inputs
stringlengths
86
2.15k
targets
stringlengths
1
2.05k
language
stringclasses
1 value
split
stringclasses
3 values
template
stringclasses
9 values
dataset
stringclasses
1 value
config
stringclasses
1 value
length
int64
46
653
በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ውስጥ የኮሮናቫይረስ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የሚገኙት በመዲናዋ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ እንደሆነ እስካሁን የወጡት አሃዞች አመልክተዋል። በከተማዋ ውስጥ ደግሞ በዋነኛነት የልደታና የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ውስጥ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ እንደሆነ ተነግሯል። በልደታ ክፍለ ከተማ እስካሁን 122 ሰዎች በበሽታው እንደተያዙና በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ደግሞ 69 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተገልጿል። ከአንድ ወር በፊት የበሽታውን መስፋፋት በተመለከተ የሚወጡት መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካከል ሁሉም በሚባል ደረጃ የውጪ አገራት የጉዞ ያላቸው ወይም ከእነሱ ጋር ንክክኪ የነበራቸው እንደሆኑ ተገልጿል። ከባለፈው ሳምንት ወዲህ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ግን በበሽታው ተይዘው የሚገኙ አብዛኞቹ ሰዎች የውጪ ጉዞ ታሪክ ወይም ከውጪ አገራት ከመጣ ሰው ጋር ግንኙነት የሌላቸው ናቸው። ይህ ደግሞ ወረርሽኙ በማኅበረሰቡ ውስጥ ገብቶ ውስጥ ለውስጥ እየተሰራጨ እንደሚገኝ የሚያመለክት እንደሆነ የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ። ስለዚህም በተለይ በስፋት ምርመራ በማድረግ በርካታ ህሙማን የተገኙባቸውን አካባቢዎች በመለየት ጥብቅ የመቆጣጠሪያ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት ይመክራሉ። ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ የጤና ጥበቃ ሚንስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ፤ የቫይረሱ ስርጭት በስፋት በታየባቸው የአዲስ አበባ ክፍለ ከተሞች የእንቅስቃሴ እገዳ ሊደረግ እንደሚችል መናጋራቸውም ይታወሳል። በእነዚህ የአዲስ አበባ ክፍሎች በተለይ ደግሞ የበሽታው ክስተት በታየባቸው አካባቢዎች ያሉ ነዋሪዎች ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደሆኑ ለቢቢሲ ገልጸዋል። አንዳንዶችም በእራሳቸው ተነሳሽነት የበሽታውን መዛመት ለመግታት የሚያስችሉ እርምጃዎችና ቁጥጥር በአካባቢያቸው እያደረጉ ይገኛሉ። ከእነዚህም መካከል በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ቀጠና አምስት መንደር ሦስት ውስጥ የሚኖሩ 74 አባወራዎች የሚኖሩበት መንደር ነው። ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ሕይወታቸው ያለፈው የ78 ዓመት ሴት ከዚህች መንደር ነዋሪዎች ጋር ንክኪ ስለነበራቸው የአካባቢው ወጣቶች ነዋሪውን በማስተባበር እራሳቸውን ለይተዋል። የመንደሪቱ ነዋሪና አስተባበሪ የሆነው ቢንያም አሸናፊ "መንግሥት አስገድዶን ሳይሆን በበጎ ፈቃዳችን ነው እራሳችንን የለየነው። ሕብረተሰቡ ለኮሮናቫይረስ ምርመራ ናሙና ስለሰጠ ውጤታችን እስከሚታወቅ ድረስ ነው የመንደሪቱን እንቅስቃሴ ያቆምነው" ይላል። "እና እያደረግን ያለነው 74 አባወራዎች የሚኖሩበት ቅያስ መንገድ በመዝጋት የምርመራው ውጤት እስከሚታወቅ ድረስ ለሁለት ሳምንታት ከሰዎች ጋር ያለንን ንክኪ ማቋረጥ ነው።‘’ እራሳቸውን ከለዩ አንድ ሳምንት እንደሆናቸው የሚናገረው ቢንያም ራስን ማግለሉ በበጎ ፈቃድ ላይ የተመሰረት በመሆኑ መግባትና መውጣት ሙሉ በሙሉ አልተከለከለም ይላል። በአካባቢው በየቀኑ ከሚሰሩት ሥራ የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት መንቀሳቀስ ግድ የሚላቸው ሰዎች መኖራቸውን የጠቀሰው ቢኒያም "እነሱን ማስገደድ አልቻልንም። በእጃችን ላይ ለእነሱ የሚበላና የሚጠጣ ለማሟላት ስለማንቸል ምንም ማድረግ አልቻልንም" በማለት ያለባቸውን ችግር ገልጿል። ነገር ግን ይላል ቢንያም አብዛኛው "ንክኪ ሊኖረኝ ይችላል" ብሎ የሚያስበው ሰው እራሱን ለይቶ ለተከታታይ ቀናት በቤቱ ተቀምጧል። የበሽታው ስጋት ባለፉት ሳምንታት በአካባቢው በነበሩ ለቅሶና እድርን በመሳሰሉ ማኅበራዊ ክንውኖች ወቅት ብዙ ሰዎች ንክኪ አድርገዋል ብለው የሚያምኑት ነዋሪዎች ስጋት አላቸው። በተጨማሪም የአካባቢው ቤቶች አሰራርና የሰዎች አኗኗር በጣም... \n\nGive me a good title for the article above.
በአዲስ አበባ የአንድ መንደር ነዋሪዎች እራሳቸውን ለይተው ተቀመጡ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
393
ከኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ጋር የሚመሳሰል ምልክቶች የታዩበት ይህ ኬንያዊ ተማሪ ለትምህር ቻይና ቆይቶ እንደተመለሰ ተነግሯል። ተማሪው ከቻይና እንደተመለሰ የገዳዩ በሽታ የሚመስሉ ምልክቶች እንደታዩበት እንደታወቀ ዋና ከተማዋ ናይሮቢ ውስጥ ወደሚገኝ ሆስፒታል ተወስዶ ከሌሎች ህሙማን ተለይቶ ክትትልና ህክምና እየተደረገለት ይገኛል። • የኮሮናቫይረስ እየተዛመተ ነው፤ የሟቾች ቁጥርም ጨምሯ • ስለአዲሱ ኮሮና ቫይረስ ማወቅ የሚገባዎ ነጥቦች • ቻይና በ 6 ቀናት ውስጥ ደረጃውን የጠበቀ ሆስፒታል ልትገነባ ነው የሆስፒታሉ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ህዝቅኤል ጊካማቢ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ተጠርጣሪው ተማሪ ከቻይናዋ ጓንግዡ ግዛት በኬንያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተሳፍሮ ዛሬ ማክሰኞ ጠዋት ጆሞ ኬንያታ አየር ማረፊያ መግባቱን ገልጸዋል። በአየር ማረፊያው ውስጥም በበሽታው የሚያስጠረጥሩ ምልክቶች እንደታዩበት በአስቸኳይ ወደ ሆስፒታል እንዲወሰድ መደረጉን አመልክተዋል። ይህ ከአደገኛው ኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አፍሪካ ውስጥ የተገኘ የበሽታው ሁለተኛው ተጠርጣሪ ሲሆን በኬንያ ውስጥ ግን የመጀመሪያው ነው ተብሏል። በጉዳዩ ላይ የኬንያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እስካሁን ምንም አይነት ይፋዊ መግለጫ አልሰጠም። \n\nGive me a good title for the article above.
አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ ኬንያ ውስጥ ተገኘ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
150
የዘር ቅንጣት የሚያክል እስስት ተገኘ\nእስስቱ ከማነሱ የተነሳ የዘር ቅንጣት ያክላል ተብሏል። የማዳጋስካር እና ጀርመን ተመራማሪዎች በተጨማሪም ሁለት ትንንሽ እንሽላሊቶች ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል። ወንዱ እስስት፣ ብረኬዢያ ናና የሚባል ሲሆን አካሉ 13.5 ሚሊሜትር እንደሆነ ተገልጿል። በሙኒክ እንደሚገኘው ባቫሪያን የእንስሳት ሙዚየም ከሆነ ይህ እስስት በዓለም ላይ ከታወቁት 11 ሺህ 500 ተሳቢ እንስሳት መካከል በጣም ትንሹ ነው። ይህ በዓለማችን ላይ ትንሽ ነው የተባለው እስስት፣ ከጭራው ጫፍ እስከ አፍንጫው ድረስ ርዝመቱ 22 ሚሜትር ርዝመት አለው። ሴቷ ግን ከወንዱ በጥቂት ሚሊ ሜትሮች ረዘም ትላለች ያሉት ተመራማሪዎች 29 ሚሜትር እንደምትረዝም አሳውቀዋል። ተመራማሪዎቹ ሌላ ዝርያ ይገኛል በሚል ተስፋ ጥረታቸውን ቀጥለዋል። አዲሱ እስስት የተገኘው በሰሜን ማዳጋስካር ሞንታኔ በሚባል ጫካ ውስጥ ሲሆን የመጥፋት አደጋ ተጋርጦበታል ተብሏል። በሃምቡርግ በሚገኘው የተፈጥሮ ታሪክ ማዕከል ውስጥ ተመራማሪ የሆኑት ኦሊቨር ሃውልቲሼክ ይህ የፍሬ ያክል ትንሽ የሆነ እስስት በደን ጭፍጨፋ ምክንያት ለመጥፋት አደጋ ተጋርጦበታል። ነገር ግን አካባቢው በቅርብ ጊዜ ወዲህ ጥበቃ እየተደረገለት ሲሆን ይህም ዝርያው ሊተርፍ ይችላል የሚል ተስፋ አሳድሯል። ተመራማሪዎች ይህንን የእስስት ዝርያ ምስጥ አድኖ እንደሚበላ እና በምሽት በሳሮች መካከል እንደሚደበቅ ደርሰውበታል። ተመራማሪዎች ባቀረቡት ሪፖርት ላይ ይህ የእስስት ዝርያ በዓለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ሕብረት ዘንድ ድጋፍ ለማድረግ እንዲቻል እጅግ በጣም ለአደጋ የተጋለጡ ዝርያዎች ዝርዝር ውስጥ እንዲመዘገብ ጠይቀዋል። \n\ntl;dr:
ተመራማሪዎች በምድራችን ላይ ትንሽ ነው የተባለ እስስት በማዳጋስካር ማግኘታቸውን ተናገሩ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
193
ከእነዚህም መካከል አንዱ ለ9 ዓመታት በኢቢሲ ከሪፖርተርነት እስከ ዜና ክፍል ምክትል ዋና አዘጋጅነት ያገለገለው ጋዜጠኛ ቢላል ወርቁ ይገኝበታል። ጋዜጠኛው ቢላል በዚህ ሳምንት ሰኞ የተካሄደውን የዩኬ-አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም ለመዘገብ በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮንን ከሚመራ ልዑክ ጋር ወደ ለንደን የተጓዘ ሲሆን ጥገኝነት መጠየቁን ለቢቢሲ አረጋግጧል። • የኢቢሲ የትግርኛ ክፍል ሠራተኞች በተቋሙ አስተዳደር ጫና ይደርስብናል አሉ ከቢላል በተጨማሪ ሌሎች ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የኢቢሲ ነባር ጋዜጠኞች በተለያዩ አጋጣሚዎች በሄዱባቸው ምዕራባውያን ሃገራት ጥገኝነት ለመጠየቅ የተገደዱት ከጋዜጠኝነት ሥራቸው ጋር በተያያዘ በሚደርሱባቸው ጫናዎች እንደሆነ ተናግረዋል። "ጋዜጠኞች የኤዲቶሪያል ነጻነት የላቸውም" ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁት እና በውጪ አገራት የሚገኙት የቀድሞ የኢቢሲ ጋዜጠኞች ለቢቢሲ በላኩት የጽሑፍ መልዕክት በጋዜጠኝነት ሥራቸው የኤዲቶሪያ ነጻነት እንደሌላቸው ተናግረዋል። "ጉዳዮች እየተመረጡ ነው የሚዘገቡት" ያሉት ጋዜጠኞቹ እንደምሳሌ፤ በጅግጅጋ አብያት ክርስቲያናት ሲቀጣሉ በፍጥነት ሳይዘገብ መቆየቱን፣ የሃይማኖት ተቋማት መግለጫዎች ለምሳሌ ሲኖዶሱ የኦሮሚያ ቤተክነት መቋቋምን አወግዛለሁ ማለቱ አለመዘገቡ፣ በሞጣ የተፈፀመው ጥቃት ሰፊ ሽፋን ሳይሰጠው እንደቀረ፣ የትግራይ ክልል እና የህውሃት መግለጫዎች አለመዘገባቸው፣ የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ የተዘገበበት መንገድ እና ሌሎችን ጉዳዮችን በመጥቀስ የዜና ሽፋን የሚሰጣቸው ጉዳዮች የተመረጡት ብቻ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ጋዜጠኛ ቢላል ወርቁም፤ ኢቢሲ "እንደ ከዚህ ቀደሙ እኔን ብቻ አገልግሉ የሚልና ሌላውን ሰምቶ እንዳልሰማ የሚሆን መገናኛ ብዙኃን በመሆኑ የድርጅቱ አ... Continue the article for another 4000 characters max:
ገልጋይ ሆኖ ላለመቀጠል ወስኛለሁ" ብሏል። ገዥውን ፓርቲ ማገልገል ብቻ አላማቸው ያደረጉና ከዚያ ውጭ የሕዝብም ሆነ የትኛውም ፓርቲ ፍላጎት የማይነሱበት፤ ሌሎች የሰብዓዊ መብት ጉዳዮችን ለመዘገብ የሚያስችል ሁኔታዎች የሉም ሲል ያክላል። እርሱ እንደሚለው አሁን ላይ ተባብሰው የመጡት የብሔርና እምነት ጉዳዮች በሙያው ውስጥ ጣልቃ የሚገቡ ችግሮች ናቸው። እነዚህ ችግሮች በእርሱ ላይ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ባልደረቦቹም ላይ የሚያጋጥሙ እንደሆኑ ይናገራል። ጋዜጠኞችም በሚያነሱት ጉዳዮች በማንነታቸውና ኃይማኖታቸው የሚፈረጁበት አጋጣሚዎችም በርካታ መሆናቸውን ያነሳል። ከዚህም ባሻገር ኢቢሲ የሚዘገቡ ጉዳዮችን ከመምረጡም ባሻገር ጋዜጠኞች በጉዳዮቹ ላይ ዘገባ ለመስራት ሲጠይቁ ይሁንታ እንደማይሰጣቸው ይናገራል። የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የቴሌቪዥን ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት አቶ አብዱልጀሊል ሃሚድ ግን በተቋሙ የኢዲቶሪያል ነጻነት የለም የሚሉ ክሶችን ሙሉ በሙሉ ያጣጥላሉ። • "የግሉ ሚዲያ ላይ ስጋት አለኝ" መሐመድ አደሞ • ጋዜጠኞች ስለ ለውጡ ማግስት ሚዲያ ምን ይላሉ? "የራሳችን ኤዲቶሪያል ፖሊሲ አለን። በዛ መሠረት ነው በነጻነት የሚሰሩት። ምንም የተቀየረ ነገር የለም። ማንም ጣልቃ አይገባም። ሁሉም ነገር የሚሰራው በጋዜጠኝነት ሥነ-ምግባር ነው። አቶ ቢላል በራሱ ፍቃድ ለኑሮ ይሻለኛል ብሎ ነው የቀረው እንጂ የኤዲቶሪያል ነጻነት የለም የሚለው አያስኬድም" በማለት ጉዳዩን ለማብራራት ይሞክራሉ። ጋዜጠኞቹ እንደምሳሌ የጠቀሱትን በማንሳት ዜናዎች እየተመረጡ ነው የሚሰሩት ለሚለው ቅሬታ ምላሽ የተጠየቁት አቶ አብዱልጀሊል፤ "እኛ አገርን በማይንድ ፣ ሕዝብን በማያራርቅ መልኩ ነው ዜናዎችን የምንመርጠው። እንደውም የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ጉዳይ ቀድመን የዘገብነው እኛ ነን" ይላሉ። የጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ ፕሬስ ሴክረታሪያት በኢቢሲ ቀርበው ስለታገቱት ተማሪዎች ከሰጡት መግለጫ ውጪ ኢቢሲ ተከታታይ ዘገባ አለመስራቱን እና ጋዜጠኞች በጉዳዩ ዝርዝር ዘገባዎችን ለመስራት ጠይቀው መከልከላቸውን የቀድሞ የኢቢሲ ጋዜጠኞች ይናገራሉ። አቶ አብዱልጀሊል ግን፤ "ይሄ ዘበት ነው። ዛሬ ጠዋት በነበረው ስብሰባ ላይ እንኳን ተከታታይ ዘገባዎች ለምን አይሰሩም ብለን ጥያቄ አቅርበን ነበር። አቶ ቢላልም እራሱ ቡድን መሪ ስለሆነ ይህን ሃሳብ አቅርቦ በኤዲቶሪያሉ ጸድቆለት ነበር። እሱ የቤቱን ስም ለማጠልሸት ካልሆነ በቀር ከዚህ ጋር የተገናኘ ነገር የለም" ይላሉ። ጋዜጠኛ ቢላል ወርቁ "ተቋሙ ብቃት በሌላቸው ሰዎች ነው የሚመራው" ጋዜጠኛ ቢላል ተቋሙን የሚመሩት "ምንም ዓይነት የሚዲያ ልምድ እና በቂ የትምህርት ዝግጅት የሌላቸው እንደ ፌደሬሽን ምክር ቤት በብሔር ውክልና የተቀመጡ ናቸው፤ ሃሳቦችም ሲነሱ በብሔር ነው የሚቃኙት" ይላል። ለቢቢሲ በጽሁፍ ሃሳባቸውን የላኩ ጋዜጠኞችም በተመሳሳይ መልኩ ከአርታኢዎቻቸው መካከል ጥቂት የማይባሉት በቂ ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት እንደሌላቸው ጠቁመዋል። አቶ አብዱልጀሊል በበኩላቸው "ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች አገር ነች። ይሄ ሚዲያም የሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ነው ብለን ነው የምናምነው። እየተሰራ ያለውም በዚሁ መልክ ነው። ሰዎቹ አቅም የላቸውም ለሚባለው፤ አቅሙን ማነው የሚወስነው? ዩኒቨርሲቲዎች አስተምረው ሰርተፊኬት ስጥተዋል። እስከ ሁለት ማስተርስ ዲግሪ ያላቸው ጋዜጠኞች አሉ" ሲሉ መልሰዋል። • የድኅረ ዐብይ ሚዲያ በምሁራኑ ዕይታ የቀድሞ የኢቢሲ ጋዜጠኞች ከሚያነሷቸው ቅሬታዎች መካከል የጋዜጠኝነት ሙያን እና ልምድን በሚጠይቁ የኤዲቶሪያል ስብሰባዎች ላይ እንደ ጠቅላላ አገልግሎት እና የሹፌሮች ስምሪት ኃላፊዎች ያሉ በኤዲቶሪያል...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
582
Doc to summarize: በትናንትናው ዕለትም ባለፈው ቀጠሮ ተሰጥተው ከነበሩ ትዕዛዞች አንደኛው ተጠርጣሪዎች የኮቪድ-19 ምርመራ እንዲደረግላቸው የሚል ነበር። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንም ከኢትዮጵያ ጤና ኢንስቲትዩት የተላከ የኮቪድ-19 ምርመራ ውጤት ማስረጃን ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል። በማስረጃው መሠረት አቶ ጃዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ ሃምዛ አዳነ (ቦረና) እና አቶ ሸምሰዲን ጠሃ ከኮቪድ-19 ነጻ መሆናቸው በችሎቱ ላይ ተነግሯል። በሌላ በኩል፣ በሌላ ቀጠሮ ትዕዛዝ ተሰጥቶበት የነበረው የአቶ ጃዋር መሐመድ የሕክምና ጉዳይ ነበር። ፍርድ ቤቱ አቶ ጃዋር መሐመድ የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር። አቶ ጃዋር መሐመድ በትናንቱ ችሎት ሕክምና እንዳላገኙ እና አሁንም እየታመሙ እንደሆነ "ምግብ ስበላ ያስመልሰኛል፤ ያስቀምጠኛል" በማለት የጤንነታቸውን ሁናቴ አስረድተዋል። አቶ ጃዋር ለህይወታቸው ካላቸው ስጋት የተነሳ በማያውቁት ሃኪም መታከም እንደማይፈልጉ ጨምረው ተናግረዋል። በተለይ "ሃጫሉ ሞቷል፤ ጃዋር ነው የቀረው እየተባለ ነበር። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንም ህይወቴ ላይ ስጋት ስላለ ነው ጥብቅ ጥበቃ እያደረገልኝ ያለው፤ እኔም የመንግሥት የሕክምና ተቋማትን ንቄ ሳይሆን ለሕይወቴ ካለኝ ስጋት አንጻር ነው በግል ሀኪሜ መታከም የፈለግሁት" ሲሉ አስረድተዋል። ከዚህ በተጨማሪ አቶ ጀዋር መሐመድ ሰኞ ዕለት መርማሪ ፖሊስ እና አቃቤ ሕግ እርሳቸው ጋር በመገኘት የግል ሐኪማቸውን ጠርተው መታከም እንደሚችሉ ነግረዋቸው የነበረ ቢሆንም በወቅቱ ግን የሐኪማቸው ስልክ ስላልነበራቸው በነጋታው መጥተው እንዲያክሟቸው ቢጠሯቸውም እንዲያክሟቸው እንዳልተፈቀደ እና እንዲመለሱ መደረጉን ተናግረዋል። በዚህ ጉዳይ ላይ አቃቤ ሕግ "በወቅቱ አስቸኳይ ሕክምና የሚያስፈልጋቸው ከነበር ሐኪማቸውን ጠርተው እንዲታከሙ ነግረናቸው ነበር። ይሁን እንጂ ስልካቸው የለኝም በማለት ሊታከሙ አልቻሉም። ከዚያ ውጪ ግን ባለው ደንብ መሰረት ነው መታከም ያለባቸው" በማለት ለችሎቱ አስረድቷል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽንም አቶ ጃዋር መሐመድ በፌደራል ፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታል ሁኔታዎችን ማመቻቸቱንና እዚያ የሚታከሙ ከሆነም "ለሕይወታቸው ዋስትና" እንደሚሰጥ ተናግሯል። ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ካደመጠ በኋላ የሕገ-መንግሥቱን አንቀጽ 21 በመጥቀስ፣ አቶ ጃዋር መሐመድ በግል ሐኪማቸው የመታከም መብት እንዳላቸው ይህም እንዲፈፀም ትዕዛዝ ሰጥቷል። በሌላ በኩል በተጠርጣሪዎች በጠበቆቻቸው በኩል እንደ ቅሬታ ሲነሳ የነበረው የካሜራ ጉዳይ ነው። ይህም ጠበቆች ደንበኞቻቸውን የሚያናግሩበት ስፍራ ላይ ምስልና ድምጽ የሚቀርጽ ካሜራ በመገጠሙ ምስጢራቸው በተጠበቀ መልኩ ደንበኞቻቸውን ማናገር እንዳልቻሉ ነሐሴ 11 2012 በነበራው የችሎት ውሎ ላይ ተናግረው ነበር። ፍርድ ቤቱም ጠበቆች ደንበኞቻቸውን ምስጢራቸው በተጠበቀ መልኩ ማግኘት እንዲችሉ ሁኔታዎች እንዲመቻቹ ሲል ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር። ይሁን እንጂ ጠበቆች ትናንት ለችሎቱ እንዳስረዱት፣ ደንበኞቻቸውን ለማነጋገር ሰኞ፣ ረብዑ እና አርብ ቀጠሮ እንደተያዘላቸው ገልፀው ረብዑ እለትም ወደ ስፍራው ባመሩበት ወቅት ካሜራው እንደተገጠመ መሆኑን መመልከታቸውን ገልፀው ስልክ ቁጥራቸውን ትተው ሲስተካከል እንዲጠሯቸው በመንገር መመለሳቸውን ገልፀዋል። በእለቱም (ረብዑ 13/2012) ወደ አስር ሰዓት አካባቢ ተደውሎላቸው መጠራታቸውን፣ ይሁን እንጂ በመምሸቱ የተነሳ ደንበኞቻቸውን ሳያነጋግሩ መመለሳቸውን ጠበቃቸው አቶ ቱሊ ባይሳ ለችሎቱ ተናግረዋል። "ዛሬ እንዳነጋግራቸው ነው ተነጋግረን የተመለስነው፤ ዛሬ ጠዋት ስንሄድ ደግሞ ያለ ቀናችሁ ነው የመጣችሁት ገብታችሁ ማናገር አትችሉም ተብለን ተመልሰናል እና...\nSummary in the same language as the doc:
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በትናንት ውሎው በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ እና 14 ተጠርጣሪዎች የቅድመ ምርመራ መዝገብ ባለፈው ቀጠሮ የተሰጡ ትዕዛዞችን አፈፃፀምና የአቃቤ ሕግ ምስክሮችን ለመስማት ነበር ትናንት፣ ሐሙስ (ነሐሴ 14 2012) ቀጠሮ የያዘው።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
430
...ፍሪካ አንድነት ድርጅት መቀመጫ ከአዲስ አበባ መነሳት አለበት። አዲስ አበባ ቆሻሻ ናት፤ ተስቦ፣ ማሌሪያ፣ ኮሌራ፣ ታይፈስ፣ ታይፎይድ ከጽዳት ማነስ የሚመጡ በሽታዎች ስላሉ የአፍሪካ ከተማ ከዚህ ተነስቶ ትሪፖሊ መሆን አለበት ብለው እነ ጋዳፊ ዘመቻ በከፈቱበት ሰዓት ነው እንግዲህ ያን ያህል እየታገልን የነበረው። እንዳልኩህ ግፊያው አለ፤ ምቀኝነቱ አለ፤ ሥርዓቱ ተጨመላልቋል። ያም ሆኖ ተስፋ አልቆረጥንም። ከተማውን ያስተዳደሩ የነበሩ ሰዎች ላይ ቅሬታ ያለህ ይመስላል። የከተማው አስተዳዳሪዎች በጣም በሚገርም ሁኔታ ለየት ያሉና ዕውቀቱ የሌላቸው፣ ከተማን የማስተዳደር ባህሪ ጨርሶውኑ ያልነበራቸው ነበሩ። እነሱ ሲመጡ የሠራነው ሁሉ እየፈራረሰ መታየት ጀመረ። አርቆ አለማሰብ አለ፤ ትንሽ ነበር አስተሳሰባቸው፤ መኪና፣ ልብስ፣ አጊጦ መታየት ከዚህ ያልራቀ ዓይነት አመለካከት እያለ ይሄ ... Write the rest of the article:
ዳሹም፣ ቄሱም ዘማሪውም እሱ ነው። ኢህአዴግ እንዲህ አደረገ ተብሎ ለሰው ይነገረዋል እንጂ ሰው ይህ ይደረግ አይልም። በዚህ በኩል መንገድ ይውጣ ከተባለ፣ ሰው ተማክሮ ነው እንጂ ማዘጋጃ ቤት ስለፈለገ መሆን የለበትም። የሕዝብ ተሳትፎ መቅደም አለበት። ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ይሄ የለም። የሕዝብ ተሳትፎን ካነሳህ አይቀር አሁን ይሄ ማዘጋጃ ቤት አጠገብ ያለው ሜዳ መጀመርያሜድሮክ ፎቅ ሊሠራበት ነበር። አሁን ደግሞ አድዋ ፓርክ ሊደረግ ነው፤ መልካም ተነሳሽነት ቢሆንም ቅሉ ከዲዛይኑ ጀምሮ የሕዝብ ተሳትፎ አያሻውም ወይ? የከተማ ፈርጥ የሚሆን ነገር እንዲሁ ማዘጋጃው ስለፈለገ... እሱን ነው የምልህ። አንተ ያልከው ነገር ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ከተማው ውስጥ ያሉ ግንባታዎች። አምጥቶ እብድ የሚያህል ፎቅ ይገደግድብኻል። ለእግረኛ ማለፊያ የለው፤ መኪና ማቆምያ የለው፤ አረንጓዴ ቦታ የለው...የዛሬ 40 እና 50 ዓመት ያለው ሕዝብ አይደለም አሁን ያለው። ክፍት ቦታ የለም። ፎቅ መገጥገጥ ነው...ያስጨንቅሃል። ይሄው ተመልከት (አንዲት ሴት ልጇን በተንቀሳቃሽ አንቀልባ እየገፋች ታልፋለች) ይቺ ሴትዮ ጋሪውን ከእግረኛው ጥርጊያ ለማውረድ ትንሽዬ (ራምፕ) ተሠርቶላታል። ተመልከት እንግዲህ...ይቺ ሁሉ ሳትቀር ታስባ ነው። • የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት የፓርላማውን ውሳኔ ተቃወመ ይኸን ተወው...ይቅር። አሁን አንዱ ተነስቶ ሕንጻ ሲሠራ ባለቤቱ ይመጣና ጠጠሩን አሸዋውን ይደፋል፤ ትራኩ ምኑ.. ትርምስ ነው፤ የእግረኛ ማለፊያ የለ፣ ምን የለ፣ ፎቅ ብቻ...ሕግ ደንብና ሥነ ሥርዓት ያለው አገር አይመስልም። እኛ ጋር ዝም ተብሎ ነው የሚሠራው። ቀበሌው ምን ይሠራል? ክፍለ ከተማው ምን ይሠራል? ከተማውን አስተዳድራለሁ የሚለው አካል የት ነው ያለው? ግራ ነው የሚገባህ። አረንጓዴ የነበረው ቦታ ቆሻሻ መጣያ ሲሆን፣ አገር ጉድ ሲል፣ እዚያ የአረንጓዴ ልማት ቢሮ የተቀመጠው ሰው ቁጭ ብሎ ያያል። ስለዚህ ምን ማለቴ ነው፣ ሕዝቡ ይሄ ያንተ ከተማ ተብሎ ድርሻ እየተሰጠው እየተሳተፈበት፣ የእኔ ነው እያለ ሲሆን ነው ነገሩ መልክ የሚይዘው። እስካሁን ስናወራ የተረዳሁት በአገሪቱ ብቁ አመራር እንደሌለና ይህም ያሳሰበህ ይመስላል። አንተ ከዚህ በፊት ሕዝብን ማንቀሳቀስ ችለሃል። ተምሳሌት መሆንም ችለሃል። አንዳች ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ ፍላጎት አይብሃለው። ለምን ለከንቲባነት አትወዳደርም? ምንድነው ችግሩ? ትፈራለህ ፖለቲካ? አይ አይ እኔ እንኳን ይሄ ሥልጣን ምናምን አይሆነኝም። ግን እኮ ለውጥ ለማምጣት የምር የምትሻ ከሆነ... አይ...!አይ..! አይሆንም። አንደኛ እኔ እንደዛ ዓይነት ነገር አልወደውም፤ መሆንም አልፈልግም። ቢሮ ውስጥ ተቀምጬ የወረቀት ሥራ ምናምን ለዚያ የምሆን አይደለሁም። ምን መሰለህ? ሐሳቦች አሉ። ሐሳቦችን ማፍለቅ ነው ዋናው። ከሁሉም በላይ የሚልቀው ሐሳብ ነው። ሐሳብህን ወደ ዲዛይን የሚለውጥ አለ። ዲዛይኑን ወደ ተግባር የሚለውጥ አለ። ለዚህ ነው ቅድም ሲቪል ማኅበረሰብ መኖር አለበት ያልኩህ። • "እራት ለመመገብ አይደለም የምንሄደው" በላይነህ ክንዴ በአንድ አገር የሲቪል ማኅበረሰብ ከሌለ ማንኛውም ነገር ሊሠራ አይችልም። መንግሥት አጣኙም እሱ፣ ቀዳሹም እሱ፣ ሰጪውም እሱ፣ ነሺውም እሱ፣ ተጠያቂውም እሱ ይሆናል። በአዲሱ አስተዳደር እነዚህ ሁሉ ነገሮች መልክ መያዝ አለባቸው ነው እያልኩህ ያለሁት። ለዚህ ነው የሲቪል ማኅበረሰብ የሚያስፈልገው። ባለፈው የኢህአዴግ ጊዜ የሲቪል ማኅበረሰብ ለማቋቋም ብለን እነ ብርሃኑ ነጋ፤ ክቡር ገና አንድ አራት አምስት የምንሆን ሰዎች በጋሽ አበራ ሞላ ተነሳሽነት ከተማዋን ለማጽዳት፤ ለማልማት ሲቪል ሶሳይቲ ብንመሰርት ገንዘብ...
