inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
ላሊበላ፡ የመፍትሔ ያለህ የሚለው ብሔራዊ ቅርስ\nይህ ግን ለሃይማኖታዊ አገልግሎት ብቻ አይደለም። ከአገልግሎቱ ጎን ለጎን ቅርሱን እያስጎበኙ ኑሯቸውን ስለሚመሩ ጭምርም ነው። የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት በ12ኛው ክፍለ ዘመን ከአንድ አለት ተፈልፍለው የተሠሩ ናቸው። በቁጥር 11 የሆኑት አብያተ ክርስቲያናት፤ በ1970 ዓ. ም. በዓለም አቀፉ የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የዓለም ቅርስ ተብለው ተመዝግበዋል። ዲያቆን ፈንታ እነዚህን ድንቅ ቅርሶች ሲያስጎበኙ ከጊዜ ወደ ጊዜ አደጋ ላይ እየወደቁ መሆኑን መገንዘብ ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። "ዕድሜ ተጨምሮበት፣ በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያትም እየተጎዱ ነው" ይላሉ። • ከላሊባላ ጥገና ጀርባ ያለው ማን ነው ? በዚህ ሀሳብ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ገዳም አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ጽጌሥላሴ መዝገቡም ይስማማሉ። "ከ800 ዓመት በላይ ዕድሜ በማስቆጠራቸው እርጅና ይታይባቸዋል። አልፎ አልፎም ተሰነጣጥቀዋል። ችግሮቹ ሁለት ናቸው። አንዱ በእድሜ ምክንያት የደረሰባቸው ጫና ሲሆን ሁለተኛው ሰው ሠራሽ ጉዳት ነው" ይላሉ። ችግሮቹን ለመቅረፍ ሲባል በተለያዩ ወቅቶች የጥገና ሥራዎች ተከናውነዋል። "የተለያዩ ባለሙያዎች ሊጠገኑት ሞክረዋል። በግብጻዊያን እና በጣልያናዊያን መሃንዲሶች የተሠሩ ሥራዎች አሉ። አንዳንዶቹ ጥሩ ሲሆኑ፤ ሌሎቹ ደግሞ ችግሮቹን ያባባሱ ናቸው" ሲሉ አባ ጽጌሥላሴ ያስረዳሉ። ቤተ ገብርኤል የተሻለ እድሳት እንዳገኘ የሚገልጹት ዲያቆን ፈንታ፤ በዕድሳቱ ምክንያት ተጨማሪ ጉዳት የደረሰባቸው አብያተ ክርስትያናት መኖራቸውንም ይጠቁማሉ። • አሜሪካ ለላሊበላ ቤተክርስትያን ጥበቃ ፕሮጀክት 13.7 ሚሊዮን ብር ሰጠች ቤተ አማኑኤል የተቀባው ቀለም ከፍተኛ ሽታ በማምጣቱ፤ ቀለሙን ፍቆ ለማስለቀቅ የተደረገው ሙከራ የህንጻው ግድግዳ ላይ ጉዳት አድርሷል። ቤተ ጎልጎታ ደግሞ፤ የዝናብ ውሃ ለማውረድ ጣራው ላይ በተለያዩ አቅጣጫዎች ቦይ መሳይ ማፍሰሻ ቢሠራለትም፤ በአራት በኩል ተሰባስቦ የሚወርደው ውሃ ታችኛውን የቅርሱን አካል በመቦርቦር ላይ ይገኛል። እሳቸው እንደሚሉት፤ ከዚህ ሁሉ በላይ አሳሳቢ የሆነው የአብያተ ክርስትያናቱ መጠለያ ነው። በ2000 ዓ. ም. አብያተ ክርስትያናቱን ከአደጋ ለመከላከል ሲባል መጠለያ እንዲሠራላቸው ተደርጎ ነበር። ይህ መጠለያ ደግሞ ቅርሶቹ ላይ ጫና በማሳደሩ የብዙዎች ስጋት ከሆነ ሰነባብቷል። "እነዚህ ቅርሶች ህልውናችን ናቸው" የሚሉት የላሊበላ ከተማ ነዋሪው አቶ ተገኘ ዋሲሁን፤ "ቅርሶቹ ለእኛ ሃብታችን እና ህልውናችን ናቸው። ሰማያዊ ስጦታ፤ ምድራዊ ርስታችን ናቸው። በተወሰነ የጊዜ ገደብ ለቅርሱ ተብሎ መጠለያ ቢሠራለትም፤ እስካሁን ባለመነሳቱ ለከፋ አደጋ ሊያደርሰው ይችላል" ሲሉ ስጋታቸውን ለቢቢሲ አስርድተዋል። • ያልታበሰው የላሊበላ እንባ ሌላው የአካባቢው ነዋሪ የሆኑት አቶ ቀለሙ ገላው በበኩላቸው፤ "የተሰቀለው ብረት ካለው ክብደት እንጻር ስጋት ደቅኗል። በተደጋጋሚ ብንጠይቅም እስካሁን ምላሽ አላገኘም" ይላሉ። እሳቸው እንደሚሉት፤ ከብረት የተሠራው መጠለያ በአምስት ዓመት ውስጥ ይነሳል ቢባልም ለ12 ዓመታት ያህል አልተነሳም። "ብረቱ ካለመነሳቱ በተጨማሪ ብረቱ ያረፈበት ከቤተክርስትያናቱ መሠረት ጋር ተመሳሳይ መሆኑም ስጋት ፈጥሯል" ይላሉ። ዲያቆን ፈንታ በበኩላቸው ብረቱ ላይ ፍተሻ እንዳልተደረገ ይናገራሉ። እሳቸው እንደሚሉት፤ ከ10 ሜትር በላይ የሚረዝመው ብረት የቆመው ከህንጻው በላይ ነው። ለምሶሶነት የሚያገለግለው ብረት መሬት ውስጥ ተቆፍሮ የተቀበረ መሠረት የለውም። ስለዚህም ብረቱ ቢንቀሳቀስ ቅርሱ ላይ ቢወድቅ ይችላል። "ዓለም ሁለተኛ ሊሠራው...\n\ntl;dr:
ዲያቆን ፈንታ ታደሠ ወደ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያናት በየቀኑ ያቀናሉ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
402
Title: የቻይና ልዑካን 'በፌደራል መንግሥት' ወደ ትግራይ እንዳይሄዱ ተከለከሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ዶ/ር አብረሃምይህንን ያሉት ከትናንት በስቲያ ለሥራ ጉብኝት ወደ ትግራይ ክልል ጉዞ ሊያደርጉ የነበሩ የቻይና የሻንሺ ግዛት ልዑካን 'በፌደራል መንግሥት ትዕዛዝ' ወደ ትግራይ ክልል እንዳይጓዙ ተደርጓል ሲል የትግራይ ክልል መንግሥት ቅሬታውን ካሰማ በኋላ ነው። በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የትግራይ ክልል የንግድ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር አብረሃም ተከስተ ለቢቢሲ ሲናገሩ፤ በቁጥር ስድስት የሆኑት አባላቱ ከቻይን ወደ ኢትዮጵያ ከመጡባቸው ምክንያቶች አንዱ ከትግራይ ክልል ጋር በልማት እና አቅም ግንባታ ዙሪያ ለመተባባር የሚያስችል ስምምነት ለመፈራረም እና ጉብኝት ለማድረግ ነበረ። ልዑካኑ ከትናንት በስቲያ ከፌደራል መንግሥት ጋር የነበራቸውን የሥራ ቆይታ አጠናቀው አመሻሹን ወደ መቀለ ለመብረር አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከደረሱ በኋላ ወደ ትግራይ መጓዝ እንደማይችሉ ከተነገራቸው በኋላ ከአውሮፕላኑ እንዲወርዱ ስለመደረጉ መስማታቸውን ዶ/ር አብረሃም ይናገራሉ። • ህወሓት፡ ሃገራዊ ምርጫ የሚራዘም ከሆነ ትግራይ የራሷን ምርጫ ታካሂዳለች • የብዙ ኢትዮጵያዊያንን ህይወት እየቀየረ ያለው የተፈጥሮ ጥበቃ ሥራ "የምቀበላቸው እኔ ነበርኩ። አውሮፕላኑ በሰዓቱ ቢያርፍም እንግዶቹን ይዞ አልመጣም" ይህንንም ተከትሎ ባደረጉት ማጣራት ''የሚያስፈልገውን ጨርሰው አውሮፕላን ውስጥ ከገቡ በኋላ መሄድ እንደማይችሉ እንደተነገራቸው ነው የሰማነው" ብለዋል ዶ/ር አብረሃም። እንግዶቹ ወደ ትግራይ ክልል እንዳይጓዙ የሚከለክል ምንም ምክንያት የለም ያሉት ዶ/ር አብረሃም፤ የግዛቷ አስተዳዳሪዎች ወደ ትግራይ እንዳይሄዱ መደረጋቸውን ''ተቀባይነት የሌለው ነው" ብለዋል። ዶ/ር አብረሃም ከዚህ ቀደምም በፌደራል መንግሥት ባለሃብቶች እና የተቋማት ኃላፊዎች ወደ ትግራይ እንዳይጓዙ ጫና እንደሚደረግ ይናገራሉ። "ወደ ትግራይ ሄዳችሁ ተብለው ማስፈራሪያ የሚደርስባቸው ምሁራን፣ ተቋማት፣ ባለሃብቶች እና የውጪ ሃገር ዜጎች አሉ። ይህንንም የዚያ አካል አድርጌ ነው የማየው" ብለዋል። አክለውም "በትግራይ ህዝብ ላይ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫናዎች ይደረጋሉ። በትግራይ ህዝብ ላይም ውሸትም ጭምር በመጠቀም ሥነ-ልቦናዊ ጫና ለማሳደር ያልተደረገ ነገር የለም" ብለዋል። ወደ ትግራይ ጉዞ ሊያደርጉ የነበረው የሻንሺ ግዛት ልዑክ በግዛቷ ምክትል አስተዳዳሪ የሚመራ መሆኑን አስታውሰው፤ ልዑካኑ ወደ መቀለ መሄድ ባለመቻላቸው እሳቸው አዲስ አበባ መጥተው በግብርና፣ በኢንቨስትመንት፣ በማዕድን እና ቱሪዝም መስኮች የመግባቢያ ሰነድ አዲስ አበባ ላይ መፈራረማቸውን ዶ/ር አብረሃም ገልፀዋል። ዶ/ር አብረሃም በትግራይ ክልል እና በፌደራል መንግሥት መካከል ያለው ግንኙነት "በጣም አሳሳቢ" ሲሉ ይገለጹት ሲሆን፤ ግነኙነቱን ለማሻሻል የትግራይ ክልል ለመወያየት ሁልግዜም ቢሆን ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል። • "አሁን ያለው ሁኔታ ከቀጠለ ነገ ወደ እርስ በርስ ጦርነት እንደሚገባ ግልጽ ነው" አቦይ ስብሃት "ሁኔታዎች በጣም እየተወሳሰቡ እየሄዱ ነው። የፌደራል መንግሥቱ ይህን ቆም ብሎ ማጤን አለበት። . . . እንደ ሃገር እንድንቆም ያስቻለን ሥርዓት አለ። ይህ ሥርዓት መከበር አለበት። ያጎደልነው ነገር ካለ መጠየቅ አለብን። ሌላውም እንደዛው" ብለዋል። በትግራይ እና በፌደራሉ መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ልዩነት በወዳጅነት እና በመቀራረብ ለመፍታት ለምን እንደተሳነ ተጠይቀው "ከአንዳንዶቹ ጋር ጓደኝነታችን እንዳለ ነው። ስንገናኝ የልብ የልባችንን እናወጋለን ይሁን እንጂ መሰረታዊ የሆነ የፖለቲካ ልዩነት ተፈጥሯል" ብለዋል። በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የክልሉ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
407
Content: የዓለም ጤና ድርጅት 194 አባል አገራት ተወካዮች ዛሬና ነገ [ሰኞና ማክሰኞ] የኮሮናቫይረስ ወረርሸኝን ዋነኛ አጀንዳቸው አድርገው በኢንተርኔት አማካይነት 73ኛ ጉባኤያቸውን ያካሂዳሉ። በዚህም ጉባኤ ላይ በመላው ዓለም ከ300 ሺህ በላይ ሰዎችን በቀጠፈው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ የዓለም ጤና ድርጅትና አባል አገራቱ የወሰዱት እርምጃ ላይ ጥያቄዎች ይነሳሉ ተብሏል። በየዓመቱ አባል አገራት በዓለም የጤና ድርጅት ጉባኤ ላይ እየተገኙ የድርጅቱን ሥራዎች በመገምገም በቀጣይ ዓመት የቅድሚያ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ይወስናሉ። የአውሮፓ ሕብረት ከዩናይትድ ኪንግደም፣ ከአውስትራሊያና ኒው ዚላንድ ጋር በመሆን ዓለም አቀፉ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ስለተወሰዱ እርምጃዎች ምርመራ እንዲደረግና ከዚህ በሽታ ምን ትምህርት እንደሚወሰድ የሚነሳውን ጥያቄ በመሪነት ያቀርባል ተብሏል። የአውሮፓ ሕብረት ቃል አቀባይም በሚደረገው ግምገማ ላይ መመለስ ያለባቸው በርካታ ጥያቄዎች እንዳሉ ተናግረዋል። ጨምረውም "አንዱ አንዱን ለመወንጀል ጊዜው አይደለም" ሲሉም ተናግረዋል። ነገር ግን በዚህ ጉባኤ ላይ የዓለም ጤና ድርጅት ወረርሽኙን በተመለከተ በወሰዳቸው እርምጃዎች ሳቢያ በርካታ ጥያቄዎች እንደሚነሱበት ይጠበቃል። ይህንን በተመለከተ የዓለም ጤና ድርጅት ቃል አቀባይ ዶክተር ማርጋሬት ሃሪስ እንዳሉት "ይህ ጉባኤ ሁልጊዜም በርካታ ጥያቄዎች ለድርጅቱ የሚቀርብበት ነው" ሲሉ የዘንድሮው አዲስ ነገር ሊሆን እንደማይችል አመልክተዋል። የዓለም ጤና ድርጅት የሁሉንም አባል አገራት ጥቅምን በእኩል ደረጃ ይወክላል ተብሎ የሚታሰብ ቢሆንም፤ በአሁኑ ጊዜ ግን በቻይናና በአሜሪካ መካከል ባለው ፖቲካዊ ፍጥጫ ምክንያት አጣብቂኝ ውስጥ ገብቷል። በዚህም ፕሬዝዳንት ትራምፕ ድርጅቱን በሽታውን በአግባቡ ባለመያዝና ቻይና ውስጥ የተከሰተውን ወረርሽኝ በመሸፋፈን ከከሰሱ በኋላ ባለፈው ወር ለዓለም የጤና ድርጅት ከፍተኛውን ገንዘብ የምታበረክተው አሜሪካ ድጋፏን እንድታቋርጥ ምክንያት ሆኗል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አካል የሆነው የዓለም የጤና ድርጅት፤ አባል አገራቱ በጤና ጉዳዮች ላይ ያላቸውን መረጃ እንዲያጋሩ የሚያስገድድ ሥልጣን የሌለው ቢሆንም አሜሪካ ከቻይና አንጻር ድርጅቱን እየከሰሰች ነው። በአሁኑ ጉባኤ ላይ ግን ድርጅቱ ወረርሽኞች ወደሚከሰትባቸው በመግባት ገለልተኛ ምርመራ እንዲያደርግ የሚያስችለው ተጨማሪ ሥልጣን እንዲሰጠው ጥያቄ ይቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። በዓለም አቀፍ የጤና ደንብ መሰረት አገራት በግዛታቸው ውስጥ የሚከሰቱ በሽታዎችን ለድርጅቱ ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል። ዓለምን አስጨንቆ ያለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ባለፈው ታህሳስ ወር ላይ ቻይና ውስጥ ከተቀሰቀሰ በኋላ ከ4.5 ሚሊዮን ሰዎች በላይ በበሽታው ተይዘዋል። ይህ ጉባኤም የሚካሄደው በሽታውን በተመለከተ ኃያላኑ አሜሪካና ቻይና እየተወዛገቡ ባሉበት ጊዜ ነው። \nThe previous content can be summarized as follows:
የምድራችን የጤና ባለሥልጣናት ዓለም ኮሮናቫይረስን በተመለከተ እስካሁን የተወሰደው እርምጃ ላይ ምርመራ እንዲደረግ ጥሪ ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
324
ኮሮናቫይረስ፡ሪፐብሊካኖች በሚያደርጉት እጩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሚዲያዎች እንዳይሳተፉ ተወሰነ\nየሪፐብሊካን ቃለ አቀባይ እንደተናገሩት ሚዲያ እንዳይሳተፍ የተወሰነው ከኮሮናቫይረስ መመሪያዎች ጋር በተያያዘ መሆኑንም አሶሺየትድ ፕሬስ ዘግቧል። በሰሜን ካሮላይና የሪፐብሊካን ልዑካን ተሰባስበውም እጩ ፕሬዚዳንቱን ዶናልድ ትራምፕን በይፋ እንደገና ይመርጣሉ። 336 የሚሆኑ ልዑካን በሰሜን ካሮላይና ግዛት፣ ቻርሎቴ ከተማ በዚህ ወር ይሰባሰባሉ። እነዚህ ልዑካን በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ቁጥሩ በመገደቡ መገኘት ያልቻሉትን በሺዎች የሚቆጠሩ አባላትን ወክለው ይገኛሉ። ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፓርቲያቸው ብቸኛ እጩ ተወዳዳሪ ሲሆኑ፤ እንደገና በይፋ መመረጣቸውም የምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻቸውንም እንዲሁ በይፋ መጀመሩን የሚያበስር ነው ተብሏል። "ፓርቲያችን በፌደራል እንዲሁም በተለያዩ ግዛቶች የወጡ የኮሮናቫይረስ መመሪያዎችን በመከተልም ነው ስብሰባውን የሚሳተፉ ሰዎች ቁጥርን የወሰንነው" በማለት ቃለ አቀባይዋ ተናግረዋል። ይህ ውሳኔ ከዚህ በፊት ይደረጉ የነበሩ ስብሰባዎቸን አካሄድ የቀየረ ነው ተብሏል። ከዚህ ቀደም እንዲህ አይነቱ ስብሰባ የበርካታ ሚዲያዎችን ቀልብ የሚስብና ለህዝቡም መልዕክቶች ይፋ የሚሆኑበት ነበር። የሰሜን ካሮላይና አስተዳዳሪ በሚገኙት ሰዎች ብዛትና አካላዊ ርቀት ጋር ተያይዞ ስብሰባውን ወደ ሌላ ቦታ እንዲያደርጉት መጠየቀቻውን ተከትሎ ግንቦት ወር ላይ ወደ ጃክሰን፣ ፎሎሪዳ እንደሚደረግ ትራምፕ ተናግረው ነበር። ነገር ግን ወደ በኋላ ፍሎሪዳ ሊደረግ የነበረውን ስብሰባ በመሰረዝ ወደቀደመው እቅድ በመመለስ ሰሜን ካሮላይና እንዲካሄድ ተወስኗል።ግዛቲቷ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ያለምክንያት እያቀጣጠሉ ነው በማለት ወንጅለዋል። \n\ntl;dr:
የአሜሪካ የሪፐብሊካን ፓርቲ በዚህ ወር እጩ ፕሬዚዳንቱን በይፋ ለመምረጥ እቅድ ይዟል። ይህ ምርጫም ሚዲያዎች እንዳይሳተፉበትና በዝግም እንደሚካሄድ ተገልጿል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
192
በሚየንማር ተቃውሞ መበርታቱን ተከትሎ ኢንተርኔት ማቋረጡ ተገለፀ\nሚያናማር ተቃዋሚዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የሚየንማር ወታደር ያካሄደውን መፈንቅለ መንግሥት በመቃወም ሠልፍ እያካሄዱ ነው። ኔት ብሎክስ የተሰኘው የኢንተርኔትን ፍሰት የሚከታተለው ተቋም የአገሪቱ የኢንተርኔት ሙሉ በሙሉ ሊባል ደረጃ መቋረጡን አስታውቋል። የቢቢሲ በርማ ቋንቋ አገልግሎትም የኢንተርኔት መቋረጡን አረጋግጧል። ወታደራዊ ኃይሉ ሰኞ ዕለት መፈንቅለ መንግሥት ካካሄደ ወዲህ ትልቁ ነው የተባለ የተቃውሞ ሠልፍ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል። "ወታደራዊ አምባገነንነትይውደም፤ ዲሞክራሲ ይለምልም" የሚል መፈክሮች የያዙ ሰልፈኞች በዋና ከተማዋ ያንጎን ጎዳናዎች ታይተዋል። የመከላከያ ቆብ ያደረጉና ጋሻ የያዙ ፖሊሶች ሰልፈኞቹን ወደ ማዕከላዊው የከተማ ክፍል እንዳይሄዱ አግደዋቸዋል። በሚየንማር በማሕበራዊ መገናኛ ብዙኀን ተቃውሞ ሰልፎች ጥሪ እንዳይደረግ በሚል ፌስቡክ ከተቋረጠ ከአንድ ቀን በኋላ ትዊተር እና ኢንስታግራምም ታግዷል። ወታደራዊ ኃይሉ በማህበራዊ ሚዲያዎቹ መታገድ ላይ አስተያየታቸውን አልሰጡም። ትዊተር እና ኢንስታግራምን በሚየንማር ቴሌኖር የተባለው የአገሪቱ የኢንተርኔት አገልግሎት አቅራቢ ተጠቃሚዎቹ ትዊተር እና ኢንስታግራምን እንዳይጠቀሙ እንዲያግድ መደረጉን ይፋ አድርጓል። ጦሩ ፌስቡክን ባሳለፍነው ሐሙስ ማገዱ ይታወሳል። በቀድሞዋ በርማ በአሁኗ ሚየንማር በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ የአገሪቱ ጦር መፈንቅለ መንግሥት በማድረግ ሥልጣን መቆጣጠሩ ይታወሳል። ወታደሮቹ የሥልጣን መንበሩን መያዛቸውን ይፋ ያደረጉት የኖቤል ሰላም ሽልማት ተሸላሚዋ ኦንግ ሳን ሱ ቺ እና ሌሎች የፖለቲካ መሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ተከትሎ ነበር። በአገሪቱ የተደረገውን መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ በጦሩ ላይ ተቃውሞ እየበረታ ይገኛል። በያንጎን ከተማ ተማሪዎች እና መምህራን አደባባይ በመውጣት ኦንግ ሳን ሱ ቺ እና ለሲቪል መሪዎቻቸው ያላቸውን ድጋፍ አሰምተዋል። እንደ ሳን ሱ ቺ ጠበቃ ከሆነ የቀድሞዋ ፕሬዝዳንት በቁም እስር ላይ የሚገኙ ሲሆን ፖሊስ በሕገ-ወጥ መንገድ የግንኙነት መሳሪያዎችን ወደ አገር ውስጥ በማስገባት በመኖሪያ ቤታቸው ተጠቅመዋል የሚል ክስ መስርቶባቸዋል። ማሐበራዊ ሚዲያዎች ለምን ተዘጉ? በሚየንማር ኢንተርኔት ፌስቡክ ነው ይባላል። የአገሪቱ ዜጎቹ ጦሩ መፈንቅለ መንግሥት ሲያደርግ በቀጥታ በፌስቡክ ተመልክተውታል። በርካታ ሲቪል መሪዎች በአገሪቱ ጦር አባላት ከመኖሪያ ቤታቸው ሲለቀሙ በፌስቡክ በቀጥታ ተሰራጭቷል። መፈንቅለ መንግሥቱን የሚቀወሙ የተለያየ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች በፌስቡክ፣ ትዊተር እና ኢንስታግራም ተሰራጭቷል። በዚህም ጦሩ የሚነሳበትን ተቃውሞ ለማብረድ እና የመረጃ ስርጭትን ለመግታት ማህበራዊ ሚዲያውን ለመዝጋት መገደዱን የቀጠናው ተንታኞች ይናገራሉ። የትዊተር ቃል አባይ “ሰዎች ድምጻቸውን የማሰማት መብታቸው ተገፏል” ያሉ ሲሆን፤ የኢንስታግራም ባለቤት የሆነው ፌስቡክ ደግሞ፤ ለሚየንማር ባለስልጣናት “ግንኙነቱን ማስጀመር አለባቸው። ሰዎች ከቤተሰብ እና ጓደኞቻቸው ጋር እንዲገናኙ እና መረጃ እንዲኖራቸው መፍቀድ አለባቸው” ሲል መልዕክት አስተላልፏል። ለጦሩ መፈንቅለ መንግሥት የዜጎች ምላሽ ጦሩ ስልጣን በኃይል መቆጣጠሩን የሚቃወሙ በርካቶች ሲሆኑ በተለይም መምህራንና ተማሪዎች ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ነው ተብሏል። በንግድ ከተማዋ ያንጎን በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ተቃዋሚዎች በኃይል የተገረሰሱትንና በእስር ላይ የሚገኙትን መሪ ኦንግ ሳን ሱ ቺ ስም እያነሱ መፈክር ሲያሰሙ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ የፓርቲያቸውን ቀለም የሚወክል ቀይ ሪባን አድርገው ታይተዋል። መፈንቅለ መንግሥት ከተከሰተበት ከሰኞ እለት ጀምሮ ለህዝብ ያልታዩት ኦንግ ሳን ሱ ቺ...\n\ntl;dr:
የሚየንማር ጦር መሪዎች የአገሪቱን ኢንተርኔት መዝጋታቸውን የዓለም አቀፍ ኢንተርኔትን ፍሰት የሚከታተለው ቡድን አስታወቀ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
395
Title: በቤኒሻንጉል ክልል ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአማራ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት እንደዘገበው በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል የመተከል ዞን የፀጥታ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ፋንቻ አምሳያ እና የግልገል በለስ ከተማ ከንቲባ አቶ ጊሳ ዚፋህ እንደሚገኙበት ተጠቅሷል። •የተጠበቀውን ያህል የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች አልተመለሱም •"ኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ ተስፋና ስጋት አለ" ኦባንግ ሜቶ የተጠቀሱት ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር የዋሉት በአካባቢው በተሰማራው የሀገር መከላከያ ሠራዊትና በፌዴራል ፖሊስ አባላት እንደሆነም ተጠቅሷል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ ምክር ቤት ትናንት ባወጣው መግለጫ "የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና በብጥብጡ ውስጥ በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ የተሳተፉ አካላትን ለሕግ ለማቅረብ" እንደሚሰራና ሕዝቡ ድጋፍ እንዲያደርግለት ጥሪ አድርጎ ነበር። ቀደም ሲልም ክልሉ መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ተከስቶ ከነበረው ግጭት ጋር ተያይዞ በወንጀል የተጠረጠሩ 33 ግለሰቦችን በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውና ከእነዚህም መካከል አንዱ የክልሉ ፖሊስ አባል መሆኑ ተገልጾ ነበር። ግጭቱ በተወሰኑ የክልሉ አካባቢዎች ተከስቶ ሞትና መፈናቀልን ካስከተለ በኋላ የመከላከያ ሰራዊትን ጨምሮ የፌደራል ፖሊስ ተሰማርቷል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
146
ደቡብ አፍሪካ፡ "የአባቴን ገዳይ አቅፌው አለቀስኩ"\n9 ዓመቷ ላይ ሳለች አንድ ጥፋት አጠፋች፡፡ እናቷ ገበያ ስትሄድ ቀስ ብላ የእናቷ መኝታ ቤት ገባች፡፡ እዚያ ቁምሳጥን አለ፡፡ ቁምሳጥኑ ላይ መጽሐፍ አለ፡፡ ልትደርስበት አልቻለችም፡፡ ትንሽ ልጅ ነበረች፡፡ ወንበር ላይ ተንጠለጠለች፡፡ ከዚያም ለዓመታት ተደብቆ የሚቀመጠውን መጽሐፍ ከቁምሳጥኑ አናት ላይ አወረደችው፡፡ ከዚያም ቶሎ ቶሎ ማንበብ ጀመረች፡፡ ሕይወቷ ያን ቀን ፈረሰ፡፡ ባየችው ነገር ተረበሸች፡፡ ጤና ራቃት፡፡ ምናለ ያን ቀን ያን መጽሐፍ ባልገለጠች ኖሮ? ያባቷን ገዳይና የአባቷን ሬሳ ነበር መጽሐፉ ውስጥ የተመለከተችው፡፡ ካንዲስ ማማ ከዚያን ቀን ጀምሮ እያደገች እያደገች አሁን ትልቅ ሰው ሆናለች፡፡ ጸጸት ግን እየገዘገዛት ነው የኖረችው፡፡ ምናለ ያን መጽሐፍ ያን ዕለት ባልገለጠችው ኖሮ! ምስጢራዊው መጽሐፍ ካንዲስ ማማ ገና 8 ወሯ ሳለች ነበር አባቷ የሞተው፡፡ ስለዚህ በቅጡ አባቷን አታውቀውም፡፡ ሰዎች ስለአባቷ ሲያወሩ ግን ትሰማለች፡፡ አባቷ ሕይወትን ቀለል አድርጎ የሚመለከት፣ መደነስና መጫወት የሚወድ፣ ሙዚቃ ሲሰማ ዘሎ ወደ መድረክ የሚወጣ ዓይነት ሰው ነበር፡፡ ይሳቅ ይጫወት እንጂ በመብት ጉዳይ ቀልድ አያውቅም ነበር፡፡ የፓን አፍሪካን ኮንግረስ አባል የሆነውም ለዚሁ ነበር፡፡ በምህጻረ ቃል ፓክ የሚባለው ይህ የፖለቲካ ፓርቲ ከነ ማንዴላ፣ ከነ ሲሱሉ፣ ከነ ኦሊቫር ታምቦ ተገንጥሎ የወጣ ነበር፡፡ ይህ ፓርቲ ለጥቁሮች የቆመ ቢሆንም እነ ማንዴላ እኩልነት ቅብርጥሶ የሚሉት ነገር አይመቸውም፡፡ ‹‹ደቡብ አፍሪካ የጥቁሮች መሬት ናት፤ ኻላስ፡፡ ነጮች ከአገራችን ይውጡ፣ በቃ›› ይላል፡፡ የካዲስ አባት ጥቁሮች ከአፓርታይድ ጭቆና ነጻ እንዲሆኑ የሚመኝበት መንገድ ከነማንዴላ ጋር ቢቃረንም ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ደግሞ እጅና ጓንት ሆኖ ሲታገል ኖሯል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ግን እርጉሙ፣ ነፍሰበላው፣ ጭራቁ በሚሉ ቅጽሎት በሚታወቀው የአፓርታይዱ ጌታ ዩ ጂን ዲኮክ እጅ ወደቀ፡፡ ዩ ጂን ዲኮክ ማን ነው? ዩ ጂን ዲኮክ በደቡብ አፍሪካ አሁንም ድረስ ስሙን ሲሰሙ የሚንዘረዘሩ አሉ፡፡ ገራፊ ብቻ ሳይሆን የገራፊዎች አለቃ ነበር፡፡ ለጭካኔው ልክ የለውም፡፡ በአፓርታይድ ምድር ማንም እንደ ዩ ጂን ዲኮክ ያለ ክፉ የለም ይላሉ፡፡ የወንድ ብልት ላይ ድንጋይ አንጠልጥሎ፣ የውስጥ እግር ገልብጦ የሚተለትል የስቃይ ቡድን መሪ ነበር ዲኮክ፡፡ የካንዲስ ማማ አባት በዚህ ነፍሰ በላ እጅ ነበር የወደቀው፡፡ ካንዲስ ከልጅነቷ ጀምሮ አባቷ በሆነ ሰው እንደተገደለ ትጠራጠር ነበር፡፡ የአባቷ ገዳይ ግን ዩ ጂን ዲኮክ ነው ብላ በጭራሽ አላሰበችም፡፡ የፈረንጅና የጥቁር ቅልቅል የሆነችው እናቷም ይህን ጉድ ነግራት አታውቅም፡፡ በደቡብ አፍሪካ ክልሶች ከለርድ ይባላሉ፡፡ እናቷ ከለርድ ነበረች፡፡ ልጅ እያለች ግን አንድ ነገር ትዝ ይላታል፡፡ ሁልጊዜም ዘመድ አዝማድ ቤት ከመጣ በኋላ ያቺ ከኮሞዲኖው ጀርባ የምትደበቀው መጽሐፍ ትወጣለች፡፡ ከዚያ ያቺን መጽሐፍ ሰዎች ገልጠው ከተመለከቱ በኋላ ያለቅሳሉ፡፡ ይህ ነገር ሲደጋገም በጣም እየገረማት መጣ፡፡ ለምንድነው ሰዎች ይህን መጽሐፍ ገልጠው የሚያነቡት(የሚያለቅሱት)? ለምን መጽሐፉን ሳይገልጡ አያለቅሱም ግን? ይህ አእምሮዋን እረፍት የነሳውን ጥያቄ ለመመለስ ነበር ልክ 9 ዓመት ሲሞላት የእናቷን ገበያ መሄድ አስታካ ቶሎ ብላ ያን መጽሐፍ የገለጠችው፡፡ መጽሐፉ በውስጡ የያዘው የገራፊዎችንና የገዳዮችን ኑዛዜ በፎቶ አስደግፎ ነበር፡፡ መጽሐፉ ‹‹ኢንቱ ዘ ሀርት ኦፍ ዳርክነስ፤ ኮንፌሽን ኦፍ አፓርታይድ አዛዚንስ›› (Into the Heart of Darkness - Confessions of Apartheid's Assassins) የሚል ርእስ ያለው...\n\ntl;dr:
ካንዲስ ማማ ትባላለች፡፡ ደቡብ አፍሪካዊት ናት፡፡
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
425
Title: የቢል ክሊንተንና የሞኒካ ሊዊንስኪን ቅሌት ያጋለጠችው ሴት ሞተች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሊንዳ ትሪፕ በ90ዎቹ መጨረሻ የፕሬዝዳንት ክሊንተን ከትዳራቸው ውጭ ከዋይት ሐውስ አንዲት ሠራተኛ ጋር የድብቅ ፍቅር መጀመራቸውንና አንሶላ መጋፈፋቸውን ከጓደኛዋ ሞኒካ ሰምታ ክሊንተን እንዲከሰሱ መረጃ ያቀበለችው ሴት በ70 ዓመቷ ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው። ሴትየዋን ለሞት ያበቃት ኮሮናቫይረስ ሳይሆን የጣፊያ ካንሰር ነው ተብሏል። ሊንዳ ትሪፕ ከሞኒካ ሊዊኒስኪ ጋር የእድሜ አቻ ባትሆንም የቅርብ ወዳጇ ነበረች። ያን ጊዜ እሷ በፔንታገን የመንግሥት ሠራተኛ የነበረች ሲሆን ሞኒካ ከክሊንተን ጋር ግንኙነት መጀመሯን ከነገረቻት በኋላ አብዛኛውን ንግግሯን በድብቅ በድምጽ ስትቀዳ ቆይታለች። የቀዳቻቸውን ድምጾች ለመርማሪዎች አሳልፋ በመስጠቷ ክሊንተር ፕሬዝዳንትነታቸው ሊያጡ የደረሱበት አጋጣሚ ተፈጥሮ ነበር። ሚስ ሊንዳ ትሪፕ የቢል ክሊንተር የወንድ ፈሳሽ በሞኒካ ሊዊንስኪ ሰማያዊ ቀሚስ ላይ መታየቱን ሁሉ በመጥቀስ ቢል ክሊንተን ከትዳራቸው ውጭ ስለመማገጣቸው በማያሻማ ሁኔታ መረጃ ይዛ ነበር። ሊንዳ የያኔዋን ጓደኛዋን የሞኒካ ሊዊንስኪን ምስጢር አሳልፋ በመስጠቷ አንዳንዶች ቢያወግዟትም እሷ ግን በአርበኝነት ለአገሬ ያደረኩት ነገር ነው ስትል ቆይታለች። ክሊንተር ክሳቸውን ሴኔት ካቋረጠው በኋላ ሊንዳ ከፔንታገን ተባረረች፤ ከዚያም በቨርጂኒያ ከባሏ ጋር አንዲት ሱቅ ከፍታ ትኖር ነበር። ሊንዳ ከመሞቷ በፊት ሞኒካ ሊዊንስኪ በትዊተር ሰሌዳዋ፤ "ምንም እንኳ ያለፈው ታሪካችን መልካም ባይሆንም ለወ/ሮ ሊንዳ ጤንነት እመኛለሁ" ብላ ነበር። በ1998 በሴኔት ፊት ቀርባ ምስክርነት የሰጠችው ሞኒካ ሊዊንስኪ የምስክርነት ቃሏን ስታሳርግ "ስለሆነው ነገር አዝናለሁ፤ ጓደኛዬ የነበረችው ሊንዳ ግን እጅግ እስጠሊታ ሴት ናት" ብላ ነበር።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
209
Title: በአሜሪካዊቷ ፖሊስ አምበር ጉይገር የፍርድ ሂደት ምስክርነት የሰጠው የዐይን እማኝ ተገደለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በግድያው ላይ የዐይን እማኝ ሆኖ ቀርቦ ምስክርነት የሰጠውም ጆሹዋ ብራውን በተተኮሰበት ጥይት ሞቷል። ፖሊሷ የራሷ አፓርትመንት መስሏት ስትገባ ጂን ሶፋ ላይ ተቀምጦ የነበረ ሲሆን ቤቷን ሰብሮ የገባ መስሏት ያለምንም ጥያቄ ሁለት ጊዜ በጥይት ተኩሳ ገድለዋለች። •ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ላይ የሦስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነትን እንደማትቀበል አሳወቀች •"የረሃብ አድማን የመረጥነው ከራሳችን የምንጀምረው ተቃውሞ ስለሆነ ነው" አቶ ገረሱ ገሳ ግለሰቡ ከካሪቢያን ደሴቶች አንዷ ከሆነችው ሴንት ሉሺያ የመጣ ሲሆን በሒሳብ ሠራተኝነት ይሠራ ነበር ተብሏል። የዐይን እማኙ ጆሹዋ ብራውን ከሟቹ ጋር በአንድ ህንፃ፤ በአራተኛ ፎቅ ላይ ይኖሩ የነበረ ሲሆን ምስክርነቱንም በሰጠበት ወቅት ከእንባ ጋር በተቀላቀለ ሁኔታ ነበር። እንባውንም በቲሸርቱ ሲጠርግ ታይቷል። ከሟቹ አፓርትመንትም ውስጥ የጥይት ተኩስ መስማቱን አስረድቶ ሁለት ሰዎች በድንገት ሲገናኙ የሚሰማ ድምፅ ከተሰማ በኋላ ተኩሶች ተከትለዋል ብሏል። አምበር ጉይገር ባለፈው ሳምንት ረቡዕ የአስር አመት ፍርድ ተፈርዶባታል። አርብ እለት ከሚያልፍ ተሽከርካሪ በተተኮሰበት ጥይትም ምስክርነቱን ከሰጠ ከቀናት በኋላ ሕይወቱ አልፏል። በመኪና ማቆሚያ ቦታ ላይ ሰውነቱ በብዙ ጥይት ተበሳስቶ ወድቆ የተገኘ ሲሆን ሆስፒታል ቢወሰድም ሕይወቱን ለማትረፍ አልተቻለም። ፖሊስ ጉዳዩ ላይ ምርመራየን አልጨረስኩም ያለ ሲሆን፤ እስካሁን ባለው ግን ከፖሊሷ የፍርድ ሂደት ጋር መገናኘቱን የሚያሳይ ፍንጭ የለም ተብሏል። በፖሊሷ የተገደለው የቦታም ጂን ቤተሰቦች ጠበቃ ሊ ሜሪት በበኩላቸው የአሜሪካ የፍትህ ሥርዓት ሕይወታቸውን የተቀጠፉትን ጥቁር አሜሪካውያን ሊፋረዳቸው ይገባል ብለዋል። "ለጂን ቤተሰቦች ፍትህን ለማምጣት ያላሰለሰ ጥረት ከማድረጉ አንፃር እሱም በተመሳሳዩ ፍትህ ይሻል" በማለት ሊ ሜሪት በመግለጫቸው አትተዋል። የ28 አመቱ ጆሹዋ ብራውን የቀድሞ አትሌትና የሥራ ፈጣሪም በሚል ሁኔታ በአሜሪካ ሚዲያዎች ዘንድ ሲገለፅ ነበር። •በፍትሕ ሥርዓቱ የተማረሩት ታይላንዳዊ ዳኛ ራሳቸው ላይ ተኮሱ የዳላስ ግዛት አቃቤ ሕግ ጄሰን ሃርሙስ "ብዙዎች ለመመስከር እምቢተኝነታቸውን ሲያሳዩ እሱ ግን በጀግንነትና በድፍረት መስክሯል" በማለት ያስታወሱት ሲሆን "እንደሱ አይነት ብዙ ሰዎች ቢኖረን አለማችን የተሻለች ትሆን ነበር" ብለዋል።
amh_Ethi
validation
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
279
Title: በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ 5 ሰዎች ተገደሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ቅዳሜ ዕለት ዘጠኝ ሰዎች ቆታ ከምትባል ቀበሌ እቃ ጭነው ሲጓዙ ተኩስ ተከፍቶባቸው አምስቱ ወዲህ ህይወታቸው ሲያልፍ አራቱ ደግሞ መቁስላቸውን ስማቸውን እንዲጠቀስ የማይፈልጉ የአከባቢው ነዋሪ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ጥቃቱ ቀደም ሲል በአካባቢው አጋጥሞ በነበረው ግጭት ስጋት ያደረባቸው ሰዎች ንብረታቸውን በተሽከርካሪ ጭነው ከአካባቢው ለመውጣት በመጓዝ ላይ በነበሩበት ጊዜ ነው። • በካማሼ ዞን ግጭት እጃቸው አለበት የተባሉ በቁጥጥር ስር ዋሉ ስለክስተቱ ቢቢሲ ያናገራቸው አንድ የዳንጉር ወረዳ ነዋሪ ''መንገድ በድንጋይ የዘጉ ታጣቂዎች ተኩስ ከፍተው አምስት ሰዎችን ገደሉ'' ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። የሟቾች አስክሬን እዚሁ ይቀበር ወይስ ወደ ትውልድ ቀያቸው ይላክ በሚለው ላይ በአከባቢው ነዋሪዎች እና መከላከያ መካከል አለመግባባት እንደተፈጠረም ለማወቅ ችላናል። ''ማምቡክ ከተማ 'በለስ ቁጥር ሁለት' በሚበላው ቦታ አስክሬን የት ይቀበር በሚለ በተፈጠረው አለመግባባት ነዋሪዎች መከላከያዎች ላይ ድንጋይ መወርወር ጀመሩ። ከዚያም መከላከያዎች በከፈቱት ተኩስ አራት ሰዎች ቆሰሉ'' ሲሉ ሌላው የማምቡክ ከተማ ነዋሪ ለቢቢሲ ተናግረዋል። • በቤኒሻንጉል ክልል ባለስልጣናት በቁጥጥር ስር ዋሉ በግጭቱ የቆሰሉት ወደ መተከል ዞን ፓዌ ሆስፒታል መወሰዳቸው ታውቋል። የአማራ መገናኛ ብዙሃን በበኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግጭት ለማረጋጋት ያቀኑትን የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር የኢኮኖሚ አማካሪ አቶ አየነው በላይን ጠቅሶ እንደዘገበው ጥቃቱ የተሰነዘረው ግንቦት 24/2011 ምሽት 12:30 አካባቢ ሲሆን ንብረታቸውን ከቀያቸው ለማውጣት በመኪና በማጓጓዝ ላይ በነበሩ ወገኖች ላይ ለዘረፋ የተሰማሩ አካላት ጥቃቱን እንደፈጸሙ ተነግሯል። ዘገባው አክሎም በጥቃቱ የአምስት ሰዎች ህይዎት ማለፉን እና አራት ሰዎች መቁሰላቸውን ዘግቧል። • ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር መበራከት ምንን ያመለክታል? ትናንት ደግሞ አስከሬን ወደ ቤተሰብ ለመውሰድ በሚደረግ እንቅስቃሴ በነዋሪዎችና ማንቡክ በሚገኙ የመከላከያ ሠራዊት አባላት መካከል ግጭት ተፈጥሮ የአንድ ሰው ህይዎት ማለፉን፤ ሦስት ነዋሪዎች እና ስድስት የመከላከያ አባላት ጉዳት እንደደረሰባቸው የአማራ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። አንድ የማንዱር ወረዳ ነዋሪ በወረዳው ከፍተኛ የሆነ የደህንነት ስጋትና አለመረጋጋት እንዳለ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የቤንሻንጉል ጉሙዝ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽፈህ ፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ገለታ ሃይሉ በበኩላቸው "ትናንት ዳንጉሩ ወረዳ ላይ ከዚህ ቀደም በተከሰተው ግጭት ቤተሰቡ ሙሉ ለሙሉ ተገድሎበት የነበረ አንድ ግለሰብ ከተወሰኑ ሰዎች ጋር በመሆን በአምስት ሰዎች ላይ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ መረጃ ደርሶኛል" ብለዋል። "ግለሰቡ ቀደም ሲል አባወረኛ በሚባል ጎጥ ላይ ቤተሰቡ ተገድሎበት ነበር። በዚህም በበቀል ነው እነዚህ 5 ሰዎች መንገድ ላይ ጠብቆ ህይወታቸውን ያጠፋው" ሲሉ ገልጸዋል። በአካባቢው የሠላም ኮንፈረንስ ከተካሄደ በኋላ ግጭት እንዴት ሊፈጠር ቻለ ተብለው የተጠየቁት አቶ ገለታ "ወይይቱ ለውጥ አላመጣም ማለት አይቻልም። ብዙሃን ማግኘት በሚችለው ደረጃ ውይይት ተካሂዷል። ወሳኝ አካላትና ተሰሚነት ያላቸው ሽማግሌዎችና የሃይማኖት መሪዎችን ባሳተፈ መልኩ ነው ውይይቱ እና ኮንፈረንሱ የተካሄደው።" "ከመረጃ ውጭ የሆኑ ግለሰቦች ሊሆኑ ይችላሉ ወይም ደግሞ ይህንን ሊፈጽም የቻለው ለበቀል የተንቀሳቀሰ አካል ስለሆነ እስከታች ላለው ማህበረሰብ የተወሰነ ሥራ ያስፈልጋል" ብለዋል። የዳንጉር ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ካሳሁን አምስት ሰዎች መገዳላቸውን እና ስድስት መቁሰላቸውን ለቢቢሲ አረጋግጠው፤ በወንጀሉ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
412
Doc to summarize: ኤካቴሪና ከሞስኮ የህክምና ትምህርት ቤት በቆዳ ህክምና የዶክትሬት ዲግሪዋን ተቀብላ ነበር። ፖሊስ እንዳለው የ24 ዓመቷ ወጣት ኤካቴሪና ካራግላኖቫ በስለት ተወግታ ስለመሞቷ በአስክሬኑ ላይ ምልክቶች ታይተዋል። በኢንስታግራም ላይ ከ85ሺህ በላይ ተከታዮች የነበሯት ኤካቴሪና በቅርቡ በህክምና ዘርፍ የዶክትሬት ድግሪዋንም ተቀብላ ነበር። • ጠብ አጫሪና ጥቃት አድራሽ የፌስቡክ ፖስቶችን እንዴት ሪፖርት ማድረግ ይቻላል? ኤካቴሪና ከቤተሰቧቿ ጋር ግንኙነት አለማድረጓን ተከትሎ በቤተሰብ አባላት ላይ ጥርጣሬ ካደረ በኋላ ነው አስክሬኗ ሊገኝ የቻለው። የገዳዩ ማንነት እስካሁን ባይታወቅም የተገደለችው ግን በቅናት መንፈስ በተነሳሳ ሰው ሳይሆን አይቀርም ሲል ፖሊስ ቅድመ ግምቱን አስቀምጧል። ሞስኮበስኪይ ኮመሶሞሌትስ የተሰኘ የሩሲያ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገበው ከሆነ ኤካቴሪና ከዚህ ቀደም የነበራትን የፍቅር ግንኙነት በማቋረጥ አዲስ ፍቅር መጀመሯን እና ልደቷን ለማክበር ወደ ሆላንድ ለመጓዝ በዝግጅት ላይ ነበረች። ኤካቴሪናን ለቀናት ያላገኙት ወላጆች ተከራይታ ወደ ምትኖርበት የጋራ መኖሪያ ቤት ያቀናሉ። ተከራይታ ከምትኖርበት ቤት ከደረሱም በኋላ ከአከራይዋ ቁልፍ በመቀበል ወደ ውስጥ ሲዘልቁ አስክሬኗን ሻንጣ ውስጥ ተከቶ አግኝተዋል። • ስልክዎ እንደተጠለፈ የሚያሳዩ ሰባት ምልክቶች ድንጋጤ ውስጥ የነበሩት ወላጆች የአምቡላንስ እርዳታን ቢጠይቁም የልጃቸው ህይወት ቀድሞ ማለፉ ከጤና ባለሙያዎች ተነግሯቸዋል ሲል የሩሲያው መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። ኤካቴሪና አንገቷ ላይ በስለት ስለመቆረጧ ምልክት መኖሩም ተዘግቧል። ከጥቂት ወራት በፊት ከዚህ በታች የተመለከተው በኢንስታግራም ገጿ ላይ ባሰፈረችው መልዕክት፤ መኖሪያ ቤቷን እንዴት እንደምታስጌጥ እና ስላሰበቻቸው የውጪ አገር የጉዞ እቅዶች ብዙ ብላ ነበር። ፖሊስ ወንጀሉ የተፈጸመበት መሳሪያ በቦታው አለማግኘቱን የተናገረ ሲሆን፤ የቀድሞ እጮኛዋ በጠፋችበት ቀን ወደ ቤቷ ሲገባ በሲሲቲቪ ካሜራ መታየቱን ፖሊስ አሳውቋል። • "የአደገኛ ግለሰቦች" የፌስቡክ ገጽ መዘጋት ጀመረ ፖሊስ ይህን ይበል እንጂ የቀድሞ ፍቅረኛዋ ከግድያው ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ሥር ስለመዋሉ ያለው ነገር የለም። ኤካቴሪና በኢንስታግራም ገጿ ላይ የምትለጥፋቸው ፎቶግራፎች ከትውልድ ሃገሯ ሩሲያ ተነስታ ወደ በርካታ የዓለማችን ከፍሎች መጓዟን ያሳያሉ። ለመጨረሻ ግዜ የለጠፈችው በግሪክ ሃገር ኮርፉ በተሰኘ ደሴት ላይ የተነሳችው ፎቶግራፍ ሲሆን "ጉዞ ማድረግ እወዳለሁ። በየትኛው ሃገር ግን ከ3-5 ቀናት በላይ መቆየት አያስደስተኝም" የሚል ጽሁፍን አብራ አያይዛለች። ከኢንስታግራም ተከታዮቿ በተጨማሪ ኤካቴሪና በሺዎች የሚቆጠሩ የሚጎበኙት ስኬታማ የሆነ የጉዞ ማስታወሻ መጣጥፎቿን የምታስነብብበት ድረ-ገጽም ነበራት። ከዚህ በተጨማሪም ኤካቴሪና ከሞስኮ የህክምና ትምህርት ቤት በቆዳ ህክምና የዶክትሬት ዲግሪዋን ተቀብላ ነበር። \nSummary in the same language as the doc:
ተጽእኖ ፈጣሪዋ እና ኢንስታግራም ላይ ብዙ ተከታዮች ያሏት ሩሲያዊት፤ ሞስኮ በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ አስክሬኗ ሻንጣ ውስጥ ተገኝቷል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
335
Title: በጆርጅያ ግዛት ፅንስ ማቋረጥን የሚከለክለው ሕግ በሆሊውድ አድማ አስከተለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አሊሳ ሚላኖ በጆርጅያ ሕጉ ቢፀድቅ ሥራ ለማቋረጥ ቃል ከገቡት መካከል አንዷ ናት እስከ 6 ሳምንታት ያስቆጠረን ፅንስ ማቋረጥ የሚከለክለው ሕግ ቢፀድቅ ተዋናዮች ሥራ ለማቆም ዝግጁ እንደሆኑ በፊርማቸው አሳውቀው ነበር። ፅንስ ማቋረጥ የከለከሉትን የአሜሪካ ግዛቶች ጆርጅያ ተቀላቅላለች። 'ሚ ቱ' በተሰኘው እንቅስቃሴ የምትታወቅ ተዋናይ አሊሳ ሚላኖ ሴቶች በቅዳሜ ዕለት የወሲብ አድማውን እንዲቀላቀሏት ጠይቃለች። በትዊተር ገጿ ያሰፈረችውም የብዙዎችን ትኩረት ከመሳቡም ባሻገር የተከፋፈሉ ሃሳቦችንም አስተናግዷል። ሕጉ ምንድን ነው ? ጥያቄስ ለምን አስነሳ? በታህሳሥ 22 ቀን 2012 ዓ. ም ሥራ ላይ የሚውለው ሕግ በጆርጅያ ገዢ ብራየን ኬምፕ ባለፈው ማክሰኞ የፀደቀ ሲሆን ስሙም "ሃርትቢት" ወይም የልብ ትርታ ነው። ይህም ሆኖ ህጉ በፍርድ ቤት ብዙ ተቃውሞዎችን ያስነሳል ተብሎ ይጠበቃል። ኬንታኪ በተሰኘችው ግዛት ተመሳሳይ ሕግ በፌዴራል ዳኛ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን በሚሲሲፒ ደግሞ ከሁለት ወር በኋላ ሥራ ላይ ይውላል የተባለው ሕግ ብዙ ተቃውሞ ማስነሳቱ ይታወቃል። የማቅለሽለሽ ስሜት ብዙውን ጊዜ ከ9ኛው ሳምንት በመጀመሩ ብዙ ሴቶች በ6ኛ ሳምንታቸው ማርገዛቸውን ላያውቁ ይችላሉ። የፊልምና የቴሌቪዥን ዘርፉ ባለፈው ዓመት ብቻ ለጆርጅያ ግዛት 2.7 ቢልየን ዶላር አስገብቷል። ታዋቂ የሆኑት እንደ ብላክ ፓንተር፣ ሃንገር ጌምዝ፣ ዘ ዎኪንግ ዴድና ስትሬንጀር ቲንግስ የተሰኙት ፊልሞች በጆርጅያ ነው የተቀረፁት። አድማው ምንድን ነው? ሕግ ከመደንገጉ በፊት ወደ 50 የሚሆኑ ተዋንያን በጆርጅያ የሚሠሩ ፊልሞች ላይ እንደማይሳተፉ በደብዳቤ አሳወቁ። ከእነርሱም መካከል አሊሳ ሚላኖ፣ ኤሚ ሹመር፣ ክሪስቲና አፕልጌት፣ አሌክ ባልድዊንና ሾን ፔን ይገኙበታል። ደብዳቤውም "እኛ ጆርጅያ መሥራት እንፈልጋለን፤ ቢሆንም ግን ይህ ሕግ የሚፀድቅ ከሆነ ዝም ብለን ለመቀበል ዝግጁ አይደለንም፤ የሴቶች ደህንነት ወደ ተጠበቁባቸው ግዛቶች መሄዳችን አይቀርም። " ብለዋል። 'ኢንሳቲየብል' በተሰኘው የኔትፍሊክስ ፊልም ላይ የምትተውነው አሊሳ "ኢንሳቲየብልን መብታችንን ወደሚያከብር ቦታ ለማዘዋወር እንጋደላለን" ስትል ለባዝፊድ ተናግራለች። በስምምነቷ መሠረት የቀረፃ ተጨማሪ አንድ ወር ቢቀራትም ሦስተኛውን ክፍል ግን በጆርጅያ የመቅረፅ ሃሳብ እንደሌላት ትናገራለች። ብዙ ተዋናዮችም ድጋፋቸውን አሰምተዋል። ክሪስቲን ቫሾ ኪለር ፊልምስ የተሰኘው የፕሮዳክሽን ድርጅቷ ከአሊስ ጋር እንደሚቆም "ይህ ሕግ እስኪቀር ድረስ" ጆርጅያ ውስጥ ለመሥራት አላስብም ትላለች። ዘ ዋየር የተሰኘው ፊልም ደራሲ ዴቪድ ሳይመን እና ሌሎችም አድማውን ተቀላቅለዋል። የአሜሪካ ደራስያን ማህበር ሕጉን ከመተቸቱም ባሻገር "በፊልም ዘርፉ ለተሰማሩት አባሎቻችን ጆርጅያ ከባድ ቦታ ሊሆን ነው" ብሏል። ጄጄ አብረሃምና ጆርደን ፒል የተሰኙት የፊልም ዳይሬክተሮች 'ላቭ ክራፍት' የተሰኘውን ፊልም በጆርጅያ መሥራታቸውን ባያቆሙም ከአሁን ወዲህ ከሚሠሯቸው የፊልሙ ክፍሎች የሚያገኙትን ሙሉ ገቢ ሕጉን ለሚዋጉት ሰዎች እንደሚለግሱ ተናግረዋል። የጆርጅያ 'ፊታል ሃርትቢት' ወይም የፅንስ ልብ ትርታ ሕግ አግባብ እንዳልሆነና የሴቶችን መብት ከመጋፋቱም በላይ በራሳቸው ጤና ላይ ለመወሰን የሚያስችላቸውን አቅም የሚጋፋ ነው በማለት አስረድተዋል። "አትሳሳቱ ይህ ሆን ተብሎ ሴቶች ላይ ዒላማ ያደረገ ሕግ ነው" ብለዋል። ይህም ሆኖ የሕግ ድርድሩ ምን ላይ እንደሚደርስ ለማየት እየተጠባበቁ ያሉ አድማውን ያልተሳተፉ ብዙዎች አሉ። የሞሽን ፒክቸር አሶሲዬሽን ቃል አቀባይ የሆኑት ክሪስ ኦርትማን "የፊልምና የቴሌቪዥን ዘርፉ ወደ 92 ሺህ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
415
በጃፓን ግን እውን ሆኗል። በጃፓን ነዋሪ የሆነው ዩቺ ሞሪ ፍራፍሬዎችንና አትክልቶችን ቢያበቅልም፤ መሬትም ሆነ አፈር ለሱ አስፈላጊ አይደለም። በአማራጩ የጃፓን ሳይንቲስቶች የሰውን ልጅ ኩላሊት ለማከም የተሰራውን በግልፅ የሚያሳይና ፈሳሽም ሆነ አየር ማሳለፍ የሚችል 'ፖሊመር ፊልም' የተባለውን ፕላስቲክ መሳይ ነገር ለግብርና መጠቀም ከጀማመሩ ሰነባበቱ። •ጃፓኖች ከሰውና ከእንስሳት የተዳቀሉ የሰው አካላትን ለመፍጠር ሙከራ ላይ ናቸው አዝርዕቱ 'ፖሊመር ፊልሙ' ላይ የሚበቅሉ ሲሆን ፈሳሽም ሆነ ንጥረ ነገሮችን ለማጠራቀምም ይረዳል። አትክልቶችን የትኛውም ከባቢ እንዲበቅሉ ከማስቻል በተጨማሪ ከባህላዊው ግብርና 90 ፐርሰንት ያነሰን ውሃን በመጠቀም ፀረ ተባይ መድሃኒቶችንም ከጥቅም ውጭ አድርጓቸዋል። ምክንያቱም ፖሊመሩ ቫይረስንም ሆነ ባክቴሪያን ማገድ ስለሚያስችለው ነው። •"የረሃብ አድማን የመረጥነው ከራሳችን የምንጀምረው ተቃውሞ ስለሆነ ነው" አቶ ገረሱ ገሳ በጥቂት የሰው ኃይልና ያለምንም መሬት የግብርናን አብዮት የፈጠረችበት አንዱ መንገድ ነው። ሳይንቲስቱ ዩይቺ ሞሪ 'ፖሊመር ፊልምን' በመጠቀም የግብርና ስራ ሲያከናውኑ "በኩላሊት እጥበት (ዲያሊሲስ) ወቅት ደምን ለማጣራት የሚጠቅመውን እቃ በመውሰድ ነው መጠቀም የጀመርኩት" በማለት ሳይንቲስቱ ዩይቺ ሞሪ ለቢቢሲ ተናግሯል። ኩባንያው ሜቢኦል ይሄንን ፈጠራውን በ120 ሃገራት ማስመዝገብ ችሏል። •''ለሴቶች ቦክስ ምን ያደርጋል እያሉ ያንቋሽሹናል'' በጃፓን እየተካሄደ ባለው የግብርና አብዮት የእርሻ መሬቶች ወደ ቴክኖሎጂ ማዕከላት እየተቀየሩ ሲሆን ለዚህም አርቲፊሻል ኢንተለጀንስና የመጠቁ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ተግባራዊ በመሆን ላይ ናቸው። የዚህ አመት የተባበሩት መንግሥታት የውሃ ሃብትና ልማትን በተመለከተ ባወጣው ሪፖርቱ ያለው የከባቢ መሸርሸርና የውሃ ሃብት መመናመን በዚህ ከቀጠለ በ2050 40 % የሚሆነው የአዝርዕት ምርቶችና 45% የሚሆነው የአለም ምርት ቀውስ ውስጥ እንደሚወድቅ ነው። ዩቺ ሞሪ የፈጠረው የአበቃቀል ዘዴ በጃፓን ከ150 በላይ ቦታዎች ተግባራዊ ሲሆን በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አገራትም ተጠቃሚ ሆነዋል። በተለይም ይህ ዘዴ በጎርጎሮሳውያኑ 2011 የተፈጠረውን የኒውክለር ቀውስ ተከትሎ በተፈጠረው የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ጨረሮች ባስከተሉት የእርሻ መሬቶችን ብክለትን ለማስተካከልም ይረዳሉ ተብሏል። • ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ላይ የሦስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነትን እንደማትቀበል አሳወቀች ሮቦት ትራክተሮች በ2050 የአለም አቀፉ የህዝብ ቁጥር ከ7.7 ቢሊዮን ወደ 9.8 ቢሊዮን ያድጋል ተብሎ እየተገመተ ባለበት ወቅት፤ የተለያዩ ኩባንያዎች ሊመጣ የሚችለውን የምግብ ፍላጎትን ለሟሟላት የተለያዩ የቢዝነስ አማራጮችን በመፈተሽ ላይ ናቸው። የጃፓን መንግሥት በአሁኑ ሰዓት በግብርና ስራዎች ከመዝራት እስከ ማረም ባለው ሂደት ላይ ሊያግዙ የሚችሉ 20 አይነት ሮቦቶች መመረት ላይ ከፍተኛ እርዳታ እያደረገ ነው። ከሆካይዶ ዩኒቨርስቲ ጋር በመጣመር ያንመር የተባለው አምራች ድርጅት አንድ ሮቦት አምርቶ በእርሻ መሬቶች ላይ እየተሞከረ ነው። ሮቦት ትራክተሮች መሬት ላይ ያሉ ቁሶችን ለመለየትም የሚያስችል መሳሪያ ስለተገጠማላቸው አንድ ሰው ሁለት ትራክተሮችን በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ሊያሰራቸው ይችላል። በዚህ አመትም ኒሳን በፀሐይ ጉልበት የሚሰሩ፣ አቅጣጫን የሚያመላክቱና የዋይፋይ አገልግሎት የተገጠመላቸው ሮቦት አምርቷል። •"የኢትዮጵያ የህክምና ታሪክ አልተጠናም" ዶክተር አሰፋ ባልቻ ዳክየ (ደክ) የሚል ስያሜ የተሰጠውና ሳጥን የሚመስለው ሮቦት በሩዝ እርሻዎች ውስጥ በመመላለስ ውሃው ውስጥ... \n\nGive me a good title for the article above.
