገልፀዋል፡፡የአማካይ ሥፍራ ተጫዋቹ ወንድሜነህ በቅርቡ ወደ ልምምድ የሚመለስ ሲሆን ከሁለተኛው ዙር ጀምሮም ለክለቡ ግልጋሎት እንደሚሰጥ አሰልጣኙ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
0
6fb6b9ed729deafd790735e149e964c3
6fb6b9ed729deafd790735e149e964c3
ወልቂጤ ከተማ የአዲስ አሰልጣኝ ቅጥር ፈፅሟል
የከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ቻምፒዮን በመሆን ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገው ወልቂጤ ከተማ ደግአረግ ይግዛውን ለመቅጠር ከስምምነት መድረሱን አስታውቋል። አሰልጣኝ ደግአረግ ከዚህ ቀደም በባህር ዳር ከተማ በ2001 ከዛም በባህርዳር ዩንቨርስቲ እና አውስኮድ ከሰሩ በኋላ ከ2009 ጀምሮ በኢኮስኮ ሲሰሩ ቆይተው ወደ አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ቡድን ማምራታቸው ተረጋግጧል። ” ማረፊያዬን ወልቂጤ ከተማ አድርጌያለሁ። ለምመርጠው አጨዋወት የሚመቹ ነገሮችን ያሟላ ክለብ መሆኑን ተገንዝቤ ቀጣዩን ዓመት አብሬ ለመስራት ወስኛለው። በዚህም ደስታ ይሰማኛል። በቆይታዬም ከአመራሩ ጋር በመተባበር የሚጠበቅብኝን ለማድረግ ጥረት አደርጋለው። ለኔም ለክለቡም መልካም የስራ ጊዜን እመኛለሁ። የተለያዩ ጥያቄዎች ቢደርሱኝም ከክለቡ ጋር ለመስራት መወሰኔን በዚሁ አጋጣሚ ማሳወቅ እፈልጋለሁ። ” ሲሉ ለሶከር ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።በአሰልጣኝ ቅጥሩ ዙርያ ለሶከር ኢትዮጵያ አስተያየታቸውን የሰጡት የክለቡ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አበባው ሰለሞን ደግሞ ይህን ብለዋል። ” ዘንድሮ እንደማደጋችን ሳይሆን እኛ ኳሱ ውስጥ ብዙ የምናስተውላቸው ነገሮች አሉ። ከዛ ውስጥ አንደኛው ነገር አሰልጣኝ ቅጥር ነው። ማንኛውም ቡድን ሲቋቋም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሩ ግብአት ያለው ተጫዎቾች ማፍራት አላማው ነው። እስካሁን ባለው አካሄድ ይህ ነው የሚባል ልዩነት ማየት ያልቻልነው በአሰልጣኞች ቅጥር ምክንያት ነው። ከዚህ ቀደም ያሉት በሙሉ ማለት በሚያስችል መልኩ የፕሪምየር ሊግ ቡድን ይዘው ላለመውረድ ሲጠጋ ጥለው የሚወጡ ናቸው። አሁን ላይ የቀጠርነው አሰልጣኝ በትምህርት ደረጃውም ሆነ በካፍ ላይሰንስ ብቁ ነው። በወጣቶች ላይ የሚያምን፣ በሰራቸው ቡድኖች ላይ ማራኪ የኳስ ፍሰት የሚያሳይ እና ጠንካራ ቡድን የሚሰራ ነው። ወልቂጤ ከተማ በዘንድሮ ውድድር ዓመት ብዙ አዳዲስ ነገር ይዞ ብቅ ይላል ዛሬ የሰማችሁት አዲስ አሰልጣኝ ይዞ መምጣቱን ነው። በቀጣይ ብዙ ነገር ጠብቁ። በአጠቃላይ በአዲሱ የአሰልጣኝ ቅጥር እጅጉን ደስተኛ ነን።”
1
8c0dd2abf0ff50e56ab3dc1ea1babd98
69f844dbc5556e7613162be4cd0b87cf
ኮሚሽነር ጀኔራል እንደሻው ጣሰው እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ከእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይም ደግሞ በኢትዮጵያ ያለውን ቱሪዝም ዕድገት በተመለከተ በጋራ ለማስራት ስምምነት ላይ ደረሱ። ስምምነቱም በኢትዮጵያ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሒሩት ካሳው(ዶ/ር) በኢትዮጵያ የኔዘርላንድ ምክትል ልዩ መልዕክተኛ መካከል ተፈርሟል።የደች መንግስት ዘርፉን ለማጎልበት፣ ስልጠና ለመስጠት እንዲሁም ለቁጥጥር ስራ የሚውል 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ የተስማማ ሲሆን ለፕሮጀክቱም የሦስት ዓመታት ጊዜ ገደብ ተቀምጧል። ምክትል ልዩ መልዕክተኛው ዚጄስ ውዲስተራ በስምምነቱ ወቅት እንዳስታወቁት ኢትዮጵያ የምንጊዜም አጋራቸው እንደሆነችና አሁን የተፈረመው ስምምነትም 25 አስጎብኚ ድርጅቶችንም ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ አስታውቀዋል።የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ሒሩት በበኩላቸው ከኔዘርላንድ መንግሥት ጋር የተደረሰው ስምምነት በርካታ እድሎችን የሚፈጥር እንዲሁም የግል እና የመንግሥት ድርጅቶች በጋራ እንዲሰሩ የሚያስተሳስር ነውም ብላዋል። ከዚህም በተጨማሪ በአስጎብኚ ድርጅቶች መካከል የሚታየውን የአቅም ክፍተትም ይሞላል ተብሏል።
0
94bb33089d7ebfcad6136ba84b4c855b
94bb33089d7ebfcad6136ba84b4c855b
ኢትዮጵያና አየርላንድ ሁለተንተናዊ ግንኙነታቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ
ኢትዮጵያና አየር ላንድ የጀመሩትን ሁለንተናዊ ግንኙነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለጹ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ የአየርላንድ የልማት፣ የንግድ ፕሮሞሽንና የሰሜን-ደቡብ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ሚስተር ሲአን ሼርሎክ ጋር ትላንት በጽህፈት ቤታቸው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።በዚህ ወቅት አምባሳደር ብርሃነ በኢትዮጵያ የአየርላንድ መንግስት እያደረገ ስላለው እገዛና ድጋፍ ምስጋና አቅርበው አገራቱ በንግድና ኢንቨስትመንት የጀመሩትን ግንኙነት አጠናክረው መቀጠል አለባቸው ብለዋል።በኢትዮጵያ የአየርላንድ ኩባንያዎች የጀመሯቸው እንቅስቃሴዎች አበረታች ቢሆኑም ይህ እንቅስቃሴ በብዛትና በዓይነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልጸዋል፡፡እንደ ሚኒስትር ዴኤታው ገለጻ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ እህት አገሮች ጋር በመሆን አልፎ አልፎ የሚታዩ ግጭቶችን በማስወገድ ሰላም የሰፈነባትና ለልማት ምቹ የሆነ አህጉር ለመፍጠር ለሚደረገው ጥረት ተባብራ እየሰራች እንደሆነ ተናግረዋል።የአየርላንድ የልማት፣ የንግድ ፕሮሞሽንና የሰሜን-ደቡብ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ሚስተር ሲአን ሼርሎክ በበኩላቸው እንደገለጹት ኢትዮጵያ በክፍለ አህጉሩና በአህጉሩ ባላት ከፍተኛ ሚና አገራቸው የምታደርገውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን አቋም ለማወቅ ጠቃሚ ነው።አገራቱ በጋራ የሚሰሩባቸው ብዙ የትብብር መስኮች እንዳሉ ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረው በተለይ የሁለቱ አገራት ግንኙነት ከባለፈው ጥቅምት የአየርላንድ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሚካኤል ሄጀንስ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በኋላ እየተሻሻለ መጥቷል ሲሉ ተናግረዋል።በወቅቱ አገራቱ የመግባቢያ ሰነድ እንደተፈራረሙ ሚኒስቴር ዴኤታ ጠቅሰው ይህን ሰነድ ወደ ስምምነት ቀይሮ የአገራቱን ግንኙነት ማሳደግ እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል።ይህ የዛሬው ውይይት የኢትዮጵያን የልማት ፖሊሲ አውቆ የአየላንድ ድጋፍ፣ እርዳታና ትብብር ለመቃኘት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ አየርላንድ ደብሊን የሚያደርገው የቀጥታ በረራ አየርላንድ ወደ ኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ወደ አፍሪካም ለመድረስ ለምታደርገው እንቅስቃሴ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል ብለዋል።አየርላንድ የኢትዮጵያን ቀጣይ የእድገትና ትራንፎርሜሽን እቅድ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል።አየርላንድ በዓመት በመልማት ላይ ለሚገኙ አገራት በየዓመቱ ከምትመድበው 630 ሚሊዮን ዩሮ ውስጥ ለኢትዮጵያ 30 ሚሊዮን ዩሮ ያህሉን ትለግሳለች።የኢትዮ-አየርላንድ የዲፕሎማሲ ግንኙነት የተጀመረው እአአ በ1994 ነው። (ኢዜአ)
1
278a1e2e47c9d9e011548199b4bb7d95
c5900358e3a0090cea60cdffe9ef799c
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከፊንላንዱ ፕሬዚደንት ሳውሊ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን ጋር በስልክ ተወያዩ።ውይይቱን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ “የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶጋን ኢትዮጵያ የኮቪድ19ን ፈተናዎች እንድትቋቋም ለማገዝ ፈቃደኛ ስለ ሆኑ ደስ ብሎኛል” ብለዋል።“ለተሳካው የስልክ ውይይት ምስጋናዬን እያቀረብሁ፤ እጅግ ተፈላጊ የሆኑትን የሕክምና መገልገያዎች በሚያቀርቡበት ሂደት አብሬዎት እሰራለሁ” ሲሉም ገልፀዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
0
678a71422bbf960547adbb606274fe82
f3d0dcbf5106ddb9d9ac34555247ec8f
በቀድሞ የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ ዋና ዳይሬክተር ላይ ተመሥርቶ የነበረው የሙስና ክስ ተቋረጠ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ አምስት የዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ክፍል ኃላፊዎችና መምህራን፣ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ዓርብ ሰኔ 30 ቀን 2009 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ክስ የተመሠረተባቸው የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ላዕከ ማርያም በርሔ፣ መምህርና የተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አለምሸት ገብረ ዋህድ፣ መምህርና የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ትምህርት እሸቱ፣ የትራንስፖርት ቡድን መሪ አቶ ሲሳይ መንግሥት፣ የግዥ ባለሙያ አቶ ቢተውልኝ አየሁና የንብረት አስተዳደር አቶ ገብረ ሥላሴ ኃይሌ ናቸው፡፡ተከሳሾቹ የመንግሥት የግዥ አዋጅንና መመርያዎችን በመተላለፍ በ2007 በጀት ዓመት ለተማሪዎች አገልግሎት ከሚውል ሎከር ግዥ ጋር በተያያዘ በመመሳጠር ጥቅም ለማግኘትና ለሌላ ለማስገኘት በማሰብ፣ በዩኒቨርሲቲውና በመንግሥት ላይ ጉዳት መፈጸማቸውን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡ተከሳሾቹ የሚገዛው የብረት ሎከር መሆኑ በጨረታ ተገልጾ እያለ፣ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ የእንጨት ሎከር ግዥ እንዲፈጸም ማድረጋቸውንም ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቅሷል፡፡በጨረታ ሰነዱ የሚገዛው የብረት ሎከር 300 መሆኑ የተገለጸ ቢሆንም፣ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ 750 ሎከር እንዲገዛ ትዕዛዝ በመስጠት በተለይ ዶ/ር ላዕከ ማርያም በመንግሥት ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ዓቃቤ ሕግ ጠቁሟል፡፡የመንግሥት ግዥ አዋጅና መመርያን በመጣስ በፈጸሙት ሕገወጥ ግዥ የ74,980 ብር ጉዳት በማድረሳቸው፣ የመንግሥትን ሥራ በማያመች አኳኋን በመምራት የሙስና ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸዋል፡፡ ዶ/ር ላዕከ ማርያም ዋስትና ተከልክለው ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከላከሉና ሌሎቹ በዋስትና እንዲፈቱ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡
0
ae6d68c6eeb28fe07b6814b5db22cc7b
61e69afd1d1caca6f60d863b0a5084aa
በሶሪያ የደረሰው የኬሚካል ጥቃት በክሎሪን ጋዝ የተፈፀመ መሆኑ ተገለፀ
በኢንዶኔዥያዋ ሱራባያ ከተማ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢስ ጣቢያ ላይ የደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ፍንዳታ፣ በትንሹ 10 ሰዎችን ማቁሰሉ ተገለፀ።ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ በዚያችው ከተማ ውስጥ በሚገኙ 3 አብያተ ክርስቲያናት ላይ 3 የተቀነባበሩ የአጥፍቶ ጠፊ ፍንዳታዎች መድረሳቸውም ታውቋል። ሁለቱም ፍንዳታዎች የተካሄዱት በቤተሰብ በተደራጁ አጥቂዎች ሲሆን፣ የቤተ ክርስቲያናቱን ያካሄዱት፣ ሁሉም መሞታቸው በተረጋገጠው በ6 የቤተሰብ አባላት ሲሆን፣ ፖሊስ ጣቢያው ላይ የደረሰው ደግሞ፣ አንዲት የ8 ዓመት ዕድሜ ያላት ግን በሕይወት የተረፈች ልጅ ባለችበት በ5 የቤተሰብ አባላት መሆኑ ታውቋል። አንዲት ሴትና ህፃናት በዚህ በአብያተ ክርስቲያናቱ ጥቃት ተሳታፊዎች ሲሆኑ ይህ የመጀመሪያው እንደሆነም ተመልክቷል።
0
e49d3161d66241888215d6f2d1c2c1ba
70431689af78f76b3375aa8074bdd5ae
ጎርፍ፡ በኢትዮጵያ በመቶ ዓመታት ይከሰታል በተባለ ጎርፍ ግማሽ ሚሊዮን ሰው ተጎዳ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2012 ዓ/ም (አብመድ) በሕንድ አትራ ፕራዲሽ እና ቢሃር በተባሉ ግዛቶች በተከሰተ ደራሽ ጎርፍ ከ100 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡በሁለቱም ግዛቶች የባቡርና የሌሎች ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ ተገትቷል፤ የጤና አገልግሎት፣ ትምህርትና የኃይል አቅርቦትም ተቋርጧል፡፡በአትራ ፕራዲሽ ግዛት ብቻ ካለፈው ሐሙስ አንስቶ 93 ሰዎች በጎርፍ አደጋ መሞታውን ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ በቢሃር ግዛት ደግሞ የ29 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ነው የተገለጸው፡፡ነዋሪዎቹ በጎርፍ የተዋጡ ዋና ዋና መንገዶችን በጀልባ በማለፍ ወደ ከፍተኛ ቦታዎች ለመውጣት ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ተነግሯል፡፡የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ እያስከተላቸው ያሉ ተፅዕኖዎች መገለጫ የሆኑ የጎርፍና የማዕበል አደጋዎች የእስያና የአሜሪካ ሀገራትን በየጊዜው ችግር ላይ እየጣሉ ይገኛሉ፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲ
0
3660ca0d20eaf1c9a18874321e338b25
5e552262a4f18f30ad164329ee0fe963
የደቡብ ከልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አስቸኳይ ድርጅታዊ ጉባኤውን በመቐለ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።በጉባኤው ከህወሓት መሰረታዊ ድርጅቶች የተወከሉ አባላት፣ ምሁራን፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።ድርጅቱ እያካሄደ በሚገኘው አስቸኳይ ጉባኤ የኢህአዴግን ውህደት በሚመለከት ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
0
bb96d10d6d299dd9200890dc8d085465
bb96d10d6d299dd9200890dc8d085465
ጅማ አባ ጅፋር የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተጋጣሚውን አውቋል
የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ድልድል በዛሬው እለት በኮንፌዴሬሽኑ መቀመጫ ካይሮ ይፋ ሲደረግ ከቻምፒየንስ ሊጉ በአል አህሊ ተሸንፎ የወደቀው ጅማ አባ ጅፋር ወደ ምድብ ድልድል ለመግባት በሚደረገው ጨዋታ ከሞሮኮው ሀሳኒያ ዩኤስ አጋዲር ጋር ተደልድሏል። ከቻምፒየንስ ሊጉ አደንኛ ዙር የወደቁ 15 ክለቦችን በኮንፌዴሬሽን ዋንጫው አንደኛ ዙርን ካለፉ ክለቦች ጋር የሚያገናኘው ይህ ዙር ወደ ምድብ ድልድሉ የሚገቡ ክለቦችን ይለያል። የኢትዮጵያው ቻምፒዮን ጅማ አባ ጅፋርም ከሞሮኮው ሀሳኒያ አጋዲር ጋር ተደልድሏል። የመጀመርያው ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እሁድ ጥር 5 ቀን 2011 የሚደረግ ሲሆን የመልሱ ጨዋታ አጋዲር ላይ ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚከናወን ይሆናል።በ2017/18 የቦቶላ ፕሮ 3ኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቅ ወደ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ያመራው ሀሳኒያ ዩኒየን ስፖርት ዲ’አጋዲር በዚህ ውድድር በታሪኩ ለሦስተኛ ጊዜ እየተሳተፈ የሚገኝ ሲሆን በአንደኛው ዙር የሴኔጋሉ ጄኔሬሽን ፉትን በአጠቃላይ ውጤት 2-1 በማሸነፍ ነበር ወደ ሁለተኛው ዙር ያለፈው። በአርጀንቲናዊው አሰልጣኝ ሚጌል አንሄል ጋሞንዲ የሚመራው ክለቡ በዘንድሮው የሀገሪቱ ሊግ (ቦቶላ ፕሮ) ጥሩ አጀማመር በማድረግ ከ11 ጨዋታዎች 20 ነጥቦች ሰብስቦ ከዋይዳድ ካዛብላንካ በ3 ነጥቦች በማነስ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።ሙሉ ድልድል ጎር ማሒያ (ኬንያ) ከ ኒው ሰታር ዱዋላ (ካሜሩን)አህሊ ቤንጋዚ (ሊቢያ) ከ ሁሴይን ዴይ (አልጄርያ)አል ሒላል (ሱዳን) ከ ሙኩራ ቪክትሪ (ሩዋንዳ)ንካና (ዛምቢያ) ከ ሳን ፔድሮ (አይቮሪኮስት)ኮተን ስፖርት (ካሜሩን) ከ አሳንቴ ኮቶኮ (ጋና)ዜስኮ ዩናይትድ (ዛምቢያ) ከ ካይዘር ቺፍስ (ደቡብ አፍሪካስታደ ማሊየን (ማሊ) ከ አትሌቲኮ ፔትሮሌኦስ (አንጎላ)ራጃ አትሌቲክ ክለብ (ሞሮኮ) ከ አፍሪካ ስታርስ (ናሚቢያ)አርኤስ በርካኔ (ሞሮኮ) ከ አኤስሲ ጃራፍ (ሴኔጋል)ሴፋክሲየን (ቱኒዚያ) ከ ቫይፐርስ (ዩጋንዳ)ዛማሌክ (ግብፅ) ከ አይአር ታንገር (ሞሮኮ)ኬሲሲኤ (ዩጋንዳ) ከ ኦቶሆ ዲ ኦዮ (ኮንጎ ሪፐብሊክ)ባንቱ (ሌሶቶ) ከ ሬንጀርስ (ናይጄርያ)አል ናስር (ሊቢያ) ከ ሳሊታስ (ቡርኪናፋሶ)ጅማ አባ ጅፋር (ኢትዮጵያ የ) ሀሳኒያ አጋዲር (ሞሮኮ)