amh_Ethi
train
xp3longrest
GEM/xlsum
amharic
516
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ካማላ ሃሪስ፡ የመጀመሪያዋ ሴት ምክትል ፕሬዝዳንት\nSummary: ካማላ ሃሪስ የመጀመሪያዋ ሴት ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን ታሪክ ሰርተዋል።\nArticle (Max 500 characters):
ካማላ ሃሪስ፡ ባለታሪኳ የመጀመሪያዋ ሴት ምክትል ፕሬዝዳንት ይህም ብቻ የመጀመሪያዋ ጥቁር እና እስያ አሜሪካዊ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን በታሪክ መዝገብ ላይ ይሰፍራሉ። ካማላ ሕንዳዊ ከሆኑት እናታቸው እና ጃማይካዊ ከሆኑት አባታቸው በካሊፎርኒያ ነበር የተወለዱት። የ55 ዓመቷ የካሊፎርኒያ ሴናተር በዚህ ወሳኝ ወቅት ከተመራጩ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ጋር በመሆን አሜሪካንን ለቀጣይ አራት ዓመታት ይመራሉ። ካማላ ገና በልጅነታቸው ወላጆቿ መፋታታቸውን ተከትሎ እናታቸው ነበሩ ያሳደገቿው። የካማላ እናት እውቅ የካንስር ሕመም ተመራማሪ እና የመብት ተሟጋች ነበሩ። ካማላ አስተዳደጋቸው የህንድ ባህል የተከተለ ነበር። ከወላጅ እናታቸው ጋር በተደጋጋሚ ለጉብኝት ወደ ህንድ ይጓዙ ነበር። ይሁን እንጂ ካማላ ወደ ፖለቲካው ከገቡ በኋላ ወላጅ እናታቸው ያሳደጓቸው የጥቁር አሜሪካውያንን ባ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
141
Title: በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያመጣው ተማሪ "ምን እንደምማር ግራ ገብቶኛል" ይላል\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ብሩክ፣ እናቱ ዶ/ር ሄለን፣ እህቱ ኤፍራታ እና አባቱ ዶ/ር ባልካቸው ብሩክ ባልካቸው ይባላል። ብዙም ማውራት የሚወድ ዓይነት ልጅ አይመስልም። ለቢቢሲ የስልክ ጥያቄዎችን አሁን ለጊዜው ከሚገኝበት ሩዋንዳ፣ ኪጋሊ አጠር አጠር ያሉ መልሶችን ነበር የሚሰጠው። ቁጥሩም፣ ውጤቱም፣ ክስተቱም፣ ታሪኩም፣ ወደፊቱም ብዙ የገረመው ልጅ አይመስልም። የስክነት ምንጣፍ ላይ የሚራመድ ብስልና ብልህ ነው ብሩክ። ወይም እንደዚያ ይመስላል። ከብዙ ተማሪዎች ለየት የሚያደርጉት ባህሪዎች አንዳንዶቹ የሚከተሉት ናቸው። ለምሳሌ ብዙዎችን የሚፈታተነው ሒሳብ ትምህርት "የሚያዝናናኝ የትምህርት ዓይነት እሱ ነው" ሲል ይገልጸዋል። አንድ ተማሪ ከኳስ ቀጥሎ በሒሳብ ከተዝናና ያ ተማሪ የዋዛ እንዳልሆ መገመት ይቻላል። ብሩክ የአዲስ አበባ ወጣት ግልብጥ ብሎ ኳስ ከሚጫወትበት መስቀል አደባባይ ጀርባ በሚገኘው የቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት ተማሪ ነው። ይሁን እንጂ ሰፈሩ ቤቴል ነው። እሱም እሑድ እሑድ ከጓደኞቹ ጋር በመሆን ሜዳ ይወጣል። ሜዳ ሲጠፋ አስፋልት ይወጣል። ኳስ ሊራገጥ። ኳስ መጫወት ብቻም ሳይሆን አዘውትሮ ይመለከታል። ከትልልቆቹ ቡድኖች የአርሴናል ደጋፊ ነው። እንዴት ሊሆን ቻለ? "አባቴ የአርሴናል ደጋፊ ስለሆነ እሱን ላግዘው ብዬ በዚያው የአርሴናል ደጋፊ ሆንኩ" ይላል። አባቱ ዶ/ር ባልካቸው ንጋቱ የማህፀን ስፔሻሊስት ናቸው። "በማተርናል ፌታል ሚዲስን" ደግሞ ሰብ ሰፔሻሊስት ናቸው። እናቱ ዶ/ር ሔለን ይፍጠርም ሐኪም ናቸው። የውስጥ ደዌ ሐኪም። የእርሳቸው ሰብ ስፔሻሊቲ ደግሞ ኢንዶክሪኖሎጂ ነው። ከእሳቸው ጋር ቆየት ብለን እናወጋለን። አሁን ወደ ብሩክ እንመለስ። ብሩክ መጀመሪያ ውጤቱን የሰማበትን ቅጽበት ለቢቢሲ ሲያስታውስ "አባቴ ነው እስኪ ውጤት ከወጣ እንይ ብሎ…" በማለት ይጀምራል። ረቡዕ ቀን ነበር። ከአባቱ ከዶ/ር ባልካቸው ጋር ሶፋ ላይ ሆነው እየተጫወቱ በየመሀሉ ኢንተርኔት ይሞክራሉ። ውጤት ለማየት። ኢንተርኔቱም ሲስተሙም አስቸገራቸው። ደጋግመው ሲሞክሩት ግን ሠራ። የውጤት ማወጂያ ድረገጹ የሁሉንም ትምህርት ጨምቆ ድምር ውጤት አይናገርም። ስለዚህ በተናጥል የየትምህርት ዓይነቶቹን ብቻ ነበር ማየት የቻሉት። ብሩክ በዚያ ማለዳ ምናልባትም የአባቱን የዶ/ር ባልካቸውን ያህል አልጓጓ ይሆናል። ሆኖም 7ቱን የትምህርት ዓይነቶች በቃል ደመሯቸው። 669 መጣ። ቁጥሩ በዝቶባቸው ይሆን? ወይም እርግጠኛ ለመሆን ብቻ ካልኩሌተር አስፈለጋቸው። የተለወጠ ነገር አልነበረም። 669! ይህ ቁጥር ለብሩክ አዲስ ቁጥር አይደለም። ለምን? ከዚያ ቀደም ብሎ ይህን ቁጥር ያውቀዋላ። የአገሪቱ ከፍተኛው ውጤት 669 ነው ተብሎ ሲወራ ሰምቷላ! የሚገርመው ግን ገና ውጤቱን ከማየቱም ቀደም ብሎ ይህ ትንግርቴ ቁጥር (magic number) የእሱ እንደሚሆንም ጠርጥሮ ነበር። እንዴት ሊሆን ይችላል? ቢቢሲ የብሩክ ልበ ሙሉነት እንደዋዛ ሊስማማ አልቻለም። ሞግቶታል። "ተው እንጂ ብሩክ! እንዴት ከ350ሺህ ተማሪ በላይ በተፈተነበት የአንድ አገር ብሔራዊ ፈተና ትልቁ ውጤት የእኔ ሊሆን ይችላል ብለህ ቀድመህ ልትገምት ትችላለህ?" ብሩክ ነገሩን ለማስረዳት ሞከረ። "አንደኛ ከዚያ በፊትም 'ውጤት ሳላይ ገና ጓደኞቼ ይሄ ትልቁ ውጤት ያንተ ሊሆን ይችላል' እያሉኝ ነበር"። ሁለተኛ ደግሞ ፈተናውን ስፈተን የከበደኝ አንድ የኬሚስትሪ ጥያቄ ብቻ ነበረች፤ ስለዚህ…" ይላል። "እውነት ለመናገር ፈተናው ቀሎኝ ነበር።" የሆነስ ሆኖ ብሩክን የፈተነችው የኬሚስትሪ ጥያቄ የቷ ትሆን? የቷስ ብትሆን ምን ትሰራልናለች? ብሩክ እንደሁ ዝሆኑን ውጤት ኪጋሊ ይዞት ገብቷል። ብሩክ "ጥያቄዋን ታስታውሳታለህ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
423
ገንዘቡን ክስ ያቀረቡት ሴቶች እንደሚካፈሉት የተገለጸ ሲሆን፤ የሴቶቹ ማንነት እስካሁን ይፋ አልተደረገም። ዋልስትሪት ጆርናል እንደዘገበው፤ ካሳው ሀርቪ በአሜሪካ፣ እንግሊዝና ካናዳ ለቀረበበት ክስ ነው። ሀርቪ የፊታችን ሰኔ ኒው ዮርክ የሚገኝ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን፤ ከቀረቡበት ክሶች መካከል አስገድዶ መድፈር ይገኝበታል። የፊልም ፕሮዲውሰሩ 75 ሴቶች ላይ ወሲባዊ ጥቃት በማድረስ ቢከሰስም መካዱ ይታወሳል። ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የእድሜ ልክ እስራት ይጠብቀዋል። በሀርቪ ወሲባዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው በይፋ ከተናገሩ ተዋንያን አንዷ አሽሊ ጁድ በበኩሏ ሀርቪን በግሏ ፍርድ ቤት እንደምታቆመው በትዊተር ገጿ አሳውቃለች። 'ሼክስፒር ኢን ላቭ'፣ 'ዘ ኪንግስ ስፒች'፣ 'ዘ አርቲስት' እና ሌሎችም ስኬታማ ፊልሞች ፕሮዲውስ ያደረገው የ67 ዓመቱ ሀርቪ፤ በሠራቸው ፊልሞች በአጠቃላይ 81 የኦስር ሽልማት አግኝቷል። • ቢል ኮዝቢና ፖላንስኪ ከኦስካር አካዳሚ ተባረሩ እንደ ጎርጎራሳውያኑ አቆጣጠር በ1970 'ሚራማክስ ኢንተርቴይመንትን' አቋቁሞ ነበር። 2005 ላይ ከወንድሙ ቦብ ዋንስታይን ጋር 'ዋንስታይን ሶኦ' መስርቷል። 2017 ላይ ኳርትዝ ባቀረበው ዘገባ ሀርቪ በሆሊውድ ስሙ ከመግነኑ የተነሳ፤ የኦስካር ሽልማት ሲይገኙ ፈጣሪን ከሚያመሰግኑ የፊልም ባለሙያዎች ይልቅ ሀርቪን የሚያመሰግኑት ባለሙያዎች ቁጥር ይበልጥ ነበር። ሆኖም በርካታ የሆሊውድ የፊልም ባለሙያ ሴቶች ሀርቪ ወሲባዊ ጥቃት እንዳደረሰባቸው ሲናገሩ ክብርና ዝናው ተገፏል። ኒው ዮርክ ታይምስ 2017 ላይ ሀርቪ ወሲባዊ ጥቃት ስላደረሰባቸው ሴቶች ዘገባ አቅርቦ ነበር። አሽሊ ጁድና ሮዝ መግዋን ሀርቪ ያደረሰባቸውን ጥቃት በይፋ ከተናገሩ ግንባር ቀደም ሴቶች መካከል ይጠቀሳሉ። ከቀረቡበት ክሶች መካከል ሴቶ... Continue the article for another 4000 characters max:
ች እርቃኑን እንዲያዩትና ማሳጅ እንዲያደርጉት ማስገደድ ይገኝበታል። ለሦስት አስርት ዓመታት ሴቶች ላይ ጥቃት ማድረሱን የካደው ሀርቪ፤ "ያሳዘንኳቸውን ሰዎች ይቅርታ እጠይቃለሁ" ማለቱ ይታወሳል። ሀርቪ ላይ የቀረበው ክስ 'ሚቱ' ንቅናቄ ለመነሳቱ ምክንያት ሲሆን፤ በርካታ ሴቶች በተለያየ ሙያ ላይ የተሰማሩና ወሲባዊ ጥቃት ያደረሱባችን ወንዶች በይፋ ለመክሰስ ድፍረት ያገኙበት እንቅስቃሴ ነው።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
248
Content: ስሜ ኤቢሴ አዱኛ ይባላል። ተወልጄ ያደኩት በነቀምት ከተማ ነው። የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርቴን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ዲግሪ ደግሞ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተምርያለሁ። በአሁን ሰዓት ደግሞ የሦስትኛ ዲግሪ ትምህርቴን በዴንማርክና በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች እየተከታተልኩ ነው። • የኮምፒዩተር ትምህርት ለኬኒያ ሴት እስረኞች ሁለተኛ እድል ይሰጣቸው ይሆን? • አንድም ሴት የፓርላማ አባል የሌላት ሃገር ሒሳብ መረጠሽ ወይንስ መረጥሽው ? የሙያ ሕይወቴ ከሒሳብ ጋር የተቆራኘ ይሆናል ብዬ አልገመትኩም ነበር። ለመጀመሪያ ዲግሪ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በተመደብኩበት ወቅት የሒሳብ ትምህርት ሳልመርጥ በአጋጣሚ ደረሰኝ። ከዚያ በኋላ ግን እኔና ሒሳብ በጣም ተዋደድን። እኔ ልምረጠው ሒሳብ ይምረጠኝ የሚታወቅ ነገር የለም። የሒሳብ ትምህርትን ከድሮም ፈርቼው አላውቅም። ዩኒቨርሲቲ ገብቼ ትምህርቱ ሲደረሰኝ ጥሩ ነጥብ ማስመስገብ ጀመርኩኝ፤ እየወደድኩትም መጣሁ። በዚያ ላይ ይህ ትምህርት ለሴት ይከብዳል ለወንድ ደግሞ ይመቻል የሚል አመለካከት የለኝም። ማንም ሰው ፍላጎት ካለው፣ ከጣረና በሥራ ካስደገፈው ይሳካል ብዬ ስለማስብ የሒሳብ ትምህርትን አጥብቄ ይዤ ቀጠልኩበት፤ እዚህም ደረስኩኝ። አሁንም ቢሆን ከምወዳቸው ትምህርቶች መካከል ትልቁን ቦታ የያዘው ሒሳብ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ እያለሁ 'ጊዜ ቤት' ላይ ሌሎች ልጆች ሸምድደው በፍጥነት እንደሚሉት አልነበርኩም፤ ነገር ግን በልጅነቴ በተወሰነ ደረጃ ይህንን 'የጊዜ ቤት' እሠራ ነበር። በዚያ ወቅት ተማሪ እያለሁ አባቴ የሒሳብ መምህር ስለነበረ በሒሳብ ጥሩ መረዳት እንዲኖረኝ አድርጓል። በጭንቅላቴ ሸምድጄ ከመያዝ ይልቅ ተረድቼ ማስላት ይቀለኝ ነበር። የሒሳብ ጥቅም የተለያየ ነው። ለምሳሌ ሒሳብ በሁለት ይከፈላል፤ 'ፕዩር ማቴማቲክስና አፕላይድ ማቴማቲክስ' ተብለው ይለያሉ። • ሴት ተመራቂዎች ለምን ሥራ አያገኙም? • ሚሼል ኦባማ በአሜሪካ እጅግ ተወዳጇ ሴት ተባሉ እኔ የምማረው 'አፕላይድ ማቴማቲክስ' በተጨባጭ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚጠቅም ነው። ለምሳሌ የምመረምራቸው ስሌቶች ኤች ሲቪ ለተባለው የጉበት ቫይረስ መፍትሔ ለማግኘት የሚረዳ ነው። ስለዚህ ሒሳብ በሕይወታችን ያሉን ተጨባጭ ችግሮች መፍትሔ ለመስጠት የሚረዳ የትምህርት ዓይነት ነው። ነገ የሚሆንን ነገር ለመተንበይ ሒሳብ ችግሮቻችንን በቁጥር አስልተን ለማስቀመጥ ይረዳናል። የሒሳብ ምሁሮች ከስሌቱ በኋላ ቀመሩን ከነመፍትሔው ያስቀምጡልናል። የምህድስና ሙያ ያላቸው ሰዎች ደግሞ እንዲህ ዓይነት ቀመሮችን በሥራ ላይ ያውላሉ። ስለዚህ ከሒሳብ ሙያተኞች ይልቅ በምህንድስና ውስጥ የተሰማሩ ሰዎች በይበልጥ ማስረዳት ይችላሉ። ውጣ ውረዶችን ለማለፍ በሥራም ሆነ በኑሮ እንደማንኛውም ሰው የተለያየ መሰናክል ይገጥመኛል። ነገር ግን የችግሩን ያህል ሳይሆን ነገሮችን ከአቅሜ አንፃር ነው የምገመግማቸው። ችግር እንደሚያበረታኝና እንደሚያጠነክረኝ ስለማውቅ ሁሌም መውጫ ቀዳዳ ነው የምፈልገው። አንዳንዴ ሰዎች ፊቴንና ዕድሜዬን አይተው ይገምቱኛል። አንዳንዴ ጊዜ እንዲያውም በሴትነቴ ጭምር ለመመዘን ይሞክራሉ። እንደዚህ ዓይነት ሁኔታዎች ሲገጥሙኝ ደግሞ እራሴን በደንብ አስተዋውቃለሁ። ምን ማድረግ እንደምችል፣ ማን እንደሆንኩ እና ፍላጎቴ ምን እንደሆነ አስፈላጊ በሆነበት ቦታ ሁሉ እናገራለሁ። ይህ ደግሞ በሕይወቴ የምፈልገውን ነገር በሙሉ እንዳገኝ አድርጎኛል በዚያ ላይ ተግባቢ ሰው ነኝ። ሁለተኛና ሦስተኛ ዲግሪ መማር ጊዜን ስለሚፈልግ የጊዜ እጥረት ያጋጥማል። የፒኤች ዲ ትምህርት ምግብ የምበላበት ጊዜ እንኳን አይሰጥም፣ ያስጨንቃል ደግሞም ድብርት ያስከትላል። ቢሆንም ግን...\nThe previous content can be summarized as follows:
በሒሳብ ትምህርት የዶክትሬት ዲግሪዋን (ፒኤች ዲ) ለማግኘት እየሰራች ነው። ሰዎች እምብዛም ገፍተው በማይሄዱበት የትምህርት ዓይነት እንዴት ውጤታማ ልትሆን እንደቻለች አጫውታናለች።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
415
ጠፈርተኛ ስኮት ኬሊ ለአንድ ዓመት ያህል ሕዋ ላይ ኖሯል። ጠፈርተኛው 'ኢንዱራንስ' የተባለ መጽሐፍ አሳትሟል ። እአአ 2015 ላይ በሩስያው መንኮራኩር ውስጥ ከነበሩት አንዱ ነበር። ከሩስያውያኑ ጌኔዲ ፓዳካላ እና ሚካሂል ኮርኒንኮ ጋር ሳሉ፤ አንድ ብረታማ ቁስ በሰከንድ 14 ኪሎ ሜትር እየተምዘገዘገ ወደ መንኮራኩራቸው እየተጠጋ መሆኑ ተነገራቸው። መንኮራኩራቸው ከተመታ በሕይወት የመትረፍ እድል አይኖራቸውም። ስኮት እንደዚህ ያለ ለሕይወት የሚያሰጋ ነገር ሲገጥመው የመጀመሪያው አይደለም። "አደጋ ቢደርስ ኖሮ ሦስታችንም በሚሊሰከንዶች ጊዜ ውስጥ እንደ አቶም በሚሊዮን አቅጣጫዎች እንበተን ነበር" ይላል። የሕዋ ላይ ኑሮ ከምድር ጋር የሚያመሳስለው ጥቂት ነገር አለ። በቪድዮ መደዋወል፣ ማጽዳት ወዘተ. . . በአብዛኛው ግን ሕዋ ፈታኝ ነው። ስኮት ከ2007 አንስቶ ሦስት ጊዜ ወደ ሕዋ ተጉዟል። እውቅና ያተረፈው ግን ከ2005 እስከ 2016 በሕዋ ባደረገው ቆይታ ነው። ከሱ በፊት ረዥም ጊዜ ሕዋ ላይ የኖረው አሜሪካዊ ጠፈርተኛ ማይክል ሎፔዝ 100 ቀናት ቆይቷል። ስኮት ይህንን ክብረ ወሰን ሰብሯል። ሌላ ስኮት የሚታወቅበት ነገር መንታ ወንድሙ ማርክ ነው። እንደሱው ናሳ ውስጥ ይሠራል። ስኮት ሕዋ ላይ አንድ ዓመት ሲኖር አንድም ቀን ወደ መሬት ለመመለስ እንዳልጓጓ ይናገራል። "ከአንድ ዓመት በላይ የሚያስቆየኝ ምክንያት ባገኝም እዛው እሆን ነበር" ነው የሚለው። አንዳንድ ጠፈርተኞች ሕዋ ላይ ያለው የብቸኛነት ኑሮ የሥነ ልቦና ጫና ያሳድርባቸዋል። መንታ ወንድሙ ማርክ እንደሱው ናሳ ውስጥ ይሠራል። ስኮት ግን "ዋናው ነገር ራስን ማዝናናት መቻል ነው። ለሁሉም ሰው ቀላል ነው ማለት ግን አይደለም" ብሎ ያምናል። ለሱ ከሕዋ ኑሮ ከባዱ እንደልብ ከመንኮራኩር መውጣት አለመቻል ነው። በጠባብ ቦታ ከሰዎች ጋር ለረዥም ጊዜ አብሮ መኖርም ቀላል አይደለም። በሌላ በኩል ደግሞ ከሌሎች ጠፈርተኞች ጋር ጥብቅ ወዳጅነት ይፈጠራል። ስኮት ሕዋ ላይ አብረውት ከኖሩ ጠፈርተኞች ጋር ምድር ሲመለስም በወዳጅነት ቀጥሏል። ዓለም አቀፉ የሕዋ ተቋም የአገሮች ትብብር ተምሳሌት እንደሆነ ይናገራል። ሕዋ ላይ ሳለ ከሥራ በተጨማሪ ዘና ይልም ነበር። በተለይም የዝንጀሮ ልብስ መልበስ በጣም ያዝናናዋል። የዝንጀሮ መልክ ያለውን ልብስ የሰጠው ናሳ የሚሠራው መንታ ወንድሙ ነው። ወንድማማቾቹ ያደጉት ኒው ጀርሲ ሲሆን፤ ቤተሰቦቻቸው ፖሊሶች ናቸው። ስኮት እና ማርክ ልጅ ሳሉ ጀምሮ አደገኛ ነገር መሞከር ይወዳሉ። በተደጋጋሚ ጉዳት ይደርስባቸውም ነበር። ትምህርት ቤት ሲገቡ ማርክ ጎበዝ ሆነ። ስኮት በተቃራኒው ዝንጉ ነበር። ኮሌጅ ሲገቡ ማርክ ስኮትን ይመክረው እንደነበር ያስታውሳል። ስኮት መጀመሪያ ላይ የውጊያ አውሮፕላን አብራሪ ሆነ። በመጀመሪያው የገልፍ ጦርነት ወቅት ተሠማርቶም ነበር። 1996 ላይ ከወንድሙ ጋር ናሳን ተቀላቀለ። ወንድማማቾቹ በአንድ መንኮራኩር አብራሪነት ተሳትፈዋል። 2003 ላይ ኮሎምቢያ የተባለ መንኮራኩር ወደ ምድር ሲመለስ ተከስክሶ ሰባት ጠፈርተኞች ሞተዋል። ያ አጋጣሚ የመንኮርኩር በረራ አስጊነትን ያሳየ ነበር። የናሳ የደህንነት ፖሊሲም ተተችቷል። ያኔ ከሞቱት ጠፈርተኞች አንዱ የስኮት ጓደኛ ነው። ቢቢሲ ቃለ መጠይቅ ሲያደርግለት ዓለም አቀፍ የመንኮራኩር ደህንነት ጉባኤ ላይ ንግግር ለማድረግ ሲዘጋጅ ነበር። ስኮት ለአንድ ዓመት ወደ ሕዋ ሊጓዝ እንደሆነ ሲነገር ትኩረታቸው ከተሳቡ መካከል የዘረ መል ተመራማሪዎች ይገኙበታል። አንድ ሰው ዘለግ ላለ ጊዜ ሕዋ ላይ ሲኖር የሚያድርበትን ተጽዕኖ ለመረዳት፤ ስኮትን እና መንታ ወንድሙ ማርክን ለማነጻጸር ነበር ተመራማሪዎቹ... \n\nGive me a good title for the article above.
ሕዋ ላይ እንዴት ለአንድ ዓመት ይኖራል?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
430
Title: በአንድ ጀንበር ሚሊየነር የሆነው ታንዛኒያዊ ሌላ 2 ሚሊዮን ዶላር አገኘ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ሳኒኒዩ ላይዘር ባለፈው ሰኔ ነበር በድንገት ታንዛናይት የሚባልና ምናልባትም በሰሜን ታንዛኒያ ብቻ የሚገኝ እጅግ የከበረ ድንጋይ አግኝቶ በአንዲት ጀንበር የናጠጠ ሀብታም የሆነው፡፡ በሰኔ ወር ያገኛቸውን ሁለት የከበሩ ድንጋዮች በሦስት ሚሊዮን ተኩል ዶላር ሽጧቸው ነበር፡፡ አሁን ደግሞ ሌላ የከበረ ድንጋይ በሁለት ሚሊዮን ዶላር ሽጦታል፡፡ የዚህ ሰው ሀብትም በአንድ ጊዜ አምስት ሚሊዮን ዶላር ተኩል ደርሷል፡፡ አሁን ያገኘው ማዕድን 6.3 ኪሎ ግራም የሚመዝን ነው፡፡ ላለው ይጨመርለታል ነው ነገሩ፡፡ ታንዛናይት ማዕድን ውድ ጌጣ ጌጦችን ለመሥራት የሚያገለግል የከበረ ድንጋይ ነው፡፡ በዓለም ላይ በሚቀጥሉት 20 ዓመታት ከምድር ይጠፋሉ ከሚባሉ ማዕድኖች አንዱ ሲሆን በምድር ላይ የቀረው ታንዛናይት መጠን እዚህ ግባ የሚባል አይደለም፡፡ ማዕድኑ በተለያዩ ቀለማት ሊገኝ ይችላል፡፡ አረንጓዴ፣ ቀይ፣ ሐምራዊና ሰማያዊ ቀለማት አሉት፡፡ የዋጋው ውድነት የሚወሰነው በቀለሙ ድምቀትና ጥራት ነው፡፡ ደማቅ ቀለም ያለው ታንዛናይት ውድ ዋጋ ያወጣል፡፡ አቶ ላዚየር ጥቃቅንና አነስተኛ ማዕድን አውጪዎችን' እኔን አርአያ በማድረግ ተስፋ ሳትቆርጡ ቆፍሩ' ብሏቸዋል፡፡ ማዕድን አውጪዎቹ የከበረ ድንጋዩን ሲያገኙ በውድ ዋጋ የሚሸጡት ለመንግሥት በሕጋዊ መንገድ ነው፡፡ የቢቢሲው አቡባካር ፋማኡ ከታንዛንያ ዋና ከተማ ዶዶማ እንደዘገበው በርካታ ጥቃቅንና አነስተኛ ማዕድን ቆፋሪዎች መንግሥት ክፍያ ያዘገይብናል ብለው ቅሬታ ያቀርባሉ፡፡ ባለፈው ሰኔ 9.2 ኪሎ ግራምና 5.8 ኪ.ግራም የሚመዝኑ ሁለት የገበሩ ድንጋዮችን ካገኘ በኋላ አቶ ላይዘር ቅልጥ ያለ ድግስ አዘጋጃለሁ፣ የደስ ደስም አበላለሁ ብሎ ነበር ለቢቢሲ፡፡ ሰኞ ለታ ግን ሐሳቡን እንደቀየረ ተናግሯል፡፡ ከድግስ ይልቅ በአገሬ በማንያራ ገጠር ሲማንጂሮ ቀበሌ ገበሬ ማኅበር አንድ ትምህርት ቤትና አንድ የጤና ማዕከል እገነባለሁ ብሏል፡፡ በሰኔ ወር ለቢቢሲ ‹ሚሊየነር መሆኔ አኗኗሬን አይለውጠውም፣ ሁለት ሺ የሚሆኑ ከብቶቼን እየተንከባከብኩ ሕይወቴን እቀጥላለሁ ብሎ ነበር፡፡ ሚሊየነር በመሆኔ አደጋ ይደርስብኛል ብዬም አልሰጋም፣ ጥበቃም አያስፈልገኝም ሲል ለቢቢሲ አረጋግጧል፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ታንዛንያዊያን ከመንግሥት ፍቃድ አግኝተው በማዕድን ማውጣት ቢሰማሩም ሕገ ወጥ ማዕድን አውጪዎችም የዛኑ ያህል በርካታ ናቸው፡፡ በተለይም ትልልቅ የማዕድን አውጪ የውጭ ኩባንያዎች በሚሰሩባቸው አካባቢዎች በርካታ ሕገ ወጥ ማዕድን ቆፋሪዎች ይሰማራሉ፡፡ በጎርጎሳውያኑ 2017 አወዛጋቢው የታንዛንያ ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ ወታደሮቻቸው 24 ኪሎ ሜትር አጥር በማንያራ ሜሬላኒ የማዕድን አካባቢ እንዲያጥሩ አዘዋቸው ነበር፡፡ ይህ አካባቢ በአለም በብቸኝነት ታንዛናይት የከበረ ድንጋይ ይገኝበታል ተብሎ የሚታሰብ ቦታ ነው፡፡ አጥሩ ከታጠረ ከዓመት በኋላ መንግሥት በታንዛናይት ማዕድን የማገኘው ገቢ ጨምሯል፣ አጥር ማጠሬ በጄ ሲል አስታውቋል፡፡
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
338
Doc to summarize: ከመነሻውም ግሩም ጥያቄ ነበር ያነሳችለት። አንተ የዓለም ሪከርድ ስትሰብር፣ የኦሎምፒክ ወርቆችን ስታፍስ ነው የኖርከው። ዓለም የሚያውቅህም በጽናትህ ነው። ስናውቅህ በ"ይቻላል" መርህ ነው። ፍጹም ተስፋ የምትቆርጥ ሰው አልነበርክም። ለምን ሥልጣንህን ለቀቅክ? እንዴትስ እጅ ሰጠህ? •በታላቁ ሩጫ ላይ የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች ላይ የአበረታች መድኃኒት ምርመራ ሊካሄድ ነው እርግጥ ነው ኃይሌ ምላሽ ሰጥቷታል። ምላሹ ግን የሁልጊዜው አልነበረም። እንደሁልጊዜው አልተፍነከነከም። የሚናፈቀው ያ ሳቁ እምብዛምም ነበር። "እንዲያውም ሥልጣን ለደም ግፊት አጋልጦኛል" ሲል እግረ መንገዱን ያልተጠበቀ ምላሽን ሰጥቷታል፤ ለቢቢሲ ስፖርት አካፍሪካ ወኪል። '...ከሁለት ዓመት በፊት ወደዚህ ሥልጣን ስመጣ ብዙ ፈተና ነበረው። አትሌቶችን ማርካትና ጥያቄዎቻቸውን መመለስ ነበር ህልሜ። ያንን ለማሳካት ያለኝን ነገር ሁሉ ለዚሁ ሥራ መስጠት ነበረብኝ። ጊዜዬን፣ ገንዘቤን፣ ጉልበቴን፣ ዕውቀቴን...፤ የሚገርምሽ በቤተሰባችን ደም ግፊት ያለበት ሰው የለም። አሁን እኔ ብቻ ነኝ ግፊት የያዘኝ...።" •ታሪክ እየቀየሩ ያሉት ሴቶች በቃለ ምልልሱ መሐል እግረ መንገድ የተገለጸው ይህ የኃይሌ ገብረሥላሴ የጤና እክል በራሱ ለአድናቂዎቹ አስደንጋጭ ዜና መሆኑ እንደተጠበቀ ኾኖ ለመሆኑ ይህን ያህል ኃይሌን ሊያስመርር የቻለው ጉዳይ ምንድነው? "አትሌቶች ቅሬታ ነበራቸው። ጥቂት ቢሆኑም፣ የማይታወቁ ቢሆኑም፣ በኔ ደስተኛ ያልሆኑ አትሌቶች ሰልፍ አደረጉ። ዝነኛ ላይሆኑ ይችላሉ'ኮ። ብዙ ላይሆኑ ይችላሉ። ግን ተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ። በቃ በኔ ደስተኞች አልነበሩም። እንዴ! እነሱን ማስደሰት ካልቻልኩ ለምን ብዬ አመራር ላይ እቆያለሁ? ለሌሎች ዕድል መስጠት ነበረብኝ።..." ኃይሌ የርሱን ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን በገዛ ፈቃድ መነሳት አስታኮ በአፍሪካ ሥልጣንንን ርስት ማድረግ ማብቃት እንዳለበትም እግረ መንገዱን ምክር ቢጤ ጣል አድርጎ ነበር። "እኛ አፍሪካዊያን ለተቀረው ምሳሌ መሆን አለብን። ሥልጣን ላይ ሙጭጭ ማለት አያስፈልግም። የምንመራው ሕዝብ ካልፈለገን መልቀቅ ነው። ሕዝብ ካልወደደን ለምን ጎትቶ እስኪጥለን እንቆያለን። ሥልጣን እንደ አትሌቲክስ ነው። ካላሸነፍክ ለሚያሸንፈው አትሌት መልቀቅ ይኖርብሃል። በቃ..." የኃይሌ ወደ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መምጣት ብዙዎች "ይንሸራተት ይዟል" ለሚሉት የአትሌቲክስ ውጤታችን እንደ ሁነኛ ማስፈንጠሪያ ቆጥረውት ነበር። 'አሁን ገና ሞያና ሞያተኛ' ተገናኙ ያሉም ብዙ ነበሩ። ጉዞው በሁለት ዓመት ይገታል ያለ ግን አልነበረም። •በኢትዮጵያ የሚገኙ ቤተ እስራኤላውያን ወደ ፅዮን ውሰዱን ተማፅኖ የቢቢሲ አፍሪካ የስፖርት ባልደረባ የመጨረሻ ጥያቄ ያነሳችለት የማበረታቻ መድኃኒቶች በአፍሪካ አትሌቶች ዘንድ የመዘውተሩን ጉዳይ ነበር። "በአትሌቲክስ ሐቀኛ መሆን ቁልፍ ነገር ነው።" ሲል ምላሽ መስጠት የጀመረው ኃይሌ በማበረታቻ ታግዞ ዘላቂ ውጤት ማምጣት እንደማይቻል አጽእኖት ሰጥቶ ተናግሯል። "...ዓለም አቀፍ አትሌት ለመሆን በቅድሚያ ሐቀኛና ታማኝ መሆን የግድ ነው። ሐቀኝነት ለድል ያበቃል።" ሲል ከተናገረ በኋላ በተፈጥሮ መታደላችን ምን ያህል ለውጤችን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ያብራራል። "...ኧረ ለመሆኑ ኢትዯጵያና ኬንያ ለምንድነው አበረታች መድኃኒት የሚፈልጉት? ንገሪኝ! እኛ እኮ ፈጣሪ የሰጠን ማበረታቻ አለ። እሱን አንጠቀምም? ተመልከችው እስኪ ተራራውን። ተመልከቺው አየሩን። ይህ የኛ የተፈጥሮ 'ዶፒንግ' ነው።" ማበረታቻ የሚወስዱ አትሌቶች ለጊዜው ገንዘብ ማግኘት ቢችሉ እንኳ ያገኙት ገንዘብ በረከት እንደማይኖረውም ኃይሌ ጨምሮ ተናግሯል። "ይዟቸው ነው...\nSummary in the same language as the doc:
የቢቢሲ ስፖርት አፍሪካ ባልደረባ ባለፈው ሳምንት ኃይሌ ገብረሥላሴን በአዲስ አበባ አግኝታው ነበር።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
403
25 የሚጠጉ የእሳት አደጋ ሰራተኞችም እሳቱን ለማጥፋት ተረባርበዋል። በርካታ ስደተኞች እሳቱ ሳይነካቸው መውጣት ቢችሉም አንዳንዶች በአደጋው ተጎድተዋል ተብሏል። እሳቱ እንዴት እንደተጀመረ ግልፅ ባይሆንም አንዳንዶች ስደተኞችን ጥፋተኛ አድርገዋል፤ ሌሎች ደግሞ ግሪካውያን ናቸው ይህንን ያደረሱት ብለዋል። በአሁኑ ሰዓት ከጣቢያው ወደ ሌሎች ከተሞች የሚወስዱ መንገዶችን ፖሊስ የዘጋ ሲሆን ይህም ስደተኞች ወደ ሌሎች ከተሞች እንዳያቀኑም ለመከላከል ነው ተብሏል። በዚህም ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ያለመጠለያ ተቸግረው እንዳሉም ተገልጿል። ባለስልጣናቱም መጠለያ ለማግኘት ፈታኝ ሆኖባቸዋል። የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሄይኮ የእሳት አደጋውን "የሰብዓዊ ቀውስ" በማለት የጠሩት ሲሆን ስደተኞቹንም ፈቃደኛ ለሆኑ የአውሮፓ ህብረት አባል አገራትም እንዲወስዷቸው በትዊተር ገፃቸው ጥሪ አድርገዋል። ስደተኞች ከእሳቱ ሲሸሹ ስደተኞቹ እሳቱን በማምለጥ አቅራቢያቸው ወዳሉ ከተሞችም ሲሸሹ የአካባቢው ነዋሪዎች ጥቃት አድርሰውባቸዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩኤንኤችሲአር)ና የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኤጀንሲ በጣቢያው አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ነዋሪዎችና ስደተኞች መካከል ያለው ውጥረት እንደሚያውቁት በመግለጫቸው አትተዋል። "ሁሉም አካላት ምንም አይነት ነገር ከመፈፀም እንዲቆጠቡ" ጥሪ ያደረገው መግለጫው ስደተኞቹም እንቅስቃሴያቸውን በመገደብ መጠለያ እስኪገኝም ድረስ በጣቢያው አቅራቢያ ተሰብሰቡ ተብሏል። ሞሪያ ለ13 ሺህ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ሲሆን ከሚችለው በላይ በአራት እጥፍም ተጨናንቋል። ከነዚህ ስደተኞች መካከል 70 በመቶ የሚሆኑት ከአፍጋኒስታን ሲሆኑ፤ ሌሎቹ ደግሞ ከሰባ አገራት የመጡ እንደሆኑ ከኢንፎ ማይግራንትስ የተገኘው መረጃ ያስረዳል። ሞሪያ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በእሳት ከተያያዘ በኋላ \n\nGive me a good title for the article above.
