query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
042a0edaa628a4d7090adfcccdac751f
5aecf745c7976d4367d423e489739ccd
በቤጂንግ 36 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 33 ሚሊየንን መሻገሩ ተሰምቷል፡፡በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ33 ሚሊዮን በላይ ሆኗል፡፡እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም ከ998 ሺህ በላይ መሆኑን መረጃው ያመላክታል ፡፡ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎችም ከ24 ሚሊየን 411 ሺህ በላይ ደርሰዋል፡፡አሜሪካ፣ ህንድ፣ ብራዚል፣ ሩሲያ እና ኮሎምቢያ ቫይረሱ ከጸናባቸው የአለም አገራት ቀዳሚ በመሆን ከአንድ እስከ አምስት ተቀምጠዋል፡፡ፔሩ፣ ስፔን፣ ሜክሲኮ፣ አርጀንቲናን በመከተል ደቡብ አፍሪካ በአስረኛ ደረጃ የተቀመጠች ሲሆን ኢትዮጵያ ከ215 የዓለም አገራት መካከል በ49ኛ ደረጃ ተጠቅሳለች፡፡ ምንጭ፡- ዎርልድ ኦ ሜትር
0
11b079125f48390028f8b56972a1eee9
6dc7cab810df71a5197bbc34531b270f
የአማራ ክልል መንግሥት በድንበር አካባቢ ስላለው ግጭት ምን አለ?
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ያለውን ሠላም ለማረጋገጥ በጋራ እንደሚሠሩ የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ ገለጸ፡፡የሁለቱ ሀገራት ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ በድንበር አካባቢ ሠላምን ለማረጋገጥ በሚቻልበት አግባብ በባሕር ዳር ከተማ ምክክር እያካሄደ ነው፡፡የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ፅሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ እርዚቅ ኢሳ አትዮጵያና ሱዳን በባህል፣ በኢኮኖሚ በከፊልም በቋንቋና በሃይማኖት እንደሚቀራረቡ ተናግረዋል፡፡ሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ አልፎ አልፎ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር ለመከላከል የሚረዳ የተሳካ ውይይት እንደሚያደርጉም ተስፋቸውን ገልጸዋል፡፡ በቅርቡ የሱዳን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተሳካ ጉብኝት ማድረጋቸው ሀገራቱ ግንኙነታቸውን በኢኮኖሚያዊ ትስስር ለማጠናከር እየሄዱበት ያለውን ርቀት ማሳያ ነው ብለውታል፡፡ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ መሪ ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉዓለም ዓድማሱ እና የሱዳኑ ከፍተኛ ወታደራዊ ልዑክ መሪ ሜጀር ጄኔራል ሷልህ አብደላ ኢሳቅ በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ ያለውን ሰላም ለማረጋገጥ በጋራ እንደሚሠሩ አስታውቀዋል፡፡በቆይታቸውም በሀገራቱ ድንበር አካባቢ አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ የፀጥታ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት የተሳካ ውይይት በማድረግ በትብብር እንደሚሠሩ መግለጻቸውን አብመድ ዘግቧል፡፡
0
cadaf678d8ed24ce6b390e354406a176
7f5dbe2b482e91b883f9bc454a0e19ea
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የአርሶ አደሮችን አቅም ማጠናከር ተገቢ ነው- የመንግስታቱ ድርጅት ተቋማት
የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በ2013 በጀት ዓመት የአፋር ክልል የበጋ ስንዴ ልማት ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ክልሉ የአርብቶ አደሩን ሕይወት ለመቀየር የመስኖ ሥራው ከምርምር ተቋማት ትስስር በመፍጠርና የባለሀብቱን ተሳትፎ በማጎልበት እንደሚሠራ የአፋር ክልል ርእሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገልጸዋል፡፡የአዋሽ ወንዝን በመጠቀም በዓመቱ በአፋር ክልል በበጋ ስንዴ ልማት 25 ሺህ ሄክታር መሬት ለማልማት እንደሚሠራና 1 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማገኝት እንደታቀደም አቶ አወል አርባ ገልጸዋል፡፡ኢትዮጵያ በስንዴ ራሷን ለመቻልና ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የመስኖ የአመራረት ሥርዓትን ተግባራዊ በማድረግና አምራቾችን ከገበያ ጋር አቀናጅቶ እንደሚሠራ የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶክተር) መናገራቸውን የግብርና ሚኒስቴር በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡
0
90d815735d178f7da37d0f3638454cf6
7b5f898261083a93c198da55d0ab865c
ዋና ሳጅን ሲራጅ አብደላ ከፌዴራል ፖሊስ ስማርት ስልክ እና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 06/2012 ዓ/ም (አብመድ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በቅንጅት ባደረጉት ክትትል ልዩ ልዩ መሳሪያዎችን በመጠቀም ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ሲያትሙ የነበሩ የውጪ ሀገር ዜጎችን በቁጥጥር ስር አዋሉ፡፡የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ያደረገውን ክትትል ተከትሎ ስምንት የውጪ ሀገር ዜጎች በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ሜታ ፋብሪካ አካባቢ ሁለት መኖሪያ ቤቶችን በመከራዬት በሕገ-ወጥ መንገድ ሀሰተኛ ገንዘብን አስመስለው ሲሠሩ መያዛቸውን በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ዘርፍ የጉዳዩ መርማሪ ዋና ሳጅን በሪሁን ስለሺ ገልፅዋል፡፡ወንጀል ፈፃሚዎቹ በሕገ-ወጥ መንገድ አመሳስለው ያዘጋጁት 512 ሀሰተኛ የአሜሪካ ዶላር፣ ትክከለኛ የሆኑ 455 ሺ 200 መቶ የኢትዮጵያ ብር እና 1 ሺህ 900 የአሜሪካ ዶላር እንዲሁም በብር እና በዶላር መጠን የተዘጋጁ ብዛት ያላቸው ወረቀቶች፣ ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶችን ለማዘጋጀት ሲጠቀሙባቸው የነበሩ ልዩ ልዩ ኬሚካሎችና ቁሳቁሶች እንደተያዙ ከዋና ተገልጿል፡፡ተጠርጣዎቹ በዚህ ወቅት የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው በማረፊያ ቤት ሆነው ጉዳዩ እየተጠራ መሆኑን መርማሪው አስታውሰው መኖሪያ ቤት፣ የንግድ ቤትና መጋዘን ተከራይተው መሰል ወንጀሎችን የሚፈፅሙ ግለሰቦች መኖራቸውን አከራዮች ተገንዝበው አስፈላጊውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ ዋና ሳጅን በሪሁን ስለሺ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ኢብኮ እንደዘገበው ኅብረተሰቡ ለብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሥራ ውጤታማነት እያደረገ ላለው ቀና ትብብር ተቋማቱ ምሥጋና አቅርበዋል፤ ድጋፍና ትብብሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪያቸውን አቅርበዋል፡፡
0
dc2dd0535bb8408f2e7d63670a74b1b0
2a88ea76e34bfd0cdc1c648291da90a2
ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የአዲስ አበባ እግር ኳስ ክለብ ሀያ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአምስት ነባሮችን ውልም አድሷል፡፡በቅርቡ አሰልጣኝ እስማኤል አቡበከርን የቀጠረው የከፍተኛ ሊጉ ክለብ አዲስ አበባ ከተማ በዝውውር መስኮቱ በርካታ አዳዲስ እና የተወሰኑ ነባር ተጫዋቾችን በመያዝ ወደ ሀዋሳ አምርቷል፡፡ በምድብ ለ የሚገኘው ክለቡ ሀያ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ጨምሮ አምስት ነባሮችን በድምሩ ሀያ ስምንት ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የድሬዳዋ ግብ ጠባቂ የነበረው ሳምሶን አሰፋ፣ ሮቤል ግርማ እና ማራኪ ወርቁን የመሳሰሉ ተጫዋቾችንም በስብስቡ አካቷል፡፡ግብ ጠባቂዎች – ሳምሶን አሰፋ (ከድሬዳዋ)፣ ኮክ ኩዶስ (ከአካዳሚ)፣ ነብዩ ዳንኤል (ከስልጤ ወራቤ)ተከላካዮች – ሮቤል ግርማ (ከጅማ አባቡና)፣ ዘሪሁን አንሼቦ (ከድሬዳዋ)፣ እያሱ ለገሰ (ከደደቢት)፣ ሳሙኤል አስፈሪ (ከየካ)፣ ፉአድ ጀሚል (ከወልድያ)፣ አቡበከር (ከገላን)፣ አሰጋኸኝ ጴጥሮስ (ከኮምቦልቻ)፣ ወንድማገኝ ሴራ (ከአርሲ ነገሌ)፣ ኤልያስ (ከታዳጊ ፕሮጀክት) አማካዮች – ከድር አዩብ (ከድሬዳዋ)፣ አቤል ብርሀኑ (ከድሬዳዋ ፖሊስ)፣ ማራኪ ወርቁ (ከኢኮሥኮ)፣ የሺዋስ በለው (ፋሲል ከነማ)፣ ብዙዓየው ሰይፉ (ከሀላባ)፣ ምንተስኖት (ከታዳጊ ፕሮጀክት)፣ ሙከሪም (ከታዳጊ ፕሮጀክት)፣ አቡበከር ወንድሙ (ከሀላባ)፣ ሰዒድ ሰጠኝ (ከአውስኮድ)፣ ፍፁም ጥላሁን (ካፋ ቡና) አጥቂዎች – ገዛኸኝ ባልጉዳ (ከሲዳማ ቡና)፣ ዘርዓይ ገብረሥላሴ (ከወሎ ኮምቦልቻ)ውል ያደሱዋኬኒ አዱኛ፣ ነብዩ ዱባ፣ ሙጃይድ መሀመድ፣ ተክሉ ተስፋዬ
0
d048a87a34a0ec5a27d53ecba66329ff
d048a87a34a0ec5a27d53ecba66329ff
በአማራ ክልል ሶስት የመካናይዜሽን ማእከላት ተቋቋመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ሶስት የመካናይዜሽን ማእከላት መቋቋማቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለፀ፡፡ማዕከላቱ የአርሶ አደሮች ምርት ለመሰብሰብ የሚጠቀሙት እና የሚያባክኑትን ከፍተኛ ጉልበት እንዲሁም ምርትን ከብክነት ለመታደግ ታልሞ መቋቋማቸውን ቢሮው ገልጿል።የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መለስ መኮንን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በክልሉ ያለው የመካናይዜሽን ሽፋን አነስተኛ መሆኑ ጠቅሰው፤ ሽፋኑን ለማሳደግ እና አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።ቢሮው የተያዘው በጀት ዓመት እስኪጠናቀቅ በዘር ከሚሸፈነው መሬት ውስጥ 500 ሺህ ሄክታር መሬት በትራክተር እንዲታረስ እንዲሁም 816 ሺህ 601 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብል ደግሞ በዘመናዊ የመውቂያ መሳሪያዎች እንዲወቃ እቅድ መያዙንም ገልፀዋል።አፈፃፀሙ ሲታይም ከያዘው እቅድ አንፃር የመካናይዜሽን ሽፋኑ ከ10 በመቶ መዝለል እንዳልቻለም ነው ያስታወቁት።አሁን ላይ ግን የግብርና መሳሪያዎች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ መወሰን የመካናይዜሸን ሽፋኑን ለማሳደግ መልካም አጋጣሚ ነው ተገልጿል።የግብርና መሳሪያዎች ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ መወሰኑን ተከትሎም ለቀጣይ በተመረጡ ቦታዎች ባለሀብቶች እና ዩኒየኖች ከማሳ ዝግጅት ጀምሮ ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን እስከ ማዘጋጃ ድረስ በቅርበት እንዲሰሩ ይደረጋል ተብሏል።በዚህም ሰሜን ሸዋ፣ ምስራቅ ጎጃም እና ምእራብ ጎንደር የተመረጡት ዩኒየኖችም በቀጣይ የምርት ጊዜ ለአርሶ አደሩ መሳሪያዎቹን ማቅረብ ይጀምራሉ ብለዋል ዶክተር መለስ።አሁን በክልሉ ምእራብ እና ምስራቅ ጎጃም፣ ጎንደር እና መተማ ሶስት የመካነይዜሽን ማእከላት የተቋቋሙ ሲሆን፥ ማእከላቱ ምርት በስፋት የሚገኝባቸውና ለመካናይዜሽን ምቹ የሆኑ እንዲሁም አርሶ አደሩ በኩታገጠም የሚያለማባቸው ናቸው ተብሏል።ማእከላቱም ለቀጣይ የምርት ጊዜ ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎችን ለአርሶ አደሩ በማቅረብ ስራ እንደሚጀምሩም ነው የተገለፀው።በማእከላቱ ለመግባት እና ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎችን ለማቅረብ በርካታ ባለህብቶች ፍገጎት እያሳዩ ሲሆን፥ ተሳትፎን ለማሳደግ እስከ ዞን ድረስ መሳሪያዎቹ ከቀረጥ ነፃ እንዲገቡ እየተሰራ ነው ብለዋል።ከዚህ በተጨማሪ ብድር ለማመቻቸት ከልማት ባንክ ጋር እየተሰራ መሆኑን የቢሮው ሀላፊ ዶክተር መለስ መኮንን ተናግረዋል።በዙፋን ካሳሁን
1
b90667d6b0af67634262114156170b3b
b90667d6b0af67634262114156170b3b
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ነገ ከባሌ ዞን ነዋሪዎች ጋር ይወያያሉ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በነገው እለት ወደ ኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ያቀናሉ። ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር እብይ ጋርም የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ ወደ ስፍራው እንደሚያቀኑ ተነግሯል።በነገው እለት ጠዋት ላይም በሮቤ ስታዲየም ከዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች ለተውጣጡ ነዋሪዎች ንግግር እንደሚያደርጉም ይጠበቃል።በመቀጠልም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ ከባሌ ዞን ከተወጣጡ ቁጥራቸው 850 ከሚደርሱ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር የሚወያዩ ይሆናል።በዚህ የውይይት መድረክ ላይም በዞኑ የኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ችግሮች እንዲሁም በቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር እንደሚያካሂዱም ነው የሚጠበቀው።ከዚህም ባሻገር በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት ወደ መካከለኛ ባለሀብትነት የማሸጋገርና እና እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ላይ እንደሚታደሙም ተነግሯል።በነገው እለት በሮቤ ስታዲየም ለሚካሄደው መርሃ ግብርም የሮቤ ከተማ እንግዶቿን ለመቀበል ልዩ ዝግጅት በማድረግ ላይ እንደምትገኝ ታዝበናል።በተያያዘ ዜና በባሌ ዞን አጋርፋ ወረዳ በመንግስት ተቋም እጅ ያለ ስራ ከ20 ዓመታት በላይ የቆየ ከ500 ሄክታር በላይ መሬት በዛሬው እለት ለ1 ሺህ ወጣቶች ተከፋፍሏል።(ኤፍቢሲ)
1
34ef9d8861c4d2eb62f882d491b7f140
34ef9d8861c4d2eb62f882d491b7f140
የአዲስ አበባ ዋንጫ የሚጀምርበት ቀን ተሸጋሽጓል
ረቡዕ መስከረም 9 ቀን 2010የአዲስ አበባ ዋንጫ ለ13ኛ ጊዜ የሚከናወን ሲሆን ባሳለፍነው ሳምንት ፌደሬሽኑ ውድድሩን ለማከናወን ያሰበበት ቀን ይፋ ካደረገበት የጊዜ ሰሌዳ ለውጦችን ተድርጓል።አዲስ ፕሬዝዳንት የሾመው ፌደሬሽኑ ከዚህ ቀደም ከጥቅምት 3-18 ውድድሩን ለማከናወን መወሰኑ ነገር ግን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን ጥቅምት 17 እጀምራለው ብሎ በማስታወቁ የጊዜ ግጭቶችን በመፍጠሩ ሁኔታውን እንደገና እንዲጤን እንዳደረገው ተነግሯል። በዚህም መሰረት የፌደሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ባደረጉት ስብሰባ ውድድሩ ከመስከረም 26 – ጥቅምት 11 እንዲከናወን ወስነዋል። ነገር ግን አሁንም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የኢትዮጵያ አሸናፊዎች አሸናፊን ጨዋታ ጥቅምት 11 በአዲስ አበባ ስታዲየም አከናውናለው ብሎ መርሃ ግብር በማውጣቱ ፌደሬሽኑ መጠነኛ ለውጦች እንዲያደርግ ያስገድዱታል ተብሎ ይጠበቃል።ይህንን በተመለከተ ጥያቄ ያቀረብንላቸው የፌደሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ዮናስ ሃጎስ (ጋዜጠኛ) ምን አልባት በዛ ቀን የሚደረጉ መርሃ ግብሮች ላይ ወደ ፊት ማስተካከያ ሊደረግ እንደሚችል አስረድተዋል። ውድድሩ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ የሚካፈሉት ሶስቱ የአዲስ አበባ ክለቦች (መከላከያ፣ ኢትዮጵያ ቡና፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ) እንዲሁም ተጨማሪ የክልል ክለቦችን ጋብዞ እንደሚከናወን ተጠቁሟል። ከክልል ተጋባዥ ክለቦች መካከል ከአዳማ ከተማ ፣ ጅማ አባጂፋር ፣ ፋሲል ከነማ ፣ ወላይታ ድቻ እና ባህር ዳር ከተማ ጋር ንግግሮች እየተደረጉ እንደሆነ ነገር ግን የትኛውም ክለብ የተረጋገጠ ይፋዊ ምላሽ እንዳልሰጠ ተገልጿል።
1
c6e8b21eb4c473114cdf62413408b5de
71208c67605caee817dcb111257d8119
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ በቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ህልፈት ምክንያት የተሰማቸውን ሀዘን ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። ንጉሱ ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ ለኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በላኩት መልዕክት በቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ሞት የተሰማቸውን ሃዘን ገልፀዋል። ንጉሱ በራሳቸውና በሳዑዲ አረቢያ ህዝብ ስም በላኩት መልዕክት እንደገለጹት ለፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ቤተሰቦችና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን በመመኘት ከልብ ማዘናቸውን አስፍረዋል።በኢትዮጵያ የተለያዩ አገራት አምባሳደሮችና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ህልፈት ምክንያት የተሰማቸውን ሀዘን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።አምባሳደሮቹ የድሮው ጦር ኃይሎች በሚባለው አካባቢ በሚገኘው የቀድሞው የፕሬዚዳንት የመኖሪያ ቤት በመገኘት ነው ሀዘናቸውን እየገለጹ ነውበውጭ አገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮችም በተመሳሳይ ሀዘናቸውን በቀድሞ ፕሬዚደንት ምክንያት የተሰማቸውን ሃዘን በመገልጽ ላይ ናቸው ።እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ የቻይና፣ ከፖርቹጋል፣ ጃፓን፣ ኔዘርላንድ፣ ደቡብ ሱዳን፣ አሜሪካ፣ ራሽያ፣ ሳኡዲ አረቢያ፣ ኢራን፣ ህንድ፣ ጀርመን፣ ካናዳ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኒጀር፣ ፊንላንድና ፍልስጤምን ጨምሮ በርካታ አምባሳደሮች በቀድሞው ፕሬዚዳንት መኖሪያ ቤት በተዘጋጀው የሀዘን መግለፃ መዝገብ ላይ ሀዘናቸውን የሚገልጽ ጽሑፍ አስፍረዋል።አምባሳደሮቹ በዚሁ መልዕክታቸው የቀድሞ ፕሬዚዳንቱ ከወጣትነት ጀምሮ ህዝባቸውንና አገራቸውን ከልብ በማገልገል የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ የተወጡ መሆናቸውን ገልጸዋል ።
0
d89ffe5c5d883fd0ab47318d4d6c800b
989649e21795a8dc7d161e8760fec4cf
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ በቦንብ ፍንዳታ ህይወታቸውን ላጡና ለቆሰሉ የተሰማቸችውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹ
ዶክተር አብይ አህመድ የጠቅላይ ሚንስትርነትን ኃላፊነት ተረክበው ማገልገል ከጀመሩበት ባሉት የ100 ቀናት ውስጥ አገሪቱ የላቀ የውጭ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ ሥራ መከናወኑን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አስታወቀ ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም በዛሬው ዕለት በሠጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ሥልጣን ከመጡ በዛሬው ዕለት 100 ቀናት እንደሞላቸውንና በዚህ ጊዜ ውስጥ ውጤታማ የሆኑ የተጋጋሉ የሁለትዮሽና የባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲያዊ ሥራ አከናውነዋል ብለዋል ።ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ከኤርትራ ጋር ለ20 ዓመታት ያህል የዘለቀው የጦርነት ደመና ገፈው ሁለቱም ህዝቦች አሸናፊ የሆኑበት ፍቅርና ሰላም ነግሰው ጥላቻና አልህም እንዲረቱ የላቀ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን በመግለጫው አመልክተዋል ።የኢትዮ -ኤርትራ ጉዳይ ያለማንም ጣልቃ ገብነትና ሽምግልና የሁለቱ አገራት መሪዎች በአሥመራ የጋራ የወዳጅነትና ትብብር ስምምነትንም በመፈጸም የልዩነት ግንቡን ማድረሳቸውን ቃልአቀባዩ ገልጸዋል ።እንደዚህ አይነት ታሪክ በአንድ ጠቅላይ ሚንስትር የ100 ቀናት ሥራ ብቻ ይሆናል ብሎ ማንም እንዳላሰበና በዚሁ አጋጣሚ ሁለቱ መሪዎች ይህን በማድረጋቸው የዓለም አቀፍ ዕውቅናና የሰላም ሽልማት ይሠጣቸው የሚልም አስተያየት ከወዲሁ እየተሠጠ ስለመሆኑ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል ።ኢትዮጵያና ኤርትራ አሁን አለመግባባቶቻቸውን ፈተው ወደ ሰላምና ፍቅር መግባታቸውም በተባባሩት መንግሥታት ድርጅት ፣ ኢጋድ፣ የአፍሪካ ህብረት፣ የአውሮፓ ህብረት እና እንደ አሜሪካ ፣ ሩሲያ፣ ቻይና ፣ ቱርክ አድናቆትና ድጋፍ እየተሠጠው ይገኛል ብለዋል ቃልአቀባዩ ።የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ባለፉት ሦስት ወራት በጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ አማካኝነት በተሠሩት የኢኮኖሚ፣ ፖለቲካ እንዲሁም የዜጋ ዲፕሎማሲ ሥራዎች ትልቅ ውጤት ማስመዝገቡን አስታውቋል ።
0
e7ab617452e2b87cf777dbaec34ed76a
5e2943b343af611e0cfe1b9742148684
አምስተኛው አዲስ ፎቶ ፌስት ሊካሔድ ነው
124ኛው የዓድዋ ድል በዓል በጎዳና ላይ ትዕይንት፣ ሽለላ እና ፉከራ እንዲሁም ታሪኩን በሚያስታውሱ ዝግጅቶች በጎንደር ከተማ አስተዳደር እየተከበረ ነው፡፡ጎንደር ላይ እየተከበረ በሚገኘው በዓል አርበኞች፣ ወጣቶች እና ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየታደሙ ነው፡፡ፎቶ፡- በእመቤት ሁነኛው
0
133653c95687a4e9f78c3f640b95cba3
133653c95687a4e9f78c3f640b95cba3
​ዐፄዎቹ ለአፍሪካ መድረክ ውድድራቸው ጠንካራ ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ
በዘንድሮ ዓመት በኮፌዴሬሽን ካፕ ተሳታፊ የሆኑት ፋሲል ከነማዎች ዝግጅታቸውን በአዲስ አበባ አጠናክረው ቀጥለዋል። በካፍ ኮፌዴሬሽን ካፕ ኢትዮጵያን የሚወክለው ፋሲል ከነማ ከቱኒዚያው ዩ ኤስ ሞናስቲር ጋር መደልደሉ ይታወቃል። የመጀመርያ ጨዋታውን ከኅዳር 18-20 ከሜዳው ውጪ፤ የመልሱን ጨዋታ ደግሞ በሳምንቱ ከ25-27 በሜዳው የሚያደርግ ይሆናል።አስቀድሞ በጎንድር ከተማ ዝግጅቱን ሲያደርግ የከረመው ቡድኑ አሁን ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ማረፊያውን ሆሊደይ ሆቴል በማድረግ በንግድ ባንክ ሜዳ ጠንካራ ዝግጅቱን እያደረገ ይገኛል። በብሔራዊ ቡድን አገልግሎት ምክንያት ከቡድኑ ጋር አብረው ዝግጅት ያልነበሩት ያሬድ ባዬ፣ አምሳሉ ጥላሁን፣ ሽመክት ጉግሳ እና ሱራፌል ዳኛቸው ልምምድ ሲሰሩ ተመልክተናል። ጉዳት አስተናግዶ የነበረው ሙጂብ ቃሲም አሁን በሙሉ ጤንነት ልምምድ ሲሰራ ተመልክተናል። ግብጠባቂው ቴዎድሮስ እና እንየው ካሣሁን ከፓስፖርት ጋር በተያያዘ በዛሬው ልምምድ ላይ ያልተሳተፉ መሆናቸውን ሲታወቅ የተቀሩት የቡድኑ አባላት መጠነኛ ጉዳት ካጋጠመው ሱራፌል ዳኛቸው በስተቀር ሁሉም በሙሉ ጤንነት ልምምዳቸውን ሲሰሩ ለማየት ችለናል። ለሁለት ተከፍለው በሙሉ ሜዳ ሲጫወቱ የቆዩት ዐፄዎቹ ምን አልባት አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ ለኤስ ሞናስቲር ጨዋታ 90% የሚጠቀሙበትን ተጫዋቾች ፍንጭ የሰጠ ቡድንም አስመልክተውናል። አንዳንድ ከቪዛና ሌሎች ጉዳዮች ጋር ተያይዞ በጉዟቸው ላይ እክል ቢያጋጥማቸውም ፌዴሬሽኑ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር አሁን ነገሮች ተስተካክለው የፊታችን ሰኞ ምሽት ወደ ሥፍራው ሊያቀኑ እንደሚችሉ ለማወቅ ችለናል።©ሶከር ኢትዮጵያ
