query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
f9cfbb1e47b1799524b740c70c6dda31
621c1a6a511854a30895eb0251f104ba
ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያጋር ያላትን ግንኙነት ማቋረጧን አስታወቀች
ሰሜን ኮሪያ ያላትን የኑክሌር ጦር መሣሪያ በሙሉ በአስቸኳይ ለማውደም ተዘጋጅታለች ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ተናገሩ።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ይህን አስተያየት ዛሬ የሰጡት፣ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ሲንጋፖር ውስጥ ተገናኝተው ከተወያዩ በኋላ ነው።ባልደረባችን ቢል ጌሎ እንደዘገበው ግን ፕሬዚዳንት ትረምፕ የሰጡት አስተያየት ሥምምነቱን አስመልክቶ በጽሑፍ ከቀረበውና ሁለቱ መሪዎች በጋራ ከፈረሙበት ሰነድ ጋር አይጣጣምም።
0
797d94806b693d6cb55966de0d54817d
797d94806b693d6cb55966de0d54817d
የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በከተማዋ ከሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂዷል፡፡በመቐለ ከተማ የሚገኙ የንግድ ማህበረሰብ አባላት በከተማዋ የተፈጠረውን ሰላማዊ እንቅስቃሴ በመጠቀም ወደ ስራቸው በሙሉ አቅም እንዲመለሱ ጥሪ ቀርቧል፡፡በውይይቱ ላይ የተሳተፉ ነጋዴዎች የንግድ ስራቸው ከባንክ ጋር የተሳሰረ በመሆኑ የባንክ አገልግሎት እንዲጀመርላቸው ጠይቀዋል፡፡በክልሉ ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ላይኛው እርከን ያለ የመንግስት መዋቅርም ፈጥኖ ወደ ስራ እንዲገባና ነጋዴዎቹ ወደ ንግድ ስራቸው በሙሉ አቅም ለመመለስ የከተማው ፖሊሶች በአፋጣኝ ስራ እንዲጀምሩም ጠይቀዋል፡፡በከተማዋ አሁን የሚታየውን የኑሮ ውድነት ችግርም መንግስት ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በመሆን ሊፈታው ይገባል ብለዋል።በተለይ መሰረታዊ ሸቀጦችን የሚያቀርቡ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ ከማድረግ እንዲቆጠቡም ተናግረዋል።የመቐለ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አታክልቲ ሃይለስላሴ፤ ውይይቱ ያስፈለገው በከተማው ነጋዴው ወደ ስራ እንዳይገባ ያጋጠሙትን ችግሮች በመረዳት እና በማቃለል ወደ ስራቸው እንዲገቡ ለማስቻል ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
1
9440e6eb00887b839ea04107d2cba832
9a8de5e17a6b59f03060136bb4ea7a93
የሊቢያ እሥር ቤቶች
የሊቢያ ሕዝብ፣ አምባገን መሪው የነበሩትን ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊን ከሥልጣን ለመገልበጥ አቅዶ፣ እአአ በየካቲትን 2011 ያቀጣጠለውን አብዮት ሰባተኛ ዓመት ነገ ሐሙስ እንደሚያስብ ተገለጠ።ይሁን እንጂ፣ ሀገሪቱ ውስጥ ዛሬም የተለያዩ ግጭቶችና አመፆች እየተካሄዱ ባሉበት ሁኔታ፣ ሊቢያውያን እስካሁንም አብዮታቸው ግቡን እንዳልመታውና ያለመውንም እንዳላሳካ ይናገራሉ።“የዘንድሮው ዓመታዊ መታሰቢያ ግን፣ ለአንዳንዶቹ ሊቢያውያን የበለጠ መራራና አሳዛኝ” እንደሆነ ተመራማሪዎች ይናገራሉ።በፍጥነት ወደተቀሩት የሊቢያ ግዛቶች የተዛመተውን የቤንጋዚውን አመፅ ከተከታተሉ ተመራማሪዎች አንዷ፤ሜሪ ፊተጀራልድ ናቸው።“ከፀረ-ጋዳፊ አብዮት ጋር በተያያዘ በርካታ እንቅስቃሴዎች ተካሂደዋል” የሚሉት እኒሁ ተንታኝ፣ “በተለይ ወጣቱ ትግሉን እስከ አውሮፓ አድርሶታል” ሲሉ ይገልፆታል።በዚያም ሆነ በዚህ ግን የሊቢያ አብዮት ዛሬ የሕዝቡን ጥያቄ እንዳልመለሰ ነው በብዙ ዜጎች የሚታመነው።
0
e67c3ceb4223ba904af4f88889343f06
3647d149eab8e5b0aa532065689475a7
በአርብቶ አደር ልማት ፕሮጀክቱ ከ 2 ነጥብ 9 ሚሊዮን በላይ አባውራዎችና እማውራዎች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፦በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት በስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡ፕሮጀክቱ የክልሉን ህብረተሰብ የልማት ፍላጎት ለማሳካት የሚያስችል መሆኑ ተገለጸ። የጋምቤላ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ጠቅሶ ኢዜአ እንደዘገበው ፣ በጋምቤላ ክልል ለስድስት ዓመታት በስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ የቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፣ በክልሉ ባለፉት ዓመታት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ስራዎች ቢከናወኑም የሚፈለገውን ያህል ባለመሆኑ የክልሉ ህዝብ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ይገኛል ብለዋል:: በሀገራችን ከተጀመረው አዲስ የለውጥ እንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ መንግስት የዜጎችን ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ሰፊ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በሰላም ሚኒስቴር የተቋቋመውና ጋምቤላን ጨምሮ 6 ክልሎችን ተጠቃሚ የሚያደርገውየቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ አንዱ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ በክልሉ ስምንት ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረገው ፕሮጀክት ምርታማነትን በማሳደግና የገበያ ትስስር ችግርን በመፍታት፣ የማህበረሰቡን የመሰረተ ልማት ችግሮችን መፍታትና ምርታማነትን ሊጨምሩ የሚችሉ ጥናቶችን በማካሄድ የማህበረሰቡን ኑሮ ማሻሻል ላይ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡ በመሆኑም ለፕሮጀክቱ ውጤታማነት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ አሳስበዋል:: የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው በበኩላቸው ፕሮጀክቱ 50 በመቶ ሴቶችና 20 በመቶ ወጣቶች ላይ የሚሰራ መሆኑን ጠቁመው ፣ በስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ በክልሉ የተጀመረውን ልማት በመደገፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አብራርተዋል፡፡ በሰላም ሚኒስቴር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የጋምቤላ ክልል አስተባባሪ ዶክተር ቢየል ቢቾክ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ፕሮጀክቱ ለስድስት ዓመታት በ450 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚካሄድ ነው ብለዋል:: አዲስ ዘመን ሰኔ 18/2012
0
50e5b9d485724b0b4560c64011455beb
7965aa0826c2b5344714fb1ed46c5f96
በሞቃዲሾ ቦምብ ፈንድቶ የሥምንት ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሐዋሳ ከተማ የድንጋይ ማውጫ ካባ ተደርምሶ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ።በከተማው ሐዌላ ቱላ ክፍለ ከተማ ሐዌላ ወንዶ ቀበሌ በደረሰው ናዳ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ፥ ሶስት ሰዎች ደግሞ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው የሀዋሳ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ኢዮብ አቤቶ ተናግረዋል።ተጎጂዎች ወደ ሆስፒታል ተወስደው የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑም ተጠቁሟል።በሰው ላይ ከደረሰው ጉዳት ባሻገርም በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ኮማንደር ኢዮብ ገልፀዋል።በታደሰ ሽፈራውትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
c2d92d52a3dc3783bb2c22134705cffd
c2d92d52a3dc3783bb2c22134705cffd
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአገር ውስጥ የበረራ አገልግሎቱን በ30 በመቶ አሳደገ
የስካይ ትራክ ባለ 4 ኮኮብ ደረጃ ባለቤት የሆነው ኢትዮጵያ አየር መንገደድ በኢትዮጵያ ውስጥ ወደ ተለያዩ አካባዎች የሚያደርገውን የበረራ አገልግሎት በ30 በመቶ ማሳደግ እንደቻለ አስታወቀ። አየር መንገዱ በአገር ውስጥ ያሉትን መዳረሻዎቹን በመጨመር፣ የበረራ ብዛቶቹን በማሳደግ እንዲሁም አየር ማረፊያዎቹንም በማዘመን የአገልግሎት አቅሙን ማሳደግ እንደቻለ ለአዲስ ማለዳ በላከው መግለጫ አስታውቋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ውስጥ 22 መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን በቀን 51 በረራዎችን እና በሳምንት ደግሞ ከ350 በላይ በረራዎችን ወደ እነዚሁ መዳረሻዎቹ እንደሚያደርግ በመግለጫው ተጠቅሷል። የአገልግሎት አሰጣጡን በይበልጥ እያጠናከረ የሚገኘው አየር መንገዱ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፈው የደንበኞች አገልግሎት በበጀት ዓመቱ 2ነጥብ8 ሚሊየን ለሚሆኑ የሀገር ውስጥ መንገደኞች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎትን ለመስጠት እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል።በአገር ውስጥ ባሉት መዳረሻቹ አገልግቶችን በመስጠት ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱን እና ትስስሩን ለማጎልበት እየሰራ እንደሚገኝ የሚገልጸው አየር መንገዱ በአፍሪካ በአገር ውስጥ በተመጣጣኝ ክፍያ አገልግት የሚሰጥ አየር መንገድ እንደሆነም በመግለጫው አውስቷል።
1
2ebe88d3eb1745948b33fbe10b02225a
d38bc8a71a4ed0e2f8a9fa52ca1f1dbb
በኢትዮጵያ ከተሞች የቤት ችግር ለመቅረፍ የመንግሥት አማራጮች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን አዋሳኝ ድንበር የተፈጠረውን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመቅረፍ የተጀመረውን ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡትመግለጫ፣ በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ተፈጥሮ የነበረው ችግር በአሁኑ ሰዓት ውጥረቱ ቢቀንስም፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን ለመፍታት ጥረቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። ከሱዳን እና ከኢትዮጵያ ግጭት ለማትረፍ የሚሠሩ ኃይሎች እጃቸውን ባስገቡበት በዚህ ግጭት የኢትዮጵያ መንግሥት እንደማይገባም ጠቅሰዋል። አንዳንድ የሱዳን መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በጉዳዩ ላይ አልተሳተፉም ማለት አይቻልም ብለዋል ቃል አቀባዩ በመግለጫቸው። አካባቢው እንዲተራመስ የሚፈልጉ አካላት እንዳሉ የተናገሩት ቃል አቀባዩ እነዚህ ሰዎች በሱዳን በኩል የጀመሩት ችግር ቢከሽፍባቸው በሌላ ቦታ ሊጀምሩ ይችላሉም ብለዋል። በመግለጫቸው በትግራይ ክልል ካለው ወቅታዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ የተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ይዘውት የነበረው አቋም ወደ ትክክለኛ መንገድ እየመጣ መሆኑንም ቃል አቀባዩ አስረድተዋል፡፡ ተቋማቱ ከዚህ ቀደም የነበራቸውን አቀቋም ቀይረዋል ያሉት አምባሳደር ዲና ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ጋር በተያያዘም ዜጎችን ወደ ሃገራቸው መመለስ መቻሉን አውስተዋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞም ከሳዑዲ ዓረቢያ 286 እንዲሁም ከሊባኖስ 42 ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋልም ነው ያሉት፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
31f6b0f2a766ddcbecf6cd5853081df9
451cd2165d21bbf9a817c2b3c9e44332
‹‹ሕጋዊ መሆን አለመሆኑን የማረጋገጥ ኃላፊነት የተማሪዎችና ተቋማት ነው፡፡›› የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጄንሲ
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት ከ2005 ዓ.ም. ጀምሮ በመደበኛው የቀን ፕሮግራም ብቻ እንዲሰጡ መመርያ ቢያስተላለፍም፣ በርካታ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት መመርያውን እየጣሱ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ በዚህም ምክንያት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡በኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ሞታ ሰኞ ግንቦት 27 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈርሞ የወጣ ደብዳቤ እንደሚያመለክተው፣ መመርያውን የጣሱ በርካታ የግል የጤና ትምህርት ተቋማት በማታ ክፍለ ጊዜ ተማሪዎችን መዝግበው አሁንም እያስተማሩ ናቸው፡፡ ከአንደኛ እስከ መጨረሻ ዓመት ድረስ ያሉ ተማሪዎች በትምህርት ተቋማቱ እየተማሩ እንደሆነም በደብዳቤው ተመልክቷል፡፡ ከዚህ ቀደም ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ከተቋማቱ ጋር ውይይት ከተደረገ በኋላ መመርያውን ለማስፈጸምና አሉ የተባሉትን ችግሮች ለመቅረፍ የወጡትን ዝርዝር ውሳኔዎችን ተቋማቱ እንዲያስፈጽሙ ታዘዋል፡፡ ተቋማቱ ከኤጀንሲው ጋር በመሆን ከ2007 ዓ.ም. እስከ 2010 ዓ.ም. በማታ፣ በቅዳሜና በእሑድ መርሐ ግብር ሥልጠና እየወሰዱ ያሉ ሠልጣኞች የሥልጠና ጥራቱ ተጠብቆ እንዲያጠናቅቁ ተገልጿል፡፡ የጤና ትምህርት ጥራት እንዳይጓደል ማታ፣ ቅዳሜና እሑድ የሚሰጡ ሥልጠናዎች በመደበኛ መርሐ ግብር ከሚሰጠው የሥልጠና ቆይታ አንፃር ተጨማሪ የሥልጠና ጊዜ ስለሚያስፈልግ፣ የንድፈ ሐሳብና የተግባር ልምምድ ላይ ጊዜ ተወስኗል፡፡ በዚህም መሠረት በማታ፣ በቅዳሜና በእሑድ መርሐ ግብር የሚማሩ የንድፈ ሐሳብና የተግባር ልምምዱን የአንደኛና የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች በአምስት ዓመት እንዲያጠናቅቁ፣ የሦስተኛ ዓመት ተማሪዎች ደግሞ ስድስት ወራት ጨምረው በአራት ዓመት ከስድስት ወራት እንዲያጠናቅቁ ተወስኗል፡፡ ተቋማቱም የሥልጠናውን ጥራት በበለጠ ለማረጋገጥ የቅድመ ኢንተርንሺፕ ፈተና በማዘጋጀት፣ ብቁ የሆኑትን ተማሪዎች ብቻ ለኢንተርንሺፕ እንዲልኩ ይደረጋል፡፡ በዚህ ውሳኔ መሠረት ኤጀንሲው ከላይ የተጠቀሱ ውሳኔዎች ተፈጻሚነትን ለማረጋገጥ ክትትል ያደርጋል፡፡ ማንኛውም የግል የጤና ትምህርት ተቋም ከ2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለማታ፣ ለቅዳሜና ለእሑድ መርሐ ግብር ተማሪዎችን እንዳይመዘግብ ትዕዛዝ ተላልፏል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአገሪቱ 32 የግል የጤና ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት አሉ፡፡ እነዚህ ተቋማት ምን ያህል ተማሪዎች እያስተማሩ እንደሚገኙ የሚያሳይ በግልጽ የተቀመጠ የመረጃ ቋት፣ ኤጀንሲው እስካሁን እንደሌለው የኤጀንሲው ባለሙያዎች ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
0
4ec6913b15c31e21aae77a6d7267bf16
d15cdd71d62c68c9351b82c4a196acdf
የአፋር ወጣቶች በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እንዲቆም ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰለጠናቸውን የክልል ልዩ ኃይል አባላት አስመረቀ። ኮሚሽኑ የልዩ ሃይል አባላቱን ለአራት ወራት ነው አሰልጥኖ ያስመረቃቸው። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል እንዳሻው ጣሰው ተገኝተዋል። ስልጠናው በክልሉ የሚካሄደውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ከማድረግ አንፃር ያለውን የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ ያለመ ነው ተብሏል። ከዚህ ባለፈም የክልሉንና የህዝቡን ፀጥታና ደህንነት በመጠበቅ በክልሉ ያለውን የህግ የበላይነት ለማጠናከር እንደሚያግዝ ከፌደራል ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
3278ae4b66613a25c8cfcca4e9d15d8c
52982bf61031fc99167cd0cc922669f5
የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮጀክት በ83 ከተሞች ሊተገበር ነው፡- ኢ/ር አይሻ መሐመድ
በየትኛውም ደረጃ ያለ ማንኛውም የመንግሥት አመራር ላይ ያለ ሰው ገለልተኛ መሆን እንዳለበት የተናገሩት ወ/ሮ አይሻ፤ "ይህን ደግሞ በሚያንፀባርቁት ሐሳብም በድርጊትም ማሳየት ይገባቸዋል።"ብለዋል።(የምሕንድስና ባለሞያዋ ወ/ሮ አይሻ መሐመድ ከአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጽዮን ግርማ ጋር ያደረጉትን ሰፋ ያለ ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። )
0
1beb2e99be457cf0fef821cda593a912
1beb2e99be457cf0fef821cda593a912
የበረራ አስተናጋጇን ገድላለች የተባለችው ተከሳሽ እንድትከላከል ብይን ተሰጠ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ የበረራ አስተናጋጅና ወደ ሌላ ሥራ ተሰማርታ የነበረችውን የስምንት ወር ነፍሰ ጡር በፍልጥ እንጨት ቀጥቅጣ ገድላለች የተባለችው የቤት ሠራተኛ፣ የቀረበባትን ክስ እንድትከላከል ብይን ተሰጠ፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በሰጠው ብይን እንደገለጸው፣ የበረራ አስተናጋጅ የነበረችው ወ/ሮ ሔዋን ሳህሌ በሠራተኛዋ ወ/ሪት ታደለች ድንቁ መጋቢት 28 ቀን 2009 ዓ.ም. በግምት ከምሽቱ 12፡30 ሰዓት መገደሏን ከከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ክስ ተረድቷል፡፡ የዓቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው፣ ሠራተኛዋ ሟች ‹‹ትቆጣጠረኛለች›› የሚል ቂም በመያዝ ጨካኝነቷንና ነውረኛነቷን በሚያሳይ ሁኔታ በፍልጥ እንጨት ጭንቅላቷን ደጋግማ በመምታት ገድላታለች፡፡ ተጠርጣሪዋ ሕይወቷ ማለፉን ስታረጋግጥ አስከሬኗን በጓዳ በር ጎትታ በማውጣት በእሳት በማቃጠል በቀይ ማዳበሪያ ውስጥ ከትታ በግቢው ውስጥ በሚገኝ አትክልት ውስጥ በማስቀመጥ በቆርቆሮ ሸፍና እንደነበር በክሱ ተገልጿል፡፡ ተከሳሿ ወ/ሪት ታደለች የወንጀል ድርጊቱን ከፈጸመች በኋላ እጇን ለፖሊስ በመስጠቷ ድርጊቱን እንዴት እንደፈጸመች መርታ ማሳየቷም ተገልጿል፡፡ በሰጠችው የእምነት ቃል ከማረጋገጧም በተጨማሪ፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ባቀረበው የአስከሬን ምርመራ ውጤትና ባሰማቸው የሰዎች ምስክርነት ቃል ተከሳሽ ድርጊቱን ስለመፈጸሟ እንደ ክሱ ማስረዳት በመቻሉ፣ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 539(1) ሥር የተደነገገውን መተላለፏን የሚጠቁም በመሆኑ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 142(1) መሠረት እንድትከላከል በሙሉ ድምፅ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል፡፡ የመከላከያ ምስክር ለመስማትም ለግንቦት 13 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
1
f4e2fd8aec65c8bdf87ff957dcc06212
64d0d33e173fae1042d0cca57c428bd1
ጎንደር ላይ የጅምላ እሥራቶች እየተካሄዱ መሆኑ ተነግሯል
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ ልዑክ የጥምቀት በዓልን ለመታደም ጎንደር ከተማ ገባ፡፡ልዑኩ ጎንደር አፄ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በከተማው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ማስተዋል ስዩም እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ሉዑኩ የተመራው በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሰመረ ርእሶም ነው።በጎንደር ዛሬ የከተራ በዓል ነገ ደግሞ የጥምቀት በዓል በድምቀት ይከበራል።ለበዓሉ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እና የውጭ ሀገራት ጎንደር ከተማ በመግባት ላይ ይገኛሉ።ዛሬ ማለዳ ላይም ቁጥራቸው ከፍ ያለ የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች በበዓሉ ላይ ለመታደም ጎንደር ገብተዋል። በሶዶ ለማ
0
40ea7855463e95f1d284200cf345ca30
3c4fb942e05f95fd056a090dcc2bf813
ፕሪሚየር ሊግ ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዋንጫውን አንድ እጅ ጨብጧል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ጥሎ ማለፍ (ሊግ ዋንጫ) ዛሬ ፍጻሜውን ሲያገኝ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመለያ ሞቶች መከላከያን በማሸነፍ ቻምፒዮን ሆኗል፡፡ የውድድር ዘመኑንም በሁለትዮሽ አሸናፊነት አጠናቋል፡፡09:20 በተጀመረው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች በግማሽ ፍፃሜው የተጠቀሙበትን አሰላለፍ ቡድን ሙሉ ለሙሉ የተጠቀሙ ሲሆን የመጀመርያው አጋማሽ ፈጣን እንቅስቃሴ እና በርካታ የማስጠንቀቂያ ካርዶች የታዩበት ነበር፡፡በ14ኛው ደቂቃ ሳሙኤል ሳሊሶ ከቅጣት ምት በቀጥታ ግሩም ግብ አስቆጥሮ መከላከያን ቀዳሚ ማድረግ የቻለ ሲሆን ጦረኞቹ ተጨማሪ ግቦች ለማስቆጠር ያደረጉት ጥረት በግብ ጠባቂው ዘሪሁን ታደለ ከሽፈዋል፡፡የመከላከያ ፈጣን እንቅስቃሴ ለቅዱስ ጊዮርጊሶች ፈታኝ የነበረ ሲሆን ጥፋቶቸች በመስራት በርካታ የማስጠንቀቂያ ካርዶች እንዲመለከቱ አስገድዷቸዋል፡፡ከእረፍት መልስ የተሻለ እንቅስቃሴ ማድረግ የቻሉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በ57ኛው በፍጹም ቅጣት ምት ክልል ውስጥ ኳስ በእጅ በመነካቱ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት አዳነ ግርማ ወደ ግብነት ቀይሮ አቻ ሆነዋል፡፡ ከአቻነት ግቡ በኀላ አንድ ጊዜ ሞቅ አንድ ጊዜ ቀዝቀዝ እያለ ተመጣጣኝ እንቅስቃሴ አስተናግዶ ጨዋታው ከመጠናቀቁ በፊት የፕሪሚየር ሊጉ ኮከብ ተጫዋች አስቻለው ታመነ በ2ኛ ቢጫ ከሜዳ ተወግዷል፡፡ከሁለቱም ቡድኖች በኩል የመለያ ምቶች ላይ ለመጠቀም በሚመስል መልኩ የተጫዋች ለውጦች ተደርገው መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 1-1 ተጠናቋል፡፡በተሰጡት የመለያ ምቶች የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች በሙሉ ሲያስቆጥሩ ከመከላከያ ቴዎድሮስ ታፈሰ እና ቴዎድሮስ በቀለ የመቷቸው ኳሶችን ዘሪሁን ታደለ መልሷቸው የእለቱ ጀግና መሆን ችሏል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም በመለያ ምቶች 4-3 በማሸነፍ የዋንጫው ባለቤት ሆኗል፡፡በጨዋታው መጨረሻ ተቀይረው ከገቡት መካከል አበባው ቡታቆ እና በሃይሉ ግርማ ሲያስቆጥሩ ቴዎድሮስ ታፈሰ ስቷል፡፡ ግብ ጠባቂው ይድነቃቸው ኪዳኔ ደግሞ ምንም ኳስ ማዳን ሳይችል ቀርቷል፡፡ቅዱስ ጊዮርጊስ የጥሎ ማለፉን ቻምፒዮን መሆኑን ተከትሎ የውድድር ዘመኑን በሁለትዮሽ ዋንጫ ማጠናቀቅ የቻለ ሲሆን 2008 ከገባ በኀላ ደግሞ 3ኛ ዋንጫውን አንስቷል፡፡ከ2001 በኋላ የሁለትዮሽ ዋንጫ ማሳካት የቻለው ቅዱስ ጊዮርጊስ የጥሎ ማለፉን ዋንጫ ሲያነሳ በታሪክ ለ11ኛ ጊዜ ነው፡፡
0
fc574b1b34b8a4d9c706868aa6f67829
4bbcf96ddf82d4f5919d389ca4bc8e89