1
49f889a47c7624bc0e1dc1b48afc4e71
49f889a47c7624bc0e1dc1b48afc4e71
ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የጃፓኑን ጠቅላይ ሚኒስትርን አነጋገሩ
አዲስ አበባ፤ ጥር 6/2006 (ዋኢማ) – ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የጃፓኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤን በብሄራዊ ቤተ-መንግስት ተቀብለው አነጋገሩ።ሁለቱ ከፍተኛ ባልስልጣናት የየአገሮቻቸውን ግንኙነት ለማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ጃፓን በኢትዮጵያ ለሚካሄዱ የተለያዩ የልማት ስራዎች እያደረገች ላለው ጠንካራ የልማት ድጋፍ አመስግነዋል።ለረዥም አመታት የዘለቀው የኢትዮ-ጃፓን የሁለትዮሽ የትብብር ግንኙነት በኢንቨስትመንትና ንግድ ረገድም የበለጠ እንዲጠናከር ዶክተር ሙላቱ ጠይቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ በበኩላቸው የኢትዮ-ጃፓን የኢኮኖሚና የንግድ ግንኙነት በእጥፍ ለማሳደግ መንግስታቸው አስፈላጊውን ጥረት እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።የመሪዎችን ውይይት የተከታተሉት በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ሁለቱ ባለስልጣናት በአብዛኛው በሁለትዮሽ የንግድና ኢንቨስትመንት የትብብር ጉዳዮች ላይ በሰፊው መነጋገራቸውን ለኢዜአ ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጃፓን መንግስት ድጋፍ በ1950ዎቹ የተሰራውንና በብሄራዊ ቤተ-መንግስት ቅጽር ግቢ የሚገኘውን የጃፓን መናፈሻ ከባለቤታቸውና ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጋር በመሆን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።መናፈሻው እኤአ በ1956 ቀዳማዊ ሃይለስለሴ በጃፓን ይፋዊ የስራ ጉብኘት አድርገው ከተመለሱ በኋላ የተገነባ ነው።እኤአ በ1960 የጃፓን አልጋ ወራሽ ልዑል አኪሂቶና ባለቤታቸው የመናፈሻ ስፍራውን መጎብኘታቸው ተጠቅሷል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት የሚያደርጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው በዛሬው እለት ወደ አገራቸው ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
1
32c247e845d6cfd52955ee56e0eed7ad
948643c9ecf4f00875ad8fa93335a53d
የጎዳና ተዳዳሪዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት ለመመለስ ከኅብረተሰቡ ጋር በቅንጅት እየተሠራ ነው
በአዲስ አበባ ከተማ ኑሯቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎችንና ለማህበራዊ ችግር የተጋለጡትን መደገፍ የሚያስችል ማህበራዊ ትረስት ፈንድ ተቋቋመ።ፈንዱ በትላንት ማምሻው ላይ ይፋ የተደረገ ሲሆን፥ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የበላይ ጠባቂ መሆናቸው ተገልጿል።ፈንዱ በጎዳና ላይ የሚኖሩ ዜጎችን፣ ጧሪና ደጋፊ ያጡ አረጋውያንን፣ አካል ጉዳተኞችን፣ የአዕምሮ ህሙማንን እና ለማህበራዊ ችግር የተጋለጡ ዜጎችን በዘላቂነት መደገፍ የሚያስችል ነው ተብሏል።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ በከፈተው ልዩ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ተቀማጭ የሚሆን ማህበራዊ ትረስት ፈንድ ነው።የፈንዱ ምንጭም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የውስጥ ገንዘብ ድጋፍ፣ ከህብረተሰቡ የሚሰጥ ድጋፍ፣ ከንግዱ ማህበረሰብ የሚሰጥ ድጋፍ እና ከተለያዩ ዜጎች የሚሰጥ ልዩ ልዩ ድጋፍ ነው ተብሏል።ከዚህ ባለፈም ከሃገር አቀፍ እና አለም አቀፍ ለጋሾች የሚሰበሰብና ከተለያዩ የፋይናንስ ምንጮች የሚገኝ ነው።ለፈንዱ ማስጀመሪያ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 60 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።በፈንዱ ላይ ሁሉም ዜጎች እንዲሳተፉበትም 6400 የአጭር የፅሁፍ መልዕክት መላኪያ ቁጥር ይፋ ሆኗል።በፈንዱ አማካኝነት በአጭር ቀናት ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ 50 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን ማንሳት ይጀመራል ተብሏል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
c9b07dbd9146cd9a854ad2edda8067a3
c9b07dbd9146cd9a854ad2edda8067a3
ተጨማሪ 618 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 956 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 62 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 618 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ሚኒስትሯ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 292 ሰዎች በፅኑ ህክምና ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡ከዚህ ባለፈም 956 ሰዎች ከቫይረሱ ሲያገግሙ ይህን ተከትሎም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ 16 ደርሷል፡፡ባለፉት 24 ሰአታት የ8 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 1 ሺህ 230 መድረሱን ገልጸዋል፡፡እስካሁን በኢትዮጵያ ለ1 ሚሊየን 307 ሺህ 632 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 79 ሺህ 437 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ከዚህ ውስጥ ቁጥር 34 ሺህ 16ቱ ከቫይረሱ ሲያገግሙ 44 ሺህ 189 ሰዎች ደግሞ ቫይረሱ አለባቸው፡፡
1
696fc3f552c060c9294f60380cc19046
368f5f0acc943ca5753043bbfad4c83b
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ስሑል ሽረ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 10ኛ ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህር ዳር ከተማን 1-0 ከረታበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። 👉 “በጨዋታው የተሻለው ቡድን አሸንፏል” ሰርዳን ዝቪጅኖቭ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)“ጨዋታው ለእኛ በጣም ከባድ ነበር። ከመሪው መቐለ ላለመራቅ የግድ ሦስት ነጥብ ያስፈልገን ስለነበር ከፍተኛ ጫና ውስጥ ነበርን። ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ እንደመቆጣጠራችን የፈጠርናቸውን አጋጣሚዎች መጠቀም አለመቻላችን ለተጋጣሚያችን በጨዋታው እንዲቆዩ እድል ሰጥናቸው ነበር። ይህም ጨዋታውን አክብዶብናል። በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ መንቀሳቀስ ችለን ግብ አስቆጥረናል፤ በአጠቃላይ በጨዋታው የተሻለው ቡድን አሸንፏል።” 👉 “ውጤቱ ጨዋታውን ይገልፀዋል ብዬ አላስብም” ፋሲል ተካልኝ (ባህርዳር ከተማ)ስለ ጨዋታው“በመጀመሪያ ተጋጣሚያችን ሦስት ነጥብ ስላሳኩ እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት እፈልጋለሁ። ተጫዋቾቼ ከዚህ ሜዳ ነጥብ ይዘው ለመውጣት የተቻላቸውን ሁሉ አድርገዋል፤ እነሱ ሊያጠቁ የሚችሉባቸውን ቀዳዳዎች ዘግተን እኛ የግብ እድሎችን ለመፍጠር ሞክረናል። ነገርግን ያገኘናቸውን እድሎች መጠቀም አለመቻላችን የኃላ ኃላ ዋጋ አስከፍሎናል። እንደአጠቃላይ ውጤቱ ጨዋታውን ይገልፀዋል ብዬ አላስብም።”ስለ ሳሙኤል ተስፋዬ ተጋላጭነትና ቀይ ካርድ“ሳሙኤል ጥሩ እየተጫወተ ነበር። እንደ ወጣት ተጫዋች ጥሩ ተንቀሳቅሷል. በሒደት ስህተቶቹን ያርማል። በእሱ ስፍራ ከተሰለፈው ተጫዋች ያነሰ ተንቀሳቅሷል ብዬ አልወስድም። መጨረሻ ላይ የራሱን ውሳኔ እንደ ተጫዋች ወስኗል። ይህ ደግሞ የሚያጋጥም ነው።”
0
c95a2f915bf7a9e1ba98bec588b5bc50
c95a2f915bf7a9e1ba98bec588b5bc50
የ17 ዓመት ብሔራዊ ቡድን እንቆቅልሽ እስካሁን አልተፈታም
ባሳለፍነው ሳምንት ፍፃሜውን ባገኘው እና ቡሩንዲ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከ17 አመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የነበረው የኢትዮዽያ ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጀመርያ ጨዋታውን ማሸነፉን ተከትሎ በውድድሩ ረጅም ርቀት ይጓዛል ተብሎ ቢጠበቅም ሦስት ተጨዋቾች መጫወት በሚያስችላቸው እድሜ ላይ ተገኝተው ሳለ በፓስፖርት አወጣጥ ስህተት ምክንያት የሴካፋ ዲሲፒሊን ኮሚቴ የኢትዮዽያ ሦስት ተጨዋቾችን ከውድድሩ ውጭ በማድረግ የ5ሺህ ዶላር የገንዘብ ቅጣት መቅጣቱን ተከትሎ በቡድኑ ውስጥ በተፈጠረው አለመረጋጋት ከውድድሩ በጊዜ ተሰናብቶ መመለሱ ይታወቃል። የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የተፈጠረውን ስህተት አጣርቶ አጥፊውን አካል በመለየት አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ከዚህ ቀደም ለሶከር ኢትዮጵያ ቢገለፅም እስካሁን ምንም አይነት የእርምት እርምጃ ሳይወስድ ዝምታን መርጧል። ከፌዴሬሽኑ ባገኘነው መረጃ መሰረት የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አጣሪ ኮሚቴ በመሰየም የችግሩን መንስዔ እያጣራ ይገኛል። አጣሪ ኮሚቴውም ጉዳዩን አጣርቶ መጨረሱ ቢነገርም ስራ አስፈፃሚው ኮሚቴ በሰሞኑ ስብሰባዎች በመጠመዱ ምክንያት ውሳኔው እንደዘገየና በቅርቡ ከውሳኔ እንደሚደረስ ሰምተናል።
1
5fcfef51439bd7321fd0b021abd9cb59
d53a06752d6195e7b094ee53faac58f5
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 21ኛ ሳምንት ውጤቶች እና ቀጣይ ጨዋታዎች
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 4ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በመጪው ቅዳሜ እና እሁድ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይቀጥላል፡፡ 9 እና 7 ነጥብ ይዘው በምድብ ሀ ሰንጠረዥ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላ የተቀመጡት ወልድያ እና ወልዋሎ መልካ ቆሌ ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ ከፍ ያለ ግምት ከሚሰጣቸው መርሃ ግብሮች አንዱ ነው፡፡ ወሎ ኮምቦልቻ ከ አአ ፖሊስም ተጠባቂ ጨዋታ ነው፡፡ከምድብ ለ መሪው አአ ከተማ በጥሩ አቋም ላይ የማይገኘው ፌዴራል ፖሊስን አበበ ቢቂላ ላይ ይገጥማል፡፡ ደቡብ ፖሊስ ከ ጅማ አባቡና ከምድቡ በዚህ ሳምንት የሚጠበቅ ሌላው ጨዋታ ነው፡፡በዚህ ምድብ ነቀምት ከተማ ከ ናሽናል ሴሜንት የሚያደርገው ጨዋታ በፀጥታ ጉዳዮች ምክንያት ጨዋታው በነቀምት ይደረግ አይደረግ እስሁን ውሳኔ አልተሰጠም፡፡ ነቀምት የፀጥታ ሁኔታውን እስከ ሀሙስ ማረጋገጥ ካልቻለና ሀላፊነቱን ወስዶ ጨዋታው ነቀምት እንዲደረግ ካላሳወቀ ፌዴሬሽኑ ጨዋታው በአዲስ አበባ እንደሚያከናውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ነቀምት የ2ኛ ሳምንት ጨዋታውን ከጂንካ ከተማ ጋር በአዲስ አበባ ስታድየም ማድረጉ ይታወሳል፡፡ የምድቦቹን የደረጃ ሰንጠረዥ ለማወቅ ይህንን ሊንክ ይጫኑ ፡-
0
9baa6c71fdd27a1dfb1ba183845a4bce
8e615851083c1949bb7f470c7ce3b2c3
ግምታቸው ከ121 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ እቃዎች በህገወጥ መንገድ ሊገቡ ሲሉ ተያዙ
ማክሰኞ ጥቅምት 25 ቀን 2012 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት፣ የዘመናዊ ስናይፐር የጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች (Accessories) በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ማምሻውን እንዳስታወቀው፣ በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ የግል መገልገያ ዕቃዎችን ሽፋን በማድረግ በዓረቢያን መጅሊስ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ተደብቀው በግለሰብ ስም የመጡ የተለያዩ የስናይፐር የጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች ተይዘዋል፡፡ በኤክስሬይና በዕቃ ፍተሻ ኦፊሰሮች አማካይነት የስናይፐር ጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች በቁጥጥር ሥር ሲውሉ፣ ስሙና ማንነቱ ያልተገለጸ ተጠርጣሪም አብሮ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የጦር መሣሪያው ተጓዳኝ ዕቃዎች ከየት እንደመጡና በየትኛው አየር መንገድ እንደተጓጓዙ ግን አልተገለጸም፡፡ የተጓዳኝ ዕቃዎቹ ሥሪት የት እንደሆነም አልታወቀም፡፡በኢትዮጵያ ሕገወጥ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር በመስፋፋቱ ምክንያት፣ እንዲህ ያለው የጦር መሣሪያ ተጓዳኝ ዕቃዎች በኤርፖርት በኩል ሊገቡ ሲሉ መያዛቸው መደናገር መፍጠሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡ እጅግ ዘመናዊ ለሆነ ስናይፐር የጦር መሣሪያ በተጓዳኝነት የሚያገለግሉ ዕቃዎች በኤርፖርት በኩል ወደ አገር ውስጥ ሊገቡ ሲሉ መያዛቸው፣ የጦር መሣሪያ ዝውውሩ ምን ያህል አደገኛ እየሆነ እንደመጣ ማመላከቻ ነው ተብሏል፡፡
0
b5c5d3bdb39bcc603169a6150b3a5ee2
41e498e3ab88634e6f7f7b0df809eca7
በመዲናዋ በ2013 ከ280 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚሰራ የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከተውጣጡ ሴቶች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ከተማዋ በጀመረችው የልማትና የለውጥ ጎዳና ወደፊት እንድትገሰግስ የሴቶች ተሳትፎ ከምንጊዜውም በላይ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደገለጹት ተናግረዋል፡፡በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት አስቀድሞ በመከላከል እና ጥቃት አድራሾችን ለፍርድ በማቅረብ ረገድ የከተማ አስተዳደሩ እንደሚሰራም ገልጸዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ከተሰብሳቢዎቹ የተነሱ ጥያቄዎችን ሁሉ መፍትሄ እንዲያገኙ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሰራ መናገራቸውን ከአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በዝግጅቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤን ፣ የሴቶች ህፃናት ወጣቶች ሚኒስትር ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ አበበች ነጋሽ ከሌሎች ሴት አመራሮች ጋር በመሆን የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል “ምክንያት አልሆንም” በሚል መሪ ቃል የአፍ መሸፈኛ ጭምብል የማድረግ ንቅናቄ አስጀምረዋል፡፡
0
20bc54d444505432313a328e78e4b77d
f4a355e894b8cfcc07ea74ecbabb3db1
​ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ አለመሳተፉ እርግጥ ሆኗል
ተስፈኛው አማካይ ቃልአብ ጋሻው ወደ ስሑል ሽረ አምርቷል።በዝውውር መስኮቱ ዘግይተው በመግባት በርካታ ተጫዋቾች ወደ ስብስባቸው የቀላቀሉት ስሑል ሽረዎች አሁን ደግሞ ባለፈው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ሻሸመኔ ከተማ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው አማካዩ ቃልአብ ጋሻውን አስፈርመዋል። ከሼር ኢትዮጵያ ታዳጊ ቡድን የተገኘው እና ለባቱ ከተማ፣ ቡራዩ ከተማ እንዲሁም ባለፈው የውድድር ዓመት በሻሸመኔ ከተማ ቆይታ የነበረው ይህ ተጫዋች በርካታ አማካዮች ላጡት ሽረዎች ጥሩ ፊርማ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሃም እየተመሩ ዝግጅት ለመጀመር ለተጫዋቾቻቸው ጥሪ ያቀረቡት ስሑል ሽረዎች በቀጣይ ቀናት በሽረ እንዳሥላሰ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