1
31d92e1ca6dfadadb31f776ed372f20c
f3c468554e796ab98e1ca5e5d1ed1324
የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ፎረም
ናይጄሪያ ውስጥ ባልፈው ወር የተጠለፉ አንድ ክርስቲያን ሚሲዮናዊ መምታቸውን እና ሌሎች ሦስት ሚስዮናውያን መለቀቃቸው የብሪታንያ መንግሥት ገለጠ።ደቡባዊ ናይጄሪያ ውስጥ ለአንድ ክርስቲያናዊ የሕክምና በጎ አድራጎት ድርጅት ይሠሩ የነበሩት ኢያን ስኩዋይር ተገድለው ይሁን ወይም በምን የተነሳ እንደሞቱ የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዝርዝር አልተናገረም። የተቀሩት ሦስቱ ተለቀው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቅለዋል።
0
608d4464a88d7c461ae311dc27bc289c
503e00132b10a666e0198df7ebcfcbbf
የፖሊስ ማሻሻያው ህግ በአሜሪካ ምክር ቤቶች ቆሟል
በመካከለኛው ምእራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የMissouri ክፍለ ግዛት የጦር መሳሪያ ሳይዝ ፓሊስ በተኮሰው ጥይት የተገደለውን ጥቁር አሜሪካዊ ወጣት ግድያ ተከትሎ በተቀሰቀሰው ብጥብጥ ሳቢያ የዜጎች ተቃውሞን የመግለጽ ኅገ-መንግስታዊ መብትና የፖሊስ ሕግን የማስከበር ግዴታና ኃላፊነት ሰሞኑን ከአንዳች ፈተና ላይ ወድቆ ሰንብቷል።ሰሞንኛውን ክስተቶች ተከትሎም የአፍሪቃ አሜሪካውያን ማኅበረሰብ አባላት በተለይ የሚገጥማቸው የፖሊስ ጫና፥ ዓመታት የዘለቀው ታሪክና ሌሎች ተዛማች ርዕሶች እና የሕጉ መነጽር እይታ፤ ውይይቱ ትኩረት ያደረገባቸው ጭብጦች ናቸው።የኅግ ትንታኔውን ከዚህ ያድምጡ።
0
2fc67dc6cdb969b2b0d23ef2f82fb7c8
61a8fe58e05682699cbe7e0113537417
በመዲናዋ በአገልግሎት ብዛትና ከአጠቃቀም ጉድለት ጉዳት ለደረሰባቸው ድልድዮች ጥገና እየተደረገ ነው
ባሕር ዳር፡- ጥር 17/2012ዓ.ም (አብመድ) በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል የመንግሥታቱ ድርጅት ጥሪ አቀረበ፡፡በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና አስከፊ የተባለ የአንበጣ መንጋ ተከስቷል፡፡ እንደ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያና ኬንያ ባሉ ሀገራት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብና የእርሻ ድርጅት (FAO) አስታውቋል፡፡ የበርሃ አንበጣውን በቶሎ መቆጣጣር ካልተቻለ ደግሞ የሀገራቱን ዜጎች ኑሮ ሁኔታ ውስብስብ ሊያደርገው እንደሚችል ተሰግቷል፡፡እንደ መረጃው የአንበጣ መንጋው ሁሉን እፅዕዋትና አዝዕርት አውዳሚ ከመሆኑ የተነሳ በቀጣናው ሀገራት ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ይፈጥራል፡፡ የመንጋው ብዛትና እያስከተለ ያለው ጉዳት በኢትዮጵና በሶማሊያ በ25ዓመት ውስጥ አስከፊ ሆኖ ተመዝግቧል፤ በኬንያ የታው ደግሞ ከ70 ዓመታት በኋላ የተከሰተ አስከፊው የአንበጣ ወረርሽኝ እንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡
0
6e872d3bca6262b9569f5c18d1100d06
09171a2abb586cce496752879e8250e0
በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ሲያሸንፍ ኢትዮጵያ ቡና አቻ ተለያይቷል
ቢጂአይ ኢትዮጵያ በካስቴል ቢራ ምርቱ ስፖንሰር ያደረገው ይህ ውድድር እንዲጀመር የታሰበው መስከረም 21 ቢሆንም በሙሉጌታ ምህረት የመሸኛ ጨዋታ ምክንያት በ3 ቀናት እንደተራዘመ ታውቋል፡፡በፕሪሚየር ሊጉ ደቡብን የሚወክሉት ሀዋሳ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና ፣ አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ በውድድሩ ላይ እንደሚካፈሉ የተረጋጠጡ ክለቦች ሲሆኑ የደቡብ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቅድመ ውድድር ዘመን ዝግጅታቸውን በሀዋሳ እያካሄዱ ያሉት ኢትዮጵያ ቡና እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድሩ ላይ እንዲሳተፉ ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ሁለቱ ክለቦች በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ምላሽ ካልሰጡ ሌላ አማራጭ እንደሚፈልግም ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ውድድሩ አምና ሀዋሳ ሴንትራል ዋንጫ በሚል ስያሜ በሴንትራል ሀዋሳ ሆቴል ስፖንሰርነት የተካሄደ ሲሆን ሀዋሳ ከተማ በፍጻሜው ድሬዳዋ ከተማን 3-0 በመርታት ቻምፒዮን መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡
0
bf19d4fafd29fcc7b414b17ce23922ab
17996668cfec6f8227460289f5a0d0e8
በቻይና የቆሸሹ መኪኖችን የሚያሽከረክሩ ሾፌሮች ሊቀጡ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ እና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር አሁንም እየጨመረ መሆኑ ታውቋል።እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሪፖርት መሰረት በኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች በቻይና ብቻ 813፤ በፊሊፒንስ እና በሆንግ ኮንግ አንድ፣ አንድ ሞት መመዝገቡ ነው የተገለፀው።በቻይና ከተመዘገበው ሞት ውስጥ የኮሮና ቨይረስ በተቀሰቀሰባት ሁቤይ ግዛት ብቻ የ780 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ ቀሪዎቹ በሌሎቹ የቻይና ክፍሎች ውስጥ የተመዘገበ መሆኑም ታውቋል።በኮሮና ቨይረስ የተመዘገበው ሞትም እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2003 በሳርስ የተከሰተውን 774 ሞት መብለጡም ነው የተነገረው።በአሁኑ ወቅት በኮሮና ቨይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ34 ሺህ 800 በላይ መድረሱንም ነው መረጃዎች የሚጠቁሙት።በተያያዘም የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ በ25 ሀገራት መታየቱን እና በፊሊፒንስ እና በሆንግ ኮንግ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ነው መረጃዎች የሚጠቁሙት።የዓለም ጤና ድርጅት በሳላፍነው ወር ላይ የኮሮና ቫይረስን የዓለም ጤና ስጋት ነው በሚል ያወጀ ሲሆን፥ ይህን የዓለም የጤና ስጋት የሆነውን ቫይረስ ለመከላከል 675 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር እንድሚያስፈልግ መግለጹ ይታወሳል።ሀገራትም ለዚህ ስራ ትብብር እንዲያደርጉም ጥሪውን አቅርቧል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
444c7b817402d8161dd2215c0de12c39
cbe6718be99cccc85c6425b9ec145323
የአል-አቅሳ ውጥረት እንደከረረ ነው
የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዮሪ ሙሴቬኒ በመፈንቅለ መንግስት ስልጣኔን ለመቀማት ሲያሴሩ ደርሼባቸዋለሁ ያሏቸውን 30 ያህል የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መሪዎችና ባለስልጣናት ማሳሰራቸውን ተከትሎ በአገሪቱ ውጥረት መንገሱ ተዘገበ፡፡ከአገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በመተባበር በስልጣን ላይ ያለውን መንግስት ለመጣል አሲረዋል የተባሉት የጦር መሪዎችና ባለስልጣናቱ፣ ባለፈው ሳምንት መታሰራቸውን ያስታወሰው አሶሼትድ ፕሬስ፤ ይህን ተከትሎም ድርጊቱን የተቃወሙ ታጣቂዎች በመንግስት ፖሊሶች ላይ ተኩስ መክፈታቸውንና ውጥረት መንገሱን ገልጧል፡፡የአገሪቱ ፖሊስ ከመፈንቅለ መንግስት ሴራው ጋር ንክኪ አላቸው ያላቸውን በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትንና ደጋፊዎችን ማሰር መቀጠሉን የጠቀሰው ዘገባው፤ 12 ያህል የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊ ታጣቂዎች፣ ኡጋንዳ ፒዩፕልስ ኮንግረስ የተባለው ፓርቲ አባል የሆኑትንና በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉትን ዳን ኦላ ኦዲያ የተባሉ ግለሰብ ለማስለቀቅ፣ባለፈው እሁድ በፖሊስ ላይ ተኩስ በመክፈት ብጥብጥ መፍጠራቸውን ጠቁሟል፡፡ ባለፈው የካቲት ወር በተካሄደው የአገሪቱ ምርጫ የሙሴቬኒ ተፎካካሪ ሆነው የቀረቡትና የምርጫውን ውጤት በመቃወም ብጥብጥ አስነስተዋል በሚል ወደ ወህኒ የተወረወሩት ፎረም ፎር ቼንጅ የተባለው ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ዶ/ር ኪዛ ቢሲጂ፤ባለፈው ረቡዕ በአገር ክህደት ተከሰው በናካዋ ከተማ ፍርድ ቤት በቀረቡበት ወቅት፣ በአካባቢው ከፍተኛ ውጥረት ነግሶ እንደነበር ዘገባው አመልክቷል፡፡ መፈንቅለ መንግስቱን የጠነሰሱት ኪዛ ቢሲጄ የተባሉ የአንድ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር እንደሆኑ መነገሩን የጠቆመው ዘገባው፣ ግለሰቡ በአገር ክህደት ከተከሰሱት ቢሲጂ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት እንዳላቸው ገልጾ፣ ቢሲጂ በመንፈንቅለ መንግስቱ ሴራ እጃቸው ሊኖርበት እንደሚችል መጠርጠሩን አስታውቋል፡፡ቪኦኤ በበኩሉ፤ የአገሪቱ መንግስት ባለስልጣናቱን በመፈንቅለ መንግስት ሴራ ጠርጥሮ ማሰሩ በቀጣይም ከፍተኛ ብጥብጥ ሊፈጥርና አገሪቱን ወደ ከፋ ቀውስ ሊከታት እንደሚችል እየተነገረ እንደሚገኝ ዘግቧል፡፡
0
a909f4bd9e22202df063aba33f23fd39
23e03ec9ba7950b3fe74792d30b0e71d
ሱዳን የባለሙያዎቹ የተጨማሪ ሃላፊነት ቢጋር ካልተዘጋጀ በቀር ውይይት መካሄድ አይችልም የሚል አቋም መያዟ ተገለጸ
በደቡብ ሱዳን መንግሥት ወታደሮች እና አማፂያን ማህል በተቀሰቀስ ግጭት ቢያንስ 19 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ ፡፡አማፂያኑ ቀድሞ በሃገሪቱ መንግስት እጅ የነበረችውን ኒያልዱሂን የተባለን አካባቢ ተቆጣጥረናል ብለዋል፡፡እኤአ በ2011 ከሱዳን ተነጥላ ነፃነቷን ያወጀችው ደቡብ ሱዳን ነፃነቷን ከተቀናጀች ከሁለት ዓመታት በኋላ ዳግም ሰላም ርቋት በታመሰ ላይ ትገኛለች፡፡ሃገሪቷ እርቀ ሰላምን ለማውረድ የተለያዩ ድርድሮችን ብታከናውንም የዜጎቿን ሰላም ማስጠበቅ ግን አልተቻላትም፡፡ በተለይም የቀድሞው የሃገሪቱ ምክትል ርዕሰ ብሔር የነበሩት ዶክተር ሪክ ማቻር ሥልጣናቸውን ካጡ በኋላ የሱዳን ህዝቦች ነፃ አውጪ ጦር የሚል ቡድን በመመስረታቸው ሃገሪቱ ወደ አስከፊ ግጭት ተመልሳ መግባቷ አይዘነጋም፡፡በቅርቡ እንኳን ሪክ ማቻርን ጨምሮ የተለያዩ ፓርቲዎችን ያሳተፈ ድርድር ለማከናወን ቢታቀድም አሜሪካ በሶስት ባለሥልጣናቶች ላይ በጣለችው ማዕቀብ ምክንያት ሌላ ፈተና የተደቀነባት ይመስላል፡፡ሰሞኑን ደግሞ የደቡብ ሱዳን አማፅያን እና የሃገሪቱ መንግስት መከላከያ ሠራዊት ባደረጉት የአንድ ሰዓት ውጊያ ቢያንስ 19 ሰዎች መገደላቸውን ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል፡፡የአማፂያን ቡድኑ ምክትል ቃል አቀባይ ፓውል ጋብሬል ላም ለሱዳን ትሪቡን እንዳሉት ከሆነ ኒያልዲሂን በምትባል አካባቢ በተደረገው ውጊያ ከሁለቱም ወገኖች 19 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን የአካባቢው ኮማንደር ቲቶ ቤይልን ጨምሮ በርካቶች መቁሰላቸው ተሰምቷል፡፡ምክትል ቃል አቀባዩ አክለውም ከተማዋን እንደተቆጣጠሩ እና 36 ኤ ኬ 43ኤስ የተባለ የጦር መሣሪያን ጨምሮ ቀላል እና ከባባድ መሳሪያዎችን መያዛቸው ተናግረዋል፡፡የደቡብ ሱዳን መንግስት በበኩሉ ውግያው መከናወኑን ጠቅሰው ኒያልዲሂን መልሰው በቁጥጥራቸው ሥር እንደሚያውል አስታውቋል፡፡ንፁሃንን በመጠቃታቸው እና ንብረታቸው በመዝረፉ የደቡብ ሱዳን መንግስት አማፂያኑን ተጠያቂ አድርጓል፡፡ በተያያዘ ዜና የደቡብ ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር የጎግሪያል ግዛት አስተዳዳሪ ስራ እንዲለቁ አድርገዋል፡፡ በምን ምክንያት እንደሆነ ግን የሱዳን ትሪቡን ዘገባ አይገልጸም፡፡ ( ምንጭ: ሱዳን ትሪቡን)
0
ca8be68eff870590dcd66ae825a9f741
ac6a684d484719cc528adb956c86fa86
ዶናልድ ትራምፕ በአጠቃላዩ ምርጫ በምክትል ፕረዚዳንትነት አብረዋቸው የሚወዳደር ሰው መፈለግ ጀምረዋል
ዶናልድ ትራምፕ 45ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆንን ተከትሎ በርካታ አሜሪካውያን ተቃውሞዋቸውን እያሰሙ ነው፡፡ተቃዋሚዎቹ ‹‹ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካን ፕሬዚዳንት ሊሆኑ አይገባም፣ የእኛ ፕሬዚዳንት አይደሉም…››የሚሉና ሌሎች የተቃውሞ መፈክሮችን ይዘው በተለያዩ የአገሪቱ አደባባዮች ለተቃውሞ ወጥተዋል፡፡ተቃዋሚዎቹ በኒውርክ፣ ቺካጎ፣ ሎስአንጀለስ፣ ዳላስ፣ አትላንታን በመሳሰሉ ትላልቅ ከተሞች አደባባዮች ላይ ቅሬታቸውን እያሰሙ ይገኛል፡፡ለተቃውሞ ከወጡትም የተወሰኑት መታሰራቸውን ዋሽንግተን ፖስት በዘገባው አመልክቷል፡፡በሺዎች የሚቆጠሩ የዶናልድ ትራምፕ ተቃዋሚዎች ከአደባባዮች በተጨማሪ ወደ ዶናልድ ትራምፕ ህንፃዎች በመሄድ ‹‹ስልጣኑ አይገባህም፣ዘረኛ ነህ..›› የሚሉ ስድብ አዘል ዘለፋዎችን ሲያሰሙ ተደምጧል፡፡በተለይም ‹‹ለትራምፕ ያለንን ጥላቻ እንግለፅ›› የሚል መፈክርን በማንገብ በርካቶች ተቃውሞውን እንዲቀላቀሉ እየተደረገ ነው፡፡ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ትራምፕ በማሸነፋቸው እንኳን ደስ ያለዎት መልዕክት ከማስተላለፍ በተጨማሪ ሠላማዊ የስልጣን ሽግግር ለማድረግ እንደሚሰሩ ተናግረዋል፡፡የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተፎካካሪያቸው ሂላሪ ክሊንተንም የምርጫውን ውጤት ተከትሎ አዲሱን ፕሬዚዳንት ‹‹እንኳን ደስ አለህ›› ማለታቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡በአሁኑ ሠዓትም የተቃውሞ ድምፆች በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች እየተሰሙ ሲሆን መሆኑ በየሰዓቱም በርካቶች ተቀውሞውን እየተቀላቀሉ ይገኛል፡፡
0
c401724819e640ea5a3e3feb61971b2e
bd032a15a7dbe9dd48810f894eb153f1
ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት ጠንካራ የግጭት አፈታትና መከላከል ሥርዓት መዘርጋት ይገባል
አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 7 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት መገናኛ ብዙሃን የጋዜጠኝነት ስነምግባር ደንብን በማክበር ግጭት እንዳይፈጠር ሙያዊ ሃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ገለጸ።ምክር ቤቱ ባወጣው መግለጫ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ እንዳሳዘነው ገልጾ÷ግድያውን ተከትሎ የሚዲያ ዘገባዎች፣ አስተያየቶች ወይም ሃሳቦችና እውነታዎች በተገቢው ሁኔታ ከተረጋገጡ በኋላ መቅረብ አለባቸው ብሏል።ምክር ቤቱ አያይዞም ትኩረታቸውም የጋዜጠኝነት ስነ ምግባርን እና የህግ ክልከላዎችን ባማከለ ሁኔታ የህዝቦችን ትስስር ፣ወዳጅነትና ሰላምን ለማስፈን በሚያስችል መልኩ ሊሆን ይገባልም ነው ያለው።ምክር ቤቱ አክሎ በተለይም በህዝቦች መካከል የግጭት ስሜቶችን ሊፈጥሩ የሚችሉ ፎቶግራፎችንና ምስሎችን ከማሳተም ወይም ከማሰራጨት መታቀብ እንዳለባቸውም ነው ያሳሰበው።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
3102114678263de8f5c67c7b50e262ea
790c2685d996352826f0340af251602d
የጁባ አይሮፕላን ጣቢያ መከፈት የመረጋጋት ምልክት እንደሆነ ተገለፀ
ኢትዮጰያ አዲስ የምታደራጀውን የባህር ኃይል በጅቡቲ ልታሰፍር እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል። በጅቡቲ የሚሰፍረው አዲሱ የባህር ኃይል የዋና ዕዝ ጣቢያው በባህር ዳር እንደሚሆንም ለማወቅ ተችሏል። የኢህአዴግ ስልጣን ዘመን እስከ ጀመረበት 1983 ድረስ የነበረውን የኢትዮጵያ ባህር ኃይልን ትንሳኤ ለማብሰር እየተሰራ እንደሆነ ዘገባው አመላክቷል።ከዚሁ ጋር ተያይዞ የባህር ኃይሉ ካምፕ የትሊሆን እንደሚችል የተለያዩ መላ ምቶች ሲሰነዘሩ ቆይተዋል። ከመላምቶች ውስጥም ኤርትራ፣ ጅቡቲ እና ሱዳን በዋናነት የተጠቀሱ ሲሆን ምንጮች ለካፒታል ጋዜጣ እንደተናገሩት የባህር ኃይሉን በጅቡቲ ለማስፈር የኢትዮጵያ መንግስት መወሰኑን ለማወቅ ተችሏል። አዲሱ በመቋቋም ላይ የሚገኘው የባህር በብረታብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ጊዜያዊ ቢሮ ያለው ሲሆን በአማራ ክልል ርዕሰ መዲና ባህር ዳር ለሚገነባው የዋና ማዘዣ ጣቢያ ባህር ኃይሉን በማቋቋም እና በመምራት ረገድ ብርጋዴር ጀነራል ክንዱ ገዙ በዋናነት እየመሩት እንደሚገኙ ታውቋል።
0
c06cd5d55edcff33fbfa932ed04309a3
c06cd5d55edcff33fbfa932ed04309a3
ከቂሊንጦ የእሳት አደጋ አስቀድሞ የእስረኞች ተቃውሞ እንደነበር ተጠቆመ
በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ነሐሴ 28 ቀን 2008 ዓ.ም. የእሳት አደጋ ከመከሰቱ አስቀድሞ የእስረኞች ተቃውሞ ሳምንቱን ሙሉ እንደነበር የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡ምንጮች እንደገለጹት በማረሚያ ቤቱ የአጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ (አተት) በሽታ በመግባቱ ሳቢያ፣ የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር ይህንን ክስተት አስመልክቶ የወሰዳቸው ዕርምጃዎች የተቃውሞው መነሻ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡በማረሚያ ቤቱ ከሚገኙ እስረኞች በተወሰኑት ላይ የአተት በሽታ ምልክቶች በመታየታቸው፣ የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር የእስረኞች ቤተሰቦች የሚያቀርቡት ምግብ ለበሽታው መንስዔ ነው በሚል ቤተሰቦች ምግብ ለታሳሪዎች እንዳያቀርቡ ማገዱን ምንጮች ተናግረዋል፡፡ ይሁን እንጂ ማረሚያ ቤቱ የሚያቀርበውን ምግብ ወትሮውንም ብዙ የማይዋጥላቸው እስረኞች፣ የቤተሰቦቻቸው የምግብ አቅርቦት ሙሉ በሙሉ መታገዱ እንዳስቆጣቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡በዚህም የተነሳ ታራሚዎች ተቃውሟቸውን ማሰማት መጀመራቸውንና በኋላም የምግብ አለመብላት አድማ መጀመራቸው፣ ከዚህም አልፎ ከማደሪያ ቤታቸው ያለመውጣትና በየዕለቱ ለሚደረገው ቆጠራ ፈቃደኛ አለመሆን ውስጥ መግባታቸው ተመልክቷል፡፡ ይህንንም የማረሚያ ቤቱ አስተዳደር በተገቢው መንገድ አለመያዙን ምንጮች ይገልጻሉ፡፡በማረሚያ ቤቱ ከተነሳው የእሳት አደጋ አስቀድሞ የታራሚዎች ተቃውሞ እንደነበር ለሪፖርተር የተናገሩት ምንጮች፣ ይህ ተቃውሞ ከእሳት አደጋው ጋር ግንኙነት ይኑረው ወይም አይኑረው ለማወቅ እንደተቸገሩ ገልጸዋል፡፡ ጉዳዩን ከማረሚያ ቤቶች አስተዳደር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው መንግሥቴ ለማጣራት ሪፖርተር ያደረገው ሙከራ አልተሳካም፡፡በወቅቱ መንግሥት የገለጸው ግን እስረኞች በፈጠሩት ግርግር የእሳት አደጋው መነሳቱን ነው፡፡ ይህም ቢሆን እሳቱን የቀሰቀሱት እስረኞች ስለመሆናቸው መንግሥት የሰጠው መግለጫ በግልጽ አያሳይም፡፡ የእሳት አደጋው መንስዔና በአጠቃላይ የእስረኞች አያያዝን በተመለከተ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ማጣራት እንደሚጀምር መግለጹን መዘገባችን ይታወሳል፡፡በዚህ የእሳት አደጋ ምክንያትና ከአደጋው ጋር በተያያዘ ‹‹23 ሰዎች›› መሞታቸውን መንግሥት የገለጸ ሲሆን፣ እስካሁንም የስምንት እስረኞችን አስከሬን ለቤተሰቦች ማስረከቡን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የሟች አስከሬኖችን ቤተሰቦች እንዳይመለከቱ የፀጥታ ኃይሎች መከልከላቸውንም መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
1
9d1f379f097a7f7360103e95785a7257
98bb7fe10b78f5c83e49fa8fedabb952
የገዳ ሥርዓት ከህዝብ ተወልዶ በህዝብ የበለፀገ አኩሪ ባህል ነው- አቶ ለማ መገርሳ
በኦነግ ስም ያለግንባሩ ዕውቅና ዝርፊያና ህገ ወጥ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው መረጋገጡን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ አስታወቁ።ከግንባሩ አመራሮች ጋርም በጉዳዩ ዙሪያ በተደረገ ምክክር እየተፈፀመ ያለው ህገ ወጥ ተግባር ከዕውቅናቸው ውጭ መሆናቸው ተረጋግጧል ሲሉ አቶ ለማ መገርሳ በዛሬው ዕለት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡።
0
a86c5a74909e9b35e8578c5713eed970
3e2ebd5bd0a95762ce0529689c7a8129
የአርባምንጩ ግብ ጠባቂ ፍሬው ገረመው ህይወቱ አለፈ
ራምኬል ሎክ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ለቆ ቅዱስ ጊዮርጊስን ከተቀላቀለ በኋላ በመጀመርያው አመት በርካታ ጨዋታዎች ላይ የመሰለፍ እድል ቢያገኝም በተጠናቀቀው የውድድር አመት የቋሚነት ቦታውን ተነጥቋል፡፡ የሁለት አመት ኮንትራቱ መጠናቀቁን ተከትሎም ወደ ፋሲል ከተማ አምርቷል፡፡ግብ ጠባቂው ፍሬው ጌታሁን ሌላው ለክለቡ የፈረመ ተጫዋች ነው፡፡ በ2007 የብሄራዊ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር በአርሲ ነገሌ መለያ ባሳየው መልካም እንቅስቃሴ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ የተዛወረው ፍሬው በተለይ ዘንድሮ ሮበርት ኦዶንካራ በጉዳት ከሜዳ በራቀባቸው ጊዜያት የመሰለፍ እድል አግኝቶ ነበር፡፡ የፍሬው መፈረም በጉዳት እና የአቋም መዋዠቅ ምክንያት ሲቸገር የታየው የፋሲል የግብ ጠባቂ አማራጭ ያሰፋዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ወደ ፋሲል ያቀናው ሌላው ተጫዋች ያለፉትን አመታት በአማራ ውሀ ስራ ያሳለፈው አቤል ነው፡፡ የመሀል ተከላካዩ አቤል ከቀድሞ አጣማሪው ያሬድ ጋር በአጼዎቹ ቤት ዳግም የሚገናኝ ይሆናል፡፡ ናይጄርያዊው አጥቂ ፊሊፕ ዳውዚ ለክለቡ የፈረመ 4ኛው ተጫዋች ነው፡፡ በ2003 ኢትዮ ኤሌክትሪክን በመቀላቀል ወደ ኢትዮጵያ የመጣው ፊሊፕ በደደቢት እና ንግድ ባንክ አሳልፎ ወደ ኩዌት ካመራ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለፋሲል ከተማ ፊርማውን አኑሯል፡፡
0
4dc6628f4c8847039caaafa5da510fbf
1e28c1413459470dfb0a1ddca1264627
ድርቁን ለመመከት ርብርብ እየተደረገ ነው፡ ም/ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን
ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ድርቅ በዘላቂ የልማት መንገድ ለመቋቋም እያደረገችው ያለው ጥረት የሚደንቅና ለሌሎች የአፍሪካ አገራትም ምሳሌ እንደሚሆን ሶስት ዓለም ዓቀፍ የልማት አጋሮች ገለጹ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በጣሊያን ሮም መቀመጫቸውን ካደረጉት የዓለም ዓቀፍ የምግብ ድርጅት(ፋኦ)፣ የዓለም ምግብ ፕሮግራም እና ዓለም ዓቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ የስራ ኃላፊዎች ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።ከፍተኛ ኃላፊዎቹ የሶማሌና የትግራይ ክልሎችን የጎበኙ ሲሆን በዚህም ኢትዮጵያ ድርቅን ለመቋቋም እያከናወነች ያለችውን ተግባርና ችግሩን ከመሠረቱ በመቅረፍ ዘላቂ ወደሆኑ የልማት ግቦች ማተኮሯን መገንዘባቸውን ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ ድርቁን ለመቋቋም የምታደርገውን ዘላቂ እንቅስቃሴ ተቀናጅተው ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውንም ገልፀዋል፡፡ በተለይ ዓለም ዓቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ በመስኖ ልማት ዘርፍ እያደረገ ያለውን ድጋፍ ወደ ሌሎች ዘርፎችም ለማስፋት ማቀዱን መግለፁንም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።( ኢዜአ)