በግሪከ ትልቁ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በእሳት ተቃጠለ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
204
Title: የቤት ሰራተኞችን ለመላክ ከኩዌት ጋር ድርድር እንደሚያስፈልግ ኢትዮጵያ አስታወቀች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አዲስ የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት አዋጅ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ ከጥቂት ሳምንታት በፊት መንግስት እገዳውን ማንሳቱ ይታወቃል። የ29 ዓመቷ ፊሊፒናዊት በአሰሪዎቿ መገደሏን ተከትሎ ባለፈው ሳምንት ፊሊፒንስ ዜጎቿ ወደ ኩዌት ሄደው በቤት ሠራተኝነት እንዳይሰማሩ ህግ አውጥታለች። ይህ ከተሰማ ሰዓታት በኋላ ነው የኩዌት ባለሥልጣናት ሃገሪቱ የገጠማትን የቤት ሠራተኛ እጥረት ለመቅረፍ ኢትዮጵያውያንን ለመቅጠር ዝግጁ መሆናቸውን ያስታወቁት። ጉዳዩ የሚመለከተው የማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ሃገር ስራ ስምሪት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ብርሃኑ አበራ ግን የኩዌትን ፍላጎት በተመለከተ ጉዳዩ ገና ነው ይላሉ። በቤት ሰራተኝነትና በተለያዩ የጉልበት ስራዎች የተሰማሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የሚገኙባትና ቀደም ሲል በቅርቡም በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያንን ከግዛቷ ጋር ካስወጣችው ሳውዲ አረብያ ጋር ስምምነት ተደርጓል። በአዲሱ አዋጅ መሠረት የቤት ሰራተኞችን የመላክ ስምምነቱ ያለቀለት ቢሆንም በኢትዮጵያ በኩል የሚቀር ነገር እንዳለ አቶ ብርሃኑ ይናገራሉ። በሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ነገሮች መዘግየታቸውንና ወደ ተግባር ለመግባት ስምምነቱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መፅደቅ እንደሚጠበቅበትም ያስረዳሉ። "ሰነዱ አሁን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደርሷል፤ አዋጁ ወደ ተግባር የሚገባው ስምምነቱ ሲፀድቅ ነው።" ይላሉ። ቀደም ሲል ኢትዮጵያ ከኩዌት ጋር የተፈራረመችው ሰነድ ቢኖርም አሁን ስምምነቱ መሻሻል እንደሚኖርበት አቶ ብርሃኑ ይናገራሉ። በዋነኛነትም ከኩዌት ጋር "የሁለትዮሽ ድርድር ያስፈልጋል" ይላሉ።። በአሁኑ ወቅት በምዕራባዊ እስያና በምስራቅ አረብ መካከል በምትገኘው ኩዌት 15 ሺህ ኢትዮጵያዊያን እንደሚገኙ ይገመታል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
206
Doc to summarize: በዚህ ጥናት መረጃ መሰረት የዉሃን ሕዝብ ብዛት 11 ሚሊዮን ሲሆን ከእነዚህም መካከል 500,000 ያህሉ በቫይረሱ ተይዘው ነበር ማለት ነው። የዚህ ጥናት ውጤት እውነት ሆኖ ከተገኘ የዉሃን ግዛት ባለሥልጣናት በቫይረሱ ተይዘዋል በሚል ከገለፁት ቁጥር በ10 እጥፍ የሚበልጥ ሰው በኮሮና ተህዋሲ ተጠቅቶ ነበር ማለት ነው። ዉሃን እስካሁን ድረስ በቫይረሱ መያዛቸውን የተናገረችው 50,354 ሰዎችን ብቻ ነው። በቻይና ቫይረሱ ኖሮባቸው ነገር ግን ምንም ዓይነት ምልክት የማያሳዩ ሰዎች (Asymptomatic cases) አይቆጠሩም። ይህ ጥናት ይፋ የተደረገው የዓለም አቀፍ ተመራማሪዎች ቡድን የኮቪድ-19 መነሻ የሆነችውን ዉሃንን ለመጎብኘትና ምርመራ ለማድረግ ከመምጣታቸው ቀደም ብሎ ነው። የዓለም አቀፍ ተመራማሪዎችና ገለልተኛ አካልን ለመቀበል ዳተኛ ከነበረው ከቻይና መንግሥት ጋር ለረዥም ጊዜ ከተደረገ ድርድር በኋላ በሚቀጥለው ወር ምርመራቸውን ለመጀመር ወደ ግዛቲቱ ይመጣሉ። ቻይና በኮሮናቫይረስ የተያዙ ዜጎቼ በሚል ይፋ ያደረገችው ቁጥር ላይ ጥርጣሬ የገባቸው አካላት፣ አገሪቱ የኮሮናቫይረስ ቁጥሮች ላይ ግልጽነት ይጎድላታል በሚል ሲተቿት ነበር። ለዚህ ጥናት በዉሃን ከ34,000 ሰዎች እንዲሁም ከሁቤ፣ ቤይዢንግ፣ ሻንጋይ እንዲሁም አራት ሌሎች አውራጃዎች ናሙናዎች መወሰዳቸውን የበሽታ መቆጣጠር እና መከላከል ማዕከሉ በዊቻት ላይ የለቀቀው መግለጫ ያስረዳል። ተመራማሪዎቹ በዉሃን ብቻ ከተወሰዱ ናሙናዎች 4.43% አንቲቦዲ ያገኙ ሲሆን፣ በ ሁቤይ ድንበር ከተማ ደግሞ የስርጭት መጠኑ 0.44% መሆኑን ደርሰውበታል። ጥናቱ አክሎም ከሁቤይ ውጪ ከተመረመሩ 12,000 ሰዎች መካከል ሁለቱ ብቻ አንቲቦዲ አዳብረው ተገኝተዋል ብሏል። ጥናቱ የተካሄደው ቻይና የመጀመሪያውን ዙር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተቆጣጠረች ከወር በኋላ ነው። ይህ ጥናት በማጠቃለያው ላይ እንዳስቀመጠው በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ቻይናውያን ቁጥር ከዉሃን ውጪ አነስተኛ ሲሆን ይህም ሊሆን የቻለው በግዛቲቱ የተደረገው ጠንካራ የመከላከል ሥራ ወረርሽኙ ወደ ሌሎች አካባቢዎች በስፋት እንዳይሰራጭ ስላደረገው ነው ብሏል። እየተጠናቀቀ ባለው በዚህ የፈረንጆች ዓመት መጀመሪያ ላይ በዉሃን የገበያ ስፍራ የኮሮናቫይረስ መገኘቱ ይታወሳል። ከዚያ ጊዜ ወዲህ በዚህ የገበያ ስፍራ የኮሮናቫይረስ ከእንስሳት ወደ ሰው ሳይተላለፍ አልቀረም የሚል መላምት ሲነገር ቆይቷል። ነገር ግን አሁን ባለሙያዎች ቫይረሱ ከዚያ አካባቢ መነሻውን አድርጎ ሳይሆን፣ በበርካታ ሰዎች ላይ በስፋት የተሰራጭቶ ሊሆን ይችላል እያሉ ነው። \nSummary in the same language as the doc:
ከቻይናዋ ከተማ ዉሃን ነዋሪዎች መካከል 5 በመቶ ያህሉ በኮሮናቫይረስ ተይዘው ነበር ሲል የቻይና በሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል ተመራማሪዎች ጥናት ይፋ አደረገ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
309
በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ ባልና ሚስት ማህመድ አህመድ ሸሪፎና አስቴር ፍስሐጽዮን በነጻነት ትግሉ ውስጥና በኋላም በነበሩት ዓመታት በከፍተኛ ሥልጣን ላይ ከነበሩት አመራሮች መካከል የሆኑት እነዚህ 15 ባለስልጣናት፤ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ምርጫ እንዲካሄዱ፣ አገሪቱም በሕገ መንግሥት እንድትተዳደር የሚጠይቅ ግልጽ ደብዳቤ 1994 ዓ. ም. ጽፈው አሰራጭተው ነበር። • ኤርትራ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን እንድትለቅ ተጠየቀ ፕሬዝዳንቱ ለውጥ እንዲያደርጉ በደብዳቤ ጥያቄ ካቀረቡት መካከል 11ዱ በኤርትራ የጸጥታ ኃይሎች ወዲያዉኑ ሲያዙ፤ አራቱ ግን ሳይያዙ ቀርተዋል። በግልጽ ደብዳቤው ላይ የፖለቲካና የአስተዳደር መሻሻል እንዲደረግ ጥያቄ በማቅረባቸው ለእስር የተዳረጉት ባለስልጣናት ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ፣ የት እንዳሉ በይፋ ሳይገለጽ እነሆ 18 ዓመት ሆናቸው። አራቱ እስር ሸሽተው እስካሁን ድረስ በስደት ላይ ይገኛሉ። በእስር ላይ የሚገኙት ባለስልጣናት ያሉበትን ሁኔታ በተመለከተ በተለያዩ ጊዜያት ከተለያዩ ምንጮች ከሚወጡ መረጃዎች በስተቀር ምንም አይነት አስተማማኝ ነገር የለም። • ጄነራል ስብሐት ኤፍሬም ወደ ኤርትራ ተመለሱ ታሳሪዎቹ ባለፉት 18 የእስር ዓመታት ውስጥ ስላሉበት ሁኔታ የቤተሰብ አባሎቻቸውም ይሁኑ ሌሎች ወገኖች የሚያውቁት ነገር ስለሌለ የደህንነታቸው ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ይናገራሉ። እነዚህ 'ቡድን 15' ተብለው የሚታወቁት ግለሰቦች እነማን ናቸው? ኡቁባይ አብረሐ፡ የጦር ሠራዊት ጀነራል የነበሩ ሲሆን፤ ቀደም ሲል የኤርትራ መከላከያ ሠራዊት ኤታማዦር ሹም፣ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር እንዲሁም የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ሠርተዋል። ግለሰቡ እጅግ የከፋ የአስም ህመም እንዳለባቸው ይነገራል። ኡቁባይ አብረሐ አስቴር ፍስሐጽዮን፡ በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ ዳይሬክተር፣ የኤርትራ ብሔራዊ የሴቶች ማህበር ሥራ አስፈጻሚ አባል፣ ከ1977 (እአአ) ጀምሮ የኤርትራ ሕዝብ ነጸነት ግንባር ባለስልጣን፣ ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩትና አሁን በእስር ላይ የሚገኙት ማህመድ አህመድ ሸሪፎ የቀድሞ ባለቤት ሲሆኑ፤ የሆድ እቃ አልሰር እንዳለባቸው ይነገራል። አስቴር ፍስሐጽዮን ብርሐነ ገብረእግዚአብሔር፡ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ የሜጀር ጄነራልነት ማዕረግ የነበራቸው ሲሆን፤ የአገሪቱ ተጠባባቂ ሠራዊት ዋና ኃላፊና ከ1977 (እአአ) ጀምሮ የኤርትራ ሕዝብ ነጻነት ግንባር የፖለቲካ ቢሮ አባል ነበሩ። • ኤርትራ፡"እያስተማሩን ሳይሆን ባሪያ እያደረጉን ነው" ባራኺ ገብረሥላሤ፡ እስከ ግንቦት 2001 (እአአ) ድረስ በጀርመን የኤርትራ አምባሳደር የነበሩ ሲሆን፤ ቀደም ሲል ደግሞ የትምህርት እንዲሁም የማስታወቂያና ባህል ሚኒስትር ሆነው ሠርተዋል። ባራኺ ገብረሥላሤ፡ ሐማድ ሐሚድ ሐማድ፡ በኤርትራ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ የመካከለኛው ምሥራቅ ክፍል ኃላፊ እንዲሆም በሱዳን የኤርትራ አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል። ማህመድ አህመድ ሸሪፎ፡ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ የአገር ውስጥ አስተዳደር ሚኒስትር፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ከመሆናቸው በተጨማሪ የኤርትራ ሕዝብ ነጸነት ግንባርን ከመሰረቱት አንዱ ናቸው። ማህመድ አህመድ ሸሪፎ ሳሌህ ኬኪያ፡ የትራንስፖርትና ኮሚዩኒኬሽን ሚኒስትር፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር እንዲሁም የፕሬዝዳንቱ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በመሆን ሠርተዋል። ጴጥሮስ ሰለሞን፡ የባሕር ኃብት ሚኒስትር፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የኤርትራ ሕዝብ ነጸነት ግንባር ሠራዊት አዛዥና የደህንነት ኃላፊ የነበሩ ሲሆን፤ ከ1977 (እአአ) ጀምሮም የግንባሩ ፖለቲካ ቢሮ አባል ነበሩ። ጴጥሮስ ሰለሞን እስጢፋኖስ... \n\nGive me a good title for the article above.
እስር ላይ የሚገኙት የ'ቡድን 15' የቀድሞ የኤርትራ ባለስልጣናት እነማን ናቸው?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
397
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: እስክንድር ነጋ ፡ ከዚህ በፊት 'ለዓመታት ወደታሰሩበት የእስር ክፍል ተመልሰው ገቡ'\nSummary: አቶ እስክንድር ነጋ እና አቶ ስንታየሁ ቸኮል ከዚህ ቀደም ታስረውበት ወደ ነበረው ቃሊቲ ማረሚያ ቤት መዛወራቸውን ጠበቃቸው አቶ ሔኖክ አክሊሉ ለቢቢሲ ገለፁ።\nArticle (Max 500 characters):
እንደ አቶ ሔኖክ አክሊሉ ከሆነ ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ሌላ አንድ ግለሰብም ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት መወሰዳቸውን ተናግረዋል። የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ፕሬዚደንት አቶ እስክንድር ነጋ ላይ አቃቤ ሕግ የፀረ ሽብር አዋጅን በመተላለፍ ክስ መመስረቱ ይታወሳል። በፖለቲከኛውና ጋዜጠኛው አቶ እስክንድር ነጋ ላይ የቀረቡት ክሶች ኃይልን በመጠቀም መንግሥትን ለመቆጣጠር የተደረገ ሙከራን የሚጠቅሱ ናቸው። ጳጉሜ 5/2012 ዓ.ም በነበረው የፍርድ ቤት ውሎ ላይ አቶ እስክንድር ላይ ክስ መመስረቱን ያስታወሱት ጠበቃው፤ ፍርድ ቤቱም ክስ የቀረበባቸው በመሆኑ ወደ ማረሚያ ቤት እንዲዘዋወሩ ማዘዙን ጠቅሰዋል። በዚያ መነሻ መሰረት በትናንትናው ዕለት መስከረም 06/2013 ዓ.ም ከነበሩበት የፌደራል ፖሊስ ጊዜያዊ ማቆያ ወደ አዲስ አበባ ማረሚያ ቤት በተለምዶ ቃሊቲ ማረሚያ
amh_Ethi
validation
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
161
ይህ የተባለው የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ ነው። የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመሆን በኤምባሲው ላይ ጥቃት በመፈጸም በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ እንዲሁም የአዲስ አበባን ገፅታ ለማበላሸት በዝግጅት ላይ የነበሩ ናቸው ያላቸውን 15 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ሬውተርስ በጉዳዩ ላይ የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር አስተያየት ቢጠይቅም ምላሽ ሳያገኝ ቀርቷል። አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ በህቡዕ የተደራጀው ቡድን ጥቃቱን ለመፈጸም ተልዕኳቸውን ከውጭ መቀበላቸውን እና ለጥቃት ሊጠቀሙባቸው ያዘጋጇቸው ከፍተኛ የጦር መሣሪያዎችና ተቀጣጣይ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች መገኘታቸውን አመልክቷል። ጥቃቱን ለመፈጸም ሲንቀሳቀሱ ከነበሩት መካከል የቡድኑን አባላት ሲመራ ነበር የተባለው የ35 ዓመት ግለሰብ ከፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመር ቢሮ ጋር በመቀናጀት በቁጥጥር ሥር እንዲውል መደረጉን መግለጫውአመልክቷል። ይህ ጥቃት ለማድረስ የተሰማሩ ቡድን አባላትን ሲመራ ነበር የተባለው ግለሰብ ለጥቃቱ ማቀነባበሪያነት እንዲውል በአሥር ሺዎች የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከውጪ እንደተላከለት ከተሰበሰቡ መረጃዎች ማረጋገጥ እንደቻለ የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት አስታውቋል። ሌላ ተመሳሳይ ተልዕኮ የተሠጠው ህቡዕ ቡድንም በሱዳን ካርቱም በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ኤምባሲ ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱን የጠቆመው መግለጫው፤ መረጃውን ቀድሞ ያገኘውና ክትትል ሲያደርግ የቆየው የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የግንኙነት መረቡን ለመበጣጠስ እንዲሁም ተጠር... Continue the article for another 4000 characters max:
ጣሪዎችን አድኖ ለመያዝም ከሱዳን የመረጃና የደህንነት ተቋም ጋር በቅንጅት መሰራቱን ጠቁሟል። በህቡዕ የተደራጀው ቡድኑ መሪ ኑሮውን በስዊዲን ያደረገው ግለሰብ መሆኑን እና ግለሰቡም በስዊዲን አገር በቁጥጥርሥር እንዲውል መደረጉን የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ገልጿል። ሌሎች ከሴራው ጋር ግንኙነት ያለቸውና በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ 21 ተጠርጣሪ ግለሰቦችንም በቁጥጥር ሥርየማዋሉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫአመልክቷል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
249
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ አካባቢ አራት አንድ የቤተሰብ አባላት የሆኑ ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ሲሰማ መላው ኒውዚላንድ በድንጋጤ ተውጦ የነበረ ሲሆን የአሁኑ ደግሞ ነገሮችን አባብሷል። ከውጭ አገራት በቫይረሱ ተይዘው ከሚመጡ ሰዎች ውጪ እስከ ባለፈው ሳምንት ድረስ አገሪቱ ላለፉት ሶስት ወራት ምንም በቫይረሱ የተያዘ ሰው አላገኘችም ነበር። ዛሬ ከተገኙት ተጨማሪ 14 ሰዎች መካከል 13ቱ ከዚሁ ቤተሰብ ጋር ግንኙነት የነበራቸው ሲሆን አንደኛው ግለሰብ ደግሞ ከሌላ አገር ወደ ኒውዚላንድ ገብቶ በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረ እንደሆነ ተገልጿል። ከትላንት ረቡዕ ጀምሮ ደግሞ በኦክላንድ ለሶስት ቀናት የሚቆይ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጥሏል። '' ሁኔታው ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነ ማየት እንችላለን'' ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ጃሲንዳ አርደርን። በሰጡት ጋዜታዊ መግለጫ ላይ አክለውም '' ጉዳዩ በተገቢው መንገድ ክትትል እየተደረገበት ነው፤ ፈጣንና ተገቢው እርምጃም ይወሰዳል'' ሲሉ ተደምጠዋል። ሁሉም ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን ኃላፊዎች ያስታወቁ ሲሆን ከነሱ ጋር በማንኛውም መንገድ ንክኪ የነበራቸው ሰዎችም ክትትል እንደሚደረግባቸው ገልጸዋል። ኒውዚላንድ እስካሁን ወረርሽኙን ለመቆጣጠር በወሰደቻቸው ፈጣንና ውጤታማ እርምጃዎች ከመላው ዓለም ምስጋናና ሙገሳ ሲጎርፍላት ነበር። ይህ ዜና ከተሰማ በኋላም በመላው አገሪቱ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ ግዴታ የተደረገ ሲሆን ቫይረሱ በተገኘባት ኦክላንድ ደግሞ ጠንከር ያለ የእንቅስቃሴ ገደብ ተጥሏል። ከማክሰኞ በፊት በኒው ዚላንድ በአገር ውስጥ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ሳታገኝ 102 ቀናት መቆየት የቻለች አገር ነበረች። የአገሪቱ የጤና ኃላፊዎችና ሰራተኞች ቫይረሱ ከየት እንደተነሳ ለማወቅ በፍጥነት እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ ተገልጿል። በኮቪድ-19 የተያዙት ሰዎች ቤተሰቦች፣ ወዳጆችና የስራ ባልደረቦችም ተለይተው ምርመራ ይደረግላቸዋል ተብሏል። '' ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ለመለየት ያለእረፍት እየሰራን ነው። ምንጩ ከየት እንደሆነም ለማወቅ የምንችለውን ነገር በሙሉ እያደረግን ነው'' ብለዋል ብሄራዊ የጤና ኃላፊው አሽሊ ብሉምፊልድ። ቫይረሱ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም በቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ በድጋሚ ሲያገረሽ ይሄ የመጀመሪያው አይደለም። በርካታ የአውሮፓ አገራት ሁኔታዎች መሻሻል ሲያሳዩ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ማንሳታቸውን ተከትሎ ቫይረሱ ሁለተኛ ዙር መስፋፋት ጀምሯል። ቪየትናም በቫይረሱ የተያዘ ሰው ሳታገኝ 99 ቀናት ሳታገኝ ከቆየች በኋላ ዳ ናንግ በተባለችው ከተማ ስርጭቱ በድጋሚ መጀመሩ የሚታወስ ነው። በኒውዚላንድ ወረርሽኙ በድጋሚ መቀስቀሱ ምናልባት በሌሎች ከተሞችም የእንቅስቃሴ ገደብ እንዲጣል ሊያስገድድ እንደሚችል ተፈርቷል። አገሪቱ ደግሞ በሳምንታት ልዩነት ውስጥ ምርጫ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ነበረች። ጠቅላይ ሚኒስትር ጃሲንዳ አርደርን ምን አይነት ውሳኔዎች እንሚተላለፉ ነገ መግለጫ እንደሚሰጡ ይጠበቃል። \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስ፡ ኒውዚላንድ 14 በከሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች አገኘች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
329
Title: የደቡብ አፍሪካ መንግሥት በሻይ ስኒ አልኮል እንዳይሸጥ ከለከለ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ደቡብ አፍሪካ ኮሮናቫይረስ ከገባ ለሁለተኛ ጊዜ አልኮል እንዳይሸጥ ከልክላለች። ፕሬዝደንት ሲሪል ራማፎሳ ሰዎች አልኮል ጠጥተው "የሚተገብሩት ኃላፊነት የጎደለው ተግባር" ለኮቪድ-19 መስፋፋት ምክንያት ነው ብለዋል። ፕሬዝደንቱ ይህን ያሉት አዲሱን መመሪያ ይፋ ባደረጉበት ወቅት ነው። በፍጥነት እየተዛመተ ያለው አዲሱ የኮሮናቫይረስ ዝርያ ደቡብ አፍሪካ ገብቷል። ራማፎሳ አዲሱ ዝርያ በደቡብ አፍሪካ በፍጥት እየተዛመተ ነው ብለዋል። ደቡብ አፍሪካዊያን ለቀብር ካልሆነ በቀር ሰብሰብ ብለው እንዳይታዩ ታግደዋል። ከምሽት 3 እስከ ንጋት 12 ሰዓት የሚፀና ሰዓት እላፊም ታውጇል። ሱቆች፣ ምግብ ቤቶችና መጠጥ ቤቶች ምሽት 2 ሰዓት ላይ በራቸውን እንዲዘጉ ታዝዘዋል። የፖሊስ ሚኒስትሩ ቤኪ ሴሌ ምግብ ቤቶች ሕግ ጥሰው የሚገኙ ከሆነ የንግድ ፈቃዳቸውን ይነጠቃሉ ሲሉ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። አልፎም የተላለፈውን ደንብ ጥሰው በሻይ ስኒ 'ካቲካላ' ሲሸጡ የተገኙ በሕግ ይቀጣሉ ሲሉ አስጠንቅቀዋል። "በሻይ ስኒ አልኮል እንዳትሸጡ። 0% አልኮል የሚል ምልክት ባላቸው ኮዳዎችውም አልኮል ስትሸጡ እንዳትታዩ። ማታለያ መንገዶቻችሁን እናውቃለን። እንዳትሞክሯት" ብለዋል ሚኒስትሩ። "በሻይ ብርጭቆ ውስጥ ከሻይ ውጭ ሌላ ነገር ብናገኝ - የንግድ ፈቃዳችሁን ነው የምንነጥቃችሁ።" ደቡብ አፍሪካ ባለፈው ሚያዚያና ግንቦት ከኮቪድ-19 ጋር በተገናኘ ገደብ ጥላ ነበር። በወቅቱ አልኮልና ትምባሆ በየትኛው ሥፍራ እንዳይሸጡ ተከልክሎ እንደነበር ይታወሳል። ይህ ያልተዋጠላቸው ምግብ ቤቶች ለደንበኞቻቸው በሻይና ቡና ስኒ እንዲሁም በሌሎች ኮዳዎች ጠንከር ያለ ካቲካላ ሲቸበችቡ ቆይተዋል። ባለፈው ሰኞ የተላለፈው አልኮል ያለመሸጥ ገደብ እስከሚቀጥለው ቀር አጋማሽ ድረስ ይቆያል። የሃገሪቱ ፖሊስ ከወታደሮች ጋር በመተባበር ይህን እንዲያስፈፅም ታዟል። ያሳለፍነው እሁድ ደቡብ አፍሪካ አንድ ሚሊዮን በኮቪድ የተያዙ ሰዎች ያሉባት ብቸኛዋ የአህጉሪቱ ሃገር ሆናለች። ወረርሽኙ ወደ ሃገሪቱ ከገባበት ወርሃ መጋቢት ጀምሮ 27 ሺህ ሰዎች በኮቪድ-19 ምክንያት ሞተዋል። በሃገሪቱ ኮሮናቫይረስ እንደ አዲስ አገርሽቷል። ባለፈው ሳምንት ብቻ 11 ሺህ 700 በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተመዝግበዋል። ይህም እስከዛሬ ከታየው ቁጥር ከፍተኛው ነው ተብሏል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
266
Title: ኮሮናቫይረስ ፡ ታዋቂው የቴሌቪዥን አቅራቢ ላሪ ኪንግ በኮቪድ-19 ተይዞ ሆስፒታል ገባ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ላሪ ኪንግ ለላሪ ኪንግ ቤተሰብ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለኤቢሲ ኒውስና ቀድሞ ይሰራበት ለነበረው ሲኤንኤን ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ላሪ ሆስፒታል ከገባ ከሳምንት በላይ ሆኖታል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የልብ ህመምን ጨምሮ በርካታ የጤና እክሎች ሲያጋጥሙት የነበረው ላሪ፤ ከ60 ዓመት በላይ በዘለቀው የቴሌቪዥን አቅራቢነት ሙያው በርካታ ሽልማቶችናና እውቅናዎችን አግኝቷል። የ87 ዓመቱ ላሪ ተወካዮች እስካሁን በይፋ ወጥተው ሆስፒታል ስለመግባቱና አሁን ስላለበት ሁኔታ ምንም አይነት መግለጫ ስላልሰጡ ዝርዝር መረጃ የለም። ላሪ ኪንግ መጀመሪያ ላይ እውቅናን ያገኘው በ1970ዎቹ በሬዲዮ ያቀርበው በነበረ ዝግጅቱ ነበር። ከዚያም ከ1985 እስከ 2010 (እአአ) በሲኤንኤን ቴሌቪዥን ላይ በተለያዩ መስኮች የዓለማችን ተጽእኖ ፈጣሪ ከሆኑ ታዋቂ ግለሰቦች ጋር በሚያደርገው ቃለ ምልልስ እውቅናን አትርፏል። ላሪ ኪንግ ከሬዲዮና ከቴሌቪዥን ሙያው በተጨማሪ በአሜሪካ ታዋቂ ለሆነው 'ዩኤስኤ ቲዴይ' ለተባለው ጋዜጣ ለ20 ዓመታት አምደኛ ሆኖ ጽሁፎችን ሲያርብ ቆይቷል። በቅርቡም በሩሲያ መንግሥት በሚተዳደረው የስርጭት ተቋም ስር ለሚቀርቡት 'ሁሉ' እና 'አርቲ' ለተባሉት ቴሌቪዥኖች 'ላሪ ኪንግ ናው' የተሰኘ ዝግጅትን ያቀርብ ነበር። ታዋቂው ቃለ መጠይቅ አድራጊ ላሪ ኪንግ ሙያውን እያከናወነ ባለበት ዘመን ውስጥ የስኳር፣ የልብ ህመምና የሳምባ ካንሰርን ጨምሮ በርካታ ከባድ የጤና ችግሮች ገጥመውት ነበር። በተጨማሪም ካሉት አምስት ልጆች ውስጥ ሁለቱ በልብ ህመምና በሳንባ ካንሰር በሳምንት ልዩነት ውስጥ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ሞተውበታል። ላሪ ኪንግ ከ30 ዓመት በፊት የልብ ህሙማን ሆነው የገንዘብ አቅምም ሆነ የጤና መድን የሌላቸውን ሰዎች የሚረዳ የበጎ አድራጎት ድርጅት በስሙ በማቋቋም ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
224
Title: ኮሮናቫይረስ፡ ዶናልድ ትራምፕ በእግር-በፈረስ እየፈለጉት ያለው መድኃኒት\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ትራምፕ ድንገት ከሰሞኑ ሞዲን አስጠነቀቁ። ህንድ ያከማቸችውን ሀይድሮክሲክሎሮኪን ካልሸጠችልን እርምጃ እንወስዳለን ሲሉም ተናገሩ። የህንዱ ሞዲ ትንሽ ጊዜ ስጡኝ ላስብበት ብለው ነበር ትናንት። ዛሬ ከጥቂት ሰዓታት በፊት የትራምፕን ማስጠንቀቂያ ተከትሎ "መድኃኒቱን ልንልክላችሁ ወስነናል" ብለዋል። ህንድ መድኃኒቱን በኮሮናቫይረስ ለተጎዱ አገሮች ለመስጠት ወስናለች ብለዋል ሞዲ። ይህ ንግግራቸው የትራምፕን የቅጣት ዛቻ ተከትሎ እንደሆነ ተዘግቧል። የሕክምና አዋቂዎች ይህ የወባ መድኃኒት ኮሮናን ስለመፈወሱ የሚታወቅ ነገር የለም ሲሉ አስጠንቅቀዋል። አሜሪካና ህንድን ያገናኘው መድኃኒት ትራምፕ በተደጋጋሚ በሕዝብ ፊት ይህ መድኃኒት ማርሽ ቀያሪ ነው እያሉ ተናግረዋል። እሑድ ዕለት ደግሞ ወደ ናሬንድራ ሞዲ ደውለው ቶሎ ይሄን መድኃኒት ይላኩልኝ ብለዋል። የህንዱ ሞዲ ደግሞ ጥቂት ቀደም ብሎ ማንኛውም የሕንድ ኩባንያ ይህን መድኃኒት ወደ ውጭ ቢልክ ወዮለት ብለው ነበር። ወዲያውኑ የትራምፕ ዛቻ ውሳኔያቸውን ሳያስቀይር አልቀረም። የሚገርመው ይህ የሞዲ ውሳኔ በህንድ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ባለበት ሰዓት መደረጉ ነው። ሆኖም ከአሜሪካ ጋር የሚነጻጸር አይደለም። አሜሪካ የተያዦች ቁጥር አራት መቶ ሺህ እየተጠጋ ነው፡። ሟቾች 10 ሺህ አልፈዋል። ይህንን መድኃኒት ትራምፕ ለምን አጥብቀው ፈለጉት? ሃይድሮክሲክሎሮኪን ልክ እንደ ክሎሮኪን ያለ መድኃኒት ነው። ብዙ ዘመን ያስቆጠረና ወባን በመፈወስ የሚታወቅ መድኃኒት ሲሆን በኮሮናቫይረስ ጉዳይ ስሙ እየገነነ መጥቷል። ይህ መረጃ ኢትዮጵያ በመግባቱም በአዲስ አበባ በርካታ መድኃኒት ቤቶች በዚህ መድኃኒት ፈላጊዎች ተጨናንቀው እንደነበር የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ሲዘግቡ ቆይተዋል። ትራምፕ እንደሚሉት የአሜሪካ የምግብና መድኃኒት አስተዳደር ይህንን መድኃኒት ለኮሮና መጠቀምን ፈቅዷል። ትራምፕ ይህን ይበሉ እንጂ የመድኃኒት አስተዳደሩ እኔ አልወጣኝም ሲል አስተባብሏል። በኋላ ትራምፕ ቃላቸውን ለውጠው እኔ የተናገርኩት የመድኃኒት አስተዳደር ይህን መድኃኒት እንደው ከርህራሄ በመነጨ ሐኪሞች ለኮሮናቫይረስ በሽተኞች ቢጠቀሙት አልቃወምም ስለማለቱ ነው ብለዋል። "ከርህራሄ በመነጨ" ማለት አንድ ሐኪም ከመሞት ውጭ አማራጭ ለሌለው በሽተኛ ይህን መድኃኒት ቢሰጥ ክፋት የለውም ማለት ነው። ሐኪሞች በዚህ አውድ ውስጥ ይህን መድኃኒት ማዘዝ ይፈቀድላቸዋል። ምክንያቱ ደግሞ መድኃኒቱ በይፋ በምግብና መድኃኒት አስተዳደር የተመዘገበና የሚታወቅ ስለሆነ ነው። ምንም እንኳ የሚታወቀው በኮሮናቫይረስ ፈዋሽነቱ ባይሆንም። በህንድ ይህ መድኃኒት ውድ ያልሆነና ያለ ሐኪም ማዘዣ ሁሉ በየመድኃኒት ቤቱ የሚገኝ ነው። ሆኖም ኮሮናን ይፈውሳል የሚለው ወሬ መናፈሱን ተከትሎ መድኃኒቱ ላይ ህንድ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ ጀምራለች። የሆነው ሆኖ ሐኪም ብዙም የማይሰሙት ትራምፕ እንደ ቅጠል እየረገፈ ላለው ሕዝባቸው "እጅግ አስፈላጊው መድኃኒት ይኸው ነው" ብለው የደመደሙ ይመስላል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
337