በደቡብ ኮሪያ ምርጫ የፕሬዚዳንት ሙንጄይ ኢን ፓርቲ ማሸነፉ ተነገረ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጫኔ ከበደ (ዶ/ር) መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ በቅርቡ ተደርጓል የተባለውን የፕሬዚዳንት ለውጥ አላውቅም ብሏል፡፡ ቦርዱ ይህን ያስታወቀው በሳምንቱ መጀመርያ ላይ ለፓርቲው አመራሮች በጻፈው ደብዳቤ መሆኑን፣ የቦርዱ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ተስፋዓለም ዓባይ ለሪፖርተር አስታውቀዋል፡፡በኢዴፓ አመራሮች መካከል ከገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ጋር እየተደረገ በሚገኘው ድርድር ላይ፣ አለመግባባቶች ተፈጥረው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡በዚህም መሠረት አቶ አዳነ ታደሰ የፓርቲው ፕሬዚዳንት እኔ ነኝ በማለት ለድርድሩ ዋና አደራዳሪና ለተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ደብዳቤ ቢጽፉም፣ ምርጫ ቦርድ ግን አቶ አዳነን በኢዴፓ ፕሬዚዳንትነት እንደማያውቃቸው አስታውቋል፡፡የኢዴፓን ፕሬዚዳንት የሚመርጠው የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት 25 አባላት ያሉት ሲሆን፣ አቶ አዳነ ፕሬዚዳንት ነኝ ብለው ሲነሱ የብሔራዊ ምክር ቤቱ ምልዓተ ጉባዔ ያልተሟላ በመሆኑ ቦርዱ ጥያቄያቸውን ውድቅ አድርጎታል ሲሉ አቶ ተስፋዓለም አስረድተዋል፡፡ ‹‹በአቶ አዳነ የሚመራው ቡድን 14 የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት የፈረሙበትን ደብዳቤ በማያያዝ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን ቢገልጽም፣ ቦርዱ ባደረገው ማጣራት ሁለት ሰዎች ከዚህ ውጪ እንደሆኑ ተደርሶበታል፡፡ በዚህም መሠረት አንደኛው የኦዲትና ኢንስፔክሽን ኮሚቴ አባል ሲሆን፣ አንደኛው ደግሞ ፓርቲው ከዚህ ቀደም ለቦርዱ ባስገባው የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ስም ዝርዝር ውስጥ የማይገኝ በመሆኑ ጥያቄያቸው ተቀባይነት አላገኝም፤›› ብለዋል፡፡‹‹ምልዓተ ጉባዔ ባልተሟላበት ሁኔታ የተመረጠ ፕሬዚዳንት በቦርዱ በኩል ተቀባይነት የለውም፡፡ ስለሆነም ምርጫ ቦርድ የኢዴፓ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን የሚያውቀው ጫኔ ከበደን (ዶ/ር) እንጂ አቶ አዳነ ታደሰን አይደለም፤›› በማለት አቶ ተስፋዓለም ገልጸዋል፡፡
0
a488feb8bf9a8ad93657d9040dfa2ffb
8e837349fe52f01aaccec53f759264c8
በቻምፒየንስ ሊጉ አር ቢ ሌፕዚግ የግማሽ ፍጻሜተፋላሚ መሆኑን አረጋገጠ
የ2010 የኢትዮጵያ ዋንጫ አንድ የሩብ ፍፃሜ፣ የግማሽ ፍፃሜ እና ፍፃሜ ጨዋታዎች በመጪው ዓመት መጀመርያ እንደሚካሄዱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አሳውቋል።በአንደኛ ዙር ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና እና በሩብ ፍፃሜው ጅማ አባጅፋር ከ ኤሌክትሪክ የሚያደርጉት ጨዋታ በፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች መሸጋሸግ ምክንያት ወደ ሐምሌ 12 ሲሸጋገሩ መከላከያ ከፋሲል ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ በተያዘለት እለት ሐምሌ 10 አዳማ ላይ ይከናወናል።ፌዴሬሽኑ እንደገለጸው ከላይ ከተጠቀሱት ጨዋታዎቸ ውጪ የሚደረጉት ማለትም ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ እና ሲዳማ አሸናፊ የሚያደርገው የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ፣ ሁለት የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች እና የፍፃሜው ጨዋታዎች በ2011 የሚካሄዱ ይሆናል። ለዘመናት የተዘነጋ ውድድር የሆነው የኢትዮጵያ ዋንጫ ወደ ቀጣይ የውድድር ዓመት ሲራዘም የአሁኑ የመጀመርያ አይደለም። በ2007 መጠናቀቅ ያልቻለው ውድድር በ2008 መጀመርያ መጠናቀቁም የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው።
0
501ae5bddc6ac85ab7e8a3309ef4a596
91e6e34b72e884645504609cd0cf7bae
የኢትዮጵያ ምርጫ ጉዳይ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአውሮፓ ሕብረት የውጪ ጉዳይ እና የደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ እና ከሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ቦሬል ጋር ዛሬ ማለዳ ተወያይተዋል። በውይይቱ ሃገራዊ ለውጡን ለማስቀጠል ያላቸውን ቁርጠኝነት ገልጸውላቸዋል፡ ህብረቱ ጅምሩን ሃገራዊ የለውጥ አጀንዳ እንደሚደግፍ የገለጹ ጆሴፍ ቦሬል በበኩላቸው መጪው ሃገራዊ ምርጫ ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲና መረጋጋት ወሳኝ መሆኑን በመጠቆም ህብረቱ የምርጫ ታዛቢዎችን እንደሚልክ ማስታወቃቸውን በግል ትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ በህብረቱ ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሊየን የተመራ የከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ትናንት በአፍሪካ-አውሮፓ ህብረት የኮሚሽን ለኮሚሽን ተቋማዊ የግንኙነት ጉባዔ ላይ መሳተፉ የሚታወስ ነው፡፡ በተያያዘ ዜና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የአሜሪካ መንግስት የልማት ተራድኦ ድርጅት (USAID) ለመጪው ምርጫ የሚደረገውን ድጋፍ አስመልቶ ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2012 ዓ.ም የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ በስምምነቱ መሰረትም USAID የ30 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር እገዛ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡
0
402c5da8a636e2bed5f6aaf0d5e3a6de
ae034a31116a9c82997afd35158d52e0
በሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ኢትዮጵያ ተጋጣሚዎቿን አውቃለች
በኤርትራ አዘጋጅነት በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በሚካሄደው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ላይ የምትሳተፈው ኢትዮጵያ ዋና አሰልጣኝ ሾማለች።አስራ አንድ የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች የሚሳተፉበት ከ15 ዓመት በታች ውድድር ከነሐሴ 9–26 (ውድድሩ የሚጀመርበት ቀን ሊቀየር ይችላል) በኤርትራ ይደረጋል። በምድብ ለ ከዩጋንዳ፣ ሩዋንዳ እና ደቡብ ሱዳን ጋር የተደለደለችው ኢትዮጵያ ከ15 ዓመት ቡድኗን በመያዝ በውድድሩ ላይ እንደምትሳተፍ ተረጋግጧል።የቴክኒክ ኮሚቴው ትናንት ባደረገው ስብሰባ የብሔራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ እና ረዳቶቹን መርጦ ሾማል። በዋና አሰልጣኝነት ያለፉትን ስድስት ዓመታት በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ የሴቶች ቡድን እና ዘንድሮ ከ17 ዓመት በታች የወንድ ቡድን ዋና አሰልጣኝ በማሰልጠን በርካታ ታዳጊዎችን በማውጣት ስኬታማ ቆይታ እያደረገ የሚገኘው አሰልጣኝ ሰለሞን መካ ሲመረጥ የእርሱ ረዳት እንዲሆን ደግሞ የጥሩነሽ ዲባባ ወጣቶች አካዳሚ ከ20 ዓመት በታች አሰልጣኝ ሰለሞን ገለታ እንዲሆን ተመርጧል።አሰልጣኝ ሰለሞን በቅርቡ ተጫዋቾችን በመምረጥ ዝግጅቱን የሚጀምር ይሆናል።
0
49160df88f5335e91c8111b8320dc142
a769b14afcf7d9591bf3107b71f31c8c
የጄኔራል ሰዓረ መኮንን እና የሜጄር ጄኔራል ገዛኢ አበራ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ
የቀድሞው የኢህዲሪ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረሥላሴ ወግደረስ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ከጳጉሜን 5 ቀን 1979 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 29 ቀን 1982 ዓ.ም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ያገለገሉ ናቸው።ፍቅረሥላሴ ወግደረስ የተወለዱት ሐምሌ 7 ቀን 1937 ዓ.ም በአዲስ አበባ በተለምዶ ቀጨኔ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ነው።በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች አገራቸውን ያገለገሉት ፍቅረሥላሴ የኢትዮጵያ ሰራተኞች ፓርቲ (ኢሰፓ) አደራጅ ኮሚቴ እና የደርግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ነበሩ።“እኛና አብዮቱ እና እኔና አብዮቱ” በሚል ርዕስ ሁለት መጽሐፍት ጽፈው ለአንባቢያን አድርሰዋል።ፍቅረሥላሴ ወግደረስ የሁለት ሴት እና የአንድ ወንድ ልጅ አባት እንደነበሩ የሕይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
0
e950ee301ffdc02150551e4d88932055
6f7ba2ea14e885b08c2b0d1248a2de5b
ዩናይትድ ስቴትስና ኢትዮጵያ አሸባሪዎችን በተመለከተ ሥምምነት ተፈራረሙ
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጉዳይ በቅርበት እየተከታተሉት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታን በተመለከተ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ ልዩነታቸውን ለማጥበብ ስለሄዱበት ርቀት የተናገሩት ዋና ፀሐፊው ሀገራቱ ቀሪ ጉዳዮቻቸውን በራሳቸው መፍታት እንዳለባቸውም አሳስበዋል፡፡ሀገራቱ የጀመሩትን ጥረት በመቀጠል ልዩነታቸውን በሰላማዊና ሁሉንም ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ መፍታት እንዳለባቸው ነው አንቶኒዮ ጉተሬዝ ያሳሰቡት፡፡ሦስቱ ሀገራት እ.አ.አ በ2015 የሕዳሴ ግድቡን በተመለከተ ያደረጉትን ሥምምነት መለስ ብለው እንዲያጤኑትም ዋና ፀሐፊው አስታውሰዋል፡፡ ሥምምነቱ በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ትብብር እንደሚያስፈልግ፣ ዓለም ዓቀፍ የወሰን ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀምን የተመለከቱ መርሆዎችን ማክበር እንደሚገባ፣ ሦስቱ ሀገራት በግድቡ ግንባታ ላይ መተማመን መፍጠር እንደሚገባቸው የሚያትቱ ዐበይት ነጥቦችን የያዘ እንደነበርም ነው የተመድ ዋና ፀሐፊው ያስታወሱት፡፡ እነዚህን መርሆዎች መሠረት በማድረግ ወደተሻለ መግባባትና ሥምምነት መድረስም ተገቢ አማራጭ እንደሆነ ዋና ፀሐፊው ሐሳብ ሰጥተዋል፡፡ምንጭ፡- የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት
0
1b47672e3467571996ef3f1fa7587de9
41fa4069e3633354af906d01f383a4e7
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ለምን …?
የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ቅዳሜ ግንቦት 5 እንደሚደረግ ካፍ ያወጣው መርሃ-ግብር ያስረዳል፡፡ በ27ኛ ሳምንት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ወደ ጅማ አቅንቶ ጅማ አባ ቡናን የሚገጥሙት ፈረሰኞቹ ከጅማ መልስ ወደ አህጉሪቱ ታላቅ ውድድር ፊታቸውን የሚያዞሩ ይሆናል፡፡ በምድብ ሶስት ሌላ ጨዋታ ኤኤስ ቪታ ክለብ ወደ ቱኒዝ አቅንቶ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝን አርብ ግንቦት 4 ይገጥማል፡፡የምድቡ ሁለተኛ ጨዋታ በግንቦት ወር የሚካሄድ ሲሆን ፈረሰኞቹ በሜዳቸው ኤስፔራንስን ያስተናግዳሉ፡፡ ብራዚሎቹ ወደ ኮንጎ በማቅናት ቪታን የሚገጥሙበት ሎላኛው ጨዋታ ነው፡፡የምድብ ጨዋታዎች የሚከናወኑባቸው ጊዜያትየምድቡ መክፈቻ ጨዋታዎችአርብ ግንቦት 4/ 200915፡00 – ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ከ ኤኤስ ቪታ ክለብቅዳሜ ግንቦት 5/200915፡00 – ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስየምድቡ ሁለተኛ ጨዋታዎችማክሰኞ ግንቦት 15/ ረቡዕ ግንቦት 16/2009ኤኤስ ቪታ ክለብ ከ ማሜሎዲ ሰንዳውንስቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝምድቡ ሶስተኛ ጨዋታዎችከግንቦት 25-27/ 2009 ባሉት ቀናትቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኤኤስ ቪታ ክለብማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝምድቡ አራተኛ ጨዋታዎችሰኔ 13-14/2009ኤኤስ ቪታ ክለብ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ከ ማሜሎዲ ሰንዳውንስየምድቡ አምስተኛ ጨዋታዎችከሰኔ 25-27/2009 ባሉት ቀናትቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ማሜሎዲ ሰንዳውንስኤኤስ ቪታ ክለብ ከ ኤስፔራንስ ደ ቱኒዝየምድቡ ስድስተኛ ጨዋታዎችከሰኔ 30-ሐምሌ 2/2009 ባሉት ቀናትማሜሎዲ ሰንዳውንስ ከ ኤኤስ ቪታ ክለብኤስፔራንስ ደ ቱኒዝ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
0
ddaa4013faec1d989c61226510410105
9a6cfcefed02cc47114144952fc9dca5
ጅቡቲ ኤርትራን ከሰሰች
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ስታንዳርድ ጌጅ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር ዋና የደህንነት ባለሞያ ኢ/ር ጥበቡ ተረፈ እንደገለፁት የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት በጥገና እና በካሣ ከ114 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ደርሶበታል።ተካሂዷል።በመሠረተ ልማት ላይ የሚፈጸም ስርቆት፣ ውድመት እና የባቡር አደጋዎች በውይይቱ እንደ ተግዳሮት ተነስተዋል።
0
1fae7512a2062c23a99b963f9641e0dd
b9fccf47823b5f34be58be1e28b1653a
በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በቻይና የሥራ ጉብኝት አደረገ
የልዑካን ቡድኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች እንዲሁም የኢትዮጵያና የኤርትራ ሕዝቦች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ወደ አዲስ አበባ የመጡት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግብዣ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው የሶስት ቀናት ቆይታ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ከሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩም ይጠበቃል።በፕሬዝዳንት ኢሳያስ የሚመራው የኤርትራው ልዑክ በአዲስ አበባ ከሚያደርገው ቆይታ በተጨማሪም የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ይጎበኛል፡፡በነገው ዕለትም በሚሊንየም አዳራሽ 25 ሺህ ህዝብ የሚገኝበት “የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ሰላም ማብሰሪያ” መድረክ ይካሄዳል፡፡የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እንዳሉት፣ በኢትዮጵያ ያለው የኤርትራ ኤምባሲ የማደስ ሥራው ተጠናቆ ይፋዊ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይከናወናል፡፡
0
b681105352676f16efc4c3ffe8b66db3
16d44a0d3655777c21d0865102133765
Tafese Tesfaye sends Adama Ketema Top
Bahirdar Ketema have been promoted to the Ethiopian Premier League for the first time in their history following a 2-1 win over Ethiopia Medhin in a game played out at Addis Ababa.The Waves of Tana, as they are nicknamed, won the promotion from Group A of the Ethiopian Higher League with three games to spare.Bahirdar Ketema only needed a single point off the tie but were on offensive from the onset. Muluken Tariku turned in from close range to hand the visitors the lead 22 minutes into the game. Nonetheless, the pressure couldn’t persist on as Medhin saw more possession.Following the resumption, the home side kept piling on the pressure and were rewarded with the leveler at the hour mark. Tamiru Balcha headed in a great delivery to equalize for Ethiopia Medhin. Bahirdar Ketema launched an all attack to take the lead. Girma Debessa rounded the keeper and slotted home to send the visitors to the premier league.Bahirdar Ketema collected 61 points, 10 points above second placed Shire Endaselassie, as they top Group A standing. They will be competing in the premier league for the first time in the club’s history.Following the relegation of Bahirdar University a decade ago from the Medroc Millennium League, the city of Bahirdar have not had a representative in the topflight.
0
5593e0641adfc437ef91975380076169
d946d56dad00e03da7154b1caaf956ce
ምርጫ 2013 ቁልፍ የሽግግር ምዕራፍ በሚል በጠ/ሚ ፅህፈት ቤት ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ወጣቶች ሊግ አዘጋጅነት በሀገር ደረጃ በከተሞች እየተካሄደ ያለው አንደኛው ዙር የምክንያታዊ ወጣቶች ውይይት መድረክ ዛሬ በአፋር ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው።በመድረኩ ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ምሁራን ወጣቶች እየተሳተፋበት ሲሆን የሀገረ መንግስት ግንባታና የወጣቱ ሚና በሚል ርዕስ የተሰናዳ ነው።የሀገረ መንግስት ግንባታ ምንነት፣የኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደትና ትምህርት የሚወሰድባቸው ጉዳዮች፣የሌሎች ሀገራት የሀገረ መንግስት ግንባታ ልምዶች፣የሀገረ መንግስት ግንባታን እውን ማድረግ ይቻል ዘንድ የወጣቱ ሚና የሚሉ ነጥቦች ይዳሰሱበታል።ሰላምና ብልጽግና የተረጋገጠባት፣ዜጎች በእኩልነት ተንቀሳቅሰውና ሰርተው ህይወታቸውን የሚመሩባትን ኢትዮጵያ ማጠናከር ይቻል ዘንድ ሀገረ መንግስቱ ሊቆምባቸው የሚገባው ምሰሶዎች እየተመከረበት ነው።በመድረኩ የክልሉ አመራር እና ሌሎች እውቅ የፖለቲካ ሰዎች መሳተፋቸውን ከብልጽግና ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
a77cb1719ea9f3d039c70f14f7dff46c
4c6b53a3181a9ef71e4e3934cb7ccaf5
ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ ግንቦት 28 ይካሄዳል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ማስፈጸሚያ የሚውል የ800 ሺህ ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች።የድጋፍ ስምምነቱን በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ተወካይ ቱርሃን ሳልህ ተፈራርመውታል።ድጋፉ የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ዴሞክራሲን ለማጠናከርና ቀጣዩን ምርጫ ግልጽና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ ለጀመረው ፕሮጀክት የሚውል ነው።ፕሮጀክቱ ቀጣዩ ምርጫ ሁሉን አሳታፊ፣ ግልጽ እና ተዓማኒ ለማድረግ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን አቅም ለማሳደግ ያለመ ነው።አምባሳደር ሄሌና ቀጣዩ ምርጫ ለኢትዮጵያ እጅግ ወሳኝ መሆኑን በፊርማ ስነ ስርዓቱ ወቅት ተናግረዋል።አያይዘውም ፊንላንድ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን ምርጫ ተዓማኒ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ የሚደረገውን ጥረት በማገዟ ደስተኛ መሆኗንም ገልጸዋል።መረጃው በአዲስ አበባ የፊንላንድ ኤምባሲ ነው፤
0
7cfb01306428db16ad3aba2e2b7acf62
1fca8245c26cd92d78668cc05e48ae0b
ሁለት የከፍተኛ ሊግ ክለቦች አሰልጣኝ ቀጥረዋል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2010 የውድድር ዘመን ከተጠናቀቀ አንድ ወር አስቆጥሯል። አመዛኞቹ ክለቦችም ከነሀሴ 13 ጀምሮ ለተጫዋቾቻው እረፍት የሰጡ ሲሆን በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ለቅድመ ውድድር ዝግጅት ራሳቸውን እያዘጋጁ ይገኛሉ። ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቦቹ በሰበሰበቻቸው መረጃዎች አብዛኛዎቹ ክለቦች የዝግጅት ከተሞቻቸውን፣ የመሰብሰቢያ ቀናት እና የዝግጅት መጀመርያ ቀናትን የወሰኑ ሲሆን ቀሪዎቹ ክለቦች እስከ ሳምንቱ መጨረሻ ድረስ የሚወስኑ ይሆናል።ክለቦቹ በቅድመ ውድድር ዝግጅታቸው እስከ 6 ሳምንታት የሚዘልቅ ሲሆን የከፍተኛ ሊግ ውድድር አለመጠናቀቅን ተከትሎ በሶስቱ አዳዲስ የፕሪምየር ሊግ ክለቦች ምክንያት ከ6 ሳምንትም ሊረዝም ይችላል።
0
d3e00990ad6daa237f798692574f6e9b
a925a52eb744a7c98ca54ee840f9eae9
የቀርከሃ ጠቀሜታን ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና ተጀመረ
በአዲስ አበባ ከተማ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆይ የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ ተጀመረ ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በከተማዋ ለቀጣይ አራት ወራት የሚቆየውን የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ መርሐግብርን አስጀምረዋል።በመርሐግብሩ ማስጀመሪያ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት አዲስ አበባ ከተማ የቱሪስት መዳረሻ እንድትሆን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን ለማሳደግ ውብ፣ ጽዱ እና ለኑሮ ምቹ መሆን ይኖርበታል ብለዋል።በቀጣይ አራት ወራት በሚቆየው የወጣቶች የአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ የበጎፍቃድ አገልግሎት ከ28ሺህ በላይ ሴቶች እና ወጣቶች በሣምንት ሁለት ቀናት እንደሚሳተፉ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል።አዲስ አበባ ከተማ የአፍሪካ መዲናነቷን፣ የቱሪዝም እና የዲፕሎማቲክ ማዕከልነቷን ለማስጠበቅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ነዋሪዎች ጽዳቷን በመጠበቅ ድርሻቸውን እንዲወጡ ምክትል ከንቲባዋ ጥሪ አቅርበዋል።በአዲስ አበባ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን አስተባባሪነት በሁሉም ክፍለ ከተሞች ሴቶች፣ ወጣቶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በችግኝ እንክብካቤ በአረንጓዴ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራ የሚከናወን ይሆናል፡፡(በአካሉ ጴጥሮስ)
0
5254c3bac51a93af03804768665b1e6e
e2b101393548635867a7e8df9b81124c
በ7መቶ ፍልሰተኞች ሕይወት መጥፋት ተጠያቂው ቱኒዚያዊ መርከበኛ 18 ዓመት ተፈረደበት
– በአሁኑ ጊዜ ተመሳሳይ የሆኑ የምግብ አይነቶች መዘወተራቸው ለሰዎች ጤና ስጋት እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፈለቀ ወልደየስ ‹‹ብዝሃ ሕይወታችን ምግባችን፣ ጤናችን›› በሚል መሪ ቃል 18ኛው ዓለም አቀፍ የብዝሃ ሕይወት ቀን ትናንት በኢንስቲትዩቱ ሲከበር እንደገለጹት፤ የተለያዩ የምግብ አይነቶች እያሉ በአሁኑ ጊዜ ግን ተመሳሳይ የሆነ የምግብ አይነት ወደመጠቀም የማጋደል ሁኔታ በስፋት እየተስተዋለ ሲሆን፣ችግሩም ዓለም አቀፍ ነው፡፡ ተመሳሳይ ምግብ ማዘውተር በምግብ፣በብዝሃ ሕይወትና በጤና መካከል ያለውን ቁርኝት ያዛንፋል፡፡ የተወሰኑ የምግብ አይነቶች መመገብ ለስኳር በሽታ ከመጠን በላይ ለሆነ ውፍረትና ለሌሎችም ለጤና ችግር ያጋልጣል፡፡ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ትላልቅ ፋብሪካዎች ሳይቀሩ ተመሳሳይ የሆኑ የምግብ ምርቶችን ለዓለም ማቅረባቸው፣ ሰዎች ወደ አንድ አይነት ምግብ ማዘበላቸው እንዲሁም ከአርሶ አደሩ ማሳዎች እስከ 90 በመቶ የሰብል እህል በተሻሻሉ የአዝርዕት ዝርያዎች መተካታቸው እና እስከ 50 በመቶ የሚደርሱ ነባር እንስሳት ዝርያዎች ከምድረ ገጽ መጥፋት በምክንያትነት የሚጠቀሱ መሆናቸውን ዶክተር ፈለቀ ወልደየስ አብራርተዋል፡፡ ተመሳሳይ የሆኑ የምግብ አይነቶችን ማዘውተር በጎ ጅምር አለመሆኑን የጠቆሙት ዶክተር ፈለቀ፣የምግብ መሰረትን ማስፋት ተገቢ መሆኑ በምግብ ሳይንስ ባለሙያዎች፣ በዘርፉ ተቋማት እና ፖሊሲ አውጭዎችም የሚታመንበት እንደሆነ አመልክተዋል፡፡ በብዝሃ ሕይወት ላይ አትኩሮ በመስራት ከብዝሃ ሕይወት ምግብና ጤንነት መገኘት እንዳለበት፣ በአስፈላጊነቱ ላይ ምክክር ማድረግና ግንዛቤ መፍጠር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል፡፡አዲስ ዘመን ግንቦት 15/2011 በሙሐመድ ሁሴን
0
055898c4bc49336cfb14493d1f2668f2
beb0ae21c8e07e477576f642f17e3d3c
“ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ!” የተዘነጋበት ቦታ!