ጃፓን ያለ መሬትና ያለ አርሶ አደሮች የፈጠረችው የግብርና አብዮት
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
398
Content: ማንነታቸው ያልተገለጸው 5 ወንዶች እና አንዲት ሴት በቁጥጥር ሥር የዋሉት በሰሜን ምስራቅ እና ደቡብ ምስራቅ ፈረንሳይ መሆኑን ባለስልጣናቱ ጨምረው ገልጸዋል። ለፍርድ ቤት ቅርብ የሆኑ ምንጮች ''ወንጀለኛ የሽብር ቡድን ማሕበር'' የሚል ምረመራ ተጀምሮባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል። • ''ትራምፕ በሶሪያ እንዲቆዩ አሳምኛቸዋለሁ'' ማክሮን • ፈረንሳይ ስደተኞችን የተመለከተ ጥብቅ ሕግ አወጣች የተጠርጣሪዎቹ ማንነትም ሆነ ያሴሩት ሴራ ዝርዝር ለህዝብ ይፋ አልሆነም። ተጠርጣሪዎቹ ረዘም ላለ ጊዜ በፈረንሳይ መንግሥት የቅርብ ክትትል ይደረግባቸው እንደነበረ የሃገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ አስታውቋል። ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ምስራቅ ፈረንሳይ ውስጥ የ1ኛ የዓለም ጦርነት የውጊያ ስፍራዎችን እየጎበኙ ሳለ ነው ይህ ዜና የተሰማው። በተመሳሳይ መልኩ ከአንድ ዓመት በፊት የ23 ዓመት ወጣት ፕሬዚዳንት ማክሮንን ለመግደል አሲረሃል ተብሎ በቁጥጥር ሥር ውሎ ነበር። \nThe previous content can be summarized as follows:
የፈረንሳይ ባለስልጣናት በፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ሲያሴሩ ነበር ያሏቸውን ስድስት ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን አስታወቁ።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
131
የኢትዮጵያ ምርጫ፡ ብርቱካን ሚደቅሳ 'መንግሥት ምርጫውን እንዲታዘቡለት ለአውሮፓ ሕብረትና ለአሜሪካ ጥሪ አቅርቧል'\nሰብሳቢዋ፤ መቀመጫውን ለንደን ያደረገው ቻትሃም የተሰኘው ገለልተኛ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተቋም በመጪው የኢትዮጵያ ምርጫ ዙሪያ ባዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ ይህን ያሳወቁት። በውይይቱ ላይ የቦርዱ ሰብሳቢን ጨምሮ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ [ዶ/ር]፣ የኢትዮጵያ ማሕበራዊ ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀ መንበር በየነ ጴጥሮስ [ፕ/ር] እና የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ ፓርቲ፤ ኢዜማ ሊቀመንበር ብርሃኑ ነጋ [ፕ/ር] ተሳትፈዋል። ብርቱካን ታዛቢዎችን መጋበዝ የቦርዱ ሥራ ባይሆንም መንግሥት ግን ከኮቪድ-19 በፊት ሊካሄድ ታስቦ በነበረው ሃገራዊ ምርጫ ላይ በታዛቢነት እንዲሳተፉለት ለዩናይትድ ስቴትስና ለአውሮፓ ሕብረት ጥሪ አቅርቦ እንደነበር አሳውቀዋል። በመጪው ግንቦት መገባደጃ ሊካሄድ በታሰበው ምርጫ ላይ በተሳታፊነት ለመሳተፍ ከ170 በላይ የሲቪክ ማሕበራት ማመልከቻ ማስገባታቸውንም ሰብሳቢዋ ጠቁመዋል። በቀጣዩ ወር የካቲት 8/2013 ቦርዱ ዕጩዎችን መመዝገብ እንደሚጀምር ያሳወቁት ብርቱካን፤ የመራጮች ምዝገባ የሚከናወን ፓርቲዎች ቅስቀሳ በሚያደርጉበት ወቅት መሆኑን አክለዋል። ከውይይቱ ተሳታፊዎች 'ቅስቀሳና የመራጮች ምዝገባ እንድ ላይ መሆኑ አይጋጭም ወይ?' ተብለው የተጠየቁት የቦርዱ ሰብሳቢ፤ "እንደውም ይህ ከዚህ ቀደም ከተካሄዱ ምርጫዎች በተለየ መልኩ መራጮች የፓርቲዎችን ቅስቀሳ ታከው ለመመዝገብ እንዲበረታቱ ያደርጋል" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ከውይይቱ አዘጋጆች ቀጣዩ ምርጫ ለፓርቲዎች እንዲሁም ለመገናኛ ብዙሃን የተስተካከለ መድረክ ይኖረዋል ወይ የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው ብርቱካን "ይሄንን ለማሳካት የሁሉም አካላት [ፓርቲዎችና መገናኛ ብዙሃንን ጨምሮ] አብሮ መሥራት አስፈላጊነቱ ባያጠራጥርም ቦርዳችን ግን ይህን ለማሳካት እየጣረ ነው" ብለዋል። "መጪው ምርጫ እስካሁን ከታዩት በላቀ ዴሞክራሲያዊ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ" ያሉት ደግሞ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ናቸው። "ምንም እንኳ የተለያዩ ተግዳሮቶች እንደሚገጥሙን ብንጠብቅም ቀጣዩ ምርጫ እስካዛሬ ኢትዮጵያ ካከናወነቻቸው ምርጫዎች በተሻለ ፍትሐዊና ነፃ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ" ብለዋል። ትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጦርነት በተከሰተበት የትግራይ ክልል በግንቦት ወር የሚካሄደው ሃገር አቀፍ ምርጫ እንደማይካሄድ ማሳወቁ አይዘነጋም። ቦርዱ፤ ትግራይ ክልልን በተመለከተም የሁኔታዎች አመቺነት ታይቶ የጊዜ ሠሌዳ እንደሚወጣለት ማስታወቁ ይታወሳል። ይህን በተመለከተ ከውይይቱ ተሳታፊዎች ጥያቄ የቀረበላቸው ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ "በትግራይ ክልል የተከሰተው ግጭት በመጪው ምርጫ ላይ ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ይኖረዋል ብዬ አላስብም" ሲሉ መልሰዋል። ዐቃቤ ሕጉ አክለውም "በሃገር አቀፍ ደረጃ ምርጫው ከተካሄደ በኋላ በትግራይ ክልል ምርጫው ጥቂት ወራት ዘግይቶ ቢካሄድ ችግር አይኖረውም" ብለዋል። ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ በትግራይ ክልል ላይ የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከተነሳ በኋላ በክልሉ ምርጫ ሊካሄድ እንሚችል ጠቁመዋል። በእሥር ላይ ያሉ ፖለቲከኞች ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ከተሰነዘሩ ጥያቄዎች መካከል አንደኛው "ለውጡ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ነው ብለው ያምናሉ ወይ?" የሚለው ነበር። ዐቃቤ ሕግ ጌደዮን [ዶ/ር] "አዎ! ለውጡ አሁንም በትክክለኛ መንገድ ላይ ነው ብዬ አምናሉ" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። አሁን በእሥር ላይ የሚገኙ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን በሚመለከት ከተሳታፊዎች ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ተሰንዝሯል። ለዚህ ጥያቄ ምላሽ የሰጡት ጌድዮን [ዶ/ር] "በርካታ የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እሥር ላይ አይደለም የሚገኙት። እንደውም ከዚህ በፊት ሕጋዊ አይደሉም ተብለው የተፈረጁ እንደ ኦነግ፣ ኦብነግ እና ግንቦት 7...\n\ntl;dr:
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በመጪው ምርጫ በርካታ ዓለም አቀፍና ሃገራዊ ታዛቢዎች ሊሳተፊ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
413
Content: ከሁለት ዓመት በፊት የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ ያረገዙ ተማሪዎች ከትምህርት ቤት መባረር አለባቸው ብለው ከተናገሩ በኋላ በአገሪቱ እየተበራከተ የመጣው የታዳጊዎች እርግዝና ጉዳይ በዓለም አቀፍ ደረጃ የውዝግብ ርዕስ ሆኖ ነበር። ማርቲና ሳይመን ሲያራ የተባሉት የ72 ዓመት ጡረተኛ መምህር በሰሜናዊ ታንዛኒያ በምትገኘው የአሩሳ ከተማ ውስጥ ለእናቶቹ በከፈቱት ትምህርት ቤት ውስጥ ለተባረሩት ተማሪዎች የመማር ዕድልን ፈጥረውላቸዋል። ፋራጃ በተባለው ማዕከል ውስጥ ሴቶቹ የምግብ ዝግጅትና የልብስ ስፌት ሥልጠናዎችን የሚያገኙ ሲሆን ከሁሉ የበለጠው ደግሞ ትምህርታቸውን ሳያቋርጡ በትኩረት እንዲከታተሉ ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩበትና የሚሸጡበት ቦታም ተዘጋጅቶላቸዋል። • በታንዛንያ አርግዘው የተገኙ ተማሪዎችና ወላጆቻቸው ታሰሩ • ታንዛኒያ ያጋጠማትን የኮንዶም እጥረት ለመቅረፍ 30 ሚሊዮን ኮንዶሞች ከውጭ አስገባች • ታንዛኒያ በዊግና ሰው ሰራሽ ጸጉር ላይ ከፍተኛ ቀረጥ ጣለች ከተማሪዎቹ መካከል አንዷ የሆነችውና የመንታ ልጆች እናት የሆነችው የ23 ዓመቷ ዴብራ ኢማኑኤል በ17 ዓመቷ በማርገዟ ቤተሰቦቿ ያባረሯት ሲሆን ከትምህርት ቤትም ተባራ ነበር። "ልጆቼን ለማሳደግና ለማስተማር ገንዘብ የሚያስገኝልኝ የራሴ የሆነ ሥራ እጀምራለሁ" ስትል በምግብ ዝግጅት የተከታተለችውን ሥልጠና ጨርሳ ስትመረቅ ለቢቢሲ ተናግራለች። የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ከሁለት ዓመት በፊት በተካሄደ አንድ ሥነ ሥርዓት ላይ "ካረገዛችሁ፤ አለቀላችሁ" በማለት ተማሪ ልጃገረዶችን ካስጠነቀቁ በኋላ ከፍተኛ ወቀሳና ትችት ቀርቦባቸው ነበር። በወቅቱ ፕሬዝዳንቱ አጽንኦት ሰጥተው የተናገሩት ያለውን የአገሪቱን ሕግ ጠቅሰው ነበር። እንደ አውሮፓዊያኑ በ2002 የጸደቀው ሕግ ተማሪ ልጃገረዶች አርግዘው ከተገኙ ከትምህርት ቤት ማባረርን ይፈቅዳል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ታንዛኒያ ውስጥ ተማሪ እያሉ በማርገዛቸው የተነሳ ከትምህርት ቤት ተባረው የነበሩ ሴቶች ጡረታ በወጡ አንዲት መምህር ድጋፍ አማካይነት ትምህርታቸውን አጠናቀቁ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
218
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮና የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ። [ፖምፔዮ ወደ ሱዳን በመጡበት ወቅት] በአሜሪካ ለሽብር ድጋፍ የሚያደርጉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ለመውጣት ሱዳን ከፍተኛ ጥረት እያደረገች ትገኛለች። ከዚህ ቀደም የነበረው የአል-በሽር መንግሥት ከአሜሪካ ጋር የነበረው ግንኙነት መልካም የሚባል አልነበረም። አሁን በስልጣን ላይ ያለው መንግሥት አሜሪካ ሸብርን ከሚደግፉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ትፍቀኛለች ብሎ ተስፋ አድርጓል። ይህ ማለት ሱዳን እጅግ የተጠማችውን ዓለም አቀፍ ብደር እና የውጭ ኢንቨስትመንት ማግኘት ትችላለች። የሱዳን ልዑክ በሽግግር ምክር ቤቱ ሊቀ-መንበር እና የሱዳን ጦር ጠቅላይ አዛዥ በሆኑት ሉቴናንት ጄነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርሃን የሚመራ ሲሆን ልዑኩ ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር በምን ጉዳዮች ሊያወራ እንደሚችል በይፋ የተባለ ነገር የለም። ይሁን እንጂ የሱዳን እና የአሜሪካ ልዑኮች በዩናይትድ አረብ ኤሜሬቶች በሁለት ጉዳዮች ላይ ሊነጋገሩ እንደሚችሉ ይታመናል። ሱዳንን ለአሸባሪዎች ድጋፍ ከሚያደርጉ አገራት ዝርዝር ውስጥ ለመፋቅ ሱዳን መክፈል ስላለባት ካሳ እንዲሁም ከእስራኤል ጋር ግንኙነትን ማሻሻል የሚሉት አይቀሬ አጀንዳዎች ናቸው የሚሉት በርካቶች ናቸው። አሜሪካ ከዚህ ለሽብር ድጋፍ የሚያደርጉ አገራት ከሚለው ዝርዝር ውስጥ ሱዳንን የማስወጣው ሱዳን በሽብር ጥቃቶች ጉዳት ለደረሰባቸው አሜሪካውያን 330 ሚሊዮን ዶላር መክፈል ስትችል ነው ትላለች። ከዚህ በተጨማሪ የትራምፕ አስተዳደር ለመካከለኛው ምስራቅ ስላምን ለማምጣት እስራኤል ከአረቡ ዓለም ጋር ያላትን ግነኙነት የምታሻሽልበት ስምምነት ማምጣት ትልቁ አጀንዳቸው ነው። በትራምፕ እቅድ ውስጥ ሱዳን የዚህ አንድ አካል እንደምትሆን ይገመታል። ባለቤትነቱ ... Continue the article for another 4000 characters max:
የሱዳን መንግሥት የሆነው ሱና የዜና ወኪል በሉቴናንት ጄነራል አብዱል ፋታህ የሚመራው ልዑክ ወደ ኤሜሬቶች የመራው ሱዳን ለሽብር ድጋፍ ከሚያደርጉ አገራት ዝርዝር ስለምትወጣበት መንገድ ለመምከር ነው ሲል ዘግቧል። የአሜሪካው አክሲዎ በበኩሉ በኢሚሬቶች መዲና አቡ ዳቢ የሚደረገው ድርድር ዋነኛ አጀንዳ በእስራኤል እና ሱዳን መካከል ግነኙነትን ማሻሻል ላይ ያተኮረ ነው ሲል ዘግቧል። የአሜሪካው ልዑክም በመካከለኛው ምስራቅ የብሔራዊ ደህንነት ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀነራል ሚጉኤል ኮሬአ የሚመራ መሆኑን አክሲዮ ጠቅሷል። በበርካታ ሱዳናውያን ዘንድ ከእስራኤል ጋር ግነኙነት የማሻሻል ሃሳብ አጨቃጫቂ ነው። ቀደም ሲል ሉቴናንት ጄነራል አብዱል ፋታህ ከእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ጋር በኡጋንዳ መገናኘታቸው በሱዳን እስላማዊ ሚሊሻዎች ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሶ ነበር። ከሳምንታት በፊት የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ ወደ ካርቱም ማቅናታቸው ይታወሳል። ይህም ፖምፔዮን ከረዥም ዓመታት በኋላ አሜሪካን የጎበኙ ከፍተኛ የአሜሪካ ባለስልጣን ያደርጋቸዋል። በፖምፔዮ ጉብኝት ወቅት የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር አበደላ ሃምዶክ የሚመሩት የሽግግር መንግሥት ከእስራኤል ጋር ግንኙነትን በማሻሻል ጉዳይ ላይ ለመወያየት ሕጋዊ ስልጣን የለውም ብለው ነበር። አሜሪካ ሱዳንን በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያካተተችው እአአ 1993 ሲሆን ለዚህም ከምክንያቶች መካከል አንዱ የቀድሞ የአል-ቃኢዳ መሪ ኦሳማ ቢን ላደን በሱዳን ለአምስት ዓመታት መኖሩ ነው።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
367
Title: ኮሮናቫይረስ፡ "በ14 ዓመቴ ትዳር እንድመሰርት ቤተሰቦቼ አዘዙኝ" አበባ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
'አባቴ እንዳገባ ይገፋፋኝ ነበረ' አበባ ከጥቂት ወራት በፊት እናቷ እና ወንድም እህቶቿ የትዳር ጥያቄውን እንድትቀበል ከፍተኛ ጫና ያደርሱባት የነበረ ሲሆን፤ ቶሎ አግብታ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የገንዘብ እጥረት ያጋጠመውን ቤተሰብ እንድትረዳ ይፈልጉ ነበር። አበባ ዶክተር መሆን ትፈልጋለች። ነገር ግን በትውልድ ከተማዋ ደቡብ ጎንደር የመማር ተስፋዋ የመነመነ ነው። ራቢ ደግሞ የ16 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ናይጄሪያ በሚገኘው ጋሳዉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቷን እየተከታተለች ነው። ነገር ግን በጣም የምትቀርባቸው አራት ጓደኞቿ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ትዳር መስርተዋል። እናቷ ደግሞ እሷም ማግባት እንዳለባት ታስባለች። "ሁለት የጎረቤቶቻችን ታዳጊ ሴቶች በሚቀጥለው ሳምንት ያገባሉ፤ እንደ ፈጣሪ ፈቃድ። የእኔም ተራ እንዲህ በቶሎ ይደርሳል ብዬ አልጠበኩም ነበር" ትላለች ራቢ ስጋት ውስጥ ሆና። ይህን መሰል በቤተሰብ ግፊት የሚፈጸሙ ጋብቻዎች የተለመዱ ነገሮች ናቸው። በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ተጨማሪ 10 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ሊዳሩ እንደሚችሉና የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ደግሞ ነገሮችን ሊያባብስ እንደሚችል ዩኒሴፍ በቅርቡ የሰራው ጥናት ያሳያል። ዩኒሴፍ እንደሚለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት እንኳን በሚቀጥሉት አስር ዓመታት 100 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ወደ ትዳር ተገደው ሊገቡ እንደሚችሉ ተገምቷል። ነገር ግን አሁን ይህ ቁጥር ጨምሯል። ከተገመተው በላይ ሆነ 10 በመቶ ጭማሪም አሳይቷል። በመላው ዓለም ወረርሽኙን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በመስተጓጎላቸውና የበርካታ ቤተሰቦች የገቢ ምንጭ በመጎዳቱ ምክንያት ተጨማሪ 10 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ለአቅመ ሄዋን ሳይደርሱ እስከ 2030 ድረስ ተገደው ትዳር ይመሰርታሉ ይላል የዩኒሴፍ ጥናት። "ይህ መረጃ የሚያሳየው ዓለማችን ምን ያክል ለታዳጊ ሴቶች አስቸጋሪ እየሆነች መምጣቷን ነው" ይላሉ የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች መከላከል አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማስኩድ። "ወላጆች ትዳር ከማሰባቸው በፊት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ነው ያለባቸው" ትላለች አበባ። ይህች ታዳጊ ኢትዮጵያዊት ከተዘጋጀላት የትዳር መንገድ ማምለጥ ችላለች። ምክንያቱ ደግሞ አባቷን ማሳመን በመቻሏ ነበር። "እናቴና ወንድሞቼ እንዳገባ በጣም ይገፋፉኝ ነበር። መጨረሻ ላይ የአካባቢው ኃላፊዎች ምክር ከሰጧቸው በኋላ ሃሳባቸውን ቀየሩ።" ባንግላዴሽ ውስጥ ያሉ የሴቶች ተቋማት ያለእድሜ ጋብቻን ለማስቀረት ሲጥሩ ቆይተዋል ለራቢ ግን [ትክክለኛ ስሟ አይደለም፤ ምስሏም እንዲታይ አትፈልግም] አደጋው አሁንም እንዳለ ነው። በግብርና በሚታወቅ ጋምባ በሚባል አካባቢ ነው የምትኖረው። በዚህ አካባቢ ታዳጊ ሴቶች ቶሎ እንዲያገቡ ይደረጋል። "ሁሉም ነገር የጀመረው በወረርሽኙ ምክንያት እንቅስቃሴ ሲገሰደብ ነው። ታናናሽ ወንድሞቼ ቃላትን የመጻፍ ጨዋታ ሲጫወቱ አብሬያቸው መጫወት ጀመርኩኝ" ትላለች የ16 ዓመቷ ራቢ። "ጨዋታው ትንሽ ከበደኝ። እናቴ ደግሞ በጣም ተበሳጨች። ይሄን ሁሉ ጊዜ ትምሀርት ቤት ስትሄጂ ጊዜሽን ዝም ብለሽ ነው ያባከንሽው። ታናናሽ ወንድሞችሽ ከአንቺ የተሻሉ ናቸው" አለችኝ። እናቷ በዚህ አላበቁም ነበር። "እስካሁን የአብረውሽ የሚማሩት ሴቶች በሙሉ አግብተዋል። ለሻፊዩ (ራቢን ሊያገባ የሚፈልገው ግለሰብ) ሊያገባሽ እንደሚፈልግ በይፋ በቤተሰቦቹ በኩል ለትዳር መጠየቅ አለበት" አለች። ጓደኞቿ ሀቢባ፣ ማንሱራ፣ አስማው እና ራሊያ ባለፉት ወራት ውስጥ ሁሉም ትዳር መስርተዋል። ዋነኛ ምክንያታቸው ደግሞ በወረርሸኙ ምክንያት ጫና የደረሰበትን ቤተሰባቸውን ለመርዳት ነው። አንዲት የራቢ እናት...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
411
ኮሮናቫይረስ፡ በዩኬ እስከ 10ሺህ ተመልካቾች ወደ ስታዲየም እንዲገቡ ሊፈቀድ ነው\nበዚህም መሰረት በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ የዘንድሮው የውድድር ዓመት ቡድኖች የሚያድርጓቸው የመጨረሻ ሁለት ጨዋታዎች ላይ ደጋፊዎች ገብተው መመልከት ይችላሉ ማለት ነው። ''ወደ ስታዲየም የሚገቡትን ሰዎች ቁጥር ቀነስ አድርገን የስታዲየሞቻችንን በሮች መክፈት እንጀምራለን'' ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ምሽት ባስተላለፉት መልዕክት። ''ደጋፊዎቸ በስታዲየሞቻችን በጣም ተናፍቀው ነበር፤ ፕሪምየር ሊጉም ቢሆን ያለእነሱ ቀዝቀዝ ብሏል። የደጋፊዎች መመለስ የዘንድሮውን የውድድር ዓመት መጨረሻ ያሳምረዋል'' ብለዋል። ካሳለፍነው ታህሳስ ወር ጀምሮ በአንዳንድ ስታዲየሞች እስከ 2 ሺህ የሚደርሱ ደጋፊዎች ገብተው እንዲመለከቱ ተፈቅዶ የነበረ ሲሆን በአገሪቱ የተቀሰቀሰውን አዲስ የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ተከትሎ ተመልሶ ተቋርጧል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 10 ሺህ ተመልካቾች ተገኝተው ጨዋታዎችን መመልከት ይችላሉ ከማለታቸው በፊት በካራባዎ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ማንቸስተር ሲቲ እና ቶተንሃም ያደረጉት ጨዋታ ላይ ለሙከራ ተብሎ 2 ሺህ ተመልካቾች ገብተው እንዲመለከቱ ተደርጎ ነበር። በአዲሱ መመሪያ መሰረት በትልልቅ ስታዲየሞች እስከ 10 ሺህ ተመልካቾች አልያም ስታዲየሙ መያዝ ከሚችለው 25 በመቶ የተፈቀደ ሲሆን በአነስተኛ ስታዲየሞች ደግሞ 50 በመቶ ወይም እስከ 4 ሺህ የሚደርሱ ተመልካቾች ገብተው እንዲታደሙ ተብሏል። የቤት ውስጥ ሜዳዎች ደግሞ እስከ 1 ሺህ የሚደርሱ ሰዎችን ወይም መያዝ ከሚችሉት 50 በመቶውን ብቻ አገልግሎት ላይ እንዲያውሉ ተወስኗል። ባለፈው ዓመት የኮሮናቫይረስ መከሰቱን ተከትሎ ከመጋቢት ወር ጀምሮ እንግሊዝ ውስጥ የሚካሄዱ አብዛኞቹ የእግር ኳስ ውድድሮች በዝግ ስታዲየሞች ሲካሄዱ ቆይተዋል። የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ከሰኔ ወር አጋማሽ ጀምሮ በስታዲየሞች ገብተው የሚመለከቱ ደጋፊዎችን ቁጥር እስከ 21 ሺህ ድረስ ከፍ ለማድረግ ያቀደ ሲሆን በዛውም አብዛኛዎቹ የእንቅስቃሴ ገደቦች እንደሚነሱ ይጠበቃል። በያዝነው ሳምንት መጨረሻ ላይ ደግሞ የሙከራ ስራዎቹ ቀጥለው በኤፍኤ ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ ቼልሲ እና ሌስተር ሲቲተ ሲገናኙ እስከ 21 ሺ የሚደርሱ ደጋፊዎች እንደሚታደሙ ይጠበቃል። \n\ntl;dr:
እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ ደጋፊዎች ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ በእግር ኳስና ሌሎች ሜዳዎች ተገኝተው የሚደግፉትን ቡድን ማበረታታት እንደሚችሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን አስታወቁ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
263
ኮሚሽነር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም የክልሉ የምርጫ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሙሉ ወርቅ ኪዳነማርያም በተለይ ለቢቢሲ እንደገለፁት ህወሓት ከአጠቃላይ የመራጮች ድምጽ በአብላጫነት አሸናፊ ሆኗል። በዚህም የተነሳ የክልሉ ምክር ቤት ካለው 190 ውስጥ 152ቱ በህወሓት የሚያዝ ሲሆን 38ቱ ደግሞ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ይከፋፈላል ተብሏል። ህወሓት የምክር ቤቱን መቀመጫ 80 በመቶ (98.2) ሲይዝ በቅርቡ የክልሉ ምክር ቤት ባደረገው የውክልና ማሻሻያ ውሳኔ መሰረት ቀሪው 20 በመቶ ደግሞ የክልሉ ምክር ቤት በሚወስነው መሰረት በምርጫ ተፎካካሪ ለነበሩ ፓርቲዎች ይከፋፈላል ተብሏል። በምርጫው ባይቶና፣ ትግራይ ነጻነት፣ ሳልሳይ ወያነ እንዲሁም አሲምባ እንደ ቅደም ተከተላቸው ድምጽ ማግኘታቸው ተገልጿል። ፓርቲዎቹ በቅደም ተከተል ያገኙት ድምፅ፦ በክልሉ ምርጫ ክልሉን የሚያስተዳድረውን ህወሓትን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች መሳተፋቸው ይታወሳል። በዚህ ምርጫ 190 መቀመጫዎች ላሉት ምክር ቤት 625 እጩዎች ለመወዳደር ቀርበው የነበረ ሲሆን፤ ከ2.7 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ድምጽ ለመስጠት ተመዝግቦ ከ97 በመቶ በላይ ሕዝብ ድምጽ መስጠቱን የትግራይ ምርጫ ኮሚሽን አመልክቷል። በኢትዮጵያ በነሐሴ መጨረሻ ላይ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ወደ ሌላ ጊዜ ከተላለፈ በኋላ በትግራይ በተናጠል የሚካሄደው ምርጫ ሕገ ወጥና ተቀባይነት የሌለው ነው በማለት የፌዴሬሽን ምክር ቤት መወሰኑ ይታወሳል። \n\nGive me a good title for the article above.
የትግረይ ምርጫ፡ በትግራይ ክልላዊ ምርጫ ህወሓት ማሸነፉ ተገለፀ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
179
Content: ፎቶ፡ GettyImages የአረና ፓርቲ ሊቀመንብር አቶ አብርሃ ደስታ በላፈው ረቡዕ የፓርቲው አባል ንብረት የሆኑ 16 ፍየሎች በትግራይ ክልል ቆላ ተምቤን ወረዳ ንኡስ ወረዳ ወርቅ አንባ ቀይሕ ተኽሊ ቀበሌ ውስጥ መታሰራቸውን ለቢቢሲ ገልጸዋል። • ህወሓትና የትግራይ ወጣቶች፡ ሆድና ጀርባ? • "108ኛው" ፓርቲ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ ምን ይዞ? የፍየሎቹ ባለቤት የሆኑት አቶ ዜናዊ አስመላሽ 16 ፍየሎቻቸው ታስረውባቸው እንደነበረ ተናግረው፤ ታስረው ከነበሩት ፍየሎች ሶስቱ አምልጠው ወደ ቤት መመለሳቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአረና ፓርቲ ሊቀመንበሩ አቶ አብረሃ፤ አቶ ዜናዊ አስመላሽ የአረና ፓርቲ አባልና የተንቤን አካባቢ አስተባባሪ መሆናቸውን ይናገራሉ። አቶ ዜናዊ አስመላሽ ከዚህ ቀደም ለእስር ተዳርገው እንደነበረ እና በተደጋጋሚ የግድያ ዛቻዎችን ይደርስባቸው እንደነበረ አቶ አብረሃ ያስረዳሉ። አቶ ዜናዊ ፍየሎቻቸው የታሰሩባቸው የአረና ፓርቲ አባል በመሆናቸው መሆኑን ይናገራሉ። አቶ ዜናዊ እንደሚሉት ከሆነ ፍየሎቻቸው ለእስር ከመዳረጋቸውም በላይ በእርሳቸው ላይ ተደጋጋሚ የሆነ የግድያ ማስፈራሪያዎች እንደሚደርሳቸው አምርረው ይናገራሉ። ፍየሎቹ ዕሮብ እለት ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ በአንድ ሰው ተነድተው በአከባቢው በሚገኝ ሚሊሻ ቤት ውስጥ እንደታሰሩ ከሰው መስማታቸውን አቶ ዜናዊ ይናገራሉ። አቶ አብረሃም ፍየሎቹ የተወሰዱት ወደ የሚሊሻ አዛዡ ቤት ስለመሆኑ መረጃ አለኝ ይላሉ። አቶ ዜናዊ 'ፍየሎቼ ተወስደውብኛል' በማለት ለፖሊስ አቤቱታ ቢያቀርቡም 'ከአረና አባልነትህ መውጣት አለብህ ካልሆነ ፍየሎቹ አይሰጡህም' የሚል ምላሽ ከፖሊስ እንደተሰጣቸው አቶ አብርሃ ይናገራሉ። አቶ ዜናዊ በበኩላቸው ፍየሎቹ እንዲመለሱላቸው ለፖሊስ አቤቱታ ሲያቀርቡ 'በፌስቡክ ሄደህ እንዳስወረኀው መፍትሄውን እዛው ፈልግ' እንደተባሉ እና አሁን ላይ ግራ ተጋብተው ያለ መፍትሄ ተቀምጠው እንደሚገኙ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አቶ አብረሃ እንደሚሉት ከሆነ በፓርቲው አባላት ላይ እንደዚህ አይነት በደል ሲፈፀም ይህ የመጀመሪያው አይደለም። ከዚህ ቀደምም የአንድ የአረና ፓርቲ አባል ንብረት የሆኑ ሁለት ላሞች በጥይት መገደላቸውን ያስታውሳሉ። ከዚህ በተጨማሪ ክብሮም የተባለ የፓርቲው አባል፤ ንብረቱ የሆኑ የቤት እንስሳቶች ተወስደው ታስረውበት እንደነበረ ይናገራሉ። ግለሰቦቹ ወደ ፖሊስ ሲያመለክቱም 'አረናን ተው' የሚል ማስጠንቀቂያዎች ይቀርቡላቸዋል ሲሉ አቶ አብረሃ ያስረዳሉ። ለድርጊቱ የህወሃት አመራሮችን ተጠያቂ የሚያደርጉት አቶ አብረሃ፤ "ውሳኔው ከህውሃት አንሚመጣ እናውቃለን" ይላሉ። አቶ አብረሃ በአከባቢው አመራሮች ላይ ክስ እንደሚመሰርቱ ጨምረው ተናግረዋል። ረዳት ኢንስፔክተር ፍሰሃ አብረሃ የቆላ ተንቤን ወረዳ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ናቸው። ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጡ የተጠየቁት ረዳት ኢንስፔክተር ፍሰሃ "በአካል ካልመጣችሁ መነጋገር አንችልም" በማለት መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል። በጉዳዩን ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት ወደ ትግራይ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ እና ለህውሃት ፓርቲው ቃል አቀባይ ተደጋጋሚ ሙከራ ብናደርግም ስልካቸውን በለማንሳታቸው አልተሳካልንም። \nThe previous content can be summarized as follows:
ከሰሞኑ ባለቤትነታቸው የአረና ትግራይ ፓርቲ አባል ናቸው የተባሉ አስራ ስድስት ፍየሎች የመታሰራቸው ዜና የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መነጋገሪያ ሆኖ ቆይቷል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
357
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የተገደሉና የታሰሩ ጋዜጠኞች የዓመቱ የታይም መፅሔት ምርጥ ሰዎች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ\nSummary: ታዋቂው የአሜሪካ 'ታይም' መጽሄት የተገደሉና የታሰሩ ጋዜጠኞችን የ2018 ምርጥ ሰዎች ብሎ መርጧል።\nArticle (Max 500 characters):
ታይም መፅሔት ጋዜጠኛ ጀማል ካሾግጂን በፊት ገጹ ይዞት ወጥቷል ጋዜጠኞቹን "ጠባቂዎቻችን " የሚል ስም የሰጣቸው ሲሆን፤ ሁሉም እውነትን ፍለጋ ባከናወኗቸው ስራዎች ምክንያት ጥቃት የደረሰባቸው ናቸው። ቱርክ በሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤምባሲ ውስጥ የተገደለው ጋዜጠኛ ጃማል ኻሾግጂ ደግሞ በመጽሄቱ የዓመቱ ምርጥ ሰው ዝርዝር ውስጥ ከገቡት ጋዜጠኞች መካከል ነው። • ሳዑዲ የኻሾግጂን ተጠርጣሪ ገዳዮች አሳልፌ አልሰጥም አለች • መጠየቅ ካለብን የምንጠየቀው በጋራ ነው፡ አባይ ፀሐዬ የአሜሪካው 'ካፒታል' መጽሄት መስሪያ ቤት ላይ በተፈጸመው ጥቃት የሞቱት ጋዜጠኞችም ተካተውበታል። መጽሄቱ እንዳስታወቀው እነዚህ ሰዎች እውነትን ፍለጋ ህይወታቸውን፣ ስራቸውንና ቤተሰባቸውን አደጋ ላይ እስከመጣል የደረሱ ናቸው። ዝርዝሩ ውስጥ እነማን ተካተቱ? ጃማል ኻሾግጂ የሳዑዲ ዜግነት ያለ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
148
ከእነዚህም መካከል 216 ግለሰቦች ሲሆኑ 115ቱ ደግሞ ቡድኖች መሆናቸውን ኮሚቴው ጠቁሟል። በኖቤል ሽልማት አሰራር መሰረት ዕጩዎች ለህዝብ ይፋ የሚደረጉት ከ50 ዓመታት በኋላ ነው። ዕጩዎቹ እነማን እንደሆኑ ባይታወቅም በርካቶች የዘንድሮውን የኖቤል ሽልማት ማን ሊያሸንፍ እንደሚችል የራሳቸውን ግምት እየሰጡ ይገኛሉ። የሁለቱ ኮሪያ መሪዎች የአሸናፊነቱ ቅደሚያ ግምት ከተሰጣቸው ግለሰቦች መካከል ይገኙበታል። የሰሜን ኮሪያው መሪ በሰብዓዊ መብት አያያዘቸው በተደጋጋሚ ቢወቀሱም ከደቡብ ኮሪያው አቻቸው ጋር በመሆን በሁለቱ ሃገራት መካከል የቆየውን ውጥረት ለማርገብ የወሰዷቸው እርምጃዎች የሽልማቱ ተመራጭ ያደርጋቸዋል የሚሉት በርካቶች ናቸው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? ሌላው ሽልማቱን ሊያሸንፉ ይችላሉ ተብለው ቅድሚያ ግምት ከተሰጣቸው መሪዎች መካከል እንዱ ዶናልድ ትራምፕ ናቸው። ትራምፕ በኮሪያ ባህረሰላጤ ሰላም ለማስፈን እንዲሁም ሰሜን ኮሪያ ኒኩለር ቦንም ከማበልጸግ እንድትቆጠብ ላደረጉ ያላሰለሰ ጥረት ሽልማቱን ሊያሸንፉ ይችላሉ ተብሏል። በእስር ላይ የሚገኘው ጸሃፊው ራኢፍ ባዳዊ፣ ሊቀ ጳጳስ ፈራንሲስ እና የካታሎንያ የነጻነት መሪ ካርለስ ፑይግዴሞንት ሽልማቱን ያሸንፋሉ ተብሎ ግምት ከተሰጣቸው መካከል ይገኙበታል። የዘንድሮውን የኖቤል የሰላም ሽልማት ያሸንፋሉ ተብለው ግምት ከተሰጣቸው ሌሎች ግለሰቦች መካከል እስር ላይ የሚገኘው ጸሃፊው ራኢፍ ባዳዊ፣ ሊቀ ጳጳስ ፈራንሲስ እና የካታሎንያ የነጻነት መሪ ካርለስ ፑይግዴሞንት ይገኙበታል። የሳውዲ ዜግነት ያለው ጸሃፊው ራኢፍ ባዳዊ ፣ ''የመገናኛ አውታሮችን በመጠቀም እስልምናን ዘልፏል'' በሚል ክስ ላለፉት 6 ዓመታት በሳውዲ እስር ቤት ውስጥ ይገኛል። በስፔን መንግሥት ሕጋዊ እውቅና ባልነበረው ሕዝበ ውሳኔ ካታላኖች በካርለስ ፑይግዴሞንት እየተመሩ ከስፔን ተገንጥለው ሃገር ለመመስረት ሙከራ አድርገው ነበር። ሕዝበ ውሳኔውን ተከትሎም ካርለስ ከስፔን ሸሽተው በቤልጅም እየኖሩ ይገኛሉ። • "ካታሎንያ ከስፔን ተገንጥላ አገር የመሆን መብቷን አሸነፈች" ከግለሰቦቹ በተጨማሪ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ሽልማቱን ሊያሸንፍ ይችላል ከተባሉ ድርጅቶች መካከል አንዱ ነው። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድስ ከዕጩዎቹ መካከል እንዱ ሊሆኑ አይችሉም? ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ ከፍተኛ የሕዝብ ድጋፍ ማግኘት ብቻም ሳይሆን የኖቤል ሽልማት እንዲያገኙም ጭምር ዘመቻ ተከፍቶ ነበር። ይሁን እንጂ የኖቤልን የሰላም ሽልማትን የጊዜ ሰሌዳ ስንመለከት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ የ2018 የኖቤል ሽልማት እጩ የመሆናቸው ነገርን አጠያያቂ ያደርገዋል። የኖቤል ኮሚቴ የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ነው። መስከረም፡- በፈረንጆች መስከረም (ሴፕቴምበር) የኖርዌይ ኖቤል ኮሚቴ እጩዎችን ለመቀበል ይሰናዳል። እጩ የመቀበሉ ሥራ ለቀጣይ ስድስት ወራት ይጸናል። እጮዎቹን መጠቆም የሚችሉት ከላይ የተዘረዘሩት ብቁ ጠቋሚ የተባሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ብቻ ናቸው። የካቲት፡- በየካቲት የእጩዎች መቀበያ ጊዜ ያበቃል። ከየካቲት 1 በፊት ያልተጠቆመ በዚያ ዓመት እጩ መሆን አይችልም። መጋቢት፡-ኮሚቴው የእጮዎችን ዝርዝር ያቀርባል። ከእጮዎቹ ውስጥ ከ20 እስከ 30 የሚሆኑትን ብቻ ለተጨማሪ ማጣሪያ ይቀርባሉ። ጥቅምት፦ በጥቅምት መጀመርያ ኮሚቴው አሸናፊውን በድምጽ ብልጫ ይመርጣል። ይግባኝ የማይባልበት ምርጫ ነው ታዲያ። በታኀሳስ፦ 10 (በፈረንጆቹ) በኦስሎ ኖርዌይ የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ይካሄዳል። የኖቤል ሽልማት ከአንድ ዓመት ዘለግ ያለ ጊዜን የሚወስድ ሂደት ነው። ኾኖም ጥቆማ የመቀበያ ጊዜ ከፈረንጆች... \n\nGive me a good title for the article above.