0
14a9a3f08906d9a17f38cc56e903a060
8b63fc93673c4f39d09a0271ea498722
አሜሪካ ከህዳሴ ግድብ አደራዳሪነት እንድትወጣ የሚጠይቀው የዋሽንግተን ዲሲ ሰልፍ
አዲስ አበባ እና የአሜሪካዋ ዋና ከተማ ዋሽንግተን ዲሲ ግንኙኑታቸውን ለማጠንከር የእህትማማች ከተሞች ስምምነት እንደሚፈራረሙ ታወቀ። ጥቅምት 29/2012 ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የሚገቡት የዋሽንግተን ዲሲ ከንቲባ ሙሪየል ቦውሰር በቆይታቸው የኹለቱን ከተሞች ወዳጅነት ላቅ ወዳለ ደረጃ የሚያደርሰውን የእህትማማች ከተሞችን ስምምነት እንደሚፈራረሙ ታውቋል።በመጪው ቅዳሜ ከከንቲባዋ ጋር ሃምሳ የሚደርሱ ታላላቅ የንግድ ማኅበረሰቦችም አብረው ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጡ ለማወቅ ተችሏል። ይህ ጉብኝት ባለፈው ግንቦት 2011 አዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ከንቲባዋ አዲስ አበባን እንዲጎበኙ ያቀረቡትን ሃሳብ ተከትሎ ነው። ኢንጅነር ታከለ በጉብኝታቸው ወቅትም ኹለቱን ከተሞች በተለያዩ ዘርፎች ለማስተሳሰር ሰፊ ስራ መሰራት እንደሚገባ ከከንቲባ ቦውሰር ጋር መምከራቸወ የሚታወስ ሲሆን፤ የእህትማማች ከተሞች ፊርማን ለመፈራረም መግባባት የተደረሰውም በምክትል ከንቲባው ጉብኝት ወቅት ነበር።
0
e5f1fad8339c8a388ec2a7f5023b8de5
bc0bd890294f0b037535072f2d9f36be
በመስቀል አደባባይ በተፈጸመው የቦምብ ጥቃት ላይ የሚካሄደው ምርመራ ተጀምሯል
ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ድጋፍና የምሥጋና ሠልፍ ላይ የቦምብ ፍንዳታ በማቀነባበር፣ ወርዋሪና አቀባይ በመመልመል የተጠረጠሩት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፀረ ሽብር ግብረ ኃይል መምርያ ኃላፊ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡ በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ሐሙስ ጳጉሜን 1 ቀን 2010 ዓ.ም. የቀረቡት ተጠርጣሪው አቶ ተስፋዬ ኡርጌ፣ ፍርድ ቤቱ የፈቀደውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተቃውመዋል፡፡መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ ጊዜ የጠየቀበትን ምክንያት ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዳው፣ የምርመራ ሒደቱ ውስብስብ ነው፡፡ ተጠርጣሪው ይሠሩበት ከነበሩ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ሠራተኞች ጋር የነበራቸውን የስልክ ግንኙነትና ተያያዥነት ያላቸው ማስረጃዎች ለመሰብሰብና ተጨማሪ የምስክሮችን ቃል ለመቀበል መሆኑን አስረድቷል፡፡ አቶ ተስፋዬ በጠበቃቸው አማካይነት ባቀረቡት ተቃውሞ እንደተናገሩት፣ የቦምብ ፍንዳታው ከደረሰ ጊዜ ጀምሮ መርማሪ ፖሊስ የሚያቀርበው የምርመራ ዓይነትና የሚያቀርበው ጥያቄ ተመሳሳይ ነው፡፡ እሳቸው የሚያጠፉትም ሆነ የሚያስጠፉት ነገር እንደሌለ፣ ሁሌም መርማሪው የሚጠይቀው ነገር የሚገኘው በመንግሥት ተቋም ውስጥ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ስለዚህ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ወይም የጠየቀው የምርመራ ቀናት ብዙ ስለመሆኑ ለመጨረሻ ተብሎ ተቀንሶ እንዲፈቀድለት ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የተጠርጣሪውን የዋስትና መብት ጥያቄ በማለፍ፣ ፖሊስ ከጠየቀው 14 ቀናት ውስጥ አሥር ቀናትን ብቻ በመፍቀድ ለመስከረም 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለመደገፍና ምሥጋና ለማቅረብ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ሠልፍ ወጥቶ በነበረ ሕዝብ ላይ በተወረወረ ቦምብ፣ ሁለት ሰዎች መሞታቸውንና ከ165 በላይ ሰዎች የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው መዘገባችን ይታወሳል፡፡
0
9d83767d86a69ff693b1d0dbf095764a
b7e6794f0d0e9801f8ee0cf6e8d4f993
ወልዲያ አራት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ወላይታ ድቻ ዘንድሮ በወልዲያ በግራ ተከላካይነት ስፍራ ሲጫወት የነበረው ይግረማቸው ተስፋዬን አስፈርሟል፡፡ ከቢሾፍቱ የተገኘውና በዱከም ከተማ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው ተጫዋቹ በ2010 ወደ ሀዲያ ሆሳዕና አምርቶም መጫወት የቻለ ሲሆን የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት ደግሞ ወደ ወልዲያ አምርቶ በግሉ የተሳካ ጊዜ ማሳለፍ ከቻለ በኋላ የፕሪምየር ሊጉ ክለብ ወላይታ ድቻን በሁለት ዓመት ውል ተቀላቅሏል፡፡አማካዩ ሰለሞን ወዴሳን ለማስፈረም ተስማምተው ከገንዘብ ጋር በተያያዘ ለመልቀቅ እንደተገደዱ ለሶከር ኢትዮጵያ የገለፁት አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ በቀጣዩ ቀናትም ወጣት ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ለማምጣት እንዳሰቡ የገለፁ ሲሆን መስከረም 5 የቅድመ ውድድር ዝግጅት እንደሚጀምሩም ገልፀውልናል፡፡
0
778fd6f44718bd76e5dd8639a377ad87
6f54c8d6e0a5ad8d14206a976cc2715c
ታንዛኒያ 15 ፕሬዚዳንታዊ እጩዎችን ይፋ አደረገች
የምስራቅ እና መካከኛው አፍሪካ የእግርኳስ ማህበር (ሴካፋ) በየአመቱ የሚያዘጋጀው የካጋሜ ክለብ ዋንጫ በታንዛኒያ አዘጋጅነት ዳሬ ሰላም ላይ ይካሄዳል፡፡ ሴካፋ ይፋ እንዳደረገው ከሆነ የክለብ ውድድሩ ሐምሌ 9 ይጀምራል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ሊጎች በሚያሸንፉ ክለቦች መካከል የሚደረገው ውድድር እንደከዚህ ቀደሞቹ ሁሉ በሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ ስፖንሰር ተደርጓል፡፡ ታንዛኒያ በ2015 የተካሄደውን የካጋሜ ክለብ ዋንጫ ያሰናዳች ሲሆን የሃገሪቱ ክለብ የሆነው አዛም በፍፃሜው ጨዋታ የኬንያውን ጎር ማሂያን 2-0 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ግዜ ዋንጫውን ማንሳት ችሏል፡፡ አምና ኢትዮጵያን በመወከል በ2014/15 ፕሪምየር ሊጉን በሶስተኛነት የጨረሰው አዳማ ከተማ ተሳትፎ አድርጓል፡፡ አዳማ አዛም፣ የዩጋንዳው ካምፓላ ሲቲ ካውንስል እና የደቡብ ሱዳኑ አል ማላኪያ ከሚገኙበት ምድብ በጊዜ ተሰናብቷል፡፡ አንድም የኢትዮጵያ ክለብ የሴካፋ ክለቦች ዋንጫን አሸንፎ የማያውቅ ሲሆን ቅዱስ ጊዮርጊስ በ2010 ፍፃሜ በመድረስ የመጀመሪያው ክለብ ነው፡፡ ፈረሰኞቹ በሩዋንዳው ኤፒአር 2-0 ተሸንፈው ዋንጫውን ማንሳት ሳይችሉ መቅረታቸው ይታወሳል፡፡ ኢትዮጵያ ቡና ደግሞ የነሃስ ሜዳልያ በማጥለቅ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ክለብ ነው፡፡
0
9dd257f8497c64b384e8e34e41ec8efc
6f4fff9d74064838bcd5e88fcf812df2
የአሰልጣኞች አስተያየት | ደቡብ ፖሊስ 2-0 አዳማ ከተማ
በኢትዮጵያ ዋንጫ ባህርዳር ከተማን 3-1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን የተቀላቀለው አዳማ ከተማ ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ ማግለሉ ተረጋግጧል።በኢትዮጵያ ዋንጫ በሩብ ፍፃሜው ከፋሲል ከነማ ጋር የፊታችን እሁድ ሐምሌ 7 ቀን በጎንደር ዐፄ ፉሲል ስታዲየም ጨዋታውን እንዲያደርግ መርሐግብር የወጣለት ቢሆንም በበጀት እጥረት ምክንያት ወደ ጎንደር እንደማያቀና ታውቋል።በኢትዮጵያ ዋንጫ ያለፉትን ዓመታት ጀምሮ ራሳቸውን ከውድድር የሚያገሉ ክለቦች ቁጥር እየጨመረ ሲሆን በዘንድሮ ዓመት አዳማ ከተማን ጨምሮ ድሬደዋ ከተማ፣ ስሑል ሽረ እና ደቡብ ፖሊስ ራሳቸውን ከውድድሩ ማግለላቸው ይታወሳል።በተያያዘ ዜና ኢትዮጵያ ቡናም ከኢትዮጵያ ዋንጫ ራሱን ማግለሉን በደብዳቤ ለፌዴሬሽኑ ያስገባ ቢሆንም አሁን በደረሰን መረጃ አቋሙን በመቀየር በውድድሩ ላይ እንደሚሳተፍ እና አሰልጣኝ ገዛኸኝ ከተማ ተጫዋቾቹን ለጨዋታው እንዲያዘጋጅ መነገሩን ለማወቅ ችለናል።በግማሽ ፍፃሜው ፋሲል ከነማ ከ መቐለ 70 እንደርታ የሚያገናኘው ጨዋታ ካለው የፀጥታ ስጋት አኳያ በገለልተኛ ሜዳ ለማድረግ ፌዴሬሽኑ እያሰበ መሆኑን ሰምተናል።
0
6af5f58e74c94f8913816b21b7043b0c
a5b4f6dc30b570d4c2b6692a28236674
የአለማችን አየር መንገዶች 885 ቢ. ዶላር ገቢ እንደሚያገኙ ተገምቷል
በተለያዩ የሙያ መስኮች ታዋቂነትን ያተረፉ ከዚህ አለም በሞት የተለዩ የአለማችን ዝነኞችን ገቢ በማስላት በየአመቱ ይፋ የሚያደርገው ታዋቂው ፎርብስ መጽሄት፣ ከቀናት በፊትም የ2020 ሪፖርቱን ያወጣ ሲሆን እውቁ የፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኝ ማይክል ጃክሰን በ48 ሚሊዮን ዶላር ገቢ የ1ኛ ደረጃን ይዟል፡፡ዝነኞቹ በህይወት በነበሩባቸው ጊዜያት በሰሯቸው ስራዎችና በፈጸሟቸው ቀጣይ የቢዝነስ ስምምነቶች እንዲሁም የፈጠራ ሃብት መብት ገቢዎች አማካይነት እስከ ጥቅምት ወር 2020 ድረስ በነበሩት 12 ወራት ያገኙትን ገቢ በማጥናት ደረጃ የሰጠው ፎርብስ መጽሄት፤ የህጻናት መጽሐፍት ደራሲው ቴዎዶር ሲዩስ በ33 ሚሊዮን ዶላር፣ ቻርለስ ኤም ሹልዝ በ32.5 ሚሊዮን ዶላር የሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃ፣ አርኖልድ ፓልመር በ30 ሚሊዮን ዶላር የአራተኛ ደረጃን መያዛቸውንም አመልክቷል፡፡ታዋቂው ድምጻዊ ኤልቪስ ፕሪስሊ በ23 ሚሊዮን ዶላር የአምስተኛ፣ ከወራት በፊት በሄሊኮፕተር አደጋ ከዚህ አለም በሞት የተለየው ታዋቂው አሜሪካዊ የቅርጫት ኳስ ኮከብ ኮቢ ብርያንት በ20 ሚሊዮን ዶላር የስድስተኛ፣ በ21 አመቱ የተቀጨው ራፐር ጁስ ወርልድ ደግሞ በ15 ሚሊዮን ዶላር የሰባተኛ ደረጃን መያዛቸውም ተነግሯል፡፡በተወለደ በ36ኛ አመቱ በሞት የተለየው የሬጌው ንጉስ ቦብ ማርሌ በ14 ሚሊዮን ዶላር የስምንተኛ፣ ታዋቂው ድምጻዊ ጆን ሌነን በ13 ሚሊዮን ዶላር የዘጠነኛ፣ የፖፕ ሙዚቃ አቀንቃኙ ፕሪንስ በ 10 ሚሊዮን ዶላር የአስረኛ ደረጃን ይዘዋል፡፡
0
22aa197e18bdd39712a9f49abbdcf912
f152bb0853965fce0fb07434d998be58
ብሔራዊ የምርምር ምክር ቤት ሊቋቋም ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።የኤፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የብሔራዊ ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ላይ ተገኝተዋል፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ደመቀ መኮንን በጉባኤው ላይ የተሰጡ ጥቆማዎች እና አስተያየቶች ለ2012 እቅድ አፈፃፀም ጠቀሜታው ከፍ ያለ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ፕሮጀክቱ ታሪካዊ የሀገር መገለጫ መሆኑን በመግለጽ በ2012 ዓመተ ምህረት ለፍፃሜው የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ያስፋልጋል ብለዋል፡፡ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ እትዮጵያአዊያን የተስበስበን ሂሳብ ተገቢውን መንገድ በመሰብሰብ ለታለመለት ዓለማ ማዋል እንደደሚገበው እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለዜጎች ተደራሽ መድረግ እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡ዛሬ በተጀመረው የብሄራዊ ምክር ቤቱ ጉባኤ ላይ የ2011 እቅድ አፋጻጸም እና 2012 እቅድ ቀርበው ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል።የህዝባዊ ተሳትፎ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላቱ የታላቁ ህዳሴ ግድብ የተርባይን መጠኑ ለምን ቀነሰ በሚለው ጉዳይ እና ኢትዮጵያ ከግብፅ ለቀረበው ሀሳብ በወሰደችው አቋም ዙሪያ ጥያቄዎችን አነስተው ማብራሪያ ተሰጥቶበታል።ግድቡ በደለል እንዳይሞላ ከወዲሁ በጥንቃቄ መስራት እንደሚገባም በውይይቱ ተነስቷል።በህዝቡ ዘንድ የተቀዛቀዘውን ስሜት እንደገና እንዲነሳሳ ማድረግ እንደሚያስፈለግም በብሔራዊ ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከተነሱ ጉዳዮች ተጠቃሽ ነው።በሲሳይ ጌትነት
0
0a4b0cfb32620bd7e4ec2cd58c6141d4
0a4b0cfb32620bd7e4ec2cd58c6141d4
የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬ መሰጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በአዲስ አበባ ከተማ በ156 የመፈተኛ ጣቢያዎች 73 ሺህ 45 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት ፈተና እየወሰዱ ነው፡፡ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች አማርኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ሂሳብ፣ ባዮሎጂ ፣ ፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ የህብረተሰብ ሳይንስ፣ ሥነ ዜጋና ሥነ ምግባር ትምህርቶች ናቸው፡፡በጠዋቱ ክፍለ ጊዜ ተማሪዎች የአማርኛ እና የእንግሊዘኛ ትምህርቶችን ፈተና በመውሰድ ላይ እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ዛሬና ነገ በአዲስ አበባ ሲሰጥ በሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎችም እስከ ታህሳስ አጋማሸ ድረስ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
76e19ba09c6fe8d8e0238d90d1f34c26
655f64cfcc623ba05806365b031b36e3
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ከህዝብ ተወካዮች ጋር ውይይት አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት ለህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች ሰላማዊ መሆነ መንገድ መልስ ለመስጠት እንደሚሰራ የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለፁ።ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው፥ የተጠናቀቀው በጀት ዓመት የክልሉን ሰላምና መረጋጋት በማስጠበቅ ህዝቡ ወደ ልማት ስራዎች ፊቱን እንዲያዞር ለማደረግ ተሰርቷል ብለዋል።ከክልል ጀምሮ እስከ ቀበሌ መንግስታዊ መዋቅሩን በማጠናከር ሰላምና መረጋጋትን ማስፈን ላይ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውንም አስታውቅዋል።በተጠናቀቀው አመት የአዲስ ክልል ምስረታንም በሰላማዊ መንገድ ማጠናቀቅ መቻሉን በማንሳት፤ ተቋማትን የማጠናከር ተግባራት እየተከናወነ እንደነበረም አስታውቅዋል።ክልሉ በበጀት አመቱ ፊቱን ወደ ልማት እንዲመለስም ጥረቶች መደረጋቸውንም ነው ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ የተናገሩት።እንዲሁም በጅምር የቀሩ ፕሮጀክቶች የፍጻሜ ሪቫን ቆረጣ ሁነት እንዲፈጸምላቸውም ተደርጓል ያሉት አቶ ርስቱ፥ 18 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ኢንቨስተሮች ወደ ተግባር መግባታቸውንም ተናግረዋል።በ2013 ዓ.ም የታላቁ ህዳሴ ግድብ ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ በአብሮነት የሚቆምበት እና የገበታ ለሀገር ሀገራዊ ፕሮጀክት ውጤትን የምናይበት ይሆናልም ነው ያሉት።በዚህም በክልሉ የኮይሻ ፕሮጀክት ሂደት የሚጀመርበት እና በክልሉ የሚነሱ የህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥበት ይሆናል ብለዋል።የክልል አደረጃጀት ጥያቄዎች በሰላማዊና ህጋዊ በሆነ መንገድ ብቻ ቀጣይ መፍትሄ ለማስቀመጥ እንደሚሰራም አንስተዋል።የህዝቦችን አብሮነትን ያስቀደመ ወንድማማችነት እንዲጠናከር ያሳሰቡት ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ርስቱ፥ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብም መልካም አዲስ አመትን ከወዲሁ ተመኝተዋል።ሀይለየሱስ መኮንንየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
359bc3466bd6a98580a6c3b6cd43645e
359bc3466bd6a98580a6c3b6cd43645e
በሥራ ቦታ የሚፈጠሩ አደጋዎችን ቀድሞ ለመከላከል ያለመ ውይይት ተካሄደ
በሥራ ቦታ የሚፈጠሩ አደጋዎችን ቀድሞ ለመከላከል ያለመ ውይይት ተካሄደ፡፡የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በስራ ቦታ ላይ ሠራተኞች ራሳቸውን እንዴት መጠበቅ አለባቸው በሚል በተዘጋጁ ሁለት ጥናቶች ዙሪያ ከባለድርሻ ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ጥናቶቹ በሥራ ቦታ የሚፈጠሩ አደጋዎችን ቀድሞ ለመከላከል ያለመ ነው ተብሏል።በዓለም አቀፍ ደረጃ 6 ሺህ 300 የሚደርሱ ሰዎች በቀን ውስጥ በስራ ላይ በሚፈጠሩ አደጋዎች ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ከዚህም 550 ሰዎች ቆይቶ በሚፈጠሩ የሙያ ላይ በሽታዎች እንደምያዙ በጥናቱ ላይ ተጠቁሟል፡፡በኢትዮጵያ በባህርዳር፣ ኮምቦልቻ እና ትግራይ ጨርቃጨርቅና ጋርሜንት ኢንዱስትሪዎች በተካሄደው ጥናት 7 ሺህ 992 ሰዎች አደጋ እንደምደርስባቸውና ለህክምና ወደ ሆስፒታል እንደሚሄዱ ተገልጿል፡፡5 ሺህ 276 ሰዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጤናማ ባልሆነ የስራ አካባቢ በመኖሩ ምክንያት አደጋ እንደምደርስባቸውም ለማወቅ ተችሏል፡፡የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በስራ ቦታዎች አደጋዎችንና የሙያ በሽታዎችን ለመቀነስ በርካታ ስራዎች ቢሰሩም የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት አለመቻሉን ለዋልታ ገልጸዋል፡፡በዚህም በኢንዱስትሪዎች እና ፋብሪካዎች የሚከሰተውን በሽታ ለመከላከል ከዩኒቨርሲቲው ጋር በመቀናጀት የተለያዩ ጥናቶች ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡በስራ ላይ አደጋዎችንና ከሙያ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ በሽታዎችን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ክትትልና ድጋፍ የማድረግ ክፍተት እንዳለው የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታዋ፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ችግሮችን እንዴት መፍታት ይቻላል በሚል በተካሄደው ጥናት ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር እያደረግን ነው ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ትምህርት ክፍል ዲን እና መምህር ፕሮፌሰር ዳመነ ኃይለማሪያም በበኩላቸው፣ በስራ ቦታ ሰራተኞች ጤና እንዲጠበቅ ኢንዱስትሪዎች እና ፋብሪካዎች ለሰራተኞች ምቹ እንዲሆኑ ከሚኒስቴሩ ጋር በጥምረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ጤናማ ሰራተኛ እንዲኖር ኢንዱስትሪዎች ምቹና ጤናማ አካባቢ መፍጠር ይኖርባቸዋል ያሉ ሲሆን፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራት አስፈላጊ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡በቀረቡ ጥናታዊ ጽሑፎች ዙሪያ ውይይት የተካሄደ ሲሆን የተለያዩ ሃሳቦች ተነስተውበታል፡፡(በአድማሱ አራጋው)
1
9805a94ae56cfcda3235bc748c8059d7
20136f2c9c3d5993681bb5a52b0050be
በዘንድሮ ጥምቀት ጐንደር ከግማሽ ሚ. በላይ ቱሪስቶችን ትጠብቃለች
በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት ዛሬ በተከበረው በዓል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጽዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስን ጨምሮ የተለያዩ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ካህናት፣ ምእመናን እና የውጭ ሀገር ጎብኝዎች ተገኝቷል ።እንደዚሁም በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ምእመናንም የጥምቀት በዓሉ በድምቀት ሊከበር ችሏል ።በአዲስ አበባ ጃን ሜዳ ባህረ ጥምቀት በዓል ላይ የታደሙ የውጭ ዜጎች ለዋልታ በሰጡት አስተያየት አገሪቷ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ብትሆንም አስተማማኝ ሰላም ላይ እንደሚትገኝ መረዳት መቻላቸውን ገልጸዋል ፡፡ጎብኚዎቹ ኢትዮጵያ ከመምጣታቸው በፊት የሰላም ስጋት እንደነበረባቸው ጠቁመመው፤ አሁን ግን የተለያዩ አከባቢዎችን በሰላም ጎብኝተው በበዓሉ መታደማቸው እንዳስደሰታቸው አስረድተዋል ፡፡በዓሉ በዩኔስኮ እውቅና ሊያገኝ እንደሚገባም አስተያታቸውን ሰጥተዋል ፡፡ከዚህ በፊት መጥተው የነበሩና ከዓመታት በኋላ አሁንም በድጋሚ በመጎብኘት ላይ የሚገኙ ቱሪስቶች በአገሪቱ በተለያዩ ዘርፎች የተመለከቷቸው ለውጦች አድንቀዋል ፡፡ዓመታዊ የጥምቀት በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሃንስ እጅ ለመጠመቅ ወደ በዮርዳንስ ወንዝ የወረደበትን ዕለት ለማሰብ የሚከበር መሆኑ ይታወቃል ።
0
abd45161d7ed153d7da8e659dbb48775
1a7402dfbedc1df5ba9a96abdecdfe1a
የቀድሞዋ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን ያለጥርጥር የፓርቲያቸውን ውክልና ወደ ሚያስገኝላቸው ደረጃ ቀርበዋል
በበዓሉ ላይ የምታቀነቅነው የ16 አመቷ ድምጻዊት፣ በአልበም ሽያጭ ቀዳሚ ሆናለች ተሸናፊዋን የዲሞክራት ዕጩ ሂላሪ ክሊንተንን ጨምሮ ሶስት የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንቶች ከሁለት ሳምንት በኋላ በዋሽንግተን ዲሲ በሚከናወነው የዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ እንደሚገኙ ማረጋገጫ መስጠታቸውን ሲቢኤስ ኒውስ ዘግቧል፡፡ሂላሪ ክሊንተንና ባለቤታቸው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን ባለፈው ማክሰኞ በትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ እንደሚገኙ ያስታወቁ ሲሆን፣ ጂሚ ካርተርና ሌላኛው የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ደብሊው ቡሽም የበዓሉ ታዳሚዎች እንደሚሆኑ ማረጋገጫ መስጠታቸውን ዘገባው ገልጧል፡፡ በህይወት ከሚገኙት የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች በትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ የማይገኙት ብቸኛ ሰው ትልቁ ቡሽ መሆናቸውን የጠቆመው ዘገባው፣ የ92 አመቱ ቡሽ በትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ የማይገኙት በእርጅና እና በጤማ ማጣት ሳቢያ እንደሆነ ማስታወቃቸውንም አስረድቷል። በተያያዘ ዜናም በበዓለ ሲመቱ ላይ የሙዚቃ ስራዎቿን እንድታቀርብ ከአዘጋጅ ኮሚቴው ጥያቄ የቀረበላት ድምጻዊቷ ሬቢካ ፈርጉሰን፣ ግብዣውን ተቀብላ ለመዝፈን ፈቃደኛ የምትሆነው “ስትሬንጅ ፍሩት” የተሰኘውንና በአሜሪካ የሚታየውን ዘረኝነት የሚያወግዘውን የሙዚቃ ስራዋን ለማቅረብ ከተፈቀደላት ብቻ እንደሆነ አስታውቃለች፡፡የ16 አመቷ አሜሪካዊ ድምጻዊት ጃኪ ኢቫንቾ፤በትራምፕ በዓለ ሲመት ላይ የአሜሪካን ብሄራዊ መዝሙር እንደምታቀርብ መነገሩን ተከትሎም፣ የሙዚቃ አልበም ሽያጭዋ በከፍተኛ ደረጃ ተመንድጎ፣ በአንደኝነት ደረጃ ላይ መቀመጡ ተዘግቧል፡፡ ድምጻዊቷ የትራምፕ በዓለ ሲመት ተሳታፊ መሆኗ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን በስፋት የተዘገበ ሲሆን ይህን ተከትሎም፣ “ድሪም ዊዝ ሚ” እና “ኦ ሆሊ ናይት” የተሰኙት የድምጻዊቷ አልበሞች፣ በቢልቦርድ የደረጃ ሰንጠረዥ በሁለተኛ ደረጃ መቀመጣቸውንም ዘገባዎች ጠቁመዋል፡፡