የወለጋና አምቦ ዩኒቨርሲቲዎች የኮቪድ-19 ወረርሽኝን አስቀድሞ ለመከላከል በከተማና ገጠር ግንዛቤ እየሰጡ መሆናቸውን ገለፁ።የኮሮናቫይረስን አስቀድሞ ለመከላከል መንግሥትና የተለያዩ ተቋማት ተሳትፎ እያደረጉ ቢሆንም ሰዎች አሁንም እየተራራቁ አይደለም ሲሉ የዩኒቨርሲቲዎቹ ፕሬዝዳንቶች ተናግረዋል።ሌሎችንም ቅድመ-ጥንቃቄዎች ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር ብዙ ሥራ የሚጠይቅ በመሆኑ ግንዛቤ የመስጥቱን ተግባር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል።
0
0fdd319218f4693813006cad2d876eed
a17fd19b157a8cf96565e5f0f95a386e
"ኡቡንቱ"
በኃይሉ አበራአዲስ አበባ፦ መገናኛ ብዙሃን በቅርበት አብረውት እንዲሠሩ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጥሪ አቀረበ። ተቋማቱ የሚያሰራጯቸው መረጃዎች ተአማኒነት በአግባቡ ሊፈተሸ እንደሚገባ አሳሰበ።የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ በሀገራችን በተለያዩ ጊዜያት በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ እየደረሰ ያለውን ውድመት አስመልክቶ ትናንት በፅሕፈትቤቱ በሰጠው መግለጫ፣ የአካዳሚ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ፅጌ ገብረማርያም እንዳስታወቁት፣ ሀገራችን ለዓለም የሚተርፍ ሀብት ባለቤት ብትሆንም በታሪካችን ሂደት ባስተናገድናቸው የእርስበርስ ጦርነቶችና ግጭቶች የተነሳ ሳንጠቀምበት ቀርተናል ብለዋል።አካዳሚው በተለያዩ ሙያዎች ከፍተኛ ልምድ ያካበቱ፤ ያካበቱትን እውቀትና ተሞክሮ መሰረት በማድረግ ለሀገርና ለህዝብ የሚጠቅሙ ምክረ ሃሳቦች ሊሰጡ የሚችሉ ምሁራን የሚገኙበት መሆኑን ጠቁመው፣ መገናኛ ብዙሃን ይህንን ሀገራዊ አቅም ለመጠቀም ከተቋሙ ጋር በቅርበት እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።ማንም ዜጋ የመኖር መብት ያለው ቢሆንም፣ በሀገራችን የመኖር መብት ጥያቄ ውስጥ እየገባ መሆኑን አመልክተዋል። ይህ መብት በማንም መወሰድ እንደሌለበትም አሳስበዋል።አካዳሚው በተለይም ከሁለት ዓመታት በፊት በሀገሪቱ ተከስተው የነበሩ አለመረጋጋቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የፖሊሲ ግብአቶች እና በመርህ ላይ የተመሰረቱ የተለያዩ ሃሳቦች ሲያቀርብ መቆየቱን አስታውሰዋል። አካዳሚው በመርህ ደረጃ ጥናትን መሰረት ያደረጉ መረጃዎችን ለሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት እየሰጠ እንደሚገኝ አመልክተዋል። የአካዳሚው የቦርድ አባል ዶክተር ፀደቀ አባተ በበኩላቸው፣ ከጥላቻ፣ ከግል ጥቅም እና የመሳሰሉ አፍራሽ ሁኔታዎችን ከማስወገድ አንጻር የመገናኛ ብዙሃን ሰፊ ሚና ሊጫወቱ ይገባል ብለዋል።በእለቱ በጽሑፍ በተነበበው የአካዳሚው የአቋም መግለጫ ፣ መንግሥት በሀገራችን የህግ የበላይነት ለማስፈን የሚወስደውን እርምጃ አካዳሚው እንደሚደግፍ ገልጸው ፣ እርምጃውም በሁሉም አካባቢ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ፤ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎችም ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲደረግላቸውም ጠይቀዋል።በሶሪያ እና በሊቢያ እና በየመን እንደታየው ሁሉ በሀገራችንም መሰል ቀውስ እንዳይፈጠር ዜጎች ልዩነቶቻቸውን በውይይት ብቻ እንዲፈቱም መልእክት አስተላፈዋል።አካዳሚው ከ177 በላይ አባላት ያሉት መሆኑም በወቅቱ ተገልጿል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 25/2013
0
42f645cd7d644c4f9fee32ee0e0de577
c3d243d012aac614b5c25d562e18971a
አምባሳደር ሽፈራው ተክለማሪያም ከደቡብ አፍሪካ የማምረቻው ዘርፍ ማህበር የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 02፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ክቡር ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር ትናንት ግንቦት 1 ቀን 2012 ዓም በጁባ ተገኝተው በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ።አቶ ገዱ ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የተላከ መልዕክትም ለፕሬዝዳንት ሳልቫኪር አድርሰዋል።በኢትዮጵያ የልኡካን ቡድን ውስጥ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴንን ጨምሮ በደቡብ ሱዳን የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉስልጣን አምባሳደር ተፈሪ ታደሰ ተካተዋል።በደቡብ ሱዳን ወገን የፕሬዚዳንቱ ጽ/ቤት ሃላፊ ሚኒስትር ማይክ አይ ዴንግን ጨምሮ የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር የሆኑት ክብርት ቢአትሪስ ክሃምሲ ዋኒ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣን ተገኝተዋል።
0
53b811a5ed5cecca82b3c47100708171
38d9783942dd351ac1a1b548f5e770c3
“ይህን ክፉ ጊዜ ለማለፍ የእኛ ጥንቃቄና መረዳዳት ያስፈልጋል”- ድምፃዊ ያሬድ ነጉ
አማራ ውሃ ስራን ለቆ ባለፈው ክረምት ዳሽንን የተቀላቀለው ያሬድ በአጭር ጊዜ በሊጉ ከሚገኙ ምርጥ ተከላካዮች አንዱ መሆን የቻለው ያሬድ ወደ ደደቢት ለማምራት ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም ሌላኛው የከተማው ቡድን ፋሲልን መቀላቀል ምርጫው አድርጓል፡፡ፋሲል ከተማ በዚህ ክረምት ከዳሽን ቢራ ያስፈረማቸው ተጫዋቾች 3 ደርሰዋል፡፡ አጥቂው ኤርሚያስ ኃይሉ እና የመስመር ተከላካዩ አምሳሉ ጥላሁን አሁን ደግሞ ያሬድ ባየህ ዳሽንን ለቀው ፋሲልን ተቀላቅለዋል፡፡ፋሲል ከተማ በዘንድሮ የውድድር አመት ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቅረብ የክለቡን ወሳኝ ተጨዋቾችን ውል በማደስ ላይ ይገኛል፡፡ ከነዚህም መካከል የአመቱ የከፍተኛ ሊግ ኮከብ ተጨዋች ሆኖ ያጠናቀቀው አብዱልራህማን ሙባረክ ውሉን ያደሰ ተጫዋች ሆኗል፡፡ከክለቡ ጋር በተያያዘ የዝውውር ዜና አምስት የውጭ ዜጋ ተጨዋቾችን በማምጣት የሙከራ ጊዜ ሰጥቶ ለማየት ለክለቦችና ተጨዋቾች ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን በቅርብ ቀናት መጥተው የተሳካ የሙከራ ጊዜ የሚያሳልፉትን ለማስቀረት እንቅስቃሴ መጀመሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡የከፍተኛ ሊጉ የምድብ እና አጠቃላይ አሸናፊ ለሆነው ፋሲል ከተማ የክልሉ መንግስት የገንዘብና ለተጨዋቾች ማመላለሻ ዘመናዊ አውቶቢስ በስጦታ ሲያበረክት በጎንደር ከተማ ከፍተኛ የሆነ አቀባበል ሊደረግለት እንደታሰበም ታውቋል፡፡ፋሲል ከተማ የአዲሱ የውድድር ዘመን ዝግጅቱን ከመስከረም 6 ቀን 2009 አንስቶ በቢሸፍቱ ከተማ ይጀምራል፡፡[socialpoll id=”2385802″][socialpoll id=”2385807″]
0
d90e6e2aa15b36cfcb83b9f446bcef6d
a19d069534fc2a4b17cf26e8ce480e76
የፋሲካ ገበያ በአዲስ አበባ
በአዲስ አበባ ከተማ በሸቀጣሸቀጦች ላይ የሚታየውን የዋጋ ንረትን በመቆጣጣር ረገድ መንግሥት ተገቢውን ሚና መጫወት እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ ።የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለዋልታ በሠጡት አስተያየት እንደገለጹት በተለያዩ ተጨባጭ ባልሆኑ ምክንያቶች በአዲስ አበባ ከተማ የሸቀጦች ዋጋ በነጋዴዎች አማካኝነት የሚንር በመሆኑ ህብረተሰቡ ለችግር እየተጋለጠ ነው ብለዋል ።ለዋልታ አስተያየቷን የሠጠችው ወይዘሪት ዘይነባ ጀባ እንዳለችው አገሪቱ የነጻ ገበያ ሥርዓትን የምትከተል ቢሆንም የትኛውም ነጋዴ በፈለገበት ጊዜና ያለ በቂ ምክንያት ዋጋ እንዳይጨምር መንግሥት ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ ይገባዋል ብላለች ።ወይዘሮ እርጎ እሸቱ በበኩላቸው እንደምሳሌ የበርበሬና የኮረሪማ ዋጋ ከሳምንት በፊት ከነበረው ዋጋ ከእጥፍ በላይ መጨመሩን ጠቁመው በአዲስ አበባ አግባብነት በሌለው መልኩ ዋጋ የሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ ጥብቀ እርምጃ ካልተወሰደ ችግሩ ያለንም መፍትሄ እንደሚቀጥል አመልክተዋል ።ሌላው የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆነው አቶ ክብረአብ ማሞ እንደሚናገረው መንገድ ዝግ ነው፣ ሸቀጦችን በውድ ነው ያመጣነው በሚሉ አግባብነት በሌላቸው ምክንያቶች የሸቀጦች ዋጋ እንዲጨምር ከተደረገ በኋላ መልሶ ዋጋው የማይወርድ በመሆኑ ነዋሪው አግባብ ለሌለው ወጪ እየተዳረገ ነው ብለዋል ።የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሮክቶሪየት ዳይሬክተር አቶ በላይነህ ወልደሰንበት ችግሩን በተመለከተ በሠጡት ምላሽ እንደገለጹት ባለፉት ስምንት ወራት በአዲስ አበባ ውስጥ ህገ ወጥ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉት ከ4ሺህ በላይ የሚሆኑ የንግድ ተቋማት እንዲታሸጉ መደረጉን ተናግረዋል።ንግድ ቢሮው በአዲስ አበባ ከተማ ያለአግባብ በሆነ መልኩ በተለያዩ ሸቀጦች ላይ ዋጋ በሚጨምሩ የንግድ ተቋማት እንደ የደረጃው ከማስጠንቀቂያ ጀምሮ የተለያዩ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን አስረድተዋል ።በአዲስ አበባ ከተማ ህገ ወጥ በሆነ መልኩ በሸቀጦች ላይ ዋጋ በሚጨምሩ ነጋዴዎችና ተቋማት ጥቆማ ለማድረግ ህብረተሰቡ የነጻ የስልክ መሥመር የሆነውን 8588 እንዲጠቀም ጥሪ አቅርበዋል ።
0
a551f75ecc2bf509f3fc5c3c7f8c55f6
13640345b6a36c83d5e8c1482548b81b
ኮቪድ-19ን በመከላከል ላይ ያተኮረ ንቅናቄ ከጥር 3 ጀምሮ ይካሄዳል
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ 10ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ከዛሬ ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ ይካሄዳል።በዛሬው እለት የሚጀምረው 10ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ እስከ መስከረም 21 2010 ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድም ድርጅቱ አስታውቋል።በድርጅታዊ ጉባዔው ላይ በሀገሪቱ ያለውን የለውጥ ጉዞ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያስችሉ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉበትም ደኢህዴን ገልጿል።እንዲሁም ሀገራዊ ለውጡን በብቃት እንዲሳካ ማድረግ፣ የንቅናቄው የቀደሙ ጉባኤዎች ውሳኔዎች አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥም የጉባዔው አጀንዳዎች ናቸው።ደኢህዴን ያስጠናቸው የለውጥ መሠረታዊ እቅዶች ላይ ምክክር የሚደረግ ሲሆን፥ በፖርቲ ግንባታ ጥናት ስር የአርማ የስያሜና የህገ ደንብ ጉዳዮች ላይ ጉባሄው ይወያያል ነው የተባለው።በተጨማሪም በድርጅታዊ ጉባዔው የንቅናቄውን ሊቀ መንበርና ምክትል ሊቀመንበር እንዲሁም የማእከላዊ ኮሚቴ እና የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫም ይካሄዳል።በ10ኛ ድርጅታዊ ጉባሄ ላይ ከ1 ሺህ በላይ ተሳታፊዎች የሚታደሙ ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ 800 በድምፅ እንደሚሳተፉም ተገልጿል።
0
3c6532f29375c8be713332069f805129
7be5bc9c0399ef0d66593e86179baeeb
የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አቋርጦት የነበረውን መደበኛ የህክምና አገልግሎት ሊጀመር ነው
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 12/2012 ዓ.ም (አብመድ) በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጥበብ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ጀምሯል፡፡በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኃላፊ የሺጌታ ገላው (ዶክተር) ለአብመድ እንዳሉት ጥበብ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቀን 96 ናሙናዎችን መርመር የሚያስችል ላቦራቶሪ ሥራ ጀምሯል፡፡ በሆስፒታሉ አንድ የመመርመሪያ ማሽን እንዳለና ወደፊት ተጨማሪ ለማምጣት እንቅስቃሴ እንደተጀመረም አስታውቀዋል፡፡በአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የላቦራቶሪ ዳይሬክተር ማንአምኖት አገኝ እንደተናገሩት የጥበበ ግዮን ስፔሻላዝድ ሆስፒታል ምርመራ መጀመሩን ተከትሎ በክልሉ ስድስተኛው የናሙና መመርመሪያ ሆኗል፡፡ የክልሉን የምርመራ አቅም ከፍ እንደሚያደርገውም ገልጸዋል፡፡ ዳይሬክተሩ ወልዲያ ላይ ምርመራ በቅርብ እንደሚጀመርም አስታውቀዋል፡፡ በቅርቡ በክልሉ በቀን እስከ 1 ሺህ 500 ናሙናዎችን ለመርመር እየተሠራ መሆኑን የተናገሩት አቶ ማንአምኖት “መተማ ላይ ለማስጀመር እንቅስቃሴ ተጀምሯል” ብለዋል፤ ነገር ግን ጊዜ ሊወስድ እንደሚችል አመላክተዋል፡፡
0
7abdcfc75b7eb31a340bd69d97ccf298
ae3285f84c16a5f055f4f2b014b7d512
የሰሜን ኮርያ የአጭር ርቀት ሚሳየሎች ሙከራ
ሰሜን ኮርያ አሁን ያስወነጨፈችው ሚሳኤል ለዓለም ስጋት የሚፈጥር ነው ተባለ ። የአሁኑ የፒዮንግያንግ ድርጊት ለአካባቢው አገራት ስጋት መሆኑም እየተነገረ ይገኛል፡፡ሰሜን ኮርያ ሰሜናዊውን የጃፓን ሰማይ ያቋረጠ ሚሳኤል ማስወንጨፏ በጎረቤቶቿ ላይ ከፍተኛ ስጋትን ሲያሳድር፥ ተንታኞች ድርጊቱን በተለያየ ማዕዘን እየተመለከቱት መሆኑን ሲ ኤን ኤን አስነብቧል፡፡የፒዮንግያንግ ድርጊት የኃያሏን አሜሪካ የልብ ትርታ ለማዳመጥ ሆን ተብሎ የተሴረ ነው ሲሉ የተደመጡም አሉ፡፡ይህ የዓለም ገበያ ላይ ምን ተጽእኖ ይኖረዋል ሲል ለሲ ኤን ኤን የሚጽፈው ጄትሮ ሙለን ይጠይቃል፡፡የአሜሪካ እና የጃፓን ወታደራዊ ወዳጅነት፤ የዋሽንግተን እና ቤጂንግ የንግድ ትስስር ለሰሜን ኮሪያ የማይዋጥ መንገድ ነው ሲሉ ተንታኞች ያስቀምጣሉ ይላል፡፡ከሚሳኤል ማስወንጨፉ በኋላ በአውሮፓ እና እስያ ገበያ ላይ ጥቁር ጥላ ያጠላው የገበያ ሁኔታ በደቡብ ኮሪያ 1 በመቶ ቅናሽ አሳየቷል፡፡በለንደንና ፓሪስ ተመሳሳይ ቅናሽ ሲያስመዘግብ በጃፓን እና አሜሪካ ደግሞ እለታዊ የግብይት መጠኑ ከ0 ነጥብ 5 እስከ 1 በመቶ የደረሰ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡አገራቱ የክንዳቸውን ጥንካሬ ለማሳየት በሚጓዙት ርቀት ልክ ምጣኔ ሀብታቸው መንኮታኮት ይገጥመዋል ይላሉ የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ፡፡ የኪም ሚሳኤል በተወነጨፈ ቁጥር በቃጣናው የሚገኙ ባለሃብቶችና ግዙፍ አምራቾች ስጋት ውሥጥ ናቸው ይላሉ፡፡በተለይ ለጃፓን እንዲህ አይነቱ የሰሜን ኮርያ ድርጊት የመጀመሪያዋ ባይሆንም በየጊዜው መደናገጧ ግን አይቀርም፡፡ ጠቅላይ ሚስትሯ ሺንዞ አቤ ድርጊቱ አገራቸው ላይ አይታው የማታውቀውን ስጋት የደቀነ ነው ብለዋል።በቅርብ ጊዜያት ውስጥ ፒዮንግያንግ ተደጋጋሚ የሚሳኤል ሙከራዎችን ያደረገች ሲሆን፥ አሁን የባለስቲክ ሚሳኤል ነው ተብሎ የታመነው ተወንጫፊም በጃፓን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ይኖረዋል ተብሏል።ይህም ኢኮኖሚያዊ ውጥረቱን እያጋጋለ ሀገራቱን ወደ ማይወጡት የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ሊከታቸው ይችላል ተብሏል፡፡
0
42cb6e04667938e26a3f238551403f38
746a1f00106c899ab1cee6a3d2d6b96f
የኢኮኖሚ ዕድገቱን ለመገምገም የሚያስችል ሙሉ መረጃ ለማጠናቀር እንዳልተቻለ ተጠቆመ
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል የሚገኘው የጅማ ዞን በአመት 45 ሺህ ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ እያቀረበ መሆኑ ተገለጸ ።በዞኑ ሰፊ የቡና እርሻ ያላቸው 25 አርሶ አደሮች በቀጥታ ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡበት እድል መመቻቸቱ ተገልጿል፡፡በግብርናው ዘርፍ ዋና የኢኮኖሚ ደጋፊ ለሆነው የቡና ምርት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጅማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱላኪም ሙሉ ተናግረዋል፡፡ ዞኑ ከ 365 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በቡና የተሸፈነ መሆኑን ያስረዱት አስተዳዳሪው፥ በ20 ወረዳዎች ውስጥ የሚለማው ቡና ከ60 እስከ 65 በመቶ የዞኑ የህብረተሰብ ክፍል የገቢ ምንጭ መሆን ችሏል፡፡በአንድ ሄክታር መሬት አሁን ከሚገኘው 22 ኩንታል ምርት በላይ መስጠት የሚያስችል ምርጥ ዘር እና በሽታን የሚቋቋሙ ችግኞችን ለአርሶ አደሩ ለማሰራጨት እንደታሰበ አቶ አብዱላኪም ለዋልታ ቴሌቪዥን ተናግረዋል፡፡በሀገር አቀፍ ደረጃ በቀጥታ ለውጭ ገበያ ቡናን ማቅረብ የሚችሉ 25 አርሶ አደሮች በዞኑ እንደሚገኙ አስረድተዋል፡፡እድሉ ለሌሎች አርሶ አደሮች መነሳሳት ከመፍጠሩ ባሻገር ለምርታማነቱም ትኩረት እንዲሰጠው ማስቻሉንና ዞኑ ያለውን ተፈጥራዊ እድል በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል ሰፊ ስራ እንደሚሰራ አቶ አብዱላኪም ተናግረዋል፡፡
0
6fd938a0699361b092e7aed3a8822b72
4716cb6bd3911ec638815bc8a1037488
በ100 ሺሕ ብር ዋስትና እንዲለቀቁ የተፈቀደላቸው አቶ ኢሳያስ ዳኘው ለተጨማሪ ክርክር ተቀጠሩ
ከታክስና ግብር ጋር በተገናኘ በሙስና ወንጀል ተከሰው ላለፉት አራት ዓመታት በእስር ላይ ሆነው ሲከራከሩ የነበሩት አቶ ታደለ ብርሃኑ፣ የካቲት 11 ለ12 ቀን 2010 ዓ.ም. አጥቢያ ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ፡፡ የ390 ሚሊዮን ብር ዋስትና የተፈቀደላቸው በጤና መታመማቸው ከታወቀ በኋላ ነው፡፡ ተከሳሹ በልብ ሕመም ሲሰቃዩ የነበረ መሆኑንና ከቅርብ ቀናት ወዲህ ደግሞ ልባቸው ደም መርጨት ማቆሙን በመግለጽ ዋስትና እንዲፈቀድላቸው፣ ቤተሰቦቻቸው ለፍርድ ቤት አቤቱታ ማቅረባቸው ታውቋል፡፡ከሳሽ የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን (አሁን ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ) የሰው ምስክሮቹንና የሰነድ ማስረጃዎቹን አሰምቶ ካጠናቀቀ በኋላ እንደ ክሱ ማስረዳት መቻሉን ገልጾ ፍርድ ቤቱ አቶ ብርሃኑ እንዲከላከሉ ብይን ሰጥቶ ነበር፡፡ በመሆኑም ተከሳሹ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን በማሰማት ላይ እያሉ ሕመሙ ስለጠናባቸው ቤተሰቦቻቸው በተደጋጋሚ አቤቱታ ማቅረባቸው ተጠቁሟል፡፡ ቤተሰቦቻቸው ለፍርድ ቤት ያቀረቡት አቤቱታ አቶ ታደለ በአገር ውስጥ የሕክምና ክትትል ያደረጉ ቢሆንም፣ ከአቅም በላይ በመሆኑና ወደ ውጭ አገር ሄደው አስቸኳይ ሕክምና ማግኘት እንዳለባቸው በሕክምና ቦርድ ከተወሰነ በኋላ መሆኑም ታውቋል፡፡ ፍርድ ቤቱ አቶ ታደለ ከተመሠረተባቸው ከባድ የሙስና ወንጀል አንፃር ውይይት ማድረግ እንዳለበት ገልጾ ከተወያየ በኋላ፣ የ390 ሚሊዮን ብር ዋስትና አስይዘው ከእስር እንዲፈቱ የካቲት 8 ቀን 2010 ዓ.ም. የፈቀደ ቢሆንም፣ አቶ ታደለ ግን ወደ ውጭ ሄደው ሕክምና ሳያገኙም ሕይወታቸው ማለፉ ተገልጿል፡፡ የአቶ ታደለ አስከሬን ወደ ትውልድ ቦታቸው ትግራይ ክልል አዲጉደም ወረዳ ማክሰኞ የካቲት 13 ቀን 2010 ዓ.ም. መሸኘቱንና የቀብር ሥርዓቱም ረቡዕ የካቲት 14 ቀን 2010 ዓ.ም. እንደሚፈጸም ታውቋል፡፡
0
94aeefaf3a6b7b17ea7a1c868f3e82af
94aeefaf3a6b7b17ea7a1c868f3e82af
በመቀሌ የ"ምድረ ገነት” ነዋሪዎች አማረሩ
መቀሌ ከተማ ውስጥ “ምድረ ገነት” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ “ሕገወጥ” ተብለው ከስምንት ዓመታት በፊት መኖሪያ ቤቶቻቸው የፈረሱባቸው ነዋሪዎች ለአቤቱታዎቻቸው መልስ የሚሰጣቸው አካል ማጣታቸውን በመግለፅ እያማረሩ ናቸው።​ለአቤቱታቸው ምላሽ ሳይሰጥ አካባቢው በዶዘር እየተጠረገ መሆኑ እንዳስከፋቸውም ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።አካባቢው በዶዘር እየተጠረገ ያለው “የፈረሱ ቤቶቻቸውን አሻራ ለማጥፋት” ነው ብለዋል አቤት ባዮቹ የመቀሌ ነዋሪዎች።“ቤቶቹ የፈረሱት ሕጋዊ የይዞታ ሰነድ ስለሌላቸው ነው” ያለው የመቀሌ ሐድነት ክፍለ-ከተማ በበኩሉ ቦታው እየተጠረገ ያለው በልማት ምክንያት ለሚፈናቀሉ የቤት ባለቤቶች ለመምራት መሆኑን አመልክቷል።
1
a3bed81ad636d0ae122592294b50c74d
175edcf023f9d3f491402505d181cbbf
ባለስልጣኑ ሁለት አዳዲስ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ስምምነት መፈራረሙን አስታወቀ