0
c47a6b2d0baa941b92f96c09f386968c
b9331dd5b234e7ad373682f35d867537
ጨፌ ኦሮሚያ የ25 የስራ ሃላፊዎችን ሹመት አጸደቀ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በነበረው መደበኛ ስብሰባ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ያቀረቡዋቸውን 16 እጩ የካቢኔ አባላት ሹመት አጸደቀ ፡፡የኢፌዴሪ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ለማሻሻል የቀረበ 1084/2010 ረቂቅ አዋጅን በሶስት ተቃውሞና በአንድ ድምጽ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አጸደቀ ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሴቶችን ተሳትፎ ማስፋት የሚያስፈልግ መሆኑን በመግለጽ፤ 6 ሚኒስትሮች ካሉበት ወደሌላ እንዲሰሩ 10 አዲስ ሆነው እንዲቀርቡ ጠይቀዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አዲሶቹ ተሿሚዎች የሚያሳዩዋቸው ጉድለቶች በምንም መልኩ የማይታለፉ መሆኑን አስገንዝበዋል ፡፡እነዚህም የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻልና ሙስናን መከላከል ብቻ ሳይሆን ገንዘብ፣ንብረትና ጊዜ ብክነትን የማስቀረት ግዴታ ያለባቸው መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አዲስ የካቢኔ አባላት እንደሚከተለው ቀርበው በምክርቤቱ ተቀባይነት በማግኘታቸው ቃለ መሓላ ፈፅመዋል ፡፡1ኛ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ የግብርናና እንስሳት ሃብት ሚኒስቴር2ኛ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ የትራንስፖርት ሚኒስትር3ኛ ዶክተር ሂሩት ወልደማሪያም ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር4ኛ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የመንግስት ልማት ድርጅት ሚኒስትር5ኛ አቶ ዑመር ሐሰን በሚኒስቴር ማዕረግ የገቢዎችና ጉሙሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር6ኛ ወይዘሮ ኡባ መሐመድ ሁሴን የመገናኛና ኢንፎርሜን ቴክኖሎጂና ሚኒስትር7 ኛ ዶክተር አምባቸው መኮንን የኢንዳስትሪ ሚኒስትር8ኛ አቶ መቱማ መቃሳ የሀገር መከላከያ ሚኒስትር9ኛ ወይዘሮ ፎዚያ አሚን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር10ኛ አቶ አሕመድ ሸዴ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር11ኛ አቶ ጃንጥራር አባይ የከተማ ልማትና ቤቶች ልማት ሚኒስትር12ኛ አቶ መለሰ አለሙ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር13ኛ አቶ ብርሃኑ ጸጋየ አበራ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ14ኛ ወይዘሮ ያለም ጸጋይ የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር15ኛ አቶ መላኩ አለበል አዲስ የንግድ ሚኒስትር16ኛ ዶክተር አሚር አማን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር
0
a4943d864505af32a851d72f55503360
d90e91a54dad05c747aeb146894fe249
ያሬድ ዘውድነህ ከብርቱካናማዎቹ ጋር ለተጨማሪ ዓመት ውሉን አራዝሟል
ከአዳዲስ ተጫዋቾች በተጓዳኝ የነባር ተጫዋቾችን ውል በማደስ ላይ የሚገኘው ሲዳማ ቡና የፈቱዲን ጀማል እና ሐብታሙ ገዛኸኝን ውል አራዝሟል።የቀድሞ የአዶላ ወዩ፣ ሀላባ ከተማ እና ወላይታ ድቻ የመሀል ተከላካይ ፈቱዲን ጀማል ድቻን 2009 ክረምት ላይ ከለቀቀ በኋላ በሲዳማ ቡና ጥሩ ሁለት የውድድር ዓመታት አሳልፏል።ሌላኛው ውሉን ያራዘመው የአጥቂ እና የመስመር ተጫዋቹ ሐብታሙ ገዛኸኝ ነው። ደቡብ ፖሊስን ለቆ ሲዳማን ከተቀላቀለ በኋላ ከፍተኛ መሻሻል ያሳየው ሐብታሙ በተለይ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ጥሩ አቋም ከማሳየቱ ባሻገር ለብሔራዊ ቡድን መመረጥም ችሏል።ሲዳማ ቡና እስካሁን የዘጠኝ ተጫዋቾች ውል ሲያድስ ሁለት አዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።
0
af6d09b5fcb88092181f235491294bda
63de528ad5f54a13a9deba34b1ac3be4
የፋሲካ በዓልና ኮቪድ-19
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከሆስፒታል ከወጡ በኋላ ኮቪድ-19 ከጉንፋን የተለየ እንዳልሆነ በመግለጽ የለጠፉትን ጽሁፍ ሕብረተሰቡን የሚያሳስት በሚል ማንሳታቸውን ፌስቡክ እና ትዊተር አስታውቀዋል፡፡ ፌስቡክ ፕሬዝዳንቱ የለጠፉትን ያውርድ እንጂ የለጠፉት ጽሁፍ ከመውረዱ በፊት ወደ 26,000 ጊዜ ያህል በሌሎች ገጾች ተጋርቷል፡፡የኩባንያው ቃል አቀባይ “እኛ ስለ ኮቪድ-19 ክብደት የሚለጠፍ የተሳሳተ መረጃን እናስወግዳለን” ሲሉ ለሮይተርስ ተናግረዋል፡፡ ከሶስተኛ ወገን የእውነት ማጣሪያ መርሃግብሩ ፖለቲከኞችን ነፃ የሚያደርገው በዓለም ትልቁ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያ በሪፐብሊካኑ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጽሁፎች ላይ እስካሁን እምብዛም እርምጃ አልወሰደም፡፡ ትዊተርም በተመሳሳይ ማክሰኞ ዕለት በፕሬዝዳንቱ ጽሁፍ ላይ እርምጃ የወሰደ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ “ከ ኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ አሳሳች እና ሊጎዱ የሚችሉ መረጃዎችን በማሰራጨት” የኩባንያውን ደንቦች እንደጣሱ በመግለጽ ጽሁፋቸው በሌሎች ግለሰቦች ገጽ ላይ እንዳይጋራ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ እንደ አውሮፓውያኑ የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) በዚህ ዓመት መጀመሪያ በአሜሪካ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ በሀገሪቱ ከ 210,000 በላይ ሰዎች በቫይረሱ ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን ይህም በዓለም ላይ ከፍተኛው የሞት ቁጥር ነው፡፡ ከ7.7 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙባት ሀገሪቱ በዚህም ዓለምን በቀዳሚነት ትመራለች፡፡ ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንቱ ሰኞ ምሽት ከሆስፒታል ከወጡ በኋላ ቫይረሱን እንዳትፈሩት ፤ እንዲቆጣጠራችሁ አትፍቀዱለት በሚል ያስተላለፉት መልዕክት አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ ቫይረሱ የተገኘባቸው በፕሬዝዳንት ትራምፕ ዙሪያ የሚገኙ ሰዎች አሁንም እየተለዩ ነው፡፡ ስቴፈን ሚለር የተባለ የኋይት ሀውስ አማካሪ እንዲሁም እንዲሁም አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣን ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተዘግቧል፡፡ ይህን ተከትሎም በርካታ ወታደራዊ ሹማምንት ራሳቸውን አግልለዋል፡፡ በተያያዘ ዜና ትራምፕ ቫይረሱ ካልለቀቃቸው በስተቀር በቀጣይ ክርክር ማድረግ እንደሌለባቸው ተቀናቃኛቸው ጆ ባይደን ገልጸዋል፡፡ “እስካሁንም ኮቪድ ያለበት ይመስለኛል ፤ በመሆኑም ክርክራችንን ማድረግ የለብንም” ያሉት ባይደን በህክምና ባለሙያዎች ተመርተው እንደሚወስኑ ተናግረዋል፡፡ የሁለቱ ቀጣይ ክርክር ከሳምንት በኋላ እንደአውሮፓውያኑ ጥቅምት 15 በሚያሚ ፍሎሪዳ ሊካሔድ ቀጠሮ ተይዞለታል፡፡
0
3f51da4781f10a0a75251569e1523a7e
76f82d17ec89e44545ef65d762045602
የኢጋድ አባል አገሮች የደቡብ ሱዳን ተገዳዳሪ ኃይሎችን ለማስታረቅ እየጣሩ ነው
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር በደቡብ ሱዳን ፀጥታና ሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ በሚመክረው የኢጋድ ስብሰባ ላይ እንደሚሳተፉ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ።የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በላከው መግለጫ እንዳመለከተው በደቡብ ሱዳን የሰላምና መረጋጋት መታጣት እያሳሰባቸው በመምጣቱ ምክንያት በአገሪቱ እየተባባሰ የመጣውን ግጭት ለማስቆም የበኩላቸውን ሚና ለመጫወት በኢጋድ ስብሰባ ላይ ተሳትፎ እንደሚያደርጉ ተገልጿል ።በአዲስ አበባ በሚካሄደው የኢጋድ ስብሰባ የጅቡቲ፣ ኢትዮጵያ፣ የኬንያ እንዲሁም የኡጋንዳ መሪዎች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል ። የኢጋድ ስብሰባው በደቡብ ሱዳን አለመረጋጋት ጉዳይና እኤአ በ2015 በደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች አማካኝነት የተፈረመው የሰላም ስምምነት አተገባባር ዙሪያ ሰፊ የመወያያ አጀንዳዎች እንደሚሆኑም ተመልክቷል ።በስብሰባውም የተቀናቃኝ ወገኖች መካከል የኩስ አቁም ተደርጎ ጥላቻን በሚያስወግድ መልኩ ውይይት ለማስጀምር ዓላማ ያነገበ ነው ተብሏል ።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በደቡብ ሱዳን የሰብዓዊ እርዳታ ላይ ለተሠማሩ ድርጅቶች የተቻላትን ድጋፍ ስታደርግ የቆየች ስትሆን ከ400ሺህ በላይ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች መጠሊያ እንዲያገኙና እርዳታ እንዲያገኙ ድንበሯን ክፍት ማድረጓ ሱዳን አድናቆት ተቸሯታል ።ደቡብ ሱዳንና ሱዳን እርስ በራሳቸው የመንግሥታቸውን ተቃዋሚዎችን በመርዳት የሚካሰሱ መሆናቸው ይታወቃል ።
0
375ecf3128384e7cf1442b0a6e36c420
4e3cb599cd6350027fc0b0c66390f584
ከ613 ሚሊዮን ብር በላይ የሚወጣበት የቆቃ - አዱላላ - ቢሾፍቱ መንገድ ግንባታ ተጀመረ
ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ ከህብረተሰቡ ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የግድቡ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ገለፀ፡፡የምክር ቤቱ የሚዲያና ኮምኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ከተማ ህብረተሰቡ ለግድቡ ግንባታ በቦንድ ግዥ፣ በ8100 እና በሌሎች የተሳትፎ አይነቶች የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል ።በበሌላ በኩል ባንኮች፣ የኢንሹራንሶች የአክስዮን ማህበራትና ባለሀብቶች በአንድ ወር ጊዜ ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ለግድቡ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡8100 ኤ አጭር የተንቀሳቃሽ ስልክ የፅሁፍ መልዕክት መርሃግብር ላይ ሚሊዮኖች ተሳትፎ በማድረግ ድጋፋቸውን መረጋገጣቸው ለገቢው መጨመር ከፍተኛ አስተዋኦ ማድረጉን ጠቅሰዋል ።ይህ የተንቀሳቃሽ ስልክ የፅሁፍ መልዕክት መርሃግብር እስከ መጋቢት መጨረሻ በተለያዩ ሽልማቶች ታጅቦ የሚቀጥል መሆኑን የአዲስ አበባ ኮመኒኬሽን ቢሮ ጠቅሶ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘግቧል ።
0
da1a08de41f277b33bed3fb19369b66e
e37702eb80ebcb2e28b432eb781ea7ae
የሰንደቅ አላማ ቀን በሰመራ ከተማ ተከበረ
ለ8ኛ ጊዜ የሚከበረው የሰንደቅ ዓለማ ቀን በዓል የአገሪቱን ልማት ይበልጥ በማፋጠን ለህዳሴው ጉዞ መረጋገጥ ኢትዮጵያውያን የገቡትን ቃል ኪዳን በድጋሚ ለማደስ የሚንቀሳቀሱበት መሆኑን የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አስታወቀ ።ጽህፈት ቤቱ ለዋልታ በላከው መግለጫ እንደገለጸው የሰንደቅ ዓላማ ቀን የኢትዮጵያ ብሔሮች ፤ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በአንድ አገራዊ ዓላማ ሥር በመሰባሰብ የጋራ ራዕያችን የሆነውን የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በላቀ ሁኔታ ለመፈጸም የጋራ ርብርብ እንዲደረግ ተልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተመልክቷል ።ሰንደቅ ዓላማው የአንድነት አርማ በመሆኑ ምክንያት የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሲከበር በታላቅ አገራዊ ስሜትና ብሔራዊ ኩራት መሆኑን የጠቆመው የጽህፈት ቤቱ መግለጫ ብሔራዊ አርማ ለሆነው ሰንደቅ ዓላማ ተገቢውን ክብር መሥጠት ለአገርና ለሕዝብ ያለውን ከበሬታናፍቅር የሚያንጸባርቅ በመሆኑ ፋይዳው እጅግ የጎላ መሆኑ መግለጫው አክሎ ገልጿል።እንደ የጽህፈት ቤቱ መግለጫ ሰንደቅ ዓላማው የአብሮነት መገለጫ እንደመሆኑ መጠን የአገሪቱ ሕዝቦች ለአንድ አገራዊ ፓለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ማህበረሰብ መፈጠርና መጎልበት ልዩ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ።የኢፌዴሪ መንግሥት የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የሰንደቅ ዓላማ ቀን በብሔራዊ ደረጃ በየዓመቱ እንዲከበር በአዋጅ ቁጥር 654 /2001 መደንገጉ ይታወሳል ።
0
edf57f0ff7a832a1e066fa1c3270ca21
d457b3374f0a4acce5879adefeb31035
አቶ ደመቀ መኮንን ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ አቶ ደመቀ መኮንን ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪ ኤሪክሰንና እና ከኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ዛሬ በስልክ ተወያይተዋል።
0
e65a0c2d3cbccfa7d8c721289bb0ca9b
e65a0c2d3cbccfa7d8c721289bb0ca9b
ሚሃይል ሚሹስቲን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አጸደቀ።ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የህገ መንግስት ማሻሻያ ማድረግ እንደሚፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ካቢኔ መበተኑ ይታወሳል።የካቢኔውን መበተን ተከትሎ ፕሬዚዳንት ፑቲን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸው ዕጩ በሀገሪቱ የታችኛው ምክር ቤት ድጋፍ ማግኘቱ ተገልጿል።ብዙም የፖለቲካ ልምድ የላቸውም የተባሉት ሚሃይል ሚሹስቲን የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾመዋል።አዲሱ ተሿሚ ከ424ቱ የዱማው መቀመጫ የ383ቱን ድምጽ ይሁንታ አግኝተዋል።ፑቲን ያቀረቡት የህገ መንግስታዊ ማሻሻያ ሃሳብ ግን በበርካቶች ዘንድ በመልካም አልታየም።የሃገሪቱ ተቀናቃኝ ፓርቲዎች ፑቲን ሩሲያን የግል ንብረታቸው አደረጓት በሚል ይኮንናሉ።አዲሱ እቅዳቸውም ከአራት አመት በኋላ የሚያልቀውን የስልጣን ዘመናቸውን በህገ መንግስት ማሻሻያ ሰበብ በማራዘም ሩሲያን ብቻቸውን ለመምራት ያለመ ነው በሚል ተችተዋቸዋል።
1
caff6a147556f64661a7703d4e57c15e
d905423f08b7fe493f35a55ee8076b02
Mekele, Kidus Giorgis Share Spoils as Dire Dawa Wins
Kidus Giorgis swept Mekelakeya aside 2-0 in the Ethiopian Premier League remaining game earlier today in Addis Ababa, as they extend their lead in the log table. Beahilu Assefa and Mentesnot Adane struck for the Horsemen in each half.Behailu gave Giorgis the lead in the 13th minute through a superb finish. Mekelakeya custodian Jamal Tassew left his line as he tried to deny Behailu in which the winger sent the ball over the goalie to open the scoring. Mekelakeya had their chances to level matters through Baye Gezaghen before the interval.Giorgis right back Alula Girma was taken off after sustaining an injury in the dying minutes of the first half.Mentesenot doubled the lead in the 72nd minute as he turned in a Ramkel Lok header from close range. Shortly after the second goal Adane Girma hits the crossbar with a lovely effort. Jamal managed to pull off a fantastic save as he parried away Behailu’s rebound. Samuel Saliso failed to pull one back when his free kick sailed over the bar.The win leaves Kidus Giorgis four points clear of second placed Dedebit and making them the half season champions whilst Mekelakeya occupies 8th with 16 points.