0
95a7ad255e8bebf1cec08803a0be5e81
776216a297a4943d07f72360d4f1caaa
ግብጻውያን ተጠቃሚ የሚያደርጋቸውን ግድብ ሊቃወሙ አይገባም
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 18/2012 ዓ.ም (አብመድ) ከሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለው ልዩነት ከፍጥጫ ይልቅ በድርድር ሊፈታ እንደሚገባው ኬንያ አስታውቃለች።ኬንያ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙረያ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል የሚካሄደው የሦስትዮሽ ድርድር “ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄዎች” የሚለው በመርህ ላይ የተመሠረተ ሊሆን እንደሚገባ አስታውቃለች።የሀገሪቱ የውኃ፣ የሳኒቴሽን እና መስኖ ልማት ሚኒስትር ሲሲሊ ካሪዩኪ ዛሬ (ሰኔ 18 ቀን 2012 ዓ.ም) በኬንያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ ዓለምን በጽህፈት ቤታቸው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ለአፍሪካ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ መፈለግ የሚለው የኬንያ አቋም የፀና መሆኑን ተናግረዋል።አምባሳደር መለስ ዓለም በበኩላቸው በኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን መካከል እየተካሄደ ስላለው የሶስትዮሽ ድርድር ገለፃ አድርገውላቸዋል። ከሕዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ያለው የአቋም ልዩነትም ሁሉንም እኩል እና ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሁም አሸናፊ በሚያደርግ የመተባበር መርህ ሊካሄድ እንደሚገባው ኢትዮጵያ ጽኑ አቋም እንዳላትም አምባሳደሩ አስረድተዋል።ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ወጪ ወገንን ከድህነት ለማውጣት የሚሰሩት መሆኑን በመግለጽም ፕሮጀክቱ የቀጣናውን ልማት እና ኢኮኖሚያዊ ውህደት እውን ለማድረግ የሚያስችል መሆኑንም ማስረዳታቸውን በኢትዮጵያ የኬንያ ኤምባሲ አስታውቋል።የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ ያሉ ልዩነቶች “አፍሪካዊ መፍትሄዎች ለአፍሪካ ችግሮች” በሚለው መርህ እንዲፈቱ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል።
0
6b18f74078b3f50f9e365f554d5a387e
55c5e349fcb3cea0d9600bafd6517e55
ሎዛ አበራ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተባለች
እረፍት ላይ የነበረው የማልታ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ትላንት ሲጀመር ትናንት ምሽት ሞስታን በሜዳው ገጥሞ 5ለ1 ሲያሸንፍ ሎዛ አበራ ሦስት ግቦችን አስቆጥራ ሐት-ትሪክ ሰርታለች፡፡ቢርኪርካራ በሜዳው ቻርለስ አቤላ ስታዲየም አምስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘውን ሞስታን በገጠመበት በዚህ ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ በ37ኛው ደቂቃ ሎዛ አበራ ባስቆጠረችው የመጀመሪያ ግብ 1ለ0 በሆነ ውጤት ወደ እረፍት ያመሩ ሲሆን በሁለተኛው አጋማሽ በ75ኛው እና 77ኛው ደቂቃ አከታትላ ባስቆጠረቻቸው ግቦች በማልታ የመጀመሪያ ሐት-ትሪኳን ሰርታለች። ለቢርኪርካራ ቀሪዎቹን ግቦች ደግሞ እንግሊዛዊቷ ኢስተር አኑና ተቀይራ የገባችው ትሬሲ ቴውማ አስቆጥረዋል።ሎዛ በሊጉ የግብ መጠኗን ወደ 8 በማሳደግ ከሃሌይ ቡጌጃ ጋር በእኩል ጎል የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ሰንጠረዡን መምራት ይዘዋል።ቢርኪርካራ ከቀናት በፊት የወዳጅነት ጨዋታ አድርጎ ከኮርክ 3ለ3 ሲለያይ ሎዛ በዚህም ጨዋታ ግብ ማስቆጠሯ ይታወሳል፡፡በሌላኛው የዚህ ሳምንት መርሃግብር ሁለቱ ከቢርኪርካራ ጋር በእኩል ነጥብ ሊጉን ሲመሩ የነበሩት ምጋርና ሴዌኬን ያገናኘው ጨዋታ ሲዊኪ ዩናይትዶች በ13 ነጥብ ከቢርኪርካራ ጋር በመሆን ሊጉን በመምራት ላይ ይገኛሉ።
0
76e60ff30b32c2b8a88febbdbaaba756
014fd461ddf22c82d83b9667aedcaaba
አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ
በዛሬው ዕለት የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቆ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕና ኃይሌ እሸቱን አራተኛ ፈራሚ በማድረግ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ፣ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ አጥቂ ባለፈው ክረምት ወላይታ ድቻን ለቆ በአዳማ ከተማ ቆይታ ያደረገ ሲሆን እንደ አዲስ ህንፃ፣ በረከት ደስታ እና ቴዎድሮስ በቀለ ሁሉ የቀድሞ አሰልጣኙ ፈለግን በመከተል በአንድ ዓመት ውል ወደ ነብሮቹ አምርቷል።
0
ceacf9d1de4b8be232f6461eb4e34139
ceacf9d1de4b8be232f6461eb4e34139
“ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውሉ ምርቶች ላይ እናተኩራለን”
በዓመቱ እስካሁን ያሳለፍነው መልካም ነበር፡፡ በስራ ነው ያሳለፍነው፡፡ ከአመት ወደ አመት የስራ አፈፃፀማችን እየተሻሻለ ነው፡፡ ሠራተኞቻችን ጤናቸው ተጠብቆ እንዲሰሩ፣ እንዲማሩ ማድረጋችን፣ ተማሪዎችን ማስመረቃችን እንደቀጠለ ነው፡፡ በሌላ በኩል በየቦታው የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን የመፍታት ብቃታችን ከእለት ወደ እለት እየተሻሻለ ነው፡፡ ችግሮችን በጋራ በመፍታት ረገድ ጥሩ ክንውን ነበረን፡፡በቀጣይ አመት ደግሞ የጀመርናቸው የ8 ሚሊዮን ብር የማስፋፊያ ስራዎችን አጠናክረን እንቀጥላለን፡፡ ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውሉ ምርቶች ላይ ትኩረት ለማድረግ እንፈልጋለን፡፡ ወደ ውጭ መላክ ብቻ አይደለም ትልቅ የሚያደርገን ብለን ስለምናምን፣ ሀገር ውስጥ ያለውን ተጠቃሚ ፍላጐት ማሟላት መቻል አለብን፡፡ የሀገር ውስጥ ተጠቃሚው እያደገ ነው፡፡ ይሄን ፍላጐት ለማሟላት በአዲሱ አመት ጠንክረን እንሠራለን፡፡
1
cd6a8f81ca3eefeedb76db26d0c52e51
6e01e22be1c14f0dc6289922eca5a4b8
ካሜሩን 2019፡ ካፍ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎችን የሚዳኙ ዳኞችን ስም ይፋ አድርጓል
ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል የመሃል ዳኛ የአፍሪካ ሃገራት ቻምፒዮና (ቻን) እና አለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎችን እንዲመራ ተመርጧል፡፡ ባምላክ የቻን ማጣሪያ ሹመቱን ያገኘው ከካፍ ሲሆን የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ሹመቱን ደግሞ ከፈፋ ነው፡፡በቻን ማጣሪያ በደቡብ ዞን ሉዋንዳ ላይ አንጎላ ከማዳጋስካር የሚያደርጉትን ጨዋታ ባምላክ በመሃል ዳኛነት ይመራል፡፡ የባምላክ ረዳት በመሆን የኢስታዲዮ 11 ኖቨምበርን ጨዋታ የሚመሩት ደግሞ ክንፈ ይልማ፣ ሸዋንግዛው ተባባል እና ብሩክ የማነብርሃን ናቸው፡፡ ጨዋታው ቅዳሜ የሚደረግ ሲሆን ከሳምንት በፊት አንታናናሪቮ ላይ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ሃገራቱ ያለምንም ግብ አቻ መለያየታቸው ይታወቃል፡፡ባምላክ በሩሲያ በ2018 ለምታስተናግደው የአለም ዋንጫ ለማለፍ ሊቨርቢል ላይ ጋቦን ከኮትዲቯር የሚያደርጉትን ጨዋታ ይመራል፡፡ ቅዳሜ ነሃሴ 27 በሚደረገው የምድብ ሶስት ወሳኝ ጨዋታ የባምላክ ረዳት የሆኑት ኦሊቨር ሳፋሪ ካቤና ከዲ.ሪ. ኮንጎ እንዲሁም ማርክ ሶንኮ ከዩጋንዳ ሲሆኑ አራተኛ ዳኛ የሆነው ኢትዮጵያዊው ሃይለየሱስ ባዘዘው ነው፡፡ ዩጋንዳዊው ማርክ ሶንኮ ኢትዮጵያ ከሱዳን በቻን ማጣሪያ ሀዋሳ ላይ 1-1 የተለያዩበትን ጨዋታ በረዳት ዳኝነት መርቷል፡፡ ሱዳን ከኢትዮጵያ ኦባያድ ላይ ቅዳሜ ምሽት 2፡00 ሰዓት ላይ የሚያደርጉትን ጨዋታ የሚመሩት ኬንያዊያን ዳኞች ናቸው፡፡ የመሃል ዳኛ አንድሪዊ ጁማ ኦቴኖ ሲሆን ረዳቶቹ ደግሞ ቶኒ ኪዲያ እና ኦሊቨር ኦዲህአምቦ ሁነዋል፡፡ በአራተኛ ዳኛነት ኢዝራኤል ሌማያን ምፓማ ነው፡፡ በ2015 በአዲስ መልክ ከተሰራ በኃላ የአል ሂላል ኦባያድ ክለብ ንብረት በሆነው የኦባያድ ስታዲየም ሱዳን እና ኢትዮጵያ ሲገናኙ ይህ ለሁለተኛ ግዜ ነው፡፡ ፖርቹጋላዊው ማርያኖ ባሬቶ የመሩት የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በሱዳን አቻው ለአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ዋንጫ (የኦሎምፒክ ማጣሪያ) ለማለፍ 2-0 ኦባያድ ላይ መሸነፉ ይታወሳል፡፡
0
a886a49b8200bf48853ab302e23af1e3
a886a49b8200bf48853ab302e23af1e3
በደቡብ ሱዳን እና በሶማሊያ በሽታና ጾታዊ ጥቃት አሳሳቢ እየሆኑ መምጣታቸው ተገለጸ
በደቡብ ሱዳንና ሶማሊያ የበሽታና ፆታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ እየሆኑ መምጣታቸውን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከተለያዩ ዘርፎች የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ ።የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ሰሞኑን በደቡብ ሱዳንና በሶማሊያ የተከሰተውን ጊዚያዊ ቀውስ በጎበኙበት ወቅት እንደገለጹት በሁለቱ አገራት ለረሃብርና ከጦርነት ቀውስ በተጨማሪ ከምግብና ከውሃ እጥረት ጋር ተያይዞ የበሽታዎች መስፋፋት በአሳሳቢ ደረጃ ላይ ይገኛል ።ሁለቱም አገራት በህጻናትና ሴቶች ላይ ሳይቀር የሚፈጸሙት ፆታዊ ጥቃቶች ቀውስ እየፈጠሩ መምጣታቸውን የሥራ ኃላፊዎቹ ታዝበዋል ።የተባባሩት መንግስታት ድርጅት ኃላፊዎችን በመወከል በኒውዮርክ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት ጆን ጊንግ በሶማሊያ ከ6.2 ሚሊየን በላይ ህዝብ ለረሀብ መጋለጡን ተከትሎ ለኮሌራና ኩፍኝ በሽታዎች ተጋላጭ ሆኗል ብለዋል፡፡በደቡብ ሱዳን በኩል የረሀብ ተጋላጮች ቁጥር ወደ 7.5 ሚሊየን ከፍ ይላል፡፡ ከዚህ ውስጥ ግማሾቹ መኖሪቸውን ለቀው ተፈናቅለዋል ብለዋል ፡፡ የድቡብ ሱዳኑን አስከፊ ያደረገው ደግሞ ፆታዊ ጥቃቱ የከፋ ደረጃ ላይ መድረሱ ነው ያሉት ጆን ጊንግ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ህፃናት እና አረጋውያን ሴቶች ሳይቀሩ ጥቃት ይደርስባቸዋል፡፡በተጨማሪም በደቡብ ሱዳን ባለፈው አመት የነበረው የኮሌራ በሽታ ስርጭት መጠን ዘንድሮ በ700 እጅ ጨምሯል ብለዋል ፡፡የደቡብ ሱዳን ሌላው አስቸጋሪ ሁኔታ ለእርዳታ ሰራተኞች እጅግ አደገኛ ስፍራ መሆኗን የጠቀሱት ጆን ጊንግ በቅርቡ በነበሩት ግጭቶች እንኳን 82 የሰብአዊ እርዳታ ሰራተኞች ህይወታቸውን ማጣታቸውን ተናግረዋል፡፡ ( ምንጭ : ሪሊፍ ዌብ)
1
8ab9ded9dfef505f016a3652b7fbb67e
8ab9ded9dfef505f016a3652b7fbb67e
በምርትና በፍላጎት መካከል ከፍተኛ ክፍተት በመፍጠሩ ውኃ በፈረቃ ማዳረስ ተጀመረ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን በየቀኑ በሚያመርተው ውኃና በፍላጎት መካከል ከፍተኛ ልዩነት በመፈጠሩ፣ በይፋ ወደ ፈረቃ አሠራር መግባቱን አስታወቀ፡፡ባለሥልጣኑ በአሁኑ ወቅት ከገጸ ምድርና ከከርሰ ምድር በቀን የማምረት አቅሙ 525 ሺሕ ሜትር ኩብ ውኃ ነው፡፡ ነገር ግን ከተማው የሚፈልገው የውኃ መጠን በቀን ከ930 ሺሕ እስከ አንድ ሚሊዮን ሜትር ኩብ ውኃ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡በአቅርቦትና በፍላጎት መካከል ካለው ከፍተኛ ልዩነት በተጨማሪ፣ የተመረተው ውኃ ሙሉ በሙሉ ለነዋሪዎች እንዳይደርስ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና የቴክኒክ ብልሽቶች ምክንያት መሆናቸው ታውቋል፡፡የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን አባተ (ኢንጂነር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ቢያንስ በ12 እና በ24 ሰዓት ልዩነት ውኃ ያገኙ የነበሩ አካባቢዎች፣ አሁን እስከ አሥራ ሶስት ቀናት ድረስ ይዘገይባቸዋል፡፡ ‹‹በአዲስ አበባ በተለያዩ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጦች ላይ የሚገኙ አካባቢዎች ስላሉና ነዋሪዎችም በምድርና በሕንፃ ውስጥ የሚኖሩ ስለሆኑ፣ ቢያንስ በሳምንት ሦስት ጊዜ ውኃ ለማዳረስ ይሠራል፤›› ሲሉ ዋና ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል፡፡እሳቸው እንደሚሉት፣ የክረምት ወራት በቅርቡ የወጣ እንደመሆኑ ግድቦች መያዝ ያለባቸውን የውኃ መጠን ይዘዋል፡፡‹‹ነገር ግን ከተማው እየሰፋ በመሄዱ ውኃ በብዛት የሚፈልጉ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ስለሆነ፣ የውኃ ፍላጎት እየጨመረ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹የአጭር ጊዜ ዕቅድ በፈረቃ ማድረስ ቢሆንም፣ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ስለሆነ በፍጥነት በማጠናቀቅ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት እየተሠራ ነው፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡የተወሰኑ ሠራተኞች ለችግሩ መባባስ አሻጥር ይሠራሉ እየተባለ ስለሚነገረው ጉዳይ ለዋና ሥራ አስኪያጅ ጥያቄ ቀርቦላቸው ሲመልሱ የባለሥልጣኑ ሠራተኞች መልካም መሆናቸውን፣ የተወሰኑ ሠራተኞች ግን በዚህ ዓይነት ድርጊት የተሠማሩ ስለመሆኑ ሲነገር እንደሚሰማ፣ ዕርምጃ መውሰድ የሚያስችል ማስረጃ ግን እንደሌለ አስረድተዋል፡፡
1
89f6f3c579d0096e056aaefb35e8f84b
cfd0fc0bad24f35afdfb6c0d840ed289
ነባር የተቃዋሚ መሪዎች ስለምርጫው ሂደት ምን ይላሉ?
በአዲስ አበባ ከተማ ከቀናት በፊት በትምህርት ቤቶች፣ በክፍለ ከተሞችና በተለያዩ አደረጃጀቶች «በብዝሃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት» በሚል መሪ ቃል 13ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነበር። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ህገ መንግሥት የፀደቀበትን ቀን ተከትሎ ህዳር 29 ቀን በየዓመቱ በሚከበረው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላይ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለነበራቸው ሚና እና ስለበዓሉ ያላቸውን ስሜት ያነጋገርናቸው አንዳንድ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች በበዓሉ አስፈላጊነት ላይ ቢስማሙም ዓላማውን የሳተ ነው ይላሉ።
0
7a7ff5e84c1d51b0521e0b6640795493
e313254e656a71c99b8486b31c96d94c
በአፋር ክልል ገበያ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል አሌ ልዩ ወረዳ ጎሮዜ ቀበሌ ትናንት በተከሰተ የመሬት ናዳ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ።ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች መካከልም እስካሁን የ5 ሰዎች አስከሬን መገኘቱ ነው የተገለፀው።የመሬት ናዳው በስድስት የመኖሪያ ቤቶች ከእነ ሙሉ ቤተሰቦቻቸው ላይ ጉዳት ያደረሰ ሲሆም፥ የቀሪ ሟቾችን አስከሬን የማፈላለግ ስራው ቀጥሏል።ናዳው ከፍተኛ እንደመሆኑ መጠን ከሰው ጉልበት በተጨማሪ ማሽነሪ በመጠቀም አስከሬን ለማፈላለግ ጥረት ቢደረግም አካባቢው ረግረጋማ በመሆኑ የነብስ አድን ስራውን ፈታኝ እንዳደረገውም ተመልክቷል።በአሁኑ ወቅት በመሬት ናዳው ለተፈናቀሉ ዜጎች መጠለያ ሸራ የማቅረብ ስራ እየተከናወነ መሆኑን የወረዳው አስተዳደር አስታውቋል።የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በደረሰው አደጋ ህይወት በመጥፋቱ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በራሳቸውና በክልሉ ህዝብ ስም የገለጹ ሲሆን፥ ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የክልሉ መንግስት በዘርፉ የሚደረገውን ተግባር እንደሚደግፍ ማስታወቃቸውን ከደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
071cb43e80f5eca3f9cb72de4ce339f3
1b46b8af5fd221126fb63c7aa4becb80
“ያረፈደ ዳዴ” የግጥም ስብስብ ለንባብ በቃ
ሃኪምዎን ይጠይቁ በዚካ ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ የተጀመረ ተከታታይ ልዩ ዝግጅት በዋና ዋና የሕመሙ ጭብጦች ላይ ያተኩራል። ከዚህ ቀደም ወረርሽኙን የተመለከተ ትምሕርታዊ ጽሁፍ በአማርኛ ያቀረቡት ዶ/ር አሸናፊ ዋቅቶላ ናቸው ሞያዊ ማብራሪያውን የሚሰጡን። ዶ/ር አሸናፊ ዋቅቶላ በቅርቡም በርዕሱ ዙሪያ ትኩረት ያደረገውን ጽሁፋቸውን በተለያዩ የኢትዮጵያውያን ድረ ገጾችና የሕክምና መወያያ መድረኮች አማካኝነት በማሰራጨት ለንባብ አብቅተዋል።
0
ccc3638acd252da5073c1ce52cd25366
ccc3638acd252da5073c1ce52cd25366
በማይጨው የሚገኘው የአርበኞች አጽም ትኩረት ተነፍጓል
ማይጨው፦ በ1928 ዓ.ም በተደረገው የጣልያን ወረራ ለአገራቸው ሰማዕት የሆኑ ጀግኖች አጽማቸው ተገቢውን ትኩረት እንዳላገኘ ተገለጸ። የማይጨው የደብረ ሰማዕት ቅዱስ ሚካኤል ደብር አገልጋይ ሊቀ ትጉሃነ ረዳኢ እንደገለጹት፤ መንግሥት ትኩረት ስላልሰጠው የሰማዕታቱን አጽም አሰባስቦ ያስቀመጠው ገዳሙ ነው። አሁን ያለበት ሁኔታ ለእይታ ምቹ አይደለም። በርካታ አጽም በሳጥንና ወለል ላይ ተከምሮ ይገኛል። የሰው ጭንቅላት ጨምሮ የተለያዩ የሰውነት ክፍሎች የሚታዩበት ይህ የአጽም ስብስብ፤ እስከአሁንም ገዳሙ ባዘጋጀለት አነስትኛ ክፍል ውስጥ ይገኛል።የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ዘነቡ ኃለፎም በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የሰማዕታቱ አጽም ታሪካዊ ሙዝየም መሆን ሲገባው ትኩረት ሳይሰጠው የቆየ ቢሆንም አሁን ግን እቅድ ተይዞለታል። የሙዝየም ግንባታ ለመጀመሪም ዲዛይን ወጥቷል፤ የቦታ ርክክብም ተደርጓል።እንደ ምክትል ቢሮ ኃላፊዋ ገለጻ፤ የሙዚየሙ ግንባታ ሲጠናቀቅ የጀግኖች ሰማዕታት አጽም ብቻ ሳይሆን ሌሎች ታሪካዊ መረጃዎች ሁሉ የሚሰነዱበት ይሆናል። በተለይም በማይጨው አካባቢ የጦርነት ቦታዎች ስለነበሩ ጥናትና ምርምር ሥራዎች ይሠሩበታል። ጦርነት የተካሄደባቸውና የማይጨው ዙሪያ ተራሮች ራሳቸው የቱሪስት መስህብ ይሆናሉ።የገዳሙ አገልጋይ ሊቀ ትጉሃን ረዳኢ እንደሚሉት ቤተክ ርስቲያኑም የተሰየመው ለሰማዕታቱ መታሰቢያነት ነው። በቦታው ላይ ግን ፋሽስት ጣልያን ከ40 ሺህ በላይ ጀግኖችን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከለከለውን መርዛማ ጋዝ በአውሮፕላን በመርጨት የጨፈጨፈበት በመሆኑ ገዳሙ ደብረ ሰማዕት ቅዱስ ሚካኤል ገዳም ተብሏል።በ1928 በተደረገው የጣልያን ወረራ የኢትዮጵያ ሠራዊት ጦሩን ለመመከት በሦስት አቅጣጫ፤ በሽሬ ተንቤንና እምባአርዓዶም ማጥቃት ጀመረ። የኢትዮጵያ ሠራዊት ማይጨው ላይ ተጠናክሮ ሲቀጥል ፋሽስት ጣልያን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከለከለውን መርዛማ ጋዝ በአውሮፕላን በመርጨት የአካባቢውንም ህዝብ መጨፍጨፉ ይታወቃል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት 23/2011
1
e993b1afe8b316ec2db0eaacca3e7b0a
e993b1afe8b316ec2db0eaacca3e7b0a
ብልጽግና ፓርቲ ውይይት በአመራር አባላት
የአዲሱን የብልጽግና ፓርቲ የውህደት ሂደት ጨምሮ በቅርቡ በጸደቀው የመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ዛር ህዳር 26/2012 ዓ.ም. ውይይት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢህአዴግ አባል እና አጋር ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች ናቸው፡፡ የፓርቲውን ውህደቱን በተመለከተ በተደረጉ ጥናቶች ላይ ከአሁን ቀደም በየደረጃው ተከታታይ ውይይቶች መካሄዳቸውን የገለፁት የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ውህደቱ ፖለቲካዊና ህጋዊ አግባቦችን ተከትሎ መፈፀሙን ገልፀዋል። በስራ አስፈጻሚው የፀደቀው የመተዳደሪያ ደንብ የድርጅቱ መስራች ጉባዔ እስከሚካሄድ ድረስ ያገለግላል ያሉም ሲሆን በተለያዩ ሃሳቦች ሊዳብር እንደሚችልም ተናግረዋል። ብልጽግና ፓርቲ በፕሮግራሙ የብሔር ማንነትና ሀገራዊ አንድነት ሚዛንን የጠበቀ ማድረግ እንዲሁም አንድ ጠንካራ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማኅበረሰብ የመፍጠር አላማ እንዳለው ተነስቷል። በተጨማሪም ኢሕአዴግ የነበሩት መልካም ተሞክሮዎችና ክፍተቶች ተነስተው በሚታረሙበት አግባብ ላይ ውይይት ተደርጎባቸዋል። ከህወሓት ውጭ የኢህአዴግ እህትና አጋር ድርጅቶች ተሰባስበው የፈጠሩት ብልጽግና ፓርቲ ህጋዊ እውቅና ለማግኘት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጥያቄ አቅርቦ ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል፡፡
1
0e6bbc4dbe50989f92ec32bfd70f1832
acdbef2799242cad828326e71f084407
አሜሪካ እና ስዊድን በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ 24 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአራዳ ክፍለ ከተማ አመራሮች፣ ሰራተኞች እና ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የ70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡አመራሮቹና ነዋሪዎቹ “ከሃገራችን አልፎ የአህጉራችን ኩራት፣ አለኝታ እና የድል ተምሳሌት በሆነው የመከላከያ ሠራዊታችን ላይ የተፈጸመውን ክህደት አጥብቀን እናወግዛለን” በሚል መሪ ቃል ነው ድጋፉን ያካሄዱት፡፡የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ በማህበራዊ ገጻቸው ላይ ድጋፉን ይፋ አድርገዋል፡፡ምክትል ከንቲባዋ “ላደረጋችሁት ድጋፍ ሁሉ በራሴ እና በከተማው አስተዳደር ስም ከልቤ አመሰግናለሁ” ብለዋል፡፡
0
924b1e7b60acef8b75dcfd1c4b1d5535
5ecd5c825c42599ba3cdad85ddbf650e
በባሕር ዳር ሁለት አካባቢዎች በመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ላይ የእሳት አደጋ ደረሰ
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 04/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት (አብመድ) የተለያዩ ሚዲየሞች ዋና አዘጋጆች በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የተለያዩ አካባቢዎች በተሽከርካሪ በተገጠመ የድምጽ ማጉያ የግንዛቤ ፈጠራ እየሠሩ ነው፡፡አብመድ በኅብረተሰቡ ዘንድ የሚስተዋለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የተመለከተውን ቸልተኝነት እንዲቀረፍ በሚዲየሞቹ ከሚያስተላፋቸው ዘገባዎች በተጨማሪ በአካል በዋና ዋና መንገዶች ቅስቀሳዎችን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ነው፡፡ ትናንት የድርጅቱ ሥራ አስኪያጆች በባሕር ዳር ቅስቀሳ ሲያደርጉ መዋላቸው የሚታወስ ነው፤ በቀጣይም በቅርንጫፍ ጣቢያዎች ኃላፊዎች እና በዜና አንባቢዎች በተለያዩ ከተሞች የግንዛቤ ፈጠራው የሚቀጥል ነው፡፡ዘጋቢ፡- ኪሩቤል ተሾመ