በመላ ሀገሪቱ ከ12 ሺህ በላይ ገጠር ቀበሌዎች በመንገድ መገናኘታቸውን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሰልጣን አስታወቀ ፡፡የሁሉ አቀፍ መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም ከመጀመሩ በፊት ክረምት ከበጋ የሚያገለግል ከዋና መንገድ ጋር የተገናኙ መንገዶች ቀበሌዎች ብዛት 6 ሺህ 222 ብቻ የነበሩ ሲሆን፤ አሁን ላይ ግን ቁጥሩ ከ12 ሺህ በላይ መድረሱን የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ ገልጸዋል ፡፡ባሁኑ ወቅት በፕሮግራሙ ያልተገናኙ 3ሺ 600 ቀበሌዎች መኖራቸውን ጠቁመው፤ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ሙሉ በሙሉ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋ|ል ፡፡ለዚህም በአንዳንድ ክልሎች ተጀመርው ያልተጠናቀቁ ስራው እንዲፋጠን ይደረጋል ብለዋል ፡፡በተጨማሪም የመንገድ ስራቸው ተጠናቀው ከፕሮግራሙ ዓቅም በላይ ሆነው የቆዩት ከ እስከ ሜተር ርዝመት ያላቸው ድልድየፖችን ዲዛይን ለማገባደድ ልዩ ድጋፍና ክትትትል እንደሚደረግም አመልክተዋል ፡፡ባለስልጣኑ የመንገድ ልማቱን ለማዘመንንና ለሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ በለውጥ ሰራዊ ግንባታ ጭምር የመልካም አሰተዳር ችግሮች ነቅሶ በማውጣት የድርጊት መርሃ ግብር በማዘጋጀት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡በዚሁም መሰረት ከመንገድ ግንባና ጥገና ፣ከወሰን ማስከበር፣ ከካሳ ክፍያ ለተሽከርካሪዎች ክብደት ሚዛን ቁጥጥር እና የመንገድ ደህንነት ከማስጠበቅ አኳያ የሚታዩ የአስራር ግድፈቶች ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን አብራርተዋል ፡፡እንደዚሁም የሚመለከተው የስራ ኃላፊነት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን በድርጊት መርሃ ግብሩ መካተቱን ጠቁመዋል ፡፡የመንገድ ተራቋጮችና አማካሪ ደርጅቶችን የአፈጻጸም ደረጃቸውን ለማወቅና ጠንካራውን ከደካማው ለመለየት አፈጻጸማቸውን ለመከታተልና ለማሻሻል እንዲረዳ የየወሩ የስራ ክንውናቸውን ወደ መረጃ ቋት እንዲገባ መደረጉን አስገንዝበዋል ፡፡
0
ab65dcbe63a63c19ebdee154f12771b2
184fbbfd586c1c33a93d3fab642e27bc
አባ ፍራንሲስ ባንግላዴሽ በተካሄደ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት ሥልጣነ ክህነት ሰጡ
ዕለቱን ምክንያት በማድረግ በአስመራ ስታድዩም በተካሄደ ሥነ ስርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ኤርትራ በረጅም ዓመታት የትጥቅ ትግል ነፃነቷን እንደተጎናፀፈች አስታውሰው በቅርቡ የተሳፈችበት የድንበር ጦርነት“የኤርትራን ነፃነት ላለመቀበል የተደረገ ደባ ውጤት” ነው ብለዋል፡፡ፕሬዚዳንቱ ሰለ ድንበር ጦርነት ሲያወሱ ኢትዮጵያን በስም አልጠቁሱም፡፡ ሆኖም በወራሪ የተያዘ ያሉ መሬት እንዲመለስ ጥሪ አድርገዋል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
dc4df7cd4494207adf8a0f73cd8f1cfb
9a633138b90ec167efd0864e04a8aa91
ባለፉት 24 ሰዓታት 552 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ15 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 552 የላብራቶሪ ምርመራ 145 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ይህንን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 5 ሺህ 570 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዛሬ ባወጡት ሪፖርት አመላክተዋል።ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 8 ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርምራ ሲሆን 2 ናሙናዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።ከዚህ ባለፈ 3 በህክምና ማዕከል ውስጥ በህክምና ላይ የነበሩ ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ በትናንትናው እለት በድምሩ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 94 መድረሱን ገልፀዋል።በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት 327 ሰዎች (317 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከአማራ ክልል፣ 1 ከትግራይ ክልል እና 1 ከኦሮሚያ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 015 ደርሷልም ብለዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
93938d8e757258bdcc08fe5dbce6f6f6
d91d972927189b80ef6d5d986afecebd
የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አብዛኞቹ ስፖርታዊ ውድድሮች እንዲቋረጡ ምክንያት ሆኗል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረሰን ስርጭት ለመግታት ለስድስት ወራት የሚቆየው ንቅናቄ ዛሬ ጀምሯል።ንቅናቄው በመዘናጋት ምክንያት ወደ ከፍተኛ ሀገራዊ አደጋ እየተሸጋገረ ያለውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት መግታትን አላማ ያደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከሚመረመሩ ዜጎች ውስጥ በኮቪድ 19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ በቫይረሱ ከተያዙት ውስጥ ደግሞ ለከፍተኛ ህመም የሚጋለጡት መጨመራቸው እና የመተላለፍ መጠኑ ከፍተኛ የሆነው የኮቪድ 19 ዝርያ ንቅናቄውን ለማስጀመር ምክንያት ናቸው ተብሏል።በመሆኑም የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በቀጣይ ስድስት ወራት የሚሰሩ ስራዎችም ይፋ ተደርገዋል።በዚህም የህዝቡን ንቃት የማሳደግ ስራ በልዩ ትኩረት ይሰራል ተብሏል።30 ሚሊየን ጭምብል አቅም ለሌላቸው ማከፋፈል፣ ጭምብል ላላደረገ ዜጋ አገልግሎት ያለመስጠት እና በተማሪዎች የሚከወን የቅስቀሳ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች ተጠቃሽ ናቸው።በተጨማሪም ኮቪድ 19 ለመከላከል የወጣውን መመሪያ 30 /2013 ተግባራዊ እንዲደረግ የክትትል እና የቁጥጥር ስራ ይሰራል ተብሏል።በብስራት መለሰከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
e108f4ee57b1cc26e9ad9649e65ebb80
a67cfa2deec69d80087a513ba31f99c9
ኦነግ መሪዎችና አባሎቼ እየታሠሩ ናቸው አለ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በሰላማዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ገብቶ መንቀሳቀስ የሚያስችለውን ስምምነት አድርጓል።መንግስት ሁሉም የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ አገር ውስጥ ገብተው በሰላም እንዲታገሉ የተጀመረውን እንቅስቃሴ ፍጻሜ ለማድረስ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል።በዚህም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሰላማዊ መንገድ ለመታገልና ያለውን ለውጥ ለማስቀጠል ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል፤ እየተመለሱም ነው።የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ትናንት በሰጡት መግለጫም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁና በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ የሚመራ የልኡካን ቡድን በኤርትራ በዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ለመወያየት ወደ አስመራ እንዳቀኑ መግለጻቸው ይታወሳል።ልዑካን ቡድኑም ከነጻነት ግንባሩ ጋር ለሁለት ቀናት ባደረጉት ውይይት ኦነግ በሰላማዊ መንገድ ከኢትዮጵያ መንግስት አንዲሁም ከኦሮሚያ መንግስት ጋር በኦሮሚያና ኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ እየተወያያ በሰላማዊ መንገድ አንደሚሰራ መወሰኑን ገልጸዋል።በውሳኔው መሰረትም በሶስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከስምምነት መድረሳቸውን ተናግረዋል።በዚህም ኦነግ ለበርካታ ዓመታት ሲያካሄድ የቆየውን የትጥቅ ትግል በማቆም በሀገሪቱ በተፈጠረው መልካም አጋጣሚ ትግሉን በሰላማዊ መንገድ ለመቀጠል ከስምምነት ተደርሷል።ስምምነት የተደረሰባቸውን ጉዳዮች ስራ ተግባራዊ ለማድረግና ዝርዝር ጉዳዮችን በተመለከተም ከሁለቱም የተውጣጡ አንድ ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደፊት አስፈላጊ የሆነ ውይይት እንደሚቀጥል መስማማታቸውንም ነው የጠቆሙት። (ኢዜአ)
0
4fab32a6357a13e1a3ed68b7d8fa476a
bb05d21b81fdc09654d206e141323daf
ለተሰንበት ግደይ የ5 ሺህ ሜትር ክብረወሰንን በማሻሻል አሸነፈች
የደቡብ ካስቴል ዋንጫ ዛሬ ሲጠናቀቅ ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን 3-1 በማሸነፍ ቻምፒየዮን ሆኗል፡፡ አዲስ ግደይ የጥምር ክብር ባለቤት ሲሆን ድሬዳዋ ከተማ ውድድሩን በ3ኝነት አጠናቋል፡፡07:00 ላይ ለ3ኛ ደረጃ በተደረገው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 2-1 በመርታት 3ኛ ደረጃ ይዞ አጠናቋል፡፡ፍቃዱ ወርቁ በ6ኛው እንዲሁም ቴዎድሮስ ሁሴን በ37ኛው ደቂቃ የድሬዳዋን ግቦች ሲያስቆጥሩ ሳሙኤል ሳኑሚ በ56ኛው ደቂቃ የቡናን ግብ አስቆጥሯል፡፡09:30 ላይ የተካሄደው የአርባምንጭ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ የሞቀ የደጋፊዎች ድባብ ፣ የአዲስ ግደይ አስደናቂ የአጨራረስ ብቃት እና ማራኪ ፉክክር ታይቶበት በሲዳማ ቡና 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ግብ በማስቆጠር ቅድሚያውን የያዙት አርባምንጭ ከተማዎች ሲሆኑ በ6ኛው ደቂቃ በክረምቱ ክለቡን የተቀላቀለው ወንድሜነህ ዘሪሁን አዞዎቹን ቀዳሚ አድርጓል፡፡ ሆኖም የአርባምንጭ መሪነት ከ1 ደቂቃ መዝለል አልቻለም፡፡ ከመሃል ሜዳ በረጅሙ የተላከለትን ኳስ አዲስ ግደይ በአግባቡ ተቆጣጥሮ በምርጥ አጨራረስ ሲዳማን አቻ ማድረግ ችሏል፡፡ከእረፍት መልስ የግብ እድል በመፍጠሩ ረገድ የተሻሉ የነበሩት ሲዳማዎች አዲስ ግደይ በ46ኛው እና 90ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ተጨማሪ ግቦች 3-1 ማሸነፍ ችለዋል፡፡ አዲስ በተለይም ሐት-ትሪክ የሰራበትን ግብ በአክሮባቲክ ምት ያስቆጠረበት መንገድ እጅግ አስደናቂ ነበር፡፡ በአጠቃላይ የአዲስ ግደይ የአጨራረስ ብቃት ፣ ፍጥነት እና ክህሎት የኢትዮጵያ ቀጣዩ ምርጥ ተጫዋች እንደሚሆን ያሳየ ነበር፡፡ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ በተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት ለውድድሩ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት እና ለተሳታፊ ክለቦች የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡የውድድሩ ኮከቦችኮከብ ተጫዋች – አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና)ኮከብ ግብ አስቆጣሪ – አዲስ ግደይ (4 ግቦች)ኮከብ አሰልጣኝ – አለማየሁ አባይነህ (ሲዳማ ቡና)ኮከብ ግብ ጠባቂ – ዮሀሃንስ በዛብህ (ኢትዮጵያ ቡና)ኮከብ ዋና ዳኛ – ፌዴራል አርቢቴር ብርሃኑኮከብ ረዳት ዳኛ – ኢንተርናሽናል አርቢቴር ወይንሸት አበራ
0
8490e5d1bda64485d2a8e367528a3ef6
c2bf7889a823357edd8b1fbdf0c877d1
ከፍተኛ ሊግ | ለገጣፎ ሰባት ተጨማሪ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት አስፈርሞ የነበረው ኢኮሥኮ ተጨማሪ አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡አሰልጣኝ ዳንኤል ገብረማርያምን በዋና አሰልጣኝነት የሾመው የምድብ ለ ተወዳዳሪዌ ኢኮሥኮ ከሳምንት በፊት በርካታ አዳዲስ እና ነባር ተጫዋቾችን ያስፈረመ ሲሆን አሁንም ተጨማሪ አራት ተጫዋቾች ከተለያዩ ክለቦች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ የራስወርቅ ተረፈ (ግብ ጠባቂ ከአክሱም)፣ ይገርማል መኳንንት (ግብ ጠባቂ ከአውስኮድ)፣ መላኩ ተፈራ (ተከላካይ ከአውስኮድ) እና ፍፁም ግርማ (አማካይ ከወልቂጤ) አዲሶቹ ፈራሚዎች ናቸው፡፡© ሶከር ኢትዮጵያ
0
49c27674ed91808e27a4d8b33bae7a2c
7438022e5b37eeff57acf05a6c413a05
በቀድሞ የኦሮሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት ላይ እስራት ተፈረደ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 30 አመታት አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኤምባሲ ተጠልለው በነበሩት የደርግ ባለስልጣናት ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተሻሻለ፡፡ ማሻሻያውንም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በፊርማቸው አጽድቀዋል፡፡ማሻሻያው የጸደቀላቸው ለሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄኔራል አዲስ ተድላ ናቸው።በቀድሞዎቹ ባለስልጣናት ላይ ተላልፎ የነበረው የሞት ፍርድ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተሻሽሎላቸዋል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
09eb7f38136006c1c9147aea7bdc624d
8b785f34bf98367e7bff91c4729e6cce
በየመኑ ውጊያ ሕጻናት ለእልቂት እየተዳረጉ ነው ሲል ዩኒሴፍ አስጠነቀቀ
የኢራቅና የኩርድ ባለሥልጣናት እስላማዊ መንግሥት ነኝ ከሚለው ጽንፈኛ ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው የሚሏቸውን በመቶዎች የሚቆጠሩ ልጆች አሥረዋል፣ ሰቆቃ ይፈጸምባቸዋል ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች የተባለው ዓለምቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አዲስ ባወጣው ሪፖርት ገለጸ።የ14 ዓመት እድሜ ያላቸው ሕፃናት ሳይቀሩ የድርጊቱ ሰለባዎች መሆናቸውንም አመልክቷል።ሪፖርቱ እንደሚለው እአአ በ2018 ማብቂያ ላይ የኢራቅና የኩርድ መንግሥታት ከእስላማዊ መንግሥት ቡድን ጋር ተባብረዋል ያሏቸውን 1,500 የሚሆኑ ሕጻናት አስረው ነበር።ሂዩማን ራይትስ ዋች ካሸባሪዎች ጋር በመተባበር ተከሰው በእሥር ላይ የቆዩ በርካታ ወንድ ልጆችን አነጋግሯል።አንደኛው ልጅ ሲያስረዳ የታሰርኩት ሞሱል ውስጥ አሸባሪዎች ያዘወትሩት በነበረ አንድ ምግብ ቤት በመሥራቴ ነው ብሏል።
0
4816a323389fae166d674564d653c9e5
3cd5718d67de4ea58cb47a31b66ba7bd
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጋምቤላ ለህዝብ ያስገነባውን ጤና ጣቢያ አስመረቀ
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዝዮን 14ኛው ሳምንት ያልተከናወኑት የመከላካያ እና ደደቢት እንዲሁም የሀዋሳ እና ኢትዮጽያ ንግድ ባንክ ጨዋታ ላይ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የፎርፌ ውሳኔ አስተላልፏል።የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ ስፍራው ድረስ በመጓዝ ለውድድሩ ዝግጁ ቢሆንም የሀዋሳ ቡድን በቦታው ሳይገኙ የቀሩ ሲሆን ንግድ ባንክም በሁኔታው ቅሬታውን መግለፁ የሚታወስ ነው። በተመሳሳይ መከላከያ ከደደቢት ጋር ሊደረግ በነበረው ጨዋታ በስፍራው ላይ ሳይገኝ መቅረቱም የሚታወስ ነው። ክስተቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለደደቢት እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፎርፌ አሸናፊነት ውሳኔ አስተላልፏል።ውሳኔውን ተከትሎ አንድ ሳምንት በሚቀረው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ደደቢት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለውን የ3 ነጥብ እና 11 የጎል ልዩነት በማስጠበቅ ለ3ኛ ተከታታይ ዓመት ቻምፒዮን መሆኑን ሙሉ ለሙሉ ለማለት በሚያስችል ሁኔታ አረጋግጧል። ንግድ ባንክ ቻምፒዮን ለመሆን በመጨረሻው ሳምንት ቅዱስ ጊዮርጊስን በሰፊ ጎል ልዩነት አሸንፎ ደደቢት በጌዴኦ ዲላ በሰፊ ልዩነት ተሸንፎ የ11 ጎል ልዩነቱ መቀየር ይኖርበታል።ቅዳሜ በሚደረገው የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታ ለሶስተኛ ደረጃ የሚደረገው ፉክክር ይጠበቃል። መከላካያ እና ሀዋሳ ተመሳሳይ ነጥቦችን ይዘው በአንድ የግብ ልዩነት መከላከያ በልጦ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን ቅዳሜ በሚደረገው ጨዋታ የ3ኛ ደረጃ ባለቤቱ የሚለይ ይሆናል።የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር ቅዳሜ ሰኔ 30 ቀን 201008:00 ደደቢት ከ ጌዴኦ ዲላ (አአ ስታድየም)08:00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ኢት. ንግድ ባንክ (ባንክ ሜዳ)09:00 ሲዳማ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ (ይርጋለም)09:00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ኤሌክትሪክ (ድሬዳዋ)10:00 መከላካያ ከ አዳማ ከተማ (ባንክ ሜዳ)የደረጃ ሰንጠረዥ
0
e6407cb1f6c4bc4697a1e764454f0110
a4dd2b2cbbdaaae908aa44c1d74b5268
እስራኤል፤ ሶሪያ ውስጥ የሚገኝ የኢራን ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጣቢያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት መፈፀሟን አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶሪያ ኢድሊብ ከተማ በተፈጸመ የአየር ጥቃት 18 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተነገረ።ጥቃቱ በከተማዋ በሚገኝ የገበያ ስፍራ እና በኢንዱስትሪ ዞን ላይ የተፈጸመ ነው ተብሏል።የአየር ጥቃቱ በወሩ መጀመሪያ ሩሲያ እና ቱርክ በአካባቢው የተኩስ አቁም ስምምነት ከደረሱ በኋላ የተፈጸመ ነው።በስፍራው የሚንቀሳቀሰው ታዛቢ ቡድን የሩሲያ እና የሶሪያ መንግሥት አውሮፕላኖች ጥቃቱን መፈጸማቸውን ገልጿል። ተፈጽሟል ስለተባለው የአየር ጥቃት ግን ሩሲያም ሆነች ሶሪያ ያሉት ነገር የለም።ኢድሊብ በሶሪያ የአማጽያኑ የመጨረሻዋ ጠንካራ ይዞታ መሆኗ ይነገራል።የሶሪያ መንግስትም ኢድሊብን ከአማጽያኑ በማስለቀቅ መልሶ ለመቆጣጠር ተደጋጋሚ ጥቃት እየፈጸመ ይገኛል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
bb818817c44bba2f127ab26ad7c000fc
bb818817c44bba2f127ab26ad7c000fc
የቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ ጉዳይ
ምርጫው “በተያዘለት ጊዜ እንዲካሄድ ግፊት እያደረጉ ነው” ያላቸውን የፖለቲካ ኃይሎች ተችቷል።እነዚህ ኃይሎች “ሰላማዊ ባልሆነ ሁኔታ ውስጥ በሚካሄድ ምርጫ ለሥልጣን ለመብቃት የተሻለ ዕድል እንዳላቸው የሚያምኑ ናቸው” ብሏል።የምርጫ ጊዜን የማራዘም ሥልጣን “የእኔ አይደለም” ያለው ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ በበኩሉ “ምርጫው በተያዘለት ጊዜ ይካሄዳል” በሚል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ለቪኦኤ አስታውቋል።
1
01bb46868b489271b23b6923b36cf111
022c91ad750af9284a52328481371a6f
በአለም በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ከ900 ሺህ ተሻገረ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 12፣ 2012(ኤፍ ቢሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በአንድ ቀን260 ሺህ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን ይህም ከፍተኛው ቁጥር ሆኖ መመዝገቡን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡በ24 ሰዓታት ውስጥ በአለም ዙሪያ አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከሩብ ሚሊዮን ማለፉን ድርጀቱ ጠቅሶ÷ ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በአንድ ቀን የተመዘገበ ትልቅ ቁጥር ነው ብሏል።በወረርሽኙ ከፍተኛ ጭማሪ ያስመዘገቡ ሀገራት አሜሪካ ፣ ብራዚል ፣ ህንድ እና ደቡብ አፍሪካ ሲሆኑ በአለም ዙሪያ በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥርም በአንድ ቀን 7ሺህ 360 መሆኑን ድርጅቱ አመላክቷል፡፡ከዚህ በፊት በአንድ ቀን በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ሆኖ የተመዘገበው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ እንደነበር ይታወሳል፡፡በጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ መረጃ መሠረት በአለም ዙሪያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ14 ሚሊዮን ማለፉ የሚታወስ ነው፡፡ ምንጭ፡- ቢቢሲ