0
7b234df7a1e70123e60513075b861d79
b302a860caaf39bc2ffb7be2c6ebe2a0
ክርስቲያን ጎርኩፍ ከኢትዮጵያ የደርሶ መልስ ጨዋታ በኋላ ሰራቸውን ሊለቁ ይችላሉ
የሃገር ውስጥ ተጫዋቾች ብቻ ለሚሳተፉበት ቻን ውድድር ማጣርያ ከዛሬ ጀምሮ ወደ መቐለ በማቅናት ዝግጅት የሚጀምሩት ዋልያዎቹ ባለፈው ሳምንት ሌሶቶን ባሸነፈው ስብስብ ውስጥ በነበሩት በውጪ ሊግ የሚጫወቱት ተጫዋቾች ምትክ ጥቂት ተጫዋቾች ወደ ስብስባቸው ሊቀላቅሉ እንደሚችሉ ታውቋል።በቅድምያ ወደ ስብስቡ ይቀላቀላል የተባለው በቅርቡ ለሰበታ ከተማ ከተማ ፊርማውን ያኖረው አስቻለው ግርማ ሲሆን ተከላካይ ክፍል ለማጠናከር ጥሪ ይደርሳቸዋል የተባሉት የኢትዮጵያ ቡናው ፈቱዲን ጀማል ወይም የሃዋሳ ከተማው ወጣት ተከላካይ መሳይ ጳውሎስ ናቸው። አሰልጣኙም ከሁለቱም ተከላካዮች አንዳቸውን ወደ ስብስቡ ይቀላቅላሉ ተብሏል።ከዚህ በተጨማሪም በጋብቻ ምክንያት ከዓለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታው ውጭ የነበረው ሱራፌል ዳኛቸው እንዲሁም በጉዳት ምክንያት በሌሶቶ የደርሶ መልስ ጨዋታ ያልተካተቱት ግብጠባቂው ምንተስኖት አሎ እና አማኑኤል ዮሐንስ ፣ ዘግይቶ ቡድኑን ቢቀላቀልም ወደ ሌሶቶ ያላቀናው ጌቱ ኃ/ማርያም ከቡድኑ ጋር ወደ መቐለ የሚያቀኑ ሲሆን አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እንደየአስፈላጊነቱ ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ሊያካትቱ እንደሚችሉ ሰምተናል።ለጨዋታው ቅድመ ዝግጅት ዛሬ ወደ መቐለ በማቅናት ዝግጅት ይጀምራሉ የተባሉት ዋልያዎቹ ለመስከረም 12 ወሳኝ ጨዋታ ወደ ከተማው በገቡበት ቀን ጠንካራ ልምምዳቸው ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
0
e08d81cd0d28b156cd90261468055b8f
1f7c106f091cb9e8351929ff5f0d935c
ብሄራዊ ሊግ ፡ በማጠቃለያ ውድድሩ 3ኛ ቀን ውሎ ሶሎዳ አድዋ ፣ ከፋ ቡና እና ለገጣፎ ድል ቀንቷቸዋል
የከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ተወዳዳሪው ለገጣፎ ለገዳዲ የዋና እና ምክትል አሰልጣኞቹን ውል ማሬዘሙ ታውቋል።ለገጣፎ በ2011 ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማለፍ እስከመጨረሻው ሳምንት ድረስ ሲፎካከር እንደቆየ የሚታወቅ ሲሆን በ2012 ውድድሩ እስተቋረጠበት ጊዜ ድረስም ጥሩ ጉዞ ካደረጉት ቡድኖች መካከል ይጠቀሳል። ይህን ጥንካሬውን ይዞ ለመዝለቅም የዳዊት ሀብታሙ እና ምክትሎቹን ውል አድሷል። ለደሴ ከተማ አሰልጣኝነት እስከመጨረሻ እጩ ውስጥ መጓዝ የቻለው ወጣቱ አሰልጣኝ በቀጣይ የተጫዋቾችን ውል በማስ እና አዳዲሶችን ወደ ቡድኑ በመቀላቀል ወደ ዝግጅት የሚገባ መሆኑን ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጿል።ለገጣፎ ከዋና አሰልጣኙ በተጨማሪ ምክትሉ ጥላሁን ተሾመ እና የጎል ጠባቂዎች አሰልጣኙ ፍቅዱ ገብሩን ውልም አድሷል።
0
a83a3cd4ca315b4f8d0b3a245d74dbd3
d16625fc4dd0687df136cad443fba289
ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ ሰራተኞችን የመላክ ስራ ላይ መናበብ የለም
ምክር ቤቱ ያፀደቀው ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ መስከረም 26 ቀን 2007 ለህዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላሠሙት የመክፈቻ ንግግር በመንግስት የቀረበውን የድጋፍ ሞሽን ነው።በአንፃሩ የመድረክ ለአንድነትና ለዴሞክራሲ (መድረክ) ተወካይ በሆኑት በተከበሩ አቶ ግርማ ሰይፉ የቀረበውን የማሻሻያ ሞሽን ምክር ቤቱ ውድቅ አድርጎታል።የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ በፕሬዝዳንቱ የመክፈቻ ንግግር ዙሪያ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች በምክር ቤቱ ተገኝተው ምላሽ ሰጥተዋል።በዚህም በሀገራችን የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጀክቶች በጥሩ ሁኔታ እየተካሄዱ እንደሚገኙ ነው ያስረዱት።በተለይ የስኳር ፋብሪካዎች በዚህ ዓመት ወደ ስራ ገብተው ምርት ለውጪ ገበያ ለመላክ ጭምር መታቀዱን ተናግረዋል።ከወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በተለይም እንደ ቡናና ወርቅ ያሉ ምርቶችን በተሻለ መጠን ወደ ውጪ የመላክ ስራ ይሰራል ብለዋል።የግል ባለሃብቶች ያለ ምንም መንገላታት ወደ ስራ እንዲገቡ ለማስቻልም 3 ነጥብ 6 ሚሊየን ሄክታር መሬት በባንክ እንዲቀመጥ መደረጉንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።አቶ ሃይለማሪያም እንዳሉት መንግስት በሀገራችን በተቀመጠው የህግ ማዕቀፍ መሰረት ለተቃዋሚዎች ተገቢውን ድጋፍ ሲሰጥ ቆይቷል።ሀገራችንን ከማንኛውም ጥቃትና አሸባሪነት እንዲሁም ፀረ- ሠላም ሃይሎች ነፃ ለማድረግ መንግስት ተግቶ እንደሚሰራም አረጋግጠዋል።ዘንድሮ በሀገራችን የሚካሄደው ምርጫ የተሰካ እንዲሆን መንግስት እንደ ከዚህ ቀደሙ ጠንክሮ ይሰራልም ብለዋል።በወቅታዊው የኢቮላ ቫይረስ ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያም ህዝቡ ስለ በሽታው ምንነትና ባህርይ ተገቢው ግንዛቤ እንዲኖረው እስከ ቀበሌ የሚደርስ ስትራቴጂ መቀየሱን ተናግረዋል።ለጤና ባለሞያዎችም አጫጭር ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆናቸውን የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተከሰተም ለመቆጣጠር የሚያስችል ስርዓት እንደተዘረጋ መጠቆማቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
0
b5417c42004a079fb1b66e79676fb3ca
2dedaee0d410808ebc12fd6d4ae53bc0
ትምህርት ቤቶች የሚከፈቱት ዝግጁነታቸውን የሚያረጋግጠው ኮሚቴ ውሳኔ ሲያሳልፍ ብቻ መሆኑ ተገለጸ
ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የመንግስት ሰራተኞች በዝቅተኛ ኪራይ ለማስተላለፍ ታስቦ በሁለት ሳይት እየተገነቡ ያሉ 1ሺ717 ቤቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸው ተገለጸ። ቤቶቹ ለከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች ብቻ ወይም የፌዴራል መንግስት ሰራተኞችን ባካተተ መልኩ ስለመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ውሳኔ መሆኑም ተጠቁሟል። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወይዘሮ ሰርካለም ንጋቱ፣ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የመንግስት ሰራተኛውን የቤት ፍላጎት ለማሟላት በአሁኑ ሰዓት በባሻ ወልዴ እና ገላን ሳይቶች የቤት ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል። በሁለቱ ሳይቶች በድምሩ 1ሺ717 ቤቶች እየተገነቡ ሲሆን፤ ግንባታቸውም በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል። እንደ ወይዘሮ ሰርካለም ገለጻ፤ እነዚህ ቤቶች ከኮንዶሚኒዬን የቤት ፕሮግራም የተለዩ ሲሆን፤ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የመንግስት ሰራተኞች በዝቅተኛ ኪራይ የሚተላለፉ ናቸው። ሆኖም ቤቶቹ ለሰራተኞቹ ከተላለፉ በኋላ ምን ያክል ግዜ ከሰሩ የእነርሱ ሊሆኑ ይችላሉ የሚለውና መሰል ጥያቄዎች በአዋጅ የሚወሰን ሲሆን፤ ጥያቄው አዋጁ ከጸደቀ በኋላ በራሱ መመሪያ የሚመለስ ይሆናል። እነዚህ ቤቶች በከተማ አስተዳደሩ በ2010 ዓ.ም ላይ 335 ሚሊዮን ብር በጀት ተይዞላቸው በ2011ዓ.ም ግንባታቸው የተጀመረ ሲሆን፤ በአንድ ዓመት ውስጥ ባለው አፈጻጸምም ግንባታቸው ከ91 በመቶ በላይ ደርሷል። ከዚህ በፊት በእጣ ከሚተላለፉ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ ውስጥ የመንግስት ሰራተኛው 20 በመቶ ድርሻ እንደተሰጠው የሚናገሩት ወይዘሮ ሰርካለም፤ ለመምህራንም አምስት ሺ ቤቶች መሰጠታቸውን እና ከ10/90 የቤት ልማት መርሃ ግብር ከተመዝጋቢዎች የተረፉ ቤቶችን በተመሳሳይ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሰራተኞች እንዲተላለፉ መደረጉን አስታውሰዋል። እነዚህ ቤቶች ለሰራተኛው ከተላለፉ በኋላ ሌሎች የቤት አማራጮች ተግባራዊ ሊደረጉ እንደሚችሉም ጠቁመዋል። የሚገነቡት ቤቶች ግን ለከተማ አስተዳደሩ ሰራተኞች ብቻ ይሁን ወይም የፌዴራል ሰራተኞችን ባካተተ መልኩ ነው የሚለው የከተማ አስተዳደሩ ውሳኔ መሆኑንም ተናግረዋል። ወንድወሰን ሽመልስ
0
334445007cafe3d777649f716e587f8f
7f0039ead12cc65ac9e5161d1beb38b8
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሠራተኞች በዛሬው ዕለት ሥራ ጀመሩ
-የአዲስ አበባ ቀላል ባቡርን የሚያሽከረክሩ 126 ሰልጣኝ ማስተሮች ተመርቀው የብቃት ማረጋገጫቸውን ትናንት ተቀበሉ።ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ሳርካ እንደተናገሩት፥ ተመራቂዎቹ በቻይና ለ60 አመታት በዘርፉ ላይ የማሰልጠን አቅም ባለው የቲያንጅን ማሰልጠኛ ኮሌጅ የሰለጠኑ ሲሆን በዚያም ለአንድ አመት የተግባር እና የንድፈ ሀሳብ ስልጠና ወስደዋል።ሀገር ውስጥ ተመልሰውም የተግባር ስልጠና ለአንድ አመት ያህል አከናውነዋል።ከመስከረም ወር ጀምሮም የአዲስ አበባ ቀላል ባቡርን የሚያሽከረክሩ 63 ቻይናውያንን ሙሉ ለሙሉ ተክተው የሚሰሩ ይሆናል።የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ኢንጅነር ጌታቸው በትሩ በበኩላቸው፥ ተመራቂዎቹ በየትኛውም ሀገር የቀላል ባቡርን እንዲያሽከረክሩ የሚያስችል ብቃት ማግኘታቸውን ተናግረዋል።ከተመራቂዎቹ መካከል 18ቱ ሴቶች ናቸው።መስከረም ወር 2008 በአንድ መስመር ከቃሊቲ እስከ ምኒሊክ አደባባይ ድረስ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ከምስራቅ ወደ ምዕራብ ያለው የባቡር መስመርም ለተሳፋሪዎች አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ይታወቃል።የቀላል ባቡሩ በአሁኑ ወቅት በየቀኑ ከ300 እስከ 400 ሺህ ብር ገቢ እያገኘ ነው።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
03e7b4c69a326b2681430c1d2b66b104
2a37f66a1906ab0f3f98298aac300cac
የኢትዮጲያ ቢራ ፋብሪካ ከሁለት የብሪታንያ ፋብሪካዎች ጋር በመተባበር አዲስ ፋብሪካ ከፍተዋል
የኦሮሚያ ግብርና ኅብረት ሥራ ማኅበር አሰላ ብቅል ፋብሪካን ለመግዛት 1.34 ቢሊዮን ብር ዋጋ ሰጠ፡፡ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2010 ዓ.ም. በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር በተከፈተው የጨረታ ሰነድ መሠረት ሦስት ድርጅቶች ተሳትፈዋል፡፡ እነርሱም ካሊፕሶ አግሪ ቢዝነስ፣ ሶፍሌት ኢትዮጵያ እንዲም ማልት አፍሪካ ናቸው፡፡ከአሰላ ብቅል ፋብሪካ በመቀጠል ሁለተኛ ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበው ማልት አፍሪካ የሚባል ኩባንያ ሲሆን፣ ይህ ኩባንያ ባቫሪያ የተባለው የሐበሻ ቢራ ከፍተኛ ባለአክሲዮን እህት ኩባንያ ነው፡፡ ማልት አፍሪካ ያቀረበው ዋጋ 42 ሚሊዮን ዶላር መሆኑ ታውቋል፡፡ተጫራቾቹ ከገንዘብ በተጨማሪ በቴክኒካል ምክረ ሐሳባቸው የሚገመገሙ ይሆናል፡፡
0
d0119cc7f83550dc598c89fd3438bb65
7d4dd2dc6a86d59ed1298f39928b294d
ሩሲያ 2018 | ባምላክ ተሰማ አራተኛ አርቢትር የሆነበት ጨዋታ ነገ ይደረጋል
በአፍሪካ ውድድሮች ተሳትፏቸው እየጨመረ የመጣው ኢትዮጵያውያን ዳኞች በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ አልጀርያ ከ ዛምቢያ የሚያደርጉትን ተጠባቂ ጨዋታ ይመራሉ።በምድብ 8 የሚገኙት ቡድኖች የሚያደርጉትን ይህን ጨዋታም በዋና ዳኝነት ባምላክ ተሰማ ፣ በረዳት ዳኝነት ክንዴ ሙሴ እና ትግል ግዛው ቴዎድሮስ ምትኩ ደግሞ በአራተኛ ዳኝነት ይመሩታል።በ2019 የአፍሪካ ዋንጫ ጠንካራ የተባሉ ጨዋታዎችን የመራው በአምላክ ተሰማ ያለፉትን ወራት አህጉራዊ ጨዋታዎች ላይ ሲዳኝ ያልተመለከትነው ሲሆን በአፍሪካ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ አልጄርያ ከ አይቮሪኮስት ያደረጉትን ጨዋታ ከመራ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ አህጉራዊ ጨዋታ የሚመራ ይሆናል።በማጣርያው ካሉት ምድቦች የተሻለ ፉክክር ይታይበታል ተብሎ የሚጠበቀው ይህ ምድብ የአፍሪካ ዋንጫው አሸናፊ አልጀርያ ፣ ጠንካራዋ ዛምቢያ ፣ ዚምባብዌ እና ቦትስዋናን የሚያገናኝ ሲሆን በመጀመርያው መርሃ ግብር አልጀርያን ከ ዛምቢያ በአልጀርስ እንዲሁም ዚምባብዌ ከ ቦትስዋና በሃራሬ ያገናኛል።ከዳኝነት ጋር በተያያዘ ዜና ሞሮኮ በአፍሪካ ለመጀመርያ ጊዜ በምስል የታገዘ ዳኝነት (VAR) ለመተግበር ዝግጅቷን አጠናቃለች። ላለፉት ሳምንታት ቴክኖሎጂውን ለመተግበር በእንቅስቃሴ ላይ የቆየው የሞሮኮ ሮያል እግር ኳስ ፌደሬሽን ቀጣይ ሳምንት በጥሎ ማለፍ ግማሽ ፍፃሜ ታኒገር ከ ማራካሽ በሚያደርጉት ጨዋታ ቴክኖሎጂውን ተግባራዊ ያደርጋል።
0
78d6d8ea7fa1a63eb27ed1e5c7bbde39
e7cf3f6c13763553ad6846586c88a929
የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይን የማፅዳት ስራ ተከናወነ
አቅጣጫችንን ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ አድርገናል፤ የጉዟችን ዓላማ ደግሞ የመስቀል በዓልን ለማክበር ነው፡፡ በነገራችን ላይ በጉራጌ ብሔረሰብ የመስቀል በዓል አንድ አይደለም፡፡ በርከት ያሉ የመስቀል በዓልን በቀያቸው ከወዳጅ ዘመድ ጋር ለማክበር የሚጓዙ ሰዎችን በማግኘቴ ከበዓል ጋር የተያያዙ ወሬዎችን እየተጨዋወትን በምናብ ወደ ጉራጌ ዞን እንጓዝ፡፡አብረውኝ የሚጓዙት አብዛኞቹ ከጉራጌ አካባቢ የመጡ ሰዎች በመሆናቸው የአካባቢውን የመስቀል በዓል ትውፊት ለመገንዘብ ዕድል ፈጥሮልኛል፡፡ በጉዟችን መሀል ጥያቄዎች እያነሳሁ መጨዋወታችንን ቀጥለናል፡፡ መስቀል በጉራጌ ትልቅ ስፍራ እንደሚሰጠው ሁሉም እየተቀባበሉ በተለያዩ አገላለጾች አወጉኝ፤ መስቀል ለጉራጌ ማኅበረሰብ እጅግ ተናፋቂ በዓል ነው፡፡ዓመቱ አልቆ የመስቀል በዓል እስኪደርስ ድረስ ጊዜው ይርቃል፡፡ ልጆች ወላጆቻቸውን፣ ወላጆች ደግሞ ልጆቻቸውን ሲናፍቁ ይከርማሉና፡፡ ዓመቱ ሲደርስ ታዲያ በጤና ያለ ሁሉ ወደ ተወለደበት ስፍራ ይጎርፋል፤ በተወለደበት ቀዬም ይሰባሰባል፡፡ በመስቀል የቀረ እራሱም ያዝናል፤ ወዳጅ ዘመዱንም ያሳዝናል፡፡ በባሕሉ መሠረት የመስቀል መቅረት መልካም አይደለም፤ እያሉ እያጫወቱኝ ጉዟችንን ቀጠልን፡፡መስቀል በኢትዮጵያውያን እጅግ ደማቅ በዓል ቢሆንም በጉራጌ ብሔረሰብ ግን የተለዬ ድምቀት እና ግምት የሚሰጠው ነው፡፡ መስቀል በጉራጌ ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ባሕላዊ አንድምታም ያለው በዓል ነው፡፡ የመስቀል ዕለት ያለው የአመጋገብ ሥርዓት፣ የዘመድ ጥየቃው እና ሌሎች ክዋኔዎች የተለዩ ናቸው፡፡ አሁን ጉዞየን አጠናቅቄ ከጉራጌዎች ቀየ ደርሻለው፤ ስለመስቀል እና ተያያዥ ወጎች ግን በአካባቢው ሰዎች የሚደረግልኝ ገለጻ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡መስቀል በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ መከበር የሚጀምረው ከመስከረም 12 አንስቶ ነው፡፡ በመስከረም 12 እና 13 ማጽዳት፣ ራስን ማስዋብና ሌሎችም ተግባራት ይከወናሉ፡፡ ዛሬ መስከረም 14/2012 ዓ.ም ደግሞ በጉራጌ ብሔረሰብ ዘንድ ‹‹የሴቶች ቀን›› ወይም ‹‹የሴቶች መስቀል›› በሴቶች ዘንድ እንደሚከበር ተነግሮኛል፡፡ በዚህ ቀን በሴቶች ላይ ማንም ጣልቃ አይገባባቸውም፡፡ ቀኑ የእነሱ ነው እና ልዩ አድርገው ያከብሩታል፡፡ በዚህ ቀን ወደ ቀየዋ ጎራ ብላ ወዳጅ ዘመዱን ያላከበረች ሴት አንዳች ችግር ቢገጥማት ነው ተብሎ ከልብ ይታዘናል፡፡
0
9049b3a6f854eed964fcfcc06a173468
d37ef0e63f3210ff7ef94bb2eb166551
ኢትዮጵያ ቡና ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል
| ቴዎድሮስ ምትኩ | ትግል ግዛው | ክንዴ ሙሴ | የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ | ሀዋሳ ከተማ ስታድየም (ሀዋሳ) | 08:00ጤና ይስጥልን!የ2010 የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መርሐ ግብር መካከል ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ የሚያደርጉት ጨዋታ 08:00 ላይ በሀዋሳ ከተማ ስታድየም ይደረጋል። ጨዋታውን በቀጥታ የውጤት መግለጫ እንድትከታተሉ እየጋበዝን ከተለመዱት የጨዋታ ሁነቶች ባሻገር የተለዩ ክስተቶች ካሉ በፅሁፍ እንገልፅላችኋለን።መልካም ቀን!