0
434461f1e5dcaf1cfbbbce757e5f3f76
d14de738817046043c9d44383a0ad9b8
ኤጀንሲው ለ1ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩን ገለጸ
አዲስ አበባ፡- በ2012 በጀት ሩብ ዓመት በከተሞች ለ142ሺ 372 ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የፌዴራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በቀለ መንግሥቱ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ በ2012 በጀት ሩብ ዓመት በከተሞች 270 ሺ 184 ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ 142ሺ 372 ለሚሆኑ ሥራ አጥ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ ከዕቅዱ አንጻር 52 በመቶ ብቻ ቢሆንም ካለፈው ተመሳሳይ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር 21 በመቶ ብልጫ አለው፡፡በሥራ ዕድሉ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል የቴክኒክና ሙያ ሰልጣኞችና የዩኒቨርሲቲ ምሩቃን እንዲሁም ከስደት ተመላሾች እንደሚ ገኙበት አመልክተው የሥራ ዕድሉ ከተፈጠረባቸው መስኮች መካከልም እንጨትና ብረታ ብረት፤ ጨርቃጨርቅና አልባሳት፣ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ ግንባታ፣ እንሰሳት ማደለብ ፤ የጓሮ አትክልት ልማት፣ ንግድና ትራንስፖርት እንደሚገኙበት አመልክተዋል፡፡የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሥራ ለመፍጠር የሚያስችሉ ሥራ ፈላጊዎች የመመዝገብ ሥራ የሚሠራበት፣ ስልጠና የሚሰጥበት፣ ብድር የሚመቻችበት፣መስሪያና መሸጫ ቦታ ዝግጅት የሚደረግበት፣ ወዘተ መሆኑ ለአፈጻጸሙ ዝቅተኛነት ምክንያት መሆናቸውን ጠቅሰዋል:: ሆኖም በመጪዎቹ ወራት ዕቅዱን ለማሳካት በቁርጠኝነት እንደሚሠራ አቶ በቀለ ተናግረዋል:: መረጃዎቹ ከሚሰበሰቡባቸው ከሁለት ሺ ከተሞች በላይ የሐሰትና የተጋነኑ ሪፖርቶች ለመቆጣጠርም በ270 ሚሊዮን ብር ወጪ ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት ለመገንባት ዕቅድ ተይዞ ከሚመለከተውን የመንግሥት አካል ምልሽ እየተጠባበቁ እንደሚገኙም ገልጸዋል፡፡በከተሞች በ2011 ዓ.ም አንድ ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እቅድ ተይዞ ከአንድ ሚሊዮን 594ሺ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የተናገሩት ምክትል ዳይሬክተሩ የዚህ ዓመት አፈጻፀሙም ካለው ከፍተኛ የሥራ ፈላጊ ቁጥር አንጻር ገና ብዙ ሥራ የሚጠይቅ መሆኑን እንደሚያመላክት ጠቁመዋል፡፡አዲስ ዘመን ህዳር 1/2012ጌትነት ምህረቴ
0
8ed629cba00568cd69aed0b95d931e07
8ed629cba00568cd69aed0b95d931e07
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ምርጫ ተላለፈ
ሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ ውስጥ ሲካሄድ የቆየው 27ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ ተጠናቀቀ። ከአጀንዳዎቹ መካከል የደቡብ ሱዳን ግጭት እና ለህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር መረጣ ይገኙባቸዋል። ይሁን እንጂ ለሊቀመንበርነቱ ከቀረቡት ዕጩዎች መካከል አንዳቸውም አስፈላጊውን ሁለት ሶስተኛ አብላጫ ድምጽ ባለማግኘታቸው የምርጫው ሂደት ተቋርጧል።ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
1
fa61e439d42ecf8c553de919db6e4504
fa61e439d42ecf8c553de919db6e4504
በመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የመጀመሪያው ሜዳሊያ
አስራ ሁለተኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች በሞሮኮ አስተናጋጅነት ከተጀመረ ቀናቶችን አስቆጥሯል። ውድድሩ ማክሰኞ እለት በይፋ ከተጀመረ አንስቶ በተለያዩ ስፖርቶች የማጣሪያ ፍልሚያዎች የተከናወኑ ሲሆን፤ በርካታ አገራት ሜዳሊያ እየሰበሰቡ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያም ከትናንት በስቲያ ምሽት በሜዳሊያ ሰንጠረዥ ውስጥ መግባት የቻለችበትን ውጤት በወርልድ ቴኳንዶ ስፖርት አስመዝግባለች፡፡ የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ሰልጣኝ የነበረችው ጸባዖት ጎሳዬ በወርልድ ቴኳንዶ ከ51- 53 ኪሎ ግራም ተወዳድራ የመጀመሪያውን የነሐስ ሜዳልያ ለአገሯ ማስመዝገብ ችላለች፡፡ ጸባዖት ነሐሴ 15 ቀን 2011 ዓ.ም. በውድድሩ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዋን ያደረገችው ከዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኦፍ ኮንጎ አቻዋ ሙካ ማሴሌ ግሎዲ ጋር ሲሆን፤ ጨዋታውን በሰፊ ብልጫ 29 ለ 9 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፍ ችላለች፡፡ በግማሽ ፍፃሜው ውድድር በናይጄሪያዋ ቺናዙም ሩት 14 ለ 10 ተሸንፋ ወደ ሩብ ፍፃሜው ሳታልፍ የቀረች ቢሆንም፤ የቱኒዚያዋን ራህማ ቤን አሊን በማሸነፍ የነሀስ ሜዳልያ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ ጸባዖት ጎሳዬ የተወለደችው እ.ኤ.አ. በ2002 ቁመቷ 1 ሜትር ከ71 ሴንቲ ሜትር፤ ክብደቷ ደግሞ 53 ኪሎ ግራም መሆኑን በስፍራው የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡ ኢትዮጵያ በዚህ ብቸኛ የነሐስ ሜዳሊያ እስከ ትናንት ድረስ በሃያ አራተኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች፡፡ በሴቶች 3 ለ 3 ቅርጫት ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ ወደ ስፍራው ያቀናው ቡድን የመጀመሪያ የማጣሪያ ውድድሩን ማለፍ ያልቻለ ሲሆን፤ በውሃ ዋና ወንዶች የቀረቡ ተወዳዳሪዎችም ወደ ቀጣዩ ዙር ሳያልፉ መቅረታቸው ታውቋል፡፡ ኢትዮጵያ በውድድሩ በርካታ ሜዳሊያዎችን እንደምትሰበስብ የምትጠበቅበት የአትሌቲክስ ውድድር የፊታችን ሰኞ የሚጀመር ሲሆን፤ የአትሌቲክስ ልዑካኑ ቡድን ከትናንት በስቲያ ወደ ስፍራው አምርቷል፡፡ እስከ ትናንት በተካሄዱ ውድድሮች ግብፅ በተለያዩ ስፖርቶች በሰበሰበቻቸው ሰላሳ ሜዳሊያዎች ሰንጠረዡን በአንደኝነት እየመራች ሲሆን፤ አልጄሪያ በሃያ አንድ ሜዳሊያ ተከታዩን ደረጃ ይዛለች፡፡አዲስ ዘመን ነሀሴ 17/2011 ዳንኤል ዘነበ
1
4268b7036ee87f273f2dbc1320075f3c
0b416588a09ce5f6dddf63445592d76e
አምራቾች የድንጋይ ከሰል እጥረት የሲሚንቶ አቅርቦት ላይ ተፅዕኖ መፍጠሩን ገለጹ
የሼክ መሐመድ አል አሙዲ ግዙፍ ኩባንያ ደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ሁለተኛውን የሲሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት ከዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ጋር እየተደራደረ ነው፡፡ የሚድሮክ ሊቀመንበር ሼክ አል አሙዲ በሳዑዲ ዓረቢያ በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሏቸው ኩባንያዎች ከዕለት ተዕለት ሥራቸው ባሻገር በወጣላቸው ስትራቴጂ መሠረት ሥራቸውን እየሠሩ ነው ተብሏል፡፡ደርባ ሚድሮክ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በኦሮሚያ ክልል ጫንጮ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደርባ አካባቢ የሲሚንቶ ፋብሪካ ባለቤት መሆኑ ይታወቃል፡፡ደርባ ሚድሮክ ሁለተኛውን ግዙፍ ፋብሪካ በዚሁ አካባቢ የመገንባት ዕቅድ ያወጣ ሲሆን፣ ይህንኑ ዕውን ለማድረግ ግንባታውን ሊያካሂዱ ከሚችሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በቴክኖሎጂና በፋይናንስ ድርድር እያደረገ መሆኑን የደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ኃይሌ አሰግዴ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡አቶ ኃይሌ ጨምረው እንደገለጹት፣ ደርባ ቁጥር ሁለት ሲሚንቶ ፋብሪካ በቀን 80 ሺሕ ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም ይኖረዋል፡፡ደርባ ሲሚንቶ የመጀመርያውን የሲሚንቶ ፋብሪካ በ351 ሚሊዮን ዶላር ገንብቶ ኅዳር 2004 ዓ.ም. ማስመረቁ ይታወሳል፡፡ ይህ ፋብሪካ በዓመት 25 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም ያለው የአውሮፓ ቴክኖሎጂ ውጤት ነው፡፡ይህ የመጀመርያው ፋብሪካ 351 ሚሊዮን ዶላር የወጣበት ሲሆን፣ ባለቤቱ ሼክ አል አሙዲ 100 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አድርገውበታል፡፡ የተቀረው 251 ሚሊዮን ዶላር ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ከአፍሪካ ልማት ባንክ፣ ከኢንተርናሽናል ፋይናንስ ኮርፖሬሽንና ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በብድር የተገኘ ነው፡፡አቶ ኃይሌ እንደሚሉት ለሁለተኛው ሲሚንቶ ፋብሪካ የሚሆን የፋይናንስ ችግር አይኖርም፣ ሁሉም አማራጮች እየታዩ ነው፡፡ሼክ አል አሙዲ በእስር ላይ መሆናቸው ኢትዮጵያ ውስጥ ባሉ ድርጅቶች ላይ የሚፈጠር ተፅዕኖ አይኖርም ያሉት አቶ ኃይሌ፣ እዚህ ያሉ ድርጅቶች በሙሉ ውክልና ያላቸው ናቸው ብለዋል፡፡‹‹አዳዲስ ስትራቴጂዎች ላይ ካልሆነ በስተቀር፣ ሁሉም ድርጅቶች በወጣላቸው ስትራቴጂ መሠረት እየተመሩ ሥራቸውን እያከናወኑ ነው፤›› ሲሉ አቶ ኃይሌ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
0
de4b1efa5e4e4053321a3f44bad22ca3
de4b1efa5e4e4053321a3f44bad22ca3
ኢትዮ ቴሌኮም በስድስት ወራት ውስጥ 22.04 ቢሊዮን ብር ገቢ አገኘ
ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ የመጀመርያ ስድስት ወራት (ከሐምሌ 2011 ዓ.ም. እስከ ታኅሳስ 2012 ዓ.ም.) 22. 04 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ እንዳገኘ አስታወቀ፡፡ኩባንያው በ126 ዓመት ታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የዕቅዱን 104 በመቶ ማሳካት መቻሉን፣ እንዲሁም ገቢው ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ32 በመቶ ዕድገት ማሳየቱ ተገልጿል፡፡የውጭ ምንዛሪ ከሚያስገኙ አገልግሎቶች 73 ሚሊዮን ዶላር የተገኘ መሆኑን፣ በዚህም የዕቅዱን 111 በመቶ ማሳካት መቻሉ ተጠቁሟል፡፡ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ116 በመቶ ዕድገት አሳይቷል፡፡የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩ ረቡዕ ጥር 6 ቀን 2012 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ኩባንያው በስድስት ወራት ውስጥ 3.89 ቢሊዮን ብር ታክስ፣ ሁለት ቢሊዮን ብር ዲቪደንድ ለመንግሥት እንደከፈለ ተናግረዋል፡፡ በቬንደር ፋይናንሲንግ ሞዳሊቲ ለተከናወኑ ፕሮጀክቶች ብድር 148.15 ሚሊዮን ዶላር (4.4 ቢሊዮን ብር) እንደተከፈለ ወ/ት ፍሬሕይወት አስረድተዋል፡፡የኩባንያው የደንበኞች ብዛት 45.6 ሚሊዮን መድረሱና አጠቃላይ የቴሌኮም ስርፀት 45.4 በመቶ እንደ ደረሰ ተገልጿል፡፡
1
86578fda0e2440ad83ad3f4d3695081f
ecd76da592167ec6b779de22ff1234c6
ፕሬዚዳንት ኦባማ እና ዶናልድ ትራምፕ - ሰለ ፊደል ካስትሮ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በልጅነታቸው አሜሪካ ገብተው ያለ ህጋዊ ሰነድ ለሚኖሩ ስደተኞች ከለላ የሚሰጠው ፕሮግራም እንዲቋረጥ ያቀረቡትን እቅድ ውድቅ አደረገ።ፕሮግራሙ በፈረንጆቹ 2012 በይፋ የተጀመረ ሲሆን፥ ሌላ ሃገር ተወልደው በልጅነታቸው አሜሪካ የገቡና ለመኖር የሚያስፈልገውን ህጋዊ ሰነድ ለማያሟሉ ስደተኞች ከአሜሪካ እንዳይወጡ ከለላ የሚሰጥ ነው።በዚህ ፕሮፐግራም መሰረት ስደተኞች በአሜሪካ መስራት እንዲችሉ የሚያደርግ የሁለት አመት የቆይታ ጊዜ እድሳት ይደረግላቸዋል።ይህ በቀድሞው የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የተጀመረው ፕሮግራም ለስደተኞች ዜግነት መስጠትን ግን አያካትትም።አሁን ላይም ፕሮግራሙ ከለላ የሚሰጣቸው ወደ 650 ሺህ የሚጠጉ ስደተኞች የሚገኙ ሲሆን፥ ትራምፕ የስደተኞቹ የአሜሪካ ቆይታ እንዲያበቃ እቅድ አቅርበው ውድቅ ተደርጎባቸዋል።የአሁኑ የፍርድ ቤት ውሳኔ ግን ፕሬዚዳንት ትራምፕ ፕሮግራሙን ለማስቆም ከሚያደርጉት ተጨማሪ ጥረት አያስቆማቸውም ተብሏል።ትራምፕም የፍርድ ቤቱን ውሳኔ አስደንጋጭ እና ፖለቲካዊ ይዘት ያለው በሚል አጣጥለውታል።በአንጻሩ ደግሞ ለፕሮግራሙ ፖለቲካዊ ሳይሆን ህጋዊ መፍትሄ እንደሚፈልጉም ተናግረዋል።ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚያስፈልገውን ሂደት እንጀምራለን ሲሉም ተደምጠዋል።ምንጭ፦ ሬውተርስ
0
33e97c4f99952d68ba8172197cbc5ab9
73fb9b74c82ee878fa065feb659c33f8
የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ቡና የስታድየም መግቢያ ዋጋ ጭማሪ ጥያቄ አስነስቷል
“ከመጀመሪያውም አጥቅተን ግቦችን ለማግኘት ነበር እቅዳችን” የቅዱስ ጊዮርጊስ ምክትል አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝስለጨዋታው“በጣም ጥሩ ነው፡፡ በመጀመሪያ 45 በተለይ በምንፈልገው መንገድ ተጫውተናል፡፡ ከመጀመሪያውም አጥቅተን ግቦችን ለማግኘት ነበር እቅዳችን፡፡ ተሳክቶልናል፡፡ በሁለተኛው 45 ትንሽ ቀዝቀዝ ያለ ይመስላል፡፡ ግን ተጫዋቾቻችን በብልጠት ውጤቱን ይዘው ለመውጣት ሞክረዋል፡፡ ተሳክቷል፡፡”“በአዲስ አበባ ከተማ ጨዋታ ብቻ ሳይሆን ባለፉት ሶስት አራት ጨዋታዎች ጥሩ አልተጫወትንም፡፡ ደጋፊዎቻችንን አላስደሰትንም፡፡ ሁልጊዜም ስህተቶቻችን ላይ ጠንክረን ለመስራት ሞክረናል፡፡ ካለፈውም ጨዋታ ተነስተን አንዳንድ ማስተካከያዎችን ለማድረግ ሞክረናል፡፡ ተጫዋቾቻችን በአዕምሮ ለማዘጋጀት ነው ብዙ የሰራነው፡፡ እንደሚያታየው ሜዳ ላይ ተነሳሽነታቸው ጥሩ ነበር፡፡ ልንጫወተው የምንፈልገውን የጨዋታ ዘዴ እየተገበሩ ነው፡፡ ቢሆንም ስህተቶች አሉብን ፤ እነዚህን ስህተቶች አርመን ለወደፊቱ እንመጣለን፡፡”“የመስመር ተጫዋቾቻቸውን ልንቆጣጠር አልቻንም” የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል አሰልጣኝ ሲሳይ ከበደስለጨዋታው“ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጭኖ ነው የተጫወተው፡፡ ከዕረፍት በፊት ባገባቸው ግቦችም ጨዋታውን በአሸናፊነት ሊወጣ ችሏል፡፡ እኛም ከእረፍት በፊት በሰራናቸው ስህተቶች ጨዋታው ልንሸነፍ ችለናል፡፡”“እንዳያችሁት የተከላካይ ክፍላችን በሁለቱምጨዋታዎች (ከኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በተደረገው) ስህተቶችን እየሰራ ነው፡፡ አጠቃላይ ቡድናችንን ፈትሸንና ራሳችንን ተመልክተን የመከላከል ችግራችንን ቀንሰን ወደፊት ያሉትን ጨዋታዎች በማሸነፍ ሊጉ ላይ ለመቆየት እንሰራለን፡፡”“ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከሜዳቸው ወጥተው እኛ ሜዳ ላይ ተጭነው ለመጫወት ነው የፈለጉት፡፡ እኛ ይህንን ጨዋታቸውን ልንቆጣጠረው አልቻልንም፡፡ ተጨማሪ ደግሞ የመስመር ተጫዋቾቻቸውን ልንቆጣጠር አልቻንም፡፡ በእነዛ ነገሮች ነው ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅድሚያ ሊወስድብን የቻለው፡፡ ግን በአጠቃላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ በጥንካሬው ብቻ ሳይሆን የመጀመሪያዎቹ ሁለት ግቦች በእኛ ስህተቶች የተገኙ ግቦች ናቸው ዋጋ ያስከፈሉን፡፡”
0
41485e9b4f29533aeb83d7fca84c24ec
5271ee89327ba82710013e762c06aed6
ኬንያ ጋናን በማሸነፏ ሴራሊዮን የምድቡ መሪ ሆናለች
ወደ ዲላ ያመራው የምድብ ለ መሪ ወልቂጤ ከተማ በባለፈው ሳምንት ከዲላ ጋር የመጀመሪያውን አጋማሽ አከናውኖ በዝናብ ምክንያት መቋረጡ የሚታወስ ነው። በዚህም የምድቡ 19ኛ ሳምንት ሳይከናወኑ የተቀቀረጠው ጨዋታ እንዲቀጥል በተወሰነው ውሳኔ መሰረት እሁድ ረፋድ ዲላ ላይ ቀጥሎ 2-2 ተጠናቋል።ጨዋታው ከመቋረጡ በፊት 1-1 የነበረ ሲሆን ዲላ በቢንያም በቀለ የ16ኛው ደቂቃ ጎል መሪ ሆኖ ሐብታሙ ታደሰ በ20ው ደቂቃ ወልቂጤን አቻ አድርጎ ነበር የተቋረጠው። በእሁዱ ጨዋታ አህመድ ሁሴን በ50ኛው ደቂቃ ወልቂጤን መሪ ማድረግ ችሎ የነበረ ቢሆንም ኋላ ላይ በራሳቸው ላይ በተቆጠረ ግብ አቻ 2-2 ወጥተዋል።ውጤቱን ተከትሎ ሊጠናቀቅ አራት ጨዋታዎች ብቻ በሚቀሩት ምድብ ለ ወልቂጤ ከተማ 39 ነጥብ በመስበስብ ከተከታዩ መድን በሶስት ነጥብ ልዩነት እየመራ ይገኛል።
0
64bd2f2c721c16f48f36cb43d24eeb00
e9fa1075517c041709feea418484c6f5
የታላቁ ህዳሴ ግድብን እውን ለማድረግ የሴቶች ሚና ቁልፍ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ተናገሩ
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 8/2005 (ዋኢማ) – ባለፉት አሥርት አመታት በአፍሪካ የታየው ዕድገት አህጉሪቱ ለለውጥ መቃረቧን ብቻ ሳይሆን፤ ለውጡ አይቀሬ መሆኑን በገሃድ ያረጋገጠ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ።በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 12ኛው የአጎዋ ፎረም ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም እንዳሉት በአፍሪካ ባለፉት አሥርት ዓመታት የታየው ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት የአህጉሪቱን የለውጡን አይቀሬነት አሳይቷል።በአለም ላይ በፍጥነት እያደጉ ከሚገኙ 10 አገራት መካከል ስድስቱ የሚገኙት በአፍሪካ መሆኑን አስታውሰው፣አህጉሪቱ በእርግጥ በለውጥ ዋዜማ ላይ እንደሆነች የሚያረጋግጥ ክስተት መሆኑን ጠቅሰዋል።ለአብነትም በኢትዮጵያ ባለፉት 10 ዓመታት የተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት በአገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ታይቶ እንደማይታወቅ ለጉባኤተኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ገልጸዋል።የኢኮኖሚ ዕድገቱ የአገሪቱ ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ለማድረግ ጫፍ ላይ መድረሱን እንደሚያበስርም አረጋግጠዋል።የአሜሪካ መንግሥት በአጎዋ በኩል ለአህጉሪቱ የሰጠው ዕድል ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገሮች የአኮኖሚ መዋቅር ለውጥ ለማምጣትና ትርጉም ያለው እድገት ለማስመዝገብ ያለው አስተዋዕኦ የጎላ መሆኑን አቶ ኃይለማርያም ተናግረዋል።ይሁንና አፍሪካውያኑ ዕድሉ ለመጠቀም በቂ ምርት የማቅረብ እጥረት ስላለባቸው ዕድሉን በሚፈለገው መጠን ሳይጠቀሙ እንደቀሩ ተናግረዋል።አጎዋ የአፍሪካና የአሜሪካ ዋነኛ የኢኮኖሚና የንግድ የትብብር ማዕከል በመሆኑ አፍሪካውያኑ ይህን ክፍተት በማስወገድና ችግሩን በመገንዘብ እድሉን መጠቀም ይኖርባቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም አሜሪካውያን ባለሃብቶች በከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ ባለችው አፍሪካ ኢንቨስት እንዲያደርጉም ጥሪ አቅርበዋል።የአሜሪካ የንግድ ተወካይ አምባሳደር ማይክል ፍሮማን በበኩላቸው አፍሪካ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ስኬት የሚመዘገብባት አህጉር እንደምትሆን እምነታቸውን ገልጸዋል።አሜሪካ በአፍሪካ አህጉር በቀጣይ የሚኖረው ኢኮኖሚ ስኬት ዋነኛ አጋር ሆና የመቀጠል ጽኑ ፍላጎት ያላት እንዳላት ፕሬዚዳንት ኦባማ መግለጻቸውንም ተናግረዋል።ለአፍሪካ የወደፊት ተስፋ ንግድና ኢንቨስትመንት ቁልፍ ጉዳዮች መሆናቸውንም አስረድተዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከአፍሪካ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን ያስታወሱት አምባሳደር ማይክል፣ ለአብነትም ከአፍሪካ ጋር የሁለትዮሽ ንግድን ማጠናከርና የአህጉሪቱን አሌክትሪክ የማመንጨት ጥረት መደገፍ ዋነኞቹ ናቸው።
0
0becca8d42f87009b8b894264b1856e2
0becca8d42f87009b8b894264b1856e2
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለፋሲካ በዓል የኃይል መቆራረጥ እንዳይኖር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፡- በፋሲካ በዓል የሃይል መቆራረጥ እንዳይከሰትና ከተከሰተም ፈጣን ምላሽ ለመስጠት ከዋናው መስሪያ ቤት ጀምሮ የሚሰራ በየደረጃው ኮሚቴ የተዋቀረ መሆኑ የኢትዮጵየ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገልጿል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬከተር አቶ መላኩ ታዬ፤ ይህ ጊዜ የኮሮና ወረርሽኝ የተከሰተበት እና ሰዎች ሁሉ ቤት የሚከርሙበት ሁኔታ መፈጠሩን በማስታወስ፤ ከበዓል ጋር ተያይዞ ህብረተሰቡ በሃይል እጦት እንዳይማረር ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።በበዓሉ ብዙ ደንበኛ በአንድ ጊዜ ስለሚጠቀም የኃይል መቆራረጥ ሊያጋጥም እንደሚችል አመልክተው አገልግሎቱ ከተቋረጠ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን ተናግረዋል። ‹‹ የከፍተኛ እና መካከለኛ ሃይል ተጠቃሚዎች በዋዜማው እና በዕለቱ ከፍተኛ ሃይል ባትጠቀሙ ጥሩ ነው›› በማለት መልዕክታቸውን ያስተላለፉት አቶ መላኩ፤ ሁሉም ከተጠቀመ የሃይል ጭነት ስለሚበዛ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ እንዳያጋጥም አጠቃቀም ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል። ህብረተሰቡም በዋዜማው እና በዕለቱ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሽቱ ሦስት ሰዓት ከፍተኛ የሃይል ፍጆታ ያላቸውን ቁሳቁሶች ባይጠቀም መልካም መሆኑን በመጠቆም፤ ሰዎች ከምሽቱ ሦስት ሰዓት በኋላ ቢጠቀሙ በቂ ሃይል የሚገኝ መሆኑን እና የሃይል መቆራረጥ እንዳይኖር ያግዛል ብለዋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 10/2012 ምህረት ሞገስ
1
7b0c5d9fbce003aff02d55958ed72e25
7b0c5d9fbce003aff02d55958ed72e25
በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነቡ ስምንት ትምህርት ቤቶች ለርክክብ ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ።
በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት የተገነቡ ስምንት ትምህርት ቤቶች ለርክክብ ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ።ባሕር ዳር፡ ታኅሥሥ 21/2013 ዓ.ም (አብመድ) በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት አማካኝነት በመገንባት ላይ የሚገኙ ግንባታቸው ከዚህ ቀደም ተጠናቆ ለአገልግሎት ከበቁ ትምህርት ቤቶች ተጨማሪ የስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸውን ጽሕፈት ቤቱ አስታወቀ።የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን ፋንታው እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ግንባታቸው ተጠናቀው ስራ ከጀመሩት በተጨማሪ የስምንት ትምህርት ቤቶች ግንባታ ተጠናቆ ለርክክብና ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል።ግንባታቸው ተጠናቆ ርክክብ የሚፈጸምባቸው ትምህርት ቤቶች በአማራ ክልል ደባርቅ ከተማ እና ሳህላ ሰለምት ወረዳ፣ በአፋር ክልል ዱብቲ፣ በጋምቤላ አኝዋክ ዞን፣ በቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ እና መተከል ዞን ፣ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ዞን እንዲሁም በዲላ ከተማ 02 እና 06 ቀበሌዎች የተገነቡ መሆናቸውን አመልክተዋል።ግንባታቸው ቀድመው የተጠናቀቁና ርክክባቸው ተፈጽሞ ሥራ የጀመሩት አምስት ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ያስታወሱት ዳይሬክተሩ፤ በአማራ ክልል ጎንደር ሎዛ ቀበሌ፣ ደቡብ ወሎ ጦሳ ሰላማ ቀበሌ (አልብኮ ወረዳ)፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሊበን ጭቋላ ቀበሌ (ቢሾፍቱ አካባቢ)፣ ምዕራብ ጉጂ ዞን እና በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን፣ ውጫሌ ወረዳ ጃክ ቀበሌ (ሙከጡሪ አካባቢ) የሚገኙት መሆናቸውንና አሁን ላይ ተማሪዎችን ተቀብለው በማስተናገድ ላይ እንደሆኑ ገልጸዋል።ግንባታቸው እስከ ታኅሣሥ 30/2013 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የሚጠናቀቁ አራት ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የጠቀሱት ዳይሬክተሩ፤ ትምህርት ቤቶቹም በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሸካ ዞን፣ ጌዲኦ ዞን፣ ደቡብ ኦሞ እና በኦሮሚያ ክልል ሐዊ ጉዲና ወረዳ ሐሮ ቢሊቃ ቀበሌም እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
1
64ef3bbf94c847835ff2f7ce101b7a8a
64ef3bbf94c847835ff2f7ce101b7a8a
ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአማራ ክልል ተካሄደ፡፡መርሃ ግብሩ በባህር ዳር እና ጎንደርን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች ነው የተካሄደው፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የመከላከያና የክልሉ ልዩ ሃይል አመራሮች እና አባላት ተገኝተዋል፡፡የመርሃ ግብሩ ተሳታፊዎች ለአንድ ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን ግራ ደረታቸው ላይ በማድረግ ለመከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ አባላት ያላቸውን ክብር አሳይተዋል፡፡
1
94bf6f02698f45e31fc7d636e3872196
3d49e5a52b899107c5416bf7c4fa3427
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለአንድ ወጣት ምሁር የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ
በኢትዮጵያ ስምንት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ልህቀት ማዕከል በመባል መለየታቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች በትምህርት ጥራት ዙሪያ ያካሄደውን የምርምር ግኝቶች ላይ ትናንት ከባለድርሻዎች ጋር ተወያይቶል።የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከፍተኛ አማካሪ ዶክተር ወርቁ ነጋሽ እንደገለጹት በሀገሪቱ የሚገኙ 46 ዩኒቨርሲቲዎች በምርምር፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በአጠቃላይ ትምህርት በሚል በሦስት ደረጃዎች ተለይተዋል፡፡ባለፉት ዓመታት በርካታ ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶችን ሲያበረክቱ የቆዩና ወደፊትም አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል የተባሉ ስምንት ዩኒቨርሲቲዎች በምርምር ዘርፍ የልህቀት ማዕከል እንዲሆኑ መለየታቸውን ተናግረዋል፡፡“ጎንደር፣ አዲስ አበባ፣ ባሕር ዳር፣ መቀሌ፣ ጅማ፣ ሐዋሳ፣ አርባምንጭና ሀሮማያ ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ልህቀት ማዕከል እንዲሆኑ ተለይተዋል” ብለዋል።የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት እንደዘገበው ለአንድ ሀገር ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ችግር ፈቺ ምርምር ቁልፍ ሚና እንዳለው የገለጹት ዶክተር ወርቁ “ያደጉ ሀገሮች የእድገት ሚስጥርም ከዚህ የመነጨ ነው” ብለዋል፡፡
0
31d8c52789b1ce9f5bc9d52e59315028
31d8c52789b1ce9f5bc9d52e59315028
ኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ሥምምነት
ኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ከአሰብ እስከ አዲስ አበባ የነዳጅ ማስተላለፊያ ቱቦ ለመዘርጋት ከሥምምነት ላይ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ዓለምቀፍ ሚኒስትር ጋር መወያየታቸውን የጠቀሰበት መግለጫ ነው ሚኒስቴሩ ይሄን ያስታወቀው፡፡የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኡስማን ሳላህ አዲስ አበባ መግባታቸውን ደግሞ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡።
1
6dd52780cd15ab9c98cd694612d374e6
6dd52780cd15ab9c98cd694612d374e6
አባ ፍራንቸስኮስ ለተወደደው ህዝባችሁ እና ለመላው ዓለም ስትሉ “ውይይት ብቻ ምርጫችሁ ይሁን” ብለዋል
ኢትዮጵያ፣ሱዳንና ግብጽ ግድቡን በተመለከተ የጀመሩትን ውይይት አጠናክረው እንዲቀጥሉ የዓለም ካቶሊካውያን አባት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮስ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አባ ፍራንቸስኮስ ግድቡን በተመለከተ ያለው ልዩነት ወደ ግጭት እንዳያመራ ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም ሃገራቱን አሳስበዋል፡፡ “ዘላለማዊው ወንዝ የህይወት ምንጭ፣ የሚያለያይ ሳይሆን የሚያቀራርብ፣ ከጠላትነት ይልቅ ወዳጅነትን፣ብልጽግናን፣ ወንድማማችነትን የሚያጠናክር እንጂ የሚከፋፍል እና ያለመግባባትና የግጭት ምንጭ እንዳይሆን የሚመለከታቸውን ሁሉንም አካላት በጀመሩት የውይይት መንገድ እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀርባለሁ” ሲሉም ነው ጥሪያቸውን ያቀረቡት፡ ለተወደደው ህዝባችሁ እና ለመላው ዓለም ስትሉ “ውይይት ብቻ ምርጫችሁ ይሁን”ም ብለዋል አባ ፍራንቸስኮስ ፡፡ ኢትዮጵያ ከሱዳን በምትዋሰንብት ድንበር አቅራቢያ በ15 ኪሎ ሜትሮች ቅርብ ርቀት ላይ የምትገነባው ግዙፍ ግድብ ሶስቱን ሃገራት ማነጋገር ከጀመረ ሰነባብቷል፡፡ ግድቡን የተመለከተው የድርድር ሂደት ሊጠናቀቅ ባለመቻሉም በአፍሪካ ህብረት ስር በመደራደር ላይ ይገኛሉ፡፡ ሆኖም ድርድሩ ሱዳን እና ግብጽ እንዲራዘም ባቀረቡት ጥያቄ ምክንያት ያለፉትን ሳምንታት ሳይካሄድ ቀርቷል፡፡ በመጪው ሰኞ ነሃሴ 11 ቀን 2012 ዓ/ም እንደሚቀጥልም ይጠበቃል፡፡ የግድቡን የመጀመሪያ ዙር ሙሌት በስኬት ያጠናቀቀችው ኢትዮጵያ ለድርድሩ የሚሆን የራሷን የሙሌት ደንብ ማቅረቧ የሚታወስ ነው፡፡
1
7fadda3af1deca75443d1915ae63f156
7fadda3af1deca75443d1915ae63f156
አሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 4-0 ሶማሊያ
የሶማሊያ ቡድን በመጀመሪያዎቹ 25 ደቂቃዎች ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ የመረጠ ይመስል ነበር። የኛ ተጫዋቾች ደግሞ ኳስን ተቆጣጥረው ክፍተቶችን በመፈለግ ግብን ለማስቆጠር የነበረንን ዕቅድ አሳክተዋል። በአጠቃላይ ቡድኑ አዲስ እንደመሆኑ እና ብዙ ጨዋታዎችን ባለማድረጉ መጠነኛ የቅንጅት ችግሮች ሊኖሩበት ይችላሉ። ከነበረን የአጭር ጊዜ ዝግጅት አንፃር ግን ውጤቱ ከበቂ በላይ ነው ብዬ ነው የማስበው። የተጨዋቾቻችንን በራስ የመተማመን መንፈስም ከፍ የሚያደርግ ውጤት ነው። በቀጣይም ቡድኑ ለዋናው ቡድን መጋቢ ሆኖ ሌሎች ዕድሉን ያላገኙ ተጫዋቾችም ተካተውበት ተስፋ ያለው መሆኑን ያሳየን ጨዋታ ነበር።ጨዋታው በኢትዮጵያ 4-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ይህ እግር ኳስ ነው ፤ ምንም ቅሬታ የለኝም። ነገር ግን ሦስት ጉዳዮችን ማንሳት እፈልጋለው። የመጀመሪያው ስለተሰጠብን የፍፁም ቅጣት ምት ነው። ሌላው ትናንት ባደረግነው የቅድመ ጨዋታ ስብስባ ሙሉ የህክምና ዕራዳታ ከሁለት አምቡላንሶች ጋር እንደሚኖር ተነግሮን ነበር ፤ ሆኖም ያ አልሆነም። በመጨረሻም ኢትዮጵያዎችን በማሸነፋቸው እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እፈልጋለው ቀጣዩ ጨዋታም መልካም ፉክክር የሚደረግበት እንዲሆን እመኛለው።አብዛኞቹ ተጫዋቾቻችን ከሃያ ዓመት በታች ናቸው። ከአምስት እና ስድስት ወር በፊት ለ17 ዓመት ቡድኑ የሚጫወቱም ነበሩ። ፍላጎቴም ልምድ እንዲያገኙ ነው። የተቆጠሩብን ጎሎች ከእግር ኳስ ዕውቀት ማነስ ሳይሆን ከልምድ ማጣት የመጡ ነበሩ። ተጫዋቾቼ አብዛኞቹ ከአካዳሚ የተገኙ ናቸው። ወደፊትም እንደምንሻሻል አስባለው። በኢትዮጵያም በኩል ተመሳሳይ ነገር ብጠብቅም ከሃያ ሦስት ዓመት በላይ የሆኑ ተጫዋቾችን ተመልክቻለው።
1
8b241c9c8f000b09b25421220e90d427
0447e5f60bbb674dbf08595134caee34
በክልሉ የሚገኙ ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ ሀብቶችን በተቀናጀ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ስራ በጋራ ለመስራት ውይይት ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ስምምነቱ በአቅም ግንባታ፣ በሀብት አጠቃቀም፣ በመረጃ ልውውጥ፣ በልምድ ልውውጥ እና ተዛማጅነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል መሆኑን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡የግጭት መንስዔዎችን ማጥናት፣ ግጭቶች የሚፈቱበትን ሀሳብ ማቅረብ፣ ብሔራዊ መግባባት እና የመሳሰሉት ኃላፊነቶች ሁለቱን ተቋማት የሚያስተባብሯቸው የጋራ ጉዳዮች ናቸው ተብሏል።የስምምነቱ ዋና ዓላማ ሁለቱ ወገኖች በሚጋሯቸው ራዕዮች እና ግቦች ዙሪያ በታቀደ እና በተቀናጀ ሁኔታ ተባብረው ጊዜ፣ ገንዘብ እና ጉልበትን በቆጠበ መልኩ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መሆኑም ተገልጿል፡፡
0
bcaa33b6b906fb054671ef9fcdbfd144
dc4c3ee8281458ef58240deb2bc0911a
የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከማዕድን ፈላጊ ኩባንያዎች ጋር ተፈራረመ
ኢትዮጵያ ከጎረቤት አገር ደቡብ ሱዳን የተጣራ ነዳጅ በቅናሽ ዋጋ ማስገባት ልትጀምር እንደሆነ አስታወቀች። የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር ሚንስትር ዲኤታ ኩዋንግ ቱትላም (ዶ/ር) እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በዋናነት ነዳጅ ከመካከለኛው ምስራቅ አገራት እንደምታስገባ ገልፀው በቅርቡ ደግሞ ከደቡብ ሱዳን ማስመጣት እንደምትጀምር አስታውቀዋል ሲል ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል።ኮዋንግ እንደገለፁት በቅናሽ ዋጋ የሚገባው የነዳጅ ምርት ከቅርበቱ ባሻገርም ኢትዮጵያ በዓመት ለምታስገባው 4 ሚሊዮን ቶን የተጣራ ነዳጅ የ3 ነጥብ 4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ከ15 እስከ 20 በመቶ ቅናሽ ያሳያል ሲሉ አስታውቀዋል። እንደ ሚንስትር ዲኤታው ገለጻ ፓጋክ እና አዳር የተባሉ ደቡብ ሱዳን የነዳጅ ማውጫ ስፍራዎች ከኢትዮጵያ ድንበር 200 ኪሎሜትር ብቻ መራቃቸው ተመራጭ እንደሚያደርገውም አስታውቀዋል።ሚንስትር ዲኤታው አያይዘውም ኢትዮጵያ ወደ ደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል በመላክ ላይ እንደምትገኝ ገልጸው፤ በቅርቡም ከደቡብ ሱዳን በተጨማሪ 400 ሜጋ ዋት ወደ ኬንያ ለመላክ መዘጋጀቷን አስታውቀዋል።
0
195040a6172a3baf0a318007d568e5d8
0aed9fedc4fd3cc916702d11ed5f48cd
በውሃ አቅርቦት፣ በሳኒቴሽንና በሃይጅን ዙሪያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ሚና ለዘላቂ የልማት ግቦች በሚል የምክክር መድረክ በኦስትሪያ ቬና ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።የምክክር መድረኩ ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት የአባል ሀገራት ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ነባራዊ ሁኔታ ላይ በጥልቀት ለመወያየት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተዘጋጀ ነው።እንዲሁም በሀገር በቀል እውቀት እና በማደግ ላይ ያሉ ቴክኖሎጂ ጠቀሜታና ተግዳሮቶች ዙሪያ ተወያይቶ የፖሊሲ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ እና የአባል ሀገራት አቅም ግንባታ ፍላጎትን በመለየት የተጠናከረ ድጋፍ ለማድረግ ያለመም ነው።በምክክር መድረኩ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሳይንስና ምርምር ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ዶክተር ሰለሞን ቢኖርን ጨምሮ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ አውሮፓ ህብረት አባላት እና ከ30 ሀገራት የተወከሉ ተጋባዥ የመንግስት ኃላፊዎች ተገኝተዋል።የምክክር መድረኩ ለቀጣይ ሁለት ቀናት እንደሚቀጥልም ከሣይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
017f6b2a0bbfbc9e3b8ee9201b3f5bfa
7bdb3fdb13ca15264af95afe479714a5
የ2010 ኮከቦች ምርጫ | የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሸላሚዎች
ለሁለተኛ ጊዜ የሚደረገው የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ2010 የውድድር ዘመን በሁለት ምድቦች ተከፍሎ ይደረጋል። በዛሬው እለትም የመክፈቻ ጨዋታዎች በአሰላ እና ሶዶ ተካሂደዋል።ከምድብ ሀ አሰላ ላይ በተደረገ ጨዋታ ለመጀመርያ ጊዜ በውድድሩ ላይ የተሳተፈው ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ ሌላው የውድድሩ አዲስ ቡድን የሆነው ጭላሎ ፉድ ኮምፕሌክስን አስተናግዶ 1-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።ከምድብ ለ ሶዶ ላይ ከ17 አመት በታች ጨዋታ ቀጥሎ 10:00 ላይ በተካሄደ የአምናው የውድድሩ ቻምፒዮን ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ 1-1 ተለያይተዋል። ሀዋሳዎች በ16ኛው ደቂቃ ጌትነት አየለ ባስቆጠራት ጎል መሪ መሆን ቢችሉም ወላይታ ድቻዎች በሁለተኛው አጋማሽ ክብሩ በለጠ ባስቆጠረው ጎል አቻ ተለያይተዋል።ምድብ ሀዕሁድ ጥር 13 ቀን 2010ኢትዮጵያ ቡና ከ አዳማ ከተማ (ኦሜድላ ሜዳ)ኢ/ወ/ስ አካዳሚ ከ መከላከያ (አካዳሚ ሜዳ)ድሬዳዋ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን (ድሬዳዋ)ምድብ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሲዳማ ቡና (24 ሜዳ)አዲስ አበባ ከተማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ (ኤሌክትሪክ ሜዳ)አራፊ – ደደቢት
0
66f3feb62f764f791d9c2fc9fd46f9a4
66f3feb62f764f791d9c2fc9fd46f9a4
ዲሞክራሲ በተግባር
በናይጄሪያ ጨቅላ ሕፃናትን የመግደል አጉል ባህል ለማብቃት ከሃያ ዓመታት በፊት የተጀመረው ሀገር በቀል ዘመቻ ስኬት እያገኘ መምጣቱን /Bassa Komo/ በመባል የሚታወቁት ናይጄሪያውያን፣ መንታ የተወለዱና የቆዳ ቀለማቸው የነጣውን ጨምሮ ርኩስ መንፈስ አድሮባቸዋል ተብለው የሚታመኑ ሕጻናትን የመግደል የቆየ ታሪክ አላቸው።ሆኖም በአንድ ያካባቢው ሚሲዮናዊ እና በመንግሥት በዘመቻ መልክ የተጀመሩ ጥረቶች፣ ግድያዎቹ እንዲቀንሱ ረድተዋል።
1
90b6bee44dc5436a2841b85643241f98
15262195405ba6435725b734210243c4
የፋይናንስ ጉባዔ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል
– በአፍሪካ ኅብረት 22ኛው የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ እስከ ዛሬ ምሽት ሁለት ሰዓት ድረስ የ11 የአፍሪካ አገራት መሪዎች አዲስ አበባ ገቡ፡፡በኅብረቱ 22ኛው የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ከገቡት መሪዎች መካከል የማሊ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ቡበክር ከይታ፣ የጂቡቲ ፕሬዚዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌህ፣ የናሚቢያ ፕሬዚዳንት ሂፌክቡአኜ ፖሃምባ ይገኙበታል፡፡በተጨማሪም የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቲኦዶር ኦቢያንግ ንጉኤማ፣ የዚምባቡዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ፣ የቻድ ፕሬዚዳንት ኢድሪስ ዴቢ፣ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አልበሽር፣ የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል፣ የሞሪታኒያ ፕሬዚዳንት መሐመድ ኡልድ አብደላዚዝ፣ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ናቸው፡፡ፕሬዚዳንቶቹ ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ሲደርሱ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ አብዱልፈታህ አብዱላሂና በሚኒስትር ማዕረግ የብሔራዊ ፕላኒንግ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ መኮንን ማንያዘዋል አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ በርካታ የአፍሪካ መሪዎች ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ (ኢዜአ)
0
f02dcbd0894f94c90a4e41adbb85f06e
2d07068c81cea633ba72a1b361096d61
የቤተ መንግሥቱ የማክሰኞ ምሽት ጥቁር እንግዶች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርቲስ ሐጫሉ ሁንዴሳን ስራዎች የሚዘክር ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ።በሸራተን አዲስ ትላንት ምሽት በተካሄደው ስነ ስርዓት የሙያ አጋሮቹ የአርቲስቱን ስራዎች በማንሳት ለቤተሰቦቹ ያላቸውን አጋርነት አሳይተዋል።አርቲስት አሊ ቢራን ጨምሮ የተለያዩ አርቲስቶች ሐጫሉ በጥበብ ስራዎቹ ለእኩልነት እና ለፍህት ያደረጋቸውን ተጋድሎችና የስራውን ጠንካራ መልዕክቶች በማንሳት ዘክረዋል።ሐጫሉ ህይወቱ በግፍ ብታልፍምስራዎቹ ግን በአሮሞ እና በኢትዮጵያ ህዝቦች ልቦና አብሮ የሚቆይ መሆኑን አንስተዋል።እንዲሁም የአርቲስቱን ዓላማ ዘላቂነት እንዲኖረው አድናቃዎቹ እና ህዝቡ ፈለጉን ተከትለው ለአንድነትና እኩልነት እንዲቆሙ ጥሪ ቀርቧል።በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ ለአርቲስቱ ዝክር የተዘጋጀ ህብረ ዜማም ለታዳሚያን ቀርቧል፡፡በስነ ስርዓቱ ላይ የሙያ አጋሮቹ፤ ቤተሰቦቹ እና የተለያዩ ተጋባዥ እንግዶች ታድመዋል። በ አዳነች አበበ
0
86e106d87d0fe34639c248d5763ecb58
86e106d87d0fe34639c248d5763ecb58
ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል
በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾችን እያስፈረሙ ከሚገኙ ክለቦች አንዱ የሆነው ወላይታ ድቻ ከከፍተኛ ሊግ ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በሀዲያ ሆሳዕና ለረጅም ጊዜያት የቆየው ኄኖክ አርፊጮ ወደ ወላይታ ድቻ ያመራ ተጫዋች ነው። የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ሆሳዕና በ2008 ወደ ፕሪምየር ሊግ እንዲያድግ ከረዱት ተጫዋቾች አንዱ የነበረ ሲሆን ያለፉትን ሁለት የውድድር ዘመናትም ክለቡን በአምበልነት መርቷል። በሀዲያ ሆሳዕና የኄኖክ አጣማሪ የነበረው ታረቀኝ ተሰማ ሌላው የወላይታ ድቻ ፈራሚ ነው። ታረቀኝ በቀኝ እና በመሀል ተከላካይ ስፍራዎች መጫወት የሚችል ተጫዋች ነው። ሁለቱም ተጫዋቾች በሁለት ዓመት ኮንትራት ለመጫወት የተስማሙ ሲሆን ከከፍተኛ ሊጉ ፍፃሜ በኋላ ድቻን የሚቀላቀሉ ይሆናል።በክረምቱ የሁለቱን ጨምሮ በአጠቃላይ 8 ተጫዋቾችን ያስፈረመው ወላይታ ድቻ ከከፍተኛ ሊጉ ፍፃሜ በኋላ አንድ ተጨማሪ ተጫዋች ዝውውርን ይፋ እንደሚያደርግ ተገልጿል።
1
7728bb2d39f56a13a914d6a979c601b2
30872ac505bf9aec68e0ceaf5b6d8b37
የደ/ አፍሪካ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች በተማሪዎች ተቃውሞ ተዘጉ
በምስራቅ ሐረርጌ የሚገኘው የኦዳ ቡልቱም ዪኒቨርስቲ በተማሪዎች ጥያቄ መሰረት ለ15 ቀናት ዝግ ሆኖ እንዲቆይ መወሰኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ደቻሳ ጉርሙ ለአዲስ ማለዳ ገልፀዋል።ደቻሳ ጨምረው እንደገጹት ከግቢው ተማሪዎች ጋር ውይይት በተደረገበት ወቅት ከተማሪዎች በተነሳው ጥያቄ ከሰሞኑ አጋጥሞ በነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ ‹‹ለተወሰኑ ቀናት መረጋጋት ያስፈልገናል››የሚል ሃሳብ በመበራከቱ ምክንያት ለአስራ አምስት ቀናት ምንም አይነት የመማር ማስተማር ሂደት እንደማይኖር ለማወቅ ተችሏል።በዩኒቨርስቲው ውስጥ ለመቆየት የሚፈልጉ ተማሪዎች ካሉም ዩኒቨርስቲው ምግብና መኝታ እንደማይጓደልባቸው አስታውቋል።በአከባቢው ለግጭት መነሻ የሆነውን ለማጣራት እና አስተዳደራዊ ችግሮችን ለመፈታት የተማሪዎቹን ሃሳብ በመቀበል ውሳኔ እንደተሰጠበት ተናግረዋል።ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ የተለያዩ የአገሪቱ ክልል ዩኒቨርስቲዎች ያለው የሰላም ሁኔታ እየተረጋጋ በመምጣቱ የመማር የማስተማር ሂደት መጀመሩ ይታወቃል።
0
fc912b0f0d5c9c9e6ec43a57ec886d28
ed315d46a52d1de474ed7913725fc7e6
በድህረ ኮቪድ-19 የምንሰራውን ሁሉ የአየር ንብረት ለውጥን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ሊሆን ይገባል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 79ኛው ዓመት የኢትዮጵያውያን አርበኞች የድል በዓል በዛሬው እለት ተከብሮ ውሏል። በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሀውልት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጂነር እንዳወቅ አብጤ እና የአባት አርበኞች ተወካዮች ተገኝተው የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የድል በዓልን በማስመልከት ትናንት ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት፥ በኮቪድ-19 ስጋት የተነሳ እንደለመድነው በአርበኞች ሀውልት ዙሪያ አንድ ላይ ተሰባበስበን በዓሉን ማክበር ባንችልም፤ የእነዚያን የቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ ልጆችን ዘመን የማይሽረው ተጋድሎ በመንፈስ አድምቀነው እንደምንውል እምነቴ ጽኑ ነው ብለዋል። የአድዋ እና የአርበኞችን ድል መንፈስ እየታደሰ የሚቀጥል ህያው መንፈስ ማድረግ አለብን ያሉት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ፥ ለዘላቂ የሀገራችን ጥቅሞች ልናውላቸው ይገባናል ሲሉም ገልፀዋል። “በታላቁ የህዳሴ ግድብ ያሳየነውን አንድነትና ታላቅ ህልም በሌሎችም ላይ እናባዛው፤ ዛሬ በተለያየ መልኩ የተደቀኑብንን ፈተናዎች ድል ለመንሳት እናውላቸው” ሲሉም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። ኮቪድ-19 የደቀነብን አደጋ ከማይታይ ጠላት ጋር የሚደረግ ጦርነት ነው፤ የቫይረሱ ተለዋዋጭ ሁኔታ ሥራችንን ሁሉ ዱካውን ያጠፋ ጠላት ያህል ፈታኝና ውስብስብ አድርጎብናል፤ መመሪያ አክብረን፣ የሚጠበቅብንን ተወጥተን እስከተፋለምነው ድረስ ለመቆጣጠር ያለንን ዕድል ያሰፋዋል፤ ከወረርሽኙ በኋላ የሚኖረውን ሁኔታ ከአሁኑ የተሻለ ለማድረግም የቤት ስራችንን መጀመር ይኖርብናልም ብለዋል። ጣሊያን የአድዋን ድል ለመበቀል በሚል በጊዜው ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቤኒቶ ሙሶሎኒ አማካኝነት፥ ከ1928 እስከ 1933 ዓ.ም ድረስ ኢትዮጵያን መውረሯ የሚታወስ ነው። በወቅቱ የነበሩት ኢትዮጵያውያንም ወራሪውን ሀይል ለአምስት ዓመታት በጽናት ታግለው 1933 ዓ.ም ድል ነስተውታል። የወቅቱ አርበኞች ለሀገራቸው ነጻነት የከፈሉትን መስዋዕትነት እና ያስገኙትን ድል ለማሰብም፤ በየአመቱ ሚያዚያ 27 ተከብሮ ይውላል።