0
18e4ea4f7ba3d163bf67768f3aa561d4
8a531c2a1fff696bdd9fb4d5329f59e9
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቫቲካን ከፖፕ ፍራንሲስ ጋር ተወያዩ
“ትራምፕ በምርጫው አሸንፎ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት አይሆንም!...” ባራክ ኦባማ “በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ቀሽሙ ፕሬዚዳንት ኦባማ ነው!...” ዶናልድ ትራምፕ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና በመጪው የአሜሪካ ምርጫ ሪፐብሊካንን ወክለው ለመወዳደር በምርጫ ክርክር ተጠምደው የሰነበቱት አነጋጋሪው የሪልስቴት ከበርቴ ዶናልድ ትራምፕ የቃላት ጦርነት ውስጥ መግባታቸው ተዘገበ፡፡ኦባማ ባለፈው ሰኞ ካሊፎርኒያ ውስጥ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው ጥያቄ፣ ትራምፕ በምርጫው አሸንፈው ቀጣዩ የአሜሪካ መሪ ሊሆኑ አይችሉም፤ ምክንያቱም አገርን መምራት ዕቃ ዕቃ ጨዋታ አይደለም! የአገሬ ህዝብ እንዲህ ያለ ሰው እንዲመራው እንደማይፈቅድ ስለማውቅ፣ ትራምፕ አሸንፎ ፕሬዚዳንት እንደማይሆን አምናለሁ ሲሉ መተቸታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡“የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆን፣ የቶክ ሾው መምራት አይደለም!... በምርጫ ማሸነፍም፣ ሰፊ ማስታወቂያ የመስራትና የገበያ ጥናት የማድረግ ጉዳይ አይደለም፡፡ ከባድ ተልዕኮ ነው!...” ብለዋል ኦባማ የትራምፕን አካሄድ በመተቸት፡፡ኦባማ ይሄን ማለታቸውን ተከትሎም፣ በምርጫ ክርክር ተወጥረው የሰነበቱት ዶናልድ ትራምፕ፤ በነጋታው ረቡዕ ለኦባማ ትችት መረር ያለ የአጸፋ ምላሽ መስጠታቸውን ሲኤን ኤን ዘግቧል፡፡“በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ቀሽሙ ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ነው!... እሱ የሚሰራውን ነገር የማያውቅ፣ የአገር መሪ ነኝ የሚል ቀሽም ሰው ነው!... በ2012 ምርጫ በዕጩ ተወዳዳሪነት ብቀርብ ኖሮ፣ ኦባማን በቀላሉ ዘርሬ ስልጣኑን እይዝ እንደነበር ቅንጣት ታህል አልጠራጠርም!” ብለዋል ትራምፕ፡፡
0
dbd8c3aa90c7941e7a88a39f1bff24a2
e9144fc6e9f8ffdcaf3c48e902f09491
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው የዋልድባ መነኩሴዎች ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቀረቡ
የወንጀል ሕግ አንቀጽ 32 (1ሀ እና ለ)፣ አንቀጽ 38፣ የሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 7(1) የተደነገገውን በመተላለፍ፣ የሽብር ተግባር ወንጀል ክስ ተመሥርቶባቸው ከነበሩት 14 ተከሳሾች ውስጥ ዘጠኙ በፅኑ እስራት እንዲቀጡ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ውሳኔ አስተላለፈ፡፡ እነ ጌታሁን በየነ በሚል የክስ መዝገብ ክስ የተመሠረተባቸው 14 ተከሳሾች በቁጥጥር ሥር የዋሉት በደቡብ ክልል አርባ ምንጭ አካባቢ እንደነበር በወቅቱ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ተከሳሾቹ የቀረበባቸውን የወንጀል ተግባር ክስ እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠ ቢሆንም፣ ዘጠኙ ተከሳሾች ‹‹መከላከል አንፈልግም›› በማለታቸው ጥፋተኛ ተብለዋል፡፡ ጥፋተኛ በተባሉት ተከሳሾች ላይ ከሳሽ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግም የቅጣት ማክበጃ ሐሳብ እንደሌለው ለፍርድ ቤቱ ገልጿል፡፡ ፍርድ ቤቱ የወንጀል ደረጃውን ‹‹ከባድ›› በማለትም የቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ በመሆኑም ሁለት ተከሳሾች በ16 ዓመታት ከስድስት ወራት ፅኑ እስራት፣ አንድ ተከሳሽ በ15 ዓመታት ፅኑ አስራት፣ አምስት ተከሳሾች በአምስት ዓመታት ፅኑ እስራትና አንድ ተከሳሽ ደግሞ ሦስት ዓመታት ከአሥር ወራት ፅኑ እስራት (በአብላጫ ድምፅ) እንዲቀጡ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡ ፍርድ ቤቱ የቅጣት ውሳኔውን ከገለጸ በኋላ፣ ፍርደኞቹ በዕለቱ የተሰየሙትን ዳኞች ዘልፈዋል፡፡ ተከሳሾቹ ክስ የተመሠረተባቸው የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባል በመሆን አርባ ምንጭ አካባቢ ባለ ጫካ ውስጥ ምሽግ ወይም የጦር ቤዝ በመገንባት፣ ወታደራዊ ሥልጠና ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ ነበር ተብሏል፡፡ ከሁለት ዓመታት በፊት በቁጥጥር ሥር የዋሉት ፍርደኞቹ፣ በጥቅምት ወር 2009 ዓ.ም. ክስ እንደተመሠረተባቸው መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ከተከሳሾቹ ውስጥ አምስት ተከሳሾች እንደሚከላከሉ በመግለጻቸው የመከላከያ ምስክሮቻቸውን እንዲያቀርቡ ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡
0
b9e06cf9a6a49456cca1375c82cd7614
8e853d5114b8e198e9d7a55da5db1147
የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር ውይይት ቀጥሏል
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚገኙ 22 የፖለቲካ ፓርቲዎች በፖለቲካ ፓርቲዎች የድርድር ረቂቅ ደንብ ላይ ሲያካሄዱት የነበረው ውይይት ባለመጠናቀቁ ቀጣይ ሳምንት ተጨማሪ ውይይት እንደሚደረግበት ተገለጸ ። ከሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎች የተውጣጡ አባላት የያዘው ኮሚቴ በእያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ የቀረበውን የቅድመ ውይይት ሰነድ አንድ ላይ በማቀናጀት ለጠቅላላ ጉባኤ አቅርቧል ።ፓርቲዎቹ በዛሬው እለት ባካሄዱት ውይይት የቀረበው የተቀናጀ ረቂቅ ደንብ ከተነበበላቸው በኋላ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት እንዲሰጡበት ተደርጓል ።አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች በረቂቅ ደንቡ ላይ ከአባሎቻቸው ጋር ለመመክር እንደሚፈልጉ በመግለጻቸው በቀጣይ ሳምንት ለመገናኘት ተስማምተዋል ።በመጪው ሳምንት በረቂቅ ደንቡ በዝርዝር በቀረቡ 12 ነጥቦች ላይ በፓርቲ ደረጃ ተነጋግረው የየራሳቸውን አቋም ይዘው ለመቅረብ 22ቱም ፓርቲዎች ተስማምተዋል።ፓርቲዎቹ በቀጣይ ሳምንት አርብ በሚያካሂዱት ውይይት ረቂቅ ደንቡን ያጸድቃሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።
0
6e9257f08c5a8eb68176952598b46b51
6e9257f08c5a8eb68176952598b46b51
አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ
"አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ" በሚል መሪ ቃል የተጀመረው ዘመቻ እንዲሳካ በአገር ውስጥና ውጭ አገር የሚገኙ የነቀምቴ ተወላጆችና ሌሎችም መሣተፋቸውን አስተባባሪው ገልፀዋል።በከተማው ለሚገኙ ችግረኛ ሴት ተማሪዎችም የግል ንፅሕና መጠበቂያዎችን ለማደል እየሠሩ መሆናቸውን ገልፀዋል::የከተማዪቱ ከንቲባ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ይህ ተግባር በ11 ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ችግረኛ ተማሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ አመልክተዋል።
1
c906c640a35645044bc92f96bce009a4
87ad01b9bcc6c71a3ff14fbc2024ab6f
በመተከል ዞን እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ዕርምጃ የታጠቁ ኃይሎች እጃቸውን እየሰጡ ነው
በመተከል ዞን በተደጋጋሚ የደረሰው ሞት፣መፈናቀል እና የንብረት መውደም ለሀገሪቱ ትልቅ ስጋት መሆኑን መንግሥት ሊረዳው እንደሚገባ ተፈናቃዮች ተናገሩ።ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 19/2013 ዓ.ም (አብመድ) በመተከል ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዜጎች በደረሠባቸው ሞት እና የንብረት መውደም ለችግር መጋለጣቸውን ለአብመድ ተናግረዋል።ወጣት እሱባለው ካሱ “በመተከል ዞን ለሀገር አንድነት ደንታ የሌላቸው አረመኔዎች በንጹሃን ዜጎች ላይ ጭፍጨፋ ፈጽመዋል” ብሏል።ጭፍጨፋውን የፈጸሙት አረመኔዎች በተውሰኑ የክልሉ አመራሮች እየተደገፉ መሆኑን የተናገረው ወጣት እሱባለው አማራውን ሆንብሎ የማሳደድ ሥራ ከዓመታት በፊት መጀመሩን ተናግሯል። ሌላው በጥቃቱ ሶስት ልጆቹንና ባለቤቱን በሞት ያጣው አቶ አለሙ በየነ የታጠቁ ኀይሎች ንጹሃን የአማራ ተወላጆችን ለማሳደድ ዘመናዊ ስልጠና ሲወስዱ መቆየታቸውን ተናግረዋል።የችግሩን አሳሳቢነት ለሚመለከተው አካል በተደጋጋሚ ጥቆማ ቢሰጡም የሚሰማ አካል እንዳላገኙ ገልጸውልናል። በአሁኑ ወቅት በመተከል ዞን እየደረሰ ያለው ጅምላ ጭፍጨፋ በዚህ ከቀጠለ የሀገር ህልውና አደጋ ላይ እንደሚወድቅ አስረድተዋል።“አሁንም በየቀኑ ተጨማሪ አስክሬን እየተገኘ ነው” የሚሉት አቶ ዓለሙ መንግሥት ፈጣን ርምጃ ወሥዶ ቀሪ ወገኖችን እንዲታደግና አካባቢው ተረጋግቶ ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል፡፡ሌላዋ ተፈናቃይ ትግሥት ተስፋየ “የአማራ ተወላጆች ተለይተው ከቤታቸውና ከእርሻ ቦታቸው እየተገደሉ ነው፤ በመተከል ዞን በተደጋጋሚ የሚደርሰው ሞት እና መፈናቀል ዘርን መሰረት ያደረገ ነው” ብላለች፡፡ጭፍጨፋው አሳዛኝና ጭካኔ የተሞላበት መሆኑን ነው የተናገረችው፡፡ ሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ጭፍጨፋውን ሊቃወመው ይገባል ብላለች።
0
411550a8fdd2cd3dbcd82655275c14c3
363a04c907f46a402e9c4a9ebcc0f410
የትራምፕ ከፍተኛ አማካሪ ኬሊያን ኮንዌይ ስልጣን ሊለቁ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይና የወታደራዊ መስራያ ቤት ጋር ግንኙነት አላቸው ባሏቸው ድርጅቶች ላይ የአሜሪካ ኩባንያዎች መዋዕለ ነዋያቸውን ኢንቨስት እንዳያደርጉ አገዱ፡፡የትራምፕ አስተዳደር ያገዳቸው ድርጅቶች 31 ናቸውም ተብሏል፡፡ከነዚህ መካከል ግዙፉ የስማርት ስልኮች አምራቹ ህዋዌ ኩባንያ እንደሚገኝበት ተገልጻል፡፡እገዳው ከኩባያዎቹ ጋር ከመገበያየት በተጨማሪ በባለቤትነት መያዝንም ይከለክላል ነው የተባለው፡፡የቻይና ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት ድርጊቱን የኮነነው ሲሆን ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ የቻይና ኩባንያዎችን ለመጉዳት ያለመ ነው ብለዋል፡፡እገዳው የተላለፈባቸው አንዳንዶቹ ኩባንያዎች ወቀሳቸውን ያቀረቡ ሲሆን ከዚህ ቀደም ከቻይና ወታደራዊ ተቋም ጋር ግንኙነት እንደሌላቸው ጠቅሰዋል፡፡የትራምፕ አስተዳደር የወሰነው ውሳኔ ከታህሳስ መጀመሪያ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተሰምቷል፡፡ ምንጭ፡-ሲኤንኤን
0
2599ac2e95af7fdc544076eef23906af
5fe616176a2bd54c3c15e41b2a80c093
ም/ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቡራዩና አሸዋ ሜዳ አካባቢ በሰዎች ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጀነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በየካ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም ፓርክ ከ1ሺህ በላይ ችግኞችን ተክለዋል::ኢንጀነር ታከለ በመርሃግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ የሆነውን ኮቪድ 19 ከመከላከል ጎን ለጎን ነዋሪዎች ባሉበት እና በሚኖሩበት አካባቢ ችግኝ ከመትከል ባለፈ ከአሁን ቀደም የተተከሉ ችግኞችን እንዲንከባከቡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከሚተከሉት አገር በቀል ችግኞች በተጨማሪ ለከተማ ግብርና የሚሆኑ የፍራፍሬ ተክሎች የተዘጋጁ ሲሆን ነዋሪዎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ መሰረት የሚጥል መሆናቸው ተገልጿል፡፡በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብር በአገር አቀፍ ደረጃ ከሚተከለው 5 ቢሊየን ችግኞች ከ1 ቢሊየን በላይ ችግኝ በከተሞች የሚተከል ሲሆን በአዲስ አበባ 7 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዞ እየተሰራ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬቴሪያት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
5192d57cb14ec4c15036b9b3e6231337
12ae53e4d0c3e6cea1beff1ea1db3874
24 የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ተደመሰሱ
የኦነግ ታጣቂዎች ዛሬ አራት ሰዎችን አንደገደሉ የአማሮ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የተገደሉት ሰዎች ከአርባ ምንጭ በኮንሶ ዞን አድረገው ቡርጂ ወረዳ አቋርጠው ወደ አማሮ ኬሌ ይጉዋዙ የነበሩ ናቸው ተብሏል፡፡የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሚሊዮን ማቲዮስ በአማሮና ቡርጂ ህዝቦች ላይ የሚደረሰው ጥቃት ከደቡብ ክልል መንግሥት አቅም በላይ ነው ብለዋል፡፡ከትናንት በስቲያ የተገደሉ ሁለት አርሶአደሮችን ጨምሮ 82 ሲቪሎች መገደላቸው ተገልጿል፡፡የኦነግ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ትናንት በቀጠናው እየተፈፀመ ስላለው ጥቃት መረጃው የለኝም ማለታቸው ይታወሳል፡፡
0
26b6c73da15ecb79bedd4030995435db
73a0a170fd88d02b9a41aa23ab8c274d
ማይክ ፖምፔዮ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝት ሊያደርጉ ነው
የትግራይ ክልል ሦስት ክለቦች በተባበሩት ዓረብ ኢሜሬትስ በሚካሄዱ የቅድመ ውድድር የወዳጅነት ጨዋታዎች ሊያደርጉ ነው። የአልነጃሺ ኢትዮጵያ ቱር ኤንድ ትራቭል ፕሬዚዳንት መምህር ያሲን ራጁ እንዳሉት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ መቐለ ሰብዓ እንደርታ፣ወልዋሎ ዓዲግራትና ስሑል ሸሬ በዱባይ በሚከናወኑ ጨዋታዎች ላይ ይሳተፋሉ። ክለቦቹ ግጥሚያቸውን የሚያደርጉት ከነሐሴ 20 እስከ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ሲሆን ግጥሚያዎቹን የሚያካሂዱት ከሦስት የአገሪቱ ክለቦች ጋር እንደሚሆነ ተናግረዋል።ጨዋታዎቹ የስፖርት ቱሪዝምን ለማስፋፋት፤ወጣቶች በስፖርት ታንፀው ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራትና ልምድ ለመቅሰም ዓላማ እንዳላቸው አብራርተዋል። ጨዋታዎቹ “እግር ኳስ ለፍቅር፣ ለወዳጅትና ለጤንነት” በሚል መርህ የሁለቱ አገሮችን የህዝብ ለህዝብ ትስስር ለማጠናከር እንደሚደረግ መምህር ያሲን አስረድተዋል። ክለቦቹ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንና ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የትብብር ደብዳቤ እንደተጻፈላቸውም አስታውቀዋል።የወልዋሎ ዓዲግራት ክለብ ሥራ አስኪያጅ አቶ አሸናፊ አማረ በሰጡት አስተያየት ክለባቸው ከአገሪቱ ክለቦች ጋርም በሚያደርጋቸው የወዳጅነት ጨዋታዎች ድጋፍ ለማግኘት እንደሚጥር ገልጸዋል። የትግራይ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሸን ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አንገሶም ካሕሳይ ክለቦቹ አጋጣሚውን ዓለም አቀፍ ልምድ ለማግኘት፣ከባለሀብቶች ጋር ለመተዋወቅና የስፖርት አካዳሚ ለመክፈት ሊጠቀሙበት እንደሚችሉ የዘገበው ኢዜአ ነው።አዲስ ዘመን ረቡዕ ሐምሌ 24/2011
0
20e690322ef9873f2dd71e3660337985
da092920c2cc58dfde5f36a87fe49573
በአሶሳ ከተማ በሶስት ቀናት ውስጥ ከ552 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ-ወጥ የትምባሆ ምርቶች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአምስት ቀናት ውስጥ 8 ሚሊየን 943 ሺህ 420 ብር የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።የብር ጌጣጌጥ በጫማና ሻንጣ ውስጥ በመደበቅ፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሞባይል፣ የምግብ ዘይት፣ አልባሳት እና ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ሕገ ወጥ ዕቃዎች ተይዘዋል።የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ ድሬዳዋ ቢዮ ቆቤ አካባቢ፣ አዳማ፣ ሞያሌ፣ ሞጆ፣ ባህር ዳር፣ ጅግጅጋ እና በሌሎች የኬላ ጣብያዎች በተደረገ ቁጥጥርና ፍተሻ መያዛቸውንም ሚኒስቴሩ ገልጿል። የኮንትሮባንድ መከላከልና ኢንተለጀንስ ሰራተኞች፣ የፌደራልና ክልል ፖሊሶች እንዲሁም የየአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ጥቆማና ድጋፍ ማድረጋቸውን ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
3ce5427eb30d8f8ae8bbef15136e9ad5
38ea484a085a2e32ff2e4b46538f236f
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሀብቱ ግማሽ ትሪሊዮን መድረሱ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2008 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸሙ ከታክስ በፊት 10.9 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ባንኩ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን በሚመለከት ሰሞኑን ባደረገው ግምገማ፣ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት 359.3 ቢሊዮን ብር መድረሱንና ከታክስ በፊት ያገኘው ትርፍ 10.9 ቢሊዮን ብር መሆኑን እንዳረጋገጠ፣ የባንኩ የኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ ተናግረዋል፡፡የባንኩ ተቀማጭ የገንዘብ መጠን 272 ቢሊዮን ብር መድረሱን የጠቀሱት አቶ ኤፍሬም፣ በዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም የተገኘው ተቀማጭ ገንዘብ 30.4 ቢሊዮን ብር መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ካለፈው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ጋር ሲነፃፀርም የ51.3 ቢሊዮን ብር ብልጫ መኖሩንም አክለዋል፡፡ባንኩ ከተለያዩ ምንጮች ማለትም ከወጪ ንግድ 455.7 ሚሊዮን ዶላር፣ ከውጭ የሐዋላ አገልግሎት፣ ከአገልግሎት ሽያጭና ከውጭ አገር ገንዘብ ምንዛሪ 2.9 ቢሊዮን ዶላር፣ በምድሩ 3.4 ቢሊዮን ዶላር መሰብሰብ መቻሉን አቶ ኤፍሬም አስረድተዋል፡፡የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውጤታማ ተግባር ካከናወነባቸው ሥራዎች፣ ከብድር ተመላሽ ከተቀማጭ ማሰባሰብና ከሌሎች የባንክ ሥራዎች የተገኘ ገንዘብ ተመልሶ ወደ ኢኮኖሚው እንዲገባ ማድረጉ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል፡፡ 64.9 ቢሊዮን ብር አዲስ ብድር ለማቅረብ መቻሉንና ለልዩ ልዩ ዘርፎች ከተሰጠ ብድር ውስጥ (መጠኑ አልተገለጸም) 34.3 ቢሊዮን ብር ያህል ለመሰብሰብ መቻሉን ጠቁመዋል፡፡ባንኩ ተጨማሪ ቅርንጫፎችን በመክፈት፣ የኤሌክትሮኒክስ የባንክ አገልግሎት በማስፋፋትና ልዩ ልዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን ማዕከል ያደረገ የቁጠባ ሒሳብ እያስተዋወቀ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ላይ እንደታየው አዳዲስ የተቀጠሩትን ሠራተኞች ጨምሮ የሰው ኃይሉን 25,478 ማድረሱን አቶ ኤፍሬም ተናግረዋል፡፡
0
a7e33f66ed3a53ab5eaf6ebe0cfee342
78b95b9945785348cec3f9aecc1578c5
አዳማ ከተማ አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ
አዳማ ከተማ ዘንድሮም የዝውውር መስኮቱ ዋንኛ ተዋናይ መሆኑን ከወዲሁ እያሳየ ይገኛል፡፡ በርካታ ተጫዋችችን ለማስፈረም የተሰማማ ሲሆን በውድድር ዘመኑ እምብዛም ያልተጠቀመባቸው ተጫዋቾችን እንደሚለቅ ከክለቡ አካባቢ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡አዳማ የቀድሞው ከ20 አመት ብሄራዊ ቡድን አጥቂ ን ከሙገር ሲሚንቶ ፣ በቡና የተለቀቀው ፣ የደደቢቱን የተከላካይ አማካይ እንዲሁም ከባንክ የለቀቀው እና ስሙ ያልተጠቀሰ ተጫዋች ከከፍተኛ ሊግ ክለብ ለአዳማ ለመፈረም የተስማሙ ሲሆን በዛሬው እለት ደግሞ ሀዋሳን ለቆ አዳማ ከተማ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል፡፡ሙጂብ ቃሲም ከሀዋሳ የኮንትራት ማደሻ ጥያቄ ቢቀርብለትም በሲዳማ ካሰለጠኑት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር በድጋሚ መገናኘትን ቅድሚያ ሰጥቷል፡፡ሙጂብ አዳማን መቀላቀሉን ተከትሎ በሲዳማ ቡና የተከላካይ ክፍል አጋሩ ከነበረው ሞገስ ጋር የተከላካይ ክፍሉን ይመራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ክለቡን እንደሚለቁ ከሚጠበቁ ተጫዋቾች መካከል በጉዳት መልካም አመት ያላሳለፈው ወንድወሰን ሚልኪያስ ስሙ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ሲያያዝ ተከላካዩ ምንተስኖት ከበደ ወደ መከላከያ ማምራቱ ተሰምቷል፡፡ በአሰልጣኝ አሸናፊ ብዙም የመጫወት እድል ያልተሰጠው ቢንያም አየለ ወደ ትውልድ ከተማው ድሬዳዋ ተመልሶ ለድሬዳዋ ከተማ እንደሚፈርም የሚጠበቅ ሲሆን በዲሲፕሊን ምክንያት በክለቡ የተቀጣው ወድሜነህ ዘሪሁን ፣ ሲሳይ ባንጫ ፣ ጫላ ድሪባ እና ዮናታን ከበደ ክለቡን እንደሚለቁ የሚጠበቁ ሌሎች ተጫዋቾች ናቸው፡፡ ዮናታን ክለቡን ለመልቀቅ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ከሀዋሳ ከተማ እና ሁለት የአአ ክለቦች ጋር ድርድር እያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡የደሳለኝ ደባሽ እና ሚካኤል ጆርጅን ውል ለማደስ ከስምምነት የደረሱት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ተጨማሪ ተከላካይ ለማስፈረም እየተንቀሳቀሱ ሲሆን ፍለጋቸውን ከፕሪሚየር ሊጉ በተጨማሪ በከፍተኛ ሊግ ላይም አድርገዋል፡፡
0
101e779eb054e91666f7d74d7ec79786
abf843d735df542ebcaf3c0880a16915
“የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ” የሚጀምርበት ጊዜ ታውቋል
ጥቅምት 22 ለሚጀመረው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ቀጣይ ሐሙስ 3:30 በመዘጋጃ ቤት አዳራሽ የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ይካሄዳል።ስምንት ቡድኖች የሚያሳትፈው ይህ ውድድር ዘንድሮ ለ14ኛ ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ሁለቱ የከተማው ትላልቅ ክለቦችን ጨምሮ መከላከያ፣ ኤሌክትሪክ፣ ወልዋሎ፣ ሰበታ፣ ወልቂጤ እና ባህር ዳር ከተማ እንደሚያሳትፍ ሲረጋገጥ በዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) እንደሚገኙ ታውቋል።ከወዲሁ ጠንካራ ፉክክር ይታይበታል ተብሎ የሚጠበቀው ይህ ውድድር በአዲስ ቴሌቭዥን በቀጥታ የሚተላለፍ ይሆናል።
0
6032e4e95b09526f883eb6194d7da13a
df041b0fae7f6b36ada9c24dcc3c796d
በሀረሪ ክልል ለመከላከያ የሚደረገውን ድጋፍ በማስመልከት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኡስታዝ አቡበከር አህመድ የረመዳን ጾም እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በማስመልከት በሰበታ ከተማ ላሉ ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ 1 ሺህ 70 አባወራዎች ድጋፍ አደረጉ።ኡስታዝ አቡበከር ከአንድ ቱርካዊ ባለሀብት ጋር በመተባበር በሰበታ ለሚገኙ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ሁሉም አባወራዎች ድጋፉን አበርክተዋል።በዚህም ድጋፍ 10ኪሎ ዱቄት፣ 10ኪሎ መኮሮኒ፣ 5ኪሎ የሾርባ እህል፣ 3ሊትር ዘይት እና የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች መለገሳቸው ነው የተገለጸው።የድጋፍ አስተባባሪ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ ድጋፉ ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው በሰበታ ከተማ ለሚኖሩት 1070 አባወራዎች ከአምስት ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቤተሰቦች መደረጉን ተናግረዋል፡፡አያይዘውም ወቅቱ የረመዳን ጾም በመሆኑና በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ዜጎች ከቤታቸው ባለመውጣታቸው የእለት ገቢያቸው ዝቅተኛ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ችግር እንዳያጋጥማቸው የተደረገ ነው ብለዋል።ከዚያም ባለፈ መንግስት የቫይረሱን ስረጭት ለመግታት የሚያደረገውን ጥረት ለመደገፍ ያለመ መሆኑን ኡስታዝ አቡበከር ተናግረዋል፡፡አክለውም በረመዳን ወር የሚደረግ ሰደቃ ከሌላው ጊዜ የበለጠ አጅር ያለው መሆኑን እና የአላህን እዝነት ለማግኘት እንዲህ መተዛዘን እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡አሁን ላይ የተደረገው ድጋፍ 1 ሚሊየን 300 ሺህ ብር ግምት ያለው መሆኑንም በመጠቆም ፥ መሰል ድጋፎችን በጋራ በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች በዚህ አስቸገሪ ወቅት ልንደርስላቸው ይገባልም ነው ያሉት ።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
0
6d52ac5975ea75e5bcb52c21b78fd66a
edee6db8be2064e63bbcfca317516e62
በቻይና አንድ ህንፃ ላይ በደረሰ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 በተለምዶ ቦሌ ሚካኤል አየር አምባ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ትናንት ምሽት ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በአንድ ሰው ላይ ደግሞ ከባድ የቃጠሎ አደጋ ደርሷል፡፡የእሳት አደጋው ወደ ሌሎች አካባቢዎች እንዳይዛመት የከተማው የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የእሳት አደጋ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል፡፡የአደጋውን መንስዔ እና በንብረት ላይ የደረሰውን ውድመት በተመለከተ ፖሊስና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማጣራት ላይ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ለጠፋው የሰው ህይወት እና ለደረሰው አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል።
0
82e18eb4f736c8e1f2999a7676afeceb
82e18eb4f736c8e1f2999a7676afeceb
ለበልግና መኸር እርሻ 15 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ይሰራጫል
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጭው የበልግና መኸር እርሻ ስራ 15 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ሊሰራጭ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን ለማሳደግ የግብአት አቅርቦት ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል።ይህን እውን ለማድረግም የግብርና ሚኒስቴር በየአመቱ በተለይም በመኸር ወቅት ከፍተኛ ወጪ በማውጣት የግብርና ግብአቶችን ያቀርባል።በዚህ አመትም የግብርና ግብአት ለአርሶ አደሩ በወቅቱ እና በጊዜው ቀድሞ እንዲደርስ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ሳኒ ረዲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።አቶ ሳኒ እንዳሉት ለበልግ እና ቀጣይ መኸር ወቅት 15 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ይሰራጫል።ከሚሰራጨው ማዳበሪያ ውስጥ 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታሉ ከውጭ የሚገባ ሲሆን፥ 500 ሺህ ኩንታሉ ደግሞ ካለፈው የምርት ዘመን የተረፈ ማዳበሪያ መሆኑንም ነው የተናገሩት።ከተገዛው ማዳበሪያ ውስጥም 30 በመቶ ያህሉ ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱን ጠቅሰው፥ ለማዳበሪያ ግዥ 29 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር መመደቡንም ገልጸዋል።እንደ እርሳቸው ገለጻ ከተገዛው ማዳበሪያ ውስጥ 3 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታሉ ሀገር ውስጥ በተዘጋጁ የማከማቻ ወይም ማዕከላዊ መጋዘን ሲገባ 4 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታሉ ደግሞ ወደብ ደርሷል።በአጠቃላይ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ማዳበሪያው ተጠናቆ ይገባል ያሉት ሚኒስትር ዲኤታው፥ ማዳበሪያውን የዘር ወቅት ከሚጀመርበት 1 ወር በፊት ለአርሶ አደሩ ለማሰራጨት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝም አስረድተዋል።ማዳበሪያ ብቻ ሳይሆን ምርጥ ዘር ላይ የሚስፈልገውን ያህል ለማሰራጨት የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑንም ጠቅሰዋል።በተለይም የምርጥ ዘሩን ጥራት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን የተናገሩት አቶ ሳኒ ስራው የሚሰራባቸው ላቦራቶሪዎች ምርጥ ዘሩን የመለየት እና የማጣራት ስራ መጀመራቸውንም አውስተዋል።በዙፋን ካሳሁን ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
290c006edec8c973c547d8ece20bb205
ec828e6bce2bdb582580c0b17b4e4abf
በክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች ላይ ተሳትፈዋል በተባሉ 1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፡- በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ከተከሰቱት ግጭቶች ጀርባ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮችና የጸጥታ መዋቅሩ እጅ እንደነበረበት የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በኦሮሚያ ክልል ቡራዩ እና በአዲስ አበባ እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች የነበረውን ግጭቶች የምርመራ ውጤት፤ የገና በዓልን አስመልክቶ ለታራሚዎች ምህረት ስለመሰጠቱ እንዲሁም የምህረት አዋጁ ተጠቃሚ የሆኑ ታራሚዎችን ጉዳይ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱኑ እንደተናገሩት፤ በኦሮሚያ ክልል በቡራዩና በአዲስ አበባ ከተማ የተከሰቱ ግጭቶችን ጨምሮ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ ግጭቶች ዙሪያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ከፌዴራል ፖሊስ እና ከሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ምርመራ ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ በምርመራው ውጤት መሰረትም በሁሉም አካባቢዎች ከተከሰቱ ሁከቶችና ግጭቶች ጀርባ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትና የጸጥታው መዋቅር እጅ ነበረበት፡፡እነዚህ አካላት ለውጡን ተከትሎ እየታዩ ያሉ መልካም ተግባራት እንዳይቀጥሉ ስለሚፈልጉት ከጀርባ ሆነው ግጭቶችን ከመቀስቀስ አልፈው፤ ለዘመናት ኢትዮጵያዊያን በጋራ ያፈሩት እሴቶች እንዳይቀጥሉ ለማድረግ ጥረት ሲያደርጉ እንደነበር በምርመራው ለመለየት መቻሉን የገለጹት አቶ ዝናቡ፤ በእነዚህ ድርጊቶች ውስጥ የተሳተፉ ተጠርጣሪዎች ሁሉም ተለይተዋል ብለዋል፡፡እነዚህ አካላት ከጀርባ ሆነው አመራር በመስጠት እና በገንዘብ ጭምር በመርዳት ሲመሩት የነበረውና በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱት ግጭቶች በርካቶችን ለሞት፣ ለአካል ጉዳት፣ ለመፈናቀል እና ለንብረት ውድመት እንደዳረጋቸውም አቶ ዝናቡ በመግለጫው ጠቁመዋል፡፡እንደ አቶ ዝናቡ ማብራሪያ ከእነዚህ መካከል አንዳንዶቹ ላይ ክስ ተመስርቶባቸው በህግ ጥላ ስር ሆነው ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት እንዲከታተሉ ተደርጓል፡፡ በቁጥጥር ስር ያልዋሉትም በቁጥጥር ስር የማዋል ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡በመላኩ ኤሮሴአዲስ ዘመን ታህሳስ 25/2011
0
7c3470922930d3d76c02522184ee2529
7c3470922930d3d76c02522184ee2529
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ይጀምራል
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ የስራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ማካሄድ ይጀመራል።ጉባኤው ዛሬን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት እንደሚካሄድም ነው የምክር ቤቱ የህዝብ ግንኝነት እና የኮንፈረንስ አገልግሎት ፅህፈት ቤት ያስታወቀው፡፡የፅህፈት ቤቱ የስራ ሂደት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ታረቀኝ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት ምክር ቤቱ በሦስት የቀን ውሎው የ2012 ዓ.ም በጀት፣ የስራ አስፈፃሚ፣ የክልሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት እና የዋና ኦዲተር የ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ረቂቅ እድቅ ላይ ተወያይቶ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የፍርድ ቤቶች አደረጃጀት፣ የዳኝነት የአገልግሎት ክፍያ፣ የዳኞች ጉባኤ ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን ተሻሽሎው የወጡ ረቂቅ አዋጆች እና ሌሎች አዋጆችን ጨምሮ 5 የተለያዩ አዋጆችን መርምሮ ከተወያየ በኋላ እንደሚያፀድቅ አቶ ሙሉጌታ ታረቀኝ አክለው ገልፀዋል፡፡
1
7f046991f0c594139c533cfd34ba8ab0
44905d5eb3aa047707b53c1703395b5f
ሴቶች ዝውውር | መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ ሲሾም አምስት ተጫዋቾችን አስፈርመ
ባለፈው ሳምንት የአስራ ሰባት ተጫዋቾችን ውል ያደሱት መቐለ 70 እንደርታዎች በዛሬው ዕለት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርመዋል፡፡ለመቐለ 70 እንደርታ በ2011 ስትጫወት የነበረችውና ዓምና በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ያሳለፈችው ታዳጊዋ ግብ ጠባቂ መሠረት ተፈራ ከፈረሙት መካከል አንዷ ስትሆን በሲዳማ ቡና፣ ዳሽን ቢራ፣ መከላከያ እና የተሰረዘውን የውድድር ዓመት ለጌዲኦ ዲላ አምበል እና የመሐል ተከላካይ በመሆን ስትጫወት የቆየችሁ ፋሲካ በቀለ ሌላኜዋ ፈራሚ ናት። በዳሽን ቢራ እና ያለፉትን ሦስት ዓመታት ለመከላከያ ስትጫወት የነበረችው አጥቂዋ ሄለን እሸቱ ሦስተኛዋ ፈራሚ ስትሆን የኢትዮጵያ ወጣቶች እና ስፖርት አካዳሚ ፍሬ የሆነችውና በቅዱስ ጊዮርጊስ ያለፉትን ሁለት ዓመታት በመጫወት ያሳለፈችው አማካይ ብርሀን ገብረሥላሴ እና የቀድሞዋ የመከላከያ እንዲሁም ያለፉትን ሁለት ዓመታት በአዳማ ከተማ ያሳለፈችው የመስመር አጥቂ አክበረት ገብረፃድቅ በዛሬው ዕለት የፈረሙ ሌሎች አዳዲስ ተጫዋቾች ሆነዋል፡፡
0
8595a491b71e450d76a0b64ac48849f2
ff7f95d474a0f146566cb160b47361dd
ሳምንታዊ የስፖርት ዜና
ጎረቤት የአፍሪካ ሀገራት ሆኑ አያሌ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ብሄራዊ ክልል የሚታየው ግጭት የውስጥ ጉዳይ እንደሆነ አቋማቸውን እንደገለፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒቴር አስታወቀ።በአካባቢው ሊከሰት የሚችለው ሰብዓዊ ቀውስ ከማንም ባላነሰ መንግሥትን እንደሚያሳሰበውና ይሄም እንዳይፈጠር የተቻለውን ሁሉ እደሚያደርግ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።
0
b99e7bcc141a90d11798c6b2ba3958fa
b99e7bcc141a90d11798c6b2ba3958fa
በኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ ኢትዮጵያውያን ለሁለተኛ ጊዜ ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው ተረጋገጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ለሁለተኛ ጊዜ በኖቭል ኮሮና ቫይረስ በመያዝ የተጠረጠሩ አራት ሰዎች ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸውን አስታወቀ።ባለፈው ሰኞ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱ አንድ ቻይናዊና ሶስት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ በመያዝ ተጠርጥረው ክትትል እየተደረገላቸው እንደነበር መገለጹ ይታወሳል።ሚኒስቴሩም የግለሰቦችን ናሙና ወደ ደቡብ አፍሪካ በመላክ ተጨማሪ ምርመራ አስደርጓል። በደቡብ አፍሪካ በተደረገው ምርመራም አራቱም ሰዎች ከኖቭል ኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸው መረጋገጡን አስታውቋል።ከዚህ ቀደም አራት ኢትዮጵያውያን በቫይረሱ ተጠርጥረው በተደረገላቸው ምርመራ ነጻ መሆናቸው መረጋገጡ የሚታወስ ነው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
c96c70cc8239e5c5b1b81c357e68e107
a41ff9b09dd47cd58b903ea606708d16
ኬንያና ሶማልያ በመካከላቸው ያለውን ልዩነት ለመፍታት ተስማሙ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ባንኪ ሙን ኢትዮጵያና ግብፅ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ በመካከላቸው የተፈጠረውን የሃሳብ ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ አሳሰቡ፡፡ባንኪሙን የግድቡን ጉዳይ አስመልክቶ ከፕሬዘዳንት ሙሃመድ ሙርሲና ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደስ አለኝ ጋርም በስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ዢንዋ ዘግቧል፡፡ኢትዮጵያ በባለፈው ወር ለግድቡ ግንባታ በሚል የአባይ ወንዝን አቅጣጫ ማስቀየሯን ተከትሎ ከግብጽ በኩል የውሃ ድርሻዬን ይቀንስብኛል የሚል ቅሬታ በመሰማት ላይ መሆኑ ይታወሳል፡፡
0
26de3f183a9855664fc488321cefa090
b1e70df51c2d5baf243429df92525776
የኮሮና ቫይረስ ሊፈታ የሚችለው በጋራ እርምጃ እና በዓለም አቀፍ ትብብር ብቻ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ ፣የካቲት 24፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሀገራት ቁጥር ስድስት መድረሱ ተገልጿል።በቅርቡ በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል።አሁን ላይም ቫይረሱ ከ70 በላይ በሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱን የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ ያሳያል።በዚህ መሰረትም በአፍሪካ ከናይጄሪያ፣ ግብጽ እና አልጄሪያ በተጨማሪ ሞሮኮ፣ ቱኒዚያ እና ሴኔጋል ቫይረሱ የተገኘባቸው ሌሎች ሀገራት መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በቫይረሱ ከ 3ሺህ 100 በላይ ሰዎች ለህልፈት ሲዳረጉ፥ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ ከ90 ሺህ በላይ ሆኗል።ከዚህ ውስጥ በቻይና ብቻ እስካሁን 80 ሺህ 151 የሚሆኑ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፥2 ሽህ 943 ዜጎችደግሞ በቫይረሱ ህይወታቸው አልፏል።በቫይረሱ ከቻይና ቀጥለው በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ ሀገራት ኢራን፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ጃፓን እና ጣሊያን መሆናቸው በዘገባው ተመላክቷል።ምንጭ፥ ቢቢሲ እና ሲ ቢ ኤስ
0
a1c172812a0bc0e21ca7c185a08a0f64
34261a162760c05bea32677a77b13764