Title: በሳዑዲ አረቢያ 3ሺህ ኢትዮጵያዊያን እስረኞች መኖራቸው ተገለፀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ከ45 ሺህ በላይ የመኖሪያ ፍቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል በጂዛን እስር ቤት ብቻ ከ30 በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን እስረኞች እንዳሉም አቶ አብዱ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ቢቢሲ ያነጋገራቸው እስረኞች ከ40 ቀናት በላይ መታሰራቸው ገልፀው በእስርቤቱ ያለው አያያዝ ጥሩ እንዳልሆነ ተናግረዋል። እስረኞቹም ወደ ሃገሪቱ በሕጋዊ መንገድ እንደገቡ እና ሕጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ እንዳላቸው ገልጸዋል። • ያልተገታው የኢትዮጵያውያን ጉዞና መከራ በሳዑዲ አረቢያ በሽ ከተባለ አካባቢ ተወስዶ የታሰረው ካህሳይ ብርሃነ ''ያገሪቱ ፖሊሶች አፍሰው አሰሩን፤ እኛ ከስድስት ዓመታት በላይ የኖርን እና የመኖሪያ ፍቃድ ያለን ነን'' ብሏል። "'የመኖሪያ ፍቃዳችሁ ትክክለኛ አይደለም፤ እናጣራዋለን' ብለው እስርቤት ውስጥ አስገቡን። ከዚያም አሻራችሁን ስጡ አሉን፤ እኛ ዓረብኛ መጻፍና ማንበብ አንችልም፤ ምንድን ነው? ስንላቸው፤ ዝም ብላችሁ አድርጉ አሉን። አሻራ አንሰጥም ስንላቸው ደብድበው በኃይል አሻራ እንድንሰጥ አደረጉን'' ይላል ስለ ሁኔታው ሲያስረዳ። አክሎም "ለ 10 ቀናት ያለ ምግብ እና ውሃ፤ ሽንት ቤት ዘግተው እንድንታመም እና እንድንሰቃይ አድርገውናል፤ እያንዳዳንዳችን እያስወጡ በመግረፍ አሰቃይተውናል'' ሲል እስር ቤቱ ውስጥ የደረሰባቸው ግፍ ገልጿል። ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ድጋፍ ቢጠይቁም ኤምባሲው ችላ እንዳላቸው በመግለፅ ቅሬታቸው ተናግረዋል። • በኢትዮጵያ የሚጠለሉ ስደተኞች የመማርና የመሥራት መብት ሊኖራቸው ነው ሌላኛው ቢቢሲ ያነጋገረው እስረኛ ''ጂዛን ወዳለው ትልቅ እስር ቤት ወሰዱን፤ እነሱም አንቀበላቸውም ምን አድርገው ነው? ውሰዷቸው አሉ፤ እንደገና ተመልሰን ወደዛ ሄድን'' ይላል። ከዚያም ወደ ጂዛን እንደተመለሱ እና አሁንም እዚያው መሆናቸውን ተናግሯል። ከካህሳይ ጋር ታስሮ የሚገኘው ኪዳኔ ሺበሺ በበኩሉ ሕክምና ተከልክለው፤ እንዲሁም ያለ በቂ ልብስ ለተባይ እንደተጋለጡ ለቢቢሲ አስረድቷል። ኪዳኔ ለሰባት ዓመታት በሹፌርነት ሥራ ሕጋዊ ሆኖ ይሠራ እንደነበር ገልፆ የመኖሪያ ፈቃዱ ተመልሶለት ወደ ሥራው እንዲመለስ ይጠይቃል። ብዙ ንብረት እንዳፈሩ የሚናገሩት ኢትዮጵያዊያኑ አሠሪዎቻቸው ሊያሰሩዋቸው እንደሚፈልጉ ቢገልጹም ባለስልጣናቱ ለመፍታት ፍቃደኛ አለመሆናቸውንም ጨምረው ተናግረዋል። የአስርኞቹን ጥያቄ ያነሳንላቸው አቶ አብዱ፤ በጂዛን የሚገኙት እስረኞች ለእስር የተዳረጉት የአገሪቷን ሕግ ባለማክበራቸው ነው ብለዋል። በጉዳዩ ላይ የተለያዩ አካላትን ያነጋገሩም ሲሆን 'በአገሪቷ በሚፈቅደው ሕግ መሠረት ሲሠሩ አላገኘናቸውም' የሚል ምላሽ እንደሰጧቸው ገልፀዋል። • ሶሪያውያን ስደተኞች በአዲስ አበባ ጎዳናዎች እርሳቸው እንደሚሉት በአገሪቱ ሕግ መሠረት የመኖሪያ ፍቃድ መያዝ ብቻ ሕጋዊ አያደርግም። መኖሪያ ፈቃድ ኖሯቸውም በተመደቡበት የሥራ መደብ ሲሰሩ ካልተገኙ ሕጋዊ እንዳልሆኑ ነው የሚቆጠረው። "ጉዳዩ አጠቃላይ ከስደተኞች ጋር የሚያያዝ ነው፤ በአየር መንገድ ብቻ ተሳፍረው ስለመጡ ሕጋዊ የሆኑ ይመስላቸዋል" የሚሉት አቶ አብዱ በሕጋዊ መንገድ መጥተው ስለማይመለሱ ሕገ ወጥ ይሆናሉ ይላሉ። ሌላኛው ጉዳይ በተመደቡበት የሥራ መደብም አለመገኘት ነው። "የእኛ ዜጎች ስለ መብታቸው እንጂ፤ ስለ ግዴታቸው አያውቁም። ለዚያም ነው ችግር የሚያጋጥማቸው" ሲሉም ስደተኞቹ ለችግር የሚዳረጉበትን ዋና ምክንያት ያነሳሉ። ይሁን እንጂ የእስረኞቹን ጉዳይ የኤምባሲው ጉዳይ ፈፃሚ በቅርበት እየተከታተሉት ሲሆን በምህረት እንዲለቀቁም የተለያዩ ጫናዎችን እያሳድሩ መሆኑን ይገልፃሉ። "ምንም እንኳን በቦታው የተመደቡ ሰዎች ቢኖሩም፤ በጂዛን ቆንስላ ጽ/ቤት የለንም" የሚሉት ኮንሱላር...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
399
Content: የክልሉ መንግሥት የኦሮሚያ ልዩ ፖሊስ አባላትን ባስመረቀበት ወቅት የጉጂ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ማሊቻ ዲቃ ለቢቢሲ እንደተናገሩት በግጭቱ በሰው ህይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን ገልጸዋል። በታጣቂዎቹና በክልሉ ልዩ ኃይል አባላት መካከል ከሁለት ሳምንት በፊት በነበረ ግጭት ነው 12ቱ የኦሮሚያ ልዩ ፖሊስ አባላት በታጣቂዎቹ መገደላቸውን የተናገሩት። በደቡብ አሮሚያ ጉጂ ዞን በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በቀድሞ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አባል የነበሩና በአሁን ወቅት በጫካ ውስጥ እየተንቀሳቀሱ ባሉ ታጣቂዎች መካከል ግጭት እየተካሄደ መሆኑን ምንጮች ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። "በጉሚ ኤልደሎ ወረዳ ግጭት ተከስቶ 12 የኦሮሚያ የልዩ ኃይል የፖሊስ አባላት ተገድለዋል። የሞቱት ቁጥራቸው ስንት እንደሆኑ ባናውቅም ከታጣቂዎቹም የተገሉ አሉ" ሲሉ አቶ ማሊቻ ዲቃ ጉዳቱ በሁለቱም በኩል መሆኑን አመልከተዋል። ራሳቸውን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ብለው የሚጠሩት ታጣቂዎች በምዕራብ ኦሮሚያ ባሉ ዞኖች እና በደቡብ ኦሮሚያ ጉጂ ዞን ውስጥ እንደሚንቀሳቀሱና መንግሥትም ታጣቂ ቡድኖቹን ለመቆጣጠር እርምጃ ሲወስድ መቆየቱ ይታወቃል። ታጣቂው ቡድን በሰላማዊው የፖለቲካ መድረክ ላይ ለመሳተፍ ከተስማማው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር ጋር እራሳን የለየ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ 'ኦነግ ታጥቆ የሚንቀሳቀስ ኃይል የለውም' ሲሉ በተደጋጋሚ መናገራቸው ይታወሳል። በጉጂ ዞን ታጥቆ የሚንቀሳቀሰው ኃይል በአከባቢው ነዋሪዎች የዕለት ተዕለት ኑሮ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ጫና እያሳደረ እንደሚገኝ አቶ ማሊቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል። "የአካባቢው ነዋሪዎች የእለት ከእለት ሕይወታቸውን መቀጠል አልቻሉም። ገበሬው ማረስ አልቻለም፤ አርብቶ አደሩም ከብቱን ማርባት አልቻለም። 'የመንግሥት ደጋፊ ናችሁ' እየተባሉ ታፍነው የተወሰዱ ሰዎችም አሉ። በስልክ ማስፈራሪያ የደረሳቸውም አሉ" ይላሉ። የአካባቢውን ሰላም ለማስከበር በዞኑ የአገር መከላከያ ሠራዊት፣ የኦሮሚያ ልዩ ኃይልና መደበኛ ፖሊሶች ተሰማርተው ይገኛሉ። በተለይ በዞኑ በሚገኙት ሰባ በሩ፣ በጎሮ ዶላ እና ሻኪሶ ወረዳ ግጭቶች እንደቀጠሉ የሚናገሩት ምክትል አስተዳዳሪው፤ "በሁለቱም በኩል ሰው ይሞታል። በታጣቂዎች በኩል ምን ያክል ሰው እንደሞተ ግን የምናውቀው ነገር የለም" ብለዋል። ከዚህ ቀደም የአገር ሽማግሌዎች እና አባ ገዳዎችም ታጣቂዎቹ ነፍጥ ጥለው ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ጠይቀዋቸው እንደነበረ የሚያስታውሱት አቶ ማሊቻ፤ "ከዚህ በፊት እጃቸውን የሰጡ አሉ። አሁን ግን በመነጋገር የሚመለሱበት ደረጃ ላይ አይደሉም" ይላሉ። በቢሲ ከሦስት ወራት በፊት በምዕራብ እና ደቡብ ኦሮሚያ ስላለው የጸጥታ ችግር ከምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ጋር ቆይታ አድርጎ ነበር። በወቅቱ ጀነራል ብርሃኑ መንግሥት በወሰደው ኦፕሬሽን "በአካባቢ የነበሩ ኃይሎች ላይ እርምጃ ተወስዶ አከባቢው ነጻ ወጥቷል" ብለው ነበር። "በምዕራብ እና ምስራቅ ጉጂ ሕዝቡን እያስገደዱ ቡና እያስመጡ ወደ ኬንያ አሻግረው ይሸጡ ነበር። ሕዝብ ሲንገላታ ቆይቷል። ይህ የሆነው ደግሞ መንግሥት ጉዳዩን በሰላም ለመፍታት የኃይል እርምጃ ሳይወስድ በመቅረቱ ነበር። ኦፕሬሽን ካካሄድን በኋላ ሁለቱም ጉጂዎች ነጻ ወጥቷል። አሁን መደበቂያ ሲያጡ ወደ ሶሎሎ [ኬንያ እና ኢትዮጵያ ድንበር አዋሳኝ] ሸሽተዋል" በማለት ተናግረው ነበር። \nThe previous content can be summarized as follows:
በጉጂ ዞን አስራ ሁለት የኦሮሚያ ክልል ልዩ ፖሊስ አባላት በታጣቂዎች መገደላቸውን አንድ የዞኑ ባለስጣታን ለቢቢሲ ገለጹ።
amh_Ethi
validation
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
398
ኢትዮጵያዊው ጀማል ይመር በአስር ሺ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነ\nበናይጄሪያ አሳባ ዴልታ እየተካሄደ በሚገኘው ውድድር ጀማል 29 ደቂቃ ከ08 ደቂቃ በማስመዝገብ ለሃገሩ በውድድሩ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ትላንት ለሀገሩ አስመዝግቧል። በተጨማሪም በቀጣይ ወር ኦስትራቭ ቼክ ሪፐብሊክ ውስጥ በሚካሄደው አህጉር አቀፍ ውድድር ተሳታፊ መሆኑን አረጋግጧል። ሁለተኛ በመሆን የብር ሜዳሊያው ያገኘው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አንዱአምላክ በልሁ ነው። •የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ •ሰመጉ በኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች የፀጥታ አካላት የመብት ጥሰቶችን መፈፀማቸውን በሪፖርቱ ገለፀ •"ፍቃዱ ተክለማርያም የሀገር ቅርስ ነው" \n\ntl;dr:
ኢትዮጵያዊው ጀማል ይመር በአፍሪካ የአዋቂዎች የአትሌቲክስ ውድድር በአስር ሺ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ሆነ። ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አንዱአምላክ በልሁ እና ዩጋንዳዊውን ቲሞቲ ቶሮቲችን አስከትሎ ነው አሸናፊ የሆነው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
104
ለወትሮው ብዙዎቻችን የማይከፈልበት ቫይታሚን ዲ ከፀሐይ እናገኛለን። ከፀሐይ የሚገኝው ቫይታሚን ዲ ከሌሎች የቫይታሚን ዓይነቶች ጋር ተዳምሮ ሰውነታችን እንዲነቃቃና በሽታን ወግድ እንዲል ይረዳል። የቫይታሚን ዲ ጥቅም የሚገባን ወረርሽኝ ሲመጣ ነው ይላሉ የዘርፉ ሰዎች። ዩናይት ኪንግደም ውስጥ ያሉ ሰዎች ቢያንስ በቀን 10 ማይክሮግራም ቫይታሚን ያለበት ኃይል ሰጭ እንዲወስዱ ይመከራሉ። በተለይ ደግሞ እያደገደገ ያለውን የክረምት ወቅት ተከትሎ ሰዎች ከቤታቸው መውጣት ካልቻሉ በሚል ነው ይህ ምክር የተለገሳቸው። ለመሆኑ እነማን ናቸው ቫይታሚን ዲ እንዲወስዱ በፅኑ የሚመከሩት? ጥቁር ቆዳ ያላቸው ሰዎች በቂ የሆነ የፀሐይ መጠን ካላገኙ ቫይታሚን ዲ ላያመርት ይችላል። ምክንያቱም ቆዳቸው በባሕሪው ከፀሐይ የሚገኝ ቫይታሚንን በቀላሉ መቀበል ስለማይችል። ብሪቲሽ ኒውቲሪሽን ፋውንዴሽን ለተሰኘ ድርጅት የምትሠራው ሳራ ስታነር 'አለመታደል ሆኖ የኮሮናቫይረስ አሉታዊ ተፅዕኖ ከእኛ ጋር ይቆያል። ይህ ማለት ደግሞ ውጭ የምንወጣበት ጊዜ ትንሽ ነው። ቤታችን መቀመጣችን ለእኛው ጥቅም ነው። ስለዚህ ከፀሐይ የምናገኝ የነበረውን ቫይታሚን በሌላ መተካት ይኖርብናል' ይላሉ። ቫይታሚን ዲ ወሰድኩ አልወሰድኩ. . . ? ቫይታሚን ዲ ለጤናማ አጥንት ወሳኝ ነው፤ ለጥርስና ጡንቻም እንዲህ። የቫይታሚን ዲ እጥረት በተለይ ሕፃናት ላይ የአጥንት መጣመም ሊያስከትል ይችላል፤ ይህ ደግሞ ውሎ አድሮ በአዋቂነት ዘመንም ጉዳት ይኖረዋል። አንዳንድ ጥናቶች ቫይታሚን ዲ ለጉንፋን በሽታዎች ያለንን ተጋላጭነት ይቀንሳል ይላሉ። ቢሆንም ቫይታሚን ዲ የመከላከል አቅምን ይጨምር አይጨምር ማስረገጫ አልተገኘም። በብዛት ብወስድስ? አይመከርም። ኃኪም ካዘዘው በላይ መውሰድ በጊዜ ሂደት ጉዳት ሊያመጣ ይችላል። ለሕፃናት በቀን ከ50 ማይክሮግራም በላይ አይመከርም። ከ12 ወራት በታች ያሉ ጨቅላዎች ከ25 ማይክሮግራም በላይ መውሰድ የለባቸውም። አዋቂዎች ደግሞ ከ100 ማይክሮግራም በላይ እንዳይወስዱ ይመከራል። ከተጠቀሱት በላይ መውሰድ የሚቻለው በኃኪም ትዕዛዝ ብቻ ነው። ኮሮናቫይረስን ይከላከላል? አይከላከልም። ቫይታሚን ዲ መውሰድ ከኮሮና ይታደግ አይታደግ የሚያረጋግጥ ምንም ዓይነት ሳይንሳዊ ጥናት የለም። ነገር ግን የጤና ባለሙያዎች ቫይታሚን ዲ እንዲህ ያለ ወረርሽኝ ሲከሰት ጠቀሜታው የጎላ ነው ይላሉ። ቫይታሚን ዲ አቅማቸው የደከመ ሰዎችን በእጅጉ ያግዛል። የስፔንና ፈረንሳይ ተመራማሪዎች ቫይታሚን ለኮሮናቫይረስ በሽተኞች ጥቅም ይኖረው እንደሆን ለማጣራት ምርምር ላይ ናቸው። ከየት መግዛት እችላለሁ? ቫይታሚን ዲ ገበያዎች ውስጥ እንዲሁም የፋርማሲ ሸልፍ ላይ በቀላሉ ሊገኝ ይችላል። እንዲሁ ቫይታሚን ዲ ተብለው ሊሸጡ ይችላሉ። ከሌሎች መድኃኒቶች ጋር ተቀይጠው ጥቅም ላይ ሊውሉም ይችላሉ። ለሕፃናት ደግሞ በጠብታ መልክ ይቀርባሉ። በምግብ ውስጥ ሊገኝ አይችልም? ከምግብ ብቻ ቫይታሚን ዲ ማግኘት ከባድ ነው። ምንም እንኳ የተመጣጠነ መግብ መብላት ቢመከርም ከምግብ ከተወሰነው በላይ ንጥረ-ነገር ማግኘት አይቻልም። ቫይታሚን ዲ ከዓሣ ዓይነቶች ከእንቁላል ሊገኝ ይችላል። አንዳንድ የቁርስ ሲሪያሎች፣ ማርገሪን እና እርጎ ቫይታሚን ዲ ይገኝባቸዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስንና የፀሐይ ብርሃንን ምን አገናኛቸው?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
362
ለናይጄሪያዊቷ ፀሃፊ ባቀረበችው ጥያቄ የተጋለጠቸው ጋዜጠኛ\n13 ሺህ የሚሆኑ ደግሞ ጉዳዮን በማስመልከት ችማማንዳ ፌስቡክ ገጿ ላይ ላሰፈረችው ፅሁፍ በተለያየ መንገድ ምላሽ ሲሰጡ ሦስት ሺህ አስተያየቶችም ተሰጥተዋል። ባለፈው ሃሙስ ፓሪስ ላይ በተደረገ የቀጥታ ስርጭት ቃለ-ምልልስ ነበር ቺማማንዳ ከጋዜጠኛዋ ጥያቄው የቀረበላት። የቺማማንዳ መልስ "በጣም በሚያስገርም መልኩ ያነባሉ" የሚል ነበር። መፅሃፏ በናይጄሪያ ብቻም ሳይሆን በመላው አፍሪካ እንደሚነበብም ጨምራ ገልፃለች። በምርጥ ፀሃፊነቷ ዓለም ለሚያውቃት፣ በርካታ ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን ላገኘቸውና በአሜሪካና በአውሮፓ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ለተሰጣት ቺማማንዳ የዚህ አይነት ጥያቄ ማቅረብ የጋዜጠኛዋን ዝግጅት ከማድረግ ይልቅ ግምቷን ይዛ ወደ ቃለ መጠይቁ መግባቷን አጋልጧል። ጋዜጠኛዋ ፈረንሳይ ውስጥ ስለ ናይጄሪያ የሚነገረው ሁሉ ስለ ቦኮ ሃራምና ብጥብጥ ብቻ እንደሆነ በመጥቀስ ጥያቄዋን መሰረት ለማስያዝም ጥራ ነበር። ጋዜጠኛዋ ስለ ናይጄሪያ ሥነ-ፅሁፍና የንባብ ባህል ግምቷን መሰረት አድርጋ ያቀረበችው ጥያቄ የፈረንሳይ ህዝብን ገፅታ የሚያበላሽ እንደሆነ ቺማማንዳ ተናግራለች። በጋዜጠኛዋ የተበሳጩ ናይጄሪያዊያን እውቅ ፀሃፊ ዎሌ ሾይንካ፣ ቺንዋ አቼቤንና ቤን ኦርኪን በመጥቀስ ስለ ናይጄሪያ የሥነ-ፅሁፍ ከፍታ ለማስታወስ ተገደዋል። በዚህ ዘመን አንብቦ ከመዘጋጀት ይልቅ ግምቱንና የራሱን ውስን የዓለም አተያይ መሰረት አድርጎ የሚሰራ ጋዜጠኛ መኖር አሳዛኝ እንደሆነ አስተያየታቸውን የሰጡም በርካቶች ናቸው። ከቺማማንዳ መፅሃፎች አሜሪካና እና ፐርፕል ሄቢስከስን መጥቀስ ይቻላል። "ዊ ሹድ ኦል ቢ ፌሚኒስትስ" የሚለው የቴድ ኤክስ ንግግሯ ደግሞ ወደ መፀሃፍ ተቀይሮ ስዊድን ውስጥ ለ16 ዓመት ልጆች በሙሉ ተሰጥቷል። የንግግሩን ሃሳብ ቢዮንሴም በአንድ ዘፈኗ አካታዋለች። \n\ntl;dr:
ካሮላይን ሙህ የተባለች የፈረንሳይ ጋዜጠኛ በርካታ ዓለም አቀፍ ሽልማቶችን ያገኘችው ናይጄሪያዊቷ ፀሃፊ ችማማንዳ አዲቼን "ናይጄሪያ ውስጥ ቤተ መፃህፍት አሉ? መፅሃፎችሽስ ይነበባሉ?" ስትል መጠየቋን ተከትሎ 16 ሺህ ሰዎች ስለጉዳዩና ስለ ቺማማንዳ ትዊት አድርገዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
230
Title: ልደቱ አያሌው:- ''ወደ ፖለቲካ ትግሉ ልንመጣ የምንችለው ያፈረሰን የምርጫ ቦርድ እራሱ ከፈረሰ ብቻ ነው''\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
"አብዛኛዎቹ የኢዴፓ አጀንዳዎች ቤተ መንግሥት ገብተዋል" "በደጉ ጊዜ" ከፖለቲካው ራስን ማግለል ለምን? አገር ውስጥ መንግሥትን በሰላማዊ መንገድ የሚገዳደሩ ፓርቲዎች ይቅርና ጎረቤት አገር ተጠልለው፣ ነፍጥ አንግበው ሲታገሉ የነበሩ ወደ አገር ቤት በሚገቡበት ወቅት አቶ ልደቱ ከዚህ ውሳኔ ለምን ደረሱ? ይህ ብዙዎች ሲያነሱት የነበረ ቁልፍ ጥያቄ ነው። አቶ ልደቱ ይህንኑ አንጻራዊ መሻሻል ያለበትን የፖለቲካ አውድ ባያብሉም ለምን ራሳቸውን በዚህ ጊዜ ማግለል እንደፈለጉ የተብራራ መልስ አይሰጡም። እንዲያውም በዚህ መልካም ጊዜ ፓርቲያቸው በምርጫ ቦርድ እንዲፈርስ መደረጉ እንዳሳዘናቸው ይገልጻሉ። •በሃገሪቱ የተከሰቱት ቀውሶችና አዲስ አበባ • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ታጭተዋል? • ሰመጉ በወልዲያ እና አካባቢው የመብት ጥሰት ተፈጽሟል አለ "ፓርቲ ከሌለኝ በግለሰብ ደረጃ የማደርገው ተሳትፎ ብዙም ጥቅም ይኖረዋል ብዬ አላስብም" በማለት ለምን በግላቸው ይህን ውሳኔ ለመውሰድ እንደበቁ ለማስረዳት ይንደረደራሉ። መቀሌ ተዘጋጅቶ በነበረ ጉባኤ መሳተፋቸው ያላስደሰታቸው ወገኖች ዛቻና ማስፈራሪያ እንዳደረሱባቸውና ይህም ለውሳኔ እንዳበቃቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። "...ለምን መቀሌ ሄዶ ስብሰባ ተካፈለ ብለው ከፍተኛ የሆነ የስም ማጥፋት ዘመቻ ከፍተውብኝ፤ እንገድልሃለን፤ ንብረትሀን እናቃጥላለን የሚሉ መልእክቶች እደረሱኝ ነው።" ብለዋል። በድርጅት ደረጃ የሚያደርጉት አስተዋጽኦ እስከሌለ ድረስ፤ ነጻ ሐሳባቸውን ለመግለጽ በመሞከራቸው ብቻ እንደዚህ ዓይነት ለሕይወት የሚያሰጋ ማስፈራራት የሚደርስባቸው ከሆነ፤ "ነገሮች ትንሽ እስኪሰክኑ ድረስ ከየትኛውም ዓይነት የፖለቲካ ተሳትፎ ራሴን መቆጠብ አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለው" ሲሉ ራሳቸውን ከፖለቲካ ያገለሉበትን ምክንያት ለቢቢሲ ጨምረው አስረድተዋል። "ፖለቲካ ነፍሴ ደስ ብሏት የማካሄደው ሥራ ነው" ያም ሆኖ አቶ ልደቱ ብዙዎቹ እንደጠረጠሩት እስከወዲኛው ራሳቸውን ከፖለቲካ ያገለሉ አይመስልም። ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ "ሁኔታዎች ከተለወጡ" ወደ ፖለቲካው እንደሚመለሱ ፍንጭ ሰጥተዋል። ''...ከፖለቲካ ለዘልዓለም እወጣለው ማለት አይደለም። ፖለቲካ በጣም ነው የምወደው፤ ፈልጌ ነብሴ ደስ ብሏት የማካሂደው ሥራ ነው። ስለዚህ በሕይወቴ ከፖለቲካ እወጣለው ብዬ አላስብም።'' • በጂግጂጋ የህክምና ቁሳቁሶች እጥረት አሳሳቢ ሆኗል • ፓርላማው የኦነግ፣ ኦብነግና ግንቦት 7 የሽብርተኝነት ፍረጃ መነሳትን አፀደቀ ይህ በግል ለፖለቲካ ተሳትፏዋቸው የሰጡት የ "እመለስ ይሆናል" ፍንጭ ነው። እንደ ድርጅት ወደ ፖለቲካ ለመመለስ ግን አንድ ቁርጥ ቅድመ ሁኔታን አስቀምጠዋል፤ ምርጫ ቦርድ ፈርሶ መሠራት እንዳለበት። "ወደ ፖለቲካ ትግሉ ልንመጣ የምንችለው ያፈረሰን የምርጫ ቦርድ እራሱ ከፈረሰ ብቻ ነው" ኢዴፓን ማን አፈረሰው? ኢዴፓን ለማፍረስ 1 ዓመት ከ8 ወር የፈጀ ጥረት ተደርጎ ነበር የሚሉት አቶ ልደቱ ይህንንም ጥረት ለማክሸፍ ከፍተኛ ትግል ውስጥ እንደነበሩ ተናግረዋል። "አምስት ጊዜ ሙከራ የተደረገብን ሲሆን፤ አምስቱንም ማክሸፍ ችለናል።" ይላሉ። ፖርቲያቸውን በማፍረሱ ሂደት የምርጫ ቦርድን ተሳትፎ ሲያጎሉም ከፖርቲያቸው በሐሳብ ተሸንፈው የወጡ ሰዎችን ጭምር በመያዝ ሸፍጥ እንደተፈጸመባቸው ያብራራሉ። እነዚህን ሰዎች የሐሰት ክስ ፍርድ ቤት እንዲያቀርቡ በማድረግ፤ ምርጫ ራሱ ምስክር በመሆን ፍርድ ቤት እየቀረበ፤ ደብዳቤ እየጻፈ፣ "ፓርቲውን ከሕዝብ ወደ ግለሰብ እንድናስረክበው አድርጎናል" ሲሉ ምርጫ ቦርድን ክፉኛ ይተቻሉ። አቶ ልደቱ ምርጫ ቦርድ ጣልቃ ገብቶ ፓርቲውን ያፈረሰው ስለመሆኑም በቂ መረጃ አጠራቅመው መያዛቸውን፣ ይህንን...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
410
Title: አሜሪካ የአባይ ወንዝ አጠቃቀምን በተመለከተ መግለጫ አወጣች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ይህ የተገለጸው ከኋይት የፕሬስ ጽህፈት ቤት ሐውስ በወጣና ዝርዝር ጉዳዮችን በማይጠቅሰው አጭር መግለጫ ላይ ሲሆን፤ መግለጫው የወጣበት ምክንያትም አልተገለጸም። በዚህ አጭር መግለጫ ላይ "ሁሉም የአባይ ተፋሰስ አገራት በምጣኔ ሃብት የመልማትና የመበልጸግ መብት አላቸው" ይልና ሲቀጥል "አስተዳደሩ [የአሜሪካ] ሁሉም አገራት እነዚህን መብቶች ሊያስከብር የሚችልና የእያንዳንዳቸውን የውሃ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያስከብር በጎ ፈቃደኝነትን የተላበሰ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪ ያቀርባል" ይላል። • በአባይ ግድብ ላይ ለዓመታት የተካሄድው ውይይት ውጤት አላመጣም፡ ግብጽ • ''የሚፈርስ የግድቡ አካል የለም'' የግድቡ ዋና ሥራ አስኪያጅ የፕሬዝዳንቱ ጽህፈት ቤት የፕሬስ ክፍል ይህንን መግለጫ ከምን ተነስቶ እንዳወጣ የገለጸው ነገር የሌለ ሲሆን ተጨማሪ የሰጠው ማብራሪያም የለም። ይህ መግለጫ ምናልባትም ዛሬና ነገ ካርቱም ውስጥ የሦስቱ አገራት ከፍተኛ ባለስልጣናት ያደርጉታል ተብሎ ከሚጠበቀው ቀጣይ የሦስትዮሽ ውይይት ጋር የተያያዘ እንደሚሆን ይገመታል። ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ኒውዮርክ ላይ በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የግብጹ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታህ አልሲሲ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለችውን ግድብን በተመለከተ የሚደረገው ድርድር ውጤት ላይ አለመድረሱ በአካባቢው ላይ አለመረጋጋትን ሊያስከትል እንደሚችል መናገራቸው ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ የኢትዮጵያዋ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዚያው መድረክ ላይ ለግብጹ ፕሬዝዳንት ንግግር ምላሽ በሚመስል ሁኔታ "የአባይ ወንዝ ለተፋሰሱ ሀገራት የጋራ ሃብት እንጂ የጥርጣሬና የውድድር ምንጭ ሊሆን አይገባም" በማለት ሃገራቱ የወንዙን ውሃ በጋራ መጠቀም እንዳለባቸው አመልክተዋል። ፕሬዝዳንቷ አክለውም የተፋሰሱ ሃገራት "የአባይን ወንዝ የጋራ ተጠቃሚነትን ባረጋገጠ መልኩ ለመጠቀምም በትብብርና በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ" በንግግራቸው ላይ አንስተዋል። ባለፈው መስከረም 3 እና 4/2012 ዓ.ም የኢትዮጵያ፣ የግብጽና የሱዳን ባለስልጣናት ካይሮ ላይ የግድቡን ውሃ አሞላል በተመለከተ በተከታታይ እያደረጉት ያለው የሦስትዮሽ ውይይት መካከል አንዱ የሆነው ካይሮ ላይ የተካሄደ ቢሆንም ያለስምምነት መጠናቀቁ ተነግሯል። የኢትዮጵያ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከካይሮው ድርድር በኋላ አዲስ አበባ ላይ በሰጡት መግለጫ ግብጽ በግድቡ ውሃ አሞላል ላይ አዲስ ሃሳብ እንዳቀረበችና ኢትዮጵያ ሃሳቡን ውድቅ እንዳደረገች ተናግረዋል። እንደ ሚኒስትሩ ማብራሪያ ግብጽ ያቀረበችው ሃሰብ፤ የግድቡ የውሃ የሚሞላው በሰባት ዓመት እንዲሆን፣ ኢትዮጵያ በዓመት 40 ቢሊየን ሜትር ኪዮብ ውሃ እንድትለቅና የአስዋን ግድብ የውሃ መጠኑ ከምድር ወለል በላይ 165 ሜትር ላይ ሲደርስ ግድቡ በዋናነት ውሃ እንዲለቅ የሚጠይቅ ነው። ኢትዮጵያም ይህ የግብጽ ሃሳብ ቀደም ሲል በሦስቱ ዋነኛ የተፋሰሱ አገራት መካከል የተፈረመውን የአባይ ወንዝ ውሃን አጠቃቀም የተመለከተውን "የመርህ ስምምነት የጣሰና ጎጂ ግዴታን የሚያስቀምጥ ነው" በማለት እንደማትቀበለው አሳውቃለች። • ለህዳሴ ግድብ ግንባታ መዘግየት ምን አይነት መፍትሔዎች እየተሰጡ ነው? ሚኒስትሩ በተጨማሪም ይህ የቀረበው ሃሳብ "ግብጽ የወንዙ ዓመታዊ የውሃ ፍሰት 40 ቢልየን ሜትር ኪዩብ እንዲሆን ያቀረበችው ጥያቄ፤ በተዘዋዋሪ ኢትዮጵያ የአባይ ውሃን እንዳትጠቀም የሚከለክል በመሆኑ አልተቀበለችውም" ብለዋል። በግድቡ የውሃ አሞላልና የመልቀቅ ሂደት ዙሪያ ያሉትን ሁኔታዎች እንዲያጠና የተቋቋመው የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ የሦስትዮሽ ብሔራዊ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
400
ጠቅላይ ሚንሰትር ዐብይ አሕመድ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ይህን ያሉት ትግራይን የሚያስተዳድረው ህወሓት አገራዊ ምርጫ እንዲራዘም የተወሰነውን ውሳኔ ወደ ጎን በማለት ክልላዊ ምርጫ ለማድረግ ከወሰነ በኋላ ነበር። በወቅቱ አገራዊ ምርጫው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት መራዘሙ ይራወሳል። በወቅቱ ጠቅላይ ሚንስትሩ አስተዳደራቸው ከትግራይ ክልል ጋር የተገባውን እሰጣ እገ በወታደራዊ አማራጭ እንደማይፈታው አስታውቀው ነበር። ዛሬ ላይ ግን ጠቅላይ ሚንስትሩ ሦስተኛ እና የመጨረሻ ምዕራፍ ያሉትን ዘመቻ የአገር መከላከያ ሠራዊት እንዲፈጽም መታዘዙን አስታውቀዋል። በፌደራል መንግሥቱ እና በህወሓት ኃይሎች መካከል የተከሰተው ግጭት ሦስተኛ ሳምንቱን የደፈነ ሲሆን እስካሁን ግጭቱ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሕይወታቸውን ሳያጡ እንደማይቀር ይገመታል። ተራድኦ ድርጅቶች በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ግጭቱን ሽሽት ከቀያቸው መፈናቀላቸውን እንዲሁም ከ40ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ጎረቤት አገር ሱዳን መሸሻቸው ገልጸዋል። የተባበሩት መንግሥታት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ቀውስ ሊከስት ይችላል ሲል አስጠንቅቋል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ወደ ስልጣን የመጡት ከሦስት ዓመታት ገደማ በፊት በኢትዮጵያ የተቀሰቀሰውን ሕዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ነበር። በወቅቱ ኢትዮጵያ ወደ የእርስ በእርስ ግጭት ለመግባት ከጫ ደርሳለች ተብሎ ነበር። ጠቅላይ ሚንስትሩ ስልጣናቸውን እንደተረከቡ ታሪካዊ የሚባሉ የለውጥ እርምጃዎችን ወስደዋል፤ አንዳንዶቹ ለውጦችም በኢትዮጵያ በቅርብ ዓመታት ይሆናሉ ተብለው የማይታሰቡ ነበሩ። ኢትዮጵያ ዘወትር ዜጎች ሃሳባቸውን በነጻናት እንዳይገልጹ ታደርጋለች፣ ተቃዋሚዎች የሚታሰሩባት እና ለተቃውሞ አደባባይ በሚወጡ ዜጎች ላይ የማያዳግም እርምጃ የምትወስድ አገር ናት እየተባለች በሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች በተደጋጋሚ የምትተች አገር ነበረች። ጠቅላይ ሚንስትሩ ወደ ስልጣን ሲመጡ ግን ይህ ሁሉ ተቀየረ። ከኤርትራ ጋራም ሰላም ወረደ። ለዚህ ጥረታቸውን ጠቅላይ ሚንስትሩ የ2019 የሰላም ኖቤል ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩ ከእርሳቸው በፊት ስልጣን ላይ ከነበሩት እና "ጠላት" ከሚባሉት ጋር ለመገናኘት እንዲሁም ስላም ላማውረድ ቁርጠኛ መሆናቸው ተስተውሏል። የጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አባት ሐምሌ 2011 ላይ ለቢቢሲ ሲናገሩ፤ "ከሁሉም ጋር ጓደኛ የሆነ ልጅ ነው" ሲሉ ልጃቸውን ገልጸው ነበር። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ማን ናቸው? ጠቅላይ ሚንስትሩ ከኦሮሞ ሕዝብ የተገኙ የኢትዮጵያ መሪ ናቸው። ጠቅላይ ሚንስትሩ ወደ ስልጣን ያመጣቸው ለሦስት ዓመታት የዘለቀው ተቃውሞ በኦሮሚያ ውስጥ መሠረት ያደረገ ነበር። ለዓመታት በዘለቀው ታውሞ በርካቶች ተገድለዋል በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ለእስር ተዳርገዋል። ተቃዋሚዎች ከሚያነሷቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ እና ዋነኛው የኦሮሞ ሕዝብ የኢትዮጵያ ትልቁ ብሔር ሆኖ ሳለ ሕዝቡ ከአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ለዓመታት ተገሎ ቆይቷል የሚል ነው። ጠቅላይ ሚንስትሩም ወደ ስልጣን ሲመጡ ይህ መቀየር ጀመረ። ዐብይ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ከመሾማቸው በፊት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) አካል የሆነው የኦሮሞ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ድርጅት (ኢህዴድ) ሊቀመንበር ተደርገው ተሹመው ነበር። ከአንድ ዓመት ገደማ በፊት ደግሞ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ለሦስት አስርት ዓመታት ገደማ የኢትዮጵያ ፖለቲካን ተቆጣጥሮ የቆየውን ኢሕአዴግ በማክሰም ብልጽግና የተሰኘና ከቀድሞው ገዢ ፓርቲ ሰፋ ያለ መሰረት ያለውን ፓርቲ መስርተዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩ ወደ ስልጣን ከመምጣታቸው በፊት በኢሕአዴግ ውስጥ ተጽእኖ ፈጣሪ... \n\nGive me a good title for the article above.