0
54e939dcbc233094b55453579931330a
4c834bceb2659bd9c2250b549e7618de
የሌሴቶ ብሔራዊ ቡድን ባህርዳር ገብቷል
38′ በረከት አዲሱ 54′ ፍፁም ተፈሪ 73′ ዘነበ ከበደ 77′ 90+2′ አዲስ ግደይ መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ተጠናቆ 4 ደቂቃ ተጨምሯል፡፡ ጨዋታው በሲዳማ ቡና ሙሉ የበላይነት ቀጥሏል፡፡ የኤሌክትሪክ እንቅስቃሴ ላለመውረድ የሚጫወት ቡድን ሳይሆን በሰንጠረዡ ወገብ የሚገኝ ቡድን እንቅስቃሴ ይመስላል፡፡ በተጫዋቾቹ ላይም የጨዋታ ፍላጎት አይታይም፡፡ ወሰኑ ማዜ ወጥቶ ፀጋዬ ባልቻ ገብቷል፡፡ ኤሪክ ሙራንዳ ወጥቶ አዲስአለም ደበበ ገብቷል፡፡ አዲስ ግደይ ከግብ ጠባቂው ጋር አንድ ለአንድ ተገናኝቶ ቺፕ ያደረገውን ኳስ ገመቹ አድኖታል፡፡ ተስፋዬ መላኩ በአዲስ ግደይ ላይ በሰራው ጥፋት በሁለተኛ ቢጫ ከሜዳ ተወግዷል፡፡ ማናዬ ፋንቱ ወጥቶ ዋለልኝ ገብሬ ገብቷል፡፡ ማንኮ ያሻገረውን ኳስ ሀብታሙ መንገሻ በጭንቅላቱ ገጭቶ ቢሞክርም ወደ ውጪ ወጥቷል፡፡ ብሩክ አየለ ወጥቶ አሸናፊ ሽብሩ ገብቷል፡፡ ሙራንዳ ከመስመር ያሻገረለትን ኳስ በረከት መትቶ የግቡ ቋሚ ለትሞ ተመልሷል፡፡ ፒተር ኑዋዲኬ ወጥቶ ሀብታሙ መንገሻ ገብቷል፡፡ የመጀመሪያው አጋማሽ መደበኛ ክፍለ ጊዜ ተጠናቆ 2 ደቂቃ ተጨምሯል፡፡ አዲስ ግደይ የሞከረውን ኳስ ገመቹ በቀለ አውጥቶታል፡፡ ጨዋታው ቀዝቃዛ እንቅስቃሴ እየታየበት ይገኛል፡፡ ቅብብሎችም ቶሎ ቶሎ ይቋረጣሉ፡፡ ከበረከት የተሻገረውን ኳስ ሙራንዳ ሞክሮ ወደ ውጪ ወጥቶበታል፡፡ አንተነህ ተስፋዬ (ጉዳት) ወጥቶ ተመስገን ካስትሮ ገብቷል፡፡ በረከት አዲሱ የመታው ኳስ ወደ ውጪ ወጥቷል፡፡ ሲዳማዎች ወደ ግብ በመድረስ የተሻሉ ቢሆኑም ጎል ፊት ስል መሆን አልቻሉም፡፡ በጥሩ ሂደት የመጣውን ኳስ በረከት አዲሱ ስቶታል፡፡ ወርቃማ የማግባት አጋጣሚ ነበር፡፡ 22 አሰግድ አክሊሉ 5 አህመድ ሰኢድ 14 አማረ በቀለ 7 አለምነህ ግርማ 25 አሸናፊ ሽብሩ 24 ዋለልኝ ገብሬ 12 ሀብታሙ መንገሻ 89 አዱኛ ፀጋዬ 16 እምሻው ካሱ 6 አዲስአለም ደበበ 19 ተመስገን ካስትሮ 25 ክፍሌ ኪአ 27 ላኪ ባሪለዱም ሳኒ 11 ፀጋዬ ባልቻ
0
a91285d7f7ec138fa15ae85178942fd8
a91285d7f7ec138fa15ae85178942fd8
“አቋሜን ጠብቄ ብሄራዊ ቡድኑን ለረጅም ጊዜ ማገልገል እፈልጋለው” አህመድ ረሺድ
የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ 5ኛ ጨዋታውን እሁድ ከሌሶቶ ጋር አድርጎ 2-1 አሸንፎ ተመልሷል፡፡ በእለቱ የመጀመርያ አሰላለፍ ውስጥ የተካተተው አህመድ ረሺድ በዋልያዎቹ ማልያ የመጀመርያ ጨዋታውን ማድረግ ችሏል፡፡“ሽሪላ” ብሄራዊ ቡድኑ ትላንት ምሽት አዲስ አበባ በደረሰበት ወቅት ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ባደረገው ቆይታ ጨዋታውን ማሸነፍ ይገባቸው እንደነበር ገልጿል፡፡“ጨዋታው በጣም ጥሩ ነበር፡፡ ከመጀመርያው አጋማሽ ጀምሮ በደንብ ተቆጣጥረን ነበር የተጫወትነው፡፡ ማሸነፍ ይገባን ነበር ፤ ከፈጣሪ ጋር አሸንፈን ወጥተናል፡፡ ” ይላል፡፡ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን የተጫወተው አህመድ የብሄራዊ ቡድን የመጀመርያ ጨዋታውን ከዚህ ቀደሙ ልምዱ በማነፃፀር የጎላ ልዩነት እንደሌለው ይገልፃል፡፡” ያን ያህል ብዙ ልዩነት የለውም፡፡ የደረጃ ወይም የእድሜ ተዋረድ ነው እንጂ ብዙም ልዩነት የለውም፡፡ ትንሽ የሚለየው ዋናው ብሄራዊ ቡድን ላይ ስትመጣ ብዙ ሲኒየሮችን ነው የምታየው ፤ ያ ደግሞ ከልምዳቸው ብዙ እንድትማር ያደርግሃል፡፡ ”በ2007 የውድድር ዘመን በቡና ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ ሰብሮ ከገባ በኋላ ቦታውን ማስከበር የቻለውና በሊጉ ከሚጠቀሱ ጥቂት ድንቅ የመስመር ተከላካዮች አንዱ የሆነው አህመድ የብሄራዊ ቡድን ጥሪው ስለመዝገየቱ አሰቦ እንደማያውቅ ይናገራል፡፡“እእ . . . መቼም ሁሌም ጠንክረህ ስራህን አክብረህ ከሰራህ የፈጣሪ ፍቃድ ሆኖ የልፋትህን ታገኛለህ፡፡ የብሄራዊ ቡድን ጥሪ በሰአቱ መጥቷል ፣ ዘግይቷል ፣ ቸኩሏል ብዬ የማስበው ነገር የለም፡፡ በጊዜው ስለመጣ ፈጣሪዬን አመሰግነዋለው ” ብሏል፡፡ አክሎም የብሄራዊ ቡድን ቦታውን አስከብሮ ለመቀጠል ጠንክሮ እንደሚሰራ ተናግሯል፡፡” አሁን ካለኝ ብቃት የተሻለ ነገር እሰራለው ብዬ ነው የማስበው፡፡ ቋሚነቴንም ለማግኘት እጥራለው፡፡ በእግርኳስ ወደፊት የሚፈጠረውን አናውቀውም ፤ ጉዳት እና የተለያዩ ነገሮች ሊፈጠሩ ይችላሉ፡፡ ከፈጣሪ ጋር አቋሜን ጠብቄ ብሄራዊ ቡድኑን ረጅም ጊዜ ማገልገል እፈልጋለው፡፡ ” ሲል ሀሳቡን አጠቃሏል፡፡
1
0eca69197be508d8c1da11a5d4daaaab
0eca69197be508d8c1da11a5d4daaaab
ፕሪሚየር ሊግ ፡ አርባምንጭ የንግድ ባንክን የአሸናፊነት ጉዞ ገታ
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛረ 11፡30 ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አርባምንጭ ከነማን አስተናግዶ 2-2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል፡፡ናይጄርያዊው ግዙፍ አጥቂ ፊሊፕ ዳውዚ በ14ኛው እና 64ኛው ደቂ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች የኢትጵያ ንግድ ባንክ የጨዋታውን 2/3ኛ ክፍለጊዜ በ 2-0 መሪነት ቢዘልቅም አማኑኤል ጎበና በ72ኛው እና ተሸመ ታደሰ በ85ኛው ደቂቃ ባስቆጠሯቸው ግቦች አርባምንጮች ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል፡፡የአቻ ውጤቱን ተከትሎ ንግድ ባንክ ከመሪዎቹ ለመጠጋት የነበረውን እድል ሲያመክን 5 ተከታታይ ጨዋታዎችን ያሸነፈው ባንክን ነጥብ ያስጣለው አርባምንጭ ደረጃውን ወደ 6 ከፍ አድርጓል፡፡ከጨዋው በኋላ የንግድ ባንኩ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ስህተቶች ዋጋ እንዳስከፈላቸው ተናግረዋል፡፡‹‹ 3 ነጥብ ይዘን ለመውጣት ጥረት አድርገናል፡፡ ነገር ግን በመጨረሻዎቹ 20 ደቂቃዎች የፈጠርናቸው የአቋቋም ስህተቶች ግብ እንዲቆጠርብን አድርጓል፡፡ ተጫዋቾቼ ጉጉት ከፍተኛ መሆንም ሙሉ አቅማቸውን አውጥተው እንዳጠቀሙ አድርጓቸዋል፡፡ የተጋጣሚችን መጫወት ፍላጎት ጥሩ ነበር፣ በየቦታቸው የተሰለፉት ተጫዋቾችም ጥሩ ነበሩ ፣ ደጋፊዎቻቸውም በሚገባ አነሳስተዋቸዋል፡፡ ስለዚህ ውጤቱ ለሁለታችንም ተገቢ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ ›› ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡አርባምንጩ አሰልጣኝ አለማየሁ አባይነህ በበኩላቸው እስከመጨረሻው መታገላቸው ውጤት እንዳስገኘላቸው ገልፀዋል፡፡‹‹ በውጤቱ ደስተኛ ነኝ፡፡ በጨዋታ ብንበልጥም የያገኙትን አጋጣሚ ወደ ግብ በመለወጥ ከኛ የተሻሉ ነበሩ፡፡ ነገር ግን እስከ መጨረሻው በመታገላችን ግቦች አስቆጥረን አቻ መውጣት ችለናል፡፡ መሪዎቹ ከኛ ባለመራቃቸውና ከባባድ ጨዋታዎችን ከወዲሁ በመጫወታችን የተሻለ ስፍራ ላይ ሆነን ሊጉን እናጠናቅቃለን ብለን እናስባለን፡፡›› ብለዋል፡፡
1
22444005d41a0f87ba5391dfd6bbec43
e4febcb10d189f85f537acb4ee28db61
የዕቅድ ዘመኑ አፈጻጻም አገሪቷ ድርቅን እንድትቋቋም ማስቻሉን ኮሚሽኑ ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተከሰተው የሰላም መደፍረስ ምክንያት የተከሰተውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ሁኔታ ላይ ምርመራ ማድረግ መጀመሩን ያስታወቀ ሲሆን ኮሚሽኑ ባለፉት ሁለት ሳምንታትም ከ40 በላይ ችግሩ ተከስቶባቸዋል በተባሉ የኦሮሚያ አካባቢዎች ላይ የምርመራ ቡድኖችን በማሰማራት ጉዳት የደረሰባቸውን ግለሰቦች፣ ቤተሰቦቻቸውን እንዲሁም ምስክሮችን እና የመንግስት አካላትን በማነጋገር መረጃ ለማሰባሰብ እና አሁን ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም ጥረት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። ሰብዓዊ እርዳታ፣ ድጋፍ እና የተፈናቀሉ ተጎጂዎች ሁኔታ የተመለከተው ኮሚሽኑ ምርመራ በተደረገባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ሰዎች አካላዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት እንደደረሰባቸው ለማወቅ የተቻለ መሆኑን በማሳወቅ በተለይም የመኖሪያ ቤታቸው እና ንብረታቸው የወደመባቸው ተጎጂዎች አሁንም በሰው ቤት፣ በኃይማኖት ተቋማት እና በሌሎች ስፍራዎች ተጠልለው የሚገኙ ቢሆንም እነዚህን ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ የሚደረገው ጥረት ዝቅተኛ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿል። በሻሸመኔ እና አጋርፋ አካባቢ በአብያተክርስትያናት እና ሌሎች ቦታዎች የተጠለሉ ሰዎችን ለደህንነታቸው ማረጋገጫ ባልተሰጠበት ሁኔታ የመንግስት ኃላፊዎች ወደ ቤታችሁ ካልተመለሳችሁ እርዳታ አታገኙም የሚል አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጣቸው ተገቢ አለመሆኑን ኮሚሽኑ በመግለጫው አስታውቋል። ኮሚሽኑ የችግሩን ስፋት እና ጥልቀት የሚረዳ ቢሆንም መንግስት ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጎጂዎች አፋጣኝ ድጋፍ የማድረግ ኃላፊነት ስላለበትና በተለይም አሁን ያለንበት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና የክረምት ወቅት ስለሆነ ተጎጂዎች ለተጨማሪ ጉዳት እንዳይጋለጡ ማድረግ ቅድሚያ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ አሳስቧል።
0
174d84630b9cfef7da773c1e2adbf8f8
a4bc0d4f7f9d3ffb0ef576b028325840
አልባሳር ኢንተርናሽናል ፋውንዴሽን በኢትዮጵያ ዘመናዊ የዓይን ሆስፒታል ሊገነባ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ራክሲኦ ግሩፕ ዓለም አቀፍ እውቅና የተሰጠውን በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የግል የመረጃ ቋት ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ።የመረጃ ማዕከሉን ለመገንባት የሚያስችለውን ቦታ በአዲስ አበባ የአይሲቲ ፓርክ ያገኘ ሲሆን በፈረንጆቹ 2021 ሶስተኛው ሩብ ዓመት ወደ ስራ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል።ግንባታው ሲጠናቀቅ በተሟላ፣ ዘመኑ በደረሰበት እና ቀዳሚ በሆኑ ቴክኖሎጂዎች በምቹ አካባቢ ለደንበኞች አገልግሎት እንደሚሰጥ ተጠቁሟል።በኢትዮጵያ እየተካሄደ ከሚገኘው ለውጥ ጋር ተያይዞ ለቴሌኮም ኦፕሬተሮች ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ላይ በመሆኑ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር በፍጥነት እንደሚያድግ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰንደኮ ደበበ ተናግረዋል።ግሩፑ በኢትዮጵያ መሰማራቱ የዲጂታል መሰረት ልማት አቅምን ለማሳደግ እና ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረውም ነው ዋና ስራ አስፈፃሚው የገለፁት።ዋና ስራ አስፈጻሚው በሀገሪቱ የአይሲቲ ሴክተር እድገት ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ከሚኖረው የራክሲኦ ግሩፕ መረጃ ማዕከል ግንባታ ጋር በትብብር መስራታችን ትልቅ ስኬት ነው ብለዋል።የአይሲቲ አቅሙ ለመጪዎቹ አምስት አመታት 1 ነጥብ 5 ሜጋዋት እንደሚሆን የተገለፀ ሲሆን የፍላጎት መጠኑ ታይቶ ወደ 3 ሜጋ ዋት ከፍ ሊል እንደሚችል ካፒታል ሚዲያ ዘግቧል።የራክሲኦ መሰረተ ልማት የሞባይል ኔትወርክ ኦፕሬተሮች፣ የይዘት ማቅረቢያ ኔትወርኮች እና የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ወሳኝ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስርዓታቸውን እንዲመሩ እንደሚያስችል የተቋሙ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙሊን ተናግረዋል።
0
e7c6796c40acf63fb6636a78aeab2d2a
036de6a2ac0166a1f5a5930e5a951bc6
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ያዘጋጀውን የኮቪድ19 ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለለይቶ ማቆያና ለህክምና ማዕከላት የተዘጋጁ ስፍራዎች ተጎበኙ።የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከተለየዩ አገሮች ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ ሰዎች የለይቶ ማቆያ አገልግሎት እየሰጠ ያለውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስን ጎብኝተዋል።ካምፓሱ በዋናነት ከውጭ አገሮች መጥተው ለአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ በተዘጋጁ ሆቴሎች ለመቆየት አቅም ለሌላቸው ኢትዮጵያውያን አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ይታወሳል።የሚኒስትሯ ጉብኝት በዋናነት በካምፓሱ ውስጥ የሚከናወኑ አገልግሎት አሰጣጦች ምን እንደሚመስሉ ለመገምገም መሆኑ ነው የተገለጸው።በጉብኝታቸውም ከዩኒቨርሲቲው አስተዳደርና በጉዳዩ ከሚሰሩ ሌሎች አካላት ጋር ተወያይተዋል።አሁን ላይ በካምፓሱ ከተለያዩ አገሮች የመጡ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ 321 ሰዎች ያሉ ሲሆን÷ ከእነዚህም ውስጥ 49ኙ ሴቶች መሆናቸውን ኤዚአ ዘግቧል።በሌላም በኩል በኢፌዴሪ ጤና ሚንስትር ደኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ የሚመራ ቡድን ለለይቶ ማቆያና የህክምና ማዕከላት የተዘጋጁ ስፍራዎችን ጎብኝቷል።በጉብኝታቸውም ሆስፒታሉ ሙሉ ለሙሉ የኮሮና ቫይረስ ህክምና የሚሰጥበት እንዲሆን መመረጡን ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል።ዶክተር ደረጀ በዚሁ ወቅት ሆስፒታሉ ወረርሽኙን በመከላከል ረገድ አመራሩና የጤና ባለሙያዎች የሚገኙበትን ሁኔታና የህክምና ግብዓቶች ያሉበትን ሁኔታ መመልከታቸው ተገልጿል።ቡድኑ ለለይቶ ማቆያና ለህክምና ስፍራ በተዘጋጀባቸው ቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ፣ ቅዱስ ጴጥሮስ ቲቢ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ ጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ሚሊኒየም አዳራሽ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
0
84238bff0c9bc3869f5ec9a151bfa6ba
84238bff0c9bc3869f5ec9a151bfa6ba
በለይቶ ማቆያነት ሲያገለግሉ የነበሩ ትምህርት ቤቶች የኬሚካል ርጭት ሳይደረግላቸው ትምህርት አይጀምሩም – ትምህርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በለይቶ ማቆያነት ሲያገለግሉ የነበሩ ትምህርት ቤቶች የኬሚካል ርጭት ሳይደረግላቸው ትምህርት እንደማይጀምሩ አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ የተቋማቸውን የሶስት ወራት የስራ አፈጻፀም በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል።በዚህም የኮቪድ 19 ወረሽኝን በመከላከል የመማር ማስተማር ስራውን ለማስጀመር የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑን አብራርተዋል።መንግስት ለተማሪዎች የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል የማቅረብ ስራ እየሰራ መሆኑንና ትምህርት ሲጀመር ማስክ ያላደረገ ማንኛውም ተማሪ ወደ ትምህርት ቤት እንደማይገባ ተናግረዋል።የኮሮና ቫይረስ መከሰቱን ተከትሎ ለኮሮና ቫይረስ ህሙማን ማቆያ ጥቅም ላይ ሲውሉ የነበሩ ትምህርት ቤቶችም የኬሚካል ርጭት ሳይደረግላቸው ትምህርት እንደማይጀምሩም ነው የተናገሩት፡፡የኬሚካል ርጭቱን ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን እና በቀጣይ ሳምንታት እንደሚጀመርም ገልጸዋል፡፡ ይህንን አስቸጋሪ ወቅት በድል ለመወጣት መምህራንና ወላጆች ርብርብ እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረባቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
1
f687d93a10ea4103880afef920c75596
f303272910bec94e29b6047ac333e44c
አፍሪካ በጋዜጦች
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት፣ የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።ሁኔታዎች የተረጋጉ ቢመስሉም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲቀጥል ተደረገ ይላል ዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ፣ ጀርመን የአፍሪካ ፀጥታንና ልማትን ለማጠናከር ማቀድዋ ሮይተርስ ገለፀ፣ የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ በአፍሪካውያን ተማሪዎች ላይ የሚፈፀመውን ጥቃት እንዳወገዙ ጋርዲያን ጋዜጣ ጠቆመ የሚሉትን ርዕሶችን በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
6bc4d00925c0f7119e5a92707c65a94e
ae62d69548317512bc8157ea84c1763d
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኮቪድ19 ገንዘብ የሚያሰባስብ ብሔራዊ ኮሚቴ አቋቋሙ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ዓመቱ ብሔራዊ የልማት ዕቅድ ሰላምን እና የሕግ የበላይነትን ወሳኝ ግቦች አድርጎ ማስቀመጡ ልዩ ያደርገዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ÷ልማት ዘላቂ ሰላምን ያመጣል፣ የ10 ዓመቱ ብሔራዊ የልማት ዕቅድ ፍኖተ ብልጽግና ይህንን ከግምት ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል።ዕቅዱ ሰላምን እና የሕግ የበላይነትን ወሳኝ ግቦች አድርጎ ማስቀመጡ ልዩ ያደርገዋልም ነው ያሉት።በእነዚህ ፈታኝ ጊዜያትም እንኳ፣ ዘላቂ ሰላም እውን እንዲሆን የዜጎችን እና የተቋማትን የቅርብ ተሳትፎ የሚፈልጉ በርካታ ርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ ሲሉ ገልጸዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
7726773d22408cd2d1fc5f677091ef99
4a66ca9c3940a7f34330ebdee868ee17
ፍርድ ቤቱ አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን በመግደል ለተከሰሱ 4 ግለሰቦች የመንግስት ተከላካይ ጠበቃ እንዲቆምላቸው አዘዘ
ከመስከረም 2 እስከ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ በቡራዩ ከተማና አካባቢው በተፈጸመ ግድያ፣ የንብረት ቃጠሎና ዘረፋ ጋር በተያያዘ ታስረው ከነበሩት በርካታ ተጠርጣሪዎች ውስጥ፣ የ38 ግለሰቦች ድርጊት የሽብር ወንጀል ድርጊት ነው በመባሉ የ28 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ዓርብ ኅዳር 21 ቀን 2011 ዓ.ም. በፀረ ሽብር ሕጉ ድንጋጌ መሠረት 28 ቀናት የምርመራ ጊዜ የፈቀደባቸው ተጠርጣሪዎች፣ በቡራዩ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው ሲታይ የከረመና ፈጽመውታል የተባለው ድርጊት የሽብር ድርጊት መሆኑን በምርመራ የተገኙ ማስረጃዎች አመላካች ሆነው በመገኘታቸው ወደ ፌዴራል ፍርድ ቤት የተዛወሩ ናቸው፡፡ በተጠረጠሩበት የግድያ፣ የንብረት ቃጠሎና ዘረፋ፣ እንዲሁም ከባድና ቀላል የአካል ማጉደል ወንጀል ምርመራ እንደሚቀረው በመግለጽ፣ ፍርድ ቤቱ 28 ቀናት እንዲፈቀድለት የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን ጠይቋል፡፡ተጠርጣሪዎቹ ከሁለት ወራት በላይ በቡራዩ ወረዳ ፍርድ ቤት መታሰራቸውን በመግለጽ፣ መርማሪ ቡድኑ ምርመራውን በማጠናቀቁ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጠይቀዋል፡፡ የግራ ቀኙን ክርክር የሰማው ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፣ ፖሊስ የጠየቀውን 28 ቀናት በመፍቀድ ለታኅሳስ 19 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ በሌላ በኩል በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍላተ ከተሞች ከመስከረም 5 እስከ 8 ቀን 2011 ዓ.ም. በተፈጠረ ብጥብጥ ሰው በመግደል፣ አካል በማጉደልና ንብረት በማውደም በተጠረጠሩ 14 ግለሰቦች ላይ ዓቃቤ ሕግ በአሥር ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሠርት ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ላለፉት ሁለት ወራት በ14 ተጠርጣሪዎች ላይ ሲያጣራ የቆየውን የምርመራ ሒደት ማጠናቀቁንና ለፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ማስረከቡን የፌዴራል ፖሊስ በማሳወቁ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ዓቃቤ ሕግ ክስ እንዲመሠረት አሥር ቀናት ፈቅዷል፡፡በቡራዩና አካባቢው፣ በአዲስ አበባና በተለያዩ ክፍላተ ከተሞች በተቀሰቀሰ ረብሻና ብጥብጥ የ30 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ይታወሳል፡፡
0
51becc3c33877f468e3eb5b7a30321be
707647af5279415c468dd4b257d08a36
“የፕሬስ ነጻነት ጨቋኝ መሪዎች ሽልማት”ን ትራምፕና ኤርዶጋን አሸንፈዋል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና እጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለ2020 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የመጀመሪያውን የገፅ ለገፅ ክርክራቸውን ሊያካሂዱ ነው፡፡ትራምፕና የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ባይደን ሌሊት ከሚያካሂዱት የገፅ ለገፅ ክርክር በተጨማሪ ሁለት ክርክሮች ይጠብቃቸዋል ተብሏል፡፡ክርክሩን የፎክስ ኒውሱ አዘጋጅ ክሪስ ዋላስ እንደሚመራው ተሰምቷል፡፡ኮሮና ቫይረስ የተመረመሩ 70 ሰዎች ክርክሩን እንደሚታደሙም ተነግሯል፡፡የፕሬዚዳንታዊ ክርክሩ ኮሚሽን ሌሊት የሚካሄደው ክርክር ትራምፕና ባይደን ባስመዘገቧቸው ውጤቶች፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳይ፣ በኮቪድ 19፣ በኢኮኖሚ፣ የዘር እና በከተሞች ውስጥ በሚታየው ግጭትና በምርጫው ተዓማኒነት ዙሪያ ያተኩራል ተብሏል፡፡በሌላ በኩል ሰሞኑን ኒውዮርክ ታይምስ ዶናልድ ትራምፕ ላለፉት 10 ዓመታት የገቢ ግብር አልከፈሉም ሲል መዘገቡ ይታወቃል፡፡ይህም ኮቪድ 19 ካሳደረው ተጽዕኖ በተጨማሪ ጆ ባይደን ተቀናቀኛቸውን የሚረቱበት ጠንካራ ጭብጥ እንደሚሆናቸው እተነገረ ይገኛል፡፡ባይደን ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ያነሳሳቸው በቨርጂኒያ የነጭ የበላይነት አቀንቃኞች ያደረጉትን ሰልፍ ተከትሎ ትራምፕ ባለማውገዛቸው መሆኑን በተደጋጋሚ ይገልጻሉ፡፡በዚህም ጆ ባይደን ትራምፕን አገሪቱ የቆመችበትን መሰረት የሚሸረሽር ድርጊት እየፈጸሙ ነው ሲሉ ይወቅሳሉ፡፡ትራፕም በበኩላቸው የ77 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት ባይደን እርጅና ተጭኗቸዋል አገሪቷን ለመምራትም ብቁ አይደሉም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡በተጨማሪም 34 ቀናት በቀሩት በዚህ ምርጫ ባይደን ከተመረጡ አሜሪካንን ወደ ባሰ ቀውስ እንደሚዘፍቋት ተናግረዋል፡፡በጥቅሉ ዛሬ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ክርክር የኮሮና ቫይረስ ቀውስ መድረኩን ይቆጣጠረዋል ተብሎ ተጠብቋል፡፡ ምንጭ፡-ሲኤንኤን