የ2018 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ ዛሬ ረፋድ ይፋ ይደረጋል
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
402
Title: የኢትዮጵያ መንግሥት ኤምባሲውን በተመለከተ ቅሬታውን አሰማ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ይህ የሆነው በዩናይትድ ኪንግደም ለንደን ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ደጅ ላይ ከሰሞኑ ለተቃውሞ በተሰበሰቡ ኢትዮጵያዊያን ሰልፈኞች የአገሪቱ ባንዲራ እንዲወርድ በመደረጉና በኤምባሲው ሠራተኛ ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ ነው። በዚህም ሳቢያ አምባሳደር ሬድዋን ኤምባሲው ላይ ስለተከሰተው ነገር በኢትዮጵያ የታላቋ ብሪታኒያና የዩናይትድ ኪንግደም ቻርጅ ዲ አፌር ለሆኑት አሌክስ ካሜሩን የመንግሥታቸውን ቅሬታ አቅርበዋል። በዚህም ለንደን በሚገኘው ኤምባሲ ዙሪያ እየተከሰቱ ባሉ ጉዳዮችና የጽህፈት ቤቱን ደኅንነት በተመለከተ የኢትዮጵያ መንግሥት የተሰማውን ቅሬታ ለኤምባሲው ባለስልጣን አሳውቀዋል። ጨምረውም ዩናይትድ ኪንግደም በዓለም አቀፍ ሕግ መሰረት የአገሪቱን ኤምባሲና ሠራተኞች ከየትኛውም አይነት ጣልቃ ገብነት መጠበቅ እንዳለባት አሳስበዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ላይም የዩናይትድ ኪንግደም ቻርጅ ዲ አፌር አሌክስ ካሜሩን በኤምባሲው ላይ ስላጋጠመው ክስተት ይቅርታ መጠየቃቸውን ጠቅሶ፤ አገራቸው የኤምባሲውን ደኅንነት ለማስጠበቅ ተገቢውን እርምጃ ትወስዳለች ማለታቸውን ገልጿል። በኤምባሰው ደጅ ተሰባስበው ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩትን ከስፍራው እንዲሄዱ በፖሊስ በተደረገው ጥረት መካከል ጉዳት የደረሰባቸው እንዳሉ በስፍራው የነበረ የዓይን እማኝ ለቢቢሲ ተናግሯል። በኤምባሲው ደጅ ተሰብስበው ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩት ሰዎች በፖሊሶች ከቦታው ገለል እንዲሉ በተደረገው ጥረት ከተፈጠረ ግብግብ በኋላ በወቅቱ በፖሊስ የተያዙ መኖራቸውንም ለማወቅ ተችሏል። ተቃዋሚዎቹ በኤምባሲው ደጅ ላይ በመሰባሰብ መንግሥትን የሚቃወም መፈክሮችን ሲያሰሙ የነበረ ሲሆን በኋላ ላይም በኤምብሲው ህንጻ ላይ በመውጣት የአገሪቱን ባንዲራ አውርደው በሌላ ተክተዋል። ለንደን የሚኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በይፋዊ የትዊተር ገጹ ላይ ባሰፈረው መልዕክት ሰኞ ዕለት "ተቃውሞ ለማሰማት የመጡ ጥቂት ሰልፈኞች በአንድ የኤምባሲው ሠራተኛ ላይ ድብደባ መፈጸማቸውንና የኤምባሲው አገልግሎት እንዲስተጓጎል መደረጉን" ገልጿል፡፡ ኤምባሲው አክሎም በአሁን ሰዓት ጥቃት የደረሰበት የኤምባሲው ሠራተኛ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝና ጥቃቱን የፈጸሙት ዜጎች በቁጥጥር ስር እንደዋሉ አስታውቋል፡፡ ቢቢሲ ያነጋገራቸውና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ የኤምባሲው ሰራተኛ በኤምባሲው ደጃፍ በተከሰተው ተቃውሞ ራሳቸውን ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው ሠራተኞች ለደኅንነታቸው በመስጋት በቤታቸው እንደሚገኙ ገልጸዋል። ቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ለማግኘት በዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምላሽ ለማግኘት ያደረገው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካም። ከዚህ ቀደምም ለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ ተቃዋሚዎች ተመሳሳይ ድርጊት መፈጸማቸው የሚታወስ ሲሆን አንድ ግለሰብ ላይም ጥቃት ተፈጽሞ ነበር።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
301
Title: በኮሮናቫይረስ፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ እንደማያቋርጥ ገለጸ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም እንደተናገሩት የኮሮናቫይረስ መስፋፋትን ለመቆጣጠር ወደ ቻይና የሚደረጉ በረራዎችን ማቋረጥ መፍትሄ አይሆንም ሲሉ ተናግረዋል። አክለውም በቫይረሱ ምክንያት ቻይናን ማግለል ፍትሃዊ አይደለም ብለዋል። "የቀጥታ በረራዎችን ማቋረጥ ቫይረሱን አይገታውም፤ ምክንያቱም ተጓዦች ከቻይና ከሌሎች አገራት በኩል ኢትዮጵያን ጨምሮ ወደሌሎቹ የአፍሪካ አገራት ይገባሉ። በዚህም ነው ዓለም እርስ በርሷ ተሳስራላች የሚባለው" ሲሉ መናገራቸውን የቻይናው ዢንዋ የዜና ወኪል ዘግቧል። አቶ ተወልደ በተጨማሪም እንደጠቀሱት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እንደሌሎቹ አየር መንገዶች ሁሉ የገቢ መቀነስ አጋጥሞታል። በዚህም የተጓዦች ቁጥር በ20 በመቶ ቀንሷል ብለዋል። ስለዚሁ ጉዳይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማሪያም ከሳምንታት በፊት በሰጡት ምላሽ "አሁን ጊዜያዊ ችግር ስላጋጠማቸው በረራ ማቋረጥ በሞራልም በሥነ ምግባርም ተቀባይነት የለውም" በማለት የተከሰተውን ችግር ለመከላከልም "ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንጂ፤ በረራዎችን ማቋረጥ ግን ካሉ አማራጮች ውስጥ አይደለም" ሲሉም ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ የካቲት ወር ላይ ብቻ በኮሮናቫይረስ ምክንያት የአፍሪካ አየር መንገዶች 400 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማጣታቸውን ዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት የበላይ ተቆጣጣሪ አስታወቀ። ምንም እንኳን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንደሌሎቹ አህጉራት አፍሪካን ክፉኛ ባያጠቃም ያስከተለው ተጽእኖ ግን ቀላል የሚባል እንዳልሆነ እየተነገረ ነው። የወረርሽኙን መከሰት ተከትሎ የታንዛኒያ፣ የሞሪሺየስ፣ የማዳጋስካር፣ የሩዋንዳ፣ የሞሮኮ፣ የግብጽና የኬንያ አየር መንገዶች ወደ ቻይናና ከቻይና ወደ የአገራቸው የሚደረጉ ሁሉንም በረራዎች እንዲቋረጡ አድርገዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ እንደማያቋርጥ ገለጸ ዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር እንደሚለውም ከኮሮናቫይረስ መስፋፋት ጋር በተያያዘ አየር መንገዶቹ 400 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ኪሳራ እንዳጋጠማቸው አመልክቷል። ለዚህም እንደ ምክንያት የተጠቀሰው አየር መንገዶቹ ወደ ቻይና የነበሯቸውን የበረራ መስመሮች በማቋረጣቸውና በረራዎችን በመሰረዛቸው እንደሆነ ተገልጿል። የዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት ለቢቢሲ እንደተናገሩት በተለይ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት 100 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ ላጋጠማቸው የአፍሪካ አየር መንገዶች የኮሮናቫይረስ ክስተት የገጠማቸውን ችግር የበለጠ የከፋ ያደርግባቸዋል። እስካሁን ድረስ በግብጽ፣ በቱኒዚያ፣ በሞሮኮ፣ በአልጄሪያ፣ በናይጄሪያና በሴኔጋል በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸው የተዘገበ ቢሆንም በየትኛውም የአፍሪላ አገር ውስጥ በሽታው በወረርሽኝ ደረጃ አልተከሰተም ተብሏል። የዓለም የጤና ድርጅት እንዳስጠነቀቀው ደካማ የጤና አገልግሎት ሥርዓት ያላቸው ድሃ አገራት ወረርሽኙን ለመቋቋም አቅም የላቸውም፤ ከእነዚህ ውስጥም አብዛኞቹ የሚገኙት በአፍሪካ ውስጥ መሆኑ አሳሳቢ ነው ብሏል። በተያያዘ ዜና የኬንያ መንግሥት ከኮሮናቫይረስ የመስፋፋት ስጋት ጋር በተያያዘ ከሰሜናዊ የጣሊያን ሁለት ከተሞች የሚመጡ በረራዎች እንዲቋረጡ አዟል። ኬንያ ይህንን እርምጃ የወሰደችው በአውሮፓ ውስጥ በርካታ ቫይረሱ የተገኘባቸው ታማሚዎች ካሉባት አገራት አንዷ ከሆነችው ጣሊያን የመጡ መንገደኞች አፍሪካ ውስጥ በበሽታው ተይዘው በመገኘታቸው ነው። በቱኒዚያ፣ በሞሮኮና ናይጄሪያ ውስጥ በቫይረሱ ተይዘው የተገኙት ሰዎች ከጣሊያን የመጡ መሆናቸው ስጋት መፍጠሩን ተከትሎ ነው የኬንያ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
387
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ፋሮ ደሴቶች፡ በባህር ውስጥ የተገነባው አስደናቂው አደባባይ\nSummary: በዴንማርክ ውስጥ የምትገኘው ራስ ገዟ የፋሮ ደሴቶች በባህር ውስጥ ስትሰራ የነበረውን የመኪኖች መተላፊያ ዋሻዎችና የ አደባባይ ግንባታ አጠናቃለች ። የግንባታ ስራውም ሶስት አመታትን ወስዷል። \nArticle (Max 500 characters):
የባህር ውስጡ የመኪኖች መተላለፊያ ዋሻዎች ስትሪይሞይና ኤይስቱሮይ የተባሉ ደሴቶችን የሚያገናኙ ሲሆን አስራ አንድ ኪሎ ሜትር እርዝማኔ አላቸው ተብሏል። ይህ መንገድም ከሁለት ሳምንታት በኋላ ለመኪኖች ክፍት ይሆናል። በዋነኝነት እነዚህን መተላለፊያ ዋሻዎች መገንባትም ያስፈለገበት ምክንያት ነዋሪዎች በቀላሉ ከአንዱ ከተማ ወደ አንዱ ከተማ በአጭር ሰዓት እንዲጓዙ ነው። ከዚህ ቀደም ከመዲናዋ ቶርሻቫን ወደ ሌላኛዋ ከተማ ሩናቪክ ለመድረስ አንድ ሰዓት ከሩብ ይወስድ የነበረው መንገድ በአዲሱ የባህር ላይ ዋሻ 16 ደቂቃዎችን ብቻ ይፈጃል። ዝቅተኛው የዋሻዎቹ መተላለፊያ ከባህር ወለል በታች 187 ሜትር ነው የመተላለፊያ ዋሻዎቹም ደህንነትም በደንብ ተጠንቶበት እንደተሰራ ግንባታውን የተቋረጠው ኩባንያ አስታውቋል። ዋሻዎቹም ሆነ አደባባዩ አገልግሎት ከመስጠታቸው በፊት የአደጋ ጊዜ ሰ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
156
Title: ግብጽ ከየትኞቹ የአባይ ተፋሰስ አገራት ጋር ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረመች?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኬንያ መከላከያ ሚኒስትር ሞኒካ ጁማ ከግብጽ ኤታማዦር ሹም ሌፍተናንት ጄነራል ሞሐመድ ፋሪድ ሃጋዚ ጋር የመከላከያ ስምምነት ባለፈው ሳምንት ሲፈራረሙ ለዓመታት ሲካሄድ የቆየውን የመጨረሻ ስምምነት ሳይደረስበት በእንጥልጥል የቆየው ግድቡን የሚመለከተው ድርድር ሳይቋጭ ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ዙር የውሃ ሙሌት ለማካሄድ ተቃርባለች። በዚህ ጊዜ ሁሉ ግብጽ የአባይ ተፋሰስ አገራትን ከጎኗ ለማሰለፍ የተለያዩ ጥረቶችን ስታደርግ ቆይታለች። ከዚህ አንጻር ግብጽ በኢትዮጵያ ዙሪያ ከሚገኙ አገራትና ከአባይ ተፋሰስ አገራት ጋር በተለያዩ መስኮች ያላትን ትብብር ለማጠናከርና አዳዲስ ስምምነቶች ላይ ለመድረስ በከፍተኛ ባለሥልጣናቷ የሚመሩ ልዑካንን ስታሰማራ ቆይታለች። ግብጽ ከአገራቱ ጋር ካደረገቻቸው ስምምነቶች መካከል የወታደራዊ ትብብር ስምምነቶች ተጠቃሾች ናቸው። በዚህም በተለይ ከአባይ ተፋሰስ አገራት ጋር በተለያየ ደረጃ የሚገለጽ ወታደራዊ ስምምነቶችን አድርጋለች። ለመሆኑ ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት ዙሪያ ውዝግቡት ውስጥ በሚገኙበት ወቅት ግብጽ ከየትኞቹ የተፋሰሱ አገራት ጋር ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረመች? ሱዳን ባለፈው መጋቢት ወር የግብጽ ጦር ዋና አዛዥ ሌፍተናንት ጄኔራል ሞሐመድ ፋሪድ ወደ ካርቱም አቅንተው አገራቸውን በመወከል ከሱዳን ጋር ወታደራዊ ስምምነት ተፈራርመዋል። ግብጽ "ከሱዳን ጋር በሁሉም መስኮች በተለይም በወታደራዊ እና በደኅንነት መስኮች ግንኙነቷን ለማጠናከር እንደምትፈልግ" አመልክተው፤ ሱዳን እና ግብጽ የጋራ ፈተናዎች እንዲሁም የብሔራዊ ደኅንነት ስጋት እንደሚገጥማቸው ፋሪድ በወቅቱ አስታውቀዋል። በተጨማሪም ከሱዳን ጋር ከወታደራዊ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን በሙሉ ለማሟላት ካይሮ ዝግጁ መሆኗን በመግለጽ የወታደራዊ ትብብሩን ደረጃም "ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታውቅ" ብለውታል። የሱዳኑ አቻቸው ሌፍተናት ጄኔራል ሞሐመድ ኦትማን አል ሁሴን "የስምምነቱ ዓላማ የሁለቱ አገራት ብሔራዊ ደኅንነትን ማስከበር እና በልምድ እና በዕውቀት የደረጀ ኃይል ለመገንባት ነው" በማለት፤ ሁሴን በአስቸጋሪ ጊዜያት ግብጽ ከሱዳን ጎን በመቆየቷ አመስግነዋል። ግብጽ እና ሱዳን በቅርቡ "የአባይ ንስሮች 1" እና "የአባይ ንስሮች 2" የተባሉ የጋራ ወታደራዊ ልምምዶችን አካሂደዋል። ከሰሞኑም የስድስት ቀን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አካሂደው ማጠናቀቃቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ኬንያ ኬንያ ከግብጽ ጋር በመከላከያ ትብብር ላይ የቴክኒክ ስምምነት ከቀናት በፊት ነበር የደረሰችው። የኬንያ መከላከያ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ የመከላከያ ሚኒስትሯ ሞኒካ ጁማ እና የግብጹ ዋና አዛዥ ሌፍተናንት ጄኔራል ሞሐመድ ፋሪድ ሄጋዚ ተገናኝተው ስምምነቱን መፈራረማቸውን አመልክቷል። ሚኒስትሩ "በሁለትዮሽ የመከላከያ ውይይት ወቅት አገራቱ በጋራ ተጠቃሚነት ጉዳዮች ላይ አጋርነታቸውን የበለጠ ለማሳደግ የሚያስችል የመከላከያ የቴክኒክ ስምምነት ተፈራረሙ" ብሏል። ስምምነቱ ምን ምን ጉዳዮችን እንደሚይዝ ግን ተጨማሪ መረጃ ይፋ አልተደረገም። ጂቡቲ ግብጽ እና ኬንያ ከስምምነት ከደረሱ ከቀናት በኋላ ጂቡቲ የደረሱት ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አል-ሲሲ፤ ጂቡቲ ነጻነቷን ካወጀች በኋላ አገሪቱን የጎበኙ የመጀመሪያው የግብጽ ፕሬዝዳንት ሆነዋል። አል-ሲሲ እና የጂቡቲው ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጉሌህ የሕዳሴው ግድብ አካባቢያዊ መረጋጋትን ለማስጠበቅ እና የሁሉንም ወገኖች ጥቅም ለማስከበር የሚያስችል ፍትሃዊ ስምምነት ላይ እንዲደረስ እንደሚፈልጉ መመካከራቸው ተገልጿል። አል-ሲሲ ከጉሌህ ጋር ያደረጉትን ውይይት "ገንቢና ፍሬያማ" ሲሉ ያወደሱ ሲሆን ሁለቱም...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
399
Content: ሃገሪቱ ታጣቂዎች መንግሥትን ከሥልጣን ለማውረድ ትግል ከጀመሩ ወዲህ ሰላም አጥታ ቆይታለች። በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ባለፈው ዓመት ምርጫ ይካሄዳል ተብሎ ቢጠበቅም ሳይሳካ በመቅረቱ ወደ ከፋ አረንቋ እንድትገባ አድርጓታል። "በመካከለኛው ምሥራቅ በተለይ ደግሞ በኢራቅ፣ የመንና ሶሪያ ግጭትን ሸሽተው ከሚሰደዱ ሰዎች በላይ በኮንጎ መኖሪያቸውን ጥለው የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር እጅግ እያየለ ነው" ይላሉ የኖርዌይ እርዳታ ድርጅት የኮንጎ ኃላፊ ኡልሪካ ብሎም። በቅርቡ የወጣ አንድ ጥናት እንደሚየሳየው በያዝነው ዓመት ብቻ ቢያንስ በየቀኑ 5 ሺህ ሰዎች መኖሪያቸውን ጥለው ይሰደዳሉ። ለዚህም እንደ ዋነኛ ምክንያት እየተጠቀሱ ያሉት አዳዲስ ግጭቶች፣ የነባር ግጭቶች ማገርሸትና ምርጫው ባለመካሄዱ ምክንያት የተከሰተው ፖለቲካዊ ሽኩቻ ነው። እስካሁን 4 ሚሊዮን ሰዎች ከመኖሪያቸው ከመፈናቀላቸውም በላይ 7 ሚሊዮን የሚሆኑ የኮንጎ ዜጎች የምግብ እርዳታ እንደሚያሻቸው ነው ኃላፊዋ የሚያስረግጡት። "አሁኑኑ ፈጥነን ምላሽ መስጠት ካልቻልን የከፋ ረሃብ ተነስቶ የሰው ሕይወት እንደ ቅጠል መርገፉ አይቀሬ ነው" ሲሉም ያስጠነቅቃሉ። የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ የማስታወቂያ ሚኒስትር ላምበርት ሜንዴ ግን የእርዳታ ድርጅቶቹን ስጋት ችላ በማለት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን በታች ነው ይላሉ። ሚኒስትሩ ለቢቢሲ 'ፎከስ ኦን አፍሪካ' ዝግጅት እንደተናገሩት "እየወጡ ያሉ ዘገባዎች ሃሰት ናቸው፤ ይልቁንም ዜጎች ከተሰደዱበት እየተመለሱ ናቸው" ብለዋል። ዓለም የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን ጉዳይ ፊት ነስቶታል ይላል የቢቢሲው ጄምስ ኮፕናል። ዋነኛው ምክንያት ደግሞ ይላል. . ."ዋነኛው ምክንያት ደግሞ ያለውን ቀውስ የሚዘግቡ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሃገሪቱ ውስጥ የሉም።" "ወጣም ወረደ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እንደ ሶሪያ ያለ ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነትም ሆነ ተፈላጊነት የላትም፤ ለዛም ነው ዓለም ፊት የነሳት" ሲልም ይከራከራል። ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ የሰፊ ግዛት ባለቤትና በርካታ የተፈጥሮ ሃብት ያላት ሃገር ብትሆንም ለተከታታይ ዓመታት በሃገሪቱ የተከሰተው ግጭት ሰዎች በድህነት እንዲማቅቁና መሰረት ልማቶች እንዳይስፋፉ አድርጓል። በአውሮፓውያኑ 2001 ላይ በተገደሉት አባታቸው ሎረንት ካቢላ ቦታ ተተክተው ሥልጣን የያዙት ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ ሁለት ጊዜ ምርጫ ቢያሸንፉም ለሦስተኛ ጊዜ ለመወዳደር ሕገ-መንግስቱ አይፈቅላቸውም። ተቺዎች ምርጫው የተጓተተው ካቢላ በሥልጣን እንዲቆዩ ታስቦ ነው ሲሉ ይወቅሳሉ። የመንግሥት ተቃዋሚዎች ይበዙበታል ተብሎ በሚታሰበው ማዕከላዊ ካሳይ በተከሰተ ግጭት እስካሁን 400 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በአህጉረ አፍሪካዋ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የተከሰተው የእረስ በርስ ግጭት መፈናቀልን ካስከተሉ ግጭቶች ሁሉ የከፋ ነው ሲሉ የእርዳታ ድርጅቶች አሳሰቡ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
316
Doc to summarize: ይህ ብቻም ሳይሆን ዩራኒየም ማበልጸግ የምትችልበትን ጣሪያ አልፋ ለመሄድ እንደራሴዎቿ ወስነዋል። ኢራን ይህንን ውሳኔ ተግባራዊ የምታደርገው በአሜሪካ የተጣለባት ማዕቅብ በ2 ወራት ውስጥ ካልተነሳላት ነው። ኢራን ዩራኒየም እንድታበለጽግ የተፈቀደላት ምጣኔ 3.67 በመቶ ብቻ ሲሆን አሁን ወደ 20 በመቶ ለማሳደግ ነው የወሰነችው። የኢራኑ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሩሐኒ ይህንን የምክር ቤቱን ውሳኔ እንደተቃወሙት ተናግረዋል። ይህ የሸንጎው ያልተጠበቀ ውሳኔ የመጣው የጎምቱው የኒኩሊየር ሳይንቲስቷን የሞሐሰን ፋክሪዘድን ግድያ ተከትሎ ነው። ሳይንቲስቱ ሞሐሰን የተገደሉት ባለፈው ሳምንት ሲሆን ከቴህራን ወጣ ብሎ በሚገኝ አካባቢ ከርቀት መቆጣጠርያ በተበጀለት ፍንዳታ መገደላቸውን የኢራን ባለሥልጣናት ተናግረዋል። ኢራን ሳይንቲስቷን የገደለችባት እስራኤል እንደሆነች ታምናለች። እስራኤል ስለ ግድያው ለጊዜው ያለችው ነገር የለም። ጎምቱው ሳይንቲስት ሞሐሰን በኒኩሊየር ግንባታው የመሪነት ሚና የነበራቸው ሳይንቲስት እንደሆኑ ይነገራል። የኢራን መንግሥት ይህ የኒኩሊየር ግንባታ ለሰላማዊ ተግባር የሚውል ነው ይላል። የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት ናታንያሁ ከዚህ ቀደም በኢራን ጉዳይ ላይ በሰጡት መግለጫ የኚህን ሟቹን ሳይንቲስት ስም አንስተው ነበር። ኢራን ከአምስቱ ኃያላን ጋር በ2015 ከተስማማችበት መጠን በላይ ዩራኒየም አብላላለሁ ወደሚለው ውሳኔ የደረሰችው አሜሪካ ከዚህ ስምምነት ወጥታ በጫነችባት ከባድ ማእቀብ የተነሳ ከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ በመግባቷ ነው። በዚህ አዲስ በጸደቀው ሕግ ቴህራን ለአውሮጳ የስምምነቱ ፈራሚ አገራት 2 ወራት የማስጠንቀቂያ ጊዜን ትሰጣለች። በዚህ ጊዜ ውስጥ ፈራሚዎቹ የአውሮጳ አገራት አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችውን ማእቀብ ሊያላላ የሚችል ሁኔታን መፍጠር ካልቻሉ ሁለት እርምጃዎችን ትወስዳለች። አንዱ ዩራኒየም ለማብላላት የተፈቀደላትን መጠን አልፎ መሄድ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የተባበሩት መንግሥታትን የኑክሊየር ተቆጣጣሪ ቡድን በናታናዝና ፎርዶው የኒኩሊየር መብሊያ ጣቢያ ጉብኝትና ቁጥጥር እንዳያደርግ ማገድ ነው። የኢራን ፋርስ ዜና አገልግሎት ይህ የሸንጎው ውሳኔ ፕሬዝዳንቱ እንዲያስፈጽሙ በደብዳቤ በይፋ እንደጠየቀ ዘግቧል። ሮሐኒ የሸንጎውን ውሳኔ የዲፕሎማሲ ቀውስ የሚፈጥር ነው ሲሉ ያላቸውን ልዩነት አስቀምጠዋል። ዶናልድ ትራምፕ ከአምስትዮሹ የ2015 የኑኩሊየር ስምምነት የወጡት በግንቦት 2018 ነበር። ከዚህ በኋላ የኢራንን ምጣኔ ሀብት ክፉኛ የሚጎዳ በፋይናንስ ተቋማትና በነዳጅ ሽያጭ ላይ ያተኮረ ከባድ ማዕቀብ ጥለውባታል። አዲሱ ተመራጭ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ወደ ሰላም ስምምነቱ ለመመለስ ፍላጎት እንዳላቸው ይነገራል። ይህንንም በይፋ ተናግረዋል። \nSummary in the same language as the doc:
ኢራን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሰላማዊ ተግባር ነው የምትለውን የኒኩሊየር ግንባታ ማዕከሎችን የሚመረምረውን ቡድንን ላለመቀበል ወስናለች።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
307
Doc to summarize: ጋዛ የፍልስጤም ታጣቂዎች ወደ ቴል አቪቭ በርካታ ሮኬቶችን የተኮሱ ሲሆን በዚህም ምክንያት ነዋሪዎች ለቦምብ መከላከያ ተብለው ወደተሰሩ መጠለያዎች ሸሽተዋል። የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሁለቱም ወገኖች ግጭቱን ለማርገብ የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪውን እያቀረበ ነው። ትናንት ቅዳሜ ዕለት የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ከፍልስጤም ፕሬዝደንት ማህሙድ አባስ ጋር በስልክ የተነጋገሩ ሲሆን እየተፈጠረ ያለው ነገር እንዳሳሰባቸው ገልጸዋል። የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት ደግሞ በጉዳዩ ላይ ዛሬ ስብሰባ ያካሂዳል። ሰኞ እለት ወደለየለት ግጭት በገባው የሁለቱ አገራት አለመጋባባት እስካሁን ቢያንስ 148 ሰዎች ጋዛ ውስጥ መገደላቸውን የፍልስጤም ኃላፊዎች የገለጹ ሲሆን እስራኤል ደግሞ ሁለት ህጻናትን ጨምሮ 10 ሰዎች ሞተዋል ብላለች። እስራኤል በጋዛ ከሞቱት ሰዎች መካከል አብዛኛዎቹ ታጣቂዎች ናቸው ብትልም የፍልስጤም ባለስልጣናት ግን ከሟቾች መካከል 41 ህጻናት እንደሚገኙ አስታውቀዋል። ቅዳሜ ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በቴሌቪዥን መስኮት ባስተላለፉት መልዕክት የአየር ጥቃቶቹን አስፈላጊ እስከሆኑ ድረስ እንደሚቀጥሉበት ገልጸዋል። ንሑሀን ዜጎች ጉዳት እንዳይደርስባቸውም የቻሉትን ሁሉ እያደረጉ እንደሆነም አስረድተዋል። ‘’አሁን ለተፈጠረው ፍጥጫ ጥፋተኞቹ እኛ አይደለንም፤ እኛ ላይ ጥቃት እየፈጸሙ ያሉት ናቸው’’ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ባለፉት አምስት ቀናት በግጭት እየተናጠ ያለው ይህ ግዛት ካለፉት አመታት በቀጠናው ከተከሰተው የከፋ ነው ተብሏል። በምስራቅ ኢየሩሳሌም በእስራኤልና በፍልስጤማውያን መካከል ለሳምንታት የዘለቀው ውጥረት ወደ ግጭት ያመራው በያዝነው ሳምነት መጀመሪያ ሰኞ እለት ነው። በእስልምናና በአይሁድ እምነት ተከታዮች ዘንድ ቅድስት ተብላ የምትጠራው ስፍራ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የሆነ መጋጋል ተፈጥሮ ነበር። ጋዛን የሚያስተዳድረው ታጣቂው ሃማስ እስራኤል ከቅድስቲቷ ስፍራ ለቃ እንድትወጣ ካስጠነቀቀ በኋላ ሮኬቶ ማስወንጨፉ ተገልጿል። እስራኤልም በምላሹ የአየር ጥቃቶችን ፈፅማለች። አሜሪካም ብትሆን በእስራኤልና ፍልስጤም መካከል ያለው ግጭት ከፍ ወዳለ ጦርነት ሊያመራ ይችላል በተባለበት ወቅት ግጭቶቹን ለማርገብ ለሚደረገው ውይይት ልዑኳን ልካለች። ሃዲ አሚር ከእስራኤል፣ ከፍልስጤምና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከተውጣጡ ኃላፊዎች ጋር በሚደረገው ውይይት ይሳተፋሉ። ውይይቱም የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንዲደረስ ተስፋ ተጥሎበታል። በእስራኤል የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ እንዳስታወቀው የልዑኩ ጉዞ "ዘለቄታዊ ሰላም እንዲመጣ የሚሰሩ ስራዎችን ለማገዝ" እንደሆነ ቢያትትም የእስራኤልና የፍልስጤም ባለስልጣናት ተኩስ እንዲያቆሙ የቀረበላቸው ተማፅኖ ፍሬ አላፈራም። ትናንት ቅዳሜ ላይ ደግሞ እስራኤል በፈጸመችው የአየር ድብደባ አልጀዚራ እና አሶሼትድ ፕረስ እንዲሁም ሌሎች ድርጅቶችና ነዋሪዎች ይጠቀሙበት የነበረ ህንጻ ሙሉ በሙሉ ፈርሷል። የእስራኤል መከላከያ ወዲያው ባወጣው መግለጫ ህንጻውን ጋዛን የሚያስተዳድረው የሀማስ ቡድን ታጣቂዎች ሲጠቀሙበት ነበር ብሏል። የህንጻው ባለቤት ግን ከዚህ ጋር በተያያዘ ምንም አይነት ግንኙነት እንደሌላቸው ገልጸዋል። የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የዓለማቀፍ መገናኛ ብዙሀን የሚጠቀሙበት ህንጻ ላይ በደረሰው ጥቃት በጣም መደንገጣቸውን አስታውቀዋል። ‘’ዋና ጸሀፊው በሁለቱም ወገኖች በከኩል ንጹሀን ዜጎች እና የመገናኛ ብዙሀን ላይ የሚደርሱ ትቃቶች በርካታ ዓለማቀፍ ሕጎችን የሚጥሱና በቶሎ መቆም ያለባቸው ጉዳዮች ናቸው’’ ብለዋል ሲል የዋና ጸሃፊው ቃል...\nSummary in the same language as the doc:
ዛሬ ንጋት ላይ እስራኤል ጋዛ ውስጥ በወሰደችው የአየር ድብደባ ሶስት ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጤና ባለሙያዎች ገልጸዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
402
Title: በቤንሻንጉል ጉምዝ በተፈጠረ ግጭት ከ70 ሺህ ሰዎች በላይ ሲፈናቀሉ የሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ተሰማ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በተለይ በበሎይ ጅጋንፎይ ወረዳ ስር ሳይ ዳለቻ ቀበሌ ግጭት የነበረ ሲሆን በግጭቱም 75 ቤቶች ተቃጥለዋል ብለዋል። በዚሁ ወረዳ ጅጋንፎይ ቀበሌ በጭበጭ በምትባል አካባቢ ላይ ቤቶች መቃጠላቸውን ጠቅሰው ሌሎች ቀበሌዎችም ላይ ተመሳሳይ ግጭቶች መከሰሰታቸውን ተናግረዋል። • በጋምቤላ የሟቾች ቁጥር ዘጠኝ ደርሷል ተባለ • ሞትና መፈናቀል በአዲስ አበባ ዙሪያ • በሰኔው የቦምብ ጥቃት የተጠረጠሩ አምስት ግለሰቦች ላይ የሽብርተኝነት ክስ ተመሰረተ • የካማሼ ዞን አመራሮች በታጣቂዎች ተገደሉ በበሎይ ጅጋንፎ ሶቤይ ከተማ ላይ በርካታ ሰዎች ተፈናቅለዋል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በሶጌ ዙሪያ ባሉ ቀበሌዎች ልቢጋ፣ ሳይ ዳላቻ፣ ታንካራ ቀበሌዎች በርካታ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን አስረድተዋል። "በተንካራ 105 ቤቶች ተቃጥለዋል 3 ሰዎችም ህይወታቸው አልፏል" ያሉት መስተዳድሩ በበጭበጭ 1 ሰው መሞቱንና አንገርባጃ ቀበሌ 2 ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው አስረድተዋል። እንደ ክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለፃ ወደ ኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ እና በስጋት ምክንያት ወደ ጫካ የገቡ ሰዎች ያሉ ሲሆን ቁጥራቸው ምን ያህል ነው የሚለውን ግን የተጠናቀረ መረጃ የለኝም በማለት ሳይናገሩ ቀርተዋል። የተፈናቀሉት ሰዎች ከቤንሻንጉል ብቻ ሳይሆን ክልሉን ከሚያዋስኑት የኦሮሚያ ቀበሌዎችም እንደሆነ የጠቀሱት ርዕሰ መስተዳድሩ ሳስጋ ወረዳ ዱራበሎ፣ ካምፕ፣ በሎበሬዳ፣ ስምንተኛ ከሚባሉት ቀበሌዎች በስጋት ምክንያት ወደ ነቀምትና በሎበሬዳ ወደሚገኙ ማዕከሎች ተፈናቅለው እንደሚገኙ ተናግረዋል። የምሥራቅ ወለጋ ዞን አስተዳደርና ፀጥታ ኃላፊ የሆኑት አቶ ታከለ ቶሎሳ ለቢቢሲ እንደተናገሩት በቤንሻንጉል ክልል የኦሮሚያ አዋሳኝ ቀበሌዎች በተከሰተው ግጭት 12 ሰዎች ሲሞቱ 14 ሰዎች እንደቆሰሉ የነገሩን ቢሆንም አሁን ግን የሟቾች ቁጥር 23 መድረሱን ገልፀውልናል። ከዚህ በተጨማሪም ከ70 በላይ የሚሆኑ የቀንድ ከብቶች እንደተወሰዱባቸውም ጨምረው ተናግረዋል። ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በሳስጋ ወረዳ ጤና ጣቢያና በነቀምት ሆስፒታል ህክምና እያገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል። እንደ ኃላፊው ገለፃ ከሆነ ቀያቸውን ጥለው ወደ ኦሮሚያ የተሰደዱ ሰዎች ቁጥር 50 ሺህ ደርሷል ያሉን ቢሆንም አሁን ግን የተፈናቃዮቹ ቁጥር ከ70 ሺህ በላይ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግረዋል። እነዚህ ሰዎች የተፈናቀሉት ከበሎይ ጅጋንፎና ያሶ ሲሆን ከኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች ደግሞ ሀሮ ሊሙ፣ ሶጌና ሳስጋ አካባቢዎች ነው። አቶ ታከለ ጨምረውም ከእነዚህ አካባቢዎች የሚፈናቀሉ የኦሮሞ እና የአማራ ተወላጆችች ቁጥር በየዕለቱ እየጨመረ መሆኑን ገልፀዋል። የተፈናቀሉት ሰዎች ሳስጋ ወረዳ፣ ነቀምት ከተማ፣ ሀሮ ሊሙ ወረዳና ጉቶ ጊዳ ወረዳ ውስጥ ኡኬ ከተማ ተጠልለው እንደሚገኙ ጨምረው አስረድተዋል። በምሥራቅ ወለጋ የሀሮ ሊሙ ወረዳ ኮሙኑኬሽን ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዱጋሳ ጃለታ በበኩላቸው ከቤንሻንጉል ክልል 7 ቀበሌዎች 20 ሺህ ሰዎች መፈናቀላቸውን ለቢቢሲ የተናገሩ ሲሆን እስካሁን ባላቸው መረጃ በወረዳው ብቻ 5 ሰዎች ሞተዋል። 2 ነፍሰጡር እናቶች መንገድ ላይ መውለዳቸውን የተናገሩት አቶ ዱጋሳ ህፃናት፣ እናቶችና አቅመ ደካሞች የመኪና መንገድ ባለመኖሩ የተነሳ ለመሸሽ አዳጋች እንደሆነባቸውም ጨምረው አስረድተዋል። በቤንሻንጉል ክልል ግጭት በተከሰተባቸው በበሎይ ጅጋንፎይ ወረዳ ሦስት አካባቢዎች እንዲሁም በካማሼ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ሰፍረው እንደሚገኙ የተናገሩት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በተለያየ ጊዜ ምርት በሚደርስበት አካባቢ በክፍፍል ወቅት በተደጋጋሚ ግጭቶች እንደሚነሱ ነገር ግን እነዚህን ወስዶ ብሄር ተኮር ግጭት ነው ማለት እንደማይቻል...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
423
ዌልስ፡ ከልጁ ስድስት ልጆች የወለደው አባት ፍርድ ቤት ቀረበ\nተከሳሹ የቀረቡበትን 36 የመድፈር ወንጀሎች ክስ ተቃውሞታል የተከሳሹ ግለሰብ ድርጊት ለነጋሪም ለሰሚም ግራ ነው። የልጅ ልጁን [የራሱን ልጅ] እና ሌሎች ሴት ልጆቹንም በመድፈርም ክስ ቀርቦበታል። ግለሰቡ ግን የቀረቡበትን 36 የአስገድዶ መድፈር ክሶች "አላደረኩትም" ሲል ተቃውሟል። • ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች የሚያስታውሰው ካርታ • ወሲባዊ ትንኮሳን የሚከላከል ካፖርት ተፈለሰፈ አቃቤ ሕጉ ጆን ሂፕኪን እንዳሉት ግለሰቡ ተጠቂዎቹን ያግባባቸው ነበር። ለፍትሕ ሂደቱ ሲባል ስሙ እንዲጠቀስ ያልተፈለገው ተከሳሹ፤ ሴቶቹ ምን ማድረግ እንዳለባቸው በምስጢር በኢሜይል መልዕክት ይልክላቸው እንደነበር አቃቤ ሕግ አክሏል። አቶ ሂፕኪን "በሦስቱ ልጆቹ ላይ የሚፈልገውን ነገር ሁሉ አድርጓል፤ ይህንን ሁሉ ወንጀል ለመፈፀምም ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ፣ አዕምሯቸውን በማሳመንና የማታለያ ዘዴዎችን ተጠቅሟል" ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል። "የሴቶቹ ፍላጎታቸው በሙሉ የተፃፈው በእርሱ ነው" የሚሉት አቃቤ ሕጉ፤ ግለሰቡ በጥንቆላና ሚስጥራዊነት በተሞላበት መልኩ የማይዳሰስ እና የማይጨበጥ ሐሰተኛ ዓለምን ፈጥሮላቸዋል። • ቤተሰብና ጓደኛ የሚያከራየው ድርጅት ምስጢሩ በተጠበቀ መልኩ የኢሜል መልዕክቶችን በመላክ እያዘዛቸው ወሲብ እዲፈፅሙ ያታልላቸው እንደነበርም ያስረዳሉ። ግለሰቡ ይህን ሁሉ የሚያደርገው ወሲባዊ ፍላጎቱን ለማርካት እንዲፈቅዱለት ለማድረግ እንደሆነም ተነግሯል። የዌልስ ሳዋንሲ ክራውን ፍርድ ቤት ውሳኔ ለመስጠት የሦስት ሳምንታት ቀጠሮ ሰጥቷል። \n\ntl;dr:
በደቡብ ምዕራብ ዌልስ፤ ከራሱ ልጅ ስድስት ልጆች የወለደውና 23 ጊዜ በመድፈር የተከሰሰው ግለሰብ ክስ ተመሰረተበት።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
184
Title: የኢቢሲ ጋዜጠኞች ለምን ይጠፋሉ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከእነዚህም መካከል አንዱ ለ9 ዓመታት በኢቢሲ ከሪፖርተርነት እስከ ዜና ክፍል ምክትል ዋና አዘጋጅነት ያገለገለው ጋዜጠኛ ቢላል ወርቁ ይገኝበታል። ጋዜጠኛው ቢላል በዚህ ሳምንት ሰኞ የተካሄደውን የዩኬ-አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም ለመዘገብ በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን ከሚመራ ልዑክ ጋር ወደ ለንደን የተጓዘ ሲሆን ጥገኝነት መጠየቁን ለቢቢሲ አረጋግጧል። • የኢቢሲ የትግርኛ ክፍል ሠራተኞች በተቋሙ አስተዳደር ጫና ይደርስብናል አሉ ከቢላል በተጨማሪ ሌሎች ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የኢቢሲ ነባር ጋዜጠኞች በተለያዩ አጋጣሚዎች በሄዱባቸው ምዕራባውያን ሃገራት ጥገኝነት ለመጠየቅ የተገደዱት ከጋዜጠኝነት ሥራቸው ጋር በተያያዘ በሚደርሱባቸው ጫናዎች እንደሆነ ተናግረዋል። "ጋዜጠኞች የኤዲቶሪያል ነጻነት የላቸውም" ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁት እና በውጪ አገራት የሚገኙት የቀድሞ የኢቢሲ ጋዜጠኞች ለቢቢሲ በላኩት የጽሑፍ መልዕክት በጋዜጠኝነት ሥራቸው የኤዲቶሪያ ነጻነት እንደሌላቸው ተናግረዋል። "ጉዳዮች እየተመረጡ ነው የሚዘገቡት" ያሉት ጋዜጠኞቹ እንደምሳሌ፤ በጅግጅጋ አብያት ክርስቲያናት ሲቀጣሉ በፍጥነት ሳይዘገብ መቆየቱን፣ የሃይማኖት ተቋማት መግለጫዎች ለምሳሌ ሲኖዶሱ የኦሮሚያ ቤተክነት መቋቋምን አወግዛለሁ ማለቱ አለመዘገቡ፣ በሞጣ የተፈፀመው ጥቃት ሰፊ ሽፋን ሳይሰጠው እንደቀረ፣ የትግራይ ክልል እና የህውሃት መግለጫዎች አለመዘገባቸው፣ የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ የተዘገበበት መንገድ እና ሌሎችን ጉዳዮችን በመጥቀስ የዜና ሽፋን የሚሰጣቸው ጉዳዮች የተመረጡት ብቻ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ጋዜጠኛ ቢላል ወርቁም፤ ኢቢሲ "እንደ ከዚህ ቀደሙ እኔን ብቻ አገልግሉ የሚልና ሌላውን ሰምቶ እንዳልሰማ የሚሆን መገናኛ ብዙኃን በመሆኑ የድርጅቱ አገልጋይ ሆኖ ላለመቀጠል ወስኛለሁ" ብሏል። ገዥውን ፓርቲ ማገልገል ብቻ አላማቸው ያደረጉና ከዚያ ውጭ የሕዝብም ሆነ የትኛውም ፓርቲ ፍላጎት የማይነሱበት፤ ሌሎች የሰብዓዊ መብት ጉዳዮችን ለመዘገብ የሚያስችል ሁኔታዎች የሉም ሲል ያክላል። እርሱ እንደሚለው አሁን ላይ ተባብሰው የመጡት የብሔርና እምነት ጉዳዮች በሙያው ውስጥ ጣልቃ የሚገቡ ችግሮች ናቸው። እነዚህ ችግሮች በእርሱ ላይ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ባልደረቦቹም ላይ የሚያጋጥሙ እንደሆኑ ይናገራል። ጋዜጠኞችም በሚያነሱት ጉዳዮች በማንነታቸውና ኃይማኖታቸው የሚፈረጁበት አጋጣሚዎችም በርካታ መሆናቸውን ያነሳል። ከዚህም ባሻገር ኢቢሲ የሚዘገቡ ጉዳዮችን ከመምረጡም ባሻገር ጋዜጠኞች በጉዳዮቹ ላይ ዘገባ ለመስራት ሲጠይቁ ይሁንታ እንደማይሰጣቸው ይናገራል። የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የቴሌቪዥን ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ አብዱልጀሊል ሃሚድ ግን በተቋሙ የኢዲቶሪያል ነጻነት የለም የሚሉ ክሶችን ሙሉ በሙሉ ያጣጥላሉ። • "የግሉ ሚዲያ ላይ ስጋት አለኝ" መሐመድ አደሞ • ጋዜጠኞች ስለ ለውጡ ማግስት ሚዲያ ምን ይላሉ? "የራሳችን ኤዲቶሪያል ፖሊሲ አለን። በዛ መሠረት ነው በነጻነት የሚሰሩት። ምንም የተቀየረ ነገር የለም። ማንም ጣልቃ አይገባም። ሁሉም ነገር የሚሰራው በጋዜጠኝነት ሥነ-ምግባር ነው። አቶ ቢላል በራሱ ፍቃድ ለኑሮ ይሻለኛል ብሎ ነው የቀረው እንጂ የኤዲቶሪያል ነጻነት የለም የሚለው አያስኬድም" በማለት ጉዳዩን ለማብራራት ይሞክራሉ። ጋዜጠኞቹ እንደምሳሌ የጠቀሱትን በማንሳት ዜናዎች እየተመረጡ ነው የሚሰሩት ለሚለው ቅሬታ ምላሽ የተጠየቁት አቶ አብዱልጀሊል፤ "እኛ አገርን በማይንድ ፣ ሕዝብን በማያራርቅ መልኩ ነው ዜናዎችን የምንመርጠው። እንደውም የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጉዳይ ቀድመን የዘገብነው እኛ ነን" ይላሉ። የጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ ፕሬስ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
395
Doc to summarize: ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት የወጣው መግለጫ እንዳመለከተው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባው ላይ የወንጌላዊያን ካውንስልን ጉዳይ ከሌሎች ሦስት ጉዳዮች ጋር ተመልክቶ ነው ውሳኔ የሰጠው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በተለያዩ ጊዜያት በአገሪቱ ያሉ የወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ተጠሪዎችን በመሰብሰብ ኅብረት እንዲፈጥሩና እንዲሰባሰቡ ሲያበረታቷቸው መቆየታቸው ይታወሳል። • የአውሮፕላን ጉዞ በቀጠዮቹ ወራት የተለየ ይሆናል • እውን የትግራይ ክልል የራሱን ምርጫ ማካሄድ ይችላል? ዛሬ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተመልክቶ ወደ ተወካዮች ከመራቸው ጉዳዮች መካከል ቀዳሚው የሆነው የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ሕጋዊ ዕውቅና ለመስጠት የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በስፋት ማወያየቱን ተገልጿል። በዚህም የአብያተ ክርስቲያናቱ ኅብረቶች ያቋቋሙትን አገር አቀፍ ተቋም የሕግ ሰውነት እንዲያገኝ መደረጉ ተገቢ መሆኑ በመታመኑ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ምክር ቤቱ ተቀብሎት እንዲጸድቅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ መወሰኑ ተጠቁሟል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መሪዎች መካከል ለዘመናት የነበረውን አለመግባባት በዕርቅ እንዲፈታ በማድረግ በሰሜን አሜሪካ እና ኢትዮጵያ ውስጥ ለሁለት ተከፍሎ የነበረውን የቤተክርስቲያኗን ሲኖዶስ ወደ አንድ እንዲመጡ አስችለዋል። • በሴቶች የሚመሩ አገራት ወረርሽኙን በተሳካ ሁኔታ እንዴት ተቆጣጠሩት? በተጨማሪም በተመሳሳይ በእስልምና እምነት ተቋም ውስጥ የነበረውን ልዩነትና አለመግባባት ሁሉም የዕምነቱ ተከታዮች ተቀራርበው በመነጋገር ፈትተው ወደ አንድነት እንዲመጡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያደረጉት ጥረት ውጤታማ እንደነበር ይታወሳል። በተጨማሪም በአገሪቱ ያሉት እነዚህ የዕምነት ተቋማት በመንግሥት በኩል የሚያስፈልጋቸውን ሕጋዊ ዕውቅና እንዲያገኙ ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ የአገሪቱ መንግሥት የተለያዩ እርምጃዎችን ወስዷል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ዕውቅና በተጨማሪም የብሔራዊ ትራንስፖርት ፖሊሲን እና የሎጂስቲክስ ዘርፍ ፖሊሲን፣ የኢትየጵያ ልማት ባንክ ማቋቋሚያ ደንብ ማሻሻያን ተመልክቶ ውሳኔ ማሳለፉ ተገልጿል። \nSummary in the same language as the doc:
የኢትዮጵያ መንግሥት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያ ተክርስቲያናት ካውንስል እውቅና ለማስሰጠት በተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ ወሰነ።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
266
ኮማንድ ፖስቱ በምዕራብ ኢትዮጵያ 835 ታጣቂዎችን በቁጥጥር ስር አዋለ\nበቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢዎች የተከሰተውን ግጭት ለመከላከል የተቋቋመው ይህ ኮማንድ ፖስት ከአካባቢው ፖሊስ ከሚሊሻና ከዕቃግምጃ ቤት ተዘርፈው የነበሩ በርካታ ዘመናዊና የቆዩ የጦር መሳሪያዎች፤ መኪኖችና የተለያዩ እቃዎችን መያዙን አስታውቋል። •ኦነግ ከመንግሥት ጋር ያደረኩት ስምምነት አልተከበረም አለ •"ጫትን ማገድ ፈፅሞ የሚቻል አይደለም" ዶ/ር ዘሪሁን መሃመድ ሰላምን የማስፈን ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል፤ የሰላም እንቅፋት የሚሆኑ ግለሰቦችንም ህብረተሰቡ ለመንግሥትና ለኮማንድ ፖስቱ አስፈላጊውን ጥቆማ እንዲያደርግ ኮማንድ ፖስቱ አሳስቧል። ከሰሞኑም በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የግል ተቋማት ዝርፊያና የማቃጠል ሙከራዎችን በሚመለከት የተጋነነ መረጃ እየተሰጠ መሆኑን መግለጫው አትቶ ተዘረፉ የተባሉ ባንኮች ብዛት፣ የተዘረፈው የገንዘብ መጠንና የዘራፊዎቹን ማንነት በቀጣይ ለህዝቡ ግልፅ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ከሰሞኑ በምዕራብ ኦሮሚያ ላይ የአየር ጥቃት ተደርጓል በሚል የወጣው መረጃም ሐሰት እንደሆነ ገልፆ ሄሊኮፕተሮቹ በተለያዩ ቦታዎች የተሰማራውን የሰራዊት ክፍል ለማገልገል፣ አመች ባልሆኑና ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት እያገዙ እንደሆነ ጠቅሶ የሎጅስቲክ አቅርቦት ከመስጠት የዘለለ ለአየር ኃይል ውጊያ የሚያበቃ ነገር እንደሌለ አስታውቋል። "የአየር ኃይሉ በሂሊኮፕተር ሆነ በአውሮፕላን ተኩስ እንደከፈተ ነው የሚራገበው። ለዚህ የሚያበቃ የጠላት ኃይል ይቅርና ከመከላከያ አነስተኛ የእግረኛ ኃይል ጋር ፊት ለፊት የሚገጥም ፀረ-ሠላም ኃይል አልገጠመንም" ብሏል •"ትጥቅ ትግል ወደ ዴሞክራሲ አያመራም" አቶ ሌንጮ ለታ ኮማንድ ፖስቱ ጨምሮ ማህበረሰቡ የፀጥታ ኃይሉን በቅርበት እየደገፈ እንደሚገኝ አስታውቋል። በኮማንድ ፖስቱ በወንጀል ተጠርጥረው የተያዙ ሰዎችን በተመለከተ ከፌደራል የተላኩ አቃቢ ህግ እና መርማሪ ባለሙያዎች ወደ ቦታው እንደሄዱና ወደ ስራ ለመግባት የሚያስችላቸውን የቅድመ ሁኔታ ያጠናቀቁ በመሆኑ በቅርብ ጊዜ ስራ እንደሚጀምሩ በመግለጫው አስታውቋል፡፡ \n\ntl;dr:
በምዕራብ ኢትዮጵያ ታጥቀው የአካባቢውን ሰላም ሲያውኩ ነበሩ ያላቸውን 835 ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የምዕራብ ኢትዮጵያ ኮማንድ ፖስት በዛሬው መግለጫው አስታውቋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
237
ዝርዝር መረጃ ከመስጠት የተቆጠቡት ፕሬዝዳንቱ 129 ቋሚ ሰራተኞችና 465 ተወካይ የውጭ ልዩ የስለላ አገልግሎት ሰራተኞች ታግደዋል ብለዋል። ሩሲያ የሌሎች ሃገራትን የስለላ ሰራተኞች ብታግድም የራሷ የስለላ ሰራተኞች ራሳቸው የተለያዩ ሴራዎችን በመጠንሰስ ይከሰሳሉ። ለምሳሌ የቀድሞውን የስለላ ወኪል ሰርጊ ስክሪፓል ለመመረዝ ማሴራቸው ይነገራል። • አረጋውያንን በነጻ የሚያሳፍረው ባለታክሲ • አሜሪካዊቷ ሴናተር በአየር ኃይል ባለስልጣን መደፈራቸውን ተናገሩ የአውሮፓ ህብረትና እንግሊዝ ባለፈው አመት የስከሪፓል ጥቃትን ያቀነባበረቸው ሩሲያ ናት ማለታቸውን ተከትሎ 25 ሃገራት የሩሲያ ዲፕሎማቶችን ከሃገራቸው አስወጥተው ነበር። አሁን ሩሲያ በወሰደችው ርምጃ ሆላንድ ፣ ቼክ ሪፖብሊክና ስዊድን የስለላ ሰራተኞቻቸው የታገዱባቸው ሃገራት ናቸው። ከዚህም በተጨማሪ ሩሲያ በምርጫ ጣልቃ በመግባትም በምዕራባዊያን ዘንድ ትከሰሳለች። በስም ሩሲያ ብለው ባይጠቅሱም የአውሮፓ ህብረት ካውንስል ፕሬዝዳንት ዶናልድ ተስክ ባለፈው ማክሰኞ "ጸረ የአውሮፓ ህብረት" የሆኑ አካላት ግንቦት ላይ በሚካሄደው የህብረቱ የምክር ቤት ምርጫ ጣልቃ ለመግባት እየሰሩ ነው ሲሉ ተደምጠዋል። ፕሬዝዳንት ፑቲን በመግለጫቸው "የወጭ የስለላ አገልግሎቶች በሩሲያ ላይ የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ የሳይንስና የቴክኖሎጅ ፍላጎታቸው እየጨመረ ነው በመሆኑ ለሩሲያ ይበጃል ያልነውን የመፍትሔ ርምጃ ወስደናል'' ብለዋል። • የእኩልነት ዓለም ብለው የሚገልጿት የአውራምባውያኑ አምባ እንደዚህ አይነት ተግባራት በሩሲያ እየተለመደ መጥቷል። በየአመቱ ፕሬዝዳንቱ የፌደራሉን የደህንነት ተቋም ይጎበኛሉ። በዚህ ጉብኝታቸውም ሩሲያ ምን ያክል የውጭ የደህንነት ሰራተኞችን እየተከታተለች እንደሆነ ከአመት አመት ያለውን ንጽጽር ይገልጻሉ። ከአራት አመት በፊት 52 ቋሚ ሰራተኞችንና 290 የውጭ ወኪል የስለላ ሰራተኞችን እንደሚቀንሱ ቢናገሩም አሁን ላይ የተመዘገበው ቁጥር ግን ከተባለው ጋር ሲነጻጸር የተጋነነ ነው። 129 ቋሚና 465 የውጪ ወኪል ሰራተኞች ተቀንሰዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
በመሰለል የምትከሰሰው ሩሲያ 600 የሚጠጉ የውጪ ሀገራት 'የስለላ' ሰራተኞችን ቀነሰች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
231
Content: ከሁለት ሳምንት በፊት የታተመው ይህ ፅሁፍ አገሪቷ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር እያደረገችው ያለውን ጥረት "በአስነዋሪ ሁኔታ" ተችቷል። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በተደጋጋሚ ጋዜጣው ይቅርታ እንዲጠይቅ ቢጠይቁም ተግባራዊ ሳይሆን ቀርቷል። • "ትግራይ ላይ ያለው ጥላቻ ካልተስተካከለ፤ ትግራይ ራስዋን የቻለች አገር ናት ብላችሁ አውጁ" ዶ/ር ደብረፅዮን • ፖምፔዮ በግድቡ ዙሪያ የሚካሄደው ውይይት በቅርቡ መቋጫ እንደሚያገኝ ጠቆሙ ዎልስትሪት ጋዜጣ እንዳሳወቀው ፅሁፉን የፃፉት ጋዜጠኞች ቻይናን ለቀው እንዲወጡ አምስት ቀናት ተሰጥቷቸዋል። በዎል ስትሪት ጆርናል ላይ የወጣው ፅሁፍ ላይ የቻይና ባለስልጣናት ለኮሮና ቫይረስ የሰጡትን ምላሽ "ሚስጥራዊ" እና መንግሥት ራሱን ያስቀደመበት ነው በማለት የዓለም አቀፉ ማህበረሰብም በቻይና ላይ መተማመን አጥቷል በማለት ያትታል። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጌንግ ሹዋንግ እንዳሉት ፅሁፉ "ዘረኛ" እንዲሁም ቻይና የኮሮና ቫይረስን ወረረሽኝ እንዳይዛመት እያደረገች ያለችውን ጥረት ሆን ብሎ ለማቅለል ያለመ ነው ብለውታል። ወረርሽኙ እስካሁን የ2ሺ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል። " እንዲህ አይነት የዘረኝነት ፅሁፍን የሚፅፉ እንዲሁም ሆን ብለው በተንኮል ቻይናን ለመተንኮስ የሚፈልጉ ሚዲያዎችን የቻይና ህዝብ አይፈልጋቸውም" በማለት ቃል አቀባዩ ተናግረዋል። ምንም እንኳን የቻይና መንግሥት ከአገር የተባረሩትን ጋዜጠኞች ስም ባይጠቅስም ዎል ስትሪት ጆርናል ሁለቱ፣ ጆስ ቺን (ምክትል ኃላፊ) እና ቻዎ ዴንግ አሜሪካዊ ዜግነት ያላቸው ሲሆን አንደኛው ደግሞ የአውስትራሊያ ዜግነት ያለው ፊሊፕ ዌን ናቸው። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ የጋዜጠኞቹን መባረር አውግዘውታል። • ውጤት ለማሻሻል ወሲብን ተጠቅመዋል የተባሉት የዩኒቨርሲቲ መምህራን ታገዱ • ኢትዮጵያዊቷ ከ20 ዓመት በኋላ የኤርትራዊቷን ቤት ሊያስረክቡ ነው ማይክ ፖምፔዮ ነፃ ፕሬስንም ሆነ ንግግርን ማገድ ተገቢ እንዳልሆነና የቻይና መንግሥት ስህተት ነው ብሎ ካመነ መሟገቻ ሃሳብ ማቅረብ ይገባ ነበር ብለዋል ባወጡት መግለጫ። የጋዜጣው አሳታሚ ዊልያም ሉዊስ በበኩላቸው ባወጡት መግለጫ በውሳኔው " ከልብ እንዳዘኑና" በዜና ክፍሉና በአስተያየት ፅሁፎች መካከል ግልፅ ያለ ልዩነት ያስፈልጋል ብለዋል። "ጋዜጣችን ላይ የተለያዩ እይታዎችን የምናስተናግድበት አስተያየት በተለያዩ ሰዎች ይፃፋሉ፤ እነዚህን እይታዎች ብዙዎች ሊስማሙማባቸው ወይም ላይስማሙባቸው ይችላሉ። ዋናው ነገር ግን እንዲህ የሚያስቀይም ነው ብለን አላሰብንም፤ ይሄ የኛም ፍላጎት አይደለም" ያሉት ሉዊስ " ነገር ግን ፅሁፉ የቻይናን ህዝብ በማበሳጨቱ የምንፀፀትበት ጉዳይ ሆኗል" ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ጋዜጠኞች ከቻይና እንዲለቁ ሲወጡ ሲነገራቸው ይህ በሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ የመጀመሪያው እንደሆነ የቢቢሲው ጆን ሱድዎርዝ ከቤጂንግ ዘግቧል። ጥያቄ የተነሳበት ፅሁፍ "የታመመው እስያዊ" (ዘ ሲክ ማን ኦፍ ኤዥያ) የሚል ርዕስ የተሰጠው ሲሆን በ18ኛውና 19ኛው ክፍለ ዘመን ላይ ቻይናን ለመግለፅ ይጠቀሙበት የነበሩ "አስነዋሪ ቀላቶች ተካተዋል ተብሏል። • የህዳሴው ግድብ ድርድር ትኩረቱን ስቶ የውሃ ድርሻ ክፍፍል ላይ ሆኗል ተባለ • በጀርመን በተፈጸመ ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች ተገደሉ እነዚህ አስፀያፊ ቃላቶች ቻይና ውስጥ ያለውን የውስጥ ክፍፍል ከዓለም ኃያላን ጋር በማወዳደር የሚገልፁ ናቸው። እንደ ኒውዮርክ ታይምስ ከሆነ የዎል ስትሪት ጆርናል ጋዜጠኞች ራሳቸው ርዕሱ አስነዋሪ ስለሆነ እንዲቀየር ጎትጉተው ነበር በሚል ዘግቧል። የውጭ ሃገራት ዘጋቢዎች ማህበር በበኩሉ ውሳኔውን...\nThe previous content can be summarized as follows:
ቻይና ዘረኝነት ተንፀባርቆበታል ባለችው ፅሁፍ ምክንያት ሶስት የዎል ስትሪት ጋዜጠኞች ከሃገሯ እንዲወጡ አዘዘች።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
415
ፓርቹጋላዊው ሮናልዶ ይህ ዜና መጀመሪያ በጀርመን ጋዜጣ ላይ ሲወጣ "ሐሰተኛ ዜና" ነው በማለት አጣጥሎት ነበር አሁን ክሱ በድጋሚ ከተንቀሳቀሰ በኋላም በቲውተር ገፁ ላይ ወ/ት ማዮርጋን በላስቬጋስ ሆቴል ደፈረኝ ማለቷን "በጭራሽ አላደረኩትም" ሲል ክዷል። • የፍስሀ ተገኝ የቤተሰብ ፍለጋ ጉዞ • ሞርጋን ፍሪማን በፆታዊ ትንኮሳ ለቀረበባቸው ውንጀላ ይቅርታ ጠየቁ • የኒውዮርኩ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሥራ ለቀቁ የ33 ዓመቱ የጁቬንቱስ ተጫዋች " ማንኛውንም እና ሁሉንም ምርመራ" ለማድረግ ፈቃደኛ መሆኑን ለዚህም ራሱን ማዘጋጀቱን ተናግሯል። ወይዘሪት ማዮርጋ ይህ ድርጊት ከደረሰባት በኋላ ለላስ ቬጋስ ፖሊስ ማመልከቻ አስገብታ ነበር። ነገር ግን በሚቀጥለው ዓመት ክሷን እንድታቋርጥ እና ጉዳዩን ወደ ህዝብ እንዳታደርስ ተስማምተው የ375 ሺህ ዶላር ክፍያም ተስማምተው ነበር። አሁን ግን ጠበቃዋ ይህ ስምምነት የተሰረዘ መሆኑን አሳውቀዋል። ወይዘሪት ማዮርጋን ጠበቃዋ ለጋዜጠኞች መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት አልተገኘችም። የመገናኛ ብዙሃንን ውክቢያ በመሸሽ ከላስቬጋስ ሄዳለች። "የእኔም እንቅስቃሴ አስተባባሪዎችና ሌሎች ወሲባዊ ትንኮሳና ጥቃትን ያጋለጡ ሴቶች ለካትሪን ማበረታቻ ድጋፋቸውን ሰጥተዋታል" ብለዋል ሌስሊ ስቶቫል። ጠበቃዋ አክለውም " አሁን ካለችበት የስሜት ደረጃ በመነሳት ለመገናኛ ብዙሃን ምንም አይነት ቃለመጠይቅ ላለመስጠትና ራሷን በግልፅ ለህዝብ ላለማቅረብ ወስናለች" ብለዋል። እንደጠበቃዋ ከሆነ ምንም እንኳ ጥቃቱ አስር ዓመት ሊሆነው ቢሆንም ደንበኛቸው ደረሰብኝ ካለችው ጥቃት በኋላ ከፍተኛ የሆነ ድብርት፣ ራስን የማጥፋት ሙከራ ውስጥ ማለፏን ተናግረዋል። ለዚህም የስነልቦና ድጋፍ የሚሰጡ ባለሙያዎችን ማየቷን ጨምረው አ... Continue the article for another 4000 characters max:
ስረድተዋል። ሮናልዶ ለዚህ ክስ በ20 ቀን ውስጥ መልስ መስጠት ይጠበቅበታል። • አሲድን እንደ መሳሪያ • የተነጠቀ ልጅነት • የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዕጩ ወሲባዊ ጥቃት አላደረስኩም አሉ የላስ ቬጋስ ፖሊስም በ2009 ሰኔ ወር ይህንን ክስ ማጣራት ጀምረው እንደነበር አስረድተው በጉዳዩ ላይ ግን ተጠርጣሪ እንዳልነበራቸው አስረድተዋል። "ከመስከረም 2018 ጀምሮ ግን ጉዳዩ እንደገና መታየት የጀመረ ሲሆን መርማሪዎቻችን በሚያገኙት መረጃ መሰረት ይከታተሉታል" ሲሉ ተናግረዋል። የሮናልዶ ጠበቆች ከዚህ በፊት የጀርመኑን መፅሔት ፍርድ ቤት እንገትረዋለን ብለው ነበር።
amh_Ethi
validation
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
273
ፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ የምናጠፋው ጊዜ ገደብ ሊበጅለት ነው\nውሳኔው ላይ የተደረሰው አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከመጠን ያለፈ ጊዜ እያሳለፉ ስለሆነና ይህም በአእምሮ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽህኖ እያስከተለ ስለሆነ ነው። • በሞባይልዎ የኢንተርኔት ወጪ ተማረዋል? • በፌስቡክ ማስታወቂያ የተሳካ ጋብቻ • ፌስቡክ የተጠቃሚዎችን ግላዊ መረጃ መበርበሩን አመነ በዚህ መሰረት ተጠቃሚዎች በፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ ምን ያህል ጊዜ እንዳጠፉ ማወቅ የሚችሉ ሲሆን፤ የተመደበላቸው ጊዜ ሲያልቅም አስታዋሽ መልዕክት እንዲያገኙ እንደሚደረግም ተገልጿል። በተጨማሪም ለተወሰ ሰዓት ምንም አይነት መልእክቶች ከመተግበሪያዎቹ እንዳይደርሳቸው ማድረግ ይችላሉ። አንዳንድ ተጠቃሚዎች ግን አሰራሩ ተገቢ ያልሆነና ብዙ ርቀት የማያስሄድ ነው እያሉ ነው። ''በአዲስ መልኩ የሚተዋወቀው አሰራር ስር ነቀል ለውጥ ያመጣል ብዬ አላምንም፤ እንደውም በፌስቡክና ኢንስታግራም ተጠቃሚዎች ላይ ምንም አይነት የሰዓት ለውጥ አያመጣም'' ያሉት ከኦክስፎርድ ቤይነ መረብ ማእከል የመጡት ''ግራንት ብላንክ'' ናቸው። ፌስቡክ ተጠቃሚዎቹ በመተግበሪያው ላይ ብዙ ጊዜ እያጠፉ እንደሆነና ይህ ደግሞ አሉታዊ ተጽህኖዎችን እያስከተለባቸው እንደሆነ የሚያሳይ ጽሁፍ ባለፈው ታህሳስ አስነብቦ ነበር። በቅርቡ በተሰራ አንድ የሙከራ ጥናት ''በዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሚቺጋን'' የሚማሩ ጥቂት ተማሪዎች ለ10 ደቂቃዎች ያህል ምንም ሳይሰሩ የፌስቡክ ገጻቸውን ብቻ እንዲመለከቱ የተደረገ ሲሆን፤ ሌላኞቹ ደግሞ ፌስቡክን በመጠቀም ከጓደኞቻቸው ጋር እንዲወያዩና መልእክቶች እንዲያስተላልፉ ተደርገው ነበር። በሙከራው መሰረት ፌስቡክን በአግባቡ ከተጠቀሙት ተማሪዎች ጋር ሲነጻጸር፤ ምንም ሳይሰሩ የፌስቡክ ገጻቸው ላይ 10 ደቂቃ ያሳለፉት ተማሪዎች ጥሩ ያልሆነ ስሜት ውስጥ እንደገቡ ተገልጿል። \n\ntl;dr:
የፌስቡክና ኢንስታግራም ተጠቃሚዎች በእነዚህ መተግበሪያዎች ላይ የሚያጠፉትን ጊዜ ለመገደብ የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ ሊያደርጉ እንደሆነ ፈጣሪዎቹ ገልጸዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
211
ነገር ግን በህንድ ማሃራሽትራ ግዛት የተሰማሩ ተመራማሪዎች ይህንን ከመፈፀም ያገዳቸው ነገር አልነበረም። ይህንንም ያደረጉበት ምክንያት ደግሞ የሚሰበስቡት ጥቅም ላይ የዋለ የንፅህና መጠበቂያ ጨርቅ የማህፀን በር ካንሰርን ለመመርመር እንዲያስችላቸው ነበር። በዓለማችን ካሉ የማህፀን በር ካንሰር ታማሚዎች ሩብ ያህሉ የሚገኙት በህንድ ሃገር ነው። እንዲያም ሆኖ በተለያዩ ምክንያቶች በርካታ ቁጥር ያላቸው ህንዳውያን ሴቶች አሁንም የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ አያደርጉም። የጤና ማዕከላት በአስፈላጊው መጠን አለመኖር እና ህክምናውን ለማግኘት የሚጠየቀው ከበድ ያለ ወጪ ሰዎች ምርመራውን እንዳያደርጉ ከሚያግዱ ምክንያቶች ውስጥ ይጠቀሳሉ። ከ90 በመቶ በላይ የሚሆኑ በገጠራማ አካባቢዎች የሚኖሩ ህንዳውያን ሴቶች ከዘመናዊዎቹ የንፅህና መጠበቂያ ጨርቆች በተቃራኒ ቤት አፈራሽ ጨርቅን በወር አበባ ጊዜ ለንፅህና መጠበቂያነት ይጠቀማሉ። ተመራማሪዎች እንደደረሱበት ከሆነ እነዚህን ጥቅም ላይ የዋሉ የንፅህና መጠበቂያ ጨርቆች በመጠቀም የማህፀን በር ካንሰር አምጪ ቫይረስ መኖር አለመኖሩን ማረጋገጥ ይቻላል። ''በጣም ቀላል እና አመቺ መንገድ ነው" ይላሉ የምርምር ቡድኑ መሪ ዶክተር አቱል ባዱክ። ጨምረው ሲናገሩም "ምርምራችንን በድንብ እንዳናካሂድ ያገደን ነገር ቢኖር የሴቶች ፈቃደኛ አለመሆን ነው።'' ተመራማሪዎቹ እንደሚናገሩት የህንድ ሴቶች የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ የሚደርግላቸው በሌላ የጤና እክል ምክንያት ወደ ጤና ተቋም ሲመጡ ነው። ቀዘቃዛ ዘረ-መል ሁለት ዓመት ለሚፈጀው ምርምር ዕድሜያቸው ከ30-50 ዓመት የሆነ እና የካንሰር በሽታ የሌለባቸው 500 የሚሆኑ ሴቶች ተመርጠዋል። ተሳታፊዎቹ ሴቶች የወር አበባ ማየት በጀመሩ የመጀመሪያ ቀን የተጠቀሙበትን የንፅህና መጠ... Continue the article for another 4000 characters max:
በቂያ ጨርቅ በተሰጣቸው ባለዚፕ ቦርሳ ውስጥ እንዲያስቀምጡ እና በአካባቢው ላሉ የጤና ጥበቃ ሰራተኞች እንዲያቀብሉ ተነገራቸው። የተሰበሰቡት የንፅህና መጠበቂያ ጨርቆች ከ20 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ባነሰ ሙቀት ውስጥ እንዲቀመጡ ተደርጎ ወደ ምርምር ማዕከሉ ተላኩ። ዘረመሎቹ ከደረቁት የንፅህና መጠበቂያ ጨርቆች ላይ ከተወሰዱ በኋላ ምርመራው ተደረገ። በተገኘው ውጤትም ሃያ አራት ሴቶች የማህፀን በር ካንሰር አምጪ ቫይረስ እንዳለባቸው ታውቆ ለተጨማሪ የሕክምና እርዳታም ወደተሻለ የጤና ማዕከል ተላኩ። የመራቢያ አካላት ንፅህና የጥናቱ ውጤት እንደሚያሳየው የመራቢያ አካላትን ንፅህና አለመጠበቅ ለማህፀን በር ካንሰር አምጪ ቫይረሶች መፈጠር እና መራባት ትልቅ አስተዋፅኦ ያደርጋል። በ2011 የተደረገው የህንድ ህዝብ ቆጠራ እንደሚያሳየው 41 በመቶ የሚሆኑ ቤቶች መፀዳጃ ቤት የሌላቸው ሲሆን መፀዳጃ ቤት ካላቸው 16 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ጣራ የሌላቸው መፀዳጃ ቤቶች ናቸው። ዶክተር ባዱክ እንደሚያምኑት "በገጠር አካባቢዎች የመፀዳጃ ቤቶች እጥረት ስላለ ሴቶች የመራቢያ አካላቸውን ለማፅዳት ምቹ ቦታ የላቸውም።" ከዛም በላይ ጥቅም ላይ የዋሉ ጨርቆችን መልሶ መጠቀም ቫይረሱን እንደሚያባብሰው ዶክተር ባዱክ ያሳስባሉ። ከወር አበባ ጋር በተያያዘ ህንድ ውስጥ ያሉት ባህል እና እምነቶች ለተመራማሪዎቹ ሥራቸውን እጅግ ከባድ እንዲሆን አድርጎታል። የወር አበባ የሚያዩ ሴቶች ማዕድቤት ውስጥ እንዲገቡ አይፈቀድላቸውም። ከዛም አልፎ በፀሎት ሥፍራዎች ላይ እንዳይኙና ሀይማኖታዊ ስርዓቶችን እንዳይካፈሉ ይደረጋሉ። ወደ መፍትሄው የማህፀን በር ካንሰርን መከላከያ መንገዶችን የሚያሳዩ የጤና ትምህርቶች በተለይ ደግሞ ለጎሳ መሪዎች፣ ከማህበረሰቡ ጋር በቅርበት ለሚሰሩ ሰራቶኞች እንዲሁም ለእያንዳንዱ ቤተሰብ ማስተማር ሴቶች ከማህፀን በር ካንሰር ራሳቸውን እንዲጠብቁ ያደርጋቸዋል። ላቅ ሲልም የወር አበባን የተመለከቱ በጎ ያልሆኑ አመለካከቶችን ማስወገድ መቻል ለበሽታው አለመከሰት የራሱን አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ጥናቱ ጠቁሟል። የጥናቱ አንድ ክፍተት ሆኖ የተመዘገበው የወር አበባ ማየት ያቆሙ እና ማየት ያልጀመሩ ሴቶችን አለማካተቱ ነበር። ዶክተር ባዱክ እንደሚጠቁሙት ግን ቢያንስ የወር አበባ የሚያዩ ሴቶችን በዚህ መንገድ የማህፀን በር ካንሰር እንዳለባቸው ከመለየት አልፎ ጥንቃቄ እንዲያደርጉም ማድረግ ተችሏል። እንደ አዲስ የማህፀን በር ካንሰር መመርመሪያ መሳሪያ ልትቆጥሩት ትችላላችሁ ይላሉ ዶክተሩ ሲያጠቃልሉ።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
463
ሃያ ልጆቿን በፅንስ መጨንገፍ በሞት የተነጠቀች እናት የተከለሰዉን ሕግ አወደሰች\nበእንግሊዟ ከተማ ኮቨንትሪ የምትኖረው የ30 ኣመቷ ሳልማ ማብሩክ 24 ሳምንት ሳይሞላቸው በፅንስ በመጨንገፍ ምክንያት የሞቱ አስራ ሁለት ልጆቿን ማስመዝገብ ኣልቻለችም ነበር። እናቲቷ እንደተናገረችው ወላጆች በፅንስ መጨንገፍ ምክንያት ለሞቱ ልጆቻቸው ሰነድ ማግኘት መቻላቸው "ግሩም ነው።" የህግ ክለሳው የሚካሄደው በሀዘን ወቅት በሚያፅናኑ ባለሙያዎችና በኣዋላጇ ሳም ኮሊንግ ነው። ዜናው ይፋ የሆነው በአመቱ መባቻ በእንግሊዙ የጤና ዲኤታ ጀርሚ ሀንት ነበር። በኮቨንትሪ የህክምና ማስተማርያ ሆስፒታል የምትሰራው ሳም "በዋነኛነት 24 ሳምንት ሳይሞላቸው ስለሚሞቱ ፅንሶችና ባጠቃላይ ስለልጆች ህልፈት የግንዛቤ እጥረት አለ፤" ስትል ገልጻለች። በአሁን ወቅት ልጆቻቸው ከተፀነሱ ከ 24 ሳምንታት በኋላ የሞቱባቸው ወላጆች፤ የልጆቻቸውን ስም አስመዝግበው ሰነድ መረከብ ይችላሉ። ፅንስ ከ 24 ሳምንት በኋላ ሲቋረጥ፤ ወላጆች ልጆቻቸውን የሚያስመዘግቡበት ህጋዊ ሒደት አልነበረም። ሳልማ እንደምትለው "ይህን የመሰለ ሰነድ እስከ ዘለኣለም የሚቆይ ማስታወሻ ነው። "ሰነዳችን በኮምፒውተር ተመዝግቦ የልጆቻችንን ስም ስንፈልገው ብናገኘው ደስ ያሰኛል።" ትላለች "ልጆቼን በማሕፀኔ እንደመያዜ ሁሌም አብረውኝ ቢኖሩም የሞት ማረጋገጫ ሰነድ ይፋዊ ነው፡፡ ልጆቼ በዚች ምድር ኖረው እንደነበረ ለአለም ያሳውቃል።" በማለት ትናገራለች። "ሳም በከባዱ ወቀት ከጎናችን ሆና አግዛናለች። ከሷ በበለጠ ይህንን ጉዳይ መምራት የሚችል ሰው አለ ብዬ ማሰብ አልችልም።" ብላለች ሳም ሰይንግ ጉድባይ ከተሰኘ እርዳታ ሰጪ ድርጅት ጋር በመተባበር በውርጃና በሌሎችም ምክንያቶች ልጆቻቸውን ላጡ ቤተሰቦች የሚደረገው ድጋፍ እንዲሻሻል ትሰራለች። \n\ntl;dr:
ሃያ ልጆቿን በፅንስ መጨንገፍና በሾተላይ (ማህፀን ውስጥ ሞተው የሚወለዱ) ሳብያ ያጣች እናት ከ 24 ሳምንታት በፊት ፅንስ መጨንገፍ የሚገጥማቸው እናቶች የልጃቸውን ሞት እንዲያስመዘግቡ የሚያስችለውን የህግ ክለሳ በደስታ ተቀበለች።
amh_Ethi
test
tldr
GEM/xlsum
amharic
219
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ቤይሩት፡ በሊባኖስ የሰብዓዊ ቀውስ እንደሚያጋጥም የተባበሩት መንግሥታት አስጠነቀቀ\nSummary: የተባበሩት መንግሥታት የእርዳታ ድርጅቶች በሊባኖስ ወደብ የተከሰተውን ፍንዳታ ተከትሎ የምግብ አቅርቦት ሊቋረጥ እንደሚችልና የምግብ ፍጆታም ዋጋው ሊንር እንደሚችል በመግለፅ፤ የሰብዓዊ ቀውስ እንደሚያጋጥም አስጠነቀቁ።\nArticle (Max 500 characters):
በጀኔቫ የዓለም ምግብ ድርጅት ቃል አቀባይ እንዳሉት ሊባኖስ 85 በመቶ የሚሆነውን የምግብ ፍጆታዋን የምታገኘው ከውጭ በማስገባት ነው። በመሆኑም ድርጅቱ 5 ሺህ እሽግ የምግብ ፍጆታዎች ወደ ሊባኖስ እየላከ ሲሆን እያንዳንዱ እሽግ አምስት አባላት ላሉት ቤተሰብ ለአንድ ወር እንዲበቃ ተደርጎ የተዘጋጀ ነው ብለዋል። ሊባኖስ ደካማ የጤና ሥርዓት እንደነበራት የጠቀሰው የዓለም ጤና ድርጅት በበኩሉ አሁን በተከሰተው ፍንዳታ ሦስት ሆስፒታሎች መውደማቸውን ገልጿል። ይህንንም ተከትሎ ድርጅቱ ከፍተኛ ጉዳትና ቃጠሎ ያጋጠማቸውን ሰዎች ለመርዳት የሚያስችል 1 ሺህ የህክምና ቁሳቁስ (ትራውማ ኪት) እየላከ መሆኑን ገልጿል። ሆኖም ሊባኖስ የኮቪድ-19ን ወረርሽኝ ለመዋጋት ተብሎ በቤይሩት በሚገኘው የዓለም ጤና ድርጅት መጋዘን የተቀመጠ 17 ኮንቴይነር የበሽታ መከላከያ የህክምና መሳሪያዎች በፍንዳታ
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
157
በትግራይ ክልል የበሽታው ምልክቶች ከሰኔ 11 ጀምሮ በተለያዩ አካባቢዎች መታየት እንደጀመሩና ተጠቂዎቹ ወደ ህክምና ቦታዎች በመሄድ ህክምና እንዳገኙ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ተክላይ ወልደማርያም ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከነሃሴ አጋማሽ ጀምሮ በሳምንት እስከ ስድስት የሚደርሱ ህመምተኞች በተለያዩ የህክምና መስጫ ቦታዎች ክትትል ሲደረግላቸው እንደነበረና ከዚያ በኋላ ግን ቁጥሩ እየጨመረ እንደመጣ ይናገራሉ። በተለይ ደግሞ በማዕከላዊ ዞን ሃፈሮም ወረዳ ከአምስት እስከ ስድስት ሺህ የሚሆኑ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች ለጸበል አገልግሎት የሚጠቀሙት ቦታ ላይ በተነሳ ወረርሽኝ 400 የሚሆኑ ሰዎች ታመዋል። በሁኔታው የተደናገጡ ቦታው ላይ የነበሩ ሌሎች ምዕመናን አካባቢውን ለቀው ወደ መጡበት ሲመለሱ፤ የበሽታው ምልክቶች በሌሎች አካባቢዎችም መታየት እንደጀመረ አቶ ተክላይ ያስረዳሉ። • ኮሌራን የሚቆጣጠር ኮምፕዩተር ተሰራ • የመዋቢያ ምርቶች ውስጥ መርዛማ ንጥረ-ነገሮች ተገኙ በቅርቡም በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀለ ውስጥም አንዳንድ ምልክቶች መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ አጠቃላይ በክልሉ 1266 የሚሆኑ ነዋሪዎች በወረርሽኙ መጠቃታቸውን ሃላፊው ተናግረዋል። አስር ሰዎችም ከዚሁ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ህይወታቸው ማለፉን ምክትል የቢሮ ሃላፊው አረጋግጠውልናል። ከሃፈሮም ወረዳና መቀለ ከተማ በተጨማሪ በምዕራባዊ የክልሉ ዞኖች በተለይም በእርሻና ባህላዊ የማዕድን ለቀማ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ነዋሪዎች ተጋላጭ መሆናቸውን ምክትል የቢሮ ሃላፊው ነግረውናል።። አተት እና ኮሌራ ምን እና ምን ናቸው? ''አተት ወይንም አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በራሱ አንድ በሽታ አይደለም፤ የበሽታ ምልክት ነው። እንደ ቫይረስ፤ ባክቴሪያና የምግብ መበከል ባሉ የተለያዩ ምክንያቶች ለሚከሰቱ በሽታዎች ምልክት ግን ሊሆን ይችላል" ይላሉ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን። ምልክቶቹን ብቻ በማየት ግን ኮሌራ ነው ብሎ መደምደም እንደሚከብድ ፤ ከታካሚው ናሙና ተወስዶ በላብራቶሪ ተገቢው ምርመራ ከተደረገ በኋላ ውጤቱን በማየት ብቻ ነው ኮሌራ መሆኑን ማረጋገጥ እንደሚቻል ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ''በአብዛኛው ህብረተሰብ ውስጥ ያለው የተሳሳተ አመለካከት አተት ሁሉ ኮሌራ እንደሆነ ነው። አተት ሁሉ ግን ኮሌራ ማለት አይደለም፤ ኮሌራ አንድ ሰው ላይ ከተገኘ ምልክቱ የሚሆነው አተት ነው።'' በማለት አክለዋል ዶክተር አሚር። ''አተት በራሱ በብዙ ምክንያቶች ሊከሰት ይችላል፤ ኮሌራ ደግሞ ከእነዚህ ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ሊሆን እንደሚችል ሚኒስተሩ ያስረዳሉ። ኮሌራ ካለ ሁሌም ቢሆን አተት ይኖራል፤ አተት ሲከሰት ግን በብቸኝነት ኮሌራ ነው ያስከተለው ማለት አንችልም። ምክንያቱም አተትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ብዙ የጤና እክሎች ስላሉ።'' የግል እና የአካባቢን ንጽህና የመጠበቅ ዝቅተኛ ልምድ ባለባቸው አካባቢዎችና ያልበሰሉ ምግቦች ጥቅም ላይ በሚውሉባቸው ቤቶች ውስጥ ሁሌም ቢሆን ኮሌራን ጨምሮ አተት ዋነኛ ምልክታቸው የሆኑ የተለያዩ በሽታዎች እንደሚከሰቱ ሚኒስትሩ አብራርተዋል። • አዲሱ የማዋለጃ ቦርሳ የእናቶችን ህይወት እየታደገ ነው • ከሰዎች ጋር ያለንን ግንኙነት ለማስተካከል የሚረዱ ዘጠኝ ሚስጥሮች መቀለ የክልሉ ዋና ከተማ እንደመሆኗ ብዙ የጥንቃቄና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች መሰራት ሲጠበቅባቸው ፤ ካለፉት ሶስት ዓመታት ወዲህ ወረርሽኙ በተደጋጋሚ ተከስቷል። ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ ?ስንል ለአቶ ተክላይ ጥያቄ አቀረብንላቸው። ''የመቀሌ ከተማ ከታሰበው ፍጥነት በላይ እያደገችና እሰፋች ነው። ከገጠር ወደ ከተማዋ የሚፈልሰው የሰው ቁጥር ከፍተኛ ሲሆን፤ በዙሪያዋ ያሉ የገጠር ቀበሌዎችም... \n\nGive me a good title for the article above.
አተት እና ኮሌራ ምን እና ምን ናቸው?
amh_Ethi
test
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
412
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ደቡብ ኮሪያ ውስጥ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በአንድ ቀን ውስጥ በእጥፍ ጨመረ\nSummary: በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር በአንድ ቀን ውስጥ ከእጥፍ በላይ መጨመሩን የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣናት አስታወቁ።\nArticle (Max 500 characters):
ባለስልጣናቱ እንዳሉት ከትናንት አርብ ጀምሮ ባለው መረጃ ዛሬ ቅዳሜ ብቻ 229 አዳዲስ በኮሮናቫይረስ የተጠረጠሩ ሰዎች ተገኝተው በተደረገው ምርምራ ቫይረሱ እንደለባቸው ተረጋግጧል። ይህም በአገሪቱ ያሉትን በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ 433 ከፍ አድርጎታል። የደቡብ ኮሪያ ምክትል የጤና ጥበቃ ሚኒስትር እንዳሉት የበሽታው ወረርሽኝ "አሳሳቢ የሆነ አዲስ ደረጃ ላይ ሰርሷል"። ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት አዲሶቹ በበሽታው ከተያዙት ሰዎች መካከል አብዛኞቹ በአገሪቱ ደቡብ ምሥራቅ በምትገኘው የዴጉ ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንድ ሆስፒታልና የሐይማኖት ስፍራ ጋር የተያያዙ ናቸው። እስካሁን በበሽታው በደቡብ ኮሪያ ውስጥ ሁለት ሰዎች የሞቱ ሲሆን ቁጥሩም እየጨመረ ሊሄድ ይችላል የሚል ስጋት አለ። የበሽታው ምንጭ እንደሆነ የተጠረጠረው ሆስፒታል በሚገኝበት ዴጉ አቅራቢያ ያለው ቾንግዶ የ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
152
Title: ኮሮናቫይረስ፡ "ኮንቴጀን" በኮሮና ምክንያት ቀን የወጣለት ፊልም\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ስለ ኮንቴጀን ከማውራታችን በፊት ሌሎች በኮሮና ምክንያት ገበያው የደራላቸው ፊልሞችን እንቃኝ፡፡ በነባራዊ ሁኔታ ላይ መሠረት ያደረጉ ተከታታይ የቴሌቪዥን ዘጋቢ ፊልሞች (Docuseries) እጅግ ተፈላጊ ሆነዋል፤ በተለይም ጭብጣቸው ወረርሽኝ ላይ የሆኑቱ። ለምሳሌ 'How to Prevent an Outbreak' እጅግ የብዙ ተመልካችን ልብ ገዝቷል፤ ኔትፍሊክስ በዚህ ፊልም ተመልካቾች ቁጥር ተጨናንቋል። 93 Days (2016)፣ Outbreak (1995)፣ Warld War Z (2013)፣ I am Legend (2007)፣ Old Boy (2003)፣ The Light House (2019)፤ ሌሎቹ ተቀራራቢ ጭብጥ የያዙና በስፋት ተመልካች ያገኙ ፊልሞች ሆነዋል። ወደ በኋላ በአጭር በአጭሩ ጭብጦቻቸውን እንዳስሳለን። ኮንቴጀን በድንገት ቀን የወጣለት ፊልም ኮንቴጀን በፈረንጆች 2011 የወጣ ፊልም ነው። ጥቁር ስክሪኑ ሲገለጥ ከባድ ደረቅ ሳል ይሰማል። ፊልሙ ስለከፋ ወረርኝ እንደሆነ የምንገምተውም ያኔ ነው። ያ ከባድ፣ አስጨናቂ ደረቅ ሳል ከተዋናይት ጉዌት ፓትሮው የሚወጣ ነው። በፊልሙ ቤቲ ኢምሆፍን ሆና ነው የምትጫወተው ጉዌት። ከሆንግ ኮንግ ወደ ሚኒያፑሊስ (ሜኔሶታ) ስትጓዝ ነው በሽታውን ይዛው የምትመጣው። ሞት ከዚህ ይጀምራል። መጀመርያ ወንድ ልጇ ይሞታል። ወዲያውኑ እሷ ትከተለዋለች፤ የ'ርሷ ባል ሆኖ የሚሰራው ማት ዴመን በቤተሰቡ ሞት ያዝናል። እርሱ ግን ለቫይረሱ ተጠቂ አይሆንም። ሆኖም የፓትሮው ከሆንግ ኮንግ ወደ ሚኒሶታ የመመለስ ጉዞ ሲጠና በድብቅ ቺካጎ ጎራ ብላ እንደነበር ይደረስበታል። የኮንቴጀን ጭብጡ ከሆንግኮንግ በሚነሳ ወረርሽኝ ላይ ያተኮረ ሲሆን ብዙዎቹ የፊልሙ የታሪክ መዋቅሮች አሁን ካለው ኮሮና ጋር ተቀራራቢ ትርክት አላቸው። ወረርሽኙ ከእሲያ መነሳቱ አንድ አስገራሚ ግጥምጥሞሽ ሆኖ ተመዝግቧል። ኮንቴጀን ሌሎች ከኮሮና የሚያቀራርቡት በርካታ የሲኒማ ገቢሮችም አሉት። ለዚህም ነው ፊልሙ ንግርት ነው እስከመባል የደረሰው። በፊልሙ ላይ ስመጥር ተዋንያን ይገኙበታል። ፈርጦቹ እንስት ተዋንያን ጉዌት ፓትሮው እና ኬት ዊንስሌት እንዲሁም እውቆቹ ማት ዴመንና ሎውረንስ ፊሽበርን እና ጁድ ሎው ድንቅ ብቃታቸውን አሳይተውበታል። በነገራችሁ ላይ ኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ የሥነ ጤና ትምህርት ክፍል እነዚህን ስመጥር ተዋያን ከ10 ዓመት በኋላ በድጋሚ በቪዲዮ ስልክ እንዲገናኙ በማድረግ ለኅብረተሰቡ ስለ ወረርሽኙ ትምህርት እንዲሰጡ አድርጎ ውጤታማ ሥራ ሠርቷል። ስለ ኮሮና መልዕክቱ በ'ነርሱ አንደበት እንዲተላለፍ የሆነው ኮንቴጀን ፊልም በመላው ዓለም በከፍተኛ ቁጥር እየታየ በመሆኑ የተዋንያኑን ተሰሚነት ለመጠቀም ታስቦ ነው። ኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ ገና ድሮ ከመነሻውም (በ2011) ማለት ነው፤ በፊልሙ ላይ ስለ ቫይረስ ወረርሽኝ ጠቃሚ ሳይንሳዊ ግብአት በመስጠት ተሳትፎ ነበረው። ለዚህም ይሆናል ከሳይንስ ብዙም ያልራቀው። ፊልሙ እንደብዙዎቹ የሆሊውድ "የጥፋት ሲኒማዎች" በሰው ልጆች ላይ መዓት ሲመጣ የሚያሳይበት መንገድ የተጋነነ አለመሆኑ ልዩ ያደርገዋል። እነዚህ ሰዎች ኮሮና እንደሚመጣ ገና ድሮ ታይቷቸው ነበር እንዴ የሚያሰኙ የታሪኩ ገቢሮችም በፊልሙ ላይ እዚህም እዚያም ይገኛሉ። ለምሳሌ በአማካይ የሰው ልጅ ፊቱን በደቂቃ አምስት ጊዜ እንደሚነካካና ይህም ቫይረሱን እንደሚያሰራጨው፤ ቫይረሱ የተነሳበት እሲያ መሆኑና ቫይረሱ ወደተቀረው ዓለም እንዴት እንደተሰራጨ በፊልሙ የሚተርክበት መንገድ ከኮሮና እጅግ ተቀራራቢ ሆኗል። ‹‹በቅጽበት 200 ሰው እንደቅጠል ሲረግፍ በፊልሜ እያሳየሁ ተራ ግነት መፍጠር አልፈለኩም›› ብሎ ነበር የኮንቴጀን ፊልም ዳይሬክተር ስቲቨን ሶደርበርግ፤ ገና ያኔ ፊልሙ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
411
Title: ኮሮናቫይረስ፡ ኤርትራውያን ስደተኞች ስጋት በኢትዮጵያ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
"አንመለስም።" "አንመለስም ካላችሁ ለ14 ቀናት ለይቶ ማቆያ ትገባላችሁ። ሙሉ ወጪያችሁንም እራሳችሁ ትሸፍናላችሁ።" "ገንዘብ የለንም።" "ኋላ ላይ ተቸገረን እንዳትሉ አስቀድመን እየነገርናችሁ ነው።" "ምርጫ የለንም፤ እኛም አሁን እንደማንመለስ እየነገርናችሁ ነው።" ይህ ምልልስ ኢትዮጵያና ኤርትራን በሚያዋስነው ራማ-ክሳድ ዒቃ ድንበር በኤርትራውያን ስደተኞችና በኢትዮጵያውያን ድንበር ጠባቂዎች መካከል የተደረገ ነው። ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጇ ይታወሳል፤ ማንኛውም ከሌላ አገር የሚመጣ ሰው ደግሞ ለ14 ቀናት መንግሥት ባዘጋጃቸው ለይቶ ማቆያ ማዕከላት ገብቶ መቀመጥ እንዳለበት ተደንግጓል። በማቆያ ማዕከሉም የራሱን ወጪ መሸፈን እንዳለበት ከዚህ ጋር ተያይዞ ተነግሯል። በእርግጥ በአዲስ አበባ አቅም ለሌላቸው ተመላሾች የከተማ አስተዳደሩ ያዘጋጀው መቆያ እንዳለ ተገልጿል። ይህ ግን በአዲስ አበባ እንጂ በትግራይ የለም። • ኤርትራውያን ስደተኞች በድንበር በኩል ምዝገባ ተከልክለናል አሉ በድንበር በኩል ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ ተሻግረው ለሚመጡ ሰዎች በአካባቢው እራሳቸውን ለይተው የሚያቆዩባቸው የተዘጋጁ ማዕከላት የሉም። በየዕለቱ በርካታ ኤርትራውያን ድንበር እያቋረጡ ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ። በቅርቡ ኢትዮጵያና ኤርትራን በሚያዋስነው ራማ-ክሳድ ዒቃ የገቡት ኤርትራውያን ስደተኞች፤ በአንድ ግንባታው ያላለቀ ህንጻ ውስጥ ተጠልለው እንደሚገኙ ቢቢሲ ያናገራቸው ስደተኞች ይገልጻሉ። እነዚህ ስደተኞች ስማቸው እንዳይገለፅ ቢቢሲን ጠይቀዋል። የከተማዋ ሕዝብ በተቻለው መጠን ድጋፍ እያደረገላቸው እንደሆነ ለቢቢሲ የገለፁት እነዚህ ስደተኞች፣ አቶ ተክኤ የተባሉ አንድ የከተማዋ ኗሪ በርካታ ገንዘብ አውጥተው እንደደገፏቸው ይገልጻሉ። ሆኖም ከእለት ወደ እለት ቁጥራቸው እየጨመረ ስለመጣ ሁሉንም በግል አቅማቸው ብቻ ለመርዳት እንደተቸገሩና የሚመለከተው አካል ኃላፊነት ወስዶ እንዲረዳቸው መጠየቃቸውን ያስረዳሉ። በስፍራው ለሁለት ሳምንታት የቆዩት ደግሞ፤ የትግራይ ክልል መንግሥት በደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሰረት ከከተማ ወደ ከተማ መንቀሳቀስ ስለማይችሉ፤ በሌላ ግንባታ ላይ ባለ ህንጻ ውስጥ መቀመጣቸውን ገልፀዋል። አንዳንዶቹም ቢሆኑ በከተማዋ ውስጥ በሚገኙ የሻይ ቤቶች ተጠግተው በርካታ ቀናቶች እንዳሳለፉ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። በሌላም በኩል ደግሞ፤ በትግራይ ምዕራባዊ ዞን ሸራሮ ከተማ፣ 300 የሚጠጉ ኤርትራውያን ስደተኞች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተጠልለው ይገኛሉ። በሸራሮ ከተማ እንኳን ለስደተኞች ለአካባቢው ኗሪም ለቀላል በሽታዎች እንኳ የሚውል የመድኃኒት አቅርቦት እጥረት መኖሩን ቢቢሲ ያነጋገራቸውና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉት የከተማዋ ነዋሪ ያስረዳል። "ለራስ ምታት ሆነ ለተቅማጥ የሚሆን መድኃኒት ባለመኖሩ፤ ስደተኞቹ ችግር ላይ ናቸው" በማለት ለቢቢሲ የተናገሩት እኚህ ግለሰብ፣ "ከሁሉም በላይ ግን ከባድ የውሃ እጥረት ችግር አለ" በማለትም አክለዋል። በዚህ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት እጅን ደጋግሞ በውሃና ሳሙና መታጠብ አስፈላጊ በሆነበት ወቅት፤ በትግራይ ክልል ስደተኞቹ በሚገኙባቸው ስፍራዎች ሁሉ የውሃ እጥረት መኖሩን ቢቢሲ ካነጋገራቸው ሰዎች መረዳት ችሏል። ስደተኞቹ በሚጠለሉባቸው ጣቢያዎች፤ በአንድ ቤት ውስጥ በርከት ያሉ ሰዎች በጋራ ስለሚኖሩ በዚህ በሽታ የታመመ ሰው ቢኖር ለይቶ ለማቆየትም ሆነ ለመከላከል ያላቸው እድል ጠባብ መሆኑንም ጨምረው ያስረዳሉ። በመሆኑም ስደተኞቹ የመሰረታዊ ሸቀጦች መወደድና ለይቶ ማቆያና ማከሚያ ያለመኖር ከሚያሳስባቸው ይልቅ፤ የውሃ እጥረት ከልክ በላይ እንደሚያስጨንቃቸው...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
387
Content: እገዳው የመጣው ከግል ደህንንት ጋር በተያያዘ መሆኑ ተሰምቷል። የእስራኤል መንግሥት እንዲህ አይነት ክትትል እንዲያደረግ የተፈቀደው ለተወሰነ ጊዜ ብቻ ነው የተባለ ሲሆን ይህም ራሳቸውን ነጥለው እንዲቀመጡ የሚጠበቅባቸው ዜጎች በትክክል መተግበራቸውን ለመከታተል ነበር ተብሏል። • "በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሰበብ የዜጎች ሰብዓዊ መብት መጣስ የለበትም" ኢሰመኮ • ኮሮናቫይረስን የሚፈውስ መድኃኒት መቼ ይገኛል? • ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት ለረሃብ ከተጋለጡ 5 አገራት መካከል ናት ተባለ አሁን ግን የእስራኤል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይህንን ክትትል ለማራዘም የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ አግዶታል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ አባል የሆኑ አንድ ግለሰብ ከጥቅሙ ይልቅ የግል ደህንነት ላይ የሚያደርሰው ጉዳት አመዝኖ አግኝተነዋል ብለዋል። ፖሊስ የእንቅስቀቃሴ ገደቡን ጥሰው የተገኙ 203 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የገለፀ ሲሆን ከእነዚህም መካከል የተወሰኑት በስልካቸው በተደረገ ክትትል መያዛቸውን ተናግሯል። ነገር ግን በምክር ቤቱ የውጪ ጉዳይና የመከላከያ ኮሚቴ አባል የሆኑት አይለት ሻኬድ በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ፣ "ቤታቸው እንዲቀመጡ የተነገራቸውን ዞረን ተመልክተናል ብዙዎቹ እየተገበሩት ነው" ብለዋል። የእንቅስቃሴ ገደቡን የሚከታተለውን ኮሚቴን የሚመሩት ጋቡ አሻክናዚ እንዳሉት መንግሥት ከተነሱት ነጥቦች አንጻር ህጉ ላይ የተቀመጡ አገላለጾችን የሚከልስ ሲሆን ለአሁን ግን ህጉ ተነስቷል ብለዋል። በእስራኤል ንክኪን ለመለየት የሚያገለግለው ፕሮግራም ግን አሁንም በስራ ላይ መሆኑ እየተገለፀ ነው። ይህ የኮቪድ-19 ካለባቸው ሰዎች ጋር ያሉ ንክኪዎችን ለመለየት የሚያገለግለው ፕሮግራም፣ ሺን ቤት፤ የእስራኤል ደህንንት አገልግሎቱ ይሳተፍበታል ተብሏል። ባለፈው ወር ስሎቫኪያ የስልክ አቅጣጫ ጠቋሚ በለይቶ ማቆያ ያሉ ሰዎችን ለመከታተል አንዲውል የሚፈቅድ ሕግ አጽድቃለች። የአውሮፓ የግለሰብ ደህንነትና የአጠቃላይ መረጃ አያያዝ ደንብ ለማህበረሰብ ጤና ሲባል በስልክ የሚደረግን ክትትል አይከለክልም። ነገር ግን ባለስልጣናት ከአንድ ሰው ጋር ያለውን ንክኪ ለመለየት የሚወሰዱ እርምጃዎች የግለሰቡን ደህንናትና መብቶች ማክበር አለባቸው ይላሉ። በርካታ አገራት ሰዎችን በስልካቸው ለመከታተል ብሉቱዝ ለመጠቀም እያሰቡ ነው። አፕልና ጉግልም በጋራ ሶፍትዌር እየሰሩ መሆናቸውን አስታውቀዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
የእስራኤል ፖሊስ ዜጎች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መስፋፋትን ለመከላከል የተቀመጠውን የእንቅስቃሴ ገደብ በትክክል መተግበር አለመተግበራቸውን ለመከታተል ስልካቸው ላይ የሚገኙበትን አቅጣጫ ጠቋሚ እንዳይጠቀም ታገደ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
282
Title: የዓለም ምግብ ድርጅት የአንበጣ መከላከያ ርጭት ለማካሄድ የገንዘብ እጥረት ገጥሞኛል አለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የዓለም ምግብ ድርጅት እንዳለው ከሆነ አውሮፕላኖችን ለማንቀሳቀስ 38 ሚሊዮን ዶላር ይፈልጋል። አዲስ የአንበጣ ወረርሽኝ ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ ተከስቶ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ገበሬዎችን ሕይወት ፈተና ውስጥ መጣሉ ተልጿል። እነዚህ በአንበጣ ወረርሽኝ የተጎዱ አካባቢዎች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንዲሁም በከባድ ጎርፍ ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ ተገልጿል። እንደ ፋኦ ምዘና ከሆነ በኬንያ ብቻ በ11 ግዛቶች የአንበጣ ወረርሽኝ የተከሰተ ሲሆን መንጋው ወደ ታንዛንያ የባህር ዳርቻዎች እየተመመ መሆኑ ተገልጿል። በዚህ ዓመት በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሰፊ የሆነ የእርሻ ማሳ በአንበጣ ወረርሽኝ የተነሳ መውደሙም ተገልጿል። በምስራቅ አፍሪካ በዚህ ዓመት ብቻ የአንበጣ ወረርሽኝ ሲከሰት ሶስተኛው ነው። አዲሱ የአንበጣ ወረርሽኝ የተራባው በሳይክሎን ጋቲ ታግዞ ሲሆን፣ በቀጠናው በአንድ ጊዜ የሁለት ዓመት ዝናብ በአጭር ቀናት ውስጥ አስከትሎ ነበር። ይህ ደግሞ ለአንበጣ መንጋ መራቢያነት ምቹ ሆኖ ማገለገሉን ባለሙያዎች ይናገራሉ። በሶማሊያ የዓለም ምግብ ድርጅት የድንገተኛ እርዳታ ማስተባባሪያ ኃላፊ የሆኑት ኢዛና ካሳ "የወረርሽኙ ተጽዕኖ ከዚህ ቀደምም ደካማ የምግብ ዋስትና የነበረው አርሶ አደር፣ ከፊል አርብቶ አደር እንዲሁም አርብቶ አደሩ ሕይወት ላይ፣ የበለጠ ጫና ያሳድራል።" ብለዋል። የተባበሩት መንግሥታት እንዳለው ከሆነ ከባለፈው ዓመት ታሕሳስ ወር ጀምሮ በመሬት እና በአየር የሚደረገው የፀረ ተባይ መድሃኒት ርጭት 1.2 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ምግብ እና የወተት ተዋጽኦ ከውድመት ታድጓል። "አፍሪካ ከዚህ ቀደም በዚህ መጠን የአንበጣ ወረርሽኝ ያየችው፣ በሳህል አካባቢ ሲሆን፣ ሙሉ በሙለ ለመቆጣጠርም ሁለት ዓመት እና 500 ሚሊዮን ዶላር ያህል ያስፈልጋል።" የዓለም ምግብ ድርጅት (ፋኦ) ምክትል ዳይሬክተር ጄነራል ላውረንት ቶማስ "ይህ ወረርሽኝ በጣም ከፍተኛው ነው፣ ነገር ግን በምስራቅ አፍሪካ ለመቆጣጠር ቁርጠኝነቱ አለ። መንግሥታት እነዚህ አውሮፕላኖች መብረር እንዲችሉ ማድረግ ይኖርባቸዋል።"
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
246
ፖሊስ ሰዎቹን በቁጥጥር ስር ያዋላቸው ለአካባቢው የውሃ አገልግሎት ለመስጠት የተዘረጋውን የቧንቧ መስመር ከጥቅም ውጪ አድርገውታል በማለት ነው። የእስር ትእዛዙን ያስተላለፉት የግዛቲቱ ፖሊስ ዋና ኃላፊ በበኩላቸው የሃገር ሃብት የፈሰሰበትን የውሃ መስመር በማበላሸታቸው ምክንያት በቁጥጥር እንደዋሉ ገልፀዋል። • በኢትዮጵያ የመንጋ ፍትህ የሰው ህይወት እየቀጠፈ ነው •በምስራቅ ጎጃም የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰዎችን ህይወት ቀጠፈ •የመገንጠል መብት ለማን? መቼ? በአካባቢው ነዋሪዎች ጉዳት የደረሰበት የውሃ አገልግሎት መስጫ በብዙ ሺ ዶላሮች ወጪ የተሰራ ሲሆን፤ እስካሁን የአካባቢው ተመራጭን ጨምሮ ብዙ የአካባቢው ነዋሪዎችን በቁጥጥር ስር ውለዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ግን ሁላችንም በጉዳዩ ስላልተሳተፍን የምርመራው ሂደት ንጹህ ሰዎችን እንዳያካትት እንሰጋለን እያሉ ነው። ፖሊስ በበኩሉ ሁሉም የአካባቢው ነዋሪዎች ለህዝብ አገልግሎት የሚሰጡ መገልገያዎችን የመጠበቅ ግዴታ አለባቸው ብሏል። የአካባቢው ነዋሪዎች ግን ይህንን ማድረግ ስላልቻሉ ለዚህ ውሳኔ እንደደረሰ ገልጿል። \n\nGive me a good title for the article above.