ትግራይ፡ ጠቅላይ ሚንሰትር ዐብይ አሕመድ ማን ናቸው?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
398
ኢትዮጵያም የእዳ ጫናዋ መጠን ከአጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርቷ 56.2 በመቶ ድርሻ እንደሆነ ተጠቅሶ ከአገራቱ ተርታ ተመድባለች ። ምንም እንኳን ተቋሙ ብድሩ አስጊ ደረጃ ላይ እንደሆነ ቢገልፅም በተቃራኒው ብድር እንደ ችግር ሊታይ አይገባም የሚሉት የግብርናና ምጣኔ ሐብት ባለሙያ ዶክተር ደምስ ጫንያለው እንደ ምሳሌነት የሚጠቅሱትም በብድር የምትመራው አሜሪካ መሆኗን ይጠቅሳሉ። "ብድር መውሰድ የሚያስገርም ነገር አይደለም። ማንኛውም እድገት ከመበደር በነፃ እንቅስቃሴ አይደለም። ዋናው ጥያቄ ለምን ተግባር ይውላል የሚለው ነው" ይላሉ። "የኢትዮጵያ መንግሥት እንደ አንዳንድ የአፍሪካ አገራት ደመወዝ ለመክፈል አይበደርም" ይላሉ ባለሙያው። ኢትዮጵያ ብድር የምትበደረው ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት እንደሆነ የሚናገሩት ዶክተር ደምስ አይኤም ኤፍና የዓለም ባንክ የመሳሰሉ ተቋማት ለአገሪቱ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ብድር እንደማይሰጡም ይገልፃሉ። "የመንገድ ሥራዎች ለመስራት፣ ግድቦችን ለመገንባት፣ ለመብራት መስፋፋት፣ ቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ፣ ለባቡር መስምረ ዝርጋታ እና ለመሳሰሉት ኢትዮጵያ ብድር የምትወስደው ከቻይናና ከህንድ ነው" ይላሉ። አንድ የብድር መጠን ሊነፃፀር የሚገባው ከመክፈል አቅም ጋር ነው። ብድሩን ተጠቅሞ ገቢ ማግኘትና በወቅቱ መክፈል እስከተቻለ ድረስ ሪፖርቱ እንደሚለው የሚረብሽ ነገር የለውም። በዚህም ምክንያት የኢትዮጵያ መንግሥት ለምን ተበደረ የሚል አቋም የላቸውም። በዚህ ዓመት ለአንዳንድ ላልተጠበቀ የዋጋ ግሽበት ምክንያቱ በቅርብ ጊዜ ተግባራዊ የሆነው የኢትዮጵያ መገበያያ የሆነው ብር ከዶላር ጋር ያለው አቅም እንዲቀንስ መደረጉ ሲሆን ይህም በእነዚህ ድርጅቶች ጫና መሆኑን ዶክተር ደምስ ይናገራሉ። ይ... Continue the article for another 4000 characters max:
ሁን እንጂ አሁንም የዋጋ ጭማሪው ምክንያታዊ ባለመሆኑ ነዋሪዎች ያማርራሉ። "በመሰረታዊ የምግብ ፍጆታችን ላይ የዋጋ ጭማሪ አለ። ችግሩ ከባለፈውም ወር የባሰ ነው። እያንዳንዱ ነገር ላይ ከአራት ብር እስከ ስድስት ብር የዋጋ ጭማሪ አለው። በግንባታ ጥሬ እቃዎችም ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሬ በመኖሩ ኑሯችንን ፈታኝ አድርጎታል" በማለት የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ሰብለ እሸቴ ይናገራሉ። የውጭ ምንዛሬው ማሻሻያ ላይ የተወሰደው እርምጃ ተገቢ እንዳልነበረም ዶክተር ደምስ ይናገራሉ። "ውሳኔው ያልተጠበቀ የዋጋ ግሽበት ጭማሪዎችን እንደሚያስከትል ቀድሞ በመረዳት መንግሥት መጠንቀቅ የነበረበት ቢሆንም አሁንም የሚስተካከልበትን መንገድ እንደሚጠብቁ" ይናገራሉ። የአይ አም ኤፍ ሪፖርት ጨምሮም ኢትዮጵያ ውስጥ ለመሠረታዊ ፍጆታ የሚውሉ እቃዎች ዋጋ ከቀን ወደ ቀን እያሻቀበ መጥቷል። "ሪፖርቱ ከመውጣቱ አስቀድሞ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲና ብሄራዊ ባንክ ይህንን አሃዝ ያውቁታል ። ተቋሙ መረጃውን ከእነርሱ ወስዶ ነው የሚያወጣው፤ነገር ግን ይሄንን እንዴት እንቆጣጠረዋለን የሚለው ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል።" ይላሉ። ሌሎች የክትትልና የቁጥጥር መንገዶች ካሉ መፈተሽ ይገባልም ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ቢሆንም ግን በአገር ውስጥ በሚመረቱና ከውጭ አገር በሚገቡ ምርቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራትም ሌላኛው አማራጭ እንደሆነ ይጠቁማሉ። ከውጭ የሚገቡ ምርቶች በሚፈለገው መጠን እንዲገቡና ከገቡ በኋላ አገር ውስጥ ካለው ዋጋ ትርፍ አንፃር የሚሸጥበትን ዋጋ መለየት ያስፈልጋል ሲሉም ያስረዳሉ ። ከዚህ በተጨማሪም ያለውን ክፍትት በመጠቀም ከዋጋው በላይ ጭማሪ የሚያደርጉ ነጋዴዎች ስላሉ የሚገቡ ምርቶች፣ ከውጭ በድጎማ የሚገቡ ግብዓቶችንና በአገር ውስጥ የምርት ውጤቶችን በመከታተልና በመቆጣጠር መስራት እንደሚያስፈልግ ይገልፃሉ። በተለያዩ ደረጃ ያሉ የገንዘብ ተቋማት ይህንን በማከናወን ላይ ናቸው ሲሉ ሃሳባቸውን ያሳርጋሉ።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
407
በሽታው አሳሳቢ ደረጃ ላይ በደረሰበት በአሁኑ ጊዜ የዓለማችን ትልልቆቹ የነዳጅ አምራች አገራት በሽታው ካስከተለው ችግር ለመቋቋም በሚያደርጉት ጥረት ውስጥ ምርታቸው ሊቀንስ ይችላል እየተባለ ነው። የነዳጅ ዋጋን ለመደገፍ እርምጃ እንዲወሰድ እየተጠየቀ ባለበት በአሁኑ ወቅት የነዳጅ አምራች አገራት ማህበር የሆነው ኦፔክ እና አጋሮቹ በዚህ ሳምንት ስብሰባ እንደሚቀመጡ እየተጠበቀ ነው። • ኮሮናቫይረስ፡ ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በቻይና • አባቱ በኮሮናቫይረስ የተጠረጠረው አካል ጉዳተኛ ታዳጊ ሞተ በጥር ወር መጀመሪያ ላይ የነዳጅ ዋጋ በዓመት ውስጥ ከታየው ከፍ ብሎ በ20 በመቶ ካሻቀበ በኋላ አሽቆልቁሎ ዝቅተኛው ዋጋው ላይ ይገኛል። ስለምን ይህ የቫይረስ ወረርሽኝ እንዲህ ያለው ከፍተኛ ተጽእኖን በዓለም አቀፉ የኃይል ገበያ ላይ ሊያስከትል ቻለ? የነዳጅ ዋጋ ለምን በከፍተኛ ሁኔታ ቀነሰ? የቻይናዊያን አዲስ ዓመት የበዓል ጊዜ በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል በበሽታው ምክንያት በመራዘሙና የጉዞ እገዳ በመደረጉ ፋብሪካዎች፣ ቢሮዎችና መደብሮች ዝግ ሆነው ይገኛሉ። ይህም ማለት አስከ 14 ሚሊዮን በርሜሎችን በቀን ውስጥ የምትጠቀመውና የዓለማችን ትልቋ የድፍድፍ ነዳጅ ገዢ አገር የሆነችው ቻይና ማሽኖቿን ለማንቀሳቀስ፣ ለተሽከርካሪዎችና ለኤሌክትሪክ ኃይል ወትሮ ከምትፈልገው ነዳጅ ዘይት በእጅጉ የቀነሰውን እንድትጠቀም አድርጓታል። በወረርሽኙ ምክንያት በርካታ አየር መንገዶች ወደ ቻይና የሚያደርጓቸውን በረራዎች በማቋረጣቸው የተነሳና በቻይና ውስጥ ባለው የጉዞ እገዳ ሳቢያ በረራዎች በመቀነሳቸው ለአውሮፕላን ነዳጅ ያለው ፍላጎት በከፍተኛ ደረጃ ይቀንሰዋል ተብሎ ይታሰባል። • ኮሮናቫይረስ፡ ምን ያህል አሳሳቢ ነው? • ካሜሮናዊው በኮሮናቫይረስ በመያዝ የመጀመሪያው አፍሪካዊ ሆነ ብሉምበርግ በዚህ ሳምንት እንደዘገበው የቻይና ዕለታዊ የድፍድፍ ነዳጅ ፍጆታ በ20 በመቶ ቀንሷል። ይህም ማለት ብሪታኒያና ጣሊያን በአንድ ላይ በቀን የሚያስፈልጋቸውን ነው። በዚህም ሳቢያ በቻይና መንግሥት የሚተዳደረው የእስያ አህጉር ትልቁ የነዳጅ ማጣሪያ ሲኖፔክ በየቀኑ የሚያጣራውን የድፍድፍ ነዳጅ መጠን በ600 ሺህ በርሜሎች ቀንሷል። ይህም ከሥራው 12 በመቶው አቁሟል ማለት ሲሆን ከ10 ዓመታት በላይ ባለው ጊዜ ውስጥ ከፍተኛው ቅናሽ ነው። በነዳጅ ዘይት ላይ የታየው ከፍተኛ ቅናሽ የኃይል ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ደረጃ እንዳሳሰበው የዘርፉ ባለሙያዎች እየተናገሩ ነው። የወረርሽኙ ተጽእኖ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ በነዳጅ ፍላጎት ላይ የተከሰተው ከፍተኛ ቅናሽ በቻይና ውስጥ የተከሰተውን የሥራ መቀዛቀዝን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ነው። በተጨማሪም ባለፉት 30 ዓመታት ውስጥ ቻይናን ካጋጠማት የኢኮኖሚ ዕድገት መቀነስ ክስተት ውስጥ ዝቅተኛው ማጋጠሙ ደግሞ የነዳጅ ፍጆታዋን የበለጠ ይቀንሰዋል ተብሏል። የተባሉት በቻይና የሳይንስ አካዳሚ ውስጥ ተመራማሪ የሆኑነት ዣንግ ሚንግ እንደሚሉት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በዓመቱ መጀመሪያ ላይ ባሉት ሦስት ወራት የአገሪቱን ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ከ5 በመቶ በታች ሊያወርደው ይችላል። • "ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ የሥራ ዕድልን ሊያሳድግ ይችላል" ያደጉት አገራት እድገታቸውን ለማጠናከር ትግል በሚያደርጉበት ጊዜ ቻይና የዓለማችን ሁለተኛዋ ግዙፍ ኢኮኖሚና ለዓለም የኢኮኖሚ ዕድገት አንቀሳቃሽ ሞተር ናት። የዓለም ገንዘብ ድርጅት ዳይሬክተር የሆኑት ክሪስታሊና ጆርጂዮቫ ባዚህ ሳምንት እንዳሉት ወረርሽኙ ቢያንስ ለአጭር ጊዜ የዓለም ኢኮኖሚ ዕድገትን ያቀዛቅዘዋል፤ ነገር ግን የወደፊቱን ለመናገር አሁን ጊዜው ገና እንደሆነም አመልክተዋል። ነዳጅ አምራቾች ምን... \n\nGive me a good title for the article above.
ኮሮናቫይረስና የነዳጅ ዘይት ምን አገናኛቸው?
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
400
Title: እስራኤል ስደተኞች የማስወጣት ዕቅዷን ሰረዘች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ውሳኔው የተላለፈው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጋር በተደረገ ስምምነት መሆኑም ይፋ ሆኗል። 16 ሺህ ያህል ስደተኞች በጀርመን፣ጣልያንና ካናዳ እንደሚጠለሉ እንዲሁም 18 ሺህ ያህል ደግሞ በእስራኤል ቋሚ የነዋሪነት መታወቂያ እንደሚሰጣቸው ተነግሯል። የእስራኤል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እሁድ ዕለት ሊፈፀም እቅድ ተይዞለት የነበረው አፍሪካውያን ስደተኞችን የማበራር መርሃ ግብር ለተወሰኑ ቀናት እንዲገታ ማድረጉ የሚታወስ ነው። ስደተኞቹን ይቀበላሉ ተብለው የታሰቡት ሃገራት ኡጋንዳና ሩዋንዳ ሲሆኑ ይህንን ሃሳብ የተቃውሙ በእስራኤል ያሉ የመብት ተሟጋቾች አለመስማማታቸውን በሰላማዊ ሰልፍ ሲገልፁ ቆይተዋል። አዲሱ ዕቅድ በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ውስጥ ሥራ ላይ ይውላል። የጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታኒያሁ መሥሪያ ቤት ይህን ስምምነት 'ታይቶ የማይታወቅ' በማለት ገልፆታል። በእስራኤል ከሚገኙ በርካታ አፍሪካውያን ስደተኞች መካከል አብዛኛዎቹ የዜጎችን መብት በመጣስ በተባበሩት መንግሥታት የምትወቀሰው የኤርትራና በጦርነት ከተናወጠችው ሱዳን ዜጎች ናቸው። ስደተኞቹ በሃገራቸው ከነበረው አደጋ ህይወታቸውን ለማትረፍ እንደተሰደዱ ሲናገሩ የእስራኤል መንግሥት ግን አብዛኞቹ ጥገኝነት የጠየቁበት ምክንያት ኢኮኖሚያዊ ነው በማለት ይከራከራል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
145
ኪም ጆንግ ኡን ለደቡብ ኮሪያ ፕሬዝደንት ሙን ጄ ኢን በላኩት ደብዳቤ ላይ የደቡብ ኮሪያው ባለስልጣን መገደል እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል። አደጋው ከነጭራሹ መከሰት አልነበረበትም ማለታቸው ተገልጿል። የደቡብ ኮሪያ ኮርያ ባለስልጣናት የ47 ዓመት ደቡብ ኮርያዊ ሰሜን ኮሪያ ጥገኝነት ለመጠየቅ ወደ ሰሜን ኮሪያ የውሃ ክልል መግባቱን ተከትሎ በወታደሮች ተይዟል ይላሉ። በመቀጠልም ተተኩሶበት ከተገደለ በኋላ አስክሬኑ በእሳት እንዲቃጠልም ተደርጓል ብለዋል የደቡብ ኮርያ ባለስልጣናት። የሁለቱ ኮርያዎች አዋሳኝ ድንበር እጅግ ጠንካራ ጥበቃ ከሚደረግላቸው ድንበሮች መከካል አንዱ ሲሆን ሰሜን ኮሪያ ደግሞ የኮሮረናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ወደ ድንበሯ ለመግባት የሚሞክሩ ሰዎችን ተኩሶ መግደል ፈቅዳለች ተብሏል። የኪም ጆንግ ኡን የይቅርታ ደብዳቤ ቀጥታ የተላከው ለፕሬዝዳንት ሙን ጄ ኢን ሲሆን ለተፈጠረው ነገር ይቅርታ ከጠየቁ በኋላ ክስተቱ ከነጭራሹ መፈጠር አልነበረበትም ማለታቸውን ኃላፊዎች አስታውቀዋል። ኪም ''በተጠረው ነገርና ፕሬዝዳንት ሙን ጄ ኢንን በማሳዘኔ በጣም አዝኛለሁ'' ማለታቸውን ዮንሃፕ የዜና ወኪል ዘግቧል። ሰሜን ኮሪያ ከዚህ በተጨማሪ ስለግድያው ተጨማሪ መረጃዎችን ያጋራች ሲሆን ሟች አስር ጊዜ ጥይት እንደተተኮሰበትም ገልጻለች። በማከልም ኃላፊው ከተገደለ በኋላ አስክሬን እንዳልተቃጠለና በእሳት የተቃጠለው ግን ሰውዬው የነበረበት መንሳፈፊያ መሳሪያ እንደሆነ ተገልጿል። \n\nGive me a good title for the article above.
ለደቡብ ኮርያው ባለስልጣን ግድያ ኪም ጆንግ ይቅርታ ጠየቁ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
171
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: "ቀጣዩን ምርጫ ከዳር ሆኜ ባልታዘብም ተወዳዳሪ ግን አልሆንም" ብርቱካን ሚደቅሳ\nSummary: ከሰሞኑ ከ7 ዓመታት የአሜሪካ ቆይታ በኋላ መንግሥት ያቀረበላቸውን ጥሪ ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት የቀድሞዋ የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ አመራርና የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ መስራችና መሪ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ያለፈውን የፖለቲካ ትግላቸውንና የወደፊት ውጥናቸውን በተመለከተ ከቢሲሲ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል። ቢቢሲ - አሁን ጊዜው ወደሀገር ቤት የምመለስበት ነው ብለው የወሰኑበት ዋነኛ ምክንያት ምንድን ነው?\nArticle (Max 500 characters):
ወ/ት ብርቱካን-የወሰንኩበት ቀንና ሁኔታ እንደዚህ ነው ብዬ መናገር ባልችልም በሀገራችን ያለው የለውጥ ሂደት ከመነሻው ጀምሮ በዚህ የለውጥ ሂደት ሕይወቱን ሰጥቶ እንደነበረ ሰው በደስታም አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በመስጋትም የምከታተለው ነገር ነበር። በጣም ጥሩ የሚባሉ ነገሮች ተከናውነዋል፤ አንደኛ ለውጡ ከውስጡ ጭቆናን ሲፈጥር በነበረው አገዛዝ አካል መሪነት የሚከናወን መሆኑ ሀገራችን ልትገባበት ከነበረው ቀውስ ያዳናት ይመስለኛል። ያው የፖለቲካ እስረኞች ሲፈቱ ፣ለሚዲያ የተሻለ ነገር ሲፈጠር ጎን ለጎን ደግሞ የሚያሳስቡኝ ነገሮች ይታዩኝ ነበር ፤ የህግ የበላይነትን ማስጠበቅ እንዲሁም ሰላምና መረጋጋትን በማረጋገጥ በኩል የታዩ ችግሮችን እንደ ሀገር ካላስወገድንና የዲሞክራሲ ለውጡን ወደ ተሻለ ሂደት ካልለወጥነው፤ በፊት ከነበርንበትም ወደበለጠ ችግር ውስጥ ልንገባ እንደምንችል ተመልክቻለ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
186
Content: ፌስቡክ የፕሬዝደንቱ መልዕክቱ ጎጂ የኮቪድ-19 መረጃ ይዟል በሚል ከመድረኩ ላይ እንዲወገድ አድርጓል። ትዊተር ደግሞ የትራምፕ ምርጫ ቅስቀሳ ቡድን የለጠፈውን መልዕክት እስኪያወርድ ድረስ አግዶታል። ትራምፕ ፎክስ ኒውስ ከተሰኘው ጣብያ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ላይ 'ሕፃናት ኮሮናቫይረስ አይዛቸውም' ያሉበትን ምስል በማጋራታቸው ነው እርምጃ የተወሰደባቸው። የአሜሪካ ሕብረተሰብ ጤና ተቋም ሕፃናት ለኮሮናቫይረስ ይጋለጣሉ ይላል። የፌስቡክ ቃል-አቀባይ 'ምስሉ ስለ ኮቪድ-19 ሃሰተኛ የሆነ መረጃ ይዟል፤ ይህ ደግሞ ስለ ኮቪድ-19 ያለንን ፖሊሲ የሚጥስ ነው' ብለዋል። ፌስቡክ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ስለ ኮሮናቫይረስ የተሳሳተ መረጃ አሰራጭተዋል በማለት እርምጃ ሲወስድ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ይሁን እንጂ በሌላ ይዘት እርምጃ ወስዶባቸዋል ያውቃል። በመቀጠል ፕሬዝደንቱ ላይ እርምጃ የወሰደው ትዊተር የተሰኘው ማሕበራዊ ድር-አምባ ነው። ትዊተርም በተመሳሳይ ዶናልድ ትራምፕ የተሳሳተ መረጃ ያዘለ መረጃ አጋርተዋል በማለት ገፃቸው ለተወሰነ ጊዜ እንዲዘጋ አድርጎ ነበር። የትዊተር ቃል አቀባይ፤ ፕሬዝደንት ትራምፕ ኮቪድ-19ኝን በተመለከተ የኩባንያውን ፖሊሲ ጥሰዋል ብለዋል። "የገፁ ባለቤት ያጋሩትን መረጃ ከገፃቸው ላይ እስካልወገዱ ድረስ 'ትዊት' ማድረግ አይችሉም" ብለዋል ቃል-አቀባዩ። ፕሬዝደንቱ ከዚህ በኋላ ያጋሩትን መረጃ እንዳስወሰገዱ መረዳት ተችሏል። ትዊተር ከጥቂት ሳምንታት በፊት የዶናልድ ትራምፕ፤ ልጅ ትራምፕ ትንሹ ሃይድሮክሲክሎሮክዊን ኮሮናቫይረስን ይፈውሳል የሚል መረጃ ማጋራቱን ተከትሎ ገፁ ለተወሰነ ሰዓታት እንዲዘጋ ማድረጉ አይዘነጋም። ባለፈው መጋቢት ቢሊየነሩ ኢላን ማስክ 'ሕፃናት ኮሮናቫይረስን ይመክታሉ' የሚል መልዕክት የትዊተር ግድግዳው ላይ ቢለጥፍም ምንም ዓይነት እርምጃ አልተወሰደበትም። ፎክስ ኤንድ ፍሬንድስ ለተሰኘው ፕሮግራም በቴሌፎን ቃላቸውን የሰጡት ትራምፕ ትምህርት ቤቶች በመላው ሃገሪቱ መከፈት አለባቸው ሲሉ ሞግተዋል። ለዚህ ሃሳባቸው ማስረገጫ እንዲሆናቸው ነው ሕፃናት ኮሮናቫይረስ አይዛቸውም ያሉት። ባለሙያዎች ሕፃናት በኮሮናቫይረስ እንደሚያዙና ለሌሎችም እንደሚያስተላልፉ ይናገራሉ። ነገር ግን በበሽታው ክፉኛ የመታመማቸው ዕድል ዝቅተኛ ነው። ይልቁንስ ዕድሜያቸው የገፋ ሰዎች ቫይረሱ የጠና ሕመም ሊያመጣባቸው እንደሚችልና ለሞትም እንደሚዳርጋቸው ያስረዳሉ። \nThe previous content can be summarized as follows:
ፌስቡክና ትዊተር፤ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕና የቅስቀሳ ቡድናቸው ተገቢ ያልሆነ መረጃ አስተላልፈዋል በሚል እርምጃ ወስደውባቸዋል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
264
Title: ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ "ሄሜቲ"፦ የሱዳንን መፃዒ ዕድል የሚወስኑት የጦር አበጋዝ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በቀውስ ላይ ያለችውን ሱዳን የመጠገን አቅም አላቸው። ነገር ግን ኮማንደሩ ዳርፉር ላይ በተከሰተው የሚሊሻዎች ጭፍጨፋ ይከሰሳሉ። አሁን ላይም ካርቱም ውስጥ በተካሄዱት ግድያዎች እጃቸው አለበት የሚሉ ወገኖች በርካቶች ናቸው። ሄሜቲ የዳርፉሩን ጭፍጨፋ በተመለከተ "እርምጃው ንዑሃንን ለመጠበቅ ሲባል አስፈላጊ ነበር" ሲሉ የካርቱሙን ጉዳይ ደግሞ ገለልተኛ ወገን ገብቶ ያጠናዋል፤ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ተፈናቃዮች አይንና ጆሮ እንደተነፈጋቸው ተገለፀ "ማንኛውም ሰው ድንበሩን ካለፈም መቀጣት አለበት" ብለዋል። የተቃዋሚዎችን መብት አፍናችኋል የተባሉት ኮማንደሩ ሰልፈኞቹ በአጭበርባሪዎችና በአደንዛዥ እፅ ነጋዴዎች የተደለሉ ሰዎች ናቸውም ሲሉ ተደምጠዋል። "ቀውስ እንዲፈጠር አንፈልግም ወደ ቀደመ እምነታችንም አንመለስም" የሚሉት ሄሜቲ "ወደኋላ የምንመለስበት ምክንያት የለም። የሃገሪቱን ክብር በሕግ እናስከብራለን" ብለዋል። አሜሪካ፡ የመድኃኒት ዋጋ ሰማይ የደረሰባት ሃገር ሄሜቲና የሱዳን ተቃውሞ ሄሜቲ የቀድሞው የሱዳኑ ፕሬዝዳንት ኦማር አል በሽር የቅርብ ሰው ነበሩ። ነገር ግን ተቃውሞዎች በታህሳስ ሲጀምሩ ወዳጅነታቸውን ቀንሰዋል። የተቃውሞ ሰልፎች ሲጀመሩ ከከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች መካካል ድጋፍ በመስጠት ሄሜቲ የመጀመሪያው ናቸው። መንግሥትንም "ለዜጎች ተገቢ አገልግሎት በመስጠት ኑሯቸውን ሊያሻሽል ይገባል" ብለዋል። ሚያዝያ 11 ኮማንደሩ ፕሬዝዳንት አል በሽር ሥልጣን እንዲለቁ ካስገደዱ ከ2 ቀናት በኋላ የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው መጡ። "ደላላው ወደ ቤቱ ወሰደኝ፤ በዚያው ቀን አስገድዶ ደፈረኝ" ሄሜቲ ለምን ጠንካራ ሥልጣን አገኙ? ምንም እንኳ የወታደራዊ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል ቡርሃን ቢሆኑም ከምዕራባውያን ዲፕሎማቶች ጋር ሲደራደሩ የሚታዩት ግን ሄሜቲ ናቸው። የዐረብ ቡድን የሆነውና በምዕራብ ሱዳን የሚገኘው የጃንጃዊድ ወታደር ፖለቲከኞች እንደሚደግፏቸውም ይነገራል። የቢቢሲ አፍሪካ አርታኢው ፈርጋል ኪን እንደሚለው "ተቃውሞውን መቀልበስ የሚችሉ መሪና ከወታደሩም የተለየ አመለካከት ያላቸው" ይላቸዋል። የ 'ምን ልታዘዝ' ድራማ ሰምና ወርቅ ከግብፅ፣ ሳዑዲ ዐረቢያና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የሚሰጣቸው ድጋፍም ሌላኛው የሄሜቲ የኃይል ምንጭ ነው ይባላል። እነዚህ የዐረብ ሃገራት፤ የሱዳንን መረጋጋት ስለሚፈልጉት ምንም ዓይነት ማዕቀብ በወታደራዊ አስተዳደሩ ዙሪያ መጣል አይፈልጉም። በእርግጥ ሳዑዲ ዐረቢያ የቀጠናው አለመረጋጋት እንደሚያሳስባትና ሁለቱ አካላት መደራደር እንዳለባቸው ጥሪ ማቅረቧ ይታወሳል። የምሥራቅ ሸዋ ፖሊስ የተዘረፈውን ቡና እየፈለገ ነው የአልጀዚራ ሪፖርት እንደሚያሳየው ሄሜቲ በግንቦት ወር መጀመሪያ አካባቢ ወደ ሳዑዲ ዐረቢያ በመሄድ ልዑል ሞሃመድ ቢን ሳልማንን አግኝተዋቸዋል። በዚህም ከሁሉም ጥቃትና ስጋት ሃገሪቱን ለመከላከል፣ ከኢራንና ከሁቱ ሚሊሻዎች የሚሰነዘረውን ጥቃት ለመመከት እንዲሁም ሳዑዲ በየመን ለምታካሂደው የቅንጅት ጦርነት ሱዳን ወታደር እንደምትልክም ቃል ገብተው ተመልሰዋል። ምናልባትም የሳዑዲው ልዑል በአፀፋው ከሄሜቲ ጋር ጠንካራ ወዳጅነትን መርጠው ሊሆን ይችላል። ከግመል ነጋዴነት ወደ ጦር መስፍንነት ሄሜቲ ከቻዳዊ የዐረብ ጎሣ ነው የተወለዱት። ጦርነትን በመሸሽ በ1980ዎቹ በዳርፉር መኖር ጀመሩ። እ.አ.አ 2003 ላይ በዳርፉር ጦርነት ተቀሰቀሰ። መብታችን ተረግጧል የሚሉ ጥቁር ነዋሪዎች አማፂ ቡድንን ፈጠሩ። የመንግሥት ወታደርም ጃንጃዊድ ከሚባለው ቡድን ጋር በመሆን ጥቃት ፈፀመ። በዚህም ግመል የሚያረቡ ሰዎች ተገደሉ፣ ሴቶች ተደፈሩ፣ ማንኛውንም ያገኙትንም ንብረት...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
396
Content: የ 'አርተፊሻል ኢንተለጀንስ' የጥናት ባለሙያዎች የወደድነው አይኗን፣ ያደነቅነው አንገቷንና አፏን በተንቀሳቃሽ ምስል ማሳየት ችለዋል። እንዴት? ካሉ፤ አንዲት ነጠላ ምስሏን ወስደው በቤተ ሙከራ ውስጥ ነው ማንቀሳቀስ ቻሉ መልሳችን። • "ሀኪሙ ትግሉን አቀጣጠለው እንጂ የሚታገለው ለታካሚው ነው" • ብዝኀ ሕይወት ምንድን ነው? ለምንስ ግድ ይሰጠናል? ቴክኖሎጂው 'ዲፕ ፌክ' ይሰኛል። ይህ ቴክኖሎጂ የአንድ ነገር ድግምግሞሽን ተጠቅሞ ነው ሥራውን የሚከውነው። የግኝቱ ባለቤት ሞስኮ የሚገኘው የሳምሰንግ ቤተ ሙከራ ነው ። ነገሩ ብዙዎችን አላስፈነጠዘም። ፊታቸውን ቅጭም አድርገው፤ "ይህ 'ዲፕ ፌክ' ያላችሁት ቴክኖሎጂ ላልተገባ ተግባር የመዋል እድሉ የትየለሌ ነው" ሲሉ የተቃወሙ አሉ። ይህንን የምርምር ሥራ ይበል የሚያሰኝ ብለው ያጨበጨቡ፣ የወደፊቱ የቴክኖሎጂ እመርታ ቀድሞ ያሳየ ብለው ያደነቁም አልጠፉም። ይህ የሳምሰንግ ቴክኖሎጂ ግን የ7ሺህ ስመ ጥር ሰዎችን ምስሎች ከዩቲዩብ ሰብስቧል። ከዚያም ከምስሉ ላይ የፊት ቅርፅንና እንቅስቃሴን ወስዶ 'እፍ' በማለት ሕይወት ይዘራባቸዋል። እንደውም ይግረማችሁ በማለት የሳልቫዶር ዳሊን፣ የአልበርት አንስታይንን፣ የፌይዶር ዶስቶቭስኪ እና የማርሊን ሞንሮ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለቅቋል። እ.ኤ.አ በ2017 በቴልአቪቭ ዩኒቨርስቲ ተመሳሳይ የምርምር ሥራ ይፋ ተደርጎ ነበር። • ታዋቂው ኬንያዊ ደራሲ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ያኔ ምስላቸው ተወስዶ በሌሉበት፣ ባልዋሉበት እንደዋሉ ተደርገው የቀረቡት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ነበሩ። የዚህ ፈጠራ ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ሱፓሶርን ሱዋይናኮርን በወቅቱ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ቴክኖሎጂው ላልተገባ ድርጊት ሊውል ይችላል ነገር ግን በጎ ጎንም አለው። የምንወደውን ሰው በሞት ስንነጠቅ፣ ፊታችንን ነጭተን፣ ከል ለብሰን ከል መስለን ከምንቀመጥ፣ ምስላቸውን ሕያው እንዲሆን በማድረግ መፅናናት እንችላለን ይላሉ። ባለሙያዎች ግን የፖለቲከኞች ምስል በዚህ ቴክኖሎጂ ተቀነባብሮ፤ ሀሰተኛ መረጃ ለማሰራጨት ወይም የአንድን አገር ሕዝብ ግራ ለማጋባት ሊውል ይችላል ሲሉ ስጋታቸውን ይገልፃሉ። • በቴክኖሎጂ ኢ-ፍትሐዊነትን የምትታገለው ኢትዮጵያዊት ይህ 'ዲፕ ፌክ' ቴክኖሎጂ ዝነኛ ሰዎችን ባልዋሉበት አስውሎ የወሲብ ፊልሞች ላይ ሊያሳትፋቸው ይችላል ያሉም አልታጡም። የ 'አርተፊሻል ኢንተለጀንስ' ቴክኖሎጂ አማካሪ የሆኑት ዴቭ ኮፕሊን፤ በዚህ 'ዲፕ ፌክ' ቴክኖሎጂ ላይ እንኳንም በጊዜ መወያየት ጀመርን ይላሉ። "በጊዜ ውይይት መጀመራችን መልካም ነው፤ እውነት የሚመስሉ ሀሰተኛ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን በቀላሉ መሥራት እንደሚቻል ማህበረሰቡ ማወቅ አለበት" ብለዋል። \nThe previous content can be summarized as follows:
የሊዮናርዶ ዳ ቬንቺ ዝነኛ የጥበብ ሥራ የሆነችው 'ሞና ሊሳ' በግጥም፣ በዘፈን፣ በልብ-ወለድ ወይንም በአጭር ወግ ውስጥ ነፍስ ዘርታ አብረናት የልቦለዱን ዓለም ብንገማሸርበት አይደንቅም።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
314
Title: ታዋቂ አፍሪካውያን ወደ ደቡብ አፍሪካ አንሄድም አሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ናይጄሪያውያን ሙዚቀኞች እና የዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን ውሳኔያቸውን ይፋ ለማድረግ ግንባር ቀደሞች ሆነዋል። • የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት የተፈጸሙትን ጥቃቶች አወገዙ • ደቡብ አፍሪቃዊቷን የቦክስ ቻምፒዮን የገደለው ተያዘ ደቡብ አፍሪካ በአፍሪካ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤት ከሆኑ አገራት አንዷ ስትሆን፤ በርካታ አፍሪካውያን ሠርተን እንቀየራለን በማለት ወደ አገሪቷ ያቀናሉ። ይህ ደግሞ ሥራ አጥ ለሆኑ በርካታ ደቡብ አፍሪካውያን እንደ ትልቅ ስጋት ነው የሚታየው ብለዋል የአገሪቱ የማህበረሰብ ልማት ሚኒስትር። ናይጄሪያዊው ታዋቂ የአፍሮቢት ስልት አቀንቃኝ 'በርና ቦይ' የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ከእንቅልፉ እስከሚነቃ ድረስ ወደ ደቡብ አፍሪካ ድርሽ አልልም ሲል መልእክቱን በትዊተር ገጹ ላይ አስፍሯል። ''ከዚህ በፊት እ.አ.አ. በ2017 ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የጥላቻ መልዕክቶችና ጥቃቶችም ደርሰውብኝ ነበር'' ብሏል። ሌላዋ ናይጄሪያዊ ዘፋኝ 'ቲዋ ሳቬጅ' በበኩሏ፤ በያዝነው ወር በደቡብ አፍሪካ ልታዘጋጀው የነበረውን የሙዚቃ ኮንሰርት መሰረዟን በትዊተር ገጿ አስታውቃለች። ''ደቡብ አፍሪካውያን በሕዝቦቼ ላይ እየፈጸሙት ያለው ኢ-ሰብአዊና ጭካኔ የተሞላበት ድርጊትን እቃወማለሁ'' ብላለች። የናይጄሪያ መንግሥት ደግሞ በደቡብ አፍሪካዋ ኬፕ ታውን እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ስብሰባ ራሱን ማግለሉን አስታውቋል። ምክትል ፕሬዝዳንቱ ዬሚ ኦሲባንጆ ስብሰባውን እንደሚታደሙ ተገልጾ የነበረ ቢሆንም ኬፕ ታውን እንደማይሄዱ ተገልጿል። ከዚህ በተጨማሪ ፕሬዝዳንት ሞሃመዱ ቡሃሪ ናይጄሪያውያን ወደ ደቡብ አፍሪካ እንዳይሄዱ በትዊተር ገጻቸው አስጠንቅቀዋል። በሌላ በኩል የዛምቢያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የፊታችን እሁድ ከደቡብ አፍሪካ ጋር በዋና ከተማዋ ሉሳካ ሊያደርገው አስቦት የነበረውን የወዳጅነት ጨዋታ መሰረዙን አስታውቋል። ''ይህንን የወሰንነው ከደህንነት ስጋት አንጻር ነው። ምን ሊፈጠር እንደሚችል ማንም ሊያውቅ አይችልም። የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድንን ደህንነት ማረጋገጥ እንፈልጋለን'' ብለዋል የፌደሬሽኑ ዋና ጸሃፊ አድሪያን ካሻላ። • ትሬቨር ኖዋ የዓለማችን አራተኛው ቱጃር ቀልደኛ ሆነ • እራስን ለማጥፋት ከማሰብ ወደ ሚሊየነርነት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ፤ አገራችን የሁሉም አፍሪካውያን ቤት ናት የሚል መልዕክት ቢያስተላልፉም፤ የአገሬው ሰው ሊሰማቸው ፍቃደኛ የሆነ አይመስልም። ብዙዎች አሁንም በንግድ ሥራ የተሰማሩ የሌሎች አገራት ዜጎች ከደቡብ አፍሪካ ይውጡልን እያሉ ነው። በናይጄሪያ ደግሞ የደቡብ አፍሪካውያን የሆኑ ድርጅቶች ጥቃት እየደረሰባቸው ነው። 'ሾፕራይት' የተባለው ታዋቂ ደቡብ አፍሪካ መደብር ናይጄሪያ ውስጥ ጥቃት ተፈጽሞበታል። የአገሪቱ ፖሊስም ሁኔታውን ለመቆጣጠር አስለቃሽ ጭስ ለመጠቀም ተገዷል። 'ኤምቲኤን' የተባለው የደቡብ አፍሪካ የቴሌኮም ድርጅትም በናይጄሪያ የሚገኙ ሁሉንም ሱቆቹን እየዘጋ እንደሆነ አስታውቋል። በደቡብ አፍሪካ ቢያንስ አምስት ሰዎች መሞታቸውን ፖሊስ የገለጸ ሲሆን፤ ከሟቾቹ መካከል ሁለቱ ደቡብ አፍሪካውያን መሆናቸውን አረጋግጫለው ብሏል። የቀሪዎቹ ዜግነት ግን እስካሁን አልታወቀም ተብሏል። ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያያዘ እስካሁን 189 ሰዎች በቁጥጥር ውለዋል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