የኢትዮ-ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረበት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዩቤልዩ በዓል በሻንጋይ ተከበረ
የዩናይትድ ስቴትሱ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ እና የቻይናው ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ዛሬ ቤይጂንግ ውስጥ ባካሄዱት ስብሰባ፣ የሁለም ሀገሮች የወደፊት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት፣ አንዱ የሌላውን ወገን በማይጎዳ መልኩ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ። ዩናይትድ ስቴትስ ከታይዋን ጋር በምታደርገው ግንኙነት፣ በንግዱ ዘርፍ ያለውን ውጥረት የሚያባብስ በመሆኑ ሁኔታው ቻይናን እንደማያስደስታት ዋንግ ዪ አመልክተው፣ ይህም በሁለቱ ሀገሮች መካከል ትምምን እንዳይኖር ስላደረገ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ከዚህ አድራጎቷ እንድትቆጠብ አሳስበዋል። ፖምፒዮ በበኩላቸው፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ስለ ቻይና የተወሰኑ ስጋቶች እንዳሏት አመልክተው፣ እነዙህንም ወደ ውይይቱ ጠረጴዛ ለማምልጣት ፈቃደኛ እንደሆኑ ገልጸዋል። ፖምፒዮ ወደ ቻይና ያመሩት፣ በደቡብ ኮሪያ ጉዟቸው፣ ከሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ጋር ከተገናኙ በኋላ መሆኑም ታውቋል።
0
b0933d983525753d12ed09fd3f946deb
562aa238364fdbaec67bf3fc2b34a9f3
በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ የቀረበውን የውል ሰነድ ከውጫሌ ውል ትምህርት በመውሰድና በውሉ የሚሰፍሩ ቃላት በሉዓላዊነት ላይ ችግር እንዳያስከትሉ በከፍተኛ ጥንቃቄና ኃላፊነት መመዘን እንደሚገባ የትግራይ ክል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ዶክተር) አሳሰቡ::
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 03/2013ዓ.ም (አብመድ) በአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር ፋንታ ማደፍሮ (ዶክተር) የተመራ የክልሉ የዞን እና የወረዳ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ቡድን ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ 027 ኮትቻ ቀበሌ የበርሃ አንበጣ መከላከል እንቅስቃሴውን ምልከታ አድርገዋል፡፡ በቀበሌው የበረሃ አንበጣው ከተከሰተ ከ20 ቀናት በላይ ቢሆንም አርሶ አደሩ ባደረገው ያላሰለሰ ርብርብ የከፋ ጉዳት አለማድረሱን ተመልክተዋል፡፡በምሥራቅ አማራ ስለተከሰተው የበርሃ አንበጣ እስካሁን 270 ሺህ ሄክታር መሬት ቅኝት ተካሂዷል፤ በ200 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ አንበጣው መከሰቱ ተረጋግጧል፤ 72 ሺህ ሄክዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው- ከተሁለደሬ
0
655cb3809fc92c1be785c96087f76e2a
655cb3809fc92c1be785c96087f76e2a
"ድምፅ አልባው ወረርሽኝ" - የስኳር ሕመም
በልማድ የስኳር በሽታ በሕክምናው የእንግሊዝኛ አጠራር /Diabetes/ በመባል በሚታወቀው በሽታ ዙሪያ ትኩረት የሚያደርግ ቅንብር ነው።“ድምፅ አልባው ወረርሽኝ” የሚል ቅጽል የተሰጠው ይህ ሕመም በኢትዮጵያ ያለውን ገፅታ የሚመለከት አዲስ ጥናት ከሕዝቡ ቁጥር አምስት በመቶው ለሕመሙ መጋለጡን እና ተጨማሪ አሥራ አምስት በመቶ የሚሆነው ደግሞ “ቅድመ ስኳር በሽታ” በሚሰኘው ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኝ ይገምታል። ለመሆኑ እንዲህ እጅግ የበዛ ቁጥር ያለው ሕዝብ ለስኳር በሽታ ሊጋለጥ ቻለ?ዶ/ር ኤልያስ ሰይድ ሲራጅ በዩናይትድ ስቴትሱ የምሥራቃዊ ቨርጅንያ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምሕርት ቤት የሕክምና ፕሮፌሰር እና የስኳር በሽታና የ/Endocrinology/ ሕክምና ክፍል ዳይሬክተር ናቸው።በዓለም ዙሪያ ለስኳር ሕመም ልዩ ትኩርት ለመስጠት ከተመረጠው ከያዝነው የአውሮፓውያኑ ወርሃ ሕዳር መገባደጂያ አንስቶ በተከታታይ በሚቀርበው በዚህ ከዶ/ር ኤልያስ ጋር ባደረግነው ቃለ ምልልስ፣ የስኳር ሕመም በአህጉር ደረጃ ያለውን ገፅታና ዓለምቀፍ ይዞታውን ጨምሮ ለጥያቄዎቻችን መልስ ይሰጣሉ።
1
c9765b9b5efe71dd6b847ebfdc2b9ee2
380d5dd1525f59ae4b663f3e87980d17
ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ ከአለም በስፋቱ ቀዳሚ የሆነ ተንጠልጣይ ድልድይ አስመረቀች
ከወጣትነት ዕድሜአቸው አንስቶ ከዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጋር የሲቪል መብቶች ተሟጋችና ተደማጭም የሆኑት ጄሲ ጃክሰን በድርጅታቸው ስም በፈረሙበትና ለጥቁር እንደራሴዎቹ ኅብረት ሊቀመንበር ካረን ባስ ከትናንት በስተያ በላኩት ደብዳቤ ላይ የኅብረቱ መግለጫ በአውሮፓ የዘመን አቆጣጠር በ1929 ዓ.ም. ከወጣው የቅኝ ግዛት ውል የተቀዳውን ግብፅ “በናይል ላይ ያሉኝ የውኃ መብቶቼ” የምትለውን አቋሟን የሚደግፈውን የአረብ ሊግ ውሣኔ የሚቃወም እንዲሆን ጠይቀዋል።በቄስ ጄሲ ጃክሰን ደብዳቤ ላይ የተሰናዳውን አጭር ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። የቄስ ጄሲ ጃክሰን ሙሉ ደብዳቤ ከዚህ ዘገባ ጋር ተያይዟል።
0
4a204dc7de03755acb7276ab6a39b0ff
6a599a20aa6337a34d1486ad43f9722d
የአፍሪካ ሙስና መሻሻል አላሳየም ተባለ
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት ችግር ሊገጥመው እንደሚችል ተዘገበ፣ ፒተር ፋም የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ክፍል ረዳት ሚኒስትር ሊሆኑ እንደሚችሉ ተገለፀ፣ አንድ ኤርትራዊ ስደተኛ በሕገ ወጥ ሰው አሸጋጋሪነት የታሰረው በስህተት ነው ተባለ፡፡ አሳሪዎቹ ግን “እሱ ነው” ይላሉ፡፡
0
8de9475a609a1cd59095e893f1ac5241
dfae6a97331dbf900852f56c213324f1
ጃፓንና ኢትዮጵያ የ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የልማት ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት በ2012 ዓ.ም 705 ሚሊዮን ቶን የእቃ ጭነት አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን የድርጀቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሮባ መርገሳ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡ኢትዮጵያ አሁን ላይ 2 ነዳጅ ጫኝ እና 9 ሁለገብ አገልግሎት የሚሰጡ መርከቦች እንዳሏት የገለፁት ዋና ስራ አስፈፃሚዉ ፤ ባለፈዉ አመት የሀገሪቱን የወጪ ንግድ ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ መቆየቱንም ጠቅሰዋል፡፡ድርጅቱ ባለፉት አመታት የገጠሙትን ዉስንነቶች ለመቅረፍም እንደሚሰራ ገልፆ ፤ ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የዱቤ አገልግሎት ዉስጥ ሜቴክ 2 ቢሊየን ብር ውዝፍ እዳ እንዳለበትና በቀጣይ የሚመለስበት ወይም የሚሰረዝበት መንገድ ካለም የሚሰራ ይሆናል ብሏል፡፡የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሳደግ የአይ ሲ ቲ አጠቃቀምና የካይዘን ስራ አመራር ላይ በትኩረት እንደሚሰራ ገልፆ፤ የቀጣይ ድርጅቱ ዋና ዋና እቅዶችንም አሳዉቋል፡፡ቀደም ሲል የነበረዉ አሰራር አገልግሎት አሰጣጥ ላይ እንቅፋት ሆኖ የቆየዉን የባህር ወደብ አጠቃቀም አሰራርን ለማስተካልም ይሰራል ብለዋል ዋና ስራ አስፈፃሚዉ፡፡የኢትዮጵያ ባሕር ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በ2011 በጀት ዓመት የ1 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡
0
8f6d4aed86d496c327c24a2c24f9f531
448e9dcecd00cbca79b30b9600c27b42
በአብዬ የተሰማራው የ22ኛ ሞተራይዝድ ሠላም አስከባሪ ሻለቃ ግዳጁን አጠናቀቀ
በአሚሶም ሴክተር ሶስት ሰላም ማስከበር ተልኮ ግዳጁን እየተወጣ የሚገኘው ስድስተኛው ዙር የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ዘማቾች ሜዳይ ተሸለሙ፡፡የሜዳልያውን የሴክተር ሶስት ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል አለሙ አየነ እና የ7ኛው ዙር ሰላም አስከባሪ አዛዥ ብ/ጄ ዘውዱ ሰጥአርጌ አልብሰዋል።ብ/ጄ አለሙ አየነ በስነ ስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ፣ መንግስትና ህዝባችን በከሃዲው ጁንታው እና በሌሎች ግብሮአበሮች ላይ በአጭር ግዜ ህግን በማስከበር ውጤታማ ኦፕሬሽን ተካሄዷል፤ ህገ መንግስቱም ተከብሯል፡፡መንግስትና ህዝባችን በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የማይደራደሩ መሆኑን ያስመሰከሩበት፣ በታሪክ ታላቅ ገድል የተፈፀመበት ነው ብለዋል፡፡ብ/ጄ አለሙ አባላቱ ፣ ተልዕኳቸውን ሃላፊነት በተሞላው መንፈስ የአፍሪካንና የአገራቸውን ክብር በማስጠበቅ በድል እንዲወጡ ማሳሰባቸውን ከመከላከያ ሰራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
3d34e94ada52da8fbfb0d028663e78d5
a2ac4ab47b11d04de356d5b3f10e68d8
የቀድሞው የተመድ ዋና ጸሐፊ በ100 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የቀድሞው የኩባ ፕሬዚዳንት በ90 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት መለየታቸው ተገለጸ ።ወንድማቸው ራወል ካስትሮ እንደገለጹት፥ ፊደል ካስትሮ ትናንት ምሽት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።ፕሬዚዳንት ራወል በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ባስተላለፉት መልዕክት የቀድሞው መሪ የቀብር ስነ ስርአት በዛሬው እንደሚፈፀም ተናግረዋል።በአገሪቱ ብሄራዊ የሀዘን ቀን እንደሚታወጅም ተገልጿል።ደጋፊዎቻቸው ካስትሮ ኩባ ህዝቦቿን መመልከት እንድትጀምር አድርገዋታል ይሏቸዋል። በአንፃሩ ተቃዋሚዎችን የዴሞክራሲ አፈናን ያካሄዳሉ የሚል ትችት ያቀርባሉ ።ከ50 አመታት በላይ ኩባን የመሩት ፊደል ካስትሮ እንደ አውሮፓውያኑ በ2008 ለወንድማቸው ራወል ካስትሮ ስልጣናቸውን ማስረከባቸው ይታወሳል።ከ58 አመታት በፊት ነበር ፊደል ካስትሮ እና ጓደኞቻቸው በመሩት የትጥቅ አመፅ የዚያ ዘመን የኩባ ወታደራዊ አምባገነን መሪ ፉላጂንሲዮ ባቲስታ አገዛዝ የተወገደው።ካስትሮ ኮሚኒስቷን ሀገር እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ1959 እስከ 1976 በጠቅላይ ሚኒስትርነት፤ ከ1976 እስከ 2008 ደግሞ በፕሬዚዳንትነት መርተዋል።( ቢቢሲ)
0
9b01136ae885c666c39fd70fc43841b2
2acd551701ac029fd27ab7eddfbed328
ተመድ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በግድቡ ዙሪያ ያለቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱት አሳሰበ
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ መካከል በሚኒስትሮች ደረጃ የሚደረገው ውይይት በካርቱም መካሄድ ጀመረ።ሃገራቱ በካርቱም የሚወያዩት የታላቁን የህዳሴ ግድብ መሰረት በማድረግ በአባይ ውሃ አጠቃቀም ላይ ነው።የመጀመሪያ ዙር ውይይት በሶስቱ ሃገራት የውሃ፣ ኢነርጂና መስኖ ሚኒስትሮች ጥቅምት ወር ላይ የተደረገ ሲሆን፥ ትናንት የተጀመረውም ሁለተኛው ዙር ከዚህ የቀጠለ ነው።ውይይቱ በዋናነት አለም ዓቀፉ የባለሙያዎች ቡድን ግድቡን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት ላይ በቀጣይ ሊታዩ ይገባል ያላቸውን ነጥቦች የሚመለከት የጋራ ኮሚቴ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኩራል ተብሏል።በመጀመሪያው ዙር ውይይት ሶስቱ ሃገራት የተካተቱበት አለም ዓቀፍ የአጥኝዎች ቡድን ባቀረበው ሪፖርት ላይ ግብፅ ባቀረበችው ሃሳብ ሳይስማሙ መለያየታቸው ይታወሳል።ከትናንቱ ስብሰባ አስቀድሞ የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር ሐሰን አልበሽር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መንግስታቸው ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረው ነበር። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
623d634b36800dd92638efe88098e3e8
410b225cb0ae08f6b781987005463be7
ባዬ ገዛኸኝ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 29ኛ ሳምንት ዛሬ አንድ ጨዋታ ሲያስተናግድ መከላከያ ከ አዳማ ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል፡፡በዝናባማ አየር የተካሄደው ጨዋታ ለሁለቱም ቡድኖች መርሀ ግብር ከማሟላት በተለየ ያን ያህል አስፈላጊ አለመሆኑ በሜዳ ውስጥ የታየ በሚመስል መልኩ አንዴ ቀዝቀዝ አንዴ ሞቅ እያለ ተካሂዷል፡፡በአንጻራዊነት የተሻለ እንቅስቃሴ በታየበት የሁለተኛው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አዳማ ከተማ የግብ እድል በመፍጠር ረገድ የተሻለ ነበር፡፡ በተለይ ቡልቻ ሹራ ተቀይሮ ከገባ በኋላ የአዳማ የማጥቃት እንቅስቃሴ መልካም ነበር ማለት ይቻላል፡፡በ60ኛው ደቂቃ ባዬ ገዛኸኝ ተከላካዮችን አምልጦ ወደ አዳማ የግብ ክልል በሚያመራበት ወቅት ተከላካዩ ተስፋዬ በቀለ ጎትቶ በማስቀረቱ በቀይ ካርድ ከሜዳ የወጣ ሲሆን የተሰጠውን ቅጣት ምት ቴዎድሮስ ታፈሰ መትቶ ጃኮ መልሶበታል፡፡መከላከያ በመጨረሻዎቹ 30 ደቂቃዎች ያገኘውን የቁጥር ብልጫ መጠቀም ያልቻለ ሲሆን ከሳሙኤል ሳሊሶ የተሻገረውን ኳስ ባዬ ገዛኸኝ ሞክሮ ለጥቂት ወደ ውጪ ከወጣበት ኳስ ውጪም የሚጠቀስ ሙከራ ሳያደርጉ ቀርተዋል፡፡ አዳማ በአንጻሩ በአዲስ ህንጻ እና ዳዋ ሁቴሳ አማካኝነት ለግብ የቀረቡ ሙከራዎችን ማድረግ ችለው ነበር፡፡የአቻ ውጤቱን ተከትሎ አዳማ ከተማ በ48 ነጥብ ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ሲል መከላከያ በ36 ነጥቦች በነበረበት 7ኛ ደረጃ ላይ ረግቷል፡፡
0
c8cd600e2185919b2b77e61f4547f9e4
65d11b4f2fcb9ba536351cbc4da5caf5
በሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የተመራ ልዑክ ከጂቡቲ ባለሀብቶች ጋር ተወያየ
በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን ሰላም በመጠቀም በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤታማ ሥራዎችን መስራት እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳስበዋል። በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ከታኅሣሥ 17 እስከ 21 ቀን 2013 ዓ.ም የሚቆይ የኢንዱስትሪ፣ የግብርና እና የተፈጥሮ ሀብት ውጤቶች ኤግዚቢሽን ተጀምሯል። ኢቢሲ እንደዘገበው፤ በክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በተዘጋጀው በዚሁ ኤግዚቢሽን ላይ የተገኙት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሶማሌ ክልል የነበረው የሰብዓዊና የዴሞክራሲያዊ መብት ጥሰት ተወግዶ በሰላምና በፀጥታ ተጠቃሽ ክልል መፍጠር በመቻሉ የክልሉ የለውጥ አመራር ምስጋና ይገባዋል ብለዋል።«ዓለማችንን ለሥልጣኔ ካበቋት ተግባራቶች መካከል አንዱ ንግድ ነው» ያሉት አፈ ጉባኤው፤ የአውሮፓ የኢንዱስትሪ አብዮትም ለዚህ ተጠቃሽ መሆኑን ገልፀዋል። ሰላም የንግዱን እና የኢንዱስትሪ እንቅስቃሴውን ለማገዝ ቁልፍ ሚናን እንደሚጫወት በመግለጽም፤ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ባለሀብቶች በሶማሌ ክልል ኢንቨስት ቢያደርጉ አዋጭ መሆኑን ተናግረዋል። የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን፣ ከዚህ ቀደም የነበረው የሰላም እጦት በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የንግድና የኢንዱስትሪ አቅም በሚፈለገው ደረጃ ለመጠቀም አዳጋች አድርጎት እንደነበር ጠቅሰው፤ የክልሉ መንግሥት አሁን ላይ የተጀመረውን ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ከዳር እንዲደርስ የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ባለሀብቶችን ለመሳብ በትኩረት እየሰራእንደሚገኝ አስታውቀዋል። የሶማሌ ክልል ሰፊ ያልታረሰ መሬት፣ የገፀ ምድርና የከርሰ ምድር ሀብት፣ የግብርና እና የእንስሳት ሀብት ባለቤት መሆኑን የገለጹት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በበኩላቸው፤ ክልሉም እንዲህ ዓይነት ኤግዚቢሽኖችን በማዘጋጀትና በመሳተፍ የክልሉን የኢንዱስትሪና የንግድ ዘርፍ ማሳደግ ይገባል ያሉት ሚኒስትሩ፣ ይህም ገቢ ምርትን ለመተካትና ወጪ ንግድን ለማሳደግ እንደሚያግዝ ተናግረዋል። የሶማሌ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ኃላፊ በሽር ሻፊ በበኩላቸው፤ የተዘጋጀው የኢንዱስትሪ፣ የግብርና እና የተፈጥሮ ሀብት ውጤቶች ኤግዚቢሽን የክልሉን እምቅ የኢንዱስትሪ እና የተፈጥሮ ሀብቶችን ለማስተዋወቅ እንደሚረዳ ተናግረዋል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 18/2013
0
2703457a28f791466aa95e6602414502
11b1d20ff609c194e4c2d3dfa8514942
ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ያላት ግንኙነት ለልማቷ አጋዥ ነው- ጠ/ሚ ኃይለማሪያም
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቤልጂየም ብራሰልስ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ጆን-ክላውድ ጀንከር ጋር በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አድንቀው ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል።በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ በተመለከተ ገለፃም አድርገዋል።የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ጆን-ክላውድ ጀንከር በበኩላቸው በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ አድንቀው የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡የሁለቱ ወገኖችን ውይይት ተከትሎ 130 ሚሊዮን ዮሮ የሚያወጡ ሶስት የፋይናንስ ስምምነቶች ተፈርመዋል፡፡የፋይናንስ ስምምነቱም በኢትዮጵያ ዘላቂ ኃይል ለማመንጨት ለተያዙ ፕሮጀክቶች፣ ለአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ እና የሥራ እድል ፈጠራ እንቅስቃሴዎችን ለመደገፍ እንደሚውል በስምምነቱ ተገልጿል።የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የልማት ፕሮጀክቶችን በመደገፍ ዋነኛ የልማት አጋር ነው። (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
0
da1ed89431616b1aed6a8c610bf7a9ec
2e38077e16a6cef89e7f3f9af97e4bbd
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ባለፈው ታህሳስ ወር ሁለቱ ሀገራት አምባሳደር ለመቀያየር ተስማምተው ነበር ብለዋል
ሱዳን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ ከሚባሉት ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ከዛሬ ጀምሮ መውጣቷ ተገለጸ፡፡አሜሪካ ከ27 ዓመታት በፊት በሀገር ደረጃ ሱዳን ሽብርተኝነትን ትደግፋለች በሚል በጥቁር መዝገብ ዝርዝሯ ውስጥ ማስፈሯ ይታወሳል፡፡ይህንንም ተከትሎም ሱዳን ለረዥም ዓመታት ማዕቀብ ውስጥ ቆይታለች፡፡ባለፉት ወራትም ሁለቱ ሀገራት አዲስ የግንኙነት ምዕራፍ ለመክፈት ውይይቶችን ሲያደርጉ መቆየታቸው የሚታወስ ነው፡፡ውይይቱን ተከትሎም ሱዳን ከአሜሪካ የጥቁር መዝገብ ለመውጣት ከዚህ ቀደም በኬንያና በታንዛኒያ የአሜሪካ ኤምባሲዎች ላይ ለተፈጸሙ ጥቃቶች 335 ሚሊየን ዶላር ለመክፈል መስማማቷን ይፋ አድርጋለች፡፡የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክም ሃገራቸው አሜሪካ የጠየቀችው የካሳ ክፍያ መፈጸሟን ገልጸው ነበር፡፡ይህን ተከትሎም የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ ሱዳንን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ ከሚባሉ ሃገራት ዝርዝር ለመሰረዝ አሜሪካ ሂደት መጀመሯን መግለጻቸውና ይህም በ45 ቀናት ውስጥ ይጠናቀቃል ማለታቸውም ይታወቃል፡፡አሁን ላይ የተሰጠው የ45 ቀናት ጊዜ መጠናቀቁን ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ካርቱንም ከዝርዝር መሰረዝ የሚያስችለውን ፊርማ ማኖራቸውን በካርቱም የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡የአሁኑ የአሜሪካ እርምጃ ለሱዳን ኢኮኖሚ መነቃቃት ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋልም መባሉን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