በታንዛንያ የአንድ ሰፈር ነዋሪዎች የውሃ መስመር አበላሸታችኋል በሚል በቁጥጥር ስር ዋሉ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
135
Content: ቢሊየነሩ ቢል ጌትስ ባላሃብቱ ይህን ያሉት ክለብሃውስ የተሰኘው ማሕበራዊ ድር-አምባ ላይ ቀርበው ለተጠየቁት ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው። ጌትስ፤ ቢትኮይን ላይ ገንዘባቸውን ከሚያፈሱ ይልቅ "ምርት ባላቸው" ኩባንያዎች ላይ ፈሰስ ቢያደርጉ እንደሚመርጡ አስታውቀዋል። ለምሳሌ የወባና ኩፍኝ በሽታዎች ክትባት ላይ ገንዘባቸውን ቢያውሉ እንደሚመርጡ ተናግረዋል። ጌትስ ከዚህ በፊት በአሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች አምራች የሆነው ቴስላ ባለቤት ኢላን መስክ ገንዘቡን ቢትኮይን ላይ ማዋሉን አስመልክቶ በቅርቡ ሐሳባቸውን ሰጥተው ነበር። "በቢትኮይን ላይ ያለኝ አጠቃላይ ትንተና ምንድነው ከኢላን መስክ ያነሰ ገንዘብ ካላችሁ ተጠንቀቁ ማለት ነው የምሻው" ሲሉ ለብሉምበርግ ተናግረው ነበር። "ኢላን በርካታ ገንዘብ አለው። ደግሞም እሱ በጣም ውስብስብ ሰው ነው። እኔም የሱ ቢትኮይን መጠን ድንገት ተነስቶ ይቀንሳል ወይም ይጨምራል የሚል ግምት የለኝም።" ቴስላ 1.5 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ቢትኮይን መግዛቱን ካሳወቀ በኋላ የቢትኮይን ዋጋ 50 በመቶ ጨምሯል። ቴስላ አክሎም ቢትኮይንን እንደመገበያያ ገንዘብ እንደሚቀበል ይፋ አድርጓል። ነገር ግን የቢትኮይን ዋጋ ኋላ ላይ በ20 በመቶ ዝቅ ብሏል። የአሜሪካ ገንዘብ ሚኒስትር ጃኔት የሌን መገበያያውን "በጣም ብቁ ያልሆነ ነው" ሲለ ገልፀውት ነበር። ቢል ጌትስ ለረዥም ጊዜ በቢትኮይን ላይ ያላቸው እምነት ዝቅ ያለ መሆኑን ሲናገሩ ነበር። ቢትኮይን ምንድነው? ቢትኮይን ማለት በቀላል ቋንቋ፤ ዲጂታልገንዘብ+መገበያያ በማለት ማጠቃለል ይቻላል። ይህ መገበያያ በኪሳችን ተሸክመን እንደምንዞረው የብር ኖት ወይም ሳንቲም ሳይሆን 'ኦንላይን' የሚቀመጥ ዲጂታል ገንዘብ ነው። ሌላው የቢትኮይንና የተቀሩት የክሪይፕቶከረንሲዎች ልዩ ባህሪ በመንግሥታት እና በባንኮች አለመታተማቸው እንዲሁም ቁጥጥር አለመደረጉ ነው። ቢትኮይን የሚፈጠረው 'ማይኒንግ' በሚባል ሂደት ነው። በመላው ዓለም በኔትወርክ በተሳሰሩ ኮምፒውተሮች ቁጥጥር ይደረግበታል። ቢትኮይንን የፈጠረው ግለሰብ/ቡድን በዓለም ላይ 21 ሚሊዮን ቢትኮይኖች ብቻ እንዲፈጠሩ ገደብ እንዳስቀመጡ ይታመናል። የብሎክቼይን መረጃዎች እንደሚያሳዩት እስካሁን 17 ሚሊዮን ያህል ቢትኮይኖች ማይን ተደርገዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
የማይክሮሶፍት ፈጣሪ ቢሊየነሩ ቢል ጌትስ ቢትኮይን ላይ ገንዘባቸውን እንዳላፈሰሱ ተናገሩ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
256
የጆርጂያን ድል ተከትሎ ዲሞክራቶች የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱን ተቆጣጠሩ\nሚስተር ዋርኖክ እና ሚስተር ኦሶፍ ድል ቀንቷቸዋል። ሁለቱ እጩዎች በቀጥታ የሴኔት አባል በመሆናቸው ሪፐብሊካኖች በላዕላይ ምክር ቤት ውስጥ የነበራቸውን የበላይነት አጥተዋል። ዲሞክራቶቹ ራፋኤል ዋርኖክ እና ጆን ኦሶፍ ተቀናቃኞቻቸውን ኬሊ ሊዮፍለርን እና ዴቪድ ፐርዲዩን ያሸነፉት በጠባብ ልዩነት ነው። ይህ በመሆኑም ከእንግዲህ በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ውስጥ የዲሞክራቶችና የሪፐብሊካኖች ቁጥር እኩል 50=50 ሆኗል። ከእንግዲህ በድምጽ አሰጣጥ ሂደት ወሳኙ እጅ ከምክትል ፕሬዝዳንት ተመራጭ ካሜላ ሐሪስ የሚመጣ ነው የሚሆነው። ምክንያቱም የላእላይ ምክር ቤቱን ሸንጎ የሚመሩት እርሳቸው ስለሚሆኑ ነው። ዲሞክራቶች ናንሲ ፒሎሲ በአፈ ጉባኤነት የሚመሩትን የታችኛው ምክር ቤትን ብቻ ነበር በበላይነት የሚመሩት። አሁን ግን የጆርጂያን ድል ተከትሎ ሴኔቱም የዲሞክራቶች ሆኗል። ዲሞክራቶች የሕግ መምሪያን፣ የሕግ መወሰኛንና ዋይት ሐውስን በአንድ ጊዜ መቆጣጠር ሲችሉ ከ2009 ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ ነው። በጆርጂያ ሴኔትን የሚወክል የሕዝብ እንደራሴ ምርጫ 4 ሚሊዮን ነዋሪዎች ድምጽ ሰጥተዋል። ምርጫው የተካሄደው በድጋሚ ነው። ይህ ምርጫ ባለፈው ኅዳር ተደርጎ አንዳቸውም እጩዎች ከ50 በላይ የሕዝብ ድምጽ ማግኘት ስለተሳናቸው ነው ባለፉት ቀናት በድጋሚ እንዲካሄድ የተደረገው። በመጀመርያ ድል የተሰማው ከራፋኤል ዋርኖክ ነበር። ዋርኖክ በታሪክ ውስጥ በባሪያ አሳዳሪነቷ በምትታወቀው ጆርጂያ ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ የሕዝብ ይሁንታን አግኝቶ ሴኔት የገባ ጥቁር የሕዝብ እንደራሴ ለመሆን በቅቷል። በአሜሪካ ታሪክም ዋርኖክ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሴኔት ለመግባት 11ኛው ጥቁር ሰው ነው። ዋርኖክ ማሸነፉን ተከትሎ የድሉን መታሰቢያ ለ82 ዓመት እናቱ አውሎታል። እናቱ ጥቁር በመሆናቸው በጥጥ እርሻ ውስጥ የጉልበት ሥራ ሲሰሩ የነበሩ ናቸው። ዋርኖክ በአትላንታ አቤኔዘር ቤተክርስቲያን ሰባኪ ሲሆን፣ ይህ ቤተክርስቲያን በታሪክ እንደሚታወቀው ዝነኛው የጥቁሮች መብት ታጋይ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር ሲሰብክበት የነበረ ቤተእምነት ነው። ሁለተኛው የዲሞክራት ተመራጭ ጆን ኦሶፍ እድሜው ገና 33 ሲሆን የተወለደው በአትላንታ ነው። በሙያው የዘጋቢ ፊልም አሰናጅ የሆነው ኦሶፍ፣ የ2ኛ ደረጃ ተማሪ ሳለ ከዝነኛው የጥቁሮች መብት ታጋይ ከጆን ልዊስ ጋር አብሮ በመሥራቱ ዝናን አግኝቷል። ጆን ኦሶፍ በ2012 በሎንዶን መቀመጫውን ያደረገ የምርመራ ጋዜጠኛ ቡድን ጋር መሥራት ከጀመረ ወዲህ ነው ይበልጥ እየታወቀ የመጣው። 50ዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች እኩል 2 እንደራሴዎችን በመላክ የሚወከሉበት ሴኔት በዲሞክራቶች ቁጥጥር መዋሉ ቀጣዩ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የሚሾሟቸው ባለሥልጣናትና ዳኞች እንዲሁም ፖሊሲዎችና ሕጎች በቀላሉ በሁለቱም ምክር ቤቶች በድምጽ ብልጫ እንዲጸድቁላቸው ያግዛቸዋል። በተለይም ሪፐብሊካኖች አምርረው በሚቃወሟቸው የጤና መድኅን እና የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳዮች ዙርያ ባይደን ፍላጎታቸው ለማስፈጸም ትልቅ እድል ያገኛሉ ተብሏል። ሪፐብሊካኖች በጆርጂያ ለገጠማቸው ሽንፈት ፕሬዝዳንት ትራምፕን ተጠያቂ ማድረግ ጀምረዋል። \n\ntl;dr:
"ሁለተኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ" የሚል ስም የተሰጠው የጆርጂያ ግዛት እንደራሴዎች ምርጫ በዲሞክራቶች የበላይነት ተጠናቋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
357
Doc to summarize: በተጫዋቾቹ ስም ምትክ የጥቁሮች የመብት ጥያቄ ይሰፍራል ተብሏል ከዚህ በተጨማሪም ፕሪምየር ሊጉ ከጨዋታ በፊትም ሆነ በኋላ የጥቁሮች የፍትህ ጥያቄ መለያ በሆነው ተንበርክኮ ድጋፋቸውን ለመግለጽና መልዕክት ማስተላለፍ የሚፈልጉ ተጫዋቾች አይከለከሉም ብሏል። ቀድሞ በተጀመረው የጀርመን ቡንደስሊጋ የሚጫወቱ እግር ኳስ ተጫዋቾች ነበሩ የጆርጅ ፍሎይድን ሞት አስመልከቶ ሜዳ ውስጥ ቀድመው መልዕክት ያስተላለፉት። የፕሪምየር ሊጉ 20 ቡድኖች ባወጡት የአቋም መግለጫ ላይ "እኛ እንደ እግር ኳስ ተጫዋች በህብረት በመቆም የዘር መድሎን ለማስወገድ አብረን እንቆማለን" ብለዋል። አክለውም ሁሉንም ያካተተ፣ መከባበር ያለበትና በቀልም እንዲሁም በጾታ ሳይለይ ሁሉም እኩል እድል የሚያገኝበት ዓለም አቀፋዊ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ቁርጠኝነታቸውን ገልጸዋል። ‘ብላክ ላይቭስ ማተር’ የሚለውን መልዕክት የዘንድሮው የውድድር ዓመት እስከሚጠናቀቅ ድረስ ሁሉም ተጫዋቾች በጀርባቸው ላይ የሚያደርጉ ሲሆን በተጨማሪም በዩናይትድ ኪንግደም የሚገኙ የጤና ባለሙያዎችን የሚያመሰግን መልዕክትም ያስተላልፋሉ። በርካታ የፕሪምየር ሊግ ተጫዋቾች በስልጠና ሜዳዎች ላይ በመንበርከክ ዘረኝነትን ያወገዙበትን ምስል ቀደም ሲል በማኅበራዊ መገናኛ መድረክ ላይ አጋርተዋል። ባለፈው ወር በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሳል ህይወቱ ባለፈቸው የ46 ዓመቱ ጥቁር አሜሪካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ሞት ምክንያት ዘረኝነት ይቁም በማለት ሜዳ ውስጥ መልዕክታቸውን ያስተላለፉ አራት የጀርመን ቡንደስሊጋ ተጫዋቾች በእግር ኳስ ማኅበሩ ምርመራ ተደርጎባቸው ነበር። በመጨረሻ ግን የትኛውም ተጫዋች ቅጣት እንዳልተጣለበትና ተጫዋቾች በሚቀጥሉት ሳምንታት ዘረኝነትን በመቃወም መልዕክታቸውን ማስተላለፍ እንደሚችሉ የጀርመን እግር ኳስ ማኅበር አስታውቋል። የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ከሦስት ወራት በኋላ በዝግ ስታዲየሞች በሚቀጥለው ሳምንት ረቡዕ የሚጀመር ሲሆን የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በርካታ ጥንቃቄዎች ይደረጋሉ ተብሏል። የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንና የኒውካስል እንዲሁም የቶተንሀም አማካይ ጀርሜይን ጄናስ ለቀሪዎቹ 12 ጨዋታዎች የሚተላለፈው መልዕክት በዘላቂነት ቢታሰብበት ጥሩ ነው ብሏል። "ሁሉም ክለቦችና ተጫዋቾች በዚህ ጉዳይ ላይ ተስማምተው ዘረኝነትን ለመዋጋት ማሰባቸው በጣም ደስ የሚል ሀሳብ ነው። ቀላል ለማይባሉ ሰዎች መልዕክቱ እንደሚደርስም እርግጠኛ ነኝ። ፕሪምየር ሊጉ በመላው ዓለም በርካታ ተከታታዯች ያሉት እንደመሆኑ እንዲህ አይነት ጠንከር ያሉ መልዕክቶች ለወደፊቱም ቢቀጥሉ ጥሩ ነው" ብሏል ከቢቢሲ ጋር ባደረገው ቆይታ። አክሎም "በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጥቁር አሰልጣኞች እንደሌሉ በስፋት ይነገራል፤ አሰልጣኞችና ሌሎች አባላት ሲመለመሉ ብዝሃነትን ባማከለ መልኩ መደረግ ያለባቸው ይመስለኛል’’ ብሏል። \nSummary in the same language as the doc:
የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጫዋቾች ቀሪዎቹን 12 ጨዋታዎች ሲያደርጉ ከመለያቸው ጀርባ ላይ በስማቸው ፈንታ 'ብላክ ላይቭስ ማተር' [የጥቁሮች ህይወት ዋጋ አለው] የሚለውን ጽሁፍ እንደሚያሰፍሩ ተገለጸ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
322
Doc to summarize: የካፖርቱ እጀታ ከነዛሪ ኤሌክትረክ የተሰራ ነው ተማሪዎቹ ካፖርቱን የፈለሰፉት ሀገራቸው ውስጥ የተንሰራፋውን ወሲባዊ ትንኮሳ ለመከላከል ሲሆን፤ "ውሜን ዌረብል"ወይም "እንስቶች የሚለብሱት" የተሰኘ ስያሜ ተሰጥቶታል። • ሴቶች እንዲደፈሩ ያበረታታው ግብጻዊ የህግ ባለሙያ ተፈረደበት • ካይሮ፡ ለሴቶች በጣም አደገኛ ከሆኑ ከተሞች አንዷ ከአራቱ ተማሪዎች ሁለቱ አናይድ ፓራ ኮሬዝ እና ኤስቴላ ጎሜዝ የሜካትሮኒክስ ኢንጅነሪንግ ተማሪዎች ናቸው። የሮቦቲክስ ተማሪዋ ግዌን ፓርክ እንዲሁም የህግ ተማሪ ጉዋዱልፔ ማርቲኔዝም ተሳትፈዋል። አራቱ የካፖርቱ ፈልሳፊዎች ፈልሳፊዎቹ የፈጠራ ኃሳቡ ብልጭ ያለላቸው ለአንድ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ፕሮጀክት ሲያውጠነጥኑ ነበር። አናይድ ፓራ "ብዙ ሴት ጓደኞቻችን የሀይል ጥቃት ይደርስባቸዋል። ጾታን መሰረት ስላደረገ ጥቃት ጥናት ከሰራን በኃላ ካፖርቱን ለመስራት ወሰንን" ትላለች። በሚኖሩበት የሜክሲኮዋ ፑቤላ ግዛት በየቀኑ ወሲባዊ ትንኮሳ ይደርሳል። ካፖርቱ የተሰራው ከጥጥ ሲሆን፤ ዘጠኝ ቮልት የኤሌክትሪክ ሀይል የሚያመነጭ ባትሪ ውስጡ ተቀብሯል። የኤሌክትሪክ ገመዱ በካፖርቱ ውስጥ ለውስጥ ይዘዋወራል። ካፖርቱ ኤሌክትሪክ እንዲያመነጭ መዝጊያው (ዚፕ) ላይ ማብሪያና ማጥፊያ ተገጥሞለታል። ካፖርቱ የሚሰራው ቀልፉን በመጫን ነው አንድ ሰው ካፓርቱን የለበሰ ሰውን ለማጥቃት አስቦ የተጠቂውን ክንድ ቢይዝ የኤሌክትሪክ ንዝረት ይከተላል። አጥቂው በኤሌክትሪክ ንዝረቱ ሲንዘፈዘፍ ተጠቂው ከአካባቢው ርቆ ለመሸሽ ጊዜ ያገኛል። የህግ ተማሪው ጉዋዱልፔ ማርቲኔዝ፤ ካፖርቱን ጥቅም ላይ ማዋል የህግ ጥያቄ እንደማያስነሳ ሲያስረግጥ "አላማው ራስን መከላከል ብቻ ነው" በማለት ነው። ካፖርቱ የሚያመነጨው የኤሌክትሪክ ንዝረት ለህይወት ስለማያሰጋ እንደ መሳሪያ ሊቆጠር እንደማይቻልም ያስረዳል። • ሞርጋን ፍሪማን በፆታዊ ትንኮሳ ለቀረበባቸው ውንጀላ ይቅርታ ጠየቁ • ቢል ኮዝቢና ፖላንስኪ ከኦስካር አካዳሚ ተባረሩ የካፖርቱን ንድፈ ሀሳብ የሚያሳይ የሙከታ ስራ (ፕሮቶታይፕ) ለማጠናቀቅ ሶስት ወር ወስዶባቸወሰል። በቀጣይ የኤሌክትሪክ ኃይሉን ከካፖርቱ እጀታ በዘለለ በሌሎች የካፖርቱ ክፍሎችም የመግጠም እቅድ አላቸው። ተማሪዎቹ ተመሳሳይ መንገድ በመጠቀም ነዛሪ ካናቴራ፣ ቀሚስና ሱሪም ለመስራት አስበዋል። ካፖርቱ ገበያ ላይ ከዋለ 50 ዶላር የሚሸጥ ይሆናል። \nSummary in the same language as the doc:
አራት ሜክሲኳውያን ተማሪዎች ከጾታዊ ጥቃት የሚከላከል ካፖርት ፈልስፈዋል። የካፖርቱ እጀታ የተሰራው ከሚነዝር ኤሌክትሪክ ሲሆን፤ ጥቃት የሚሰነዝር ሰው ካፖርቱን የለበሰን ሰው ክንድ ሲይዝ እንዲነዝረው ያደርጋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
281
ስለ ቤተ-እስራኤላውያን አመጣጥ ታሪክ ብዙ ይላል። ንግሥት ሳባ ንጉስ ሰለሞንን ጠይቃ ስትመለስ አብረዋት አጅበው እንደመጡ ታሪካቸውን የሚመዙ አሉ። የእስራኤል ምኩራብ በባቢሎናውያን ከመፍረሱ ጋር ተያይዞ ወደ ግብፅ የተሰደዱ፤ ከዚያም ክሊዎፓትራ ስልጣን እስከያዘችበት ድረስ ቆይተው በአውግስተስ ቄሳር በመሸነፏ ምክንያት ወደ ተለያዩ አገሮች እንደተሰደዱም ይነገራል። ንጉስ ካሌብ ግዛቱን ከማስፋፋቱ ጋር ተያይዞ የመንን በወረረበት ወቅት እንደመጡም ይነገራል። በ20ኛው ክፍለ-ዘመን መጨረሻ የእስራኤል ባለስልጣናት ሕገ-መንግሥታዊ ውይይት ካደረጉ በኋላ ቤተ-እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል የመመለስ ዘመቻዎች በ1970ዎቹ ተጀመሩ። በ1980ዎቹም ነዋሪነታቸውን በሱዳን ያደረጉትን እንዲሁም ከአዲስ አበባ በሙሴ፣ እያሱ እንዲሁም በሰለሞን ዘመቻዎች በእስራኤል ፀጥታ ኃይሎች በመታጀብም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተወስደዋል። ከነዚህ ዘመቻዎች በኋላ ቤተ-እስራኤላውያንን የመውሰድ ሁኔታ እንደተጓተተ ቤተ-እስራኤላውያን ይናገራሉ። በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን አሁንም የእስራኤል መንግሥት ከቤተሰቦቻችን ጋር በቀላሉ እንድንገናኝ ፈጣን ምላሽ አልሰጠንም በማለት እያማረሩ ነው። በኢትዮጵያ ለሶስት ቀናት ለስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ለሚገኙት የእስራኤሉ ፕሬዚዳንት ሩቨን ሪቭሊንም ከቤተ-እስራኤላውያን ዘንድ የቀረበላቸው ጥያቄ ይሄው ነበር። የቤተ-እስራኤላውያን ተወካዮች ለእስራኤሉ ፕሬዚዳንት ያላቸውን ቅሬታ ያቀረቡ ሲሆን ከሰላሳ ዓመታት በፊት የተለዩዋቸውንም ቤተሰቦቻቸውን ማግኘት ከሰማይ እንደራቀባቸው ተናግረዋል። እስራኤል ለመሄድም መውጫ ያጡ ወደ ስምንት ሺ ቤተ-እስራኤላውያንም እንዳሉ ተወካዮቹ ይናገራሉ። ፕሬዚዳንቱ ጋር ተገናኝተው ከተወያዩት ቤተ-እስራኤላውያን ተወካዮች አንዱ ባየ ተስፋየ ነው። ብዙዎች ከገጠሪቷ ኢትዮጵያ ክፍል እንደመጡና ወደ እስራኤልም እንሄዳለን በሚል ተስፋ ለዓመታት በአዲስ አበባ እንደሚቀመጡና አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ይናገራል። "በአንድ ድርጅት ውስጥ ተጠልለን እንኖር ነበር፤ ትምህርትም የተከታተልነው እዛው ሳለን ነው። ነገር ግን ድርጅቱ ሲዘጋ በርካታ ወጣቶች ትምህርት ለማቋረጥ ተገደዱ። የሚረዳቸው በማጣታቸው ወደጎዳናም ዘለቁ ብዙዎችን ነበሩ" ይላል ባየ። በቅርብ ወራትም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ በሺዎች ለሚቆጠሩ ቤተ-እስራኤላውያን ፈጣን ምላሽ ሊሰጣቸው ይገባል በሚል አንዳንድ የፓርላማ አባላት ተቃውሟቸውን በማሰማት እንዲሁም ፓርላማው ላይ ላለመሳተፍ ጥለው እንደወጡም ተነግሯል። በተቃራኒው በእስራኤል ህገወጥ ናቸው የሚሏቸውን አፍሪካውያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ወይም ወደ ሶስተኛ ሀገር እንዲሄዱ የሚሉ ግፊቶችም አሉ። የእስራኤል ፓርላማ አባል የሆኑት ዶክተር አቭራም ንጉሴ በእንግሊዝ ነዋሪነታቸውን ያደረጉ ቤተ-እስራኤላዊ ሲሆኑ ባለው ሁኔታ ደስተኛ እንዳልሆኑም ይናገራሉ። "ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመገናኘት ለዓመታት ቢጠብቁም ሊሳካ አልቻለም፤ በዚህም ደስተኛ አይደለሁም፤ ይበቃል ልንል ይገባል። ከሚወዷቸው ቤተሰቦቻቸው ጋር በእስራኤል እስከሚገናኙ ተስፋ አንቆርጥም፤ ድካምም አናሳይም። ጠንክረን እንሰራለን፤ የፓርላማውንም ሆነ የተለያዩ የእስራኤል ባለስልጣናትን ድጋፍ እንድናገኝ እየሰራሁ ነው። እርግጠኛ ነኝ የእስራኤል መንግሥት ላይ ተፅዕኖ መፍጠር የሚያስችለኝ የፕሬዚዳንቱ ድጋፍ አለኝ" ይላሉ። በአሁኑ ወቅት ወደ 140 ሺ የሚሆኑ ቤተ-እስራኤላውያን በእስራኤል ነዋሪነታቸውን አድርገዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
"ወደ እናት ሃገራችን እስራኤል ውሰዱን"
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
346
Title: ቱርክ የሳዑዲ አረቢያው ጋዜጠኛ ግድያን መረጃ ይፋ አደረገች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ኢስታንቡል በሚገኘው የሳዑዲ አራቢያ ቆንስላ ውስጥ እንደተገደለ የታመነው ካሾግጂ ወደ ቅጥር ግቢው እንደገባ ነበር የታነቀው ስትል ቱርክ መግለጫ ሰጥታለች። ለሳምንታት የዓለም መገናኛ ብዙሃን ወሬ ማሟሻ ሆኖ የሰነበተው የካሾግጂ ግድያ ጉዳይ ቱርክ መረጃ እስክታወጣ ድረስ በጉጉት ሲጠበቅ ነበር። • በመጨረሻም ጀማል ኻሾግጂ መገደሉን ሳዑዲ አመነች ምንም እንኳ ቱርክ ለመረጃዋ ማስረጃ ማቅረብ ግድ ቢላትም «በታቀደው መሠረት ካሾግጂ ልክ ወደ ቆንፅላው ቅጥር ግቢ ሲገባ በገዳዮች ታንቆ ነው የተገደለው» ስትል አትታለች። ከዚያም ይላል መረጃው ሲቀጥል «ከዚያም የጋዜጠኛው በድን አካል ተቆራርጦ እንዲጠፋ ተደርጓል። ይሁ ሁሉ የተከናወነው ቀድሞ በተፃፈ ስክሪፕት መሠረት ነው።» የቱርኩ ዋና አቃቤ ሕግ ኢርፋን ፊዳን ከሳዑዲ አቻቸው ጋር የነበራቸው ውይይት ውጤት አልባ እንደበረ ተነግሯል፤ ምንም እንኳ ሳዑዲ ስለጉዳዩ ሹክ ያለችው አንድም ነገር የለም። • ሳዑዲ ለሮቦት ዜግነት ሰጠች መኖሪያውን አሜሪካ በማድረግ ለዋሽንግተን ፖስት ይፅፍ የነበረው ሳዑዲ አረቢያዊው ካሾግጂ የንጉስ ሞሓመድ ቢን ሰልማን ቀንደኛ ተቺ እንደነበር ይነግርለታል። ምንም እንኳ የሰውዬው ሬሳ የት ይግባ የት ባይታወቅም ቱርክ፣ ሳዑዲ እንዲሁም አሜሪካ ካሾግጂ የሳዑዲ ቆንፅላ ፅ/ቤት ውስጥ እንደተገደለ እሙን ነው ብለዋል። በአሟሟቱ ላይ ግን የተለያየ መረጃ የምትሰጠውን ሳዑዲን ጨምሮ ሶስቱም ሃገራት ሰምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም። ቱርክ መገናኛ ብዙሃን በካሾግጂ ጉዳይ ከታማኝ ምንⶐች ያገኘናቸው ያሏቸውን ዝርዘር መረጃዎች ከማውጣት አልቦዘኑም። • የሳዑዲው ጋዜጠኛ ለመገደሉ ቱርክ አሳማኝ ማስረጃ እንድታቀርብ አሜሪካ ጠየቀች
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
210
Content: 87 ዓመት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛዋ ሙሉ እድሜያቸውን ሕግን በማጥናትና በማስፈጸም ነው ያሳለፉት። ''ልቤ ተሰብሯል'' ብላለች እውቋ አቀንቃን ጄኒፈር ሎፔዝ። ''ምሳሌ መሆን የቻለች፤ ሮል ሞዴል እና ታጋይ ሴት አጥተናል'' ብላለች ሞዴልና ተዋናይውዋ ካራ ዴልቪኝ። አክላም '' ወደዚህ ዓለም ላመጣሽው ነገር በሙሉ ምስጋና ይገባሻል'' ብላለች። "የአንቺ ተጽዕኖ እና ስራ መቼም ቢሆን አይረሳም'' ያለችው ደግሞ ተዋናይዋ ፕሪያንካ ቾፕራ ናት። በርካታ አሜሪካውያን በሞታቸው ሀዘናቸውን እየገለጹ ሲሆን አብዛኛዎቹም የማስታወሻ አበባዎችን በመላው አገሪቱ በሚገኙ ቦታዎች በስማቸው አስቀምጠዋል። በዛሬው እለት ደግሞ አስከሬናቸው በዩኤስ ካፒቶል ህንጻ ያረፈ የመጀመሪያዋ ሴት ሆነዋል።። የሩት ባደር ጊንስበርግ ሞት በአሜሪካ ብዙ መነጋገሪያ ሆኗል። ሕይወታቸውን ሙሉ ለሴቶች እኩልነትና ለሕግ መከበር መስራታቸው ብቻ ሳይሆን ከዚህ በኋላ ማነው የሚተካቸው የሚለው ጥያቄም ጭምር ብዙ ክርክሮችን አስነስቷል። ለበርካታ ዓመታት በአሜሪካ ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኛነት ያገለገሉት ሩት ባደር ጊንስበርግ በሰማኒያ ሰባት ዓመታቸው ነበር በካንሰር ህመም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት። ሩት ባደር ጊንስበርግ ከአውሮፓውያኑ 1993 ጀምሮ በአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዳኝነት የሰሩ ሲሆን ለሃያ ሰባት ዓመታት ያክል ሲያገለግሉ ቆይተው ነው በስራ ላይ እያሉ ነው ሕይወታቸው ያለፈው። ከዚህ በፊት ሁለት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን ለሾሙት ለፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ፕሬዚደንታዊ ምርጫው ሊካሄድ አጠር ያለ ጊዜ በቀረበት በዚህ ወቅት የሩት ባደር ጊንስበርግ ሞት ሶስተኛውን በመሾም በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የወግ አጥባቂ ዳኞችን የበላይነት ለማጠናከር ዕድል ሊሰጣቸው እንደሚችልም ተነግሯል። የዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኝነት የጊዜ ገደብ የሌለው የዕድሜ ልክ ሹመት ሲሆን ባሁኑ ጊዜ አምስቱን አብላጫ ወንበር የያዙት ወግ አጥባቂ ዳኞች ናቸው። በአሜሪካ የጽንስ ማቋረጥ መጻኤ ተስፋ፣ የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ፣ የጦር መሳሪያ ቁጥጥር እና የጤና አገልግሎት ጉዳዮች እሳቸው በማን እን እንዴት ይተካሉ ሚለው ጥያቄ ላይ የተንጠለጠለ ነው። በሰማንያዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ ሆነው የሕግ መተግበሪያ መጽሀፍ የጻፉ የመጀመሪያዋም የሕግ ሙያ ቁንጮ ላይ የተቀመጡ ግለሰብ ናቸው። ሩት ባደር ጊንስበርግ ነገሮችን ከበድ ባለ መንገድ ማድረግ የመረጡት ወደው ሳይሆን ገና ከጅምሩ ተገደው ነው። ምንም እንኳን በታዋቂዎቹ ሀርሻርድ ዩኒቨርሲቲ እና ኮሎምቢያ የሕግ ትምህርት ቤቶች ትምህርታቸውን ቢከታተሉም በአውሮፓውያኑ 1959 በከፍተኛ ውጤት ሲመረቁ ምንም አይነት ስራ ማግኘት አልቻሉም ነበር። ሩት ባደር ጊንስበርግ ለሴቶችና ለአናሳ ቡድኖች መብት እድሜ ዘመናቸውን በመታገላቸው በሚሊየኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችና አድናቂዎች እንዲያፈሩ አድርጓቸዋል። በመጀመሪያ የስራቸው ዓመታት ውስጥ በአሜሪካ ሕገመንግስት ጾታን መሰረት ያደረገ ማግለልና መድልዎ ህገወጥ አንዲሆን በማድረግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ተጫውተዋል። ነገር ግን ከህግ ጋር በተያያዘ ብቻ በሰሩት ስራ አይደለም በርካቶች የሚያደንቋቸውና የሚወዷቸው። ከዚህ በተጨማሪ ቆፍጠን ባለና በብልህ አስተሳሰባቸውም ው በርካቶች እንዲያፈቅሯቸው ያደረገው። በአንድ ወቅት በአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቂ ሴቶች አሉ ወይ ተብለው የተጠየቁት ሩት ''ዘጠኙም ዳኞች ሴቶች ሲሆኑ በቂ ነው'' ብለው የሰጡት ምላሽ በርካቶችን አስገርሟል፤ አስደንግጧል። ''ዘጠኙም ዳኞ ወንዶች ሲሆኑ ማንም ጥያቄ አላነሳም ነበር፤ ሙሉ ሴቶች ቢሆኑ የሚለው ሃሳብ እንኳን በርካቶችን ያስደነግጣል'' በማለት ያለውን ሴቶችን አግላይ...\nThe previous content can be summarized as follows:
የሩት ባደር ጊንስበርግ ሞት ዜና በአሜሪካ ታሪክ አንድ ታዋቂ የሮክ ዘፋኝ አልያም የሆሊዉድ ተዋናይ ሲሞት የሚታይ አይነት ምላሽን ነው ያስከተለው።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
426
Content: ምርጫው የተካሄደው በፓርቲው ታላቅ ጉባኤ ነው፡፡ በአሜሪካ የፓርቲዎች አሰራር ባሕል እጩው ቀደም ብሎ ቢታወቅም ይፋዊ ውክልና የሚሰጠው በጠቅላላ ጉባኤ ነው፡፡ በዚህ የማጠቃለያ ጉባኤ ላይ ሥመ ጥር ሰዎች፣ የፓርቲ መሪዎች፣ የቀድሞ የአገር ግዛት አስተዳዳሪዎችና ሌሎች ተገኝተዋል፡፡ በጉባኤው ላይ ትልቅ ቦታ የተሰጣቸው ሁለቱ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች መገኘታቸው ነው፡፡ ቢል ክሊንተንና ጂሚ ካርተር እንዲሁም የቀደውሞ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኮሊን ፖል ጉባኤውን አድምቀውታል፡፡ ኮሊን ፖል ሪፐብሊካን ቢሆኑም በዶናልድ ትራምፕ ደስተኛ ባለመሆናቸው ለጆ ባይደን ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፡፡ ቢል ክሊንተን በጉባኤው እንደተናገሩት ‹‹ዶናልድ ትራምፕ ታላቋን አሜሪካንን ቀውስ ውስጥ ከቷታል››፡፡ በኅዳሩ ምርጫ ከሕዝብ የተሰበሰበ ቅድመ አስተያየት ትንበያ (opinion polls) ጆ ባይደን ትራምፕን በትንሽ ልዩነት መምራት ጀምረዋል፡፡ በ50ዎቹም ግዛቶች የሚገኙ የፓርቲ ወኪሎች (ዴሊገትስ) በሰጡት ድምጽ መሰረት ነው ጆ ባይደን በይፋ የትራምፕ ቀጣይ ተገዳዳሪ ሆነው የተመረጡት፡፡ ጆ ባይደን በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ በትንሹ ለ30 ዓመታት ቆይተዋል፡፡ ነጩ ቤተ መንግሥት ለመግባት ሲፎካከሩም ይህ ለ3ኛ ጊዜ ነው፡፡ የ77 ዓመቱ ባይደን በዲሞክራቲክ ምርጫ መጀመርያ ላይ በሳንደርሰን ተበልጠው ስለነበር ተስፋ እንደሌላቸው ታስቦ ነበር፡፡ ኋላ ላይ ማርሽ ቀይረው ለዚህ በቅተዋል፡፡ ይህ የፓርቲ ታላቁ ጉባኤን ልዩ የሚያደርገው በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ በቪዲዮ ስብሰባ መደረጉ ነው፡፡ በጉባኤው ላይ የአምስት ደቂቃ ንግግር ያደረጉት ቢል ክሊንተን ትራምፕን ክፉኛ ተችተዋቸዋል፡፡ ቢል ንግግራቸውን ያደረጉት ኒውዮርክ ከሚገኘው ቤታቸው ሆነው ነው፡፡ ሪፐብሊካኑ ፖል በበኩላቸው ዶናልድ ትረምፕ ቀጣፊ መሪ ናቸው ሲሉ ለጆ ባይደን ድጋፍ ሰጥተዋል፡፡ ኮሊን ፖል በጆርጅ ቡሽ ጊዜ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ነበሩ፡፡ የሟቹ የሴናተር ጆን ማኬይን ባለቤት የነበሩት ሲንዲ ማኬይን ለጆ ባይደን ድጋፍ ንግግር አድርገዋል፡፡ ከነዚህ በተጨማሪ የቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስር ጆን ኬሪ፣ የቀድሞ ቀዳማዊት እመቤት ተወዳጇ ሚሼል ኦባማ የድጋፍ ንግግሮችን አሰምተዋል፡፡ የዲሞክራቶች ታላቅ ጉባኤ ዛሬና ነገም ይቀጥላል፡፡ ካሚላ ሐሪስ፣ ሂላሪ ክሊንተንና ባራክ ኦባማ የሚያደርጓቸው ንግግሮች በጉጉት ይጠበቃሉ፡፡ \nThe previous content can be summarized as follows:
የቀድሞው የባራክ ኦባማ ምክትል ጆ ባይደን በይፋ የዲሞክራቲክ ፓርቲ እጩ ሆነው ተመረጡ፡፡
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
278
Title: ኮሮናቫይረስ፡ የአሜሪካውያን የኮቪድ-19 ክትባት ምርጫ ለምን የተለያየ ሆነ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሦስቱም የኮቪድ-19 ክትባቶች በቫይረሱ መያዝና ተይዞ ሆስፒታል መግባትን እንዲሁም ሞትን በመከላከል ረገድ ውጤታማ መሆናቸው የተረጋገጠ ሲሆን፤ የጤና ባለሥልጣናት ለዜጎች የሚሰጠው የተሻለው ክትባት ነው ብለዋል። ቢሆንም ከጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ይልቅ ፋይዘር እና ሞደርና ክትባቶችን የሚመርጡ ብዙዎች ናቸው። በመጋቢት መጀመሪያ የዲትሮይት ከንቲባ ማይክ ዱጋን የጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባትን ውድቅ አድርገው በአሜሪካ የቀረቡት ሌሎች ሁለት ክትባቶች የተሻሉ መሆናቸውን ለከተማዋ ነዋሪዎች ጠቁመዋል። በጋዜጣዊ መግለጫቸው ወቅት "የዲትሮይት ከተማ ነዋሪዎች የተሻለውን እንዲያገኙ የተቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁ" ብለዋል። የጤና ባለሙያዎች አስተያየት ከሰጡ በኋላ ከንቲባው ክትባቱ ደኅንነቱ የተጠበቀ እና ውጤታማ ስለመሆኑ "ሙሉ እምነት አለኝ" በማለት ገልጸዋል። እንደ ዱጋን ሁሉ አንዳንድ አሜሪካውያን ስለ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባት እና ስለ አጠቃላይ ውጤታማነቱ ጥያቄ አንስተዋል። የጤና ባለሥልጣናት ግን እነዚህ ቁጥሮች ሙሉውን ገጽታ እንደማያሳዩ አስጠንቅቀዋል። አንዳንዶች ጆንሰን ኤንድ ጆንሰንን ከመውሰድ ሳይከተቡ ቢዘገዩ እንደሚመርጡ ይናገራሉ። አንድ የዋሽንግተን ዲሲ ነዋሪ ለቢቢሲ ሲናገሩ "የክትባት ቀጠሮ በነበረኝ ጊዜ ጆንሰን ኤንድ ጆንሰንን እየሰጡ እንደሆነ ስለሰማሁ ሰርዤዋለሁ። ያንን ክትባት በጭራሽ አልወስድም" ብለዋል። እንደ ዶ/ር ማይክል አንድራሲክ ያሉ የጤና ባለሥልጣናት ማንኛውንም ፈቃድ ያገኘ ክትባት መውሰድ ጥሩ መሆኑን አሜሪካውያንን ለማሳመን እየሞከሩ ነው። "በአንድ በኩል ሰዎች ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባት አንድ ጊዜ ብቻ የሚሰጥ በመሆኑ በጣም ተደስተዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ውጤታማነቱን በተመለከተ ብዙ ግራ መጋባት አለ። ይህ ደግሞ ጥሩ አይደለም" ሲሉ በፍሬድ ሃች የክትባትና ተላላፊ በሽታ ክፍል ከፍተኛ የሳይንስ ባለሙያ የሆኑት ዶ/ር አንድራሲክ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የአሜሪካ ተቆጣጣሪዎች አንድ ጊዜ ብቻ የሚሰጠውን ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባት በይፋ ያጸደቁት በየካቲት ነው። ይህም ፍቃድ ያገኘ የመጨረሻው ክትባት አድርጎታል። አዲስ የኤም አር ኤን ኤ ክትባት ቴክኖሎጂን ከሚጠቀሙት እና ሁለት ጊዜ ከሚሰጡት ከፋይዘር እና ከሞዴርና ክትባቶች በተለየ መልኩ የጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባት ጉዳት እንዳያደርስ የተደረገ ቫይረስን ይጠቀማል። ከዚያ የኮሮናቫይረስን ዘረ መል በከፊል ወደ ሰውነት ይወስዳል። ይህም ሰውነት አደጋውን ለይቶ እንዲያውቅ እና ኮሮናቫይረስን ለመዋጋት እንዲዘጋጅ ያደርጋል። ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በክትባቱ ላይ እምነት እንዳላቸው አሳይተዋል፡፡ በዚህ ወር ለአሜሪካኖች ከቀረበው በእጥፍ 100 ሚሊዮን ተጨማሪ የጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባቶች እንደምታዝ አስታውቀዋል። የብሔራዊ አለርጂ እና ተላላፊ በሽታዎች ኢንስቲትዩት ዳይሬክተር ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ በበኩላቸው በአሜሪካ የሚገኙ ሁሉም ክትባቶች ጥሩ መሆናቸውን ገልጸዋል። የጆንሰን ኤንድ ጆንሰን ክትባትም "ደካማ ክትባት አይደለም" ብለዋል። አሳሳቢው ነገር ከሙከራዎች የሚወጣው የውጤታማነት መረጃ መለያየት ነው። የጤና ባለሥልጣናት ሦስቱም ክትባቶች መቶ በመቶ ቫይረሱን የመከላከል አቅም አላቸው ሲሉ አሳስበዋል። የፋይዘር እና የሞደርና ክትባቶች አዳዲሶቹ የቫይረሱ ዝርያዎች ከመስፋፋታቸው በፊት የተሞከሩ ሲሆን አዳዲሶቹ ዝርያዎች በሙከራዎች ላይ ልዩነት ይፈጥራሉ። በተጨማሪም የአሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል (ሲዲሲ) ሁሉም ክትባቶች ከዓመታዊው የጉንፋን ክትባት የበለጠ ውጤታማ ናቸው ሲል ይገልጻል። እንደ ዶ/ር አንድራስክ ከሆነ "ዋናው ነገር ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን፣ ሞደርና እና...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
401
Content: አብዘኛው ገንዘብ ለህጻናት ትምህርት ቤት ክፍያ የሚውል ሲሆን፤ የሚላከው ደግሞ በጣም ደሃ ወደ ሆኑ ሃገራት ነው ተብሏል። ድርጅቱ እንዳስታወቀው እነዚህ ስደተኞች ከሚልኩት ገንዘብ ውስጥ ትንሽ የማይባል መጠን ያለው ገንዘብ ለአለማቀፍ ገንዘብ አዘዋዋሪዎች ይከፈላል። ምንም እንኳን ዓለማቀፍ ህጉ ለገንዘብ ዝውውር ከ3 በመቶ በላይ መከፈል የለበትም ቢልም፤ ስደተኞቹ እስከ 7 በመቶ ድረስ እንዲከፍሉ እንደሚደረግ የተባበሩት መንግስታት ገልጿል። • ወሎ በነዳጅ 'ልትባረክ' ይሆን? • 85 ሺ የየመን ህጻናት በምግብ እጥረት ሞተዋል በእንግሊዝ የሚገኘው የክፍያ ስርዓት ማዕከላት ሕብረት እንደሚለው የዓለምአቀፍ ማዘዋወሪያ ክፍያዎች በጣም እየናሩ የመጡት አገልግሎቱን የሚሰጡ ድርጅቶች ቁጥር ትንሽ በመሆኑ ነው ይላል። እንግሊዝ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ስደተኞችን በማስተናገድ ትልቅ ድርሻ ያላት ሲሆን፤ ናይጄሪያውያን፣ ህንዳውያንና ፓኪስታናውያን በቢሊዮን የሚቆጠር ፓውንድ ወደ ሃገር ቤት በመላክ ቀዳሚዎቸ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ በየዓመቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ፓውንድ ደግሞ ወደ ፖላንድ፣ ቻይና፣ ኬንያ፣ ፊሊፒንስ፣ ባንግላዲሽና ጋና ይላካል። ከአሜሪካ የሚላክ ከፍተኛ መጠን ያለው ዶላር ደግሞ መዳረሻው የማዕካለዊ አሜሪካና ደቡባዊ አሜሪካ ሃገራት ናቸው። ምንም እንኳን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ያደጉት ሃገራት ገንዘብ ወደ ደሃ ሃገራት ቢላክም፤ በጣም ብዙ ሊባል የሚችል ገንዘብ ደግሞ በአዘዋዋሪዎችና ባንኮች ይወሰዳል። ስደተኞቹ ለዓለማቀፍ የገንዘብ ዝውውር የሚከፍሉት ገንዘብ እስከ 3 በመቶ ድረስ ዝቅ ቢል በየዓመቱ የሚላከው ገንዘብ ላይ ተጨማሪ 25 ቢሊዮን ዶላር ማግኘት ይቻላል። ይህ ማለት ደግሞ ተጨማሪ 1 ቢሊዮን ዶላር የህጻናት ትምህርት ላይ ይውላል ማለት ነው። የተባበሩት መንግስታት እንደገለጸው ሁኔታው ባስ ሲል አንዳንዴ ስደተኞቹ ከሚልኩት ገንዘብ 25 በመቶውን ለገንዘብ ተቋማቱ እንዲከፍሉ የሚገደዱባቸው ሁኔታዎች ብዙ ናቸው። ከውጪ ሃገራት የሚላከው ገንዘብ በአፍሪካና በእስያ በሚገኙ 18 ሃገራት ትምህርት ላይ የሚውለውን ወጪ በ35 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፤ በደቡብ አሜሪካ በሚገኙ ሃገራት ደግሞ 50 በመቶ ከፍ እንዲል አድርጎታል። • ትራምፕ ውግዘት ከደረሰባት ሳዑዲ ጎን ቆመዋል • ዌል የተባለው የባህር እንስሳ 6 ኪሎ ያህል ኩባያ ውጦ ተገኘ ፊሊፒንስ ውስጥ ከውጪ ሃገራት ቤተሰቦቻቸው ገንዘብ ላኩ ማለት ህጻናት ለጉልበት ስራ ከመሰማራት ተላቀው ወደ ትምህርት ቤት ይሄዳሉ ማለት ነው። ምንም እንኳን ስደተኞች በውጪ ሃገራት ሲቀጠሩ በጣም ዝቅተኛ ክፍያ ያላቸው ስራዎችን ቢሆንም የሚያገኙት፤ ካላቸው ላይ ቆጥበው ግን ልጆቸቸውን ማስተማር እንዲሁም ቤተሰባቸውን መርዳት ግዴታቸው ይመስላል። እነዚህ ስደተኞች ወደ ሃገራቸው የሚልኩት 8 ቢሊዮን ዶላር የእንግሊዝ መንግስት ለውጪ እርዳታ ከሚያውለው ገንዘብ ይበልጣል። \nThe previous content can be summarized as follows:
በእንግሊዝ በተለያዩ ስራዎች ተቀጥረው የሚሰሩ ስደተኞች ካጠራቀሙት ገንዘብ በዓመት የሚልኩት እስከ 8 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት ድርጅት አስታወቀ።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
348
Title: ኮሮናቫይረስ፡ አሜሪካ የደም ፕላዝማ ለኮቪድ-19 በሽተኞች እንዲውል ፈቀደች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የአሜሪካ ምግብና መድሃኃኒት አስተዳደር የደም ፕላዝማ ለኮሮናቫይረስ ታማሚዎች ድንገተኛ ሕክምና እንዲውል ፈቃድ ሰጠ። አንድ ሰው በኮሮናቫይረስ ሲያዝ የተፈጥሮ በሽታን የመከላከያ ሥርዓቱ በሽታን አምጪ ተህዋስን የመከላከያ ዘዴን ያዘጋጃል፤ ይህም ቫይረሱን በማጥቃት ወደ በሽታ እንዳይሸጋገር ያደርጋል። ይህ ሂደትም በአንድ ወር ውስጥ የሚፈጠር ሲሆን ፕላዝማ በተባለውና በደም ውስጥ ባለው ፈሳሽ ክፍል ውስጥ የሚገኝ ነው። ይህንን ፕላዝማ በኮቪድ-19 በጠና ለታመሙ ሰዎች በመስጠት ከቫይረሱ ጋር ፍልሚያ የገጠመውን የእራሳቸውን ተፈጥሯዊ በሽታን የመከላከያ ሥርዓት በማጠናከር ከበሽታው እንዲያገግሙ ለማገዝ የሚያስችል ነው። በመሆኑም ሕክምናው ከበሽታው ካገገሙ ሰዎች ከተወሰደና በበሽታ መከላከል አቅም [አንቲ ቦዲ] የበለፀገውን ይህን የደም ፕላዝማ ይጠቀማል። ይህ ሕክምና ቀደም ብሎ በአሜሪካ ከ70 ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ጥቅም ላይ ውሏል። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕም ሕክምናው 35 በመቶ ሞት ሊቀንስ እንደሚችል ተናግረዋል። ሕክምናው ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደው ፕሬዚደንት ትራምፕ የምግብና መድሃኒት አስተዳደሩን የክትባት የመገኘት ሂደቱን እና ሕክምናውን ለፖለቲካ ፍጆታ አውሎታል ሲሉ ከከሰሱ ከአንድ ቀን በኋላ ነው። ይህ ውሳኔ የተገለፀውም ትራምፕ በዋይት ሃውስ ለሚኖራቸው ቆይታ በሁለተኛ የምርጫ ዘመን ለማሸነፍ ዘመቻቸውን በሚያስተዋውቁበት የሪብሊካን ብሔራዊ ስብሰባ ዋዜማ ላይ ነው። ፕሬዚደንቱ "ለረዥም ጊዜ ስፈልገው የነበረው ነው የሆነው። ከ'ቻይና ቫይረስ' ጋር እየታገልን ባለንበት በአሁኑ ጊዜ የበርካታ ሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ይህንን የምስራች ሳበስር እጅግ ደስ እያለኝ ነው" ሲሉ እሁድ ዕለት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ፕሬዚደንት ትራምፕ ኮሮናቫይረስ ከቻይና ቤተ ሙከራ የወጣ ነው ሲሉ ይወቅሳሉ። ለዚህም ነው 'የቻይና ቫይረስ' እያሉ የሚጠሩት። የዚህም ሕክምና ሂደትም "ወሳኝ ነው" ሲሉ የገለፁት ፕሬዚደንቱ፤ ከበሽታው ያገገሙ አሜሪካዊያን የደም ፕላዝማቸውን እንዲለግሱ ጥሪ አቅርበዋል። የምግብና መድሃኒት አስተዳደሩ የደም ፕላዝማ ሕሙማን በበሽታው ተይዘው ሆስፒታል በገቡ በመጀመሪያዎቹ ሦስት ቀናት በትክክል መሰጠት ከቻለ የመሞት እድልን በመቀነስና የታማሚውን ጤና እንደሚያሻሽል ቀደም ብለው የወጡ ጥናቶች እንዳመለከቱ በመጥቀስ፤ ሕክምናው ለመደበኛ ሕክምና እንዲውል ሳይሆን ለድንገተኛ ሕክምና ብቻ እንዲውል ነው ፈቃድ የሰጠው። ሆኖም ውጤታማነቱን ለመመርመር በርካታ ሙከራዎች ያስፈልጋሉ ተብሏል። ኤጀንሲው አክሎም በቅርብ ወራት የተሰበሰቡ መረጃዎችን ከመረመረ በኋላ ሕክምናው ጉዳት እንደሌለው ማረጋገጥ እንደቻለ አስታውሶ፤ ሕክምናው ከሚያስከትለው ጉዳት ጥቅሙ ይልቃል ብሏል በመግለጫው።
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
305
Doc to summarize: የትምህርት እድል አግኝተው ወደ አሜሪካ፤ ኒዮርክ አቅንተዋል። በወቅቱ በአገሪቱ ውስጥ የነበረው የፖለቲካ ሁኔታ [ከደርግ መውደቅ በኋላ] ያላማራቸው ሚሚ፤ እዚያው ለመቆየት ወስነው በአሜሪካ ድምፅ የአማርኛው ፕሮግራም ተቀጥረው በጋዜጠኝነት ለበርካታ ዓመታት አገልግለዋል። • የድኅረ ዐብይ ሚዲያ በምሁራኑ ዕይታ • "ወፍራም ሴቶች ለአገርም ለቤተሰብም ሸክም ናቸው" የግብፅ የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ከአሜሪካ ከተመለሱ በኋላም ዛሚ 90.7 ራዲዮ ጣቢያን አቋቁመው እየሠሩ ይገኛሉ። ይህ ራዲዮ ጣቢያ የተለያየ የፖለቲካ አቋም ባላቸው አካላት ትችቶች ሲዘነዘሩበት ቆይቷል። በተደጋጋሚ ሊዘጋ ነው የሚል ዜናም ተሰምቷል። አሁን ደግሞ በእጅ አዙር ተሸጧል፤ አልተሸጠም የሚሉ ውዝግቦች ይነሱበታል። አዲስ ዓመትን አስመልክተን ከሚዲያ የራቁ ሰዎችን ስናፈላልግ ጋዜጠኛ ሚሚን አግኝተን ስለ ጣቢያውና ስለ ግል ሕይወታቸው ጠይቀናቸዋል። አሁን የት ነው ያሉት? አሜሪካን አገር ነው ያለሁት። የጤና ምርመራ ላይ ነኝ። በየዓመቱ የጤና ምርመራ አደርጋለሁ። የጤንነት ሁኔታዎ እንዴት ነው? በጣም ደህና ነኝ። በጣም በሚገርም ዓይነት ባለፈው ጊዜ ዐይኔን ቀዶ ሕክምና አድርጌ ነበር። የሚገርመው የምርመራ ውጤቴንም ተቀብያለሁ፤ በጥሩ ጤንነት ላይ ነው ያለሁት [ሳቅ] በዚህ እድሜ የሚመጡ ብዙ ነገሮች አሉ- በእኔ እድሜ። ስለዚህ ከዚያ አንፃር፣ እ. . . ከሥራዬ ውጥረት መብዛት አንፃር ሲታይ፤ እነዚህ አስፈሪ የሆኑት እንደ ስኳር፣ ግፊት ምናምን ያሉት የሉብኝም። በዚያ ተደስቻለሁ። የሚገርምሽ ስፖርት አልሠራም። ምን አልባት አመጋጋብ ሊሆን ይችላል። አሁን በምን ሥራ ላይ ነው ያሉት? አሁን ዛሚ 'ሪብራንድ' እየተደረገ ነው። እንደገና ደግሞ ጋዜጠኞችን በዘለቄታዊ የሥልጠና ተቋም የመገንባት ሥራ ላይ ነው ያለሁት። ብዙ ሥራዎች ላይ ነው ያለሁት፤ አሁን ሕክምና ላይ ብሆንም። የማማከር ሥራዎችን ይሠራሉ ሲባል ሰማሁ። ማንን ነው የሚያማክሩት? እሠራለሁ። ግን በአሁኑ ሰዓት መጥቀስ አልፈልግም። ብዙዎቹ ገና በተለያየ ደረጃ ላይ ስለሆኑ፤ እሱን አሁን መዘርዘሩ ጥሩ አይሆንም። ገና ነው። አሁን ለመናገር ጊዜው አይደለም፤ ግን ሥራ አልፈታሁም ለማለት ነው [ሳቅ]። ዛሚ ራዲዮ ጣቢያ 'ተሸጧል' እየተባለ ይወራል። እውነት ነው? ዛሚ ብዙ ጊዜ የአየር ሰዓት ወስደው የሚሠሩ አጋር ድርጅቶች አሉት። በተለያየ መንገድ አብረውን የሚሠሩ በርካታ ድርጅቶች አሉ። ስለዚህ ከብዙ ሰዎች ጋር እንሠራለን። ዛሚ የሚዲያ ተቋም እንደመሆኑ መርሁን እና ሥነ ምግባሩን ከሚያከብሩ፣ አላማው ለሕዝብ አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም እንደመሆኑ ያንን ማድረግ ከሚፈልጉ፣ መሠረታዊ በሆኑት የጋዜጠኞች መስፈርቶች ዙሪያ ከሚንቀሳቀሱ፣ ከሁሉ በላይ ደግሞ ለህብረተሰባችን አገልግሎት ከሚሰጡ፣ መስጠት ከሚፈልጉ፣ ከማናቸውም ወገኖች ጋር በትብብር እንሠራለን። ስለዚህ 'ሪብራንድ' እያደረግን [እንደገና እያደራጀን] ነው። ሌሎች ጣቢያዎችም እኮ እንደዚህ ያደርጋሉ። ለምን በዛሚ ላይ ትንሽ ለየት እንደሚል ባይገባኝም፤ በትብብር እንሠራለን- ከተለያዩ ወገኖች ጋር። የአየር ሰዓት መስጠት የተለመደ ነው። ስለዚህ 'በትብብር' ሲሉኝ የአክሲዎን ሽያጭ ነው ማለት ነው? ትብብር ሲሉ ግልፅ ቢያደርጉልኝ? የአክሲዎን ሽያጭ አይደለም። በትብብር የሚሠራባቸው ብዙ ዓይነት መንገዶች አሉ። እነዚህን ደረጃ በደረጃ በቢዝነስ ክፍሉ ነው የሚሠሩት። ይህ ደግሞ በቀጥታ የሚመለከተው አቶ ዘሪሁን ተሾመን [ባለቤታቸው] ነው። እኔን የፕሮግራም፣ የሙያው ጉዳይ ነው የሚመለከተኝ። ከዚህ ቀደምም የምሠራው በዚያው መስመር ነው። ነገር ግን በ'ሪብራንዲንጉ' ሂደት ውስጥ፤ በርካታ ለውጦች. . . አዳዲስ...\nSummary in the same language as the doc:
ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቴአትር ጥበባት ተመርቀዋል። የኮሌጅ ተማሪ ሳሉ ጀምረው በሚዲያ ላይ መሳተፍ የጀመሩት ሚሚ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በትርፍ ጊዜ ይሠሩ ነበር። ከተመረቁ በኋላም የኢትዮጵያ ፊልም ኮርፖሬሽንን ተቀላቅለው ዘጋቢ ፊልሞችን ሠርተዋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
444
Title: የአሜሪካ ፌደራል መንግሥት ከ17 ዓመታት በኋላ የሞት ቅጣት ሊያስፈጽም ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሦስት አባላት ያሉትን ቤተሰብ የገደለው ዳንኤል ልዊስ በግድያ ወንጀል ሞት የተፈረደበት ዳንኤል ልዊስ የተባለው ፍርደኛ ባለፈው አርብ ውሳኔው ተግባራዊ እንዳይረግበት በአንድ የፌደራል ዳኛ እግድ ተላልፎበት ነበር። ለዚህም የተሰጠው ምክንያት የሟቾች ቤተሰቦች ውሳኔው ተግባራዊ ሲሆን ለመገኘት ቢፈልጉም በኮሮናቫይረስ ስጋት ምክንያት መገኘት ስለማንችል ለሌላ ጊዜ ይዘዋወርልን በማለታቸው ነበር። ነገር ግን መንግሥት ይግባኝ ጠይቆ ውሳኔው እንዲቀለበስ የሚያደርግ ሕጋዊ ትዕዛዝ በማግኘቱ ብይኑ ተግባራዊ እንዲደረግ ተወስኗል። በአገሪቱ የሟች ቤተሰቦች በገዳይ ላይ የሞት ፍርዱ ሲፈጸም መገኘት እንዲችሉ የሚፈቅድ ሲሆን፤ ቤተሰቦችም ፍርዱ ለእነሱ አመቺ በሆነ ጊዜ ተግባራዊ እንዲሆን ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ እንደሚሉ ተነግሯል። የሞት ፍርደኛው የነጭ የበላይነት አቀንቃኝ የነበረ ሲሆን የአንድ ቤተሰብ ሦስት አባላትን አሰቃይቶ ከገደለ በኋላ አስከሬናቸውን ሐይቅ ውስጥ በመጨመሩ ሞት ተፈርዶበት ባለፈው ታኅሳስ ወር ላይ ነበር ቅጣቱ ተግባራዊ ሊደረግበት የነበረው። ነገር ግን ቅጣቱ እንዲዘገይ የተደረገው ፍርድ ቤቱ ውሳኔው ተግባራዊ እንዳይደረግ የሚያዝ ውሳኔ በማሳለፉ ነበር ወንጀለኛው እስካሁን በሕይወት የቆየው። ሴት ልጃቸውን፣ የልጅ ልጃቸውንና የልጃቸው ባል በግድያው ያጡት ኧርሊን ፒተርሰን ግን ወንጀለኛው በመርዝ መርፌ ተወግቶ መገደሉን ተቃውመውታል። ለሲኤን ኤን እንተናገሩትም "በልጄ ምክንያት የአንድ ሰው ሕይወት መጥፋቱ ለእሷ አሳፋሪ ነገር ነው" ሲሉ ወንጀለኛው እንዳይገደል እንደሚፈልጉ ተናግረዋል። በሐምሌና በነሐሴ ወር ተግባራዊ እንዲደረጉ ከታሰቡት አራት የሞት ፍርዶች መካከል የዳንኤል ልዊስ አንዱ ሲሆን አራቱም ወንጀለኞች ወንዶችና ህጻናትን በመግደል የተፈረደባቸው ናቸው። የሞት ቅጣትን በሚመለከት ያሉ መረጃዎችን የሚያሰባስበው ማዕከል እንዳለው እንደ አውሮፓውያኑ በ1988 እና በ2018 መካከል ባሉት ዓመታት ውስጥ 78 ሰዎች በአሜሪካ ፌደራል መንግሥቱ በቀረበባቸው ክስ ሞት ተፈርዶባቸዋል። ነገር ግን እስካሁን ሦስቱ ብቻ ነው ውሳኔው ተግባራዊ የተደረገባቸው፤ በአሁኑ ጊዜ 62 የሞት ፍርደኞች በፌደራሉ የዓለም በቃኝ እስር ቤቶች ውስጥ ቅጣታቸውን እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
260
በአሰሪዎች መደብደብ፣ መደፈር፣የጉልበት ብዝበዛ ፣ክፍያ መከልከልና ሌሎችም አስከፊ ስቃዮች ወደ አረብ አገራት የሄዱ በርካታ ኢትዮጵያዊያን እጣ ነበር። የኢትዮጵያዊያኑን ስቃይ የሚያሳዮ ቪዲዮዎች በማህበራዊ ድረ ገፅ ሲለቀቁ ደግሞ የህብረተሰቡ ቁጣና ቁጭት ያይል ነበር። ከአራት ዓመት በፊት ሳውዲ ህገወጥ ያለቻቸውን በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያንን ማስወጣትዋን ተከትሎ መንግስት ወደ ተለያዩ አረብ አገራት በቤት ሰራተኝነት የሚደረጉ ጉዞዎችን አገደ። ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ደግሞ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዲሱን የኢትዮጵያ የውጭ አገር ሥራ ስምሪት አዋጅ 923/2008 አፀደቀ። አዋጁ ዜጐች ደህንነታቸውና መብታቸው ተጠብቆና ተረጋግጦ በውጭ አገር በሥራ እንዲሰማሩ የሚያስችሉ ሁኔታዎች መመቻቸትን በሚመለከት ዝርዝር ሁኔታዎችን ያስቀምጣል፡፡ አዋጁ ምን ይላል? አዋጁ ማን መሄድ ይችላል? ምን ዓይነት ሥልጠናና መሥፈርቶችን አሟልቶ? የኤጀንሲዎችና የአሠሪዎች ግዴታና ኃላፊነትስ ምን ድረስ ነው? የሚሉ ጉዳዮችን ይዘረዝራል፡፡ አዋጁ ከሚያስቀምጣቸው አንኳር ጉዳዮች መካከል ኤጀንሲዎች ወደ ሥራ ለመግባት በግል ከሆነ የአንድ ሚሊዮን ብር፣ በቡድን ከሆነ ደግሞ አምስት ሚሊዮን ብር ካፒታል እንዲኖራቸው በተጨማሪም መቶ ሺሕ ዶላርም ተቀማጭ እንዲያደርጉ የሚሉት ይገኙበታል፡፡ በተጨማሪም መድህን እንደሚቋቋምና ኤጀንሲዎችም በሚልኩት ሰው ብዛት መሠረት ለመድህኑ እንዲያዋጡ የሚለውም ሌላው ጉዳይ ነው፡፡ አዋጁ ኤጀንሲዎች ላይ የሚያስቀምጠው የገንዘብ መስፈርት ከባድ መሆን ብዙዎቹን ከጨዋታ ውጭ ያደርጋቸዋል የሚል ስጋት ያላቸው አሉ። በሌላ በኩል አዋጁ ለሥራ ወደ ውጭ አገር የሚሄድ ማንኛውም ሠራተኛ ቢያንስ የስምንተኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና በብቃት ማረጋገጫ የተመሰከረ የሙያ ስልጠና መውሰድ እንዳለበት ያስቀምጣል። አሰሪዎች የሚያስቀምጡትን መስፈርት ማሟላት እነደሚገባም አዋጁ ያስቀምጣል። ወደ አረብ አገራት በብዛት የሚሄዱት ከገጠሪቱ የአገሪቱ ክፍል የሚመጡና ከሶስት ከአራተኛ ክፍል በላይ ያልገፉ ከመሆናቸው አንፃር መስፈርቱ የመሄድ ፍላጎት ያላቸውን በርካቶች ይገድባል የሚል እምነት ያላቸው አሉ። እገዳው ምን ለውጥ አመጣ? ነገር ግን እገዳው ተጥሎ በነበረባቸው ባለፉት አራት ዓመታት በህገወጥ መንገድ ብዙዎች ወደ ተለያዩ አረብ አገራት ይሄዱ እንደነበር መረጃዎች ያመለክታሉ። ጉዞው በሱዳንና በኬንያ በኩል በደላሎች እርዳታ ሲደረግ እንደነበርም፤ በቱሪስት ቪዛ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስተው በሚሄዱባቸው አገራት በሕገወጥ ደላሎችና ኤጀንሲዎች ሥራና የሥራ ፈቃድ አግኝቶ ለመቅረት የሞከሩም በርካታ እንደሆኑ ይነገራል። በአንድ ወቅት በዚህ መንገድ በዱባይ አየር መንገድ በአንድ በረራ ዱባይ ሄደው ለመቅረት የሞከሩ 30 ኢትዮጵያውያን በአየር መንገዱ ኢሚግሬሽን ተይዘው ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸው ለዚህ አንድ ማሳያ ነው። ባለፈው ሳምንት ማብቂያም አንድ የቢቢሲ ጋዜጠኛ በተጠቀሰው መንገድ ወደ ዱባይ ሄደው ሳይሳካላቸው በኬንያ አየር መንገድ ወደ ኢትዮጵያ እየተመለሱ የነበሩ ከአስር በላይ የሚሆኑ ሴቶችን አግኝቶ ነበር። ወ/ሮ ጥሩ ብርሃን ጌትነት በቤት ሰራተኝነት እንጀራ ለማግኘት ወደ ተለያዩ አራብ ሃገራት ሄደው ነገሮች እንዳሰቡት ሳይሆን አእምሯዊና አካላዊ ጉዳት ደርሶባቸው የሚመለሱ ኢትዮጵያዊያትን የሚያስጠልለውና የሚረዳው ጉድ ሳማሪታን ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ናቸው። መንግስት እግዱን ጥሎ እያለም ብዙዎች በህገወጥ በመንገድ ወደ አረብ አገራት ይሄዱ እንደነበር ይናገራሉ። ባለፈው የአውሮፓውያኑ ዓመት እንኳን ጉድ ሳማሪታን በህገወጥ መንገድ ሄደው ጉዳት ደርሶባቸው የተመለሱ ከ120 በላይ... \n\nGive me a good title for the article above.