0
30d97569cd853de82116c74bf5133374
94bd95d047fa061197eb52903428ad30
የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በተጠረጠሩበት ወንጀል በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ የሚደረግባቸውንና ክስ የተመሠረተባቸውን ዜጎች፣ በጊዜ ቀጠሮና የዋስትና መብት ከማረጋገጥ አንፃር ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ፡፡ ማሳሰቢያውን የሰጡት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ ሲሆኑ፣ ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ ማሳሰቢያው የተሰጣቸው የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ፣ የፌዴራል ከፍተኛና የፌዴራል የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ናቸው፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከሦስቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጊዜ ቀጠሮ ችሎቶች ዳኞች ጋር ሰሞኑን ባካሄዱት ውይይት፣ በዋስትናና ጊዜ ቀጠሮ አሰጣጥ ላይ ትኩረት አድርገዋል፡፡ በጊዜ ቀጠሮና ሕገ መንግሥታዊ የዋስትና መብት ላይ ሲታዩ የነበሩ ችግሮች ምክንያታዊ ያልሆኑና ተደጋጋሚ ቀጠሮ መስጠት፣ መርማሪ መዝገቦች ስለደረሱበት ሁኔታ ጥብቅ ቁጥጥር አለማድረግና የተጠርጣሪ መብት ጥበቃ ላይ በሚታዩ ክፍተቶች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በሕገ መንግሥቱ ዋስትና የተሰጣቸውን የተከሰሱ ዜጎች መብትን ለማረጋገጥ ፍርድ ቤቶች በትኩረትና በኃላፊነት ሊሠሩበት የሚገባ መሆኑን የገለጹት ወ/ሮ መዓዛ፣ የጊዜ ቀጠሮና ዋስትና አሰጣጥ ላይም በከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡ መሠረታዊ የዳኝነት መርሆዎችንም በመከተል የተከሳሾችና የተጠርጣሪዎች መብቶች ሳይሸራረፉ በማስጠበቅ ፍርድ ቤቶቹ (ዳኞቹ) እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡ የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 19 (6) በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሰዎች በሕግ ተደንግገው በሚገኙ ልዩ ሁኔታዎች ብቻ የዋስትና ጥያቄዎች ካለመፍቀዱ ውጪ፣ ዋስትና መብት መሆኑን ያስረዳል፡፡ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮም ቢሆን በአንቀጽ 19 (4) ላይ ተደንግጎ እንደሚገኘው፣ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ሲጠየቅ ‹‹አስፈላጊ በሆነ መጠን ብቻ›› ሊፈቀድ ከሚገባ በስተቀር፣ በተደጋጋሚ እንዲፈቀድ መብት አይሰጥም፡፡ ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሹ ዋስትና ከተከለከለ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 75 ድንጋጌ መሠረት ይግባኝ ከሚል በስተቀር፣ ዓቃቤ ሕግ ከሙስና ወንጀሎች በስተቀር በዋስትና መብት ላይ ይግባኝ ማለት አይችልም፣ ወይም የሕግ መሠረት የለውም፡፡
0
965045ee3619ea29b211a07fa08cfc2e
965045ee3619ea29b211a07fa08cfc2e
ከመጋቢት 10 ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በ1 ወር ጊዜ ውስጥ መሰጠት ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከመጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መስጠት ሊጀምር መሆኑን ገለጸ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጅብ ጀማል እንደገለጹት፥ ከዚህ ቀደም አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት ሁለት ወር ከ15 ቀን በላይ ይወስድ የነበረው ጊዜ ወደ አንድ ወር ዝቅ እንዲል ተወስኗል። በአዲሱ አሰራር መሰረት ፓስፖርት በአስቸኳይ ለማውጣት እስከ አምስት ቀን ብቻ እንደሚወስድም ተናግረዋል።ካለፈው ዓመት የካቲት ወር ጀምሮ በፓስፖርት ወረቀት እጥረት ምክንያት የአዲስ ፓስፖርት መስጫ ጊዜ ከአንድ ወር ወደ ሁለት ወር ከ15 ቀን መራዘሙ ይታወሳል። በአሁኑ ሰዓት ኤጀንሲው ከ270 ሺህ እስከ 300 ሺህ ፓስፖርት እንዳለው የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፥ በቀጣይ 500 ሺህ ፓስፖርት ለማስገባት ስምምነት መደረሱን አንስተዋል። ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት ተመዝግበው ከሁለት ወር እስከ ሶስት ወር የሆናቸው 90 ሺህ ተገልጋዮች እየተጠባበቁ እንደሚገኙም ጠቁመዋል። ኤጀንሲው መሰል ችግሮችን ለማስወገድም ከፊታችን መጋቢት 10 ቀን ጀምሮ አዲስ አሰራር ተግባራዊ ያደርጋል ነው ያሉት። በሌላ በኩል በአስቸኳይ ፓስፖርት ሲያወጡ የነበሩ ሰዎች የገንዘብ ጭማሪ ተደርጎብናል በሚል ሲያቀርቡት የነበረው ቅሬታ በወረቀት እጥረት ምክንያት የተከሰተ መሆኑንም አስረድተዋል። እንዲሁም የፓስፖርቱ የገጽ መጠን በእጥፍ መጨመሩን ጠቅሰው፥ በአዲስ መልክ በሚጀመረው የፓስፖርት አሰጣጥ ስርዓት ችግሩ ይቀረፋል ብለዋል። በአስቸኳይ ፓስፖርት ለማውጣት የሚጠየቁ መስፈርቶችን ያላሟሉ እና መደበኛውን ፓስፖርት ያለአግባብ ሲሰጡ የነበሩ ሰራተኞች እንደነበሩም ተመላክቷል። በዚህም ያለአግባብ መስፈርቱን ላላሟሉ እና ለውጭ ዜጎች ፓስፖርት የሰጡ 10 ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ነው የተናገሩት። በተደረገው የማጣራት ስራ ሰራተኞቹ ከውጭ ዜጎቹ ከ5 ሺህ ዶላር በላይ መቀበላቸውን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፥ 77 የሚሆኑ ፓስፖርቶች በህገ ወጥ መልኩ ተሰርተው መገኘታቸውንም አንስተዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ፓስፖርቶቹ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ለኢንተርፖል ማሳወቅ እና ሰዎቹን ተጠያቂ የማድረግ ስራ መሰራቱንም ጠቅሰዋል። በዙፋን ካሳሁን
1
99ce5a137ea1d9850faeede401b35828
781ffa07980ccd5721a20673650b8e5a
7ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በዛሬው ዕለት ተጠናቀቀ
– የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ወደ ደቡብ አሜሪካ ብራዚል አዲስ በረራ ጀመረ። በአፍሪካ ፈጣን እድገት እያስመዘገበ ያለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ በብራዚል በሚገኙት ሪዮ ዲ ጄኒሮና ሳኦ ፓውሎ ከተሞች አዲስ በረራ መጀመሩን አበስሯል። ድርጅቱ ዛሬ እንዳስታወቀው የደቡብ አሜሪካው አዲስ የበረራ መስመር መከፈት አየር መንገዱ አገልግሎት የሚሰጥባቸውን አህጉራት ቁጥር አምስት ያደርሰዋል። ወደ ሳኦ ፓውሎና ሪዮ ዲ ጄኒሮ የሚደረጉት በረራዎች ሙሉ በሙሉ በአዲሱና ዘመናዊው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች አማካኝነት የሚከናወን መሆኑንም አየር መንገዱ ገልጿል። ወደ ብራዚል የሚደርገው በረራም የቶጎን መዲና ሎሜን ማእከል ያደረገ ሲሆን በረራው በሳምንት ለሦስት ቀናት የሚከናወን መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል። ወደ ሁለቱ ከተሞች የተጀመረው በረራ የድርጅቱን ዓለም አቀፍ የመዳረሻ ከተሞች ቁጥር 75 ያደርሰዋል። አዲሱ በረራ ምዕራብ አፍሪካን ከብራዚል የሚያገናኝ ብቸኛ መስመር መሆኑን የገለጸው አየር መንገዱ ብራዚል በዓለም ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገቡ ከሚገኙ አገራት መካከል አንዷና የዓለማችን አምስተኛው ግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት መሆኗንም ጠቁሟል። የአየር መንገዱ መዳረሻ ከሆኑት ከተሞች መካከል አንዷ የሆነችው ሳኦ ፓውሎ የብራዚል ትልቋ ከተማና በደቡብ ንፍቀ ክብብ ከሚገኙ የዓለማችን ከተሞችም በስፋቷ ተወዳዳሪ የላትም። ከተማዋ የብራዚል የፋይናንስ ማእከልና የበርካታ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መቀመጫ እንደሆነችም አየር መንገዱ አመልክቷል።ሪዮ ዲ ጄኒሮም የአገሪቱ ሁለተኛ ታላቅ ከተማና በደቡብ ንፍቀ ክበብ በበርካታ ቱሪስቶች ዘንድ የምትጎበኝ ቀዳሚ ከተማ ናት። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ድርጅቱ የበረራ አድማሱን ወደ ደቡብ አሜሪካ ማስፋቱ ለመንገደኞችና ለንግዱ ማኅበረሰብ ተጨማሪ ዕድል የሚፈጥር መልካም አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመዋል።
0
ecde0e712e3ff5df5c6eae587b0954f5
0a8d3006faea0fd6ac22fecad7b480e6
ከፍተኛ ሊግ | አቃቂ ቃሊቲ ዝውውሩን ተቀላቅሏል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ላይ ደካማ የውድድር ወቅትን እያሳለፈ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ፡፡የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ባዘጋጀው የተለየ የዝውውር ህግ መሠረት በትግራይ ክልል ሲጫወቱ የነበሩ ተጫዋቾች በዚህ ዓመት ወደየትኛውም ክለብ ሄደው መጫወት ይችላሉ የሚል ደንብ ማውጣቱ የሚታወስ ሲሆን ይህንንም ደንብ በመከተል በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በሀዋሳ እየተደረገ ባለው ውድድር ላይ ሦስት ጨዋታ ተሸንፎ አንድ አቻ በመለያየት አንድም ድል ማድረግ ያልቻለው ድሬዳዋ ከተማ ክፍተት አለብኝ ባለው ቦታ ላይ ሦስት ተጫዋቾችን ከመቐለ 70 እንደርታ በዛሬው ዕለት አስፈረመ፡፡ብርሃን ኃይለስላሴ የክለቡ አዲስ ፈራሚ ነች፡፡ የአማካይ ስፍራ ተጫዋቿ ከወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከተገኘች በኃላ በቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ካለፈው ዓመት ጀምሮ በመቐለ 70 እንደርታ ተጫውታ አሳልፋለች፡፡ የቀድሞዋ የቅድስት ማርያም እና አቃቂ ቃሊቲ ተከላካይ ፍሬወይኒ አበራ እና በጌዲኦ ዲላ እና ዓምና ደግሞ በአቃቂ ቃሊቲ በመጫወት ያሳለፈችውና ከሰሞኑ ከክለቡ ጋር አብራ የምትገኘው ትንቢት ሳሙኤል ሦስተኛ የክለቡ ፈራሚ በመሆን ወደ ምስራቁ ክለብ ተጉዛለች፡፡
0
c7d6a1b242bcf8b17a72d805df67541d
d30a4d26c92a463cbf88bc8c3d61a140
የጋዜጠኛ እና አርቲስት ኢብራሂም ሀጂ አሊ ስርአተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፡-አርቲስት አምለሰት ሙጬ የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው 200 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ሰጠች፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሴቶች ህጻናትና ጉዳይ ቢሮ አዳራሽ በተደረገው ርክክብ ላይ አርቲስት አምለሰት እንዳለችው፣ ሴት ተማሪዎች የነገው ሀገር ተረካቢ እንደመሆናቸው ዛሬ በጥቃቅን ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሳቢያ ከትምህርታቸው ሊደናቀፉ አይገባም።
0
8fa74653956148282bcb8e8c48cc83c9
5801d4c368749130d3af462e0e2e5534
ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ከእነ ትጥቃቸው በመግባታቸው የተፈረደባቸው የመከላከያ ሠራዊት አባላት በይግባኝ ፍርዳቸው ተቀነሰላቸው
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ረቡዕ ጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ፣ በትግራይ ለክልላዊ መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለስድስት ወራት በትግራይ ክልል ላይ ታውጆ እንደሚቆይ የገለጸ ሲሆን፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም የሚቋቋመው ግብረ ኃይል በሚያወጣው መመርያ አዋጁ የሚፈጸምበት አካባቢ ሊሰፋ ይችላል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም ግብረ ኃይል የተቋቋመ ሲሆን፣ ግብረ ኃይሉን የሚመሩት የአገር መከላከያ ሠራዊት ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም እንደሚሆኑና የሌሎች አስፈላጊ ተቋማት አመራሮችም በአባልነት ይሳተፉበታል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ግብረ ኃይል ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚሆን፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማውጣት ምክንያት የሆነው የትግራይ ክልል ሕገወጥነትና ጠብ አጫሪነት እንቅስቃሴዎች፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ በመሆኑ ነው ሲል የጠቅላ የሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡
0
3f9999dbcd653ace584a3a2ad810c4c0
fb2068e34e49d140b43b6e54bdb2f97e
በቶጎ በፀጥታ ኃይሎችና ተቃዋሚ ሰልፈኞች በተፈጠረ ግጭት ሰዎች ተገደሉ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት በማጥፋትና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ 66 ሰዎችን የፌደራል ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር ማዋላቸው ተገልጸዋል።የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የገጠር ፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ትላንትና በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ፖሊስን ጨምሮ በአካባቢው የበርካታ ነዋሪዎችን ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ በማጥፋትና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ 66 ሰዎች በፌደራል ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልጸዋል።የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አቶ አዲሱ በፅሑፋቸው አስፍረዋል፡፡
0
bda85a5664e0b3e461cbe300a53be3de
bda85a5664e0b3e461cbe300a53be3de
"ሁሉም ባለሥልጣኖች ሊነቀፉ ይችላሉ" - ፕሬዚዳንት ሃሰን ሩሃኒ
የኢራን ፕሬዚዳንት ሃሰን ሩሃኒ ሁሉም ባለሥልጣኖች ሊነቀፉ ይችላሉ፤ በሀገሪቱ ተቃውሞ የሚያካሄዱትን ሰዎች ያሳዘነው የኢኮኖሚ ሁኔታ ብቻ አይደለም ብለዋል።በማኅበራዊ ሚድያ ላይ የተጣለው ዕገዳ እንዲነሳም ሩሃኒ ጥሪ አድረገዋል።ለሁለት ሳምንታት ከሚጠጋ ጊዜ በፊት አንስቶ ኢራን ውስጥ ተቃውሞ በመካሄድ ላይ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ መንግሥት መልዕክት በሚተላለፍባቸው አፖች ላይ ቴሌግራምና ኢንስቶግራም ጭምር ዕገዳ ጥሏል። በኢንስቶግራም ላይ የተደረገው ዕገዳ ትላንት ተነስቷል። ቴሌግራም ግን እንደታገደ ነው።እአአ ከ2009 አንስቶ ኢራን ውስጥ ይህን ያክል ትልቅ ፀረ መንግሥት ተቃውሞ አልታካሄደም። ተቃዋሚዎቹ የሥራ አጥነት ችግርና የምግብ ዋጋ መናር ጥያቄ እያነሱ ናቸው። በመንግሥት ለውጥ እንዲደረግም እየጠየቁ ናቸው።የኢራን ምክትል የፍርድ ቤት ኃላፊ ሐሚድ ሻህሪያሪ የወቅቱ ተቃውሞ መሪዎች ሁሉ ታሥረዋል። ከባድ ቅጣት ይጠብቃዋል ሲሉ ዛሬ ተናግረዋል። እስካሁን ባለው ጊዜ ቢያንስ ሃያ አንድ ሰዎች ተገድለው በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ታሥረዋል።