353
Title: በኬንያ በአውቶብስ ላይ በተፈፀመ ጥቃት የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በጥቃቱ ሌሎች ሁለት ሰዎች ጉዳት ያጋጠማቸው ሲሆን በአካባቢው በሚገኝ የጤና ተቋም የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ነው። አውቶብሱ ከሞምባሳ ተነስቶ እየተጓዘ ሳለ ነበር በላሙ ግዛት የታጠቁ ሰዎች አውቶብሱ እንዲቆም በማስገደድ የጥይት ውርጅብኝ ያዘነቡበት። የታጣቂዎቹ ማንነት አልታወቀም። • የሞት ፍርድ ተፈርዶበት የነበረው ኬንያዊ የሕግ ዲግሪውን አጠናቀቀ • በኬንያ በ10 ዓመት ጊዜ ውስጥ የሕዝብ ቁጥር 9 ሚሊዮን ጨመረ መሠረቱን በሶማሊያ ያደረገው የአል ሻባብ ታጣቂ ቡድን በአገሪቷ በተለያዩ ጊዜያት ተመሳሳይ ጥቃቶችን ሰንዝሯል። ይህንም ጥቃት የሰነዘረው አል-ሸባብ ሳይሆን እንደማይቀር ተገምቷል። የፀጥታ ኃይሎች ከአካባቢው የተሰወሩትን ጥቃት አድራሾች በቁጥጥር ሥር ለማዋል እየተከታታሉ መሆናቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል። ኬንያ አል ሻባብን ለመዋጋት በተባበሩት መንግሥታት የሚደገፈውን መንግሥት ለመደገፍ በሶማሊያ ወታደሮች አሏት። የደህንነት መሥሪያ ቤት ያሳለፍነውን ገና እና አዲስ ዓመት በዓል ወቅት አል ሻባብ ጥቃት ሊፈፅም ይችላል ሲል ያወጣውን ሪፖርት ተከትሎ በተጠንቀቅ ቆይታለች።
amh_Ethi
validation
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
141
Doc to summarize: ሠዓሊና ቀራፂ በቀለ መኮንን በሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሕብረት አዲስ አበባ ውስጥ በሚያካሂደው 32ኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የመጡ የሃገራት መሪዎች እና የተጋበዙ እንግዶች ተገኝተዋል። የእርሳቸው ሐውልት መቆሙንም ተከትሎ በርካቶች ሲነጋገሩበት ነበር። • ማንዴላን ውትድርና ያሰለጠኑት ኢትዮጵያዊ ሐውልቱን ከቀረፁት ቀራፂያን መካከል በግምባር ቀደምትነት የሚጠቀሱትን ሰዓሊና ቀራፂ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥነ ጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት መምህር የሆነውን ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንንን አነጋግረናል። ቢቢሲ፡ የቆመው ሐውልት ጃንሆይን አይመስልም የሚሉ አስተያየቶች ሲሰሙ ነበር። ለዚህ ያለህ ምላሽ ምንድን ነው? በቀለ፡ አንድ ሥራ ተሰርቶ ሲጠናቀቅ ብዙ ዓይነት ሃሳብ እንደሚመጣ ይጠበቃል። ሃሳቦቹ ትክክል ናቸው ማለት ግን አይቻልም፤ እኔም ሰምቻቸዋለሁ። ስለዚህ ይህንን አስተያየት የሰጡት በሙሉ ንጉሡንም ሐውልቱንም አይተዋቸው አያውቁም። ይህንን ሃሳብ ይዘው ሲጨቃጨቁ የነበሩት አንድ ተማሪ በስርቆሽ ያነሳውን የሐውልቱን ፎቶ ይዘው ነው፤ ዛሬ ላይ ሳይ ቀረብ ብለው ሐውልቱን የጎበኙ ሰዎች 'አፉ በሉን! 'እያሉ ሲለጥፉ አይቻለሁ። (ሳቅ) ፎቶ ሲነሳ ጥንቃቄና ሙያ ይጠይቃል፤ እንግዲህ ንጉሡ አልፈዋል (ሳቅ) የቢቢሲው ጋዜጠኛ ያነሳውን ፎቶግራፍ ገፃችሁ ላይ አይተው በእርሱ መዳኘት ይችላሉ። የንጉሡ ቤተሰቦችም በእያንዳንዱ ሒደት ይጎበኙት ነበር፤ አሁን ባለውም ደስተኞች ናቸው። ቢቢሲ፡ ሐውልቱን ለመሥራት እንደ ሞዴል የተጠቀማችሁት ፎቶ ግን የትኛውን ነው? በቀለ፡ ከ300 ፎቶግራፎች በላይ ከተለያዩ ቦታዎች ተሰብስበው ስናጠና ነው ቆየነው፤ ቅርፅ ለመስራት አንድ ፎቶ ብቻ መጠቀም አይቻልም፤ በእርግጥ እርሳቸውን መግለፅ ይኖርበታል። አንድ እንግሊዛዊ ቀራፂ ንጉሡ በሕይወት እያሉ እንግሊዝ በቆዩበት ጊዜ አጠገባቸው ሆኖ እያየ ሁለት ሦስት መልክ ያለው ሐውልት ሠርቷል። የጥበብ ሥራ በመሆኑ ቅርፁን ስታይው ጃንሆይን አይመስሉም። • የሁለቱ የቀድሞ ርዕሰ ብሔሮች ወግ በመሆኑም በአፍሪካ ኅብረት ምስረታ ጊዜ የነበሩ ፎቶግራፎች ብዙ ናቸው። ወደ 100 የሚሆኑ በአፍሪካ ሕብረት ምስረታ ወቅት የነበሩ ፎቶዎችን ሰብስበናል። እንግዳ ሲቀበሉና ስብሰባ ሲያደርጉ የሚለብሷቸው ልብሶችና የሚገልጿቸው አካላዊ ገለፃዎች ላይ ተመስርቶ ተሠራ እንጂ የአንድ ፎቶግራፍ ውጤት ብቻ አይደለም። ቢቢሲ፡ የተጠቀምከው ጥበባዊ ግነት አለ? በቀለ፡ በትክክል! እጃቸውና ደረታቸው ላይ፤ ደረታቸው አካባቢ ገነን ለማድረግ ሞክረናል። የጠቢቡ ነፃነት የሚባል ነገር አለ አይደል? በማይበላሽና ከሥርዓት በማይወጣ መንገድ ገነን ለማድረግ ሞክረናል፤ ሌላው ሰውነታቸው መለስ ይላል። በእርግጥ በአካልም እንደዚህ ነበሩ። እጃቸውንም ሲፅፉ እንደሚታየው፤ እኛም ዳቦ ስንቀበል እንዳየነው ሎጋ፣ ቀጠን ቀጠን ያሉ ጣቶችን በማድረግ የምንችለውን ሁሉ አድርገናል። ቢቢሲ፡ ሐውልቱ ከምንድን ነው የተሠራው? በቀለ፡ የተሠራው ከነሃስ ነው። ቢቢሲ፡ በቀላሉ በዝናብና በፀሀይ እንዳይበላሽ የተለየ ጥበብ ተጠቅማችኋል? በቀለ፡ ነሃስ የሚመረጠው ለዚህ ነው፤ ዓለም ላይ ለልዩ ጉዳዮች ካልሆነ በስተቀር የሕዝብ ሐውልቶች ብዙ ጊዜ የሚሰሩት በነሃስ ነው። በነሐስ እንዲሠሩ የሚፈለገው በውስጣቸው ያለው አብዛኛውን የሚይዘው መዳብ ነው፤ መዳብ ደግሞ ኦክስጅን ስለሚይዝ አሮጌ ሲሆኑ የሻገተ አረንጓዴ ይሆናሉ። ልክ መዳብ ያላቸው ሳንቲሞች ሲቆዩ እንደሚፈጥሩት ቀለም ዓይነት። • አራት ልጆች የወለዱ እናቶች ከግብር ነፃ ሊሆኑ ነው እናም ኦክስጅን እንዲስብ አድርገን ነው የሠራነው ይህም አካባቢውን እንዲመስልና በጊዜ ሂደት መልኩ እንዲለወጥ...\nSummary in the same language as the doc:
ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት መመስረት ጉልህ ሚና ከነበራቸው መሪዎች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሱት የግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ የመታሰቢያ ሐውልት በአፍሪካ ሕብረት ቅጥር ጊቢ ውስጥ የካቲት 03/2011 ዓ.ም ተመርቋል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
430
Doc to summarize: ከሶስት አስር አመታት በላይ በእስር የቆየው ሬናልዶ ሁድሰን በማረሚያ ቤት ህይወቱን ቀይሮ፣ የነገን ተስፋ ሰንቆ ነበር የወጣው። ገና በታዳጊነቱ ከፍተኛ ጥቃት ያስተናገደው ሬናልዶ በነፍስ ግድያ ወንጀል ክስ ነው 37 በእስር የቆየው። በአስራዎቹ እድሜውም አደንዛዥ እፅን ይጠቀም የነበረ ሲሆን በዚህም ወቅት ነው ለእስር የተዳረገው። መላ ህይወቱን በእስር ያሳለፈው ሬናልዶ በማረሚያ ቤትም ውስጥ እያለ ታራሚዎችን በማስተማርም ያግዝም ነበር፤ ከውጭው ካለው አለምም ጋር በምን መንገድ ግንኙነታቸውን መቀጠል ይችላሉ የሚለውም ዋናው ትኩረቱ ነበር። የ56 አመቱ ሬናልዶ በዚህ አመት በተለይም በዚህ ወቅት ሚሊዮኖች መምረጥ አለባቸውም እያለ ነው። ምርጫ ለምን? በእስር ቤት ያሉ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን መምረጥ እንደሚችሉም ሆነ እንደማይችሉ ግንዛቤው የሌላቸው ሲሆን ይህም በዲሞክራሲያዊ ሂደት ተሳታፊ እንዳይሆኑና ማህበረሰቦቻቸውን ተፅእኖ ከሚያመጡ ፖሊሲዎችም እንዲገለሉ ሆነዋል። ሬናልዶም ከ750 ሺህ በላይ ታራሚዎችን የሚገለሉበትን መዋቅራዊ ስርአትም ከሚታገሉት አንዱ ነው። በአሜሪካ ምርጫ ህግ መሰረት ከበድ ያለ ወንጀል የፈፀሙና ረዘም ያለ የእስር ጊዜ የተፈረደባቸው ታራሚዎች በአብዛኛዎቹ ግዛት መምረጥ አይችሉም። መምረጥ የሚችሉት በሜይን፣ ቬርሞንትና ዋሽንግተን ዲሲ ብቻ ነው። ነገር ግን የፍርድ ጊዜያቸውን እየተጠባበቁ ያሉ፣ ወይም ቀለል ባሉ ወንጀሎች አጠር ላለ ጊዜ በእስር ያሉ ታራሚዎች መምረጥ ይችላሉ። በአሜሪካም ውስጥ ባሉ እስር ቤቶች ውስጥ ክስ ያልተመሰረተባቸው ነገር ግን የተጠየቁትን 500 ዶላር የዋስ ገንዘብ መክፈል ባለመቻላቸው በእስር ላይ ያሉ በርካቶች ናቸው። በቅርብ አመታት ውስጥ የዲሞክራሲ ደጋፊ ቡድኖች በጎ ፈቃደኞችን በተለያዩ የአሜሪካ እስር ቤቶች ውስጥ በመላክ መሰረታዊ ህገ መንግሥታዊ መብታቸውን እያስተማሩ ይገኛሉ። በሂውስተን የሚገኘው የሃሪስ ማረሚያ ቤት አንድ ሺህ የሚሆኑ መምረጥ የሚችሉ ታራሚዎች መዝግበዋል። ሳንዲያጎ ባሉ እስር ቤቶች ደግሞ በጥቁር ሙስሊሞች የሚመራና ለፍትህ የሚታገል ቡድን በእስር ቤት ያሉ ታራሚዎችን 17 ዶላር በሰዓት በመክፈል ድምፅ ለማሰባሰብም እየሞከሩ ነው። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያትም በርካታ ተሟጋቾች በየማረሚያ ቤቱ በመሄድ መምረጥ የሚችሉ እስረኞችን ስለ መብታቸው ማሳወቅ ተስኗቸዋል ተብሏል። ስፕሬድ ዘ ቮት የሚባል ተሟጋች ቡድንም በበኩሉ ታራሚዎች በፖስታ እንዲመርጡ ለማድረግም አንድ ፕሮግራምም ጀምሯል። ይህም ፕሮግራም በ20 ግዛቶች የሚገኙ 52 እስር ቤቶችን የሚሸፍን ነው። የቡድኑ መስራች ካት ካልቪን እንደሚናገሩት ይህንን ፕሮግራም በመጠቀም በርካታ ታራሚዎች መምረጥ መጀመራቸውን ነው። ከፕሬዚዳንታዊው ምርጫ፣ ጥቅምት 24/ 2013 ዓ.ም በፊትም የሚሰሩባቸው እስር ቤቶች ታራሚዎች በፖስታ ድምፃቸውን እንዲልኩ እየሰሩ ነው። ሆኖም የመራጮች መብት ተሟጋቾች እንደሚሉት ከእስር ቤት ምርጫን በፖስታ መምረጥ ቀላል እንዳልሆነ ነው። ቺካጎ ቮትስ የተሰኛ ለትርፍ ያልቆመ ድርጅት ምክትል ዳይሬክተር ጄን ዲን እንደሚሉት ወረቀቶቹን ሲሞሉ በርካታ ስህተቶች እየተፈፀሙ መሆናቸውን ነው። ከእስር ቤት ውጭ ያሉ በፖስታ የሚመርጡ ሰዎች ለምርጫ ከመመዝገብ ጀምሮ፣ ለምርጫ ቦርዱ መላክ፣ መርጦ መላክ የመሳሰሉ የተወሳሰቡ ሂደቶች ያጋጥማቸዋል። በዚህም ሁኔታ በማረሚያ ቤቶች የአቅርቦትና የገንዘብ ችግርም አጋጥሟል ተብሏል፥። ቺካጎ ቮትስ በአንድ ጊዜ 5 ሺህ እስረኞችን መያዝ ከሚችለው ሲቲ ኩክ እስር ቤት ጋር ጥብቅ ግንኙነት ያለው ሲሆን ከ2017 ጀምሮም 5 ሺህ ታራሚዎች ድምፃቸውን እንዲሰጡ ለማስቻልም መመዝገብ ችሏል። ከዚህም...\nSummary in the same language as the doc:
ከእስር በኋላ ሌላ እድል በህይወት ላይ ይኖር ይሆን?
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
416
Content: በሰሜን አሜሪካ የግል ጄት ያላቸው ሰባኪዎች ቁጥር በርካታ ነው አስገራሚ የሆነው ታዲያ ይህ ሰባኪ ሦስት የግል አውሮፕላኖች ያሉት ሲሆን ምዕመኑን መዋጮ እየጠየቀ ያለው ለ4ኛ አውሮፕላን (ጄት) ግዢ ነው። ሰባኪ ዱፕላንቲስ እንደሚለው ከሆነ ጌታ ግዛ ያለው ጄት ፋልኮን 7X የተባለውን ሲሆን ዋጋው ደግሞ 54 ሚሊዮን ዶላር ነው። ይህ ገንዘብ በብር ሲመነዘር 1.5 ቢሊዮን ብር ይጠጋል። ነብይ ዱፕላንቲስ ጨምሮ እንዳለው መጀመርያ ጌታ ይህን የግል ጄት ግዛ ሲለው "ትዕዛዙን ለመቀበል አቅማምቼ ነበር" ካለ በኋላ ጌታም ማቅማማቴን አይቶ "'አንተን ክፈል አላልኩህም፤ ይኖረኛል ብለህ እመን ነው ያልኩህ ሲል ጌታ ገሰጸኝ" ብሏል። ምንም እንኳ የግል አውሮፕላን ያላቸው ሰባኪዎች በአሜሪካን ምድር ማየት አዲስ ባይሆኑም ይህ የሰባኪ ዱፕላንቲስ ለ4ኛ ጊዜ "የጄት ግዙልኝ" ጥያቄ ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃንን በስፋት እያነጋገረ ነው። በተለይ የትዊተር ተጠቃሚዎች የሰባኪውን ድርጊት ማመን ተስኗቸዋል። አንዳንዶቹም የመጽሐፍ ቅዱስ አንቀጾችን እየጠቀሱ እየሞገቱት ይገኛሉ። "ሐሳዊ ነብይ" ያሉትም አልጠፉም። "ምናለ ይህን የሚያህል ገንዘብ ለእርሱ መንደላቀቂያ ከሚሆን ለድሆች እርዳታ ቢውል" ያሉም አሉ። የ68 ዓመቱ እውቅ ሰባኪ ነብይ ዱፕላንቲስ በቪዲዮ ባስተላለፈው መልእክት እንዲህ ብሏል፦ "እንደምታውቁት ጄት ለኔ ብርቅ አይደለም። ከዚህ በፊት ሦስት የግል ጄቶች ነበሩኝ። ተጠቅሜባቸው ለኢየሱስ ክርስቶስ ስል አቃጥያቸዋለሁ።" ነብይ ዱፕላንቲስ እንደሚለው የጌታን ቃል ለዓለም ለማድረስ በተራ መኪና ወይም በባቡር ወይም በመርከብ የማይሆን ነገር ነው። ይህን ለማድረግ የቀረኝ ዕድሜ በቂ ካለመሆኑም በላይ አሰልቺም ነው። አንድ ጊዜ ነዳጅ ተሞልቶ ውቅያኖስ የሚያሻግርና ያለ ዕረፍት ረዥም ርቀት የሚጓዝ ዘመናዊ ጄት ያስፈልገኛል ብሏል። በ2015 ሰባኪ ዱፕላንቲስ ኬኔት ኮፕላንድ ከሚባል ሌላ ሰባኪ ጋር ሆኖ በቪዲዮ ባስተላለፈው አንድ መልዕክት እንደርሱ ያለ ትልቅ ሰባኪ ከሕዝብ ጋር በአውሮፕላን መሳፈር አሳፋሪ መሆኑን ለመግለጽ "በሕዝብ አውሮፕላን መጓዝ በትቦ ውስጥ ከአጋንንት ጋር እንደመሳፈር ያለ ነው" ብሎ ነበር። \nThe previous content can be summarized as follows:
በአሜሪካ እውቅ ከሆኑ የቲቪ ሰባኪዎች (ቴሌቫንጀሊስት) አንዱ የሆነው ነብይ ጀሴ ዱፕላንቲስ ተከታዮቹን የግል ጄት እንዲገዙለት በይፋ ጠየቀ። ምክንያቱም "ኢየሱስ አህያ ሊጋልብ አይችልም" ብሏል።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
277
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ቭላድሚር ፑቲን፡ "አስፈላጊ ከሆነ ወደ ቤላሩስ ፖሊስ እልካለሁ"\nSummary: የሩሲያው ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን አስፈላጊ ከሆነ ወደ ቤላሩስ ለመላክ ተጠባባቂ የፖሊስ ኃይል ማዘጋጀታቸውን አስታወቁ።\nArticle (Max 500 characters):
ፑቲን "የቤላሩስ ፕሬዚደንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የተወሰነ ተጠባባቂ የፖሊስ ኃይል እንዳዘጋጅላቸው ጠይቀውኛል። እኔም ባሉኝ መሰረት አድርጌያለሁ" ሲሉ ነበር ለሩሲያ የመንግሥት ቴሌቪዥን የተናገሩት። ነገር ግን በቤላሩስ ያለው ሁኔታ ከቁጥጥር ውጭ ካልሆነ በስተቀር ግን የፖሊስ ኃይሉን ላለመጠቀም መስማማታቸውን ፑቲን ለሮሲያ 1ቲቪ ገልፀዋል። በምሥራቅ አውሮፓ የምትገኘው ቤላሩስ ሩስያ፣ ዩክሬን፣ ፖላንድና ላቲቪያ ያዋስኗታል። ታዲያ በነሃሴ ወር መጀመሪያ ለ26 ዓመታት ያህል አገሪቷን እያስተዳደሩ ያሉት ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ለ6ኛ ጊዜ ምርጫ አሸነፍኩ ማለታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀስቅሶባት ነበር። በወቅቱም የቢቢሲን ጨምሮ ቢያንስ 13 ጋዜጠኞች በዋና መዲናዋ ሚንስክ የተቃውሞ ሰልፎ ከመካሄዱ ቀደም ብሎ ታስረው ነበር። የአገሪቷ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋዜጠኞቹ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
143
Doc to summarize: ቱኒዚያዊት ጦማሪ ሊና ቤን ማሄኒ ሊና የአረብ አብዮትን በዝርዝር መዘገቧ በብዙዎች ዘንድ ዝነኛ አድርጓት ነበር። ለረዥም ዓመታት ምንነቱ ባልተጠቀሰ ህመም ስትሰቃይ መቆየቷ የተነገረ ሲሆን ዛሬ ጠዋት የህልፈቷ ዜና ተሰምቷል። የአረብ አብዮት ከመቀስቀሱ በፊት ሊና ወደ ቱኒዚያ ገጠራማ እና የድሆች መንደር በማቅናት የዜጎች ትክክለኛ የኑሮ ገጽታን ለአንባቢዎች ስታቀርብ ቆይታለች። ሊና የቀድሞ የቱኒዚያ ፕሬዝደንት ቤን አሊ መንግሥት አስተኛ ተቃውሞዎች ሲገጥሙት አንስቶ እስከ የመጨረሻው የመንግሥታቸው ውድቀት ድረስ 'ቱኒዚያን ገርል' በሚለው ድረ-ገጿ ላይ ብዙ መረጃዎችን አጠናቅራ አስቀምጣላች። ከአረብ አብዮት በኋላም በእንግሊዘኛ፣ አረብኛ እና ፈረንሳይኛ ቋንቋ የምትጽፋቸው ጽሁፎቿ በቱኒዚያ የዜጎች ሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ የሚጠይቁ ነበሩ። ሊና ባለፉት ሳምንታት በድረ-ገጿ ላይ በቱኒዚያ መዲና የሚገኙ ሆስፒታሎች ያለባቸው የጥራት ጉድለት አስነብባ ነበር። ሊና እአአ 2011 ላይ የኖቤል ሽልማት እጩዎች መካከል አንዷ እርሷ ነበረች። \nSummary in the same language as the doc:
ዝነኛዋ ቱኒዚያዊት ጦማሪ ሊና ቤን ማሄኒ በ36 ዓመቷ ከዚህ ዓመት በሞት ተለየች።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
138
Title: ወጣቶቹ ሴቶች ከመኪና መለዋወጫ ለኮቪድ-19 ህሙማን መተንፈሻ ሰሩ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አሳሳቢ እየሆነ የመጣው ወረርሽኝ የሚያስከትለውን ጉዳት ለማከም ጥቅም ላይ የሚውለውን የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያ በዚህ ወር መጨረሻ ላይ ሰርተው የሚጨርሱ ሲሆን ዋጋም በጣም ዝቅተኛ ነው። ለዓመታት በጦርነት ስር የነበረችውና አርባ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ያላት አፍጋኒስታን 400 ቬንትሌተር ብቻ ነው ያላት። እስካሁንም በአገሪቱ ከ7,650 በላይ የኮሮናቫይረስ ህሙማን የተመዘገቡ ሲሆን 178 ሰዎች ደግሞ በበሽታው ሞተዋል። የአገሪቱ ባላስልጣንት ወረርሽኙ ሊከፋና ደካማውን የአገሪቱን የጤና ሥርዓት ሊያሸዕመደምደው ይችላል ብለው ሰግተዋል። "በምንሰራው የመተንፈሻ መሳሪያ አንድ ሰው እንኳን ማዳን ከቻልን ትልቅ ነገር ነው" ስትል የቡድኑ አንድ አባል የሆነችው የ17 ዓመቷ ናሂድ ራሂሚ ለቢቢሲ ተናግራለች። "የአፍጋኒስታን ባለህልሞች" በሚል ስም የሚጠሩት ወጣት ሴቶቹ የሚገኙት በአገሪቱ ውስጥ የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ በሽተኛ በተገኘባት የሄራት ክፍለ ሃገር ውስጥ ነው። ክፍለ ሃገሯ በኮሮናቫይረስ ክፉኛ ከተመታችው ኢራን ጋር የምትዋሰን በመሆኗ በአፍጋኒስታትን ከፍተኛ የወረርሽኙ ስጋት ያለባት ናት። ወጣት ሴቶቹ እድሜያቸው በ14 እና 17 ውስጥ ሲሆን የመጀመሪያውን የሙከራ ምርታቸውን የሰሩት የቶዮታ ኮሮላ ሞተርንና ሌላ ክፍል ደግሞ ከሆንዳ ሞተርሳይክል ላይ በመውሰድ ነው። ወጣቶቹ እንደሚሉት የሚሰሩት ቬንትሌተር መደበኛው የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያ በማይገኝባቸው ሆስፒታሎች ውስጥ ለሚገኙ የኮሮናቫይረስ ህሙማን ጊዚያዊ መፍትሔ ይሰጣል ብለው ያምናሉ። በወረርሽኙ ሳቢያ በዓለም ላይ በተፈጠረው ከፍተኛ የቬንትሌተር ፍላጎት ምክንያት የመሳሪያው እጥረት አጋጥሟል። በዚህ የተነሳም 30 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ያወጣ የነበረው መሳሪያ አሁን ወደ 50 ሺህ ዶላር ከፍ በማለቱ ከአብዛኞቹ ድሃ አገራት አቅም በላይ ሆነወል። ነገር ግን ህሙማንን ለመርዳት ቀን ከሌት የሚጥሩትን የህክምና ባለሙያዎችን ለማገዝ እየጣሩ እንደሆነ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ የሚሰሩት ቬንትሌተር ዋጋው 600 መቶ ዶላር በታች ነው። ታዳጊ ሴቶቹ እንደሚሉት በበሽታው ምክንያት መደብሮች ዝግ በመሆናቸው ለሚሰሯቸው ቬንትሌተሮች የሚያስፈልጉ እቃዎችን ለማግኘት ችግር ገጥሟቸዋል። የቡድኑ መስራችና ከዚህ ቀደም በታይም መ፥ጽሔት ተጽዕኖ ፈጣሪ ተብለው ከተመረጡ አንድ መቶ ሥራ ፈጣሪዎች መካከል አንዷ የሆነችው ሮያ ማህቡብ እንደመትለው የሰሯቸውን ቬንትሌተሮች በዚህ ወር መጨረሻ ላይ ለአገልግሎት ያቀርባሉ። "የቬንትሌተሮቹ የመጀመሪያ ደረጃ ምርት ከቀናት በፊት ሆስፒታል ውስጥ ተሞክሯል። ቡድኑ በሁለተኛው የምርት ደረጃ ላይ እየሰራ ነው። ይህ ካለቀ በኋላ ምርቶቹ ለገበያ ይቀርባሉ" ብላለች። ከሰላሳ ከመቶ በታች ሴቶች የትምህርት ዕድል ያገኙ ሴቶች ብቻ ባሉባት በአፍጋኒስታን ውስጥ የወጣቶቹ ሥራ ሴቶች በቴክኖሎጂው ዘርፍ ሊያበረክቱ የሚችሉትን አስተዋጽኦ በማሳየት ሌሎችን የማነቃቃት ዓላመ አለው። የወጣቶቹ ሥራ በአፍጋኒስታን መንግሥት ተቀባይነትን በማግኘት ድጋፍ ያገኘ ሲሆን የአገሪቱ ፕሬዝዳንት አሽራፍ ጋኒም ባለስልጣናት ሥራውን እንዲከታተሉና አስፈላጊው ድጋፍ እንዲሰጣቸው በማዘዛቸው ለቡድኑ አባለት ትልቅ መነቃቃትን ስጥተወል። የአገሪቱ የጤና ሚኒስቴርም ለወጣት ሴቶቹ ድጋፍ እየሰጠ መሆኑም ተነግሯል። የሚሚስቴር መስራያ ቤቱ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ወጣቶቹ የሚያመርቱት የመተንፈሻ መርጃ መሳሪያ አስፈላጊውን ሳይንሳዊ የመርት ሂደትና ፍተሻ እንዲያልፍ ተደርጎ ጥቅም ላይ እንዲውል ይደረጋል ብለዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
386
Title: ኮሮናቫይረስ ፡ ሕፃናትን አያጠቃም የሚባለው ኮሮናቫይረስ በርካቶቹን እየገደለ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በኮቪድ -19 ህይወታቸው የሚያልፍ ሕፃናት እምብዛም እንደሆነ ማስረጃዎች ቢኖሩም በብራዚል ግን 1,300 ሕፃናት በቫይረሱ ሞተዋል። አንድ ሐኪም የጄሲካ ሪካርቴን የአንድ ዓመት ልጅ የቫይረሱ ምልክቶች የሉትም በማለት የኮቪድ-19 ምርመራ እንዲያደርግ ፈቃደኛ አልሆነም ነበር። ከሁለት ወር በኋላ ግን በበሽታው ምክንያት በተፈጠረ ችግር ህይወቱ አለፈ። መምህርት ጄሲካ ሪካርቴ ለሁለት ዓመታት ያደረገችው የማርገዝ ሙከራ ባለመሳካቱ ልጆች አይኖሩኝም ብላ ተስፋ ቆርጣ ነበር። በኋላ ግን ሉካስን ፀነሰች። "ስሙ የመጣው ከብርሃን ነው። እሱም የህይወታችን ብርሃን ነበር። ደስታችን ከገመትነው እጅግ የላቀ መሆኑን አሳይቶናል" ትላለች። ሁሌም ጥሩ የምግብ ፍላጎት የነበረው ሉካስ ፍላጎቱን ሲያጣ አንድ ነገር እንደተፈጠረ ተጠራጠረች። መጀመሪያ ላይ ጥርስ እያወጣ ይሆን ብላ ጄሲካ አስባ ነበር። የሉካስ የክርስትና እናት ነርስ ስትሆን የጉሮሮ ህመም ሊሆን ይችላል የሚል ሃሳብ ሰጠች። በኋላም ትኩሳት፣ ከዚያም ድካም ቆይቶም ለመተንፈስ በመቸገሩ ጄሲካ ወደ ሆስፒታል ወስዳ የኮቪድ-19 ምርመራ እንዲያደርግ ጠየቀች። "ሐኪሙ የኦክስጅን መጠኑን ለካ። ፣ የሉካስ ኦክስጅን 86 በመቶ ነበር። ይህ ማለት ትክክለኛ እንዳልሆነ አውቃለሁ" ትላለች ጄሲካ። ትኩሳት ስላልነበረው ሐኪሙ "አትጨነቂ። የኮቪድ-19 ምርመራ አያስፈልገውም። ምናልባት ትንሽ የጉሮሮ ህመም ብቻ ሊሆን ይችላል" ይላታል። ኮቪድ-19 በልጆች ላይ መገኘቱ እምብዛም መሆኑን ለጄሲካ ነግሮ ጸረ ተህዋሲ መድኃኒቶችን ሰጥቶ ወደ ቤቷ ላካት። ጥርጣሬ ቢኖራትም ሉካስን በግል እንዲመረመር የማድረግ አማራጭ አልነበራትም። ለ10 ቀናት የተሰጠውን አንቲባዮቲክ ሲጨርስ የተወሰኑት ምልክቶቹ ጠፉ። ድካሙ ግን እንደቀጠለ ሲሆን ይህም የኮሮናቫይረስ ጉዳይ ጄሲካን አሳሰባት። "ለክርስትና እናቱ፣ ለወላጆቼ፣ ለአማቴ በርካታ ቪዲዮዎችን ልኬ ነበር። ሁሉም ሰው እያጋነንኩ እንደሆነ ነው የሚያስበው። ብዙ እንዳስብ ስለሚያደርገኝ ዜና ማየቴን ማቆም እንዳለብኝ ይነግሩኛል። እኔ ግን ልጄ ልክ እንዳልሆነ አውቅ ነበር። አተነፋፈሱም ትክክለኛ አልነበረም" ትላለች። ይህ ግንቦት 2020 ነበር። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እየጨመረ ነበር። በሰሜን ምሥራቅ ብራዚል ሴአራ በተባለችው መኖሪያ ከተማዋ ታምቦሪል ሁለት ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። በከተማዋ ሁሉም ሰው ይተዋወቃል። በከተማው ድንጋጤ ተፈጠረ።" የጄሲካ ባለቤት የሆነው እስራኤል በበኩሉ በድጋሚ ወደ ሆስፒታል ቢሄዱ እርሷ እና ሉካስ በቫይረሱ የመያዝ ዕድላቸውን ይጨምረዋል የሚል ስጋት አድሮበታል። ሳምንታት ሲያልፉ ሉካስ የበለጠ እንቅልፋም ሆነ። በመጨረሻም በጎርጎሮሳዊያኑ ሰኔ 3 ቀን ሉካስ ምሳ ከበላ በኋላ ምግቡ ሊረጋለት አልቻለም። ጄሲካ ፈጥና እርምጃ መውሰድ እንዳለባት አወቀች። በአካባቢያቸው ወደሚገኘው ሆስፒታል ተመለስው ሄዱ። ሐኪሙ ሉካስን የኮቪድ-19 ምርመራ አዘዘለት። እዚያ የምትሠራው የሉካስ የክርስትና እናትም ውጤቱ ፖዘቲቭ መሆኑን ለባልና ሚስቱ ገለጸች። ጄሲካ በበኩሏ "በወቅቱ ሆስፒታሉ እንኳን አስታዋሽ አልነበረውም" ትላለች። ሉካስ ራቅ ብሎ ወደሚገኘው የሕፃናት ክፍል ተዛውሮ የተለያየ የሰውነት ክፍል መቆጣት (መልቲ ሲስተም ኢንፍላማቶሪ ሲንድረም -ኤም አይ ኤስ) ተብሎ በሚጠራ በሽታ ተያዘ። የጄሲካ ልጅ ሉካስ ኤክስፐርቶች እንደሚናገሩት ልጆች በኮሮናቫይረስ ከተያዙ እስከ ስድስት ሳምንታት ድረስ የሚመጣው ህመም ብዙም ያልተለመደ ነው። የሳኦ ፖሎ ዩኒቨርስቲ ባልደረባው ዶ/ር ፋቲማ ማሪንሆ እንደሚሉት በወረርሽኙ ወቅት የኤምአይኤስ ቁጥር ከፍተኛ ሆኗል። ምንም እንኳን ለሁሉም ሞት ምክንያት...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
406
Title: በአማራ ክልል፡ ስለታገቱት ተማሪዎች የሚጠይቁ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሄዱ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ባህር ዳር በዩኒቨርስቲው ያጋጠመን አለመረጋጋት ሸሽተው ወደ መጡበት ሲመለሱ ባልታወቁ ወገኖች ተይዘው ደብዛቸው የጠፋው ተማሪዎች ጉዳይ ከመገናኛ ብዙሃን ርዕስነት አልፎ ለሰልፎቹ መካሄድ ምክንያት ሆኗል። በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ በተካሄደው የተማሪዎቹን መታገት በሚያወግዘው ሰልፍ ላይ በርካታ ቁጥር ያለው የከተማው ነዋሪ ተሳታፊ ሆኗል። በዚህም ምክንያት የተለያዩ የመንግሥትትና የግል ተቋማት ተዘግተው እንደነበር ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች ተናግረዋል። የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ በክልሉ የተካሄዱት ሰልፎች ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ መጠናቀቃቸውን አስታውቋል። ቢሮው ይህን ይበል እንጂ በባህር ዳር በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የክልሉ ባለስልጣናት በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ለተገኘው ህዝብ መልዕክት ለማስተላለፍ ሲሞክሩ የተቃውሞ ድምጽ ተሰምቶ ዝግጅቱም መቋረጡን ሪፖርተራችን ከስፍራው ዘግቧል። ከክቡር ትሪቡን አቅጣጫ ደንጋይ የተወረወረ ሲሆን ከስታዲየም ውጪም የተኩስ ድምጽ ሲሰማ ነበር። በአሁኑ ሰዓት በባህር ዳር ከተማ በርካታ ጸጥታ አስከባሪዎች ተሰማርተው እንደሚገኙ እና ከተማዋም ወደ የተረጋጋ እንቅስቃሴ መመለሷን ሪፖርተራችን ታዝቧል። ከባህር ዳር ከተማ ውጪ ደብረማርቆስ፣ ወልዲያ፣ ቆቦ፣ዋድላ፣ ሸዋ ሮቢት፣ ዱር ቤቴ፣ ዳንግላ፣ ደብረ ብርሃን፣ ፍኖተ ሰላም፣ እና በሬ የተቃውሞ ሰልፎቹ የተካሄዱባቸው ከተሞች ናቸው። በተቃውሞ ሰልፎቹ የተሳተፉ ሰዎች መንግሥት የታገቱትን ተማሪዎች ጉዳይ ችላ ማለቱንና ተገቢውን መረጃ ባለመስጠቱ ወቀሳ ከማቅረባቸው በተጨማሪ፤ ታጋቾቹ ተለቀዋል ተብሎ የተሰጠው መግለጫን "ሐሰተኛ" በማለት ምላሽ እንዲሰጥበት ጠይቀዋል። ድርጊቱን ለማውገዝ በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ውስጥ ሰላማዊ ሰልፍ ያደረጉት ሰዎች መንግሥት ስለታገቱት ተማሪዎች ተገቢውን መረጃ እንዲሰጥ፣ ተማሪዎቹ እንዲለቀቁ፣ መንግሥት በአጋቾች ላይ እርምጃ እንዲወሰድና በጉዳዩ ውስጥ እጃቸው አለበት የሚባሉ አካላትም በሕግ እንዲጠየቁ ጥሪ አቅርበዋል። በሁሉም ቦታዎች በተካሄዱት ሰላማዊ ሰልፎች ላይ በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ የነበሩና ለወራት የደረሱበት ያልታወቁት ተማሪዎች ያሉበት ሁኔታ እንዲገለጽ እንዲሁም በቶሎ ተለቀው ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ በአጽንኦት ተጠይቋል። ታግተዋል የተባሉት ተማሪዎች ቁጥር 17 እንደሆነ የተነገረ ሲሆን ከመካከላቸው 13ቱ ሴቶች መሆናቸው ተጠቅሷል። በዚህም መሰረት ባለፉት ሳምንታት በማሕበራዊ የመገናኛ መድረኮች ላይ "እህቶቻችንን መልሱ" በሚል ርዕስ ዘመቻዎች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ''ማን ይለቀቅ ፤ ማን አይለቀቅ እስካሁን አላወቅንም'' የታጋች ቤተሰቦች ቢቢሲ እስካሁን ባገኘው መረጃ ሰላማዊ ሰልፎቹ በባሕር ዳር፣ በወልዲያ፣ በደብረ ማርቆስ፣ በደብረ ብርሃን፣ በዱርቤቴ፣ ፍኖተሰላም፣ በራያ ቆቦ፣ በሸዋ ሮቢት፣ በዳንግላና በሌሎች ቦታዎች ተካሂደዋል። ሰልፈኞቹ፤ "የታገቱት ተማሪዎች የት አሉ?"፣ "ደብተርና ስክርቢቶ የያዙ ተማሪዎችን ማገት ጀግንነት አይደለም"፣ "ለታገቱ ተማሪዎች መጮህ ፖለቲካ ሳይሆን ሰብዓዊነት ነው"፣ "መንግሥት ተለቀቁ ያላቸው ተማሪዎች የት አሉ?" የሚሉ ጥያቄዎችና መልዕክቶችን ማስተጋባታቸውን የቢቢሲ ዘጋቢ ከስፍራው ገልጿል። በባህር ዳር በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ 6 የታጋች ተማሪ ወላጆች ተሳታፉ መሆናቸውን ከሰልፉ አስተባባሪዎች መካከል አንዱ አቶ መታገስ ገ/ሚካኤል ለቢቢሲ ተናግረዋል።