ህገወጡ የአረብ አገራት ጉዞ በአዲሱ አዋጅ ይገታል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
401
Doc to summarize: ከጥቃቱ ከተረፉት ሰዎች፣ ከሟች ቤተሰቦች እና ከነጆ ወረዳ አስዳዳሪ ቢቢሲ እንደተረዳው ዓርብ ዕለት የሸኔ አባላት ናቸው በተባሉ ታጣቂዎች በ10 የመንግሥት ሠራተኞች ላይ በተፈጸመ ጥቃት አራቱ ሲገደሉ ሦስቱ የመቁሰል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ሦስት ሰዎች ደግሞ ምንም ጉዳት ሳይደርስባቸው ከጥቃቱ ተርፈዋል። ግንቦት 21/2012 ዓ.ም ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች ማዳበሪያ እና ምርጥ ዘር ለማከፋፈል ከተለያዩ ቢሮዎች የተወጣጣ ኮሚቴ አሞማ ዴገሮ ወደ ሚባል ቀበሌ ተጉዞ እንደነበነር የነጆ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ተሊላ ተፈራ ለቢቢሲ ተናግረዋል። "የመንግሥት ሠራተኞቹ ከሄዱበት ስፍራ በሰላም ሥራቸውን ጨርሰው እየተመለሱ ዋጋሪ ቡና ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ሲደርሱ ጸረ ሰላም በሆኑት የሸኔ ታጣቂዎች ተኩስ ተከፍቶበናቸዋል" ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል። ለመስክ ሥራ ተሰማርተው የነበሩት ሰዎች በአጠቃላይ 10 እንደነበሩ የሚያስታውሱት አቶ ተሊላ በጥቃቱ ከመካከላቸው አራቱ ተገድለዋል። "አንደኛው ሟች አብዲ አበራ የሚባል ሹፌር ሲሆን ሁለተኛው የእንስሳት ሐኪም የነበረው ዳዊት ተርፋሳ ሲሆን፤ ባሕሩ አየለ እና እስራኤል መርዳሳ የሚባሉት ሟቾች ደግሞ የወረዳው ሚሊሻ አባላት ናቸው" ብለዋል። በታጣቂዎቹ በተሰነዘረባቸው ጥቃት ከተገደሉት ሰዎች በተጨማሪ ሦስቱ በጥቃቱ የቆሰሉት ሲሆን፤ ከጥቃቱ ጉዳት ሳይደርስባቸው ያመለጡት ደግሞ ሦስት ናቸው። የተፈጠረው ምን ነበር? በመንግሥት ሠራተኞቹ ላይ ጥቃቱ የተሰነዘረው ዓርብ ከሰዓት በኋላ ላይ ነበር። የአስሩ የመንግሥት ሠራተኞች መንግሥታዊ ባልሆነ ድርጅት ድጋፍ የተገኘውን የምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ በጸጥታ ችግር ምክንያት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ለማከፋፈል ወደ አሞማ ዴገሮ ይጓዛሉ። እነዚህ የመንግሥት ሠራተኞች ከወረዳው የአደጋ ዝግጁነት እና ቁጥጥር ጽህፈት ቤት፣ ከእንስሳት ጤና፣ ከሚሊሻ የተወጣጡ ነበሩ። ለመስክ ሥራ የተሰማሩት ሠራተኞቹ የሄዱበትን ሥራ ፈጽመው ወደ ነጆ ከተማ እየተመለሱ ሳለ ከሰዓት በኋላ 9 ሰዓት ከ35 ገደማ ዋጋሪ ቡና ተብሎ በሚጠራው ስፍራ የሸኔ አባላት ናቸው በተባሉ ታጣቂዎች የተኩስ እሩምታ ተከፍቶባቸዋል። "በቅድሚያ የመኪናውን ጎማ በጥይት መቱ" ያሉት አቶ ተሊላ፤ መኪናው ሲቆም በመኪናው ውስጥ በነበሩት ሠራተኞች ላይ ተኩስ መከፈቱን ይናገራሉ። "ከዓይን እማኞች መገንዘብ እንደቻልነው ጥቃቱን የሰነዘሩት ታጣቂዎች በቁጥር ስምንት ይሆናሉ" ብለዋል። "መኪናው በጥይት ተመትቶ እንደቆመ ሮጠው ማምለጥ የቻሉት ህይወታቸውን ማትረፍ ችለዋል። በመኪናው ውስጥ ከነበሩት መካከልም በጥይት ተመተው 'ሞተዋል' ብለው ያለፏቸውም አሉ" ይላሉ አቶ ተሊላ። በጥቃቱ የተገደሉት አራቱ ሰዎች ህይወታው ያለፈው ወዲያ ጥቃቱ ከተፈጸመበት ስፍራ መሆኑን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ተሊላ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ታጣቂዎቹ ጥቃቱን ፈጽመው በመኪናው ውስጥ ያሉትን ሰዎች ከገደሉና ካቆሰሉ በኋላ የመንግሥት ሠራተኞቹ ይዘዋቸው የነበሩትን 4 የጦር መሳሪያዎችን ጨምሮ ሌሎች ንብረቶችን ዘረፍው መሄዳቸውን ገልጸዋል። ከጥቃቱ በኋላ በአካባቢው ተሰማርቶ የሚገኘው የአገር መከላከያ ሠራዊት እና የአሮሚያ ልዩ ኃይል የጥቃቱን ፈጻሚዎች ለማግኘት አሰሳ እያካሄደ መሆኑን እና እስካሁን ግን ከጥቃቱ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ሥር የዋለ እንደሌላ አስረድተዋል። ሥራ በጀመረ በሦስተኛ ሳምንቱ የተገደለው ሹፌር በታጣቂዎቹ ከተገደሉት መካከል አንዱ የሆነውና መኪናውን ሲያሽከረክር የነበረው አብዲ አበራ ነው። የአብዲ ታላቅ ወንድም ቴዲ አበራ "ወንድሜን ድንጋይ ተሸክሜ ነው ያሳደኩት፤ ሥራ ከጀመረ እንኳ ገና ሦስተኛ ሳምንቱ ነው" ይላል።...\nSummary in the same language as the doc:
በምዕራብ ኦሮሚያ በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ወረዳ ባለፈው ዓርብ አራት የመንግሥት ሠራተኞች በታጣቂዎች መገደላቸው ነገረ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
420
Title: “ኢትዮጵያ ክትባቱ ሲገኝ ተጠቃሚነቷን ማረጋገጥ አለባት” ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል አንዳንድ አገራት ለበሽታው ይሆናል ብለው ያመኑትን ክትባት በተለያየ ደረጃ እየሞከሩ ነው። ቢሆንም አሁንም ድረስ ስለ ኮቪድ-19 ያልታወቁ እንዲሁም ገና በምርምር ላይ ያሉ ጉዳዮች በርካታ ናቸው። ለምሳሌ በሽታውን ከመከላከል አቅም (Immunity) ጋር በተያያዘ አጥኚዎች ገና መልስ ያላገኙላቸው ብዙ ጥያቄዎች አሉ። በሽታው ከየት መጣ፣ በሰውነታች ላይ የሚያስከትለው ጉዳት እንዴት ያለ ነው? ዓለም በድህረ ኮሮናቫይረስ ምን ትመስል ይሆን? የሚሉና ሌሎችም ጥያቄዎችን በዩናይትድ ኪንግደሟ ለንደን በሚገኘው ክዊንስ ሆስፒታል በድንገተኛ ክፍል ለሚሠሩት ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል አቅርበናል። ቫይረሱ ሰውነትን የሚጎዳው እንዴት ነው? ቫይረሱ የሚሰራጭባቸው አራት ዋና ዋና መንገዶች አሉ። በሽታው ያለበት ሰው ሲስል፣ ሲያስነጥስ ወይም ሲተነፍስ ቫይረሱ አየር ላይ በመንሳፈፍ ወደ ሌላ ሰው ይጋባል። ቫይረሱ ካለበት ሰው ጋር ንክኪ ሲኖር በሽታው ይተላለፋል። በወረርሽኙ የተያዘ ግለሰብ የነካውን ማንኛውም ቁሳ ቁስ የሚነካ ሰውም ለበሽታው ይጋለጣል። ዶ/ር ኢዮብ እንደሚናገሩት፤ አጥኚዎች እስካሁን ያልደረሱበት ቫይረሱ በደም፣ በሽንትና በአይነ ምድር ስለመተላለፉ ነው። እነዚህ ውስጥ ቫይረሱ እንዳለ ቢታወቅም የበሽታው መተላለፊያ መንገዶች ስለመሆናቸው ገና እየተጠና ነው። በቫይረሱ የተያዘ ሰው የሚያሳየውን ምልክት በደረጃ እንመልከት፦ ከአንደኛው ቀን እስከ አምስተኛው ቀን- ቫይረሱ በዋነኛነት ወደ ሰውነት የሚገባው በአፍንጫና በአፍ ነው። በአይን የሚገባበት ጊዜም አለ። በእነዚህ ቀናት ቫይረሱ የሚራባው በአፍንጫና በጉሮሮ ውስጥ ነው። የአፍንጫ መታፈን፣ የንፍጥ መንጠባጠብ፣ ትኩሳትና ሌላም የጉንፋን አይነት ምልክት ሊሰማ ይቻላል። የበሽታው ምርመራ ከአፍንጫና ከጉሮሮ በሚወሰድ ናሙና የሚካሄደውም ለዚህ ነው። ከአምስተኛው ቀን እስከ ሰባተኛና አስረኛ ቀን- ቫይረሱ ከአፍንጫና ከጉሮሮ በመተንፈሻ ትቦ በኩል አርጎ ወደ ሳምባ ይወርዳል። በዚህ ወቅት ይደክማል። ሳል ይጀምራል። ትኩሳት ከፍ ይላል፤ ሲብስም ያንቀጠቅጣል። ከአስረኛ ቀን ወዲያ- አደገኛ ወቅት ነው። ቫይረሱ ሳምባ ውስጥ የአየር መቀያየሪያ ወንፊቶች (Alveoli) ያጠቃል። እነዚህ ለመተንፈስ አስፈላጊ የሳምባ አካላት ናቸው። ቫይረሱ አስከትሎም የሰውነት ህዋሳትትን ይወራል። ሰውነት ለመጀመሪያ ጊዜ ከዚ ቫይረስ ጋር ሲገናኝ አዲስ ስለሚሆንበት እንዴት ማጥፋት እንዳለበት አያውቅም። ግን ቫይረሱን ይወጋል። ይህ ሳምባ ውስጥ የሚደረገው ትግል አንዳንዶችን ሕይወታቸውን ያሳጣል። • በአፍሪካ ስላለው የኮሮናቫይረስ ዘገምተኛ አካሄድ ምን ማለት ይቻላል? • 'ጨለምተኛው' ፕሮፌሰር "ዓለም ለ10 ዓመታት ትማቅቃለች" አሉ በመጨረሻ የአየር መቀያየሪያ ወንፊቶች በውሃና በመግል ይሸፈናሉ። ታማሚዎች መተንፈስ ያዳግታቸዋል። አንዳንዶች ኦክስጅን ሊያስፈልጋቸው ይችላል። ለመተንፈስ የሚረዳ መሣሪያ (Ventilator) አጋዥ ነው። ወንፊቶቹ ሲጎዱ ኦክስጅን በጣም የሚያስፈልጋቸው አዕምሮ፣ ልብ፣ ኩላሊት አቅም ያጣሉ። የልብ መድከም፣ የአዕምሮ መዛል ወይም መወዛገብ፣ ሰመመን፣ ራስን መሳትም ሊከተል ይችላል። ዶ/ር ኢዮብ እንደሚናገሩት፤ ኮሮናቫይረስ በያዛቸው ሰዎች ላይ አዲስ የታየው ነገር በልብና በሳምባ መካከል ያለው የደም ዝውውር መርጋቱ ነው። ይህም እጅግ አደገኛ ነው። ቫይረሱ በተለያዩ ቁሳቁሶች ላይ ለምን ያህል ጊዜ ይኖራል? በሽታው በግንባር ቀደምነት የሚተላለፈው በትንፋሽ ነው። ጉዳት የሚያመጣው የመተንፈሻ ስርዓት ላይ ነው። ስለዚህም ምግብ ስንበላ ጨጓራችን ውስጥ ቢገባ ምንም ችግር እንደማያመጣ ዶክተሩ “ኮሮናቫይረስ ስስ ስለሆነ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
405
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በመቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ አህዮች ለቆዳቸው ሲባል በኬንያ እየታረዱ ነው\nSummary: በሺህዎች የሚቆጠሩ አህዮች በሕገ ወጥ መንገድ ለእርድ ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ እየተጓጓዙ መሆኑ ተነገረ።\nArticle (Max 500 characters):
አህዮች በቆዳቸው ምክንያት ከመቼው ጊዜ በላይ ተፈላጊነታቸው እየጨመረ መጥቷል። በተለይም በምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኬንያ የአህያ እርድ ዳግም መፈቀዱን ተከትሎ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው አህዮች በየቀኑ በሕገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ እየተወሰዱ እንደሆነ ይነገራል። ከአህያ ቆዳ ምን ይገኛል? የአህያ ቆዳን በመቀቀል ‘ኤህጌዮ’ (Ejiao) ተብሎ የሚጠራ ጄል ይሰራል። ይህ ጄል ከፍተኛ ዋጋ እንደሚያወጣም ይነገራል። “በብዙ ዶላር ነው የሚሸጠው። በርካታ ሰዎች ስለሚፈልጉት ዋጋው በጣም ጨምሯል። የሰዎችን ፍላጎት ለማሟላት ሲባል በርካታ አህዮች እየታረዱ ነው” በማለት በኢትዮጵያ ‘ዘ ዶንኪ ሳንክቱአሪ” ኃላፊ ዶ/ር ቦጂዓ ኢንዳቡ ይናገራሉ። ኤህጌዮ ጄል በሞቀ ውሃ ወይም በአልኮል ሊበጠበጥ ይችላል። ከዚያም የምግብ እና መጠጥ ግብዓት ሊሆን ይችላል። እንደ የፊት ክሬም ያሉ የመዋቢ
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
ምርጫ ቦርድ የተራዘመ ቀን ቆርጦ እንዳላቀረበ አሳወቀ\nቦርዱ ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደመሆኑ መጠን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ተይዘው የነበሩ ተግባራት ማከናወን እንደማይችል ጠቅሶ ወሳኔውን ለምክር ቤቱ ማሳወቁን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስፍሯል። •"ከቤት አትውጡ የሚሉን ልጆቼን ምን እንዳበላቸው ነው?" •በአማራ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የትምህርት ተቋማት ለመጠለያነት ተዘጋጁ በዚህም መሰረት በጊዜ ሰሌዳው ሲከናወኑ የነበሩ ተግባራት እንዲቆሙ፣ የወረርሽኙ ስጋት ሲወገድ እንደገና ተገምግሞ እንቅስቃሴ እንዲያስጀምር የሚሉ ውሳኔዎች ማስተላለፉንም ለምክር ቤቱ ሪፖርት አድርጓል። ቦርዱ በተሰጠው ሃላፊነት መሰረት ችግሩን ለተወካዮች ምክር ቤት ከማቅረብ እና በጥናት ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ከማድረግ ውጨ ከስልጣኑ ውጪ የሰራው ወይም ስልጣኑ ኖሮት ሳይወጣ የቀረው ሃላፊነት የለምም ብሏል። በህገ መንግስቱ በተቀመጠው መሰረት በስራ ላይ የሚገኘው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የስልጣን ጊዜው ከሚያበቃበት አንድ ወር አስቀድሞ ቦርዱ አጠቃላይ ምርጫውን ማድረግ የማይችል መሆኑን ምክር ቤቱ ተገንዝቦ፣ ከዚህ አንጻር የሚሰጠው ውሳኔ ቢኖር ለመነሻነት ያገለግለው ዘንድ ይህ ውሳኔ እንዲሁም ቦርዱ ያደረገው የዳሰሳ ጥናት ሰነድ ለህዝብ ተወካዮች እንዲተላለፍለት ማድረጉን ጠቅሷል። ከዚህም በተጨማሪ እንዲህ አይነት ውሳኔዎች ላይ ሲደረስ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በሁለት ዙር ውይይት መደረጉን ጠቅሶ በመግባባትም ተጠናቋል ብሏል። የፖለቲካ ፓርቲዎቹም የወረርሽኙ አሳሳቢነት በተለይም እንደ ኢትዮጵያ አይነት ላለ አገር ሊያስከትል የሚችለውን ቀውስ ጠቅሰው ከተለያዩ የመንግሥት አካላትም ጋር በመመካከር እንዲሰራ ጠይቀዋል። \n\ntl;dr:
ከኮሮና ቫይረስ ስጋት ጋር በተያያዘ ምርጫው በተያዘበት ቀን ነሐሴ 23፣ 2012 ማካሄድ እንደማይችል ያሳወቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔውን ለተወካዮች ምክር ቤት ማሳወቅ እንጂ የተራዘመ ቀን ቆርጦ እንዳላቀረበ አስታውቋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
219
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ምርጫ 2013፡ መራጮችን ከፓርቲዎች የሚያገናኘው መተግበሪያ ምን ይዞ መጣ?\nSummary: በ1997ቱ ምርጫ ብዙዎች በጉጉት የተመለከቷቸውን የምርጫ ክርክሮች በማዘጋጀት የሚታወቀው ኢንተር አፍሪካ ግሩፕ ከሁለት ተቋማት ጋር በመተባበር መራጮችን ከፓርቲዎች የሚያገኛኝ ዋርካ የተሰኘ መተግበሪያ አስተዋውቋል።\nArticle (Max 500 characters):
የጀርመኑ የተራድኦ ድርጅት ፍሬድሪክ ኤበርት እስቲፍቱንግ እና አይስ አዲስ በቴክኖሎጂ የተሳተፉበት ይህ የመረጃ መተግበሪያ 19 ብሔራዊ ፓርቲዎችን ያቀፈ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። የፕሮጀክቱ ባለቤት ኢንተር አፍሪካ ከጊዜ ውሱንነት የተነሳ ክልላዊ ፓርቲዎችን ማካተት አለመቻሉን ተናግሯል። የተቋሙ የኮሚኒኬሽን አማካሪ ሰይፉ በኩረ ጽዮን (ዶ/ር) ለቢቢሲ እንደተናገሩት የዲጂታል የመረጃ ማዕከሉ የፓርቲዎችን ማኒፌስቶ፣ ፕሮግራም ብሎም አቋሞቻቸውን በቀላሉ በአንድ ቦታ ተደራሽ እንዲሆን ያደርጋል። እስካሁን ድረስ የሰባት የፖለቲካ ፓርቲዎች መረጃ ማካተት መቻሉን ብሎም የሦስት ፓርቲ መረጃዎችን በቅርቡ እንደሚያካትት ሰይፉ ተናግረዋል። በድረ ገፁ ላይ እንደተጠቀሰውም የምርጫ ቀን ሁለት ሳምንት እስከሚቀረው ድረስ ፓርቲዎች ምላሻቸውን ማስገባት እንደሚችሉ ይገልጻል። ዋርካ የሚለው ስያሜ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
151
Content: ሰሜንያ የኦሎምፒክ 800 ሜትር ሁለት ጊዜ አሸናፊ ነች • ተስፋዬ ገብረአብ ስለ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ምን ይላል? ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፌደሬሽን 'ቴስቶስትሮን' ለሴት ሯጮች ከፍተኛ ጉልበት ስለሚሆን እንደ ሰሜንያ ያሉ ይህ ሆርሞን በከፍተኛ መጠን ያላቸው ሴት ሯጮች በውድድር ፍትሃዊ ያልሆነ ብልጫ ያሳያሉ በሚል ነው በሴት ሯጮች የቴስቶስትሮን መጠን በመድሃኒት መገደብ አለበት የሚል ህግ ያወጣው። ሰሜንያም ይህ ህግ እንደ ተፈጥሮዬ እንዳልሆን የሚያደርግ ነው በማለት ነበር ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ዳኝነት ተቋም የወሰደችው። ቀደም ሲልም መሮጥ የምትፈልገው ምንም ምንም ሳይባል ተፈጥሮ እንደሰጣት፤ እንደማንነቷ እንደተፈጥሮዋ እንደሆነ ተናግራ ነበር- ሰሜንያ አሁን ግን ፍርድ ቤቱ ክሱን ውድቅ ስላደረገው እንደ ሰሜንያ ያሉና ከ400 ሜትር ጀምሮ እስከ ማይል የሚሮጡ ሴቶች በህጉ መሠረት በመድሃኒት የወንድ ሆርሞን ማለትም 'ቴስቶስትሮን' መጠናቸውን ለመቀነስ ወይም የሚሮጡበትን መጠን ለመቀየር ይገደዳሉ። • የኤርትራ መንግሥት ለ13 ዓመታት የቁም እስር የፈረደባቸው ፓትርያርክ ማን ናቸው? "ለአስር ዓመታት ያህል ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌደሬሽን ፍጥነቴን ሊገታ ሞክሯል። ይህ ግን እንዲያውም ጠንካራ አደረገኝ" በማለት የአሁኑ የፍርድ ውሳኔም ወደ ኋላ እንደማይዛት ሰሜንያ ተናግራለች። ዳግም ከዚህ ፍርድ በላይ ከፍ ብላ የደቡብ አፍሪካን እንዲሁም ለዓለም ወጣት ሴቶችና ሯጮች ምሳሌ እንምትሆንም አስታውቃለች። የስፖርት ግልግል ዳኝነት ፍርድ ቤቱ የዓለም አቀፉ ሩጫ ፌደሬሽን ውሳኔ አድሏዊነት ያለው ሊባል ቢችልም ውሳኔውን ግን "አስፈላጊ፣ ምክንያታዊና ሚዛናዊ" ብሎታል። ለሌሎች ሴት ሯጮች ውድድሮች ፍትሃዊ እንዲሆኑ ከማድረግ አንፃርም ውሳኔው አስፈላጊ እንደሆነም አስረግጧል። • በቻይና የተደረሱት ስምምነቶች የትኞቹ ናቸው? \nThe previous content can be summarized as follows:
የ800 ሜትር ኦሎምፒክ ሻሚፒዮን የሆነችው የ28 ዓመቷ ደቡብ አፍሪካዊት ሯጭ ካስተር ሰሜንያ ዓለም አቀፉን የአትሌቲክስ ፌደሬሽን የከሰሰችው 'ቴስቶስትሮን' የተሰኘው የወንድ ሆርሞን ከፍ ባለ መጠን ያላቸው ሴት ሯጮችን በተመለከተ ባወጣው ህግ ምክንያት ነበር።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
250
Title: በዓለም ላይ ሔሮይን ከፍተኛ ችግር እየፈጠረ ያለው በሲሽልስ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ነገር ግን ከሲሽልስ የግል ደሴቶች፣ ሪዞርቶችና ምርጥ ምርጥ ሆቴሎች ጀርባ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሕዝቧን የአደንዛዥ እፅ ሱሰኛ ባደረገ ወረርሽኝ የምትመሳቀል አገርን ያስተውላሉ። ከሲሽልስ አጠቃላይ 94 ሺህ ሕዝብ ከአምስት እስከ ስድስት ሺህ የሚደርሰው በአደንዣዥ እፅ ሱስ የተያዘ መሆኑን የአገሪቱ መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን መረጃ ያሳያል። ሲሽልስ በዓለም አቀፍ ደረጃም ከፍተኛ የሄሮይ ሱስ የተመዘገበባት አገር ለመሆኗ መረጃዎች አሉ። የ34 ዓመቱ ጀድ ሊስፐራንስ ካናቢስ መጠቀም የጀመረው የ20 ዓመት ወጣት ሳለ ነበር። ከዚያ ግን በቀን ሁለት ሶስት ጊዜ ሄሮይን መጠቀም ጀመረ። ሱሱን ለመሙላት ከአያቱ ገንዘብ ይሰርቅም እንደነበር ያስታውሳል። ከ115 ደሴቶች የተሰራችው ሲሽልስ ድንበሯ በዚህም በዛም ክፍት ነው። ሄሮይን ወደ ሲሽልስ የሚደርሰው ከማእከላዊ እስያ በተለይም ከአፍጋኒስታን ተነስቶ በምስራቅ አፍሪካ በማለፍ ረዥም ርቀት አቋርጦ ነው። በአደንዣዥ እፅ ሱስ የተያዙ ሰዎች በርካታ በመሆናቸው ጉዳዩን በወንጀል ከማየት ይልቅ እንደ በሽታ አይቶ ማከምን ነው የሲሽልስ ባለስልጣናት መፍትሄ ያሉት። በዚህም መሰረት የሄሮይን ተጠቃሚዎች ለመታከም ሁለት አማራጮች ያሏቸው ሲሆን የህክምናም የስነልቦናም ድጋፍ ማግኘት ይችላሉ። በአሁኑ ወቅት ሁለት ሺህ የሚሆኑ ሰዎች የህክምና አገልግሎቱን ለማግኘት ተመዝግበዋል። ሁሌም ጠዋት ጠዋት ተንቀሳቃሽ ክሊኒክ ሆነው የሚገለግሉ አውቶቢሶች ደጃፍ ላይ ተካሚዎች ይሰለፋሉ። ነርስና የስነልቦና ባለሙያዎች በማገገም ላይ ላሉ የአደንዛዥ እፅ ሱሰኞች ተገቢ ያሉትን እና እንዲያገግሙ የሚረዳቸውን ሜታዶን የተሰኘ መድሃኒት ይሰጧቸዋል። ብዙዎች እንደሚሉት በሄሮይን ሱስ ወረርሽኝ ብዙ የሲሽልስ ጎጆዎች ተናግተዋል። በአገሪቱ የሱስ ማገገም ትልልቅ ፕሮግራሞች መዘርጋታቸውን ተከትሎ የሄሮይን ዋጋ እየቀነሰ እንዳለም መረጃዎች አሉ። • ላይቤሪያ የጦርና የኢኮኖሚ ወንጀሎች ፍርድ ቤት ልታቋቋም ነው • ሲሪላንካ የሞት ቅጣትን ለማስፈፀም ሁለት አናቂዎች ቀጠረች
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
241
በድሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ የተጠረጠሩ ሰዎች ተለይቶ በተዘጋጀላቸው ሆስፒታል ክትትል እየተደረገላቸው ነው። ውይይቱ በሽታውን ለመቆጣጠር የሚያስችል አለም አቀፋዊ ትኩረት ለማግኘትና የአስቸኳይ ጥሪ ለማስተላለፍ ወሳኝ ነው ተብሏል። ኢቦላ አሁንም ቀድሞ ካገረሸበት አካባቢ ምባንዳካ ወደ ተባለ ትንሽ የገጠር አካባቢም እንደተዛመተ ታውቋል። አንድ ሚሊየን የሚሆኑ ሰዎች የሚኖሩባት ከተማዋ ኮንጎ ወንዝን ወደ ሌሎች አካባቢዎች ለመጓጓዝ በመጠቀማቸው ቫይረሱ ወደ ሌሎች አካባቢዎችም ሊዛመት እንደሚችል ስጋት ፈጥሯል። ዋና ከተማዋን ኪንሻሳን እና በዙሪያዋ ያሉ ሌሎች ከተሞችንም አስግቷል። በቅርቡ እንደገና ባገረሸው ኢቦላ በትንሹ 44 የሚሆኑ ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ 23 የሚሆኑት ደግሞ በቫይረሱ እንደሞቱ ተረጋግጧል። ኢቦላ የሰውነት መድማትን የሚያስከትል ኢንፌክሽን ሲሆን ከሰውነት በሚወጡ አነስተኛ መጠን ባለቸው ፈሳሸ ሳይቀር በንክኪ ምክንያት በመተላለፉ እንዲሁም ያልተለመዱ ምልክቶች ስላሉት በፍጥነት እንዲዛመት ምክንያት ሆኗል። ኢቦላ ለምን አገረሸ? የአለም ጤና ድርጅት ባላስልጣን ፒተር ሳላማ በሽታው በአጭር ጊዜ ወደ ምባንዳካ መዛመቱ ወደሌሎች አገራትም የመዛመት ዕድሉን ያሰፋዋል ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የዓለም ጤና ድርጅት አጠቃላይ የድንገተኛ አደጋዎች ምላሽ ምክትል ዳይሬክተር እንዳሉት ኢቦላው በኮንጎ ወንዝ አቅራቢያ ከምትገኘው ምባንዳካስ ወደ ኮንጎ ብራዛቪል እና ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ሊዛመት ይችላል ብለዋል። በተለያየ አቅጣጫ መመልከታችን በምባንዳካ የታየውን የመሰራጨት እድል ለማቆም አስቸኳይ እርምጃ ለመውስድ ያስችላል ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል። እአአ ከ2014-2016 ምዕራብ አፍሪካ የተከሰተው ኢ... Continue the article for another 4000 characters max:
ቦላ ወደ ጊኒ፣ ሴራሊዮንና እና ላይቤሪያ በመዛመቱ ለብዙ ሰዎች ሞት ምክንያት ሆኗል። ኢቦላን ለመቆጣጠር ምን ተሰራ? የዓለም ጤና ድርጅት 44 የኢቦላ ኬዞችን እንዳገኙና ከእነዚያ መካከል 20 የሚሆኑት በቫይረሱ ሳይያዙ እንዳልቀሩና ቀሪዎቹ 21 የሚሆኑት ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ ጥርጣሬ እንዳላቸው አስታውቋል። ኬዞቹም በምባንዳካ የኮንጎ ኢኳተር ክፍል እንደተመዘገቡ ተነግሯል። ምክትል ዳሬክተሩ እንደተናገሩት በከተማዋ የተለየ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሁኔታዎች እንደተመቻቹ ገልፀው በሽታው በቢኮሮ ከተማ በኢቦላ የሞቱ ሰዎች የቀብር ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት ወደ ከተማዋ በሄዱ ሰዎች አማካኝነት ሳይዛመት እንዳልቀረ ተናግረዋል። ባሳለፍነው ረቡዕ 4000 የሚሆን የሙከራ ክትባት ኪንሻሳ የደረሰ ሲሆን ተጨማሪ ክትባት በቅርቡ ይገባል ተብሎ ይጠበቃል። ክትባቱ በምባንዳካ ከተማ ለሚኖሩና ቫይረስ ካለባቸው ሰዎች ጋር ግንኙነት ላላቸው ሰዎች ቅድሚያ ይሰጣል ሲሉ ምክትል ዳሬክተሩ ተናግረዋል። ፈቃድ ባያገኝም ከዚህ ቀደም በምዕራብ አፍሪካ ኢቦላ ተከስቶ በነበረ ጊዜ በተወሰነ መልኩ ሙከራ ተደርጎ አዋጭ እንደነበር የተናገሩት ዳሬክተሩ ክትባቱ -60እና -80 ሴልሽየስ የሙቀት መጠን መቀመጥ የሚኖርበት ቢሆንም በኮንጎ ያለው የኤሌክትሪክ አቅርቦት አስተማመኝ ባለመሆኑ የክትባቶቹን ቁጥር ለመጨመር አዳጋች አድርጎታል ይላሉ። ስርጭቱን በአፋጣኝ ለመቆጣጠር የዓለም ጤና ድርጅት ሰራተኞች ከቫይረሱ ጋር ንክክኪ አላቸው የተባሉ 430 ሰዎችን የለዩ ሲሆን ሌሎች ከኢቦላ ታማሚዎች ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባሉ 4000 ሰዎችን የመለየት ስራ እየሰሩ ነው። አብዛኞቹ ሰዎች በገጠር አካባቢ የሚኖሩ ናቸው። ኢቦላ ደግሞ ደጋግሞ ለምን አገረሸ ከ2014-2016 በድሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወረርሽኑ ለሶስተኛ ጊዜ አገርሽቷል። ኢቦላ ፍራፍሬ በሚመገቡ የሌሊት ወፎችና ከዱር እንስሳቶች ጋር ግንኑነት ባላቸው ሰዎች አማካኝነት በመተላለፉ ድንበር ሳይከልልው ይዛመታል። በሽታው ከያዛቸው እንስሳት በደም እና በአካል ንክኪ እንዲሁም በሌላ የሰውነት ፈሳሾች ይተላለፋል። ዝንጀሮዎች፣ ቺምፓንዚዎች፣ አጋዘኖች እና ጎሪላዎች በሽታውን ከሚያስተላልፉ እንስሳት ይጠቀሳሉ። በሽታውን የሚያዛምቱ ሁሉንም እንስሳትን ማጥፋት ስለማይቻልና ሰዎች ከእንስሳቶቹ ጋር ግንኙነት እስካላቸው ድረስ ኢቦላ መልሶ መላልሶ ሊያገረሽ ይችላል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
436
Title: ኮሮናቫይረስ፡ "ከመንግሥት በላይ ለጤናዬ የሚጨነቅ አምላክ ስላለ ጭምብል አላጠልቅም" አሜሪካዊቷ ከመቶ ዓመታት በፊት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ይህ አባባል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን ጭምብል ማጥለቅ እምቢተኝነት በማሳየት አሜሪካውያን ለተቃውሞ ከመውጣታቸው አንፃር በቅርቡ የተነሳ ይመስላል። ግን አይደለም ይሄንን የተናገረችው የዴንቨር ነዋሪ ከመቶ ዓመታት በፊት የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ፣ ስፓኒሽ ፍሉ ወይም በኢትዮጵያ የኅዳር በሽታ ተብሎ የሚጠራውን ወረርሽኝ ለመከላከል የወጣን መመሪያ በመቃወም ነው። መቶ ዓመታት ወደፊት እንምጣና በአሁኑ ወቅት በኮሮናቫይረስ ክፉኛ በተመታችው አሜሪካ ከአርባ ግዛቶች በላይ ተጠቅተዋል። በየቀኑም አዳዲስ ሞቶችና በወረርሽኙ የሚጠቁ ሰዎችን ታሪክም መስማት የተለመደ ሆኗል። በወረርሽኙ ቀዳሚ በሆነችው አሜሪካ ከአምስት ሚሊዮኖች በላይ ሰዎች ተጠቅተዋል፤ ከ160 ሺዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል። የጤና ባለሙያዎችም በተደጋጋሚ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እርምጃዎችን ተግባራዊ ልታደርግ ይገባል ካለበለዚያ ግን ወረርሽኙ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ ኋላ መመለስ ይከብዳልም ይላሉ። የቫይረሱን ስርጭትም ለመቆጣጠር አካላዊ ርቀትን መጠበቅና በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ የፊት ጭምብል ማድረግ በአሁኑ ወቅት ዋነኛ መከላከያ መንገዶች ናቸው በሚልም በርካታዎች እየተገበሩት ይገኛሉ። ምንም እንኳን በርካታ አሜሪካውያን ጭምብል ማድረግን በፅንሰ ሃሳብ ደረጃ ቢቀበሉትም፤ በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ ጭምብል አናደርግም የሚል እምቢተኝነት ተንፀባርቋል። የተለያዩ ግዛቶችም እነዚህን መመሪያዎች ማስከበር አዳግቷቸዋል። በርካታ ሰልፈኞች በስኮትስዴል፣ አሪዞና፣ ኦስቲን፣ ቴክሳስና ሌሎች ከተሞች ግዛቶች ያወጧቸውን ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎችን በመቃወም በከተሞቹ ከንቲባ ፅህፈት ቤቶች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ተቃዋሚዎች መብታችን እየተገፋ ነው የሚሉ ድምፆች በመበርታታቸውም ዋሽንግተንና ሰሜን ካሮላይና የመሳሰሉ ግዛቶች መመሪያዎቹን ተግባራዊ አናደርግም የሚል ውሳኔ ላይ ደርሰዋል። እስቲ በታሪክን ወደኋላ እንጓዝና በጎርጎሳውያኑ 1918 የነበረውን ስፓኒሽ ፍሉ (የኅዳር በሽታ) ወረርሽኝን እንይ። ከመቶ ዓመታት በፊት ክትባትም ሆነ መድኃኒትም በሌለበት ሁኔታ የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ እንዳይዛመት የተለያዩ መመሪያዎች መውጣት ነበረባቸው። ትምህርት ቤቶች፣ የንግድ ተቋማት ተዘጉ፤ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ታገዱ፤ በጉንፋኑም የተጠቁት ሰዎች እንዲለዩና ተገልለውም ለብቻቸው እንዲቆዩ ተደረጉ። የዚህን ወረርሽኝ ስርጭት ለመቆጣጠር ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁ ታዘዙ። ቁጣዎችን የቀሰቀው ለይቶ ማቆያው ሳይሆን ጭምብል አጥልቁ መባሉ ነበር። ስፓኒሽ ፍሉን አስመልክቶ የወጡ የቺካጎ ጋዜጦች ለአገራችሁ ስትሉ እድርጉት ወቅቱ ጥቅምት አጋማሽ 1918 ነበር፤ በሰሜን ምሥራቅ የአሜሪካ ግዛቶች አሰቃቂ የሚባል ወረርሽኝ እየተስፋፋ በመሆኑ የመንግሥት የጤና ኃላፊዎች ሁሉም ዜጎች አፍና አፍንጫቸውን በጭምብል እንዲሸፍኑ ጠየቁ። ቀይ መስቀልም እንዲሁ ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁና በቀላሉም በቤታቸው ውስጥ ካሉ ጨርቆች፣ ክሮችም ሆነ ፋሻዎች ጭምብል አስራርንም ለማበረታት በጋዜጦች ላይ ማስታወቂያዎችን ያወጣ ነበር። ካሊፎርኒያ፣ ኡታህና ዋሽንግተንን የመሳሰሉ ግዛት ጤና ማዕከላት ደግሞ የራሳቸው ጅምሮች ነበራቸው። በመላው አገሪቷም ጭምብል ማጥለቅ የዜግነት ግዴታ መሆኑን የሚያትቱ ፖስተሮች መለጠፍ ጀመሩ። በተለይም የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ማብቂያ ከመሆኑም ጋር ተያይዞ በጦርነቱ ወቅት ይለፈፉ የነበሩ ፕሮፓጋንዳዎችም በዚህም ወቅት ማኅበራዊ ኃላፊነትና አርበኝነት ጋር በማያያዝም ቀጠሉ። የሳንፍራንሲስኮ ከንቲባ ጄምስ ሮልፍም "ለአገር ማሰብ፣ አርበኝነት፣ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ" ጭምብል ማድረግ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ነው...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
387
በዓለም አቀፉ መድረክ የሚፎካከሩት ሁለቱ ኃያላን አገራት ግንኙነት ምን መልክ ይኖረዋል የሚለውም የበርካቶች ጥያቄ ሆኗል። ተንታኞች አገራቱ ሰላምና ጦርነት በሌለበት ሁኔታ የሚፋጠጡበት ሁኔታ ይጨምራል በማለት እየተነበዩ ነው። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከንና የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጄክ ሱሊቫን ከቻይናው ከፍተኛ ዲፕሎማትና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዋንግ ይ ሃሙስ በአላስካ ይገናኛሉ። በባይደን አስተዳደር በኩል ይኼንን ግንኙነት አስመልክቶ ምንም አይነት ብዥታ የለም ተብሏል። ከስብሰባው ቀደም ብሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አንቶኒ ብሊንከን "ስትራቴጂያዊ ውይይት አይደለም" ብለው ጠንከር ያሉ ጉዳዮች የሚነሱበት እንደማይሆን ጠቆም አድርገዋል። አንቶኒ ብሊንከን አሜሪካ ከቻይና ጋር ባላት ግንኙነት ተጨባጭ የሆኑ ሂደቶችና ውጤቶች የሚገኙበት መሆን አለበት ብለዋል። በዓመታት ውስጥ ግንኙነታቸው እየሻከረ የመጣው ሁለቱ አገራት ከዚህ በኋላም ቢሆን ወደ ወዳጅ ሳይሆን ወደ ባላንጣነት ያመራሉ እየተባለ ነው። የብሔራዊ ደህንነት አማካሪው ጄክ ሱሊቫን ከሹመታቸው በፊት ከባይደን የእስያ ጉዳዮች አማካሪ ከርት ካምቤል ጋር ፎሬይን አፌይርስ ላይ በፃፉት ፅሁፍ በድፍረት "አሜሪካ ከቻይና ጋር የሚኖራት ግንኙነት ወደ ባላንጣነት ተቃርቧል" ብለዋል። የሁለቱ አገራት ግንኙነትንም በተመለከተ ተንታኞች 'ቀዝቃዛው ጦርነት" ይሉት ጀምረዋል። እንደሚታወሰው ቀዝቃዛው ጦርነት በአሜሪካና በሶቭየት ሕብረት መካከል 20ኛው ክፍለ ዘመንን ያጋመሰ፣ በትውልዶች የቀጠለ ከፍተኛ ፉክክር ነበር። የዋሽንግተንና የቤጂንግ ግንኙነት በምን መንገድ ነው የሚታየው የሚለው ከፍተኛ ስፍራ ሊሰጠው ይገባል። ምክንያቱም የሁለቱን አገራት ግንኙነት አስመልክቶ መጠየቅ የሚገባንን ጥያቄዎችና የምናገኛቸውን መልሶች ዐውድ ስለሚወስኑት ነው። የሚወጡ ፖሊሲዎችን ቀድሞ ለመጠቆምና አገራቱ ምን አይነት መንገዶችን ሊያዩ ይገባል የሚለውንም ያሳየናል። ምንም እንኳን ታሪካዊ ትንታኔዎችን መጠቀም የአሁኑን ዐውድ፣ ውዝግብና ሁኔታዎችን ግልፅ አድርጎ ያሳያል የሚሉ ቢኖሩም፤ በተፃራሪው ታሪክ ራሱን በዚያው መንገድ ስለማይደግም የታሪክ ትንታኔዎች ልዩነትን በማጉላት የበለጠ ግንኙነትን ሊያሻክሩ ይችላሉ የሚሉም አሉ። 'ቀዝቃዛው ጦርነት' ስንል በሁለት የፖለቲካ ሥርዓታቸው የጎላና ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለመጠበቅ የትኛውንም ኃይል ለመጠቀም ወደኋላ የማይሉና ትንቅንቅ የገቡ በሚል የምንረዳው ከሆነ፤ እውነት ነው የአሜሪካና የቻይና ግብግብ የአሜሪካና የሶቭየት ሕብረት ውጥረት ሌላኛው የሳንቲም ገፅታ ነው። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆን ኦፍ ኬኔዲና የሶቭየት ሕብረት መሪ ኒኪታ ክሩስቼቭ የባይደን አስተዳደር ጊዜያዊ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ስትራቴጂን ስናይ፤ ቻይና ብቸኛ ተወዳዳሪዋ እንዲሁም ምጣኔ ኃብታዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ፣ ወታደራዊና የቴክኖሎጂ ሃይሏን በማጣመር የተረጋጋና ዓለም አቀፍ ሥርዓት እንዳይኖር ልትገዳዳር የምትችል ኃይል ናት ይላል። እናም በባይደን አስተዳደር ውስጥ የሚታመነው ነገር በሚያስፈልግበት ወቅት ቻይናን መጋፈጥ ሲያስፈልግ ደግሞ መተባበር በሚል መርህ ነው። ቻይናም ቢሆን ተመሳሳይ አቋም ይዛለች። ገንቢ የሆነ ግንኙነት እንደምትፈልግ ጠቆም አድርጋ የአገሯን ብሔራዊ ጥቅም ቅድሚያ መስጠትን ተያይዛዋለች። በሆንግ ኮንግ ፀረ ዲሞክራሲ አፈናዎች፣ እንዲሁም በብሊንከን የዘር ጭፍጨፋ ነው ተብሎ የተጠራውን የሙስሊም ዜጎቿን አይን ያወጣ ስቃይን በተመለከተ ትችት ለሚሰጥ ሰው ጆሮ ዳባ ልበስ ብላለች። ቻይና በአሜሪካ ሥርዓት ላይ ያሉ ኢ-ፍትሐዊ ሁኔታዎችን ለማጋለጥ ጊዜዋን ብዙም አታቃጥልም። በዝምታ ነው የምታልፋቸው። በፕሬዚዳንት ዶናልድ... \n\nGive me a good title for the article above.