1
67cc44025f84eba773e35c32b154eba1
3f7978d5117a33d8b5162515d33c3ac3
ሚኒስቴሩ የደረጃ መሥፈርት ሳያሟሉ የተገኙ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ወሰደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 724 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ።የቢሮው ሃላፊ አቶ ብርሃኑ ጣምያለው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በጤፍ፣ በበርበሬ እና በመድሃኒቶች ላይ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 724 የንግድ ድርጅቶች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።በክልሉ መሰል ችግሮችን በመከታተል በዘላቂነት ለማስወገድ የሚያስችል ግብረ ሃይል መዋቀሩንም ተናግረዋል።የተለያዩ ሁኔታዎችን በመጠበቅ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ጠቁመዋል።በክብረወሰን ኑሩ
0
5ebaa3f7f614043b65494cabd2a061b2
5ebaa3f7f614043b65494cabd2a061b2
ካፍ በሉሲዎቹ የተጫዋች ተገቢነት ክስ ላይ ምላሽ ሰጠ
ረቡዕ መስከረም 09 2011በ2018 የጋና የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ በአልጄርያ ተሸንፎ ከውድድሩ የቀረው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በአልጄርያ ተጫዋቾች ላይ የተገቢነት ክስ መስርቶ ውሳኔ ሲጠብቅ መቆየቱ ይታወሳል። ካፍም ጉዳዩን ተመልክቶ የኢትዮጵያን ክስ ውድቅ ማድረጉን ለፌዴሬሽኑ ገልጿል። ፌዴሬሽኑ ለሚድያ የላከው ሙሉ መግለጫ ይህን ይመስላል:- ለካፍ የቀረበው የተጨዋቾች ተገቢነት ጥያቄ ምላሽ ተሰጠየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን /ሉሲዎቹ/ እ.ኤ.አ በ2018 በጋና አስተናጋጅነት ለሚካሄደው ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከአልጄሪያ አቻቸው ጋር በአደረጉት ጨዋታ ወቅት የአልጄሪያ ብሔራዊ ቡድን ላይ የተጨዋች ተገቢነት ጥያቄ በተመለከተ ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ የመልስ ጨዋታቸውን ከሚያካሄዱበት ቀን አስቀድሞ ሁለት ተገቢነት የሌላቸው ተጨዋቾች የተመዘገቡ መሆናቸውን እና እነዚሁ ተጨዋቾች ቀደም ሲል ለዩናይትድ አረብ ኤምሬት የተጫወቱ እንደነበሩ ፤ በአሁኑ ወቅት ለአልጃሪያ ብሔራዊ ቡድን ለመጫወት የተመዘገቡ መሆናቸው በመጥቀስ የተገቢነት ክስ ማቅረቡ ይታወሳል። የካፍ የዲስኘሊን ኮሚቴም ካይሮ ላይ በዋና ጽ/ቤቱ ሴኘቴምበር 8/2018 በአደረገው ስብሰባ ጉዳዩን በካፍ ደንብ እና በሴቶች የ2018 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የውድድር ደንብ መሠረት በመመርመር በካፍ የዲስኘሊን ኮድ መሠረት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያቀረበውን ክስ ውድቅ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ በፌዴሬሽኑም በኩል በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ይግባኝ ይጠይቃል፡፡የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
1
67fc31212a898e92e4bbbc1ec8ba962d
604964424bac53dc3f43cf8f08121b83
የኢትዮጵያዊያንና የኤርትራዊያን ፍልሰተኞች መከራ በሊብያ
እሥራኤል ውስጥ የሚገኙ 40ሺሕ ፍልሰተኞች፣ የሀገሪቱ ምክር ቤት አባሎች እንዲባረሩ በመወሰናቸው፣ መፃዒ ዕድላቸው ምን ሊሆን እንደሚች የታወቀ ነገር እንደሌለ ተሰማ።ገለልተኛ ሥፍራ የሚገኘውና በብዙ ሺህዎች ለሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሥደተኞች መጠለያ የነበረው የኔጌቨ በረሃው ሆሎት ካምፕ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ፣ ኢየሩሳሌም የሚገኘው ካቢኔ ትናንት እሑድ በአንድ ድምፅ መወሰኑ ታውቋል።በዚሁ ውሳኔ መሠረት ማዕከሉ በመጪዎቹ ሦስት ወራት የሚዘጋ ሲሆን፣ ፍልሰተኞች ለጊዜው ያላቸው አማራጭ ወይ እሥር ቤት መግባት፣ አልያም መጠለያውን ለቆ ከሀገሪቱ መውጣት ሆኗል።አብዛኛዎቹ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች፣ በጦርነት ከደቀቁት ኤሪትራና ሱዳን ሲሆኑ፣ በግብጹ ሲናይ በረሀ አቋርጠው ወደ እሥራኤል የገቡትም እአአ ከ2006 እስከ 2013 እንደሆነም ታውቋል።ፍልሰተኞቹ ራሳቸውን የሚገልጹት፣ የፖለቲካ ስደተኞች እንደሆኑና ከለላም እንደሚሹ ሲሆን፣ እሥራኤል ግን አብዛኛዎቹ የኤኮኖሚ ጥገኞችና ሰርጎ ገቦች አድርጋ ነው የምታያቸው።
0
21212dcdf1327feeafa3a9ed89fa7ac5
37fb827a7ad5dde0195f9f3c0b6412fc
ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ፡ የምድቡ መሪዎች በአሸናፊነታቸው ቀጥለዋል
ምድብ ሀባህርዳር ከተማ 1-2 ኢትዮጵየያ ውሃ ስፖርትኢትዮጵያ መድን 3-2 ሰበታ ከተማቡራዩ ከተማ 1-1 መቐለ ከተማወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 2-0 አአ ፖሊስአማራ ውሃ ስራ 1-1 ፋሲል ከተማወልድያ 1-0 ሱሉልታ ከተማሰሜንሸዋ ደብረብርሃን 2-1 ወሎ ኮምቦልቻ ምድብ ለሀላባ ከተማ 0-1 ሻሸመኔ ከተማአአ ዩኒቨርሲቲ 4-0 ፌዴራል ፖሊስአርሲ ነገሌ 3-5 ናሽናል ሴሜንትወራቤ ከተማ 2-1 ባቱ ከተማጅማ ከተማ 1-0 ነቀምት ከተማድሬዳዋ ፖሊስ 0-0 ጂንካ ከተማ
0
2c4d2b9f772eeb13807f4f70e41a0bd9
e1044bb4428a9fed92e3bac31d525346
ኪንግስሌይ ንዋንኮ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ…
11፡30 በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዳነ ግርማ የ27ኛ ደቂቃ ግብ የመጀመርያውን አጋማሽ 1-0 እየመራ አጠናቋል፡፡ ዩጋንዳዊው ብሪያን ኡሞኒ በጨዋታው የመጨረሻ ደቂቃ የቅዱስ ጊዮርጊስን መሪነት አስተማማኝ ያደረገች ግብ አስቆጥሮ ጨዋታው በቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ድሉን ተከትሎ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ16 ነጥብ ከአዳማ ከነማ በ3 ነጥቦች አንሶ ሁለተኛ ደረጃን ሲይዝ ደደቢት 3ኛ ደረጃውን ለሲዳማ ቡና አስረክቦ ወደ 4ና ደረጃ ወርዷል፡፡የ7ኛ ሳምንት ጨዋታ ውጤቶችሀዋሳ ከነማ 1-2 አዳማ ከነማቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ደደቢትሀዲያ ሆሳእና 5-1 ወላይታ ድቻአርባምንጭ ከነማ 2-0 ኢትዮጵያ ቡናሲዳማ ቡና 1-0 መከላከያድሬዳዋ ከነማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክዳሽን ቢራ ከ ኤሌክትሪክየሊጉ ውድድር በቻን ምክንያት ለመጪዎቹ 45 ቀናት የሚቋረጥ ሲሆን የ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የካቲት 5 ይደረጋሉ፡፡
0
b6935f93992aa6d66da3ed90dd0f0a83
e6091b5e40b3e3d599e5e5347735ac1b
"ዩናይትድ ስቴትስ በሦሪያ ላይ ጥቃት የምትከፍትበትን ቀን ፈፅሞ አልተናገርኩም" - ፕሬዚዳንት ትረምፕ
ቻይና እአአ በ2019 የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ለሚቀጥሉት 90 ቀናት በ$126 ቢሊዮን ዶላር ከዩናይትድ ስቴትስ በምትገዛቸው ተሽከርካሪዎችና መለዋወጫዎች ላይ ቀረጥ አቆማለሁ ብላለች።ሁለቱ የዓለማችን ኃያላን መንግሥታት መሪዎች፣ ፕሬዘዳንት ዢ ዪንፒንግ እና ዶናልድ ትረምፕ ከ10 ቀናት በፊት በመካከላቸው የተፈጠረውን የንግድ ንትርክ ለማቆም መስማማታቸው ይታወሳል።ሁለቱ መሪዎች ቀረጥ ለማንሳት የደረሱት ሥምምነት፣ ጥሪያቸውን ተግባራዊ ለማድረግ ተጨባጭ ዕርምጃ ነው ብላለች ቤጂንግ።ድርድሮች እየተካሄዱ ባሉበት ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ በቻይና ቁሳቁሶች ላይ ግብር ላለመጨመር መስማማቷን፣ ፕሬዘዳንት ትረምፕ ቀደም ሲል መግለፃቸው ይታወሳል።ቀረጦችን ለማንሳት በቻይናና ዩናይትድ ስቴትስ መካከል ያሉ ዕቅዶች ከወጡ ወዲህ የዓለም ገበያ ሲዋዥቅ ከርሟል።
0
29b4676179a6b662e0a5a3b330b43bf7
29b4676179a6b662e0a5a3b330b43bf7
135 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 135 ኢትዮጵየዊያን በዛሬው እለት ከሳኡዲ አረቢያ መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።ከሳዑዲ ተመላሽ ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፈያ ሲደርሱ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሀላፊዎች በቦታው ተገኘተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።የዛሬዎቹን ጨምሮ በሳምንቱ ውስጥ ከሳኡዲ አረቢያ ወደ አገራቸው የተመለሱ ዜጎቻችን ቁጥር 389መድረሱንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት መረጃ ያመለክታል።ባሳለፍነው ሀሙስ 118 ኢትየጵያዊን ከሳኡዲ አረቢያ መመለሳቸው የሚታወስ ሲሆን፥ በተመሳሳይ ባለፈው ማክሰኞም 136 ዜጎች ከሳኡዲ አረቢያ መመለሳቸው አይዘነጋም።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
c54e9589015544c7b1d263b991647d66
f531f6d0e940db47e0c1ec65384ffe83
“የወልድያ-ቆቦ-አላማጣ መንገድ አልተዘጋም::” ነዋሪዎች እና የሥራ ኃላፊዎች
የአማራ ክልል ምክር ቤት ትናንት የካቲት 10/ 2012 ዓ.ም አስቸኳይ ጉባዔውን ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በአስቸኳይ ጉባኤውም ነባር የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ወደ ፌዴራል መሄዳቸውን በምትካቸው ደግሞ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ ርእሰ መሥተዳድሩ ዕጩዎችን አቅርበው ምክር ቤቱ ሹመቱን እንዲያጸድቅላቸው አቅርበው ነበር፡፡ የምክር ቤት አባላቱ ‹‹ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዚህ ወቅት ከክልሉ መልቀቅ የለባቸውም፤ ክልሉ የተቀናጀ መሪ ያስፈልገዋል›› የሚሉ ሐሳቦችን አንስተው ነበር፡፡የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅትም የትናንት የምክር ቤቱን ውሎ አስመልክቶ ከነዋሪዎች ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡ የጎንደር ከተማ ነዋሪው አቶ ክፍሌ ገሰሰ ‹‹መንግሥት ስር ነቀል ለውጥ ማድረግ መቻል አለበት፤ ለውጡ ከታች እስከ ላይ መሆን አለበት፤ ሹም ሽር በማደረግ ብቻ ለውጥ አይመጣም›› ብለዋል፡፡ በክልሉ የልማት ጥያቄዎች አለመመለስ፣ የኑሮ ውድነት ከጊዜ ወደ ጊዜ ማሻቀብና የሠላም ሁኔታ አሳሳቢ መሆን ትኩረት ተሰጥቶ ሊሠራባቸው የሚገቡ ጉዳዮች እንደሆኑ አስተያዬት ሰጪው አስታውቀዋል፡፡
0
294b7592b980c6372b8c1aab6e971a2c
57efbf579cafbca19cb2f5f1a99fefc9
ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አባልነት በጋራ መውጣትን ህብረቱ ወሰነ
ባለፈው ሣምንት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከእሥር ተፈትተው የነበሩት አምስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ምሥክሮችን አስፈራርተዋል በሚል ፖሊስ ከስሷቸዋል፡፡ ፍርድ ቤት እያንዳንዳቸው በአምስት ሺህ ብር ዋስ ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ወስኗል፡፡አቃቤ ሕግ ግን ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብሏል፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
fdc3993cba672974a36bf952e305a3b9
d7740435c5aa5b598cf138b3c7f9ede3
ለአማራ ሕዝብ ሠላምና አንድነት ሁሉም የየድርሻውን እንዲወጣ የአዲስ ክፍለ ከተማ የአማራ ተወላጆች አሳሰቡ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 6/2011 ዓ.ም(አብመድ) የህልውና ፈተናዎችን ለማሸነፍና ቅጥ ያጣውን የሀገሪቱን ፖለቲካ ለመግራት የአማራ ሕዝብ በጠንካራ አንድነት ላይ እንዲቆም ተጠየቀ።የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው በቅርቡ ሥራ የጀመሩት አቶ ጌትነት ይርሳው ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የአማራ ሕዝብ በ2012 በአንድነት በመቆም ድህነትንና የህልውና ፈተናዎችን የሚወጣበት እንደሚሆን ተናግረዋል፡፡
0
9a5f90d4192e32cc5b50e316832b78fd
04720c08639ba1cb26012e40948552c9
ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከፈረንሳይ ከፍተኛ የቢዝነስ ልዑካን ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከቤልጅየም ንጉሥ ፊሊፕ ሌኦፖልድ ሉዊ ጋር በስልክ ተወያዩ።ፕሬዚዳንቷ ከንጉሱ ጋር ሁለቱ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር እያደረጉት ስለሚገኘው ጥረትን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።በውይይቱም ወረርሽኙ የሚሸነፈው ሀገራቱ በትብብር ሲቆሙ መሆኑን መሪዎቹ ገልፀዋል።
0
b1eef189445f74f1ab369ef5da07e482
41fa4069e3633354af906d01f383a4e7
ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ፈረሰኞቹ ለመልሱ ጨዋታ ነገ ወደ ኮንጎ ያቀናሉ
የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ቅዳሜ ግንቦት 5 እንደሚደረግ ካፍ ያወጣው መርሃ-ግብር ያስረዳል፡፡ በ27ኛ ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ወደ ጅማ አቅንቶ ጅማ አባ ቡናን የሚገጥሙት ፈረሰኞቹ ከጅማ መልስ ወደ አህጉሪቱ ታላቅ ውድድር ፊታቸውን የሚያዞሩ ይሆናል፡፡ በምድብ ሶስት ሌላ ጨዋታ ኤኤስ ቪታ ክለብ ወደ ቱኒዝ አቅንቶ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝን አርብ ግንቦት 4 ይገጥማል፡፡የምድቡ ሁለተኛ ጨዋታ በግንቦት ወር የሚካሄድ ሲሆን ፈረሰኞቹ በሜዳቸው ኤስፔራንስን ያስተናግዳሉ፡፡ ብራዚሎቹ ወደ ኮንጎ በማቅናት ቪታን የሚገጥሙበት ሎላኛው ጨዋታ ነው፡፡የምድብ ጨዋታዎች የሚከናወኑባቸው ጊዜያትየምድቡ መክፈቻ ጨዋታዎችአርብ ግንቦት 4/ 200915፡00 – ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ከ ኤኤስ ቪታ ክለብቅዳሜ ግንቦት 5/200915፡00 – ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስየምድቡ ሁለተኛ ጨዋታዎችማክሰኞ ግንቦት 15/ ረቡዕ ግንቦት 16/2009ኤኤስ ቪታ ክለብ ከ ማሜሎዲ ሰንዳውንስቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝምድቡ ሶስተኛ ጨዋታዎችከግንቦት 25-27/ 2009 ባሉት ቀናትቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኤኤስ ቪታ ክለብማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝምድቡ አራተኛ ጨዋታዎችሰኔ 13-14/2009ኤኤስ ቪታ ክለብ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ከ ማሜሎዲ ሰንዳውንስየምድቡ አምስተኛ ጨዋታዎችከሰኔ 25-27/2009 ባሉት ቀናትቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ማሜሎዲ ሰንዳውንስኤኤስ ቪታ ክለብ ከ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝየምድቡ ስድስተኛ ጨዋታዎችከሰኔ 30-ሐምሌ 2/2009 ባሉት ቀናትማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከ ኤኤስ ቪታ ክለብኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