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
374
የ36 ዓመቱ ድምጻዊና በደጋፊዎቹ ዘንድ "የምንዱባኖች ፕሬዝዳንት" ተብሎ የሚጠራው ቦቢ ዋይን፤ ከሁለት ዓመት በፊት የአገሪቱ ምክር ቤት አባል ሆኖ ከተመረጠ በኋላ ከፕሬዝዳንቱ ጋር አይንና ናጫ ሆኗል። ቦቢ ዋይን እውነተኛ ስሙ ሮበርት ኪያጉላኒ ሲሆን፣ በ2021 ፕሬዝዳንት ሙሴቪኒን ተፎካካሪ ሆኖ ለፕሬዝዳንትነት እንደሚወዳደር ተናግሯል። • ሙዚቀኛው የፓርላማ አባል በኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ላይ በመሳለቁ ተከሰሰ • እንግዳ ሰዎችን በመርዳት ላይቤሪያ ከአፍሪካ ቀዳሚ ሆነች ቦቢ ዋይን የህዝቦች ኃይል የተሰኘ እንቅስቃሴ መሪ ሲሆን ፕሬዝዳንት ሙሴቪኒ የ33 ዓመት የሥልጣን ዘመን ጨቋኝ መንግሥት ሲመሩ ቆይተዋል ሲል ይከሳቸዋል። ሙሴቪኒ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ይህንን ክስ ያጣጣሉ ሲሆን ቦቢ ዋይንን ግን በጠላትነት እንደሚመለከቱት ተናግረዋል። "ቦቢ ዋይን አሜሪካ ሄዶ ባለሃብቶች ኡጋንዳ መጥተው ሀብታቸውን እንዳያፈሱ ተናገረ። ይህ ማለት የኡጋንዳ እድገት ጠላት ነው ማለት ነው። ወደ ባህር ማዶ ሄደህ ባለሀብቶች እንዳይመጡ ከቀሰቀስክ ብልፅግና ላይ ጦርነት ከፍተሃል ማለት ነው። ስለዚህ ስለምን መጥቶ የዚህ ብልፅግና ተቋዳሽ መሆን ይፈልጋል?" ሲሉ ተናግረዋል። ቦቢ ዋይን የሙዚቃ ሥራውን እንዳያቀርብ ስለመከልከሉም ሲናገሩ "ከፖሊስ ጋር በዝርዝር በጉዳዩ ላይ ባላወራም ለዚያ [አሜሪካ ሄዶ ባለሃብቶች ወደ ኡጋንዳ እንዳይመጡ በመቀስቀሱ] ይመስለኛል" ብለዋል። ፕሬዝዳንት ሙሴቪኒ በኡጋንዳ በፕሬዝዳንትነት ማከናወን የሚፈልጓቸው በርካታ ነገሮች እንዳሉ ተናግረው ከስልጣን ሊወርዱ የሚችሉት በፓርቲያቸው ከተጠየቁ ብቻ መሆኑን ገልፀዋል። "ቤቴ እየጠበቀኝ ነው፤ ነገር ግን እንደ ኡጋንዳዊ ገና የማከናውነው በርካታ ነገር አለኝ። . . . ፓርቲው የአንጋፋዎችን ድጋፍ አንፈልግም ብሎ ከወሰነ ለቅቀን ሌሎች ጉዳዮችን ለመከወን ደስተኞች ነን" ብለዋል። • የቅማንት የማንነትና የራስ አስተዳደር ጥያቄ ከየት ወደ የት? • ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርስቲ ብቻ ነው መማር የሚችሉት- የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሙሴቪኒ አክለውም በኡጋንዳ ሥራ አጥ ወጣቶችን "እንደ ስጋት ሳይሆን እንደ እድል" እንደሚመለከቷቸውም ተናግረዋል። ሙሴቪኒ በግብርናውና በኢንፎርሜሽነ ቴክኖሎጂ መስክ ገና ያልተነካ እድል እንዳለ ገልፀው ወጣቶች በዘርፉ ለመሰማራት መጣር እንዳለባቸውም መክረዋል። "ሱፍ ለብሰው ቢሮ ለመዋል ብቻ ሳይሆን በግብርና፣ በኢንደስትሪ፣ በፋብሪካዎች፣ በአገልግሎት ሰጪው ዘርፍና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ላይ ለመሰማራት አእምሯቸውን ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል፤ በእነዚህ መስኮች ሥራ ለመፍጠር ጠንክረን እየሰራን ነው" ብለዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ፕሬዝዳንት ሙሴቪኒ ቦቢ ዋይንን የኡጋንዳ ጠላት ሲሉ ተናገሩ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
297
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም በቤተሰቦቹና በሙያ አጋሮቹ ዓይን\nSummary: "ለኔ ወንድሜ ጓደኛዬ ነው። አባቴም ነው።" ግርማ ተክለማርያም\nArticle (Max 500 characters):
ግርማ ተክለማርያም የፍቃዱ ወንድም ነው። ፍቃዱ ከወንድምነት ባሻገር ጓደኛውም እንደሆነ ይናገራል. . . "ለኔ ወንድሜ፣ ጓደኛዬ ነው። ከዚያ በላይ አባቴም ነው።" ይላል። ፍቃዱ ጥሩ ጤንነት ላይ ነበር ፤ እየተሻለውም ነበር። የፍልሰታን ጾም ልጨርስና ወደ አዲስ አበባ እመጣለሁ ብሎ አስቦ በነበረበት ሁኔታ ነው በሞት የተለየው። •ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? •40 ታጣቂዎች በመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዙ •ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ በገዳም ህግ ገዳም ውስጥ ያረፈ ሰው አስከሬን ከገዳም አይወጣም። ነገር ግን ገዳሙ ትልቅ ትብብር አድርጎልናል። ፍቃዱ የህዝብ ልጅ ነው። ስለዚህ ህዝብ በይፋ እንዲቀብረው አስከሬኑን ሰጥተውናል። ጸበል ቦታ ሳለ አንድ ወር ከሰባት ቀን አብረው ቆይቻለሁ። ባለቤቱም ነበረች። በየግዜው በስልክ አገኘው ነበር። ከህክምና
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
145
Title: ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መሆኑ ታወጀ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አንድ በሽታ ወረርሽኝ የሚባለው በዓለም ዙሪያ በተመሳሳይ ጊዜ በተለያዩ አገራት ውስጥ ሲሰራጭ ነው። የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እንዳሉት ባለፉት ሁለት ሳምንታት ከቻይና ውጪ በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በ13 እጥፍ ጨምሯል። • የኮሮናቫይረስ ንግዱንም ስፖርትንም መጉዳቱን ኃይሌ ገብረሥላሴ ተናገረ • የማንችስተር ሲቲና የአርሰናል ጨዋታ በኮሮናቫይረስ ስጋት ተሰረዘ • ኮሮናቫይረስ ሰዎችን ከእምነታቸው እየለየ ይሆን? ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጨምረውም በሽታውን በተመለከተ እርምጃ ለመውሰድ የታየው ቸልተኝነት "በጣም እንዳሳሰባቸው" ተናግረዋል። በሽታው ወረርሽኝ ተብሎ መሰየሙ የዓለም የጤና ድርጅት በሽታውን በተመለከተ አገራት ማድረግ ይገባቸዋል ብሎ የመከራቸው ነገሮች ይቀየራሉ ማለት እንዳልሆነ አመልክተዋል። መንግሥታት የወረርሽኙን ፍጥነት ለመግታት የሚወስዱትን እርምጃ የበለጠ ቀልጣፋ በማድረግ "አስቸኳይና ፋታ የማይሰጥ" ሊያደርጉት ይገባል ብለዋል። "በርካታ አገራትም ይህ ቫይረስ ባለበት ለማስቆምና ለመቆጣጠር የሚቻል እንደሆነ አስመስክረዋል" ሲሉ ዶክተር ቴድሮስ ተናግረዋል። በሽታው በስፋት የሚተላለፍበት ሁኔታ ባጋጠማቸው አገራት ውስጥ ተመሳሳይ ነገርን ለማከናወን ይቻል እንደሆነ ማረጋገጥ ዋነኛው ፈተና መሆኑንም ገልጸዋል። ጨምረውም መንግሥታት "የዜጎችን ጤና በመጠበቅ፣ የአገልግሎት መቋረጥን በመቆጣጠርና ለሰዎች ሕይወት ክብር በመስጠት" መካከል ያለውን ሚዛን መጠበቅ ነበረባቸው ብለዋል። ከጥቂት ወራት በፊት ቻይና ውስጥ የተቀሰቀስው ይህ በሽታ በርካታ አገራትን በማዳረስ እስካሁን ድረስ ከ4366 በላይ ሰዎችን ሲገድል በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ ሰዎች ደግሞ ከ122 ሺህ በላይ ሆኗል።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
192
በአሜሪካ በረራ ላይ ሴት የተነኮሰው ህንዳዊ ዘብጥያ ወረደ\nትንኮሳ የተፈፀመባት ግለሰብ በበረራው ወቅት ብራብሁ ራማሞርቲ ከተሰኘው ግለሰብና ባለቤቱ መሀል ተቀምጣ ነበር። በወቅቱ ተኝታ የነበረ ሲሆን ድንገት ከእንቅልፏ ብንን ስትል የሸሚዟ ቁልፍና የሱሪዋ ዚፕ ተፈትቶ የግለሰቡን እጅ ሱሪዋ ውስጥ አግኝታዋለች። ይህ የ34 ዓመቱ ግለሰብ እስሩን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ ህንድ ተጠርዞ እንደሚላክ ፍርድ ቤቱ በተጨማሪ አስታውቋል። •'ምን ለብሳ ነበር?' •ቄሮ፣ ሴታዊት፣ ፋኖ…የትውልዱ ድምጾች •የሜቴክ የህዳሴ ግድብ ውል ለፈረንሳይና ጀርመን ኩባንያዎች ሊሰጥ ነው አቃቤ ህግ 11 ዓመት እንዲፈረድበት ጠይቆ የነበረ ቢሆንም "ምንም እንኳን ወንጀሉ ከፍተኛ ቢሆንም" ዘጠኝ አመት በቂ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ መወሰኑን የዲትሮይት ፍሪ ፕሬስ አስታውቋል። ግለሰቡም በበኩሉ በወቅቱ ተኝቶ እንደነበር በመግለፅ ወንጀሉን ክዷል። በተያዘበት ወቅትም አቃቤ ህግ ሊያመልጥ ይችላል የሚል መከራከሪያ በማንሳቱ የዋስ መብቱን ተከልክሎ ነበር። ጥቃት የደረሰባት ግለሰብ ለአውሮፕላኑ አስተናጋጆች ምን እንደደረሰባትም ሪፖርት አድርጋለች። የግለሰቡ ባለቤት በበኩሏ ሴትዮዋ ጉልበቱ ላይ ተኝታ ነበር ስትል የወነጀለቻት ሲሆን፤ ሴትዮዋ ሌላ መቀመጫ እንዲሰጣት መጠየቋንም ገልፃለች። ነገር ግን የበረራው አስተናጋጆች በበኩላቸው ጥቃት የደረሰባት ግለሰብ ብቻ እንዲቀይሯት የጠየቀች ሲሆን ፤ የግለሰቡ ባለቤት የተናገረችው ሀሰተኛ እንደሆነ ለመርማሪዎች ተናግረዋል። በወቅቱም እያለቀሰች የነበረ መሆኑን ገልፀው የሸሚዟም ሆነ የሱሪዋ ቁልፎች ተፈትተው እንደነበር አስተናጋጆች ጨምረው ለመርማሪዎች አስረድተዋል። ከኋላ ወንበር ፈልገው እንዳስቀመጧትም አክለዋል። \n\ntl;dr:
የአሜሪካ ፍርድ ቤት በአሜሪካ በረራ ላይ አጠገቡ ተቀምጣ የነበረችውን ግለሰብ የተነኮሰውን ህንዳዊ የዘጠኝ አመት እስር ፈርዶበታል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
197
Title: ኮሮናቫይረስ: እስራኤል የፋይዘር ክትባት ውጤታማ ሆኖ ማግኘቷን ገለፀች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ይህም ክትባቱ በክሊኒክ ውስጥ በተደረጉለት ሙከራዎች ወቅት የነበረውን ያህል ከፍተኛ ቁጥር ባለው ህዝብ ውስጥም ውጤታማ መሆኑን ያሳያል፡፡ በሁሉም የዕድሜ ክልል ውስጥ ለሚገኙ ሰዎች ከፍተኛ ውጤታማነት እያስገኘ መሆኑን የማህበረሰብ ጤና ሐኪሙ ፕሮፌሰር ሀጋይ ሌቪን ተናግረዋል። "በጣም ተጋላጭ ለሆኑት ቡድኖች ከፍተኛ የክትባት ሽፋን መስጠት ወሳኝ" ነበር ብለዋል፡፡ የእስራኤል ትልቁ የጤና ፈንድ ክላሊት በተመሳሰይ ዕድሜ እና የጤና ሁኔታ በሚገኙ 600,000 ክትባት በወሰዱ ሰዎች ላይ መልካም የሚባል ውጤት መገኘቱን፣ ክትባት ካልወሰዱ ሰዎች አንጻር እንደታየባቸው አመልክቷል፡፡ ክትባቱን በወሰዱት ዘንድ 94% ያነሰ ኢንፌክሽኖችን አግኝቷል፡፡ በተጨማሪም ክትባቱ ሁሉንም ማለት በሚቻል ሁኔታ ከባድ ህመሞችን ተከላክሏል፡፡ ውጤቱ ከ70 ዎቹ በላይ የሆኑትን ጨምሮ በሁሉም የዕድሜ ቡድኖች ውስጥ ተመሳሳይ ነበር፡፡ ይህ "እንደ እንግሊዝ ላሉት ሌሎች ሀገሮች" ስለ ክትባቱ ጠቃሚ መልዕክት ከማስተላለፉም በተጨማሪ፣ በቫይረሱ በጣም ሊታመሙ የሚችሉትን የህብረተሰብ ክፍሎች "በከፍተኛ" ሁኔታ ክትባቱን እንዲያገኙ ያግዛል ብለዋል ፕሮፌሰር ሌቪን፡፡ ፕሮፌሰሩ አክለውም የእንቅስቃሴ ገደቦችን ከማላላት በፊት ምን ያህል ቁጥር መከተብ እንደሚያስፈልግ መናገር አልችልም ብለዋል፡፡ "በመተላለፍ ላይ ያለው ተጽዕኖ ምን እንደሆነ እስካሁን አናውቅም" ብለዋል፡፡ ሆኖም ቢያንስ "ክትባቱ ግለሰብን ለመጠበቅ ጠቃሚ ነው" ሲሉም አክለዋል፡፡ የእስራኤል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር መረጃን በመተንተን ላይ የሚገኙት ፕሮፌሰር ኤራን ሴጋል በበኩላቸው ክትባቱ በኮቪድ -19 ጉዳዮች ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመረዳት ሃገሪቱ ዕድሜያቸው ከ60ዎቹ በላይ ከሆኑት መካከል 80 በመቶውን መከተብ እንዳለባት ጠቁመዋል፡፡ እስራኤል የክትባት መርሃግብሩ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመመልከት በዓለም ላይ የመጀመሪያዋ ሀገር ብትሆንም፣ ወደዚህ ደረጃ ለመድረስ ከፍተኛ የሆነ ህዝብን ማዳረስ እና በርካታ ሳምንታትን ሊፈጅባት ይችላል፡፡ በመጀመሪያ ክትባት በተወሰዱ እና ዕድሜያቸው ከ60ዎቹ በላይ በሆናቸው እና ከዚያ ቀደም ነዋሪዎቻቸውን ባስከተቡ ከተሞች ውስጥ የቫይረሱ ስርጭት ሲቀንስ ታይቷል። ይህም ቀደም ባሉት የእንቅስቃሴ ገደቦች ወቅት ያልታየ ነው ተብሏል፡፡ ይህም ከእገዳው ይልቅ ክትባቱ ለቁጥሩ መቀነስ ትልቅ ሚና እንዳለው ጠንካራ ማስረጃ ይሰጣል፡፡ ፕሮፌሰር ሴጋል እንደሚያስጠነቀቁት ከሆነ ቁጥሩ ከሚጠበቀው በላይ በዝግታ የቀነሰ ሲሆን ምናልባትም በእስራኤል ውስጥ ዋነኛው የቫይረሱ ዝርያ በሆነው እና በብሪታንያ በተገኘው የኮሮናቫይረስ ዝርያ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ "በጣም ፈጣን" በሆነው በእስራኤል የክትባት መርሃ ግብር እንኳን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሊከላከሉት የማይችሉ ሲሆን በበሽታው ከተያዙም በጠና ሊታመሙ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ "አሁንም ቢሆን ከእንቅስቃሴ እገዳው ለመውጣት በጥንቃቄ መውጣት አለብን" ወይም ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ሆስፒታል መተኛት ሊገደዱ ይችላሉ ይላሉ፡ እስራኤል ከፍተኛ የሆነ የኢንፌክሽን ማዕበል እያጋጠማት እና በጥብቅ እገዳዎች ውስጥ ብትቆይም ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በላይ የሆኑ ሁሉ የመከተብ መብት ስላላቸው ትምህርት ቤቶች የመከፈት ተስፋ አላቸው ተብሏል፡፡ በፍልስጤም ግዛቶች ክትባቱን ማን መስጠት አለበት በሚለው ጥያቄ ሃገሪቱ ትችት ደርሶባታል፡፡ ለጤና ሠራተኞች እንዲደርስ እስራኤል በዌስት ባንክ እና በጋዛ ላሉት ፍልስጤሞች የተወሰነ መጠን ያለው ክትባት ማሳለፍ የጀመረችው ገና አሁን ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከነዋሪዎቿ ለሩብ ያህሉ ሁለቱንም ዙር ክትባት ሰጥታለች፡፡
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
400
ሂጃብ የምትለብሰው ታዋቂዋ ሞዴል ሀሊማ አደን ለምን ሥራዋን ተወች?\nየ23 ዓመቷ ሀሊማ በበርካታ ሶማሌዎች ተከብባ በሚኔሶታ በሴንት ክላውድ ነው ያደገችው፡፡ ተራ ልብሶችን ለብሳ እና ያለ ምንም መዋቢያ ከውሻዋ ኮኮን ጋር ነው በደስታ ያሳለፈችው፡፡ የተወለደችበትንና ኬንያ የሚገኘው የስደተኞች መጠለያን በመጠቆም "እኔ ከካኩማ የመጣሁ ሀሊማ ነኝ" ትላለች፡፡ ሌሎች ሂጃብ የምትለብሰው ሱፐር ሞዴል ወይንም በቮግ መጽሔት ሽፋን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣች፣ የመጀመሪያዋ የሂጃቢ ለባሽ ሞዴል እያሉ ቢገልጿትም እርሷ ግን የፋሽን ኢንዱስትሪው ከእምነቴ ጋር የሚጋጭ ነው በማለት ትታዋለች። "እንደዚህ በቃለ-መጠይቅ ምቾት ተሰምቶኝ አያውቅም" ስትል ሳቀች፡፡ "ምክንያቱም የራሴ ባልሆነ ልብስ ለመዘጋጀት 10 ሰዓት ስላላጠፋሁ" ብላለች። ሂጃማ እንደምትለብስ ሞዴል ሀሊማ ልብሷን ትመርጣለች። በሥራዋ የመጀመሪያ ዓመታት የራሷን ሂጃብ እና በረዣዥም ቀሚሶች የተሞሉ ሻንጣዎችን ወደ እያንዳንዱ ቀረፃ ትወስድ ነበር፡፡ ለሪሃና ፌንቲ ቢውቲ የራሷን ቀላል ጥቁር ሂጃብ ለብሳለች፡፡ ምንም ለብሳ ቢሆን ለእያንዳንዱ ቀረፃ ሂጃቧን ማድረጓ ለድርድር የማይቀርብ ነበር፡፡ በጎርጎሮሳውያኑ 2017 በዓለም ላይ ካሉ ትልልቅ የሞዴሊንግ ኤጄንሲዎች አንዱ ከሆነው ከአይ ጂ ኤም ጋር ስትፈራረም መቼም ቢሆን ሂጃብ እንደማታወልቅ የሚገልጽ አንቀጽ ውሏ ውስጥ ጨምራለች፡፡ ሂጃብዋ ለእሷ ዓለሟ ማለት ነው፡፡ "የሞዴሊንግ ውል ለማግኘት መሞት የሚፈልጉ ሴቶች ቢኖሩም ተቀባይነት ባላገኝ ላለመሥራት ተዘጋጅቼ ነበር" ትላለች፡፡ ምክንያቱም በዚያ ወቅት ማንም ስለ እርሷ ስለማያውቅ "ማንም ነበረች።" በሞዴሊንግ ስራ ውስጥ እየቆየች ስትመጣ፣ በምትለብሳቸው ልብሶች ላይ ቁጥጥሯ አነስተኛ ነበር። በሙያዋ የመጨረሻ ጊዜያት ሂጃቧ እያነሰ እና እየቀነሰ ሄደ። አንዳንድ ጊዜ አንገቷን እና ደረቷን ያሳይ ነበር። አንዳንድ ጊዜም በሂጃብ ምትክ ጂንስ ወይም ሌሎች ልብሶችን እና ጨርቆችን ጭንቅላቷ ላይ ታደርግ ነበር፡፡ ሌላኛው የሀሊማ የስራ ውል ውስጥ የተካተተው አንቀጽ በራሷ የግል ቦታ መልበስ እንድትችል አድርጓል፡፡ ሆኖም እሷን ተከትሎ ወደ ኢንዱስትሪው የገቡ ሌሎች ሂጃብ የሚለብሱ ሞዴሎች ተመሳሳይ አክብሮት እንደሌላቸው ወዲያው ተገነዘበች፡፡ ልብስ የሚለውጡበት መጸዳጃ ቤት ፈልጉ ሲባሉ ሰምታለች፡፡ "እነዚህ ሴቶች የእኔን ፈለግ እየተከተሉ ቢሆንም የተከፈተከላቸው በር የአንበሳው አፍ ነው" አልኩኝ፡፡ ተተኪዎቿ ከእርሷ እኩል እንዲሆኑ ትጠብቅ የነበረ ሲሆን ለእነሱ ያላት የመከላከያ ስሜትንም አጠናከረ፡፡ "ብዙዎቹ በጣም ወጣት ሲሆኑ ዘግናኝ ኢንዱስትሪ ሊሆንባቸው ይችላል። በተካፈልንባቸው መዝናኛ ቦታዎች እንኳን አንዷን ሂጃብ የምትለብስ ሞዴል ከሚወሯት ወንዶች ለመከላከል እንደምትጥር ትልቅ እህት ሆኜ ራሴን አገኛለሁ። 'ይህ ትክክል አይመስልም ፣ ልጅ ነች' የሚል ስሜት ውስጥ ነበርኩ፡፡ ወደ ውጭ አውጥቼ ከማን ጋር እንደሆነች እጠይቃታለሁ" ትላለች። የሃሊማ የኃላፊነት ስሜት እና ማህበራዊ ህይወት በተወሰነ ደረጃ የመጣው የሶማሌ ተወላጅ ከመሆኗ ነው፡፡ በሰሜን ምዕራብ ኬንያ በሚገኘው ካኩማ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ልጅ ሆኖ ጠንክሮ መሥራት እና ሌሎችን መርዳትን ከእናቷ ተማረች፡፡ ይህም ተግባሯ ሀሊማ የሰባት ዓመት ልጅ ሳለች አሜሪካ ውስጥ ብዙ የሶማሊያ ማህበረሰብ በሚኖሩባት ሚኔሶታ ከተዛወሩ በኋላም ቀጠለ፡፡ ሃሊማ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆና የመጀመሪያዋ ሂጃብ የምትለብስ ንግስት ስትሆን ችግር ተፈጠረ፡፡ ጥሩ ውጤት ላይ ያተኮረችው እናቷ እንደማይወዱት ታውቅ ነበር፡፡ "በጣም አፍሬ ነበር ምክንያቱም ልጆቹ ወደ ቤትዋ ይመጡና እናቴ ያዘጋጀችውን 'ይህንን አታድርጊ' ይላሉ'' ብላለች። ፍርሃቷ ትክክል...\n\ntl;dr:
ሀሊማ አደን ሂጃብ ለብሳ የዓለም ምርጧ ሞዴል መባሏ ከእስልምና ሐይማኖቷ ጋር የማይስማማ በመሆኑ ከፋሽን ኢንዱስትሪውን ራሷን አግልላለች፡፡ ከቢቢሲ ግሎባል የሃይማኖት ጉዳዮች ዘጋቢ ጋር በነበራት ቆይታ - እንዴት ሞዴል ሆና መሥራት እንደጀመረች እና ለማቆም እንዴት እንደወሰነች ትናገራለች፡፡
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
440
Title: ሃጫሉ ሁንዴሳ ፡ በግድያው የተጠረጠሩት ሰዎች ወንጀሉን አልፈጸምንም አሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አርቲስት ሃጫሉ በአርቲስት ሃጫሉ ግድያ ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የሚገኙት አራቱ ተጠርጣሪዎች ማለትም ጥላሁን ያሚ፣ ከበደ ገመቹ፣ አብዲ አለማየሁ እና ላምሮት ከማል እያንዳንዳቸው "ወንጀሉን አልፈጸምንም። ጥፋትም የለንም" በማለት ዛሬ ለፍርድ ቤት ተናግረዋል። ተጠርጣሪዎቹ ይህን ያሉት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሕግ እና ጸረ ሽብር ችሎት ዛሬ ረቡዕ በቀረቡበት ወቅት ነው። ተጠርጣሪዎቹ ከዚህ ቀደም ፍርድ ቤት ቀርበው በነበረበት ወቅት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያሉት ተጠርጣሪዎች ጠበቃ የማቆም አቅሙ የለንም ያሉ ሲሆን፤ 4ኛ ተጠርጣሪ ላምሮት ከማል በበኩሏ ጠበቃ ለማቆም ብፈልግም ሊወክለኝ ፍቃደኛ የሆነ ጠበቃ ላገኝ አልቻልኩም ብላ ነበር። ፍርድ ቤቱም ተጠርጣሪዎቹ መከላከያ ካላቸው እንዲያቀርቡ እና መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ሲል ውሳኔ አስተላልፎ ለዛሬ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር። በዚሁ መሠረት በጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከላካይ ጠበቆች የተመደቡ ጠበቃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ይሁን እንጂ የተመደቡት ጠበቃ የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 20.5ን በመጥቀስ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ላሉት ተከሳሾች መቆም እንደሚችሉ ጠቅሰው፤ 4ኛዋን ተከሳሽ [ላምሮት ከማልን] ግን ለመወከል የተሰጣቸው ውክልና እንዲነሳ ጠይቀዋል። ስለተከሰሱ ሰዎች በሚያትተው አንቀጽ 20.5 ተከሳሾች በመረጡት የሕግ ጠበቃ የመወከል ወይም ጠበቃ ለማቆም አቅም በማጣታቸው ፍትሕ ሊጓደል የሚችልበት ሁኔታ ሲያጋጥም ከመንግሥት ጠበቃ የማግኘት መብት አላቸው ይላል። ጠበቃውም አረተኛዋ ተከሳሽ ፍቃደኛ ሆኖ የሚቆምላት ጠበቃ አጣች እንጂ ጠበቃ የማቆም አቅም አላነሳትም ስለዚህም "ውክልናችን ትክክል አይደለም" ሲሉ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ አቅርበዋል። ይሁን እንጂ ፍርድ ቤቱ የጠበቃውን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ መንግሥት የመደባቸው ጠበቃ አራተኛዋ ተከሳሽንም እንዲወክሉ ትዕዛዝ አስተላልፏል። በሌላ በኩል የተከሳሾች ጠበቃ ተከሳሾቹ የክስ መከላከያ እንደሌላቸው ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል። ዐቃቤ ሕግም ፖሊስ መስክሮችን እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ይሰጠ ሲል ፍርድ ቤቱን ጠይቋል። ፍርድ ቤቱ ግን ዐቃቤ ሕግ ራሱ መስክሮቹን ፍርድ ቤት እንዲያቀርብ አዟል። በዚሁ መሠረት ከኅዳር 23 እስከ 25/2013 ዓ.ም ምስክሮቹን ይዞ እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ ተዕእዛዝ ሰጥቷል። አራቱ ተከሳሾች በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንጽ 32/1 ሀ እና ለ አንዲሁም የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1176/2012 አንቀጽ 3/2 በመተላለፍ መከሰሳቸው ይታወሳል። ታዋቂው የኦሮምኛ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ባለፈው ዓመት ሰኔ 22/2012 ዓ.ም አዲስ አበባ ውስጥ ምሽት ላይ በተተኮሰበት ጥይት ተመትቶ ህይወቱ ማለፉን ይታወሳል። የአርቲስቱን ግድያ ተከትሎ በተፈጠረው ሁከት እና አለመረጋጋት በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች መገደላቸው እና በሺዎቹ የሚቆጠሩ ደግሞ ለእስር መዳረጋቸው ይታወሳል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
338
Title: የሩሲያው ወታደራዊ ቡድን ''በሊቢያ እየተዋጋ ነው''\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ወታደራዊ ኃይሉ አማፂው ጄነራል ካሊፋ ሃፍታርን በመደገፍ መቀመጫውን ትሪፖሊ ያደረገውን መንግሥት ይወጋል። እ.ኤ.አ. ከ2014 ጀምሮ ሊቢያ በሁለቱ ቡድኖች መካከል ተከፋፍላ ትገኛለች። • ከጋዳፊ በኋላ ሰላም በራቃት ሊቢያ የሌሎች ሃገራት ፍላጎት ምንድነው? • ከባድ ጎርፍ በምስራቅ አፍሪካ 260 ሰዎች ገደለ ይሄው የሩሲያ ወታደራዊ ኃይል 'ዋግነር' ተብሎ የሚታወቅ ሲሆን በዩክሬን፣ ሶሪያ እና ሌሎች አካባቢዎች ባሉ ግጭቶች ውስጥ ተሳትፎ እንዳለው ይታመናል። የሩሲያ መንግሥት በሁለቱ ተዋጊዎች መካከል ምንም ዓይነት ወታደራዊ ተሳትፎ እንደሌለው በመግለፅ አስተባብሏል። ዋግነር የሚባሉት ወታደራዊ ኃይሎች በቀድሞው የሩሲያ ልዩ ኃይል ባልደረባ ዲሚትሪ ኡትኪን መመስረቱ ይነገርለታል። የተባበሩት መንግሥታት ሪፖርት ምን ይላል? ሪፖርቱ የተጠናቀረው የተባበሩት መንግሥታት በሊቢያ ላይ የጣለውን ማዕቀብ በሚመለከተው ገለልተኛ ቡድን ነው። ሪፖርቱ ይፋ ባይሆንም በዜና ተቋማት እጅ ውስጥ ግን ገብቷል። የተባበሩት መንግሥታት በሊቢያ ዋግነር ስለላው ተሳትፎ በይፋ ሲናገር የመጀመሪያ ጊዜው ነው። የመንግሥታቱ ድርጅት እንደሚለው ወታደሮቹ ከ 800 እስከ 1000 ያህል ይሆናሉ። ይህ ባለ 57 ገፅ ሪፖርት እንደሚለው ዋግነር የተሰኘው የሩሲያ ወታደራዊ ኃይል እ.አ.አ. ከጥቅምት 2018 ጀምሮ በሊቢያ ነበር። "ለወታደራዊ መኪኖች እና በጦርነቱ ላይ ለሚሳተፉ የቴክኒክ ድጋፍ ይሰጣል" አባላቱ የጦር መሳሪያ እንዲሁም የአየር ቅኝት በማድረግ የሚሳተፉ ሲሆን በተጨማሪም " ከተቃራኒ ወገን የሚመጡ የኤሌክትሮኒክ ሞገዶችን ምላሽ ለመስጠት ሙያዊ ድጋፍ ማድረግና አልሞ ተኳሽ በመሆን ይሰማራሉ" ተብሏል። ወታደሮቹ አብዛኞቹ ሩሲያውያን ሲሆኑ ነገር ግን የቤላሩስ፣ ሞልዶቫ፣ ሰርቢያ እና ዩክሬን ዜጎችም እንዳሉበት በሪፖርቱ ላይ ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ፕሬዝዳንት ፑቲን በሊቢያ የሚገኝ ማንኛውም ሩሲያዊ አገራቸውን እንደማይወክል እንዲሁም በመንግሥታቸው ተከፋይ አለመሆኑን ገልፀው ነበር። • አል ሲሲን ተችቶ ለእስር የተዳረገው የፊልም ባለሙያ 'ሳኒታይዘር ጠጥቶ ህይወቱ አለፈ' የመንግሥታቱ ድርጅት ሪፖርት እንደሚለው ከሆነ የሶሪያ ቅጥረኞች ከጄነራል ሃፍታር ጎን ሆነው እየተዋጉ ነው። ሊቢያ ሙዓመር ጋዳፊ እ.አ.አ. በ 2011 በሕዝባዊ ተቃውሞ ከስልጣን ከወረዱና ከተገደሉ በኋላ ጀምሮ በእርስ በርስ ጦርነት እየታመሰች ነው። በሊቢያ ዓለም አቀፋዊ እውቅና ያለው መንግሥት ያለ ሲሆን በኳታር፣ እና በቱርክ ይደገፋል። በዚህ መቀመጫውን በትሪፖሊ ባደረገው መንግሥት ላይ ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የጄነራል ሃፍታር አማፂ ኃይል ጥቃት መሰንዘሩን አጠናክሮ ቀጥሏል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
303
Title: አሸባሪ ተብሎ የተፈረጀው ኦብነግ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር እየተደራደረ ነው\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ከአምስት ዓመት በፊት በሽብርተኝነት ከፈረጃቸው አምስት ድርጅቶች መካከል የሆነው ኦብነግ የኦጋዴን ግዛትን ነፃ ለማውጣት በነፍጥ የሚታገል ድርጅት ነው። በአመራሩ ውስጡ የተፈጠረው መከፋፈል ተከትሎ አንዱ አንጃ በናይሮቢ ከመንግስት ጋር ለመደራረደር የሚያስችለውን ቅድመ ሁኔታ ላይ መስማማቱን ለማወቅ ተችሏል። ድርድሩ በይፋ እንዳልተጀመረ የሚናገሩት እኚሁ የውስጥ አዋቂ በናይሮቢ ውስጥ ትናንት እሑድ የተጀመረው ንግግር የድርጅቱ አንጃ አመራር ወታደሮቹን ይዞ ለመግባትና በመንግስት ምህረት ተደርጎላቸው መልሰው የሚቋቋሙበት ሁኔታ ላይ ይደራደራሉ። በድርድሩ የኢትዮጵያን መንግስት ወክሎ ከሚነጋገረው ቡድን ውስጥ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ ኢሌ እና ኮሎኔል ገብረእግዚአብሄር አለምሰገድ እንደሚገኙበት ምንጫችን ገልፀውልናል። ከዚህ ቀደም ከድርጅቱ ተነጥሎ የወጣው አመራር ጋር ድረድር ተካሂዶ የተወሰነ አመራር ከእነ ወታደራዊ ኃይሉ ትጥቅ ፈትቶ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋርም እርቅ አውርዷል። ከጥቂት ወራት በፊት የሶማልያ መንግስት አንድ ከፍተኛ የኦብነግ መሪ ለኢትዯጵያ መንግስት ተላልፎ እንዲሰጥ ማድረጉ ይታወሳል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
143
ጥቃቱን ፈፅሟል የተባለውና በቁጥጥር ስር የዋለው የ40 ዓመቱ ተጠርጣሪ የፀጥታ አስከባሪ ሲሆን ህፃናት በሚኖሩበት ህንፃ ተቀጥሮ ይሰራ ነበር። •የተነጠቀ ልጅነት • ሀና እና ጓደኞቿ የሰሩት የእናቶች ምጥ መቆጣጠሪያ •የ7 ዓመቷ ህጻን ግድያ፡ ''ከልክ ያለፈ ቅጣት የልጄን ህይወት አሳጣኝ'' በወቅቱ ፖሊስ ራሷን ስታ ያገኛት ሲሆን በአፋጣኝ ወደ ሆስፒታል ተወስዳ አስፈላጊው ህክምና እየተደረገላት ይገኛል። በአገር አቀፍ ደረጃ ቁጣን በቀሰቀሰውና ከዚህ ቀደም በአውቶብስ ውስጥ በቡድን የተደፈረችዋን ተማሪ ስድስተኛ ዓመት ዝክር ወቅት ድርጊቱ እንደተፈፀመ በደልሂ የሴቶች ኮሚሽነር ስዋቲ ማሊዋል ገልፀዋል። እስካሁን ድረስ ህፃኗ ከጉዳቷ ልታገግም መቻል አለመቻሏን በተመለከተ ግልፅ የሆነ መረጃ ባይኖርም ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ነው ሲሉ የአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ተጠርጣሪው ጥቃቱን ሲፈፅም በቀን ስራ የሚተዳደሩት የህፃኗ ቤተሰቦች ለስራ ወጥተው ነበር፤ ከዚያም ህፃኗን ከረሜላ በመስጠት ከቤት ይዟት እንደወጣ ታውቋል። ተጠርጣሪው ጥፋተኛ ሆኖ ከተረጋገጠ እስከሞት የሚደርስ ቅጣት ሊያስቀጣው እንደሚችል ፖሊስ አስታውቋል። በህንድ በዚህ ዓመት ብቻ በህፃናት ላይ በተከታታይ የደረሱ ጥቃቶችን ተከትሎ አዲስ ቁጣ ቀስቅሷል፤ ባለፈው ሚያዚያ ወር አንዲት የስምንት ዓመት ህፃን በቡድን የመድፈር ጥቃት ተፈፅሞባታል፤ ባለፈው ሰኔ ወርም እንዲሁ የ7 ዓመት ህፃን ልጂ መደፈሯን ተከትሎ በማዕከላዊ ህንድ ግዛት ማዲህያ ፓራደሽ ተቃውሞ ተነስቶ እንደነበር ይታወሳል። በህንድ የሚፈፀም ጥቃት የህንድ መንግስትና የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) መረጃ መሰረት \n\nGive me a good title for the article above.