0
1e7ecd00843468863f966844d2f136cd
df1439792bcac823e2cf9a2c01a8784a
ሆስኒ ሙባረክ ከእስር ሊፈታ ነዉ
የማዕድን ዘርፉን ችግሮች ሊፈታ የሚችል ረቂቅ ፖሊሲ መዘጋጀቱን የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የማዕድን ስራዎች ምክር ቤት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በረቂቅ ፖሊሲው ላይ ምክክር እያደረገ ይገኛል፡፡በሀገሪቱ ያለውን የማዕድን ሀብት በአግባቡ ለመጠቀምና ዘርፉን ለማሳደግ የሚያስችል ረቂቅ ፖሊሲ መዘጋጀቱን የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ አሰፋ ኩምሳ አስታውቀዋል፡፡በዘርፉ ከዚህ በፊት የተዘጋጁ መመሪያዎች ቢኖሩም ትልልቅ በሚባሉ ማዕድናት ላይ ብቻ ያተኮሩና በፖሊሲ ደረጃ ተግባራዊ አለመደረጋቸው በምክክር መድረኩ ላይ ተነስቷል።በመድረኩ ማዕድናት በልጽገው ለሃገሪቱ ሁለንተናዊ ልማት አስተዋጽኦ ማድረግ በሚችሉበት ደረጃ እየቀረቡ አለመሆኑ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ማሳነሱ ተጠቁሟል።በዘርፉ ያለው የግንዛቤ እጥረት፣ እሴት ጨምሮ ለገበያ አለማቅረብ እንዲሁም በዘርፉ ያለው ኢንቨስትመንት አናሳ መሆን በችግርነት ተነስተዋል።ይህ መሆኑም ማዕድን በሃገራዊ ልማት ላይ ያለው አስተዋጽኦ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየወረደ እንዲሄድ እንዳደረገው ተገልጿል፡፡አሁን ላይ እየተዘጋጀ ያለው ረቂቅ ፖሊሲም የዘርፉን ችግሮች በመቅረፍ የሚገኘውን ገቢ ማሳደግ፣ የስራ እድል የመፍጠርና ባለሃብቶችን የማበረታታት አላማ እንዳለው በምክክር መድረኩ ተጠቁሟል፡፡የምክክር መድረኩ ለፖሊሲው ግብዓት ማሰባሰቢያ ሲሆን ረቂቅ ፖሊሲው ለሚቀጥሉት 20 አመታት እንዲያገለግል ታስቦ እንደተዘጋጀም ተገልጿል፡፡
0
ff936d4a14abd552fb410cd0bf48510c
60eba0f07e78f8bb5d128c6b3f4bce18
በፓሪስ ፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከረ ግለሰብ ተገድሏል
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በሰንበቴ ከተማ ከ39 ሺህ ብር በላይ ባለ 200 ሀሰተኛ የብር ኖቶች የተገኘባቸው ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር መሃመድ አሊ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ በትናንትናው እለት ሁለት ሠንጋዎችን በ29 ሺህ 400 ብር በመግዛት ከፍለው ሊሄዱ ሲሉ ሻጮች ብሩን በመጠራጠራቸው ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠታቸው ሊደረስባቸው ችሏል።ፖሊስም ባደረገው የማጣራት ሥራ ብሩ ሃሰተኛ መሆኑን በማረጋገጡ ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ሥር በማዋል ባደረገው ፍተሻ ተጨማሪ 10 ሺህ ሃሰተኛ የብር ኖት ማገኘቱን ተናግረዋል።በአሁኑ ወቅት ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው ይገኛል።ከአንድ ወር በፊትም 6 ሺህ ሐሰተኛ ባለ 200 የብር ኖቶች በመያዝ ህብረተሰቡን ለማጭበርበር የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉንም አስታውሰዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
efe743197034fce6d52a1c0d0066f0af
efe743197034fce6d52a1c0d0066f0af
​የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አከናውኗል
በታንዛንያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አከናውኗል።በጠንካራ ምድብ ከኬንያ እና ከሱዳን ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአሰልጣኝ ተመስገን ዳና እንዲሁም ምክትሉ ነጻነት እና የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝ በለጠ ወዳጆ እየተመራ ያለፉትን 18 ቀናት አንድ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በማድረግ ዝግጅቱን በአዲስ አበባ ስታዲየም ሲሰራ ቆይቷል።በመጀመርያ ጥሪ ከተደረገላቸው 35 ተጫዋቾች መካከል 23 ተጫዋቾችን በመያዝ ዝግጅቱን እያደረገ ባለበት ወቅት ድንገት ስምንት የቡድኑ ወሳኝ ተጫዋቾች ከፓስፖርት ጋር ተያይዞ ከቡድኑ ውጭ በመሆናቸው የአሰልጣኙን ሥራ ከባድ ቢያደርገውም በምትካቸው ሌሎች ተጫዋቾችን በመያዝ ሲዘጋጅ ቆይቷል።በነገው ዕለት ወደ ታንዛንያ የሚጓዘው ቡድኑ በትናንትናው ዕለት የኮቪድ ምርመራ ያደረገ ሲሆን በቡድኑ ውስጥ ከተያዙት 21 ተጫዋቾች መካከል አንድ ግብጠባቂን በመቀነስ 20 ተጫዋቾችን በመያዝ የሚጓዝ ይሆናል።ዛሬ ረፋድ ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የመጨረሻ ልምምዱን ያደረገው ወጣት ቡድኑ እጅግ የተደራጀ እና የተሟላ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ተመልክተናል። ቡድኑ በሁሉም ረገድ በተለይ በሴካፋ ዋንጫ ከዚህ ቀደም ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች የያዘ መሆኑና እንዳላቸው አቅም ጥሩ ውጤት ይዘው ይመለሳሉ ተብሎ ከወዲሁ መገመት ይቻላል።ቡድኑ ሰኞ ኅዳር 14 ቀን 2013 የምድቡ የመጀመርያ ጨዋታውን ከኬንያ ጋር በማድረግ ከሁለት ቀን በኋላ የምድቡ የመጨረሻ ጨዋታውን ረብዕ ኅዳር 16 ቀን ከሱዳን ጋር የሚያደርግ ይሆናል።©ሶከር ኢትዮጵያ
1
757b0daac76db1cf319168b2a4d6fd22
c5e2db1ed03958bdba7418631b79ab5b
የተፈናቃዮች አቤቱታ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ አቶ ጃዋር መሀመድ ዳኛ ይቀየርልን ሲሉ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ፡፡የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እነ አቶ ጃዋር ባቀረቡት አቤቱታ ላይ መርምሮ ብይን ሰጥቷል፡፡በዚህም አቤቱታው በማስረጃ የተደገፈ አይደለም በሚል ጥያቄያቸውን ውድቅ አድርጎታል፡፡ይህን ተከትሎም ችሎቱ ከዚህ በፊት በነበረው ዳኛ የሚታይ ይሆናል ተብሏል፡፡በእነ አቶ ጃዋር መዝገብ 14 ሰዎች በዛሬው እለት ፍርድ ቤት የቀረቡ ቢሆንም ዳዊት አብደታ የተባለው ተጠርጣሪ በኮቪድ19 ተጠርጥሮ ችሎት አልቀረበም፡፡እነ አቶ ጃዋር መሃመድ ከትናንት በስቲያ ዳኛው ከመዝገባችን ይነሳልን ሲሉ አቤቱታ ማቅረባቸው ይታወሳል፡፡በታሪክ አዱኛ
0
99e020e39c54c5a8b93dd87acc237713
e3f233ff25972e866e2966bca9a06fda
ደሴ ከተማ የተገቢነት ጥያቄ አቀረበ
የፌዴራል መንግሥት የራያ ሕዝብ ያነሳውን ሕገ መንግሥታዊ የማንነት ጥያቄና ከጥያቄው ጋር ተያይዘው እየተከሰቱ ያሉትን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት፣ በሰከነና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በተከተለ መንገድ እንዲፈታ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ጠየቀ፡፡በትግራይ ክልል አላማጣ ከተማ የራያን ሕዝብ የማንነትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ ይዘው ጥቅምት 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ሠልፍ በወጡ ዜጎች ላይ የክልሉ ልዩ ኃይል በወሰደው የኃይል ዕርምጃ ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች በጥይት ተመተው መገደላቸውን፣ 16 ወጣቶች መቁሰላቸውን፣ እንዲሁም ከ50 በላይ ወጣቶች መታሰራቸውን ከምንጮቹ መረዳቱን ሰመጉ አሰታውቋል፡፡ ‹‹የራያ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ከማንነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ እየተፈጸሙ ያሉ የመብት ጥሰቶችን ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በተደጋጋሚ ቢያሳውቁም፣ መንግሥት ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት በመንፈጉ ችግሩ ተባብሶ እዚህ ደረጃ ደርሷል፤›› ሲል ሰመጉ ከኮሚቴው አባላት መረዳቱን ገልጿል፡፡ ሰመጉ ከዚህ ቀደም የማንነት ጥያቄ የሚያነሱ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ እየተወሰዱ ያሉ ዕርምጃዎች እንደሚያሳስቡት በመግለጽ፣ ከግንቦት 24 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ መግለጫዎች ሲያወጣ እንደነበር በማስታወስ፣ ‹‹በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት መሠረት የማንት ጥያቄ በሚያነሱ ዜጎች ላይ የሚፈጸመው ግድያ፣ ሕገወጥ እስራት፣ አፍኖ መሰወር፣ ማፈናቀልና ንብረት መንጠቅ በአስቸኳይ ይቁም›› በሚል ርዕስ መግለጫ ማውጣቱንና ችግሩ ግን መፍትሔ ከማግኘት ይልቅ እየተባባሰ መምጣቱን መታዘቡን አስታውቋል፡፡ በመሆኑም መንግሥት ለሰብዓዊና ለዴሞክራሲያዊ መብቶች መከበር፣ እንዲሁም ለሕግ የበላይነትና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል የገባውን ቃል እንዲተገብር፣ የዜጎችን ሰብዓዊ መብቶች እንዲያከብርና እንዲያስከብር ጥሪውን አስተላልፏል፡፡መንግሥት ከራያ ሕዝብ የማንት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የዜጎችን የሕይወት የመኖር፣ የአካል ደኅንነትና የነፃነት መብቶች ላይ ጥሰት የፈጸሙና ያስፈጸሙ አካላትን አጣርቶ ለፍርድ እንዲያቀርብ ሰመጉ ጥያቄውን ለመንግሥት አቅርቧል፡፡
0
960ea3ab355737bc06d13af97334d737
43bb2d826632173d7aa60a0e24880bef
7ኛው የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና የኢኖቬሽን ሽልማት ተካሄደ
7ኛው የጣና ፎረም ከሚያዚያ 13 እስከ 14 ቀን 2010 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ ይካሄዳል፡፡በስብሰባው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ይገኛሉ፡፡በፎረሙ የሱዳኑ ሃሰን ኦማር አልበሽርን ጨምሮ የቻድ፣ የቶጎ እና የጊኒ ኮናክሬ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የሶማሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ፎረሙ የተቋቋመው ውስብስብ የደህንነት ስጋትን ለማስወገድ የሚያስችሉ አዳዲስ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለማመንጨትና ለማጎልበት ነው።
0
002a379f18c503ce60ac3103ad549b0a
104496f76c6d25cf83eede00e328ed84
የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና በመጭው ጥር ይጀምራል፡፡
ኬንያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል የሆነችው የዛሬ ሃያ ዓመት በ1988 ዓ.ም የነበረ ሲሆን ዘንድሮ ባሠናዳችውና ባስተናገደችው የድርጅቱ አሥረኛ ጉባዔ ላይ 162 አባል ሀገሮች ተሣትፈዋል። የዓለም የንግድ ድርጅት ጉባዔውን በአፍሪካ ምድር ሲያደረግ የዘንድሮው የመጀመሪያ ነው።በስብሰባው የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሃገሮቹ ከ 1 ትሪልዮ ዶላር በላይ የሚገመት የንግድ ስምምነት የተፈራረሙ ሲሆን በልማት ወደፊት ያልገፉት የድርጅቱ አባል ሃገሮች በድርጅቱ ሊደገፉ በሚችሉባቸው መንገዶች ላይ ተስማምተዋል።በተለይ ምጣኔ ኃብታቸው እጅግ ኋላ ቀር የሆነ አባል ሃገሮችን ይደጉማል የተባለው የነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነትም በዚሁ በናይሮቢው ስብሰባ ላይ ፀድቋል።በስምምነቱ የድርጅቱ አባል የሆኑ አፍሪካ ሃገሮችም ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የብራንድ ኬንያ ቃል አቀባይ ሼይላ ኦቺኤንግ ገልፀዋል።በመረጃ ቴክኖሎጂ መሣሪያዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ቀረጥ አሁን ተነስቷል። ይህ ማለት ደግሞ ለአፍሪካ ሃገሮች ዕድገት ይበጃል። ምክንያቱም እነዚህ መሣሪያዎች በአንድ ሃገር ዕድገት ላይ ትልቅ ድርሻ አላቸውና ነው። እነዚህን መሣሪያዎች በብዛት ካገኘን የሥራ አፈፃፀማችን ይሻሻላል፤ የሥራ ፈጠራም በአፍሪካ ውስጥ እየተስፋፋ ይመጣል።የዓለም የንግድ ድርጅት በዚህ የዘንድሮው ስብሰባው ላይቤሪያንና አፍጋንስታንን በድርጅቱ አባልነት የተቀበለ ሲሆን እዚያው መድረክ ላይ የተገኙት የላይቤርያ ፕሬዘደንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ ሃገራቸው ከድርጅቱ አባልነት ልታገኝ ያሰበችውን ተናግረዋል።“የዚህ ድርጅት አባል ለመሆን የፈለግነው ትናንሽ የንግድ ተቋሞቻችንን ለማጎልበት ነው፤ በተለይ ወደ እንዱስትሪ እያደጉ የሚገኙትን። እንደማምነውም የላይቤርያ መንግሥት እያደረገ ባለው የድጋፍ ጥረት ላይ ከድርጅቱ የምናገኘው ድጋፍ ሲጨመር ይህን ዓላማችንን በርግጥ ያሳካልናል”ብለዋል።ይህ 10ኛው የዓለም የንግድ ድርጅት አባላት ጉባዔ ስለ ምግብ ዋስትናም የመከረ ሲሆን ስብሰባው በተካሄደበት የኬንያ ዓለምአቀፍ ጉባዔ ማዕከል - ኬአይሲሲ ፊትለፊት የተሰበሰቡ ግዙፍ ቁጥር ያላቸው ተሟጋቾችና ተቃዋሚዎች “ለዓለማችን ፍትህ ያለበት የንግድ ሥርዓት ያስፈልጋል” በማለት ድምፃቸውን አሰምተዋል።
0
852eadccc1f68ba2b9bfc8177ee05bc7
a01ae5bc6810d77406cb1bf832d21c3f
የሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የፖለቲካ እና ደህንነት ኮሚቴ በአዲስ አበባ ተገናኝተው ሊመክሩ ነው
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የሱዳን ወታደራዊ የሽግግር ምክር ቤት ምክትል ሃላፊ ሌተናል ጀኔራል ሞሃመድ ሃምዳን ደገሎ አስመራ ውስጥ ተገናኝተው ተወያይተዋል።ውይይታቸውን ተከትሎ የሁለቱ ሀገራት የመተላለፊያ ድንበሮች እንዲከፈቱ መስማማታቸው ተነግሯል።ሱዳን በህገወጥ የሰዎች ዝውውርና ሌሎች ድርጊቶች ምክንያት በ2018 ድነበሯን መዝጋቷ ይታወሳል።የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል በትዊተር ባሰፈሩት መረጃ ሁለቱ ወገኖች በሀገራቱ የግንኙነት ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል ነው ያሉት።ፕሬዚዳንት ኢሳያስ እና ሌተናል ጀኔራል ሞሃመድ ሃምዳን የተስማሙባቸውን ጉዳዮች የሚከታተል ጥምር ኮሚቴ እንደሚቋቋም አቶ የማነ በመረጃቸው አካትተዋል።ከወራት በፊት ከስልጣን በወረዱት ኦማር ሀሰን አልበሺር የፕሬዚዳንትነት ዘመን ሱዳንና ኤርትራ መልካም የሚባል ግንኙነት እንዳልነበራቸው መረጃዎች ያሳያሉ ዘገባዉ የቢቢሲ ነዉ።
0
3411bed5825b41f558e057e07cb21423
1c3ab5b52b8e18450a6fefa5799c1db7
28ኛው ሀገር አቀፍ የአረጋውያን ቀን በሚሊኒዬም አዳራሽ እየተከበረ ነው፡፡
አረጋውያንን መንከባከብና መርዳት በችሮታ የሚደረግ ሳይሆን የሁሉም ዜጎች ኃላፊነት መሆን እንደሚገባው የኢፌዴሪ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በዓሉን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በዓሉ ኢትዮጵያዊን ቀድሞ የነበራቸዉን ፍቅር፣ መቻቻል፣ መከባበርና መደጋገፍን ለማጎልበት የላቀ ድርሻ እንደሚኖረው ተናግረዋል፡፡ቀኑ "የዕድሜ ባለጸጎችን በመደገፍ እንመረቅ" በሚል መሪ ቃል ከመስከረም 18–20/ 2012 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል፡፡ የአረጋውያን ቀን በሚከበርባቸው ቀናት በተለይ በአዲስ አበባ ለአረጋውያኑ የተለያዩ ድጋፎችን በማሰባሰብ ከ10ሺህ በላይ አረጋውያንን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ሚኒስትር ዴኤታዋ ተናግረዋል፡፡ ከማኅበረሰቡ ባሻገር የበጎ አድራጎት ማኅበራትን በማሳተፍ ንቅናቄውን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራትም ይከናወናሉ ተብሏል፡፡
0
ccf2c225a3456f0400a53dcb0fedc087
2e89920a12494de92ceb5d7aa3e60565
ቢጂአይ ኢትዮጵያ ዘቢዳር ቢራን ሊገዛ ነው
የውድድሩን የስያሜ መብት የገዛው ቤትኪንግ ለሁሉም ክለቦች መልካም ዜና የሆነ አንድ አዲስ ነገር ይዞ እንደመጣ ተሰማ።የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ባሳለፍነው ሳምንት በተካሄዱ የመጀመርያ ሳምንት ውድድር መጀመሩ ይታወቃል። ለኢትዮጵያ እግርኳስ በርከት ያሉ ትሩፋቶችን ይዞ የመጣው የዘንድሮ የውድድር ዓመት በጥሩ ሁኔታ የመጀመርያ ሳምንቱ መጠናቀቁ ይታወቃል። አሁን እንዳገኘነው መረጃ ከሆነ ከዲኤስቲቪ የስያሜ መብት ስፖንሰር በመሆን ውድድሩን ለጊዜው ባልተገለፀ በከፍተኛ ገንዘብ የገዛው ቤትኪንግ 13 ክለቦች የሚለብሱትን ማልያ በተቀመጠው መስፈርት መሠረት በራሱ ወጪ ሊገዛ እንደሆነና በዚህ ጉዳይ ለመነጋገር ታኅሣሥ 12 ቀን 04:00 በአዲስ አበባ ስታዲየም የክለብ ሥራ አስኪያጆች እንዲገኙ ስብሰባ ጠርቷል።ከትጥቅ አምራቾች ጋር ስምምነት ያላቸው ክለቦች እና ሌሎች የሚነሱ ጉዳዮች በስብሰባው ላይ የመወያያ ርዕስ ይሆናሉ ተብሎም ይጠበቃል።ሶከር ኢትዮጵያ በአንደኛ ሳምንት የተመለከተቻቸውን በዳሰሰችበት ወቅት የቡድኖቹ የተዘበራረቀ የማልያ አጠቃቀም ጉዳይ ትኩረት እንደሚያሻው የሚያሳስብ ፅሁፍ ማስነበቧ ይታወሳል።
0
3da7e26ac2fe1c6b40035b0a6108e809
202b6bb92435d6e951e30576c09668b2
ከ1 ሚሊየን በላይ ዜጎች ከተረጂነት መላቀቃቸው ተገለፀ
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በዘንድሮ ድርቅ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የተጎዱ ሲሆን፣ በሴፍቲኔት ፕሮግራም ደግሞ ከ1.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይረዳሉ፡፡ ድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው የክልሉ ዞኖች መካከል አንዱ የሆነው የሽንሌ ዞን ይጠቀሳል፡፡ በዚህ ዞን የተከሰተው ድርቅ በጣም የበረታ መሆኑን በቅርቡ በአካባቢው ከተደረገው የመስክ ጉብኝት ለመረዳት ተችሏል፡፡ በዚህ ጉብኝት የአውሮፓ ኅብረት አራት ኮሚሽነሮችና በቅርቡ የተሾሙት የሴቭ ዘ ችልድረን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የችግሩን ጥልቀት መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም ለተከሰተው ችግር በአስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥም ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ይህንን በአካባቢው ነዋሪዎች ‹‹ሙልያ›› ወይም ሁሉንም ጠራርጎ የሚወስድ የሚባል ስያሜ የተሰጠውን ፅኑ
0
b578b8c5844a4c26ab1d13ec43fe81e7
e883c229100bfd5bac1e9716b81b58e1
ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት ጀምሯል
በዩጋንዳ አዘጋጅነት መስከረም ወር ላይ ለሚካሄደው የሴካፋ ከ20 ዓመት ውድድር የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ በማድረግ ዝግጅቱን ጀመረ።በአሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ በሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ከተደረገላቸው 23 ተጨዋቾች መካከል የሀዋሳ ከተማው መስፍን ታፈሰ ከዋናው ብሔራዊ ቡድን ጋር በባህር ዳር ዝግጅት ላይ የሚገኝ በመሆኑ ሳይገኝ ሲቀር የተቀሩት 22 ተጫዋቾች በተገኙበት የተሟላ ዝግጅቱን ለማድረግ ወደ አዳማ ከተማ አቅንቷል።የተመረጡት ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡-ግብ ጠባቂዎች፡ ተመስገን ዮሐንስ (ቅ/ጊዮርጊስ)፣ ዳዊት ባህሩ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ምንተስኖት ጊምቦ (ሀዋሳ ከተማ)ተከላካዮች፡ ፉአድ ነስሩ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ያብስራ ሙሉጌታ (ቅ/ጊዮርጊስ)፣ ፀጋአብ ዮሐንስ (ሀዋሳ ከተማ)፣ ኢያሱ ለገሠ (አዲስ አበባ ከተማ )፣ አቡበከር ሙራድ (ቅ/ጊዮርጊስ)፣ ቃልአብ ፍቅሩ (ኢትዮጵያ ቡና )፣ መስፍን ጳውሎስ (መከላከያ)፣ እዮብ ማቲያስ (አዳማ ከተማ)አማካዮች፡ ሙሴ አበለ (ኢትዮጵያ ቡና )፣ ብሩክ መንገሻ (አዳማ ከተማ)፣ አድናን ረሻድ (አምቦጎል ኘሮጀክት)፣ ወንድማገኝ ኃይሉ (ሀዋሳ ከተማ)፣ ዊሊያም ሰለሞን (መከላከያ)፣ አበባየሁ ሀጂሽ (ወላይታ ድቻ)አጥቂዎች፡ መስፍን ታፈሰ (ሀዋሳ ከተማ)፣ እዮብ ዓለማየሁ (ወላይታ ድቻ)፣ አቤል ነጋሽ (መከላከያ)፣ ታምራት ስላስ (ወላይታ ድቻ)
0