0
44867d5126f5b0e4fc28b9759bc1ea98
95a1399bf51ab3ad71c469df730b8c83
​Meskrem Tadesse Named in CAF Symposium on Women’s Football Organizing Committee
The Ethiopian women national team have been pitted against Libya in African Women Cup of Nations qualifier first round doubleheader fixture which is slated between February 26 to March 6. The tournament will be held in 2018 in West African nation of Ghana. Lucys’ missed out on two successive African Women Cup of Nations editions in 2014 and 2016. In 2014, Ethiopia lost to Ghana in the qualifying round while senior women national side was knocked out from the tourney following a 2-1 aggregate loss to Algeria. For the 2018 edition, Ethiopia will be facing Libya in the first qualifying round. The winner takes on the winner of the Senegal and Algeria duel in the last qualifying round.Lucy, under the guidance of Coach Meseret Manni, participated in the CECAFA Women Championship which was held last year in Uganda. Since finishing third in the CECAFA Women Championship after hammering hosts Uganda 4-1, the team have not played any friendly and competitive games for the last one year.Top ranking African women national teams, AWCON champions Nigeria, Cameroon, Equatorial Guinea and South Africa will get first round byes.Full Draw
0
5173a9142e38267741430bc8d80a29f3
1fd69a57960ecaea9f2a042a11b940cc
የሩዋንዳ መንግሥት ቡሩንዲ ውስጥ ያለውን እንቅስቃሴ እያሰናከለ ነው ስትል አሜሪካ ወቀሰች
ቡሩንዲ ወደተስፋፋ ብጥብጥ አፋፍ ላይ ነች ሲሉ ኣንድ ከፍተኛ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለስልጣን ኣስጠነቀቁ። የጸጥታ ምክር ቤቱ አንድ ርምጃ እንዲወስድም ተማጽነዋል።የመንግሥታቱ ድርጅት ከፍተኛው የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ትናንት ሰኞ ማታ ለምክር ቤቱ ባሰሙት ንግግር ቡሩንዲ ውስጥ ጸረ መንግሥት የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ከጀመሩበት ካለፈው ሚያዝያ ወር ወዲህ ቢያንስ ሁለት መቶ ኣርባ ሰው መገደሉን ገልጸዋል። በእያንዳንዱ ሌሊት ኣስከሬኖች በየጎዳናው ኣስከሬኖች ተጥለው ማየት የተለመደ ሆኑዋል ሲሉ የተ መዱ ባለስልጣን ኣስረድተዋል።ዘኢድ ራዓድ ኣል ሁሴን በንግግራቸው ቡሩንዲ ውስጥ ለሚደርሰው ለኣብዛኛው ጥቃት ተጠያቂዎቹ ፖሊሶች የመንግሥት የደህንነት ኣባላት እና ኢምቦኔራኩሬ የሚባሉት የገዢው ፓርቲ ሚሊሺያዎች ናቸው ብለዋል። ማንነታቸው የማይታወቅ የመንግሥት ተቃዋሚዎችም ግድያ እንደሚፈጽሙ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነሩ ሳይገልጹ ኣላለፉም።አሁን በሀገሪቱ ያለው ቀውስ የብሄረሰብ ግጭት መልክ ሊይዝ እንደሚችል ኣስረድተው የጸጥታው ምክር ቤት ካሁን ቀደም የነበሩትን የመሰሉ ዘግናኝ ብጥብጦች እንዳይደገሙ ይከላከል ዘንድ ተማጽነዋል።እ ኤ አ በ2005 ዓመተ ምህረት ባበቃውና ለኣስራ ሁለት ዓመታት በተካሄደው የቡሩንዲ የርስ በርስ ብጥብጥ ወደሶስት መቶ ሺህ የሚገመት ህዝብ ተገድሎበታል። በኣጎራባች ሩዋንዳ በ1994 ዓመተ ምህረት በተካሄደው የዘር ማጥፋት ቢያንስ ስምንት መቶ ሺህ ህዝብ እንዳለቀ ኣይዘነጋም።የተ መ ዱ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር በተማጽኖኣቸው የጸጥታው ምክር ቤት ኣሁን በቡሩንዲ ያለውን ቀውስ ለማስቆም ጥቃት እንዲካሄድ የሚቀሰቅሱ ወይም የሚካፈሉ ወገኖች ላይ ማዕቀብ መጣል፡ በድርጅቱ ቻርተር መሰረት ጦርነትን የማስቆም ርምጃዎች እንዲወስድ የሚፈቅደውን ኣንቀጽ ስራ ላይ ማዋልን ጨምሮ የተለያዩ ኣማራጮችን እንዲጠቀም ኣሳስበዋል።የቡሩንዲ ፕሬዚደንት መሳሪያ ያላችሁ አስረክቡ ኣለዚያ በአገር ጠላትነት ትፈረጃላችሁ በማለት ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ተከትሎ ባለፈው ሳምንት በርካታ ሰዎች ከመኖሪያቸው ሸሽተዋል።የዩናይትድ ስቴትስ የኣፍሪካ ታላላቆቹ ሃይቆች አካባቢ ልዩ ልዑክ ቶማስ ፔሪዬሎ በቡሩንዲ የኣራት ቀናት ጉብኝት እያደረጉ ናቸው።ልዩ ልዑኩ ዛሬ ማክሰኞ ባወጡት መግለጫ ለሳምንት ያህል ከግራ ከቀኝ ሲወረወሩ የነበሩት ጠብ አጫሪ ንግግሮች በሳምንቱ መጨረሻ ጋብ ማለታቸው ኣበረታቶናል ብለዋል።
0
8c8f2b4e67f60ce32a21cc80eeca4145
bcb10aed2fad327306bd99d8a8dfb97d
የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በፎገራ ወረዳ በውኃ የተጥለቀለቁ አካባቢዎች ነዋሪዎችን ሁኔታ እየተመለከቱ ነው፡፡
በደቡብ ክልል ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ የደረሰው ጥቃት ሰለባ የሆኑ የወረዳው ነዋሪዎች፣ በማንነታቸው የተነሳ እየተጠቁ መሆናቸውን እና ከቤታቸው መፈናቀላቸውን ገልፀዋል።የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በደቡብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ ከኅብረተሰቡ ጋር ውይይት እያካሄዱ መሆኑን ተዘግዝቧል።የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በበኩላቸው በጉራ ፈርዳ ወረዳ የተፈፀመውን ጥቃት በተመለከተ ዛሬ በግል የፌስቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ጥቃቱ ማንነትን መሰረት ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
0
bb97467703cb85b7326110d7ceeec9f4
47c3e4743df87472b7ca9b37dea73bb3
“ሱዳን አይሞላም፤ በስራ ላይ አይውልም አለች ማለት የኢትዮጵያን ሳይሆን የራሷን ጥቅም ተጋፋች ማለት ነው”
አዲስ አበባ፡- ችግኝ መትከል ካለው ዘርፈ ብዙ ጥቅም አንፃር በአንድ ወቅት ዘመቻ ብቻ ሳይሆን ዘላቂና ባህላችን ልናደርገው ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የተለያዩ የማህበራት ተወካዮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ትናንት በሰሚት አካባቢ ችግኝ በተከሉበት ወቅት እንደተናገሩት የተፈጥሮ ሀብትን መንከባከብና ችግኝ መትከል ለሰዎች ህይወትና ለአካባቢ ጥበቃ ወሳኝ ጉዳይ በመሆኑ ባህል አድርገን ልናዳብረው ይገባል ብለዋል። የዘውዲቱ መሸሻ የህፃናት ማሳደጊያ ድርጅት ተወካይ ወጣት ሙሉቀን አማረ እንደተናገረው ችግኝ ተከላ ሂደቱ በሀገር ደረጃ መሆኑ ህብረተሰቡን ከማንቀሳቀስና አንድነትን ከማጠናከርም በላይ ችግኝ መትከል ዘላቂና ባህል ሆኖ እንዲቀጥል ያግዛል። እንደ ወጣት ሙሉቀን ገለፃ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ችግኝ መትከል እንደ ሀገር መለያችን እየሆነ መጥቷል። ይህን መለያችንን ለማሳደግና እውቅና እንዲያገኝ ለማድረግ ችግኝ ተከላን የሁል ጊዜ ስራችን ማድረግ አለብን። ሁሉም ሰው ለባህሉ የሚጨነቀውን ያክል ስለ ችግኝ ማሰብ አለበት።ተፈጥሮን ማልማትና መንከባከብ ባህላችን ካደረግን ወጣቱ ያለማንም አሳሳቢነት የችግኝ ጥቅምን ተረድቶ ይተክላል፤ ይንከባከባል ብሏል።ችግኝ ተክሎ አለመንከባከብ ትልቅ ኪሳራ ነው የሚለው ወጣቱ የተተከሉ ችግኞች አድገው ጥቅም እንዲሰጡ በየወቅቱ መንከባከብ አስፈላጊ መሆኑን አሳስቧል። በዚህ ወቅት አንድ በመሆን ችግኝ መትከል እንደ ሀገር እንድናስብ እንድንጠናከር ይረዳናል። በጋራ ችግኞችን በመትከል ታላቁን የህዳሴ ግድብን ከዳር ማድረስ እንዳለብንም አሳስቧል። ሌላዋ ወጣት ለመጀመሪያ ጊዜ ለችግኝ ተከላ መውጣቷን የተናገረችው ወጣት ሳሮን ወንድሙ በህብረት ችግኝ መትከል በጣም ደስ የሚልና መለመድ ያለበት ተግባር መሆኑን ተናግራለች። ችግኝ መትከል ማለት አዲስ ህይወት እንደማግኘት ነው የምትለው ወጣቷ ህብረተሰቡ ያለማንም አነሳሽነት አካባቢውን ማልማትና መንከባከብ አለበት ብላለች። ችግኝ መትከል የአየር ንብረትን ከመጠበቅ ባሻገር ለመዝናኛነት ያገለግላል። ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን መንከባከብ ቀጣይና ትልቁ ስራ ነው የምትለው ወጣት ሳሮን ሁሉም ሰው በየአካባቢው ችግኞችን መትከል ብቻ ሳይሆን መንከባከብ እንዳለበት ገልፃለች። አዲስ ዘመን ሰኔ 14/2012 ሞገስ ጸጋዬ
0
683e210c846adc960308220fd9924179
683e210c846adc960308220fd9924179
የከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የዝውውር መረጃዎች
የከፍተኛ ሊግ ግማሽ ዓመት የዝውውር መስኮት ላይ ክለቦች ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ። በምድብ ሀ የሚገኙ ክለቦች ያደረጓቸው የዝውውር እንቅስቃሴዎች በከፊል እነዚህን ይመስላሉ– ምድብ ሀ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ለገጣፎ ለገዳዲ የፊት መስመር ተጫዋች የሆነውና አምና በመቂ ከተማ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው በላይ ያዴሳን ከኢኮስኮ አስፈርሟል።– በዘንድሮ ውድድር ዓመት ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደገው አቃቂ ቃሊቲ በስብስብ ላይ ሁለት ተጫዋቾች ጨምሯል። ጌትነት ታፈሰ ከፌደራል ፖሊስ እና ዮናስ ባቤና ከአራዳ ክ/ከተማ የፈረሙ አዳዲስ ተጫዋቾች ናቸው። ዮናስ ባቤና በመጀመርያ የቡድኑ ጨዋታው ወልዲያ ላይ ጎል አስቆጥሮ ለቡድኑ አንድ ነጥብ ማስገኘትም ችሏል።– ወልዲያ የአጥቂ ስፍራውን ለማጠናከር ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። ወጣቱ አቤል ከበደ እና አንጋፋው አሸናፊ አደም የክለቡ አዳዲስ ፈራሚዎች ናቸው።– ሁለተኛውን ዙር ቡራዩን 2-0 በማሸነፍ የጀመረው ደሴ ከተማ አራት ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። በከፍተኛ ሊጉ የመጫወት ልምድ ያለው አጥቂው ሊቁ አልታዬን ከጅማ አባቡና፣ የቀድሞ የወልዲያ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች በድሩ ኑርሁሴን ከአዲስ አበባ ከተማ፣ በንግድ ባንክ እና ሙገር እና ሐረር ቢራ ተጫውቶ ያሳለፈው ተከላካዩ አቤል አበበ ከአዉስኮድ እንዲሁም አማካዩ ዓለማየሁ ማሞ ከደቡብ ፖሊስ ለክለቡ የፈረሙ ተጫዋቾች ናቸው። በድሩ ኑርሁሴን ቡድኑ ቡራዩን 2-0 ሲያሸንፍ ሁለቱንም ጎሎች ማስቆጠሩ ይታወሳል።– በሻምበል መላኩ የሚመራው ወሎ ኮምቦልቻ በግማሽ ዓመቱ ስድስት ተጫዋች ወደ ቡድኑ ሲቀላቀል ሁለት ታዳጊዎች ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል። ስለሺ ዘሪሁን (አክሱም ከተማ)፣ አቤል አስፋው (አውስኮድ)፣ አትክልት ንጉሴ (ደሴ ከተማ)፣ መሐመድ አብደላ (ደቡብ ፖሊስ) አዳዲሶቹ ፈራሚዎች ሲሆኑ ግሩም ሀጎስ እና ፋሲል አየለ ወደ ዋናው ቡድን ያደጉ ተጫዋቾች ናቸው።– አዲስ አዳጊው ገላን ከተማ ሰዒድ ሀሰንን ከአክሱም ከተማ ወደ ቡድኑ መቀላቀል ችሏል።
1
e215fa1e06eb861eb57f1d14bf14ac99
3dd17943d908cd85e378c037cbef8182
የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ
የሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” ምርጫ በአፍሪካና በዓረብ ምርጫ ጠበብት እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2020 ሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” በሚለው መርህ ምርጫ ለማካሄድ እንድትዘጋጅ ለመረዳት፣ የአፍሪካና የዓረብ ምርጫ ጠበብት በዚህ ሳምንት ኬንያ ውስጥ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡ሶማሊያ ከሁለት አሥርት ዓመታት በላይ ባለመግባባት ቀውስና በእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ ኖራ እአአ በ2004 ዓ.ም. ነው መረጋጋት የጀመረችው፡፡ በወቅቱ የሶማሊያ የሰላም ሁኔታ ሰለነበር አዲስ ፕሬዚዳንት ለመምረጥ የሽግግር መንግሥታቱ ምክር ቤት አባላት ናይሮቢ ነበር የተሰበሰቡት፡፡ ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሶማሊያ ሦስት ምርጫዎች አካሂዳለች፡፡ ሆኖም የሶማሊያ ሕዝብ ገና መሪዎቹን አልመረጠም፡፡እስካሁን ሀገሪቱ የጎሣ ሥራዕትዋን ነው - የተጠቀመችው፣ የጎሣ ሽማግሌዎችሕግ አውጭዎችን ይመርጣሉ፣ ሕግ አውጭዎቹ ደግሞ የአገሪቱን ፕሬዚዳንት ይመርጣሉ፡፡
0
a221a42f8f9bd8e561a4ee6f1791bc1e
a221a42f8f9bd8e561a4ee6f1791bc1e
በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የለውጥ ስራዎች ፍኖተ ካርታ ማሻሻያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የለውጥ ፍኖተ ካርታ ማሻሻያ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ተከትሎ በሀገሪቱ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን መተዳደሪያ ደንብና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ሊደረጉ በሚገባቸው ማሻሻያዎች ዙሪያ ምክክር እየተደረገ ይገኛል። ከዚህ ባለፈም የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የተጣለበትን ሃላፊነት በተገቢው ሁኔታ እንዲወጣ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ መሆኑን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ለአንድ ቀን የሚካሄደው ውይይት በሀገሪቱ በሚስተዋሉ የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ያስችላል ተብሎ ታምኖበታል። የውይይት መድረኩን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ከፍተኛ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በጋራ አዘጋጅተውታል። በመድረኩ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣ ከህዝብ ተወካች ምክር ቤት፣ ከፍርድ ቤቶች፣ ከእምባ ጠባቂ ተቋም፣ ከፖሊስ፣ ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከሃይማኖት መሪዎች፣ ከመገናኛ ብዙኃን እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