አሜሪካና ቻይና አዲስ 'ቀዝቃዛ ጦርነት' ላይ ናቸው?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
395
አምነስቲ እንዳመለከተው በአጎራባች የኦሮሚያ ክልል ውስጥ በመግባት ግድያን ይፈፅማሉ ያለቸውን የሶማሌ ክልል ልዩ የፖሊስ ኃይልን የኢትዮጵያ መንግሥት በአስቸኳይ እንዲያስወጣና እንዲበትን ጠይቋል። በሶማሌ ክልል የፀረ-ሽብር ልዩ ኃይል ሆኖ የተቋቋመው የዚህ ቡድን አባላት በዚህ ሳምንት በሶማሌ ክልል ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን 48 ቤቶች በማቃጠል ወደ ኦሮሚያ ክልል እንዲሸሹ ማድረጉን ጠቅሷል። መግለጫው ጨምሮም የኢትዮጵያ መንግሥት ይህን የልዩ ፖሊስ ክፍልን በአስቸኳይ በመበተን ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ህጎች ተገዢ በሆነ የፖሊስ ኃይል እንዲተካም ጠይቋል። የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምሥራቅ አፍሪካ፣ የአፍሪካ ቀንድና የታላላቅ ሃይቆች ዳይሬክተር የሆኑት ጆዋን ኒያኑኪ እንዳሉት "የልዩ ኃይሉ አባላት እንደፈለጉ በህዝብ ላይ ግፍ እንዲፈፅሙ መፈቀድ የለበትም" ብለዋል። ባለፈው ሳምንት ልዩ ኃይሉ በምሥራቃዊ ኦሮሚያ ጭናቅሰን ወረዳ ውስጥ በሚገኙ አራት መንደሮች ላይ በፈፀመው ጥቃት 5 አርሶ አደሮች ሲገደሉ 50 የሚጠጉ ቤቶች በእሳት ተቃጥለዋል። በዚህም ሳቢያ ነዋሪዎች ነፍሳቸውን ለማትረፍ መኖሪያቸውን ጥለው መሄዳቸውን የአምነስቲ ሪፖርት አመልክቷል። "የመንግሥት ባለሥልጣናት ይህ ጥቃት እንዲያበቃ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል" ያሉት ጆዋን ኒያኑኪ "ለዚህ ደግሞ የመጀመሪያው እርምጃ መሆን ያለበት ፖሊስ የሰብአዊ መብቶችን እንዲያከብር ማድረግና በጥቃቱ ተሳታፊ የሆኑትን በነፃና ገለልተኛ ምርመራ በመለየት ተጠያቂ እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል" ብለዋል። ልዩ የፖሊስ ኃይሉ ባለፈው ዓመት ኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት በመቶዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞትና ከአንድ ሚሊዮን ለሚልቁ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እ... Continue the article for another 4000 characters max:
ና የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ያወጣው ሪፖርት ያመለክታል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል በማጠቃለያው በአካባቢው ላለው ውጥረት ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት፤ የኦሮሚያንና የሶማሌ ክልሎችን ድንበር ለይቶ ለማስቀመጥ በ1996 በተካሄደውን ህዝበ-ውሳኔ የተገኘውን ውጤት የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ተግባራዊ እንዲያደርጉ አሳስቧል። ይህንን ሪፖርት ተከትሎ የኢትዮጵያን መንግሥት ባለሥልጣናትን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
241
Title: 45 ዓመታትን በሰማይ ላይ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ካፒቴን ተስፋይ አየር መንገድ የበረራ መምሪያ ኃላፊ በመሆን ለአምስት ዓመታት አገልግለዋል። ካፒቴን ተስፋይ ወላጅ አባታቸው በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት በጁሩንድ (ገንዘብ ሚኒስቴር) ውስጥ የአገር ውስጥ ገቢ ሹም ስለነበሩ ትምህርታቸውን የተከታተሉት ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር ነበር። ማይጨው ከተማ ውስጥ የተወለዱት ካፒቴን ተስፋይ፤ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በተንቤንና መቀለ ተከታትለዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በአፄ ዮሐንስ ትምህርት ቤት ተምረዋል። የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ጥሩ ውጤት በማምጣታቸው በ1966 ዓ. ም. ወደ አዲስ አበባ አምርተው ነበር። ወቅቱ ንጉሡ ከሥልጣናቸው ወርደው ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት የተተካበት እና ሁኔታው ያልተረጋጋ ስለነበር ከወንድማቸው ውስ ጋር ቤትጥ ቁጭ ብለው ይውሉ እንደነበር ያስታውሳሉ። አንድ ቀን አንድ የጎረቤት ልጅ፣ ‘ፓይለት ለመሆን ስልጠና መወስድ የምትፈልጉ ተመዝገቡ’ የሚል ማስታወቂያ መለጠፉን ነገራቸው። የያኔው ተማሪ ተስፋይ ግን ብዙም ደስተኛ አልነበሩም። ቢሆንም ግን ቁጭ ብሎ ከመዋል ለምን አልሞክርም በሚል ለመወዳደር ማመልከታቸውን ያስታውሳሉ። በወቅቱ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአብራሪነት ስልጠና ወስዶ ለመቀጠር ካመለከቱት 600 ያህል ወጣቶች በፈተና ተጣርተው መጨረሻ ላይ 8 ልጆች አለፉ። ከእነዚህም መካከል አንዱ ተስፋይ ነበሩ። በዚሁ መልኩ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥራቸውን አሀዱ ብለው ጀመሩ። ካፒቴን ተስፋይ ሥራ ሲጀምሩ ከሁለተኛ የዓለም ጦርነት የተረፉትን ‘ዲሲ ስሪ’ (ዳኮታ) አውሮፕላን ማብረር መጀመራቸውን ያስታውሳሉ። በኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀጠረ ጀማሪ አብራሪ ለአንድ ዓመት ረዳት አብራሪ በመሆን መሥራት ስለሚጠበቅበት ረዳት አብራሪ ሆነው አገልግለዋል። ካፒቴን ተስፋይ፤ በአሁኑ ሰዓት ‘ትሪፕል ሰቨን’ (ቦይንግ 777) የሚያበሩ የድርጅቱ አንጋፋ ፓይለት ናቸው። አውሮፕላን አየር ላይ እንዴት 'መንሳፈፍ' ቻለ? አውሮፕላን ሰው ጭኖ እንደምን በአየር ላይ መንሳፈፍ ቻለ? በሚል ታዳጊ ልጆች መንደር ውስጥ ይከራከራሉ። አንዱ በክንፍ ታግዞ ነው የሚበረው ይላል። ሌላኛው ደግሞ በሞተር ምክንያት ነው የሚበረው ብሎ ይከራከራል። ቀጥለው ለምን ዘበኛውን አንጠይቅም? በማለት አጠገባቸው የነበሩትን አዛውንት ጠየቁ። የተከራከሩበትን ርዕስና የየራሳቸውን ግምት በማቅረብ፤ አዛውንቱ ማንኛቸው ትክክል እንደሆኑ ፍርድ እንዲሰጧቸው በጽሞና ጠበቁ። አጋጣሚ ሆኖ ዘበኛው ‘ሁሉንም ነገር አውቃለሁ’ ባይ ስለነበሩ፤ ሁላችሁም ተሳስታችኋል በማለት የሚከተለውን መልስ ሰጡ። ሁለት አጋንንቶች አሉ። አንዱ የመሬት ሁለተኛው ደግሞ የሰማይ በመባል ይከፈላሉ። መሬት ላይ ያለው ጋኔን አውሮፕላንዋን አንደርድሮ ከመሬት ያስነሳትና ‘ያዝ እንግዲህ ተቀበል’ ብሎ ሰማይ ላይ ላለው ጋኔን ያስረክበዋል። ሰማይ ላይ የቆየው ጋኔን ደግሞ አውሮፕላንዋን ይዞ ይበርና ልታርፍ ስትል አንተ ደግሞ በፊናህ ተቀበል ብሎ መሬት ላይ ላለው መልሶ ይሰጠዋል። አዛውምቱ “መልሱ ይህ ነው። በማታውቁት ነገር ጥልቅ አትበሉ” አሏቸው። ካፒቴን ተስፋይ ይህንን ገጠመኝ አብዱል ከሚባል ጓደኛቸው የሰሙ ዕለት ፈገግ ማለታቸውን ይናገራሉ። ዋናው የአውሮፕላኑ በአየር ላይ ያለ ችግር መንሳፈፍ ምስጢሩ ሞተርና ክንፍ ላይ የሚገኘው ‘ኤሮ ዳይናሚክ’ ነው ሲሉ ለቢቢሲ በአጭሩ መልሰዋል። 45 ዓመታት በሰማይ ላይ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንብ መሠረት አንድ ካፒቴን 60 ዓመት ሲሞላው ጡረታ ይወጣል። አሁን ላይ ወደ 65 ዓመት ከፍ እንዲል መደረጉን ካፒቴን ተስፋይ ይገልጻሉ። በዚህ መሠረት ካፒቴኑ በያዝነው ጥቅምት ወር ውስጥ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
411
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮሮናቫይረስ፡ ስለኮቪድ-19 እስካሁን ያላወቅናቸው 9 ነገሮች ምንድን ናቸው?\nSummary: የኮሮናቫይረስ በፊትም የነበረ ቢሆንም ዓለም ግን በደንብ የተገነዘበው ከባለፈው ታኅሳስ ወር ጀምሮ ነው።\nArticle (Max 500 characters):
የመድሃኒት ቅመማን የሚያሳይ ምስል ስለቫይረሱ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በመላው ዓለም ሳይንቲስቶች የሚያደርጉት ብርቱ ጥረት ቢኖርም ብዙ የማናውቃቸው ነገሮች ግን አሁንም አሉ። አሁን በመላው ዓለም የዚህን አወዛጋቢ ቫይረስ ስውር ጥያቄዎች ምላሽ ለማግኘት ሁላችንም የቤተ ሙከራ አካል ሆነናል። ምክንያቱም ቫይረሱ በምድራችን በመሰራጨት ሁላችንም ተጋላጭ የመሆናችን እድል ሰፍቷልና። የኮሮናቫይረስ ሲነሳ የሚከተሉትን ወሳኝ ጥያቄዎች መልስ የሚሹ ናቸው። 1. ምን ያህል ሰዎች በወረርሽኙ ተይዘዋል? ይህ በጣም መሰረታዊ ብቻ ሳይሆን ወሳኝ ጥያቄም ነው። በእርግጥ በመቶ ሺዎች የሚቆጠርና በምርመራ የተረጋገጡ የታማሚዎች ቁጥር መኖሩ የታወቀ ነው። ይህ ግን ቫይረሱ ከያዛቸው ሰዎች ብዛት አንጻር በጣም ትንሽ ቁጥር ነው። ቁጥሩ በራሱ ትክክል የማይሆንበት ጊዜ አለ። ምክንያቱም ሰዎች በቫይረሱ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
148
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ትግራይ፡ የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎች ሲሟሉ ድርድር ሊኖር ይችላል ተባለ\nSummary: በአገር መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት ከመፈጸሙ አንድ ቀን ቀደም በሎ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ እና የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል በስልክ ተነጋግረው ነበር ተባለ።\nArticle (Max 500 characters):
ይህን ያሉት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ትናንት ለጋዜጠኞች መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው። በጥቃቱ ዋዜማ የትግራይ ክልል መሪ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ደውለው ያሉ ጉዳዮችን በሰላማዊ መንገድ መፍታት እንደሚችሉ ገልጸውላቸው ነበር ሲሉ አምባሳደር ሬድዋን ተናግረዋል። ሁለቱ መሪዎች በነበራቸው ንግግር፤ ጠቅላይ ሚንስትሩ አዲሱን የብር ኖት ወደ ትግራይ አንደሚልኩና የክልሉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲቀጥል እንደሚያደርጉ ቃል አንደገቡላቸው አምባሳደር ሬድዋን ተናግረዋል። ይሁን እንጂ መሪዎቹ ከተነጋገሩ በሰዓታት ልዩነት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ጥቃት መድረሱን ነው አምባሳደር ሬድዋን የተናገሩት። ጥቃቱ በተለያዩ ስፍራዎች በተመሳሳይ ሰዓት መፈጸሙንም ጨምረው ገልጸዋል። "ጥቃቱ በመቀሌ ቀላል ነበር ምክንያቱም ብዙ ወታደሮች አልነበሩን
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
154
በ2012 በተካሄደው የለንደን ኦሎምፒክ ላይ ሳላዛር (መካከል) ሞ ፋራህ (በስተቀኝ ) ጋሌን ሩፕ (በስተግራ) የ61 ዓመቱ ሳላዛር የአራት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮን የሆነው ፋራህን ማፍራት የቻለው የናይክ ኦሪጎን ፕሮጀክት ከ2011 እስከ 2017 ድረስ ሲመሩ ቆይተዋል። ውሳኔው የተላለፈው በአሜሪካው የፀረ አበረታች መድሃኒት ኤጀንሲ ለአራት ዓመት ያህል ምርመራ ሲደረግ ከቆየና ለሁለት ዓመት ያህል በፍርድ ቤት ክርክር ከተካሄደ በኋላ ነው። ምርመራው የተጀመረው ቢቢሲ በ2015 ፓናሮማ የተሰኘ ፕሮግራሙ ላይ ጉዳዩን ካቀረበ በኋላ ነው። • የዛሬዋን ኤርትራ የሚገልጹ አስደናቂ እውነታዎች • የጤፍ ቢራ አሜሪካ ውስጥ ገበያ ላይ ዋለ • ከአንደኛ ክፍል ዲግሪ እስኪጭኑ ከልጃቸው ጋር የተማሩት አባት ይህ የቢቢሲ ፕሮግራም ከአሜሪካው ፕሮፑብሊካ ድረገፅ ጋር በጋራ በመሆን በአሜሪካ ኦሪጎን ውስጥ በሚገኘው የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ስፍራ የሚሰጡ አበረታች መድሃኒቶችንና የሚካሄዱ ተገቢ ያልሆነ ተግባራትን አጋልጧል። የዩኬ ስፖርቶችን የሚቆጣጠረው ዩኬ አትሌቲክስ፣ የራሱን ምርመራ ያካሄደ ሲሆን ለስድስት ጊዜ የዓለም ሻምፒዮናው፣ እንግሊዛዊው ፋራህ፣ ከ አሜሪካዊው ሳላዛር ጋር እንዲሰራ ይሁንታውን ሰጥቶት ነበር። በናይክ እየተከፈላቸው በርካታ የሳላዛር አትሌቶችን የሚያክሙት ዶክተር ጄፍሪ ብራውን ደግሞ ለአራት ዓመት ታግደዋል። ፋራህ ከሳላዛር ጋር የተለያየው በ2017 መሆኑን ጠቅሶ ከአበረታች መድሃኒት ጋር በተያያዘ አለመሆኑን ግን ገልጿል። \n\nGive me a good title for the article above.
የሞ ፋራህ የቀድሞ አሠልጣኝ ለአራት ዓመት ከአትሌቲክስ ታገዱ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
182
Content: አውቃለሁ፤ ይህን ጉዳይ ኅብረተሰቡ እንደዋዛ ሊመለከተው እንደሚችል፤ እውነታው ግን ይኸው ነው። ቤን እባላለሁ።ራሴን ለማጥፋት ስንት ጊዜ እንዳሰብኩ ብነግራችሁ አታምኑኝም። ከልጅነቴ ጀምሮ ጭምት ነበርኩ። ዩኒቨርስቲ ስገባ ግን ነገሮቹ እየከፉ መጡ። ከሰው አልቀርብ፤ አልጫወት፥ አላጠና ትዝ ይለኛል መጀመርያ የተመደብኩበት ዩኒቨርስቲ ስደርስ፤ በሕዝብ አውቶቡስ ነበር የሄድኩት። ሌሎች ዘናጭ ተማሪዎች ግን በወላጆቻቸው በልዩ ክብካቤ፤ እንደ እንቁላል ተይዘው፤ በውል ውል የግል አውቶሞቢል፤ መዓት ሻንጣዎቻቸው ተጭኖላቸው ነበር የመጡት። እውነት ለመናገር የማየው ነገር ሁሉ እኔን ወደ መገለል ስሜት የሚከት ነበር። ቢጤዎቼን ለመምሰል ሩቅ ነበርኩ፤ የኔ ቤተሰቦች ከሰራተኛው መደብ ናቸው።ከወላጆቼ የሚደረግልኝ ድጋፍ ምንም ነበር። ኮርሶቼን መልክ አስይዞ በመረዳት ረገድ ነገሮች እንዳሰብኩት ቀላል አልሆኑልኝም። ሁሉም ነገር ለኔ ባዕድ ነበር። ብዙዎቹ ተማሪዎች እገዛን ሲሹ የሚያማክሩት የሆነ የቅርብ ሰው ነበራቸው፡።እኔ ግን በአመዛኙ ባይተዋር ሆኜ ነው የቆየሁት። አባቴ እንደሆነ ስለ ዩኒቨርስቲ ብዙም የሚያውቀው ነገር አልነበረውም። ድሮ ነው ትምህርት አቋርጦ ወታደር ቤት የገባው።እናትና አባቴ የተለያዩት ደግሞ ገና የ16 ዓመት ወጣት ሳለሁ ነበር። ከአባቴ ጋር ስኖር መልካም የሚባል ግንኙነት ነበረን ለማለት ይከብዳል።አንደኛ ሰካራም የሚባል ዓይነት ሰው ነው። ከፍተኛ የመጠጥ ሱስ ነው ያለበት። በዚያ ላይ ሞገደኛ የሚባል ዓይነት ነው። ምንም ልንግባባ አልቻልንም። መጀመርያ ዩኒቨርስቲ ስመደብ አባቴን ተገላገልኩት ብዬ ነበር። ⷎኖም ዩኒቨርስቲም የኔ የምለው ቦታ ሆኖ አላገኘሁትም። በፍፁም! ገና ዶርም እንደገባሁ እርኩስ ሐሳቦች አእምሮዬን ጨምድደው መያዝ ጀመሩ። ገና እኮ 6 ወርም አልሆነኝም። የፍቅር ግንኙነትም ጀምሬ ነበር። እንዲያ ከተባለ፤ እውነት ለመናገር ፍቅር ሳይሆን ጭቅጭቅና አለመግባባት የሞላው ነበር። ያን ሰሞን ትክክል አልነበርኩም። ስንለያይ ጊዜ ከአዲሱ ፍቅረኛዋ ጋር ተደባደብኩ። በፍፁም ትክክል አልነበርኩም። ይባስ ብሎ አብዝቼ መጠጣትና ክላስ መቅጣት ጀመርኩ። ሰካራምነቴ በመላው ዩኒቨርስቲ በመታወቁ የስነልቦና ባለሞያ እንድጎበኝ ተደረገ።ለእርዳታው ብዙም ዝግጁ አልነበርኩም። ለሚጠይቁኝ ጥያቄ ሁሉ አሉታዊ መልስ ነበር የምሰጣቸው። ብቻ አንድ ሴሚስተር እንዲሁ አለፈ። አንድም ፈተና አላለፍኩም ብላችሁ አታምኑኝም። ወደ ቤት መመለስ አሳፋሪ ነበር። ለአባቴ ምን ብዬ እንደምነግረው ግራ ገባኝ። ወደ ዩኒቨርስቲ እንደማልመለስ ሳልነግረው ሁለት ወራት አለፉ። እሱም ለነገሩ በቀን በቀን ነው የሚሰክረው። እኔም ክፍሌ ውስጥ ቆልፌ ነበር አብዛኛውን ሰዓት የማሳልፈው። ድንገት አዲስ ሐሳብ ተከሰተልኝ። እንዴት እስከዛሬ ሳላስበው ቀረሁ! ራስን ስለማጥፋት! ቤት የነበረ መዓት መድኃኒት መዋጥ ጀመርኩ።ከአንድ ሰዓት በኋላ ግን ምንድነው እያደረኩ የነበረው ብዬ ራሴን መጠየቅ ጀመርኩ። በአንቡላንስ ወደ ሆስፒታል ሄድኩኝ። ምን ብዬ ነው ለሐኪሞቹ የምነግራቸው? ግራ ገባኝ። የሆነ ዓይነት ከባድ ቅጣት እንደሚጥሉብኝ ስለተሰማኝ ከፍተኛ የራስ ውዝግብ ውስጥ ገባሁ። አታምኑኝም፤ ተሳፍሬ ወደ ቤት ተመለስኩ። ጭንቅላቴን ይደቃኛል።ነገሮች ድብልቅልቅ አሉብኝ። ደግነቱ አባቴ ቤት አልነበረም። ገብቼ ተኛሁ። ሆኖም ታመምኩ። ሌሊቱን ሙሉ እንዲሁ ታምሜ አደርኩ። እንደዚያም ሆኜ ስለሆነው ነገር ለማንም ትንፍሽ አላልኩም። እንደነገርኳችሁ ጭምት ሰው ነበርኩ፡። ለምን እንደሆን አላውቅም ከሌሎች ሰዎች እርዳታን መጠየቅ በፍርሃት የሚያንዘፈዝፈኝ ጉዳይ ሆኖ ነው የሚሰማኝ። እርዳታን ብጠይቅ ኖሮ...\nThe previous content can be summarized as follows:
እኛ ወጣቶች ዲግሪ እንድንጭን የበዛ ጫና ነው ያለብን። ያውም ራስን እስከማጥፋት የሚያደርስ
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
407
ወጣቱ በፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ምክንያት ከሚማርበት ዩኒቨርሲቲ ፊትለፊት እራሱን ያቃጠለ ሲሆን ከደርጊቱ በፊት በፌስቡክ ገጹ ላይ መልዕክት አስፍሮ ነበር። ወጣቱ በጽሑፍ 'የገደሉኝ' የአሁኑና የቀድሞ የፈርንሳይ ፕሬዝደንቶች፣ የአውሮፓ ህብረት እና ቀኝ ዘመም ፖለቲከኞች ናቸው ሲል ተጠያቂ አድርጓቸኋል። የሊዮን ዩኒቨርሲቲ ተማሪው በወር በ450 ዩሮ (15ሺህ ብር ገደማ) ብቻ ህይወትን መግፋት ከብዶኛል ብሏል። እራሱን ካቃጠለ በኋላ ወደ ህክምና የተወሰደው ወጣት 90 በመቶ የሚሆነው አካሉ ከባድ ቃጠሎ አጋጥሞታል። በዚህም ህይወቱ የመትረፉ ጉዳይ አጠራጣሪ ሆኗል። "አንድ ላይ በመሆን ፋሽዝምን ለመታገል ቆርጠን እንነሳ፤ ... ልዩነቶችን የሚፈጥሩ ስርዓቶችን እንታገል" ሲል ጽፏል። "ማኽሮን [የአሁኑ የፈረንሳይ ፕሬዝደንት]፣ ፍራንስዋ ኦላንድን እና ኒኮላስ ሳርኮዚን [የቀድሞ ፕሬዝደንቶች]፣ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት ስለገደሉኝ ተጠያቂ የሚሆኑት እነሱ ናቸው። የወደፊት ህይወቴን አጨልመውታል" ሲል በፌስቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል። ድርጊቱን ለመፈጸም ሰዎች የሚበዙበተን ስፍራ የመረጠውም ሆነ ብሎ መሆኑን ጠቁሟል። \n\nGive me a good title for the article above.
'ኑሮ ከበደኝ' ያለው ፈረንሳያዊ ወጣት እራሱን አቃጠለ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
138
Doc to summarize: ከግራ ወደ ቀኝ ማይክል ኮሀን፣ ኬረን መክዱጋል እና ዶናልድ ትራምፕ ድምጹ የተቀዳው እንደ አውሮፓውያኑ በ2016 ማለትም የአሜሪካ ምርጫ ሁለት ወራት ሲቀሩት ነበር። ትራምፕ ከሞዴሏ ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባለው ደግሞ በ2006 ነበር። የቀድሞ የትራምፕ ጠበቃ ማይክል ኮሀን ግግራቸውን በድብቅ መቅረጸ ድምጽ ቀድተውት ነበር። ፕሬዚዳንቱን በአሁን ወቅት እየተከራከሩላቸው ያሉ ጠበቃ ሩዲ ጊውሊያኒ በትዊተር ገጻቸው የቀድሞው የትራምፕ ጠበቃ በሚስጥር መያዝ ያለበትን ንግግር መቅዳታቸው ከጥብቅና ሙያዊ ስነ ምግባር ጋር ይጻረራል ሲሉ ተችተዋል። •"ኢህአዴግ ተዳክሟል ብላችሁ እንዳትሳሳቱ" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ •የዶክተር ዐብይ አሕመድ 'ፑሽ አፕ' •የኤምሬትስና የአፍሪካ ቀንድ የገንዘብ ፖለቲካ? ድምጹ ወንጀል ስለመሰራቱ ማስረጃ አይሆንም ብለውም መደለያ ገንዘብ አለመከፈሉንም አስረግጠዋል። የጠበቃው ማይክል ኮሀን ጠበቃ ሌኒ ዴቪስ በምላሹ "ሪቻርድ ኒክሰን ትምህርት እንደወሰደው ሁሉ የድምጽ መረጃ ሀሰተኛ ሊሆን አይችልም" ሲሉ ትዊት አድርገዋል። በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ የአሜሪካው መሪማሪ ተቋም ኤፍቢአይ የማይክል ኮሀንን ቤት ሲበረብር ከተነኙ መረጃዎች አንዱ የድምጽ ቅጂው ነበር። ሲኤንኤን ካሰራጨው ቅጂ በተጨማሪ ሌሎችም መረጃዎች ተገኝተዋል። •'ሃሰተኛ ዜና '፡ የኢትዮጵያ የማሕበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ስጋት? •በደሴ ከተማ የሸዋበር መስጂድ ላይ በደረሰ ጥቃት ሰዎች ተጎዱ በድምጽ ቅጂው ምን ይደመጣል? በድምጽ ቅጂው ሞዴሏ ኬረን መክዱጋል ናሽናል ኢንኳየር ለተባለ መጽሔት ታሪኳን ካካፈለች በኃላ ትራምፕ የታሪኳ ባለ መብት ለመሆን የሚያስችላቸው ገንዘብ ለመክፈል ከማይክል ኮሀን ጋር ሲመካከሩ ይደመጣል። በድምጽ ቅጂው ማይክል ኮሀን "ለወዳጃችን ዴቪድ ገንዘብ የማስተላልፍበት ተቋም መክፈት አለብኝ" ሲሉ ይሰማል። ዴቪድ ናሽናል ኢንኳየር የተባለ መጽሔት ፕሬዘዳንት ናቸው። ትራምፕ በምላሹ "ለዚህ መክፈል ያለብን ምን ያህል ነው? መቶ ሀምሳ ያህል?" ብለዋል። ከንግግራቸው በኃላ ለሞዴሏ ኬረን መክዱጋል 150,000 ዶላር ተከፍሏታል ተብሏል። በድምጽ ቅጂው ጥሬ ገንዘብ ይከፈል ወይስ በቼክ በሚል ሲወያዩም መስማት ይቻላል። ትራምፕ የቀድሞ ጠበቃቸው ማይክል ኮሀን መቼም እንደማይከዳቸው የሚጠቁም ትዊት ማስነበባቸው ይታወሳል። ሆኖም ማይክል ኮሀን እጁ ላይ ያሉትን መረጃዎች ለመገናኛ ብዙሀን ማቀበሉን ተያይዘውታል። ከትራምፕ ጋር ለገቡበት ጦርነት መከታ ያደረጉት ደግሞ ጠበቃቸው ሌኒ ዴቪስን ነው። የአሜሪካው ዲፓርትመንት ኦፍ ጀስቲስ እንደ ሞዴሏ ሁሉ መረጃ እንዳያወጡ በገንዘብ የተደለሉ ሴቶች ላይ ለመድረስ ምርመራ መጀመሩ ይታወቃል። ትራምፕና ሞዴሏ ኬረን ኬረን መክዱጋል ማናት? ሞዴሏ ኬረን መክዱጋል ከትራም ጋር የ10 ወር ግንኙነት ነበራት ተብሏል። በወቅቱ ከአሁኗ ባለቤታቸው ሜላንያ ትራምፕ ጋር ትዳር መስርተው ነበር። ናሽናል ኮንከረር የተባለው መጽሔት 150,000 ዶላር ከፍሏት ታሪኳን ለማካፈል ተስማምታ ነበር። በስምምነቱ መሰረት ከትራም ጋር ስለነበራት ግንኙነት በአደባባይ ማውራት አትችልም። ትራምፕ በበኩላቸው ከሞዷሏ ጋር ግንኙነት አልነበረኝም ብለዋል። \nSummary in the same language as the doc:
ሲኤንኤን ይፋ ያደረገው የድምጽ ቅጂ ዶናልድ ትራምፕ ከጠበቃቸው ማይክል ኮህን ጋር በመሆን ኬረን መክዱጋል የተባለች ሞዴል ከትራምፕ ጋር ስለነበራት ግንኙነት እንዳትናገር በገንዘብ ለመደለል ሲመካከሩ ያስደምጣል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
377
አብን "በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች በአማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጸመውን ዘር ማጥፋት የሚያወግዝ " የተቃውሞ ሰልፍ ጥቅምት 18 በአማራ ክልል ከተሞች ጥቅምት 22 ደግሞ በአዲስ አበባ ከተማ ሰልፍ ለማካሄድ ጥሪ አስተላልፎ እንደነበረ ይታወሳል። የፓርቲው የሕዝብ ግነኙነት ኃላፊ አቶ ጣሂር መሐመድ ለቢቢሲ እንደተናገሩት "የተጣራውን ሰልፍ መምራት ስለማንችል ሰልፉ ተሰርዟል" ብለዋል። ዛሬ ጠዋት የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስለ ሠልፉ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ምክክር እያደረገ ሳለ በፖሊስ መከበቡን እና የፓርቲው አባላት ከቢሯቸው መውጣትም ሆነ መግባት አለመቻላቸውን አቶ ጣሂር መሐመድ ተናግረዋል። "እንቅስቃሴያችንን ለመገደብ ሙከራ ተደርጓል። በዚህ ሁኔታ ሰልፉን መምራት ስለማንችል እንዲቀር ተወስኗል" ብለዋል። "ዛሬ ጠዋት ስብሰባ እያደረግን ነበር። ከሰዓትም ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት ጥሪ አድርገን ነበር። ይሁን እንጂ ቢሯችን በፖሊስ ተከብቧል። መግባትም ሆነ መውጣት አልቻልንም፤ ጋዜጠኞችም ወደ ቢሯችን መግባት አልቻሉም" ያሉ ሲሆን ቢሯቸው በአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት መከበቡን ተናግረዋል። "5፡30 ጀምሮ ተከብቧል። ጭምብል በለበሱ እና በኃይል በታጠቁ ፖሊሶች ነው የተከበብነው። እዚህ ደረጃ የሚያደርስ ነገር እንደሌለ ለፖሊስ አባላቱ ነግረናቸዋል። እነሱ ግን 'ታዘን ነው' ስለሚሉ ምንም ማድረግ አልቻልንም" ብለዋል። ትናንት የአማራ ክልላዊ መንግሥት ነገ በክልሉ ከተሞች የተጠራው ሠላማዊ ሠልፍ ዕውቅና የለውም ሲል ማስታወቁ ይታወሳል። የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በማህበራዊ ሚዲያ የተጠራው ሠልፍ ክልሉ እንዲረጋጋ ለማይፈልጉ ኃይሎች ሁከትና ብጥብጥ ለመፍጠር የሚመች ነው ብለው ነበር። አቶ ግዛቸው "ችግሩን ሰልፍ በማድረግ ብቻ አይፈታም። ሰልፍ መፍትሔ ቢሆን የክልሉ መንግሥትም ገዢውን ፓርቲ በማስተባበር ሰልፍ በጠራ ነበር" ብለው ነበር። በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን እንዲሰጡን የጠየቅናቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግነኙነት ኃላፊ ኮማንደር ፋሲካው ጉዳዩ የሚመለከተው ፌደራል ፖሊስን ነው ብለውናል። የፌደራል ፖሊስ ቃል አቀባይ አቶ ጄይላን አብዲ በበኩላቸው "በስልክ መረጃ አልሰጥም" በማለታቸው ተጨማሪ መረጃ ሳናገኝ ቀርተናል። \n\nGive me a good title for the article above.
አብን በአዲስ አበባና በአማራ ክልል ከተሞች የጠራው ሠልፍ ተሰረዘ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
263
በብሔራዊ ቤተ መንግሥት የእራት ግብዣ የተደረገላቸው ሲሆን ከእራት በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዝዳንት አማካሪ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ የማነ ገብረአብ አጠር ያለ ንግግር አድርገዋል። የኢትዮ-ኤርትራ የድንበር ጦርነት ሲታወስ የኢትዮ-ኤርትራ ግጭት ጦስ በሶማሊያ? የኤርትራው ፕሬዝዳንት አማካሪ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ የማነ ገብረአብ ለተደረገላቸው አቀባበል አመስግነው፣ "ዛሬ ስንገናኝ ከ20 ዓመት በኋላ ነው፤ ነገር ግን 20 ዓመት ተለያይቶ እንደተገናኘ አልነበረም" በማለት የተደረገላቸውን አቀባበል አድንቀዋል። "በመካከላችን ምንም የአስተሳሰብ ልዩነት የለም። አንድ የሚያሳዝን የታሪክ ምዕራፍ ዘግተን ወደ አዲስ ምዕራፍ ገብተናል የሚል እምነት አለን" ብለዋል። አቶ የማነ ገብረዓብ አክለውም በሁለቱ አገራት መካከል ትንንሽ ችግሮች ቢኖሩም እንኳ "በመነጋገር በመግባባት እንደምናሸንፋቸው እናምናለን" ብለዋል። ይህንን እምነታቸውን የሚያፀናው ምን እንደሆነ ሲያስረዱም፣ "የሁለቱ ሀገራት መሪዎች ቁርጥ ፍላጎትና ውሳኔ በመሆኑ ነው" ብለዋል። ንግግራቸውን ሲያጠናቅቁም "ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል ፍቅርን ልዋስና በማለት ላሳያችሁን ፍቅር እናመሰግናለን" ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በበኩላቸው አርቲስቶች መጪው መስከረም የምናከብረው አዲስ አበባና አስመራ ስለሆነ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ በማለት በእራት ግብዣው ላይ ለተገኙ የጥበብ ባለሙያዎች ጥሪ አቅርበዋል። ምፅዋ ላይ መንሸራሸር ለናፈቃችሁ ኢትዮጵያውያን በማለትም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥራ እንደሚጀምር ተናግረዋል። "ከኤርትራውያን ወንድሞቻችን ጋር የሚያዋጣን ፍቅር ብቻ ነው" ካሉ በኋላ፣ "ፀቡን ሞክረነዋል በሁለቱም ወገን አክሳሪ ነው" ብለዋል። ጦርነት "... Continue the article for another 4000 characters max:
ሰው ይበላል፤ ጊዜ ይበላል፤ ሐብት ይበላል፤ ጠቃሚ ሐሳብ ማመንጨት የሚያስችል ጭንቅላትም ይበላል" በማለት ተናግረዋል። ለእርቅ የሚከፈል ማንኛውንም ዋጋ ተከፍሎ ከኤርትራውያን ወንድሞቻችን ጋር ተደምሮ ለማደግ ከፍተኛ ፍላጎት ያለ መሆኑንንም ተናግረዋል። በሁለቱ ሀገራት መካከል ለሚኖረው ሰላምና ፍቅር ተባባሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያንን ያመሰገኑት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ኤርትራውያን ወንድምና እህቶቻችን በማለት ክረምቱ ሳያልፍ መጥተው እንዲጎበኙ አዲስ ዓመትንም አብረው እንዲያከብሩ ጥሪ አቅርበዋል። በመጨረሻም ሰላምና ብልፅግና ለሁለቱም ሀገራት ተመኝተዋል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
249
Content: አንዳንድ የሶማሊያ ቦታዎች አሁንም በአልሸባብ ቁጥጥር ውስጥ ናቸው። የጎሳ ታጣቂዎች የአልሸባብ ወታደሮችን ከሰፈራቸው ጠራርገው ለማስወጣት እያጣሩ መሆኑን፤ በትንሹ አራት የቡድኑን ወታደሮች እንደገደሉ ተናግረዋል። የጎሳ ታጣቂዎቹ መሪ በተኩስ ልውውጡ መገደሉም ተወስቷል። ታጣቂዎቹ የሶማሊያ መንግስት የሥራዊትና የትጥቅ ርዳታ እንዲያደርግላቸው የጠየቁ ሲሆን ለአሁኑ ግን በራሳቸው ሃቅም መታገልን መርጠዋል። • የአይኤስ ታጣቂዎች ኢትዮጵያዊያንን ገደሉ • ህገወጥ ወታደራዊ ስልጠና ሲሰጡ የነበሩ ቻይናውያን ታሰሩ • በቤንሻንጉል ጉምዝ ከ70 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸው ተሰማ የተኩስ ልውወጡ የተጀመረው ያለፈው ሳምንት ማክተሚያ ላይ አልሸባብ ነዋሪዎችን ዓመታዊ ሃይማኖታዊ ክፍያ (ዛካት) እንዲከፍሉ እንዲሁም ልጆቻቸውን ለምልምል ወታደርነት አሳልፈው እንዲሰጡ ከጠየቁ በኋላ ነው። ይሄ ርምጃ በአልሸባብ ቁጥጥር ስር ባሉ ስፍራዎች ያሉ ነዋሪዎች ከፍርሃት ባሻገር መልሰው ማጥቃት መጀመራቸውን የሚያሳይ አብነት ተደርጎ ተቆጥሯል። አልሸባብ የሶማሊያ መንግሥት በእጁ ሊያስገባቸው ያልቻላቸውን በደቡብ እና ማዕከላዊ ሶማሊያ የሚገኙ አንዳንድ ቦታዎችን የያዘ ሲሆን፣ ነዋሪዎች የቡድኑን ህግጋት እንዲያከብሩ ሲያስገድድም ባጅቷል። \nThe previous content can be summarized as follows:
ሶማሊያ ውስጥ በጎሳ ታጣቂዎች እና በአልሸባብ ወታደሮች መካከል ግጭት ተቀሰቀሰ። ግጭቱ የተፈጠረው የአልሸባብ እስላማዊ ቡድን ነዋሪዎች የገንዘብ መዋጮ እንዲያደርጉ እና ልጆቻቸውም ቡድኑን እንዲቀላቀሉ እንዲያደርጉ መጠየቁን ተከትሎ ነው።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
165
Doc to summarize: የምርጫ ቦርድ የካቲት 2፣ 2012 በፃፈው ደብዳቤ አቶ ጃዋር የኢትዮጵያ ዜግነታቸውን መልሰው በማግኘት ሂደት ላይ እያሉ ፖርቲያቸው ኢትዮጵያዊ ናቸው የሚል የአባልነት ማረጋገጫ መስጠቱን ጠቅሷል። •"ጃዋር መሐመድ ኢትዮጵያዊ ነው" ኦፌኮ •"ክስተቱ 'የግድያ ሙከራ' እንደሆነ ነው የምረዳው" ጀዋር መሐመድ በአገሪቱ ህግ መሰረት ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌላቸው ግለሰቦች በፖለቲካ መሳተፍ ስለማይችሉ ከዚህ ቀደም ምርጫ ቦርድ አቶ ጃዋር ኢትዮጵያዊ ዜግነታቸውን መልሰው አግኝተው ከሆነ ይሕንን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ወይም ሰነድ ከደህንነት፣ ኢሚግሬሽን እና ስደተኞች ጉዳይ ባለስልጣን እንዲያቀርቡ ለፓርቲው ሁለት ጊዜ በደብዳቤ ጠይቋል። ኦፌኮ በምላሹም ለምርጫ ቦርድ በላከው ደብዳቤ አቶ ጃዋር መኖሪያቸውን ኢትዮጵያ ማድረጋቸውን ጠቅሶ፣ የሌላ አገር ዜግነታቸውንም በመተው፣ ኢትዮጵያዊ ዜግነታቸው እንዲመለስላቸው ለሚመለከተው የመንግሥት አካል በማመልከታቸው ኢትዮጵያዊ ናቸው የሚል ደብዳቤ ፅፏል። በተጨማሪም ምርጫ ቦርድ ከኦፌኮ ደረሰኝ ያለው ደብዳቤ እንደሚያስረዳው በትውልድ ኢትዮጵያዊ ለሆነ ሰው ኢትዮጵያዊ ዜግነትን መልሶ ማግኘትን በተመለከተ ከየትኛውም የመንግሥት አካል ሰነድ ወይም ማስረጃ ሰርቲፊኬትን ማግኘት የሚደነግግ ህግ የለም ብሏል። •ጃዋር ኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስን መቀላቀሉ ተረጋገጠ •በኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም የተቀሰቀሰው ውዝግብ በዚህም መሰረት አቶ ጃዋር የኢትዮጵያዊነታቸውን ማስረጃ ሰነድ ፓርቲው እንዲያቀርብ መጠየቁ አግባብነት የለውም የሚል መከራከሪያ ሃሳብ ከማቅረብ በተጨማሪ አቶ ጃዋር ኢትዮጵያዊ ናቸው የሚል ምላሽ ለምርጫ ቦርድ ሰጥቷል። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ ፓርቲው ሰነድ ማቅረብ አይገባንም የሚለውን ከሃገሪቱ አዋጅ አንፃር በመፈተሽ ውሳኔ ማሳለፍ ቢችልም፤ ምናልባት ይህ ሁኔታ የዜግነትን ጉዳይ ለመመርመርና ለመወሰን ስልጣን ካለው የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ አሰራር ሂደት ጋር ሊጣረስ ይችላል፤ እንዲሁም ወደፊትም የሚመጡ ጥያቄዎችን ማስተናገድ ይቻል ዘንድ ውሳኔ እንዲያስተላልፍ መጠየቁን ደብዳቤው አትቷል። •"ጠባቂዎቼ ከእኔ ጋር ይቆያሉ" ጃዋር ሞሐመድ •አሁንም ኢትዮጵያ ዜጎቿን በመሰለል ተከሳለች ይህንን መሰረት በማድረግ በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነ፣ የሌላ አገር ዜግነት ያለው ሰው መኖሪያውን በኢትዮጵያ ካደረገ፣ የሌላ አገር ዜግነቱን ከተወ እንዲሁም ኢትዮጵያዊ ዜግነቱ እንዲመለስለት ለባለስልጣኑ ካመለከተ ዜግነትን ያለ ኤጀንሲው ውሳኔ ወዲያው ያገኛል ወይስ አያገኝም የሚለው ላይ ምላሽ እንዲሰጠው ምርጫ ቦርድ በደብዳቤው ጠይቋል። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ማብራሪያውን እስከ የካቲት 9፣2012 ዓ.ም ድረስ እንዲልክም መጠየቁን የምርጫ ቦርድ ደብዳቤ ያስረዳል። ለረጅም ዓመታት የአሜሪካ ዜጋ እንደሆኑ የሚታወቁት አቶ ጃዋር መሐመድ በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አባል ሆነው በቅርቡ ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቀስቃሴ ውስጥ መግባታቸው ይታወሳል። \nSummary in the same language as the doc:
በቅርቡ ኦፌኮን የተቀላቀሉት የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ መስራች አቶ ጃዋር መሃመድን ፓርቲያቸው ኢትዮጵያዊ ናቸው የሚል የአባልነት ማረጋገጫ መስጠቱን ተከትሎ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ዜግነታቸውን መልሰው የሚያገኙበትን ሂደት ማብራሪያ እንዲሰጠው ምርጫ ቦርድ ኢሚግሬሽንን ጠይቋል።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
344
Title: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ታጭተዋል?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ ዜጎችን ጨምሮ ከዚያም ባሻገር ዐብይ አሕመድ በአገር ውስጥና በአጎራባች አገሮች እያመጡ ያሉትን ጉልህ ለውጥ ተከትሎ ሽልማቱ ይገባቸዋል የሚሉ ድምጾች በርክተዋል። በተለይም ከኤርትራ ጋር የጀመሩት የሰላም ጉዞ በደጋፊዎቻቸው የሽልማት "ይገባዎታልን" ዘመቻ ከፍ ብሎ ተሰምቷል። • "አካል ጉዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል" • 'ገዳይ ጨረር' እንዴት ራዳርን ለመፈብረክ ረዳ? እንደ ጎርጎሪዮሳዊያኑ አቆጣጠር በሐምሌ 23 የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ አማካሪ የነበሩት ኸርማን ኮኸን በትዊተር ገጻቸው ላይ የሚከተለውን ጻፉ- "በሞያ ዘመኔ ለመጀመርያ ጊዜ አንድ ሰው ለኖቤል እጩ ማድረጌ ነው፤ ያ ሰው ዐብይ አሕመድ ነው፤ ለአገሩ አሳታፊ ዲሞክራሲን ካመጣ መላው የአፍሪካ ቀንድ ወደተሻለ ቀጠና ይሸጋገራል።" ይህ የኸርማን ጄ ኮኸን ሐሳብ ብዙዎች በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን ላይ ተጋርተውታል፣ አጋርተውታል። ኖቤል በዘመቻ ይገኛል? በማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን እንደሚታየው ከሆነ ዶክተር ዐብይ ለእጩነት፣ አንዳንዴም ለአሸናፊነት ጫፍ ደርሰዋል። የሚያስፈልጋቸው የሕዝብ ድምጽ ነው የሚሉ መረጃዎች በስፋት ሲዘዋወሩ ሰንብተዋል። ለመሆኑ የኖቤል የሽልማት ሥርዓት እንዲህ አይነቱን አሠራር ይከተላል? እነማን መጠቆም ይችላሉ? ከኖቤል ሽልማት ይፋዊ ድረ-ገጽ እንደተገኘው መረጃ ከሆነ የኖቤል እጩዎች ጥቆማ የሚሰጠው በበቁ ሰዎች ብቻ ነው። እነዚህ የበቁ ጠቋሚዎች የሚባሉት የሚከተሉት ናቸው። • የአንድ ሉአላዊት አገር የካቢኔ አባላት ወይም የአገር መሪዎች • የሄግ የግልግል ፍርድ ቤት ወይም የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት አባላት አልያም በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ወይም በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ የሚገኙ ፕሮፌሰሮችና ተባባሪ ፕሮፌሰሮች • ቀደም ብለው ኖቤል ያሸነፉ ሰዎች ወይም ያሸነፉ ድርጅቶች የቦርድ ሰብሳቢዎች • የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የቀድሞም ሆኑ የአሁን አባላት • የኖርዌይ ኖቤል ኮሚቴ አማካሪዎች ናቸው። ከላይ በተዘረዘሩት አባላት እጩው ሲቀርብ ነው ሕጉን ተከተለ የሚባለው። አንድ ሰው ራሱን እጩን አድርጎ ማቅረብ አይችልም። የኖቤል ኮሚቴ አምስት አባላት ያሉት ሲሆን የኮሚቴው አባላት የሚሰየሙት በኖርዌይ ፓርላማ ነው። የኖቤል የሰላም ሽልማትን ካገኙ ሰዎች መካከል ማንዴላ አንዱ ናቸው ዐብይ አሕመድ ስለመጠቆማቸው ማን ሊነግረን ይችላል? ኮሚቴው የእጩዎችንም ሆነ የጠቋሚዎችን ማንነት ለሚዲያም ሆነ ለእጩዎቹ በምንም መልኩ አይገልጽም። ማን ማንን ጠቁመ፣ እነማን እንዴት ተመረጡ ወይም ተጠቆሙ የሚሉ መረጃዎች የሚወጡት ሽልማቱ ከተካሄደ ከ50 ዓመታት በኋላ ብቻ ነው። ይህ ማለት ዐብይ አሕመድ የ2018 የኖቤል እጩ ስለመሆናቸው እርግጡን የምናውቀው በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ2060 ይሆናል። የኖቤል ኮሚቴው የጊዜ ሰሌዳ መስከረም፡- በፈረንጆች መስከረም (ሴፕቴምበር) የኖርዌይ ኖቤል ኮሚቴ እጩዎችን ለመቀበል ይሰናዳል። እጩ የመቀበሉ ሥራ ለቀጣይ ስድስት ወራት ይጸናል። እጮዎቹን መጠቆም የሚችሉት ከላይ የተዘረዘሩት ብቁ ጠቋሚ የተባሉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ብቻ ናቸው። የካቲት፡- በየካቲት የእጩዎች መቀበያ ጊዜ ያበቃል። ከየካቲት 1 በፊት ያልተጠቆመ በዚያ ዓመት እጩ መሆን አይችልም። መጋቢት፡-ኮሚቴው የእጮዎችን ዝርዝር ያቀርባል። ከእጮዎቹ ውስጥ ከ20 እስከ 30 የሚሆኑትን ብቻ ለተጨማሪ ማጣሪያ ይቀርባሉ። ጥቅምት፦ በጥቅምት መጀመርያ ኮሚቴው አሸናፊውን በድምጽ ብልጫ ይመርጣል። ይግባኝ የማይባልበት ምርጫ ነው ታዲያ። በታኀሳስ፦ 10 (በፈረንጆቹ) በኦስሎ ኖርዌይ የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ይካሄዳል። የጊዜ ሰሌዳውና ዐብይ አሕመድ የኖቤል ሽልማት ከአንድ ዓመት ዘለግ ያለ ጊዜን...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
414
ሩዋንዳ ፡ በውጭ የሚኖሩ ሩዋንዳውያንን ለመቆጣጠር እየዋለ ያለው 'ቃለ መሃላ'\nየሩዋንዳ መንግሥት እንደ ሰሜን ኮርያ ሆኗል ብለው የኮነኑም ነበሩ። ከአገራቸው ውጪ የሚኖሩ ሩዋንዳውያን ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ይህ 'ቃለ መሃላ' ሩዋንዳውያንን ለማሸበርና ለማፈን ያለመ ነው። አንድ ግለሰብ እንደሚናገረው፤ ከመንግሥት ጋር እንዲተባበር ጫና ለማሳደር ሲባል ሩዋንዳ ያሉ ቤተሰቦቹ ታግተዋል። ተገድለውም ሊሆን እንደሚችል ይጠረጥራል። መንግሥት ይህንን ክስ አጣጥሏል። በዋትስአፕ ብዙዎች የተቀባበሉት ቪድዮ ላይ 30 ሰዎች ዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ በሚገኘው የሩዋንዳ ኤምባሲ ይታያሉ። እጃቸውን ከፍ አድርገው ከገዢው ፓርቲ ሩዋንዳን ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አርፒኤፍ) ጎን ለመቆም ቃል ይገባሉ። "አርፒኤፍን ከከዳሁ መላው ሩዋንዳውያንን መክዳት ስለሆነ በስቅላት መቀጣት አለብኝ። የሩዋንዳን ጠላቶች ባሉበት ገብቼ ለመዋጋት ቃል እገባለሁ" ብለው ቃለ መሃላ ይገባሉ። "በጣም ይፈራሉ" ቃለ መሃላው እአአ 2017 ላይ እንደተካሄደ ይታመናል። አንዳንዶቹ ተሳታፊዎች የእውነትም የገዢው ፓርቲ ደጋፊ ናቸው። የተቀሩት ግን ሥነ ሥርዓቱን የታደሙት ጫና ተደርጎባቸው ነው። አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ሰው "አብዛኞቹ ቃለ መሃላውን የሚፈጽሙ ሰዎች አያምኑበትም። ሩዋንዳ ያሉ ቤተሰቦቻችንን ደኅንነት ለመጠበቅ ስንል ነው የምንዋሸው" ብለዋል። የፖል ካጋሜ ከፍተኛ አማካሪ የነበረው ዴቪድ ሂምባራ "ቃለ መሃላው ሁሉም ቦታ ይከናወናል። ያልፈጸመ ሰው እንደ ጠላት ይቆጠራል" ብሏል። ካናዳዊው ምሁርና የመብት ተሟጋች በተደጋጋሚ ከሩዋንዳ መንግሥት ዛቻ ደርሶበታል። እንግሊዛዊ-ሩዋንዳዊ የመብት ተሟጋች ረኔ ሙጋንዚ "ብዙዎቹ ቃለ መሃላውን ካልፈጸሙ ሩዋንዳ ያሉ ቤተሰቦቻቸው ላይ ጉዳት እንደሚደርስ ያምናሉ። ስለዚህ ይፈራሉ። ለዘብተኛ ሰው ቢሆንም እንኳን አርፒኤፍ ውስጥ እንዲሳተፍ ይጠበቃል። አለበለዚያ የተቃዋሚ ፓርቲ አባል እንደሆነ ተደርጎ ይወሰዳል" ይላል። የሩዋንዳ ቆንስላ ስለ ቃለ መሃላው ሲጠየቅ በኢሜል በሰጠው ምላሽ፤ ከአገራቸው ውጪ የሚኖሩ ሩዋንዳውያን ለተለያዩ የባህል ክንውኖች እንደሚሰባሰቡ አስታውቋል። ለፓርቲው ድጋፍ መጠየቅ ሕጋዊ እንደሆነና የሚሳተፉት ሰዎች በገዛ ፍቃዳቸው የሥነ ሥርዓቱ አካል እንደሚሆኑም ገልጿል። "ወንድሞቼ ታግተዋል" ቢቢሲ ባገኘው መረጃ መሠረት፤ የሩዋንዳ መንግሥት ከአገር ውጪ ሆነው ድጋፍ ያላሳዩ ሰዎችን የሚቀጣው ሩዋንዳ ያሉ ቤተሰቦቻቸው ላይ በማነጣጠር ነው። አውስትራሊያ የሚኖረው ኖኤል ዚሀብውሜ "እኔን ለማስፈራራት ወንድሞቼን አግተዋቸዋል" ይላል። የአገሪቱን ፖለቲካዊ ሁኔታ በመሸሽ ነበር ከአገሩ ወጥቶ ጥገኝነት የጠየቀው። ለገዢው ፓርቲ ድጋፍ ባለማሳየቱ አንድ ዲፕሎማት የግድያ ዛቻ ሲያደርጉበት ለአውስትራሊያ መንግሥት ጠቁሟል። አምና ወንድሞቹ ከአውቶብስ ውስጥ በፖሊስ እንደታገቱና እስካሁን ያሉበት እንደማይታወቅ ይናገራል። "ቤተሰብን ማስፈራራትና ማገት ማቆም አለባቸው። የሩዋንዳ መንግሥት የሰዎችን መብት ማክበር አለበት። እንደእኔ ውጪ አገር የሚኖሩ ዜጎችን ማስፈራራትም ተገቢ አይደለም" ይላል። "ክሱ መሠረተ ቢስ ነው" ለንደን ያለው ቆንስላ የኖኤል ዚሀብውሜን ክስ አይቀበልም። "የመገናኛ ብዙሃን ትኩረት ለማግኘት የሚደረግ ተራ የፖለቲካ ጨዋታ ነው" ይላል። በሌላ በኩል አጥኚዎችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች የሩዋንዳ መንግሥት ላይ የሚሰነዘሩት ክሶች እውነት እንደሆኑ ያስረዳሉ። አንዳንድ የምዕራቡ ዓለም አገራት የሩዋንዳ መንግሥትን ቢተቹም በጎላ ሁኔታ ዓለም አቀፍ ግንኙነቱ አልተቋረጠም። አንዳንድ ከአገራቸው ውጪ የሚኖሩ ሩዋንዳውያን እንደተገደሉ ቢገለጽም፤ እምብዛም በአገሪቱ የውጭ ግንኙነት ላይ ጫና ሲያሳድር አይታይም። ሩዋንዳ ዓለም...\n\ntl;dr:
በለንደን የሩዋንዳ ቆንስላ የ'ቃለ መሃላ' ሥነ ሥርዓት ሲፈጸም የሚያሳይ ቪድዮ ብዙዎችን አስቆጥቷል።
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
395
Doc to summarize: ትናንት አንድ ግለሰብ በስጋ መከትከቻ ትልቅ ቢላ ሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሶ ነበር። ትውልደ ፓኪስታናዊ የሆነው እና ድርጊቱን ሳይፈጽም አይቀርም የተባለው የ18 ዓመት ወጣት የወንጀል ድርጊቱ በተፈጸመበት ቦታ ላይ በቁጥጥር ሥር ውሏል። ከወጣቱ በተጨማሪ 6 ሰዎች በቁጥጥር ሥር እንደሚገኙ እና ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነ የፈረንሳይ ፖሊስ አስታውቋል። ጥቃቱ የሽብር ጥቃት ተደርጎ ምርመራው እየተከናወነ እንደሆነ የአገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የአገር ውስጥ ጉዳዮች ሚንስትሩ ጄራልድ ዳርማኒን “ይህ በግልጽ ጽንፈኛ ኢስላማዊ ሽብርተኝነት ነው” ካሉ በኋላ፤ ፖሊስ በቀድሞ መጽሔት ቢሮ አካባቢ የነበረውን የጸጥታ ስጋት በቸልታ አልፎታል ብለዋል። እአአ 2015 ላይ ሁለት ሙስሊም የፈረንሳይ ዜጎች የቻርሊ ሄብዶ መጽሔት ቢሮን ሰብረው በመግባት በሰራተኞቹ ላይ ተኩስ ከፍተው ሰራተኞቹን ጨምሮ በጠቅላላው 12 ሰዎች ገድለው ነበር። ከዚያም ከፖሊስ ሲሸሹ የነበሩት ጥቃት አድራሾቹ በፖሊስ ተገድለዋል። ቧልት ቀመስ የሆነው ቻርሊ ሄብዶ በቀኝ አክራሪዎች ላይ በመዘባበት በርካታ ስራዎችን የሚያቀርብ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ በካቶሊክ፣ አይሁድና እስልምና እምነቶችም ላይ ፌዝና ቀልድ ማቅረቡ አወዛጋቢ አድርጎታል። በአንደኛው ካርቱን ላይ ነብዩ መሐመድ በተርባን ጥምጥም ፈንታ ቦምብ ጭንቅላታቸው ላይ አድገው ይታያል። ከአምስት ዓመታት በፊት በመጽሔቱ ሰራተኞች ላይ ጥቃቱ ከተፈጸመ በኋላ መጽሔቱ የሚዘጋጀው ስፍራው ከማይታወቅ ቦታ ነው። ትናንት የፈጠረው ምንድነው? የአገሪቱ ባለስልጣናት እንደሚሉት ትናንት ከሰዓት ጥቃት የደረሰባቸው ሁለቱ ግለሰቦች የአንድ የዜና ወኪል ሰራተኞች ሲሆኑ ከመስሪያ ቤታቸው ደጃፍ ላይ ሆነው ሲጃራ እያጨሱ ነበር። “የሰዎች ጩኸት ሰምቼ ወደ መስኮቱ ጠጋ ብዬ ስመለከት ትልቅ ቢላ የያዘ ሰው ሁለት ባልደረቦቼን ሲያባርር ተመለከትኩ” ብሏል የዜና ወኪሎቹ ባልደረባ። ጥቃቱ የደረሰባቸው ሁለቱ ግለሰቦች ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ኤኤፍፒ የዜና ወኪል ዘግቧል። ተጠርጣሪው ወንጀሉ በተፈጸመበት ቦታ በቁጥጥር ሥር ከዋላ በኋላ ከሚኖርበት ቤትም አምስት ፓኪስታናውያን ተይዘዋል። \nSummary in the same language as the doc:
በፓሪስ ከተማ ከቀድሞ የቻርሊ ሄብዶ መጽሔት ቢሮ አቅራቢያ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር በተያያዘ 7 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ባለስልጣናት አስታወቁ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
265
Title: "በምርጫ ወቅት በመመታቴ የስምንት ወር ፅንሴ ጨነገፈ" ፖለቲከኛዋ አስካለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ፓርቲያቸውን ወክለው የመጀመሪያ ምርጫ የተወዳደሩባት እንዲሁም በሰደፍ ተመትተው የስምንት ወር ፅንሳቸው የጨነገፈችባት ወቅት ናት። በአሁኑ ወቅት 29 አመት ይሆናት ነበር በማለትም በኃዘን " በሆዴ ውስጥ የነበረችው ልጅ አልተፈቀደላትም" ይላሉ ከቢቢሲ ጋር በስልክ በነበራቸው ቆይታ። 'ልጃቸውን' እንዴት አጡ? ወቅቱ 1984 ዓ.ም ነበር። የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ስልጣን መቆጣጠሩን ተከትሎ የሽግግር መንግሥት ተመሰረተ፤ በሽግግር ወቅቱም እንደ ህገ መንግሥት የሚያገለግል ቻርተር ፀድቋል። በቻርተሩ መሰረት ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከታዋቂ ግለሰቦችና ከሌሎች አባላት የተውጣጡ ከ87 የማይበልጡ የምክር ቤት አባላትን ይዟል የሽግግር መንግሥቱ የተወካዮች ምክር ቤት። ከዚህም ጋር ተያይዞ ነበር የብሔራዊ፣ ክልላዊ፣ የዞን እና የወረዳ ምክርቤት ምርጫዎችን ለማካሄድ ሰኔ ቀን ቀጠሮ የተቆረጠው። የሽግግር መንግሥቱ ተሳትፎ የነበረው ኦነግ ለሰኔ የተቀጠረው ምርጫ የሚያበቃ ዝግጅት የለም ብሎ ከምርጫ የወጣበት ወቅት ነበር። ወይዘሮ አስካለም የትጥቅ ትግል ያካሂድ የነበረውን የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ህብረት ኢዲዩን ወክለው ነበር የመጀመሪያ ምርጫ ላይ የተሳተፉት። በወቅቱ ክልል 14 በነበረችው አዲስ አበባ ለወረዳ ምክር ቤት አባልነት ወረዳ 13 ቀበሌ 03ን ወክለው እጩ ተወዳዳሪ ነበሩ። የምርጫው ቀንም ደረሰ። እሳቸውም ሆነ ሌሎች የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ከምርጫ ጣቢያው ገለል ብለው ነበር። ወይዘሮ አስካለ እንደሚሉት የብሔራዊ፣ ክልላዊና የወረዳ ምክር ቤት አባላት ምርጫ አስፈፃሚ ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ መሰረት በምርጫው ቀን እጩ ተወዳዳሪዎች ከምርጫ ጣቢያው 500 ሜትር ርቀት መገኘት አለባቸው የሚል አንቀፅ አስፍሯል። እሳቸውም ሆነ ሌሎች ተፎካካሪ ፓርቲዎች ይሄንን ህግ ቢያከብሩም የገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ እጩ ተወዳዳሪ በምርጫ ጣቢያ "እንደፈለገች እየገባች፣ እየወጣች ነው" ሲሉ ያስቀመጧቸው ታዛቢዎች ጥቆማ ላኩባቸው። የምርጫው ጣቢያ ያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት አካባቢ ሲሆን ወይዘሮ አስካለ ሁኔታውን ሲሰሙ ወደቦታው አቀኑ። በቦታው ለነበሩት የምርጫ ሂደቱን የሚቆጣጠሩት የፀጥታ ኃይሎች ለምን የገዢውን ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ እንደሚያስገቡ ጠየቁ። "የሚታይ ሁኔታ ካለ እኛም እንይ አሉ" የፀጥታ ኃይሎቹ በምላሹ ዘወር በሉ ብለው ማስፈራራት ጀመሩ። እሰጣገባውም በዚያ መንገድ ተጀመረ። እሳቸውም "በምን ምክንያት እኔን ብቻ ታባርረኛለህ? እኔ እኮ እጩ ነኝ። የኦህዴድ/ ኢህአዴግ እጩ ተወዳዳሪ ከገባች፤ እኔ የማልገባበት ምክንያት ምንድን ነው ብዬ ለመግባት ስሞክር ዘወር በይ ብሎ ገፋኝ፤ በሰደፉ ሆዴን መታኝ" ይላሉ። "ያኔ ግብታዊ ነበሩ፤ ስርአት የላቸውም፤ ነገሩ ያኔም አሁንም ያው ናቸው። የመሳሪያ ባለቤትነት ያለው ሁሉ በኃይል ነው" ይላሉ በወቅቱ የስምንት ወር ነፍሰጡር የነበሩት ወይዘሮ አስካለ በሰደፍ ከተመቱባት እለት ጀምሮ በትንሹ ደም ይፈሳቸው ጀመር። "ያው ምንድን ነው እያልኩ እጨነቅ ነበር" የሚሉት ወይዘሮ አስካለ ከምርጫው አስራ አምስት ቀናት በኋላም የሚፈሳቸው ደም በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ፤ አንዲት ዕለት፣ ሐምሌ 5፣ 1984 ዓ.ም የደም አበላ አደረጋቸው። ነፍስ ውጪ፣ ነፍስ ግቢ ሆነ። ወደ ህክምና ቦታ ተወሰዱ። "እኔ ከሞት ተረፍኩኝ ግን በሆዴ ውስጥ የነበረችው ልጅ አልተፈቀደላትም" ይላሉ። እሳቸው በህክምና ኃይል ህይወታቸው ቢተርፉም በአጭር የተቀጨችውን ልጃቸውን ሲያስቡ ያንገበግባቸዋል። ምንም እንኳን ህፃኗ በፅንስ ብትጨነግፍም ወይዘሮ አስካለ ፅንሷን ሴት እንደሆነች አድርገው ነው የሚናገሩት። የፅንሱ መጨንገፍ የእግር እሳት ብቻ ሳይሆን ወደ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
419
...ክራሲ ሽግግር ማድረግ የምንችለው በሽግግር መንግሥት ብቻ ነው ብዬ ስለማምን ነው። ለዚህ ዓይነቱ ከአምባገነናዊ ወደ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ሽግግር ደቡብ አፍሪካ ጥሩ ምሳሌ ናት ብዬ አምናለው። ይህን ሂደት የማንከተል ከሆነ እናበላሸዋለን ብዬ እሰጋለሁ። በተጨማሪም ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዲሁም ህዝብ የሚተማመንበት የምርጫ ሂደት ይኖራል ብዬ አልገምትም። የሁላችንንም የዲሞክራሲ ጥያቄ የሚመልሰው የምንተማመንበት ምርጫ ነው። ስለዚህ ምኞቴ አዲሱ ዓመት የሽግግር መንግሥት መስርተን፣ የምንተማመንበት መንግሥት ለመመስረትና ነፃ ተቋማት ለመገንባት የሚያስችለን ከዚያም ምርጫ የምናደርግበት መንገድ ውስጥ የምንገባበት እንዲሆን ነው። "የገባው አሜን፤ያልገባውም ለምን ብሏል" አርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ አሁን ያለው ለውጥ እንዲመጣ የአገራችን ህዝቦች መራር ትግል ያደረጉበትና መጨረሻውም ያማረ... Write the rest of the article:
ምርጫ እንዲያመራ የሚደረግበትና የሃሳብ የበላይነት የሚነግስበት እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለው። በልማትም እኩልነትና ተጠቃሚነት የምናይበት ይሆናል ብዬ ነው ተስፋ የማደርገው።
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
115
Content: ማሸነፏ እጅግ ያስደሰታቸው ሞሮኳዊው ንጉሥ ሐሰን በእለቱ የተወለዱ ሴቶች ባጠቃላይ ናዋል ተብለው እንዲጠሩ ውሳኔ አስተላልፈዋል። ሰሞኑን 36ኛ ዓመት ልደታቸውን የሚያከብሩ የሞሮኮ ሴቶች ስማቸው ናዋል የመሆን እድሉ ሰፊ ነው። ናዋል በኦሎምፒክ ወርቅ ሜዳልያ ያገኘች የመጀመሪያዋ ሞሮኳዊት ናት። በ400 ሜትር የመሰናክል ዝላይ ያሸነፈች የመጀመሪያዋ ሴትም ናት። በሎስ አንጀለሱ ኦሎምፒክ ላይ የተገኘች ብቸኛዋ ሞሮኳዊት ሴት ናዋል ነበረች። በኦሎምፒክ ታሪክ ድል የተቀዳጀች የመጀመሪያዋ ሴት አረብ አፍሪካዊትም ናት። የውድድሩ ተካፋይ የነበረው ሰዒድ አዊታ በ500 ሜትር ሩጫ ያሸነፈው ምናልባትም በናዋል ድል ተነሳስቶ ይሆናል። “ስለውድድሩ ሳስብ ሌሊቱን በሙሉ እንቅልፍ አልወሰደኝም” ናዋል ከውድድሩ አንድ ቀን በፊት ሲያቃዣት ነበር። መሰናክል ዘላ አንዳች ጉድጓድ ውስጥ እንደምትገባ ይሰማት እንደነበር ታስታውሳለች። “በጣም ፈርቼ ነበር። ብቸኛዋ ሞሮኳዊት ሴት ስለነበርኩ ሁሉም የቡድኑ አባላት ተስፋ ጥለውብኝ ነበር።” ውድድሩን ከማሸነፏ በፊት የነበረውን ምሽት እንዲህ ታስታውሰዋለች። “ስለ ውድድሩ ሳስብ ሌሊቱን በሙሉ እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር። ሲያቃዠኝ፣ ሲያልበኝ ስለነበር መተኛት አልቻልኩም። ዝግ ብዬ ስሮጥ ይታየኝ ነበር።” በችሎታዋ አምና በውድድሩ ጥሩ ውጤት ማስመዝገብ ትፈልግ ነበር። “ያሰብኩት ከመጨረሻዎቹ ስምንት ተወዳዳሪዎች አንዷ እንደምሆን ነበር። አሰልጣኞቼ እንደማሸንፍ ስላሰቡ በራሴ እንድተማመን ደጋግመው ይነግሩኝ ነበር።” ናዋል እና አሰልጣኞቿ ከመጨረሻው ውድድር በፊት የሷና የተፎካካሪዎቿን ያለፉ ውድድሮች ቪድዮ ይመለከቱ እንደነበር ታስታውሳለች። የሷን ደካማና ጠንካራ ጎኖች ከተፎካካሪዎቿ ጋር ያነጻጽሩም ነበር። “ላሸንፍ ስለምችል ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ጠንካራ መሆን እንዳለብኝ ይነግሩኝ ነበር” ትላለች። ናዋል እንደምታሸንፍ ማመኗ የስኬቷ ሚስጥር ነበር። እራሷን “ያንቺ ጊዜ ነው። ድል ሊያመልጥሽ አይገባም” እያለችም ነበር። የናዋል አሜሪካዊት ጓደና ጁዲ ብራውንም የውድድሩ ተሳታፊ ነበረች። በእርግጥ የውድድሩ ተመልካቾች የ22 ዓመቷ ናዋል ደጋፊ አልነበሩም። ጋዜጠኞች ውድድሩን በአንክሮ ይከታተላሉ ነበር። ውድድሩ በይፋ ከመከፈቱ በፊት ናዋል በስህተት የጀመረች መስሏት ተደናግጣ ነበር። ኋላ ላይ ግን ተረጋጋች። “የመጀሪያውን፣ ሁለተኛውንና ሦስተኛውን መሰናክል በግራ እግሬ ዘለልኩ። ከዛ እስከ መጨረሻው ድረስ ቀኝና ግራ እግሬን መለዋወጥ ጀመርኩ።” ተፎካካሪዎቿን በቅርብ ርቀት ማየት ስላልቻለች ግራ ተጋብታ እንደነበር ታስታውሳለች። “ሌሎቹ ሯጮች የት ገቡ? ብዬ አሰብኩ። ለካ በጣም ቀድሜያቸዋለሁ። የመጨረሻውን ነጥብ ከማለፌ በፊት እኔ ብቻ እያለፍኩ መሆኑን ለማረጋገጥ ወደ ግራና ቀኝ ተመለከትኩ።” “አባቴ በቦታው ባለመኖሩ ከፍቶኝ ነበር” ናዋል ወርቅ ስታገኝ ጓደኛዋ ጁዲ ብራውን ብር አግኝታለች። “ሳሸንፍ በጣም ነው ደስ ያለኝ። ግን አባቴ በቦታው ባለመኖሩ ከፍቶኝ ነበር። ሁሌም ይደግፈኝ የነበረው አባቴ ከውድድሩ ከወራት በፊት ሕይወቱ አልፏል።” የናዋል ቤተሰቦች ስፖርት ወዳጅ ናቸው። አባቷ የጁዶካ ተጫዋች (እንደ ማርሻል አርት አይነት ውድድር) እናቷ ደግሞ መረብ ኳስ ተጫዋች ነበሩ። ናዋል ህልሟን እንድታሳካ ቤተሰቦቿ ይደግፏት ነበር። “ማሸነፌ ለአገሬ ትልቅ ዜና ነበር። ማንም ያልጠበቀው ድል ነው። አንዲት ታዳጊ ሞሮኳዊት ከምርጥ አትሌቶች ጋር ተፎካክራ አሸንፋ ወርቅ ታገኛለች ብሎ ማንም አላሰበም። በልቤና በአዕምሮዬ እስከወዲያኛው የሚኖር ታሪካዊ ቅጽበት ነው።” የናዋል ድል በወግ አጥባቂ አረብና ሙስሊም አገሮች ለሚኖሩ ብዙ ሴቶች በር...\nThe previous content can be summarized as follows:
ናዋል ኤል ሞውታዋኬል ሞሮኳዊት አትሌት ናት። እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ነሐሴ 8፣ 1984 በሎስ አንጀለስ ኦሎምፒክ ድል ተቀዳጅታለች።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
413
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: የጌዲዮ ዞን የክልል እንሁን ጥያቄ ምን ደረሰ?\nSummary: የሲዳማ ክልልነት በሕዝበ ውሳኔነት መፅደቁን ተከትሎ፤ በደቡብ ክልል የተለያዩ የክልል እንሁን ጥያቄዎች ተጠናክረው እየቀረቡ ነው። እነዚህ የክልልነት ጥያቄዎች አዲስ ሳይሆኑ ከዚህ ቀደም የተነሱና ምላሽ ሳያገኙ በመንከባለል ላይ ናቸው።\nArticle (Max 500 characters):
ከሁሉም ጥያቄዎች የሚለየው የጌዲዮ ዞን ጥያቄ ነው የሚሉት የአካባቢው ምሁራንና ተወላጆች በመልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የተነሳ ዞኑ በደቡብ ክልል ውስጥ መቀጠል አይችልም ሲሉ ያብራራሉ። የጌዲዮ ዞን በይፋ የክልል እንሁን ጥያቄውን ለዞኑ ምክር ቤት ያቀረበው ሕዳር 11፣ 2011 ዓ.ም መሆኑን የምክር ቤቱ አባላት ለቢቢሲ ገልጸዋል። የዞኑ ምክር ቤት በጉዳዩ ላይ ከተወያየ በኋላ የጥያቄውን ተገቢነት በማመን ቡድን አዋቅሮ ጉዳዩን አሳልፎ ሰጥቷል። • ሲዳማ: 10ኛው የኢትዮጵያ ክልል • የደቡብ ክልል፡ ውስብስቡ የዐብይ ፈተና ይህንን ቡድን የዞኑ ምክር ቤት ሕግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ እንዲያስተባብረው ተደርጎ፣ የብሔረሰቡ ተወላጅ ምሁራን ተካተውበት የጥያቄውን ተገቢነት መርምሮ እንዲያቀርብ ሥራ ተሰጥቶት ነበር። የጌዲዮ ዞን ምክር ቤት የሕግና አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወደሆኑ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
165
Title: "ፋና የሚፈልገን አይመስለንም" የምን ልታዘዝ ደራሲ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
"ምን ልታዘዝ" ተከታታይ ድራማ፤ በፋና ቴሌቪዥን ላይ ከ2010 ዓ. ም. ጀምሮ በሦስት ምዕራፍ ለ38 ክፍል ሲተላለፍ የቆየ ድራማ ነበር። ይህ ፖለቲካዊ ስላቅ የሚቀርብበት ተከታታይ ድራማ፤ ዘወትር እሁድ ከሰዓት ከሚተላለፍበት ፋና ቴሌቪዥን ለእረፍት ተብሎ እንደተቋረጠና ዳግመኛ በጣቢያው ለእይታ እንደማይበቃ የተሰማው በመገናኛ ብዙኀን ነበር። የድራማው ፀሀፊ እና ፕሮዲውሰር አቶ በኃይሉ ዋሴ፤ ድራማውን በፋና ቴሌቪዥን ለማስተላለፍ ፍላጎት እንደሌላቸው ለቢቢሲ አረጋግጧል። • "ስተዳደር የቆየሁት በዋናነት ለመለስ በሚሰጠው የጡረታ ገቢ ብቻ ነው" ወ/ሮ አዜብ መስፍን • "ፍቅር እስከ መቃብርን አልረሳውም" ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም አቶ በኃይሉ እንደሚለው፤ ከፋና ጋር መሥራት ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ሁኔታዎች አልጋ በአልጋ አልነበሩም። በአሁኑ ሰዓት ደግሞ "ምን ልታዘዝ" በሚተላለፍበት ሰዓት ላይ ይዘቱ ከድራማው ጋር አንድ ዓይነት የሆነ ሌላ ድራማ እየተላለፈ መሆኑ "የሚነግረን ነገር አለ" በማለት፤ ጣቢያው እንደገፋቸው ያስረዳል። የድራማው አዘጋጆች ለሦስት ወር እረፍት (ሲዝን ብሬክ) ጠይቀው ድራማው መተላለፍ ማቋረጡን የሚናገረው በኃይሉ፤ በዚህ መካከል ፋና ብሮድካስቲንግ ሌላ ድራማ በነሱ ሰዓት ላይ ማስተላለፍ መጀመሩን አለመንገሩ፤ "ፋና የሚፈልገን አይመስለንም" እንዳስባላቸው ይገልጻል። የፋና ብሮድካስቲንግ የመዝናኛ ፕሮግራሞች ዋና አዘጋጁ አቶ ዘካሪያስ በበኩላቸው፤ የእሁዱ የአየር ሰዓት ላይ ሌላ ድራማ እየተላለፈ መሆኑን አረጋግጠው፤ ይህ ግን "ምን ልታዘዝ" ከእረፍት እስኪመለስ ድረስ እንደሆነ ይገልጻሉ። አቶ ዘካሪያስ አክለውም፤ በእርግጥ እየተላለፈ ያለው ድራማ 'ሲትኮም' ቢሆንም በይዘት ግን ከ"ምን ልታዘዝ" ጋር አይገናኝም ብለዋል። በተጨማሪም የዚህ ድራማ ክፍሎች በቅድሚያ ማክሰኞ ምሽት ከታዩ በኋላ እሁድ እንደሚደገሙ ገልጸዋል። "የ "ምን ልታዘዝ" የምዕራፍ እረፍቱ ረዝሟል። እኛ ቶሎ እንዲመለሱ ብንፈልግም፤ እነርሱ የሦስት ወር የእረፍትና የዝግጅት ጊዜ በጠየቁት መሰረት አሁን ያሉት እረፍት ላይ ነው። የምናውቀው መስከረም ላይ እንደሚጀምሩ ነው" ይላሉ አቶ ዘካሪያስ። አክለውም የእሁዱ ሰዓት አሁንም ቢሆን የ"ምን ልታዘዝ" ነው ሲሉ አረጋግጠዋል። የድራማው ደራሲና ፕሮዲውሰር ከፋና ጋር የነበረን ግንኙነት አልጋ በአልጋ አልነበረም ሲሉ ላቀረቡት ቅሬታ አቶ ዘካሪያስ ሲመልሱም፤ "ከሁሉም ተባባሪ አዘጋጆች ጋር እንደምንነጋገረው ከእነርሱ ጋርም እንነጋገራለን። ሥራዎችን እንገመግማለን። እንጂ ከዚህ ውጪ የተፈጠረ ነገር የለም" ብለዋል። የ "ምን ልታዘዝ" ስፖንስር የነበሩ ሁለት ድርጅቶች ምክንያቱን በማያውቁት ሁኔታ ድጋፋቸውን እንዳቋረጡ አቶ በሀይሉ ይገልጻል። አክሎም ሌሎች ድርጅቶች የእነርሱን ድራማ ስፖንሰር ለማድረግ ይፈራሉ ብሎ እንደሚያምን ተናግሯል። አቶ ዘካሪያስ ግን በዚህ ሀሳብ አይስማሙም። ስፖንሰር ማድረግ አቋረጡ የተባሉት ድርጅቶች "እውነት ነው አቋርጠዋል" ካሉ በኋላ፤ ነገር ግን ይህ የተለመደ አሠራር ነው ይላሉ። እንዲያውም በድርጅቱ አሠራር በፕሮግራሞች ላይ ማስታወቂያዎች ቢተላለፉ፤ ለፋና እንዲሁም ለፕሮግራሞቹ አዘጋጆች አትራፊ መሆኑን ያብራራሉ። "ከዚህ አንፃር ካየነው፤ በፋና ቴሌቪዥን ካሉ ከ25 በላይ ተባባሪ አዘጋጆች እስካሁን ድረስ በገቢ ደረጃ አንደኛ "ምን ልታዘዝ" ነው" ብለዋል። የስፖንሰር መኖር ወይም አለመኖር ፋናንም ሆነ "ምን ልታዘዝ"ን በገቢ አይጎዳውም የሚሉት አቶ ዘካሪያስ፤ በርካታ ማስታወቂያዎች በድራማው ላይ እንደሚተላለፉ በመጥቀስ አቶ በኃይሉ ያቀረቡትን ምክንያት ያጣጥላሉ። በዚህ ሀሳብ የማይስማማው አቶ በኃይሉ፤ "የምንጠቀመው...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
404
ኬንያዊው ባለሥልጣን ነብሰ ጡር ጓደኛውን በማስገደል ወንጀል ተከሷል\nባለሥልጣኑ ይህን ድርጊት አልፈፀምኩም በማለት የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል። የሻሮን ኦቲየኖ ሬሳ ጫካ ውስጥ ከተገኘ በኋላ ነው ሁኔታው ወደ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ ከበርካቶች ጫና መበርታት የጀመረው። • ቻይናዊው በዘረኛ ንግግሩ ምክንያት ከሃገር ሊባረር ነው የአስከሬን ምርመራው እንዳረጋገጠው የ26 ዓመቷ ሻሮን ተደፍራ እና በስለት 8 ቦታ ተወግታ ነው የተገኘችው፤ ሽሉም በጥቃቱ ጊዜ ሕይወቱ እንዳለፈ ተረጋግጧል። ሚጎሪ የተሰኘው የኬንያ ግዛት አስተዳዳተሪ የሆኑት እኚህ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ ሲሆን ክሱ ወደ ፍርድ ቤት ተልኳል። የፍርድ ቤቱ ዳኛ ባልሥልጣኑ ብቻ ሳይሆኑ ሁለት አጋሮቻቸው በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ አዘዋል፤ አንዱ በግድያ ሌላኛው ደግሞ በማስተባበር ወንጀል ተጠርጥረው። አቃቤ ሕግ ሻሮን እና ሃገረ ገዢ ኦባዶ የፍቅር ግንኙነት እንደነበራቸው አረጋግጫለሁ ብሎ እርግዝናው ግን ያልተፈለገ ነው፤ በተለይ ደግሞ በተጠርጣሪ በኩል ሲል አክሏል። • ጉግል ኢንተርኔትን በላስቲክ ከረጢት ይዞ ኬንያ ገብቷል የሟች እና የተጠርጣሪው ኦባዶ ግንኙነት ሃገር ያወቀው፤ ፀሐይ የሞቀው ነው በተለይ ደግሞ ባለሥልጣኑ በሚያስተዳድሩት አካባቢ ሲል አቃቤ ሕግ ጉዳዩን አብራርቷል። የሃገር ገዢው ኦባዶ ባለቤት የባላቸውን ከትዳር ውጭ የተመሠረት ግንኙት እያወቁት ባለሥልጣኑ ይህን ድርጊት መፈፀማቸው ደግሞ ክሱን ያከብደዋል ይላል አቃቤ ሕግ። በርካታ ኬንያዊያንን ያስቆጣው ይህ ድርጊት በቅርብ ቀን ፍርድ ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል። • ኬንያ ሺሻን አገደች \n\ntl;dr:
ኦኮት ኦባዶ የተባሉት ኬንያዊ ከፍተኛ ባለሥልጣን ከትዳራቸው ውጪ ግንኙነት የነበራቸውን ነብሰጡር ጓደኛቸውን በጭካኔ እንድትገደል አዘዋል እንዲሁም አስተባብረዋል በሚል ክስ ቀርቦባቸዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
204
በእስያ የተቀሰቀሰው ኮረናቫይረስ አውሮፓ መድረሱን ተከትሎ የእስያ ገበያዎች በአክስዮን ገበያ መናጋት ክፉኛ ችግር ውስጥ ገብተዋል። የዋልስትሪት ዶጆንስ ሰንጠረዥ ትናንት በታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ዝቅተኛ ነጥብ ተመዝግቦበታል። ተመሳሳይ የአክስዮን ገበያ ማሽቆልቆል በጃፓን፣ አውስትራሊያ፣ ኮሪያና ቻይና የአክስዮን ገበያዎች የተመዘገበ ሲሆን ይህም ባለሃብቶችን ክፉኛ እንደጎዳ ተገልጿል። በተለይም የኮረናቫይረስ በጣልያን መቀስቀስ ከተገመተው በላይ ቫይረሱ የዓለም ኢኮኖሚ ላይ ተፅእኖ ሊያሳሰድር ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል። የቻይናው እውቅ የኢኮኖሚ ባለሙያ ኢሪስ ፓንግ "ገበያዎቹ በጣም ተስፋ ነበራቸው፤ አሁን ግን በጣም ተስፋቢስ ሊሆኑ ይችላሉ" ሲሉ ስጋታቸውን አስቀምጠዋል። • "ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ የሥራ ዕድልን ሊያሳድግ ይችላል" • ኮሮናቫይረስ፡ የወቅቱ አሳሳቢው የዓለማችን የጤና ስጋት • ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? የኢኮኖሚ ተንታኙ እንደሚሉት መጀመሪያ ላይ ኮሮናቫይረስ የቻይና ችግር ብቻ እንደሚሆን ተገምቶ ስለነበር የእስያ ገበያ ብዙም በኮረናቫይረስ አልተቃውሰም ነበር። ነገር ግን ቫይረሱ ጎረቤት ደቡብ ኮሪያን ሲያንቀጠቅጥ እንዲሁም ጃፓንን ክፉኛ ሲያሰጋ የአህጉሪቱ ገበያ የኮረናቫይረስ ወላፈን ያቃጥለው ጀመር። በሌላ በኩል ኮረናቫይረስ እንደተቀሰቀሰ ወዲያው ተናግቶ የነበረው የእስያ አክስዮን ገበያ መልሶ መረጋጋት ችሎ ነበር፤ ዳግም አሁን እስኪናጋ ድረስ። ነገሮች አሁን እየሄዱ ባለበት ሁኔታ የቫይረሱን ስርጭት እንዴት መግታት ይቻላል የሚለው እስካልታወቀ ድረስ ኮረናቫይረስ ዓለምዓቀፍ ኢኮኖሚ ላይ ሊያደርስ የሚችለው ተፅእኖን መገመት ከባድ እንደሆነ ነው የኢኮኖሚ ተንታኞች እየገለፁ ያሉት። \n\nGive me a good title for the article above.
የዓለም አክስዮን ገበያ በኮረናቫይረስ እየተቃወሰ መሆኑ ተገለፀ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
195
'ጉግል ያርጉት' ዓለምን የቀየረው የሁለቱ ተማሪዎች ፕሮጀክት!\nእርግጥ ከሞት በኋላ ሕይወት ይኑር አይኑር በእርግጠኝነት ሊነግረን ባይችልም ጉግል የሚለው ቃል በንግግራችን ውስጥ መስረጽ ከጀመረ ሰንበትበት ብሏል። ከጉግል በፊት ነገሮችን በይነ-መረብ ወይም ኢንተርኔት ላይ መፈለግ ምን ያህል ከባድ እንደነበረ እንድንረሳ ያደረገን ጉግል በካሊፎርኒያ ስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ከተማሪ ፕሮጀክትነት ተነስቶ አሁን ያለበት ደረጃ ለመድረስ ሁለት አስርት ዓመታት ፈጅቶበታል። የጉግል ፈጣሪዎቹ ሌሪ ፔጅ እና ሰርጌይ ብሪን የመጀመሪያ ዕቅዳቸው የመፈለጊያ መሳሪያ መስራት አልነበረም። ፕሮጀክታቸው ምሁራዊ መነሳሳትን ይዞ ነበር የጀመረው። በትምህርት ዓለም አንድን የታተመ ጽሁፍ እንደ ታማኝ ምንጭ መጥቀስ የተለመደ ነው። ይህንን ያስተዋሉት ፔጅ እና ብሪን ሁሉንም ጽሁፎች የሚያስተሳስር መረብ መዘርጋት ቢችሉ የጽሁፎቹን ታማኝነት በደረጃ ለማስቀመጥ እንደሚችሉ ተረዱ። ነገር ግን ስልተ ቀመሩን ወይም አልጎሪዝሙን ሲያጤኑት በጣም ሰፊ የሆነ የመፈለጊያ መረብ መፍጠራቸውን አስተዋሉ። ወዲያውኑ ኢነቨስተሮች አይኖቻቸውን ወደ ጉግል ፈጣሪዎች ላይ መጣል ጀመሩ። እናም ጉግል ከተማሪ ፕሮጀክትነት ወደ ግል ኩባንያነት ተሸጋገረ። ነገር ግን በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ዓመታት ፔጅ እና ብሪን ብዙ ገንዘብ ፕሮጀክታቸው ላይ አፍስሰው ነበር። መልሰው ያግኙት ወይም አያግኙት ግን እርግጠኛ አልነበሩም። ፍጥነት እና ግልጽነት እ.አ.አ በ2001 ዓ.ም ጉግል 'ፔይ ፐር ክሊክ' የተባለ ሥርዓት በመዘርጋት ገንዘብ ማግኛ መላ ዘየደ። ማስታወቂያ አስነጋሪዎች አንድ ግለሰብ ማስታወቂያቸውን በከፈተ ቁጥር ለጉግል ገንዘብ ይከፍላሉ። ለማስታወቂያ አስነጋሪዎች መላው በጣም ጠቃሚ ሆኖ ተገኘ። ምን ያህል ሰው ማስታወቂያቸውን እየተመለከተ እንደሆነም ማወቅ አስቻላቸው። ይህንን ተከትሎም መገናኛ ብዙሃን አዲስ የቢዝነስ መላ ይዞ መምጣት ላይ ትኩረታቸውን አደረጉ። ይህም ጉግል ካመጣቸው ምጣኔ ሀብታዊ ተጽዕኖዎች እንደ አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል። የጠቃሚ የፍለጋ መላ ወይም 'ፋንክሽናል ሰርች ቴክኖሎጂ' መፈጠር ደግሞ የራሱን እሴት ይዞ መጣ፤ የሰዎችንም ሕይወት መቀየር ጀመረ። ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ጉግል ፍለጋ አንድ ሰው ቤተ-መጻሕፍት ሄዶ የሚፈልገውን ለማግኘት ከሚያጠፋው ጊዜ ሦስት እጥፍ ያነሰ ነው። ወደ ቤተ-መጻሕፍት ለመሄድ የሚፈጀው ጊዜ ሳይቆጠር ማለት ነው። በተመሳሳይ መልኩ ስራን በታተመ ወረቀት ከመፈለግ ሦስት እጥፍ ባነሰ ጊዜ ውስጥ ጉግል ላይ መፈለግ ይቻላል። ተፈጥሯዊ የበላይነት ማንኛውንም ነገር መፈለግን እውን ያደረገው ጉግል የበይነ-መረብ ገበያው እንዲጧጧፍ ትልቅ በር ከፍቷል። በተለይ ደግሞ ውሱን እና ልዩ ፍላጎት ያላቸው ፈላጊዎች የሚፈልጉትን ነገር እንደልብ እንዲያገኙ አስችሏል። ሥራ ፈጣሪዎችም ደንበኞቻቸውን በቀላሉ ማግኘት እዲችሉ አግዟል። ጉግል የበይነመረብ ፍለጋውን ዘጠና በመቶ የተቆጣጠረው ሲሆን፤ አብዛኛዎቹ ንግዶች በጉግል አስተማማኝ ፍለጋ ላይ ሀሳባቸውን ጥለዋል። (ዕድሜ ለጉግል) ሰው ርቆ መጓዝ ትቶ ፍለጋውን ከቤቱ እያጧጧፈው ነው። ነገር ግን በጉግል ፍለጋ አንደኛ ደረጃ ላይ ያለ ኩባንያ ለቀጣዩ ወይም ለመጭው ኩባንያ ነገሮችን እንዲከብዱ አድርጓል። ምክንያቱ ደግሞ ብዙ ፈላጊ ያላቸው ምርቶች እና አገልግሎቶች ሁሌም የፍለጋውን 'ተፈጥሯዊ የበላይነት' ስለሚይዙት ነው። ጉግል በዓለማችን ካሉ የመረጃ ቋቶች ከፍተኛ ድርሻ በመያዝ ገበያውን ይመራል። ይህም የኩባንያው መጻኢ ዕጣ ፈንታ ብሩህ እንደሆነ እና ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ ዕውቀት እንዳከማቸ ጠቋሚ ነው። \n\ntl;dr:
ልጅ፦ "አባዬ አንተ ብትሞት ምን ይፈጠራል?" አባት፦ "እኔ ምን አውቄ ልጄ። ስንሞት ምን እንደሚፈጠር ማወቅ የሚችል ይኖራል ብለህ ነው? ። ለምን ጉግል አታረገውም?"
amh_Ethi
validation
tldr
GEM/xlsum
amharic
410
ኢራን በመካከለኛው ምሥራቅ ካሉ አገራት ግዙፍ የሚሳኤል ክምችት ያለባት አገር ናት። ሬዛ አስጋሪ የተባለው ግለሰብ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ባሳለፍነው ሳምንት መሆኑን የፍርድ ቤት ቃል አቀባይ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ እንዳሉ የሞት ብይኑ የተፈጸመበት ሬዛ አስጋሪ የኢራንን የሚሳኤል ፕሮግራም ዝርዝር መረጃ ለአሜሪካ የስላል ተቋም (ሲአይኤ) እአአ 2016 ላይ አሳልፎ ሰጥቷል ተብሎ ነው። አስጋሪ መረጃውን ሰጠ የተባለው ከኢራን መከላከያ ሚንስቴር ሠራተኝነት በጡረታ ከተገለለ በኋላ ነው። ቃል አባዩ አስጋሪ መቼ በቁጥጥር ሥር እንደዋለ፣ የፍርድ ሂደቱ መቼ እንደተከናወነና ብይኑ ተግባራዊ የሆነው መቼ እንደሆነ ዝርዝሩን ከመናገር ተቆጥበዋል። ቃል አቀባዩ ጎላምሁሴን ኢሰማኢሊ የሞት ቅጣቱ ስለተፈጸመበት ግለሰብ የተናገሩት ስለ ሌላ ለውጪ ኃይሎች ሰልሏል ተብሎ ስለተከሰሰ ተጠርጣሪ በገለጹበት ወቅት ነበር። ቃል አቀባዩ እንደተናገሩት መሐሙድ ሙሳቪ-ማጃድ የተባለ ሌላኛው ግለሰብ ለሲአይኤ እና ለእስራኤል መንግሥት የስለላ ድርጅት ሞሳድ መረጃ አሳልፎ ሰጥቷል ተብሎ የሞት ፍርድ እንደተላለፈበት ተናግረዋል። መሐሙድ ሙሳቪ-ማጃድ ለሲአይኤ እና ሞሳድ አሳልፎ የሰጠው መረጃ በሶሪያ የኢራን ጦር እንቅስቃሴን በተመለከተ ነው ተብሏል። የአሜሪካ ባለስልጣን አስጋሪ በኢራን መንግሥት የሞት ፍርድ ተፈጻሚ እንዲሆንበት መደረጉን ተከትሎ ያሉት ምንም ነገር የለም። ከአንድ ዓመት በፊት የኢራን የደኅንነት ሚንስቴር የአገሪቱን የኒውክሌር እና ሌሎች ወታደራዊ ተቋማት ዝርዝር መረጃ ለሲአይኤ አሳልፈው ሰጥተዋል ያላቸውን 17 ሰዎች በቁጥጥር ሥር አውሎ እንደነበረ ማሳወቁ ይታወሳል። በወቅቱ ሚንሰቴር መስሪያ ቤቱ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል በስም ያልጠቀሳቸው የሞት ፍርድ የተላለፈባቸው እንዳሉ አሳውቆ ነበር። በተመሳሳይ ከአንድ ወር በፊት የቀድሞ የኢራን መከላከያ ሚንስቴር መስሪያ ቤት ሠራተኛ የነበረው ጃላል ሃጂዛቫር ለሲአይኤ ሰልሏ ተብሎ በሞት ተቀጥቷል። በወቅቱ ሃጂዛቫር በክፍያ ለሲአይኤ ሲሰልል መቆየቱን አምኗል ተብሎ ነበር። \n\nGive me a good title for the article above.
ኢራን ለሲአይኤ መረጃ አቀብሏል ያለችውን ግለሰብ በሞት ቀጣች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
244
ያሲን ጁም ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ ከአቶ ጃዋር መሐመድ መኖሪያ ቤት በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል አንዱ ነው። ከዚህ ቀደም የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ነሐሴ 1 በዋለው ችሎት ያሲን ጁማን ጨምሮ የ11 ሰዎች የዋስትና መብት ተከብሮላቸው በዋስ እንዲወጡ ብይን ሰጥቶ ነበር። ይሁን እንጂ ፖሊስ ያሲን ጁማን በሌላ የወንጀል ደርጊት ጠርጥሬያለሁ በማለቱ ያሲን ጁማ በእስር ቆይቷል። ባሳለፍነው ሳምንት ደግሞ ያሲን ጁም በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሳለ በኮሮናቫይረስ መያዙ ተነግሯል። የያሲን ጁማ ጠበቃ የሆኑት አቶ ከድር ቡሎ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ያሲን በኮቪድ-19 በመያዙ በኢትዮጵያ የሚገኘው የኬንያ ኤምባሲ ጋዜጠኛው ተለይቶ የሚቆይበት ቦታ ሲያዘጋጅ ከእስር እንደሚወጣ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ያሲን ጁማ ከእስር እንዲለቀቅ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ ድርጅቶች ጥሪ ሲያቀርቡ ቆይተዋል። ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ ከያሲን ጁማ በተጨማሪ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ እና የአሥራት ሚዲያ ጋዜጠኞችም በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ከእነዚህም መካከል የኦኤምኤኑ ጋዜጠኛ መለሰም ከዚህ ቀደም የዋስትና መብቱ ተጠብቆለት ከእስር እንዲወጣ ቢወስንም ፖሊስ በሌላ የወንጀል ድርጊት ጠርጥሬዋለሁ በማለቱ ከእስር ሳይለቀቅ ቀርቷል። የአስራት ሚዲያ ጋዜጠኞች ደግሞ 'አመፅ ቀስቃሽ መልዕክት በጣቢያው ሲቀርብ ሠራተኞች ነበራችሁ' ተብለው ነው በቁጥጥር ሥር የዋሉት። በእስር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኞቹ ሙሉጌታ አንበርብርና በላይ ማናዬ እንዲሁም የካሜራ ባለሙያው ምስጋናው ከፈለኝ ሲሆኑ ከስምንት ወር በፊት የሚዲያ ተቋሙን የለቀቀው ዮናታን ሙሉጌታም እንደሚገኝበት ከጣቢያው መስራቾች አንዱ የሆኑት አቶ ጌታቸው ሽፈራው ለቢቢሲ ገልጸው ነበር። \n\nGive me a good title for the article above.
ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ኬንያዊው ጋዜጠኛ ከእስር እንዲወጣ አዘዘ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
212
አውሮፓውያን ጉብኚዎች በተለይ ደግሞ ጣሊያናዊያን ከደሴቷ አሸዋ ከወሰዱ በኋላ በግብይት ድረ-ገጾች ላይ ለጨረታ በከፍተኛ ገንዘብ ይሸጣሉ። ጥንዶቹ በሜዲትራኒያን ባህር ላይ ከሚገኑ ደሴቶች አንዷ ከሆነችው ሰርዲኒያ ደሴት ወስደዋል የተባለው 40 ኪሎ ግራም አሸዋ መኪናቸው ውስጥ ተገኝቷል። ለጉብኝት ወደስፍራው ያቀኑት ጥንዶቹ አሸዋውን የወሰድነው "እንደ ማስታወሻ" እንዲሆነን እንጂ አሸዋ መውሰድ ወንጀል እንደሆነ እያወቅን አይደለም ብለው ተከራክረዋል። • ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ፡ ያናገሩና ያነጋገሩ ድርሰቶቹ • አፋር ውስጥ የሞተችው እስራኤላዊት የገጠማት ምን ነበር? • መተማ ዮሐንስ በተያዙት ተሽከርካሪዎች ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው ዝና ገናናው የሰርዲኒያው ነጭ አሸዋ እንደ ህዝብ ንብረት የሚቆጠር ሲሆን ከደሴቱ ላይ መውሰድም የተከለከለ ነው። የደሴቷ ነዋሪዎች አሸዋውን ጨምሮ ሌሎች ንብረቶቻችን እየተዘረፉብን ነው ሲሉ በተደጋጋሚ ቅሬታቸውን ያሰሙ ነበር። ከሰርዲኒያ ደሴት ላይ ዛጎሎች፣ ልዩ ጠጠሮች እና አሸዋ መውሰድ ወንጀል ተደርጎ ከሁለት ዓመት በፊት በህግ ከ1-7 ዓመት የሚያስቀጣ ሕግ ሆኖ ተቀምጧል። ሁለቱ ፈንሳያውያን በአሸዋ ከተሞሉ 14 ፕላሰቲክ ጠርሙሶች ጋር በቁጥጥር ሥር የዋሉት ከሰርዲኒያ ደሴት ወደ ፈንረንሳይ የሚወስዳቸው መርከብን ከተሳፈሩ በኋላ ነበር። ጥንዶቹ በአሸዋ ከተሞሉ 14 ፕላሰቲክ ጠርሙሶች ጋር ነበር በቁጥጥር ሥር የዋሉት የደሴቷ ባለስልጣናት በየዓመቱ ከደሴቷ ብዙ ቶን አሽዋ እየተሰረቀ መሆኑ እጅጉን አሳስቧቸዋል። "አሽዋማ የባህር ዳርቻዎች የደሴቷ መስህብ ናቸው። የደሴቷ አሸዋ እየተሸረሸረ እና በስርቆት እየቀነሰ ነው። " ሲሉ የደሴቷ ነዋሪ እና የተፈጥሮ ሃብት ተመራማሪው ፒአረሉጊ ኮኮ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አውሮ... Continue the article for another 4000 characters max:
ፓውያን ጉብኚዎች በተለይ ደግሞ ጣሊያናዊያን ከደሴቷ አሸዋ ከወሰዱ በኋላ በግብይት ድረ-ገጾች ላይ ለጨረታ በከፍተኛ ገንዘብ ይሸጣሉ።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
218
Doc to summarize: የትነበርሽ ንጉሤ የትነበርሽ፡ ብሔር የሚለው ቃል አገር ማለት ነው የሚለውን ፅንሰ ሐሳብ ለማስረዳት የተጠቀምኳት አንዲት አማራ፣ ኦሮሞ እንዲሁም ትግሬ የትም ይኖራል፣ ኦሮሞ የትም ይኖራል። ኦሮሞ ቋንቋ ነው እንጂ ብሔር አይደለም፣ ትግርኛም እንዲሁ። ስለ ብሔር ስናወራ ስለ አገር ነው የምናወራው። ኦሮሞ የትም ይኖራል ብየ አንድ ምሳሌ ሰጥቻለሁ፤ ያ ምሳሌ ማዳጋስካር የምትባል አገር ናት። እኔ ለማለት የፈለግኩት ደሴት ውስጥ እንኳን ሰው ይገኛል እንኳን አገር ውስጥ የሚል ነው። እውነት ለመናገር እስከ ትናንት ጥዋት ድረስ ኦሮሞና ማዳጋስካርን የሚያገናኝ ፖለቲካ እንዳለ እኔ አላውቅም፤ ባውቅ ኖሮ እንደዚህ አይነት ምሳሌ አልጠቀምም፤ ሌላም አገር መጥራት እችል ነበር። ማሳየት የፈለግኩት እንኳን ትልልቅ አገራት ውስጥ ማዳጋስካር ደሴት ውስጥ ኦሮሞ አግኝቼ አውቃለሁ ነው ያልኩት። • "አካል ጉዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል" ይህቺን ቃል የመዘዙ ሰዎች በአጠቃላይ ስለተነሳው ስለኔ ሀሳብ ሳያወሩ፤ ኦሮሞ ማዳጋስካር አግኝቻለሁ የሚለው አይቻለሁ ወደሚል ተቀየረ። እሷ እንዴት ነው ያየችው ወደሚል የአይነ ስውር ክርክር ውስጥ ገቡ። ከዛ በኋላም የራሳቸውን ሐሳብ ማራመድ የሚፈልጉ ሰዎች ማራመድ ጀመሩ። ከዚህ የምንረዳው አንደኛ ቦታው ላይ የነበሩ ሰዎች ብዙ ፅፈዋል። ሙሉ ንግግሩንም አንድ አፍታ የሚባል የማኅበራዊ ሚዲያ ድረ ገፅ ይዞት ወጥቷል። ድረ ገፁ በደንብ አብራርቶ ፅፎታል። ይሄ ሃሳብ እንደሌለኝና በዚህ መልክ ለምንድንነው የተረዳነው የሚለውን ይዟል። ዋናው ነገር የኔን ሐሳብ ተጠቅመው ሰዎች የራሳቸውን መልእክት አስተላልፈዋል። ማዳጋስካር አግኝቻለሁ ብሎ ማለት ከማዳጋስካር ተሰደው ነው የመጡት ብለው መከራከሪያ የሚያቀርቡትን መደገፍ ነው ብሎ ማሰብ እንግዲህ በጣም የተራራቀ ነው። ሙሉ ንግግሩ በተለያዩ ሚዲያዎች ላይ ተላልፏል። ኦንላይንም አለ። እነሱ የሚሉት ሐሳብ የተገለፀበት ቦታ የለም። ከንግግሩ ውስጥ ሦስት ቃላት መዘው አውጥተው ኦሮሞ ማዳጋስካር አግቻለሁ ማለት ክፋት ባይኖረውም፤ ያሳደሩት ቡኮ ስለነበራቸው ያንን ቡኮ ለመጋገር የሞከሩ ሰዎች አሉ። • የኦሳ 33ኛ ጉባኤ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀመረ መጀመሪያ ላይ አበሳጨኝ፤ ያላልኩት ነገር አለች ሲባል የኔ እምነት ያልሆነ ነገር በኔ ጭንቅላት ሊያስቀምጡ ሲሞክሩ ያበሳጫል። እያደር ሳስበው ግን ያው የምንታገለው ለሐሳብ ነፃነት አይደል? እነሱ የኔ ሐሳብ ነው ብለው ሐሳባቸውን ቢገልፁ ሐሳባቸው ይከበራል። እነዚህ ሰዎች ኦፖርቹኒስቲክ ናቸው፤ አጋጣሚ እየጠበቁ ታዋቂ፣ ተሰሚ መሆን የሚፈልጉ ሰዎች ናቸው። ማኅበራዊ ሚዲያም ላይ ከኔ በላይ ሰው ነው ትክክል እንዳልሆነ እየገለፀ ያለው፤ ብሔራዊ ሎተሪ ወይም ብሔራዊ ትምባሆ እንላለን ብሔር የሚለው ቃል ለቋንቋ በተለዋጭ እየተጠቀምንበት ነው። እሱ ስህተት ነው የሚል ሐሳብ ነው ያስቀመጥኩት። ቢቢሲ፡ ሰዎች ሙሉውን ያንቺን ንግግር የያዘ ቪድዮ ቢያዩ የተሻለ ግንዛቤ ያገኛሉ ብለሽ ታስቢያለሽ? የትነበርሽ፡ ሙሉ ቪዲዮውን ራሴ ፌስቡክም ላይ አስቀምጫለሁ፤ ነገር ግን ኤዲት አድርጋው ነው የሚል ሐሳብም አመጡ። አንድ አፍታዎች ናቸው በመጀመሪያ ያወጡት፤ ኤዲትም እንዳላደረግኩት አስቀምጠዋል። ሰዎች መረጃ ሲያገኙ ሙሉውን ቢያነቡ ጥሩ ነው። አልተደነቅኩም ምክንያቱም ይሄ የቆየ ተግባር ነው። እንደዚህ ሕዝብ የሚወዳቸው ሰዎች ሀሳብ እንዳይሰጡ ለማድረግ የሚደረጉ ጥረቶች ናቸው። የሚያሳዝነው ግን የሀሳብ ነፃነትን ለማስከበር የሚታገሉ ሰዎች የሌሎችን የሃሳብ ነፃነት እንዲህ ባለ ኢፍትሐዊ በሆነ መልኩ ለመርገጥ መሞከራቸው ተገቢ አይደለም። ሌላው አንድ ነገር ሲነገር የተነገረበት ኮንቴክስት (አውድ) ምንድን...\nSummary in the same language as the doc:
ድሬዳዋ ተካሂዶ በነበረው የአዲስ ወግ ምክክር መድረክ ላይ የትነበርሽ ንጉሤ ያደረገችው ንግግር በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል። የትነበርሽ ከቢቢሲ ጋር አጭር ቆይታ አድርጋለች። ቢቢሲ፡ ሰውን እንዲህ እንዲነጋገር ያደረገው ምን ነበር? እዛ መድረክ ላይ ማለት የፈለግሽውስ ምን ነበር?
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
461