0
2004d97079a42e10fdb5514e050eccc3
9905bb1a617b3fe68f0529ec7bfcf1ea
የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎትን በከፊል የመሸጥ ፍላጎት ተሰረዘ
የኢትዮጵያ መርከቦች የኤርትራን የኤክስፖርት ምርት በቅርቡ ወደ ቻይና ማጓጓዝ ይጀምራሉኢትዮጵያና ኤርትራ በቅርቡ በመሀላቸው ሰላም ካሰፈኑ በኋላ የምፅዋ ወደብ ለኢትዮጵያ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል በመሆኑ፣ አገልግሎቱን ለመጀመር በሁለቱም መንግሥታት በኩል ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው፡፡በኢትዮጵያ በኩል የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የሚያስተባብረው ዝግጅት እየተከናወነ መሆኑን ሪፖርተር ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡የኤርትራ መንግሥት ሁሉንም የትራንስፖርት አገልግሎቶች ማለትም የአየር፣ የባህርና የየብስ መስመሮችን ለኢትዮጵያ ክፍት ያደረገ መሆኑን፣ በዚህ መሠረት የአስመራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ የምፅዋና የአሰብ ወደቦች ለኢትዮጵያ አገልግሎት እንዲሰጡ ፈቅዷል፡፡በኢትዮጵያ በኩል የተቋቋመው ግብረ ኃይል የኤርትራን የወደብ አማራጮች ለመጠቀም በሚቻልበት ሁኔታና ቅድመ ዝግጅቶት ላይ እየመከረ መሆኑን፣ በቅርቡም ውሳኔ በማሳለፍ አገልግሎቱን መጠቀም እንደሚጀምር ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ሁለቱ አገሮች ሰላም በማስፈናቸው ምክንያት ከ20 ዓመታት በኋላ የተገኘውን ተጨማሪ የወደብ አማራጭ ለመጠቀም፣ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ዝግጅቱን ከማጠናቀቅ አልፎ ከምፅዋ ወደብ ተነስቶ ጉዞ ለመጀመር የሚያስችል ጭነት ማግኘቱን ጭምር፣ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮባ መገርሳ ገልጸዋል፡፡‹‹በእኛ በኩል ባደረግነው ግምገማ የምፅዋ ወደብ አሁን ባለበት ሁኔታ የእኛን መርከቦች ለማስተናገድ በቂ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹የሁለቱን አገሮች ዳግም ወደ ወዳጅነት መመለስ የሚስችለንን ጭነት ተወዳድረን አግኝተናል፤›› ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ ‹‹የኤርትራን የኤክስፖርት ምርት ከምፅዋ ወደብ ወደ ቻይና ለማጓጓዝ ውሉ በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡ የምንጠብቀው የመንግሥት ውሳኔ ነው፤›› ብለዋል፡፡የምፅዋ ወደብ አስተዳዳሪ አቶ ላይኔ አስፋሃለይ ወደቡ አስፈላጊው ዕድሳት ተደርጎለት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን፣ ሪፖርተርን ጨምሮ ለሌሎች ሚዲያዎችና ወደቡን መጎብኘት ለቻሉ የኢትዮጵያ የንግድ ማኅበረሰብ አባላት ተናግረዋል፡፡ወደቡ ለኢትዮጵያ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር ለኢትዮጵያ የወደብ አማራጭ ከመስጠት ባለፈ፣ የኢትዮጵያን ንግድ አጋሮች ለማዳረስ የሚደረገውን የባህር ላይ ጉዞ የሚያሳጥር፣ እንዲሁም ለሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የወጪ ንግድ እንቅስቃሴ የበለጠ አዋጭ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡የምፅዋ ወደብ ከአሰብ ቀጥሎ ሁለተኛው የኤርትራ የባህር ወደብ ሲሆን፣ በ19ኛው ክፍል ዘመን በቅኝ ገዥዎች እንደተገነባ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡
0
dfc1f93412c0668089aa195b8deb72a9
3c498204c6aac291604d82951e4c71c4
አምባሳደር መሃመድ ድሪር ከቪኦኤ ጋር
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከሱዳኑ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቅፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አል ድሪር ሙሀመድ ጋር በሁለትዮሸ እና በአከባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ባደረጉት ንግግር ''ሱዳን በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ውስጥ ቅድሚያ የሚሰጣት አገር ናት'' ብለዋል።ሁለቱ አገሮች ለሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች ፍላጎት መሳካት ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩና የሁለቱ አገሮች ህዝቦች መፃኢ ዕድልም ተመሳሳይ መሆኑን የገለጹት ዶክተር ወርቅነህ በሁለቱ አገሮች መካከል በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ በርካታ ያልተነኩ እምቅ እድሎች መኖራቸውንና ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ የሁለቱ አገሮች መሪዎች በቁርጠኛነት እንደሚሰሩ ተናግረዋል። ''በሁለቱ አገሮች መካከል በከፍተኛ ደረጃ የተደረጉ የፖለቲካ ምክክሮች ሁለቱ ወገኖች ከፊት ለፊታቸው ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና ለህዝባቸው ጥቅሞች በጋራ ተጠቃሚነት ላይ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ማሳያ ነው'' ብለዋል።የሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዶክተር አል ድሪር ሙሀመድ በበኩላቸው ሱዳን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች ያሉ ሲሆን በአካባቢያችን እና በአለም አቀፍ መድረኮች ላይ የጋራ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እንሰራለን" ብለዋል።በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሚመራው አዲስ አመራር ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ለውጥ ሱዳን እንደምታደንቅም ገልጸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በግንቦት ወር 2010 ዓ.ም በሱዳን ባደረጉት ጉብኝት በተመሳሳይ ፕሬዝዳንት ኦማር ሃሳን አልበሽር በቅርቡ በኢትዮጵያ ባደረጉት ጉብኝት እንዲሁም ባለፈው ሳምንት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በሱዳን ባደረጉት ጉብኝት የሁለቱን አገሮች ወንድማማች ህዝቦች ፍላጎት ለማሳካት በጋራና በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸው ይታወቃል። (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
0
2f9040d7d73cdb095d9cb8bb9d26d5f3
dc2b69c662d84fa8d840e96fbdf222a6
በትግራይ ክልል በ100 ሺ ሄክታር የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ተጀመረ
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሀረርጌ ዞን ሚኤሶ ወረዳ አከባቢ አርሶአደሮች አዲስ በጀመሩት ስንዴን በመስኖ የማምረት ስራ ውጤታማ መሆናቸውን ተናገሩ።አርሶአደሮቹ ከዚህ ቀደም በአመት አንድ ጊዜ ብቻ ማሽላ በማምረት ኑሯቸውን እንደሚመሩ እና ለከባድ የኑሮ ጫና ይዳረጉ እንደነበር ገልጸዋል።በወረዳው ሁሼ ዴራ ቀበሌ አርሶ አደሮች መንግስት እያደረገላቸው ባለው ሁለንተናዊ ድጋፍ በማህበር በመደራጀት በ40 ሄክታር መሬት ላይ በክላስተር የመስኖ ስንዴ ማምረት መጀመራቸውን እና የውሃ እጥረት እንዳይኖርም የጉድጓድ ውሃ ቁፋሮ ማካሄዳቸውን ተናግረዋል።የአካባቢው አየር ሁኔታ ሞቃታማና የዝናብ እጥረት ያለበት መሆኑን ተከትሎ የማሽላ ምርት ብቻ በአመት ያመርቱ እንደነበር የተናገሩት አርሶ አደሮቹ፣ አሁን በተፈጠረላቸው ለውጥ ሌሎች ተጨማሪ ሰብሎችን በማምረት የተሻለ የኑሮ ደረጃ እንደሚኖራቸው ገልፀዋል።በሌላ በኩል የወረዳው የግብርና ቢሮ ፅህፈት ቤት እና የአፈር ለምነት ጥበቃ ለአርሶ አደሮቹ ከሰው ሰራሽ ማዳበርያ ባሻገር የተፈጥሮ ማዳበርያ ወይም ኮምፖስት ፋርም እንዲጠቀሙ ድጋፍ እያደረገላቸው መሆኑን አስታውቋል።ይህም አርሶአደሩ በስፋት ወደ ስራ መግባቱን ተከትሎ የማዳበርያ እጥረትና ከፍተኛ ወጭን ለመቀነስ አስተዋፅኦ እንዳለው ተመላክቷል።(በሚልኪያስ አዱኛ)
0
4b8a4e5dd5ea1b63394c7425cdaef7d2
c2d50ae51335242e463b779ba370ca6e
የሱዳን ባለሥልጣናት የአልበሽርን “ንፁህነት” እየተናገሩ ነው
የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትዊትር ገጹ እንደጻፈው "የኢትዮጵያ የጦር ጀት የሱዳንን ድንበር ጥሶ ገብቷል፤ይህም አደገኛ ዉጤት ሊያስከትል የሚችልና በድንበር አካባቢ ያለውን ውጥረት የሚያባብስ ነው" ብሏል፡፡ የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "በኢትዮጵያ በኩል ያለውን ሁኔታ የማባባስ" ያለውን ድርጊት እንደሚያወግዝና በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው ግንኙነትና በአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት ላይ አደገኛ የሆነ ውጤት ስለሚያስከትል ይህ “ትንኮሳ” መደገም የለበትም ብሏል፡፡ ሱዳን በአሁን ወቅት የያዘችው ቦታ "በታሪክ የሱዳን አካል መሆኑን" የሱዳን የድንበር ኮሚቴ ሊቀመንበር አስታውቀዋል፡፡ ሊቀመንበሩ ዛሬ በሱዳን ለሚገኙ የዲፕሎመቲክ ማህበረሰብ አባላት በሰጡት መግለጫ “የሱዳን ወታደር ወደ ኢትዮጵያ ድንበር አልገባም ይልቁንም የሱዳን የነበረ ቦታን ነው የተቆጣጠረው” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ነገርግን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ትናንት በሰጡት መግለጫ “የሱዳን ኃይል በተጠናከረ ሁኔታ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት የመግፋት እና ወደ ውስጥ ዘልቆ የመግባት እንቅስቃሴ እያሳየ ነው” ማለታቸው ይታወሳል፡፡ አምባሳደር ዲና ሱዳን ድንበር ጥሳ መግባቷንና ከሱዳን ጋር ያለው የድንበር ውዝግብ በሰላም እንዲፈታ ኢትጵዮጵያ እንደምትፈልግና ለጦርነት እንደማትቸኩልም መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር መጣሷንና ይህን ያደረገችው ጦሩ በትግራይ ክልል በህግ ማስከበር ዘመቻ መሰማራቱን ተከትሎ የተፈጠረውን ክፍተት በማየት መሆኑን ገልጿል፡፡
0
75291c33cf8eb8bac84ece0d84955f44
38ae303c2cbc4b8370ee674aea292369
ከነዓን ማርክነህ የዲዲዬ ጎሜስን ክለብ ለመቀላቀል ወደ ጊኒ ይጓዛል
ሮቤል የተጠናቀቀውን የውድድር አመት በድሬዳዋ ከተማ ጀምሮ አጋማሽ ላይ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአጭር ኮንትራት አምርቶ የነበረ ሲሆን የቀጣይ አመት ማረፊያውን የአዲግራቱ ክለብ አድርጓል፡፡ክለቡ በዝውውር መስኮቱ ተጨማሪ ተጫዋቾች ለማስፈረም እየተንቀሳቀሰ ሲሆን የኤሌክትሪክ ውሉን ያገባደደው ዋለልኝ ገብሬ ክለቡን ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱ ታውቋል፡፡ በነገው እለትም ፊርማውን እንደሚያኖር ይጠበቃል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ወልዋሎ የውጪ ተጫዋቾችን ለማምጣት እንቅስቃሴ መጀመሩ ታውቋል፡፡
0
b65bf8766844e9d3174dcb206f7c1112
960ea3ab355737bc06d13af97334d737
ለትምህርቱ ዘርፍ የሚመደበውን ገንዘብ በማሳደግ ጠንካራና በቴክኖሎጅ የተደገፈ የትምህርት ስርአት እንዲኖር ይሰራል – ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ባዘጋጀው 7ኛው የብሔራዊ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የኢኖቬሽን ሽልማት ውድድር ለ146 ፈጣሪዎች ሽልማት ተበርክቷል ።በአፍሪካ ህብረት በተካሄደው የሽልማት ዝግጅት ከሁለተኛ ደረጃ ፣ ከመጀመሪያ ደረጃ እና ከቴክኒክና ሙያ ተቋማት ለተውጣጡ አዳዲስ የፈጠራ ባለቤቶች የሜዳሊያ ተሸላሚዎች ሆነዋል ። ከአንድ ወር በፊት ተሸላሚዎች የፈጠራ ሥራዎቻቸውን በተቋሞቻቸው አማካኝነት ለማስገምገም ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እንዲያቀርቡ የተደረገ ሲሆን የላቀ የፈጠራና ምርምር ውጤት ያስመዘገቡት ለሽልማት በቅተዋል ። በሽልማት ሥርዓቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ እና የተሸላሚ ቤተሰቦች ተገኝተዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ለ146 የሳይንስና የቴክኖሎጂ የፈጠራ ባለቤቶች ከነሓስ እስከ የወርቅ ሽልማቶችን ያበረከቱ ሲሆን በአጠቃላይ 62 የነሓስ ፣ 45 የብርና 35 የወርቅ ሜዳሊያዎች ተሠጥተዋል ። በሥነ ሥርዓቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን እንደገለጹት አገሪቱ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ትኩረት በመሥጠት የምትንቀሳቀሰው አጠቃላይ አገሪቱ ወደ ኢንዱስትሪ የምታደረውገውን የኢኮኖሚ ሽግግርን ለማፋጠን እንደሚያግዝ በመታመኑ ነው ብለዋል ። በአገሪቱ የሳይንስና ቴክኖሎጂ አቅምን ለማጎልበት የሚረዱ ጥረቶች እየተካሄዱ መሆኑንና በአጭር ጊዜ ወደ ኢንዱስትሪ ለመሸጋገር መሠረት ይሆናሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ አመልክተዋል ።የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው በተለያዩ ክልሎች የሳይንስና ቴክኖሎጂ አጀንሲዎች በማቋቋም በመላ አገሪቱ በሳይንስና ቴክኖሎጂ የተለያዩ ዘርፎች ብዛት ያላቸውንና በፈጠራ የተካኑ ወጣቶችን ለማፍራት ሥራዎች ተጀምረዋል ።ሚኒስቴሩ በተጨማሪም በመላ አገሪቱ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ላይ ትኩረት ሠጥተው የሚሠሩ ትምህርት ቤቶችን በአገሪቱ ዋና ዋና ከተሞች ለመክፈት እቅድ ተይዟል ።ትርጉም በሰለሞን ተስፋዬ
0
5349eae0c9ffb649843346fcafbb1034
9f102fdd4996a25a15c5ca679600b66f
ለአፍሪካ ከእስካሁኑ የተለየ፣ ተሻጋሪ፣ ዘመናዊ የመረጃ ሥርዓት ያስፈልጋታል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በቀድሞው የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ሞት የተሰማቸውን ሀዘን ለግብጹ ፕሬዚዳንት አብደልፈታህ ኤል ሲሲ ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል።ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በራሳቸው እንዲሁም በኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግስት ስም ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት፥ የቀድሞው የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረከ ለሀገራቸው እድገት ብዙ የሰሩ መሆናቸውን አውስተዋል።ለግብጽ ህዝብ እና መንግስት እንዲሁም ለቀድሞው ፕሬዚዳንት ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶችም መፅናናትን ተመኝተዋል።መረጃው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ነው፣
0
37d256c7c3563605c424ab99e32d8461
37d256c7c3563605c424ab99e32d8461
ካሜሩን 2021 | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አመሻሽ ሰርቷል
የኒጀር አቻውን ነገ ምሽት 1 ሰዓት የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አመሻሽ ላይ የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል፡፡በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመሩት ዋልያዎች የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሦስተኛ ጨዋታቸውን ነገ ዓርብ ህዳር 4 በኒያሚው ስታድ ጀነራል ሴኒ ስታዲየም ከኒጀር ብሔራዊ ቡድን ጋር ሰባት ሺህ ተመልካቾች ብቻ በሚገኙበት ያከናውናል። የላይቤሪያ ዜግነት ባላቸው ዳኞች መሪነት የሚደረገውን ጨዋታው ለመከወን ሀያ ሶስት ተጫዋቾችን እንዲሁም በድምሩ ሰላሳ ስድስት የሚጠጉ የልዑካን ቡድንን በመያዝ ባለፈው ሰኞ ወደ ኒያሚ ያመራው ብሔራዊ ቡድኑ ያለፉትን ሁለት ቀናት ማረፊያውን ኑም በተባለ ሆቴል ካደረገ በኃላ ምቹ ባልሆነ የልምምድ ስፍራ ሲሰራ እንደነበር ከስፍራው ሲነገር የነበረ ሲሆን ለነገው ጨዋታ ግን ዛሬ ምሽት በእኛ ሰዓት አቆጣጠር 1 ሰዓት ሲል የመጨረሻ ልምምዳቸውን ለአንድ ሰአት ያህል ጨዋታው በሚደረግበት በስታድ ጀነራል ሴኒ አከናውነዋል፡፡እስከ አሁን የቡድኑ አባላት ሙሉ በሙሉ ጤነኛ መሆናቸው ሲገለፅ ለነገው ጨወታ ደግሞ ዛሬ ረፋድ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉ ተገልጿል፡፡
1
8c12e32cb006e2b9f8b45af0d2e18e02
828fbe24ad0f82f2d87bb73bd2d778af
በተለያዩ ኃይሎች ወደ ብጥብጥ የሚገቡ አካላት ከድርጊታቸው መቆጠብ አለባቸው -የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በሶማሌ ክልል ባለፈው ዓመት ከሀምሌ 28 እስከ 30 ቀን 2010 ዓ.ም በጅግጅጋና አካባቢው በተፈፀሙ ወንጀሎች ላይ ሲደረግ የነበረውን ምርመራ ውጤት ትላንት ይፋ ማድረጉን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱሉ የምርመራ ውጤቱን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል ብሏል።በዚሁ መሰረት የ58 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑ ካህናት እና ምእመናን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንዲቃጠሉ መደረጉን ጠቅሰዋል።በ266 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን፣ ሂጎ በተባለ በተደራጀ ቡድን እና በክልሉ ልዩ ሀይል በርካታ ሴቶች መደፈራቸውን አቶ ዝናቡ የምርመራውን ውጤ ዋቢ አድርገው ተናግረዋል። ግምቱ ከ 412 ሚሊየን ብር የሚበልጥ ንብረት እንዲዘረፍና እንዲወድም መደረጉንም ባለሥልጣኑ አውስተዋል።የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከፌደራል መንግስት የሚመጣን ማንኛውንም ትዕዛዝ አንቀበልም በማለት - ለውጊያ ጭምር የተዘጋጁበት ሁኔታ እንደነበርም በምርመራ ተደርሷል።የመገንጠል ፍላጎትን በሀይል: ሌሎች ዜጎችን በመግደል እና ንብረት በማውደም የማስጠበቅ ፍላጎት ነበርም ተብሏል።
0
044c2c95f3dfb3cd88709eb26f152418
057706b11a7ce08c7749ca3b3b7bb080
የኦማን ሱልጣን ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ በ79 ዓመታቸውአረፉ
ሼክ መሀመድ ቢን ዘይድ አል ነህያን ፣ የአቡ ዳቢ ልዑል እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ አዛዥ ፣ እ.ኤ.አ. በ 2019 ለሰላም እና አለማቀፍ ትብብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ምርጥ የአረብ መሪ ተብለው ነው የተመረጡት፡፡ በሩሲያ አለማቀፍ ቴሌቪዥን-RT በተሰበሰበ ድምጽ፣ ከሳዑዲው ልዑል መሀመድ ቢን ሰልማን እና ከተለያዩ የዓረብ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወዳድረው ነው ልዑሉ እውቅና የተቸራቸው፡፡ መሀመድ ቢን ዘይድ በተጠናቀቀው የአውሮፓውያኑ ዓመት ጽንፈኝነትንና አክራሪነትን ለመከላከልም ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ተብሏል፡፡ እኚህ የአቡ ዳቢ ልዑል የኢትዮጵያና ኤርትራ እንዲሁም የፓኪስታንና ህንድ መሪዎችን አቀራርበው ማነጋገራቸው ይታወቃል፡፡ ኢትዮጵያና ኤርትራ የቆየ ጸባቸውን በመተው አሁን ለደረሱበት ሰላማዊ ግንኙነት እንዲበቁ ሼክ መሀመድ የራሳቸውን አሻራ አሳርፈዋል፡፡ ምንም እንኳን ህንድና ፓኪስታን ከካሽሚር ግዛት ጋር በተያያዘ ለረዥም ዓመታት የዘለቁበት ውዝግብ እዚህ ግባ የሚባል ለውጥ ባያመጣም ሁለቱን ሀገራት በማደራደር ሰላም ለማስፈንም ሼክ መሀመድ ቢን ዘይድ የተቻላቸውን ጥረት አድርገዋል፡፡ ትብብር እናአብሮ መስራትን በማበራታታት ረገድ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት መሪዎች ጋር በነበራቸው ቆይታ ከፍተኛ ሚና እንደተወጡም ይነገርላቸዋል፡፡ ልዑሉ በዓለማቀፍ እና ቀጣናዊ የሰላምና ትብብር ጉዳዮች በተጫወቱት ሚና ሀገራቸው በዓለም በበጎ ተጽእኖ ፈጣሪነት እንድትታወቅ አድርገዋል ነው የተባለው፡፡
0
0694d1d174c6cc4278d4fc316dcbc6ba
463acc6c28d36f8c2d42babafc66a19a
የፌዴራል ሥርዓቱ በነፃነት ተዘዋውሮ የመስራት መብትን አጎናፅፏል-አስተያየት
በግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የአሸናፊነቱ ግምት ለፕሬዚዳንት አብድል ፋታ አልሲሲ ቢሰጥም መራጮች ከዛሬ ጀምሮ ድምጽ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣብያዎች ያመራሉ፡፡የካይሮ መገናኛ ብዙሀን ከምርጫው ዋዜማ አንስቶ ሁለት ጎምቱ እጮዎች እንደቀረቡላቸው ለግብፃውያን ሲያሥተጋቡ ሰንብተዋል፡፡መገናኛ ብዙሀኑ ምንም እንኳን አልሲሲን አጉልተው በመዘገባቸው ቢተቹም ሙሳ ሙስጠፋን እንደ ሚዛን መጠበቂያ ግበዓት ሲያደርጓቸው ሰንብተዋል፡፡የፖለቲካ ተንታኞች 60 ሚሊዮን መራጮች ድምፅ ይሰጣሉ ተብሎ በሚጠበቀው የዚህ ምርጫ ውጤት ከወዲሁ ታውቋል በሚል ትችት እያቀረቡበት ይገኛሉ፡፡ የአልጋድ ፓርቲው ሙሳ ቀደም ሲል ለአልሲሲ ደጋፍ እንደሚሰጡ መግለፃቸው ለተሳትፎ እንጂ ብቁ ተወዳደሪ አለመሆናቸውን ፍንጭ የሰጡበት እንደሆነ በማመን ግብፃውያንም የፖለቲካ ተንታኞች ያስተጋቡትን ትችት ይጋሩታል፡፡የአልጀዚራ ዘጋቢ በካይሮ ተዘዋውሮ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በሰጡት አስተያየት በርካቶች ለምጣኔ ሀብታዊ እድገትና ለስራ እድል ፈጠራ ቅድሚያ መሰጠት እንዳለበት የተናገሩ ሲሆን በቀደሙት ጊዜያት አልሲሲ ይህንን ያሟሉ ከመሆናቸው ጋር አያይዘው ተመራጭ እነደሚያደርጓቸው አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ለመሆኑ አልሲሲ ትክክለኛ ተፎካካሪ አላቸው ወይ ለሚለው ጥያቄም ተቀናቃኞቻቸውን በሙሉ አስወግደዋል ምንም ጥርጥር የለውም ፍትሃዊ ምርጫ ነው ለማለት ይከብዳል ውጤቱን እያወኩ ወደ ምርጫ ጣቢያ የምሄድበት ምንም ምክኒያት የለም ሲል አንድ ግብፃዊ ተናግሯል፡፡በተቃራኒው ደግሞ አልሲሲ ለመሰረት ልማት ዝርጋታ ትኩረት ይሰጣሉና እመርጣቸዋለው፤ ሀገሪቷ የጎለበተ በሚባል ደረጃ ሀብት ባይኖራትም ክፍተቱን ለመሸፈን የሚያደርጉት ጥረት የሚደነቅ ነው የሚሉም አስተያየት ሰጭዎች አልጠፉም፡፡ሁለቱም እጩዎች ከነአካቴው አማራጭ ፕሮግራም የሌላቸው ስለሆነ የምመረጥበት ምክንያት የለምና መሰል አሉታዊ አስተያየቶች ባሉበት ሁኔታ ምርጫው ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ፕሬዝዳንት አብድላ ፋቴ አልሲሲ ተቀናቃኞቻቸውን እንዲገለሉ ማድረጋቸው ለከፍተኛ ትችት እንደዳረጋቸውም ተነግሯል፡፡/ሲጂቲኤን/
0