1
a5b744db46a3875311d76a99606ac924
ce3768ec8c5da1e41a73ace1f92f98d0
ዋልያዎቹ ብሊዳ ከተማ ገብተዋል
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለኢኳቶርያል ጊኒው የ2015 የአፍሪካ ዋንጫ 4ኛ ምድብ ማጣርያ ጨዋታ ትላንት ምሽት ወደ አልጄርያ ተጉዟል፡፡ ቡድኑ ማሊን ከሜዳው ውጪ አሸንፎ የማለፍ ተስፋውን ነፍስ የዘራበት ሲሆን ተጋጣሚው አልጄርያ ደግሞ ያደረገቻቸውን ጨዋታዎች በሙሉ አሸንፋ ከወዲሁ ለአፍሪካ ዋንጫው ማለፏን አረጋግጣለች፡፡ አሰልጣኝ ማርያኖ ባሬቶ 21 ተጫዋቾችን ለአልጄርያው ጨዋታ የመረጡ ሲሆን ጌታነህ ከበደ በጉዳት ፣ ሳላዲን ሰኢድ በጉዳት እንዲሁም አሚን አስካር የፊፋ ፕሮሰስ ባለመጠናቀቁ ከአልጄርያ ጋር ለሚደረገው ጨዋታ አይሰለፉም፡፡ ዋልያዎቹ ባለፈው እሁድ ከዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር ባደረጉት የዝግጅት ጨዋታ 3-0 መረታታቸው ይታወሳል፡፡
0
585d94d36c451a92930649ebb7cd4729
73371f658237800145dc6d8fc88c22ef
ኬንያ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫዋ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችን እንደምትጋብዝ አስታወቀች
ኬንያ በታንዛኒያ ድንበር በኩል የሚገቡ ሲሊንደር ጋዞች እንዳይገቡ ማገዷን አስታወቀች ።የታንዛኒያ መንግሥትም ውሳኔው ተገቢ ነው መሆኑን ገልጿል ። ኬንያና ታንዛንያ በደረሱት ስምምነት መሠረት ከሚገባው ህጋዊ የነዳጅ፣ ጋዝ ሽያጭና የታሸጉ ሲሊንደሮችን ጨምሮ የንግድ ልውውጥ ያደርጋሉ ።ኬንያ ከታንዛኒያ በሚገቡ የሲሊንደር ጋዞች እንዳይገቡ ውሳኔ ያስተላለፈችው በመስፈርቱ ልክ የሚሞሉ ባለመሆናቸውና ከጥራት ጋር ተያይዞ የሚነሳባቸው ቅሬታ በመኖሩ ነው ተብሏል ፡፡ኬንያ እኤአ ከ2015 ጀምሮ በተደጋጋሚ ለአምራቾቹ ማስጠንቀቂያ እንደሠጠች እና አንዳንዶቹንም በገበያዋ እንዳይሸጡ ብታርግድም፤ በህገወጥ መንገድ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ በመሆናቸው ልታስቆም አለመቻሏን ነው የምትገልፀው፡፡የአገሪቱ የኃይል እና ውሃ መሠረታዊ አገልግሎቶች ምዘና ባለስልጣን እነዚህ በህገ-ወጥ መንገድ የሚገቡና ደህንነታቸው ያልተረጋገጡ የሲሊንደር ጋዞች በዜጎች ላይ እና በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትሉ በመሆናቸው ነው እንዲታገዱ የሆኑት ብሏል፡፡ታንዛኒያም የኬንያን ውሳኔ ትክክል ነው ስትል፤ በተለዩ ተቋማት ላይ እርምጃ እንደምትወስድ ነው ያስታወቀችው፡፡ እንዲህ አይነቱ ተግባር ጉዳት የሚያስከትለው በኬንያ ላይ ብቻ ሳይሆን ለታንዛንያም የጎንዮሽ ጉዳት ይኖረዋል ነው ያሉት፡፡በዳሬሰላም በህገ-ወጥ መንገድ ይህን ስራ የሚያከናውኑ አካላት እንዳሉ የጠቀሰው የታንዛኒያ መንግስት ህገ-ወጦቹ አመራረት ላይም ጥንቃቄ ስለማያደርጉ ፍንዳታ ቢከሰት ብዙ ውድመት ያስከትላል ብሏል፡፡በኬንያ ውሳኔም ቢሆን ታንዛኒያ የምታጣው ገቢ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያሳድራል ነው የተባለው፡፡መንግስት የተፈጠረው ችግር በአጭር ጊዜ ውስጥ ይፈታል ተብሏል ሲል የታንዛኒው ዴይሊ ኒውስ ዘግቧል፡፡ኬንያ ከጠቅላላ ዓመታዊ ወጪዋ 5.6 በመቶ ያህሉን ለነዳጅ ኃይል ግዢ እንደምታውል የሀገሪቱ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ ያሳያል፡፡ ይህ ማለት ኬንያ ለነዳጅ በዓመት እስከ 350 ቢሊዮን ሺሊንግ ታወጣለች፡፡ ( ምንጭ: የታንዛኒያ ዳይሊ ሜል)
0
4a3eead248f8e8da67136bd6bb9cd04a
73f993627f004d7adb36e07d462aa583
ሐይደር ሸረፋ ፈረሰኞቹን ለመቀላቀል ተስማማ
ወልቂጤ ከተማ የአጥቂ መስመር ተሰላፊው አሜ መሐመድን ለማስፈረም ተስማምቷል።የቀድሞው የጅማ አባ ቡና እና ኢትዮጵያ ወጣት ቡድን አጥቂ አባ ቡናን ወደ ፕሪምየር ሊግ በማሳደጉ ወሳኝ ሚና የተጫወተ ሲሆን በሊጉ ያሳየውን ጥሩ እንቅስቃሴ ተከትሎ በ2009 ክረምት ነበር ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያመራው። በፈረሰኞቹ የተጠበቀውን ያህል የተሰላፊነት እድል ያላገኘው አሜ ውሉ መጠናቀቁን ተከትሎ ከቡድኑ ጋር በመለያየት ወልቂጤን ለመቀላቀል ተስማምቷል። ጫላ ተሺታን በማጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ይሸፍናል ተብሎም ይጠበቃል።ባለፈው የውድድር ዓመት ክስተት የነበረው ረመዳን የሱፍ ጨምሮ ስድስት ተጫዋቾች ለማስፈረም የተስማሙት ወልቂጤዎች ቀደም ብለው የበርካታ ነባር ተጫዋቾች ውልም ማራዘማቸው ይታወሳል።
0
65472a26c48bba6d3c8da832bb4acc61
d235d72684f22874c356d9626fdbd175
ወልቂጤ ሁለት ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ እየተወዳደረ የሚገኘው ጅማ አባ ቡና የቀድሞ አሰልጣኙን መልሶ ሲቀጥር ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።አሰልጣኝ አንተነህ አበራ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ቡድኑ ተቀላቅለዋል። በባለፈው ዓመት የአሰልጣኝ ግርማ ሐብተዮሐንስን ስንብት ተከትሎ አባቡናን በመረከብ በከፍተኛ ሊጉ እስከ መለያ ጨዋታው ማድረስ ቢችሉም በአወዛጋቢ ሁኔታ ከቡድኑ ከተለያዩ በኋላ በድጋሚ የአሰልጣኝ መኮንን ማሞ ስንብት ማግስት ወደ ጅማ አባቡና ተመልሰዋል።አሰልጣኝ አንተነህ በዘንድሮው የከፍተኛ ሊግ በምድብ ሐ በ13 ነጥቦች ዘጠነኛ ደረጃን በመያዝ የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቀው ጅማ አባ ቡናን ወደ ተፎካካሪነት የመመለስ ኃላፊነት ተጥሎባቸው።ጅማ አባ ቡና ከአሰልጣኝ በተጨማሪ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። ከደደቢት የለቀቀው የአጥቂ መስመር ተጫዋቹ ምስጋናው መኮንን በካርሎስ ዳምጠው ላይ ጥገኛ የሆነው የአጥቂ ክፍሉን እንደሚያጠናክር ሲጠበቅ በአማካይ ስፍራ ላይ ታከለ ታንቶን ከወልቂጤ ከተማ፣ ጅላሉ ከማልን ከአውስኮድ ማስፈረም ችለዋል። ከታዳጊ ቡድኑ ደግሞ አይመል ሸምሰዲን ኤና ተመስገን ድንቁን ወደ ዋናው ቡድን አሳድገዋል፡፡
0
d38930961276af8dc67da71fed288568
d38930961276af8dc67da71fed288568
“‘እኔ ስበላ እናንተ ቆማችሁ መብራት አብሩ’ የሚለው ዘመኑን የማይመጥን አስተሳሰብ ተቀባይነት የለውም፡፡” ጡረታቸውን በየወሩ ለሕዳሴ ግድብ የሚደግፉት አቶ ፈንታ መሥተሳህል
አቶ ፈንታ መሥተሳህል በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳድር ነዋሪ ናቸው። አቶ ፈንታ የሚያገኙትን የጡረታ ገንዘብ ለታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ቦንድ በመግዛት እንደሚያውሉ አብመድ መዘገቡ ይታወቃል፡፡ አቶ ፈንታ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ሠራተኛ በነበሩበት ወቅት ወደ ወለጋና አዲስ አበባ ለመጓዝ ዓባይን አቋርጠው ሲመላለሱ ይቆጩ እንደነበር ያስታውሳሉ።
1
4d141224e66505ef660878c444913119
a8833eb71cc6878e6423479811bfec86
ኮሮናን በቤት ተወስኖ በመቆየት
የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሳዑዲ ተወልጅ ጋዜጠኛ ዣማል ኻሾግዢ አገዳደልን አስመልክቶ ከሚመረምረው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፍርድ ጠቢብ ጋር ዛሬ ተገናኝተው ተነጋገረዋል። ቱርክ ዓለምቀፍ ምርመራ እንዲካሄድበት እየጠየቀች ነው።የመንግሥታቱ ድርጅት ልዩ መርማሪ አጀንስ ካላማንደር እስከ ቅዳሜ ድረስ ቱርክ በመቆየት የኢስታምቡል ዋና ዐቃቤ ህግ ከሚገኑባቸው ባለሥልጣኖች ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ።አጀንስ ካላማንደር ቱርክ ካሉት የሳዑዲ አረብያ አምባሳደር ጋር ለመነጋገርና ምርመራውን ለማካሄድ ሳዑዲ አረብያም ጭምር ለመሄድ ላቀረቡት ጥያቄ የሳዑዲ አረብያ ባለሥልጣኖች ምላሽ ሰጥተው እንዳሆነ ማራጋገጫ አልሰጡም።
0
cb391ca9607b4ad12039fe2ad2b9b569
c2efaeacb2ac5f424946360bea7467b1
ተመራማሪ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ዶ/ ቦጋለች ገብሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የቀድሞ የዝምባብዌ ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ በ95 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ለሶስት አስር አመታት ዝምባቢዌን የመሩት ሙጋቤ፣ በፈረንጆቹ ህዳር 2017 በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ነው ከስልጣናቸው የተነሱት፡፡ሙጋቤ በሕመም ላይ ቆይተው ማረፋቸውንም ቤተሰቦቻቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል፡፡የዝምባብዌ የትምህርት ሚኒስትር ፋድዛይ ማሂር እረፍታቸውን አስመልክቶ በትዊተር ገጻቸው በኩል የነፍስ ይማር መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ (ምንጭ፡-ቢቢሲ)
0
e716370cd4f0e3fb2e47e02624a6328d
3677151e1d30f2dd2fd976c0cc08eda2
ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ክስ ተመሰረተባቸው
የደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በማገት የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች የሽብር ክስ ተመሰረተባቸው የደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በማገት የተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች የሽብር ክስ እንደተመሰረተባቸው ኢቢሲ ዘግቧል፡፡ ባለፈው ህዳር ወር ከደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወጥተው ወደ ቤተሰቦቻቸው እየሄዱ ሳሉ ነበር ታግተው እስካሁን ደብዛቸው የጠፋው፡፡ እንደዘገባው በማገት ወንጀል ተጠርጥረው በዛሬው እለት የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው ከሊፋ አብዱረሂማን በሚል የክስ መዝገብ ስር ያሉ17 ግለሰቦች ናቸው፡፡ክሳቸውም በፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት ዛሬ ተደምጧል ተብሏል፡፡መንግስት ለእገታው በኦሮሚያ ክልል እየተንቀሳቀሰ ነው የሚባለውን በጃል መሮ የሚመራውን ኦነግ ሽኔን ከሷል፡፡ በዛሬው እለት በቁጥጥር ስር ከዋሉት 9 ሰዎች ክሳቸው የተሰማው የ7ቱ ተጠርጣሪዎች ሲሆን ሌሎቹ 2ቱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ክሳቸውን አላዳመጡም፡፡ ቀሪዎቹ ተጠርጣሪዎች በመፈለግ ላይ ናቸው፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታገቱ ተማሪዎች በተመለከተ ከተወካዮች ምክርቤት አባል ለተነሳላቸው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ፣ መንግስት ተማሪዎቹን ለማግኘት የሚችለውን ሁሉ እያደረገ መሆኑንና የታጋች ተማሪዎቹ ዶክመንት መገኘቱን ገልጸው ነበር፡፡
0
6af8bbc7eac40ffbccf3ee75f357f02f
6af8bbc7eac40ffbccf3ee75f357f02f
ብሔራዊ ባንክ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች በሁከት ለሚወድሙ ንብረቶች የመድን ሽፋን እንዲሰጡ ሊያደርግ ነው
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአገሪቱ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ተቋማት በሁከት ምክንያት ለሚወድሙ ንብረቶች የመድን ዋስትና ሽፋን እንዲሰጡ ለማድረግ፣ በኢንሹራንስ ፖሊሲ ላይ ማሻሻያ ሊያደርግ ነው፡፡የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር አቶ ፍፁም አረጋ እንደገለጹት፣ ቀደም ባሉ ጊዜያት በሁከት ለሚወድሙ ንብረቶች የመድን ሽፋን አልነበረም፡፡ ይህንን ችግር ለመፍታት በእሳት አደጋ፣ በዝርፊያና በአመፅ ምክንያት ለሚወድሙና ለሚጠፉ ንብረቶች የመድን ሽፋን እንዲኖር ለማድረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢንሹራንስ ፖሊሲውን እንዲያሻሽል ይደረጋል ሲሉ አቶ ፍፁም ሐሙስ ኅዳር 1 ቀን 2009 ዓ.ም. ለጋዜጠኞች አስረድተዋል፡፡በተለይ በዝርፊያ የሚጠፉና በአመፅ የሚወድሙ ንብረቶች ባለፉት ዓመታት የመድን ሽፋን ሳይኖራቸው ቆይቷል፡፡ ነገር ግን ከ2008 ዓ.ም. መጀመርያ ጀምሮ በተለይ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የበርካታ ዜጎችና ኢንቨስተሮች ንብረት ላይ ውድመት ከተከሰተ በኋላ፣ ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ለመሰል አደጋዎች የመድን ሽፋን መስጠት እንዳለባቸው ታምኗል፡፡መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ግን በደርግ ዘመን ለተመሳሳይ አደጋዎች በወቅቱ ብቸኛ የነበረው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ሁለት ማዕቀፎች ነበሩት፡፡የመጀመርያው በወቅቱ ዋነኛው የጦርነት ቀጣና በነበረው በኤርትራ ራስ ገዝ ውስጥ ተልዕኮ ተሰጥቶ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ ሲቃጠል ካሳ ይከፈላል፡፡ የጠፋው ተሽከርካሪም እንዲተካ ይደረጋል፡፡ ሁለተኛው የመድን ሽፋን በሽፍታ ወይም በሽምቅ ውጊያ ለሚጠፋ ንብረት የሚከፈል ነው፡፡ነገር ግን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ መሰል ጥፋቶች ባለመከሰታቸው በአገሪቱም አንፃራዊ ሰላም በመስፈኑ፣ የመድን ሽፋኑ ተፍቋል፡፡ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ይህንን ሽፋን ከማቆሙም በተጨማሪ በኢሕአዴግ የሥልጣን ዘመን የተቋቋሙትም 16 የግል የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ይህንን የመድን ሽፋን አላካተቱም፡፡በዚህ ምክንያት ከ2008 ዓ.ም. ጀምሮ በተቀሰቀሰው አመፅ ለወደሙ ፋብሪካዎች፣ የአበባና አትክልት እርሻዎች መንግሥት ካሳ ለመክፈል ተገዷል፡፡መንግሥት በአሁኑ ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ኢንቨስትመንቶች የአንድ ዓመት የግብር ዕፎይታ በመስጠት፣ ማሽኖች ከቀረጥ ነፃ ከውጭ እንዲገቡ በማድረግ፣ የተጎዱ ማሽኖችን በመተካት ላይ እንደሚገኝ አቶ ፍፁም አስረድተዋል፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ በሚደረገው የኢንሹራንስ ፖሊሲ ማስተካከያ ላይ አስተያየታቸውን ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡
1