በህንድ ደልሂ ግዛት የተደፈረችው ህፃን በአስጊ የጤንነት ሁኔታ ትገኛለች
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
201
Content: በናይጀሪያ መዲና አቡጃ ኮመን ዌልዝ ኦፍ ዛየን አሴምብሊ የሚባል ቤተክርስቲያን መስራቹ ፓስተር፤ ባለፈው ወር ነበር አንዲት የፎቶ ባለሙያ ታዳጊ እያለች በፓስተሩ ሁለት ጊዜ መደፈሯን የገለፀችው። ፓስተሩ በፍፁም አልደፈርኳትም በሚል ያስተባበሉ ሲሆን ፖሊስ ጉዳዩን እየመረመረ መሆኑም ተገልጿል። •በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን ፌስቲቫል፡ ሙዚቃ፣ ኳስ፣ ፍቅርና ቡጢ.. •ለዓመታት የተጠፋፉት የወላይታ ሶዶዋ እናትና የኖርዝ ኬሮላይናዋ ልጃቸው ይህ ውንጀላ ከቀረበባቸው በኋላ ለተወሰነ ጊዜ ከቤተ ክርስቲያኗ የመራቅ ውሳኔያቸውን ያሳወቁት ፓስተሩ፤ ተቃዋሚዎች ግለሰቡ ከኃላፊነቱ እንዲነሳ ሰልፍ በመውጣት ግፊት ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው። በትናንትናው ዕለት እሁድ የፀሎት ፕሮግራም ያደረጉት ፓስተሩ "ጥቃቅን ድሎች" በሚልም ርዕስ ተናግረዋል። ፓስተሩ በንግግራቸው ክርስቲያኖች ሁልጊዜም ቢሆን መከራን ይቀበላሉ፤ ነገር ግን አምላክ ድልን ያረጋግጣል ብለዋል። " እንደ አንድ ክርስቲያን ተቃውሞ ያጋጥማል፤ ቅዱሱና ታማኙ አምላክ ጠላቶች ካሉት በእርግጠኛነት አንተም አለህ" ብለዋል። •ኡጋንዳዊቷ ፕሮፌሰር የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወም እርቃኗን ወጣች ፓስተሩን በመድፈር የወነጀለችው የፎቶ ባለሙያ ሚስ ዳኮሎ የክሷ ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የታየ ሲሆን ናይጀሪያ ላይ ለተነሳውም የ'ሚ-ቱ' እንቅስቃሴ መነሻ ሆኗል ተብሏል። ፓስተሩ ወደ መንበራቸው መመለሳቸውን ተከትሎ ስማቸው በትዊተር ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየተነሳ ሲሆን ብዙዎችም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ድንጋጤያቸውንና ብስጭታቸውን ገልፀዋል፤ ተስፋ አስቆራጭ ነው በማለትም ሁኔታውን የገለፁት አልታጡም። \nThe previous content can be summarized as follows:
በመድፈር የተወነጀሉት ባይዶን ፋቶይንቦ የተባሉት ታዋቂው ናይጀሪያዊ ፓስተር ከአንድ ወር በኋላ ወደ ቤተ ክርስቲያናቸው መመለስ ቁጣን ቀስቅሷል።
amh_Ethi
test
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
197
ሬሃም ሳኢድ አስተያየቱን የተናገረችው 'ሳባያ' በተሰኘው ቴሌቪዥን ፕሮግራሟ ላይ ነበር የሃገሪቱ ሚዲያ ተቆጣጣሪ ሬሃም በፕሮግራሟ ላይ በግብፅ ያሉ ሴቶችን የሚያስቆጣ ቃላትና ተጠቅማለች ብሏል። ጋዜጠኛዋ በምታቀርበው የቴሌቪዥን ፕሮግራሟ ላይ "ያለ ልክ የወፈሩ ሰዎች ለቤተሰባቸውም ሆነ ለአገር ሸክም ናቸው" የሚል አገላለፅ ተጠቅማለች። • ስመ ጥሩ ጋዜጠኛ ሃሰተኛ ዜና በመፈብረክ ከስራው ተባረረ • ኬንያዊው ጋዜጠኛ የ2018 ኮምላ ዱሞር ሽልማትን አሸነፈ ጋዜጠኛዋ በግሏ የኢንስታግራም ገጽ ላይ ጡረታ እየወጣች እንደሆነ በማስታወቅ የተባለውን አስተያየት አላልኩም ስትል አስተባብላለች። ሬሃም አስተያየቱን የተናገረችው ባለፈው ዓመት የአገሪቷ ፕሬዚደንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ የአገሪቷ ዜጎች ክብደታችሁን ቀንሱ ሲሉ ካስጠነቀቁ በኋላ ነበር። በወቅቱ ፕሬዚዳንቱ ግብጻዊያን ራሳቸውን መንከባከብ እንዳለባቸው ጥሪ አቅርበዋል። በአል ሃያህ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሚተላለፈው የሬሃም 'ሳባያ' በተሰኘው የቴሌቪዥን የውይይት ፕሮግራም ላይ "ለከፋ ውፍረት የተዳረጉ ሴቶች በሰውነታቸው ውስጥ በሚፈጠር የኬሚካል ለውጥ (ቶክሲን) ሴትነታቸውንና ደስታቸውን ያጣሉ" ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች። ሬሃም በዚህ አላበቃችም። "ወፍራም ሴቶች ወንዶችን አይማርኩም፤ በመሆኑም ብዙ ጊዜ ወፍራም የሆነችውን ሚስታቸውን ይፈታሉ፤ አሊያም ከእጮኛቸው ጋር ይለያያሉ" ብላለች። የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በጋዜጠኛዋ አስተያየት ላይ የትችት ውርጅብኝ አዝነበዋል። ሬሃም በኢንስታግራም ገጿ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ኢላማ እንደሆነች ገልፃ ጡረታ እየወጣች እንደሆነ አስፍራለች። "ታክቶኛል! ምክንያቱም ማንም ሰው ሊያንኳስሳችሁ ሲፈልግ በእንናተ ላይ የሚዲያ ዘመቻ ይከፍቱባችሁና የሌለ ወሬ ያስወሩባችኋል። ... Continue the article for another 4000 characters max:
ከዚያም የማታውቋቸውንና በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ያሉ 200 ወይም 300 ወይም 400 ወይም 500 ሺህ ሰዎች አሉቧልታ እናንተን ይውጣችሏል" ብላለች። በዚህም ምከንያት ሰልችቶኛል አሁን ልጆቼን የምንከባከብበት ሰዓት ነው ብላለች። ሬሃም አክላም ላለፉት 12 ዓመታት ከልክ በላይ ውፍረት የተጋለጡ ሰዎችን ለመርዳት በርካታ ተግባራትን እንዳከናወነች ገልጻለች። የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢዋ መነጋገሪያ ስትሆን ይህ የመጀመሪያዋ አይደለም። በአንድ ወቅት የሶሪያ ስደተኞችን ለመጎብኘት ባቀናችበት ወቅት ስደተⶉቹን «ክብረ ቢስ ናቸው» በሚል መግለጿ መነጋገሪያ ሆና ነበር። በሌላ አጋጣሚም እንዲሁ አንድ በፈጣሪ መኖር የማታምን ሴት በፕሮግራሟ ስለ አስተሳሰቧ ለማናገር ከጋበዘቻት በኋላ ከፕሮግራሙ እንዳባረረቻት ተገልጿል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
273
"የድንግልና ሰርቲፊኬት" አብዛኛውን ጊዜ የሚጠየቀው ጋብቻቸውን በባህላዊ መንገድ ለሚያከናውኑ ነው። ህጉ ገና በረቂቅ ደረጃ ላይ ያለ ሲሆን ከሰሞኑ ከእምነት ነፃ የሆነ የፈረንሳይ እሴቶችን መመለስ በሚል ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን "ኢስላማዊ ተገንጣይነትን" መዋጋት ብለው ካቀረቡት ኃሳብ ጋር የተያያዘ ነው ተብሏል። የፈረንሳይ የፅንስ ማቋረጥ ቡድን በበኩሉ "የድንግልና ምርምራ" እንዲህ ዝም ብሎ ማስቀረት የማይቻል ሲሆን ሰፋ ያለ ትምህርትም ያስፈልገዋል ብሏል። የተባበሩት መንግሥታት ቢሆን ይህንን ምርመራ በፅኑ ይቃወማዋል። ረቂቅ ህጉ ገና ፓርላመንቱ ተወያይቶ ሊያፀድቀው የሚገባ ሲሆን በዚሁ ደረጃ ግን "የድንግልና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት" ለሰጠ ማንኛውም የጤና ባለሙያ አንድ አመት እስርና 15 ሺህ ፓውንድ ቅጣት ይጠብቀዋል። የፈረንሳይ 3 ቴሌቪዥን ጣቢያ ከሰሞኑ እንደዘገበው 30 በመቶ የሚሆኑ ዶክተሮች "የድንግልና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት" እንደሚጠየቁና አብዛኛዎቹም በእምቢተኝነታቸው ይፀናሉ ብሏል። የአለም ጤና ድርጅት የሴቶችንና ታዳጊዎችን ወሲብ መፈፀም አለመፈፀማቸውን በእይታም ሆነ በጣት ለማረጋገጥ መሞከር አንዲት ሴት ወሲብ ፈፅማለች የሚለውን አያረጋግጥም። የሰብዓዊ መብታቸውንም የሚጥስና የሚገረስስ ነው በማለትም ያወግዛል። የማህፀን ሃኪም የሆኑት ዶክተር ጋዳ ለፈረንሳዩ ኢንተር ኒውስ እንደተናገሩት "በፈረንሳይ ያሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሴቶች ላይ ተፅእኖ አያደርስም። በየአመቱ ቢያንስ ሶስት ሴቶች "የድንግልና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት" የሚጠይቁኝ ሲሆን አብዛኛዎቹም ከሰሜን አፍሪካ የሚመጡ ናቸው" ብለዋል። ሴቶቹ የቤተሰብ ክብር አዋርዳችኋል በሚል አካላዊ ጥቃት ይደርስብናል በሚል ፍራቻ ዶክተሯ ጋር የሚመጡ ሲሆን እሳቸውም ቢሆን "የድንግልና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬቱን" ይሰጣሉ። "ወንድሜ ይደበድበኛል፤ አባቴ ያንቀኛል። አማቾቼ ስሜን ያጠፉታል ይህንን ሰርቲፊኬት ካላገኘሁ ይሉኛል። ላለማመን ምክንያት የለኝም" በማለትም ተናግረዋል። "የድንግልና ምርመራ" በበርካታ አገራት እንደሚፈፀም የተባበሩት መንግሥታትና የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ሪፖርት ያሳያል። ምርመራው የሚፈፀመው ከእምነት ጋር በተገናኘ ብቻ ሳይሆን ከመደፈር ምርመራ እንዲሁም የፀጥታ ኃይሎችን ምልመላም ጋር በተያያዘም እንደሚከናወንም መረጃዎች ይጠቁማሉ። በተለይም በሰሜን አፍሪካ፣ በመካከለኛው ምስራቅ አገራት፣ ህንድ፣ አፍጋኒስታን፣ ባንግላዴሽና ደቡብ አፍሪካ ይሄ ተግባር ተንሰራፍቶ ይገኛል። ከሁለት አመት በፊት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መንግሥታት ይህንን ኢሰብዓዊ ተግባር እንዲያግዱት ጥሪ አድርጓል። ከዚህም በተጨማሪ "የድንግልና ምርመራና" ኋላ ቀር የስርዓተ ፆታ ልምዶችም ምን ያህል የሴቶችንና ታዳጊዎችን ማንነትም ሆነ ሰውነት መቆጣጠሪያነትም እንደሚውሉ ተመልክቶም ሰፋ ያለ ዘመቻና ትምህርት አስፈላጊ ነው ብሏል። ረቂቅ ህጉ በያዝነው አመት ታህሳስ ወር የሚቀርብ ሲሆን የጤና ባለሙያዎችን ብቻ ሳይሆን "የድንግልና ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት" የሚጠይቁ ቤተሰቦችን ወይም እጮኛዎችንም የሚቀጣ ህግ ማካተት አለበትም ተብሏል። በርካታ ሙስሊም ሴቶች ከጋብቻ በፊት ወሲብ በመፈፀማቸው መገደልን ጨምሮ በርካታ ጥቃቶች ይደርስባቸዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
የሴቶች መብት፡ ፈረንሳይ "ድንግልና" የሚመረምሩ ዶክተሮችን እቀጣለሁ አለች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
338
የዘመናዊ ሰው መነሻ በቦትስዋና መገኘቱ ተነገረ\nዛምቢዚ ወንዝ ዛሬ ላይ በጨው ግግር ቢሸፈንም ጥንት በሰፊ ሀይቅ የተሸፈነ ቦታ ነበር አካባቢው ከ200,000 ዓመታት በፊት የነበሩ ሰዎች መኖሪያ ነበር ተብሎ ይታመናል። በዘመኑ የነበሩ ሰዎች ለ70,000 ዓመታት ያህል በሥፍራው ኖረዋል። የአካባቢው የአየር ንብረት ሲለወጥ ግን ለም መሬት ፍለጋ መሰደዳቸውን ተመራማሪዎች ይናገራሉ። • በአፋር 3.8 ሚሊዮን ዓመት ያስቆጠረ ሙሉ የራስ ቅል መገኘቱ ተገለጸ • እስራኤል በቁፋሮ መስጂድ አገኘች አውስትራሊያ በሚገኘው 'ጄኔቫ ኢንስቲትዮት ኦፍ ሜዲካል ሪሰርች' የተባለ ተቋም የዘረ መል ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ጄነሳ ሀይስች እንደሚሉት፤ ከ200,000 ዓመታት በፊት ዘመናዊ የሰው ልጅ አፍሪካ ውስጥ ስለመኖሩ ማስረጃ አለ። "የሰው ልጆች መነሻ አካባቢ የት ነው? የሚለውና እንዴት ወደሌሎች አካባቢዎች እንደተጓጓዙ ለዓመታት አከራካሪ ነበር" ሲሉ አስረድተዋል። ተመራማሪዎቹ እንደሚሉት፤ ጥንታዊ ሰዎች ማካጋዲካጋዲ የተባለ ሀይቅ አካባቢ ሰፍረው ነበር። በዚህ ለምለም ቦታ ለ70,000 ዓመታት ከኖሩ በኋላ ወደሌሎች አካባቢዎች ተጉዘዋል። • የሠላም ተጓዧ ሉሲ (ድንቅነሽ) ምን ደረሰች? • የቀደመው ዘመናዊ ሰው ከአፍሪካ ውጪ ተገኘ • የጥንታዊ ሰው የፊት ገጽታ ይፋ ተደረገ በሰሜናዊ ቦትስዋና የሚገኘው አካባቢ የዘመናዊ ሰው መነሻ ነው ተብሏል ተመራማሪዎቹ የሰው ልጆችን ዘረ መል ናሙና በመውሰድ እና የአየር ንብረት ለውጥን በማጥናት አፍሪካ ከ200,000 ዓመታት በፊት ምን ትመስል እንደነበር የሚያሳይ ሞዴል ሠርተዋል። በሌላ በኩል አንዳንድ ተመራማሪዎች የሰው ልጆችን ዘረ መል በማጥናት ብቻ የሰው ልጆች መነሻ ይህ አካባቢ ነበር ለማለት አይቻልም ሲሉ አዲሱ ጥናት ላይ ጥያቄ አንስተዋል። የሰው ልጆች ቅሪተ አካል ላይ በተሠራ ጥናት የሰው ልጅ መነሻ ምስራቅ አፍሪካ መሆኗን የሚያሳይ መረጃ መገኘቱን እንደማስረጃ በመጠቀም የተከራከሩም አሉ። \n\ntl;dr:
በሰሜናዊ ቦትስዋና የሚገኘው ዛምቢዚ ወንዝ ዛሬ ላይ በጨው ግግር ቢሸፈንም ጥንት በሰፊ ሀይቅ የተሸፈነ ቦታ ነበር። ይህ አካባቢ የዘመናዊ ሰው ዝርያ መነሻ እንደሆነ ተመራማሪዎች ገልጸዋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
249
እንደ ዘገባው ከሆነ ደቡብ ሱዳን ውስጥ በሰላም ማስከበር ላይ ተሰማርተው የነበሩ 169 ወታደሮች በሌሎች ለመተካት በትናትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ ነበር። ወደ ኢትዮጵያ መመለስ እንደማይፈልጉ ያሳወቁት 15 የሰላም አስከባሪው ኃይል አባላት በአጠቃላይ የትግራይ ተወላጅ መሆናቸውም ተገልጿል። ጉዳዩን በተመለከተ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የፌስቡክ ገጽ የሠራዊቱ የኢንዶክትርኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል መሐመድ ተሰማን በመጥቀስ የወጣው ዜና ወደ አገር አንመለስም ያሉት የ15ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አባላት መሆናቸውን አመልክቷል። ሜጀር ጀነራል ተሰማ እንዳሉት ሻለቃው በደቡብ ሱዳን የነበረውን ቆይታ አጠናቆ ለተተኪው ኃይል ኃላፊነቱን በማስረከብ በመመለስ ላይ እንዳለ አስራ አምስት የሠራዊቱ አባላት ወደ አገር ቤት አንመለስም ብለዋል። "የጁንታው ተላላኪዎች ወደ አገራችን አንሄድም በማለት ጁባ አየር ማረፊያ ላይ በመንከባለልና በመጮህ ሁከት ለመፍጠር ሞክረዋል" ሲሉ ሜጀር ጀኔራል መሐመድ ተናግረዋል። የመከላከያ ሠራዊቱ በዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ግዳጅ አኩሪ ተግባር እየፈፀመ እንደሚገኝ በመግለጽ በግለሰቦቹ የተፈጸመው ድርጊት "የሠራዊቱን አባላት የማይወክል አሳፋሪ ተግባር" መሆኑን ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ ገልጸዋል። የተባበሩት መንግሥታት ቃል አባይ የሆኑትን ስቴፋኔ ዱዣሪክን የጠቀሰው የፈረንሳዩ ዜና ወኪል በበኩሉ "ዝርዝር መረጃ ለማግኘት እየሞከርን ነው። ነገር ግን 15 አባላት ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ እንደማይፈልጉ በጁባ አየር ማረፊያ እያሉ አሳውቀዋል. . ." ማለታቸው ዘግቧል። ሱዳን ፖስት የተሰኘው ጋዜጣ በበኩሉ ወታደሮቹ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ የማይፈልጉት በትግራይ ክልል መንግሥት እያካሄደ ካለው "የሕግ ማስከበር" ጋር በተያያዘ የሚደርስባቸውን ባለማወቃቸው ፍርሃት እንደገባቸው መግለጻቸውን ዘግቧል። በግል የሚታደረው ሱዳን ፖስትን ጨምሮ ተለያዩ መገናኛ ብዙሃን በትናንትናው ዕለት በጁባ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ኢትዮጵያ ከሚጓዘው ቡድን ጋር ለመሄድ ያልፈለጉ የሰላም አስከባሪ ኃይሉ አባላት ግጭት ውስጥ ገብተው እንደነበር ተዘግቧል። ወታደሮቹ በግድ ወደ አውሮፕላን እንዲገቡ ሊደረጉ ነበር የተባለ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ከደረሱ በኋላ ምን ሊደርስባቸው እንደሚችል ስለማያውቁ መስጋታቸውን ተናግረዋል ተብሏል። እነዚህ ወታደሮች በአሁኑ ሰዓት በደቡብ ሱዳን ብሔራዊ የደኅንነት አገልግሎት ጥበቃ ስር መሆናቸው ተገልጿል። ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ሰላም ለማስከበር በሚያደርገው ጥረት ውስጥ 8 ሺህ ያህል ሠራዊት በማዋጣት ከቀዳሚዎቹ አገራት መካከል አንዷናት። ይህ ደግሞ የተባበሩት መንግሥታት በዓለም ዙሪያ ካሉት ሰላም አስከባሪ ወታደሮች መካከል 8 በመቶ ያህሉ ነው። በፌደራል መንግሥትና በህወሓት ኃይሎች መካከል ጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በሠሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ወታደራዊ ግጭት የአገሪቱ ሠራዊት ክልሉን ያስተዳድሩ የነበሩትን የህወሓት አመራሮች ከስልጣን ማስወገዱ ይታወሳል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በርካታ የህወሓት አባል ናቸው የተባሉና በወንጀል የተጠረጠሩ የሠራዊቱ አባላት በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን የእስር ማዘዣ የወጣባቸውና የሚፈለጉ እንዳሉም ይታወቃል። በወታደራዊ ግጭቱ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ትክክለኛ አሃዝ ባይታወቅም በሺዎች የሚቆጠሩ ሳይሞቱ እንዳልቀሩ ይገመታል። ከዚህ በተጨማሪም በቀውሱ ምክንያት ከ60 ሺህ በላይ ሰዎች ግጭቱን ሸሽተው ወደ ሱዳን ሲሰደዱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደግሞ የዕለት እርዳታ ጠባቂ መሆናቸውን ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ይናገራሉ። በትግራይ ክልል የተካሄደው ወታደራዊ ዘመቻ... \n\nGive me a good title for the article above.
በደቡብ ሱዳን 15 የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ አባላት ወደ አገራቸው አንመለስም ማለታቸው ተሰማ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
404
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: እስራኤል በፍልስጤም ይዞታ ሥር የሚገኙ ቤቶችን እያፈረሰች ነው\nSummary: እስራኤል በፍልስጤም ይዞታ ስር የሚገኙ እና ''በሕገ-ወጥ መንገድ'' ተገነቡ ያለቻቸውን ቤቶች ማፍረስ ጀመረች።\nArticle (Max 500 characters):
እስራኤል በፍልስጤም ይዞታ ስር የሚገኙ 'በሕገ-ወጥ መንገድ ተገነቡ' ያለቻቸውን ቤቶች እያፈረሰች ነው እስራኤል ''በሕገ-ወጥ" ተገነቡ የምትላቸው ቤቶች እአአ 1967 በተካሄደው የስድስት ቀን ጦርነት ከተቆጣጠረቻቸው ግዛቶች አንዱ በሆነው ዌስት ባንክ አጥር አቅራቢያ የተገነቡ ቤቶችን ነው። በፖሊስ እና በእስራኤል ጦር የታጀቡ ቡልዶዘሮች እነዚህን መኖሪያ ቤቶች ሲያፈራርሱ ታይተዋል። ነዋሪዎች ቤቶቹን ለመገንባት ከፍልስጤም ግዛት አስተዳደር ኃላፊዎች ፍቃድ ማግኘታቸውን እና እስራኤል ቤቶቹን የምታፍርሰው የዌስት ባንክ መሬትን ለመውረር ነው ሲሉ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። • እየሩሳሌም፡ የትራምፕን ውሳኔ ዓለም እያወገዘው ነው • አሜሪካ ለእየሩሳሌም የእሥራኤል መዲናነት እውቅና ልትሰጥ ነው የእስራኤል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግን ቤቶቹ የተገነቡበት ቦታ ግንባታ ላለማካሄድ ስምምነት
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
142
Title: ማዳጋስካር፡ ከአውሮፕላን ላይ የወደቀችው ተማሪ አላና ኩትላንድ አስክሬን ተገኘ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አላና ኩትላንድ በካምብሪጅ ሮቢንሰን ኮሌጅ የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት እያጠናች ነበር ከደቡብ ምስራቃዊ ክፍል ሚልተን ኬይኔስ የመጣችዋ የ19 ዓመቷ አላና ከትላንድ፤ ከአነስተኛ አውሮፕላኑ ላይ የወደቀችው ባሳለፍነው የአውሮፓዊያኑ ሐምሌ 25 ነበር። • «ሙሉ ቤተሰቤን በኢትዮጵያው አውሮፕላን አደጋ አጥቻለሁ» • ታዳጊዎቹ በገጣጠሟት አውሮፕላን ከደቡብ አፍሪካ ተነስተው ካይሮ ገቡ የአካባቢው ፖሊስ ኃላፊ ሲኖላ ኖሜንጃሃሪይ እንደገለፁት የተማሪዋ አስክሬን ትናንት በአንድ ገጠራማ አካባቢ ተገኝቷል። ከትላንድ በሮቢንሰን ኮሌጅ የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርቷን እየተከታተለች የነበረ ሲሆን በሞተችበት ወቅት በአፍሪካዊቷ ደሴት በሥራ ልምምድ ላይ ነበረች ተብሏል። ከትላንድ ከአውሮፕላኑ ላይ የመውደቅ አደጋ ያጋጠማት የአውሮፕላኑን በር በመክፈቷ እንደነበር ፖሊስ የገለፀ ሲሆን ያንን ያደረገችበት ምክንያት ግን እስካሁን ግልፅ አይደለም። ትወስደው የነበረው የወባ መድሃኒት የፈጠረባት ስሜት ለፈፀመችው ድርጊት ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ቢገመትም ጉዳዩ ግን አሁንም እየተጣራ ነው። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ኮሎኔል ዲ ይ ላ ፔክስ እንደተናገሩት ከሆነ ተማሪዋ እየሰራችው በነበረው ጥናት ስጋት እንዳደረባትና ደስተኛ እንዳልነበረች ተናግረዋል። እርሳቸው እንዳሉት ማዳጋስካር በደረሰች በቀናት ውስጥ የጀመረችው ፕሮጀክት እየተሳካ እንዳልሆነ ተናግራ ጉዳዩን ለመቋጨት ያሰበች ትመስል ነበር ብለዋል። ተማሪ ከትላንድ ማዳጋስካር በገባች በሁለተኛ ቀኗ በሥራዋ ክትትል የሚያደርጉላትን ግለሰብ (ሱፐርቫይዘር) በትንሹ ሁለት ጊዜ እንዳገኘቻቸው ኮሎኔል አክለዋል። • 'መጥፎ ዕድል' አውሮፕላኑ የወደቀበት ስፍራ ስያሜ እንደሆነ ያውቃሉ? ባለፈው ሳምንት ከውጭ ጉዳይ ቢሮ በኩል በወጣው መግለጫ የተማሪዋ ቤተሰቦች ተስፋ ባላት እና ጠንካራ በሆነችው ልጃቸው ሞት ክፉኛ ልባቸው በሀዘን እንደተሰበረ ገልፀዋል። "ሁል ጊዜ መልካምና ቤተሰቦቿን መርዳት የምትወድ ፣ በሕይወቷ ከብዙ ሰዎች ጋር ጥብቅ ቁርኝትና መግባባት የነበራት ነበረች፤ ሁልጊዜም ትናፍቀናለች። " ሲሉ ቤተሰቦቿ ሀዘናቸውን ገልፀዋል። ትምህርቷን ስትከታተልበት ከነበረው ሮቢንሰን ኮሌጅ ዴቪድ ውድማን በበኩላቸው "በአላን ሞት በጣም ነው የደነገጥነው" ብለዋል። በኮሌጁ ውስጥ በነበራት የሁለት ዓመታት ቆይታም በተለያየ መልኩ ለኮሌጁ አዎንታዊ አስተዋፅኦ ስታበረክት እንደነበር በመግለፅ " ሁላችንም እንናፍቃታለን " ሲሉ ጥልቅ ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
277
Title: የስክሪን ሱሰኛ ነዎት? እንግዲያውስ እነዚህን ይሞክሩ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ይህ የእርስዎ ብቻ ችግር አድርገው አይውሰዱት። በዓለም ላይ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከተንቀሳቃሽ ስልኮቻቸው ጋር ተጣብቀው አሉ። ይሰቃያሉ፣ እንቅልፍ ያጣሉ፣ ስልኮቻቸውን አለመነካካት አይችሉም። ባል ከሚስት፣ እናት ከልጅ፣ አባት ከቤተሰቡ ጋር አፍ ለአፍ ገጥሞ ማውራት ተስኖታል። በሽታ ነው። ክፉ በሽታ። የስክሪን በሽታ። በዚህ በኮሮናቫይረስ ዘመን ደግሞ ብሶበታል። አይፎን ከያዙ በቀን ስንት ሰዓት በስክሪንዎ ላይ እንዳፈጠጡ ይነግርዎታል። በእውነቱ ይደነግጣሉ። በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሰዎች የስክሪን ላይ የመደቀን አባዜ በ30 ከመቶ መጨመሩን አንድ ጥናት አሳይቷል። እውነት ለመናገር ስልክዎ ላይ የሚያጠፉት አብዛኛው ሰዓት የሚያስቆጭ ነው። መጻሕፍት ቢያነቡ የተሻለ እንደሚጠቀሙ እሙን ነው። ከልጆችዎ ጋር ቢጫወቱ የተሻለ እንደሚደሰቱ አሌ አይባልም። ወጣ ብለው ዱብ ዱብ ቢሉ የተሻለ ጤና እንደሚያገኙ አያጠራጥርም። ታዲያ ከስልክዎ ጋር ለምን አይፋቱም? የስክሪን ሱስ በጊዜ ሃይ ካልተባለ እያሳሳቀ የሚወስድ ደዌ ነው። ኾኖም ከሱሱ መፈወስ እንዲህ የዋዛ አይደለም። የስክሪን ሱስን መስበር ቁርጠኝነት ይጠይቃል። አሁን የጤና ባለሞያዎችን እያሳሰበ ያለው ሰዎች ከስልኮቻቸው ጋር መለያየት ባለመቻላቸው ለአእምሮ ጤና ችግር የመጋለጥ ዕድላቸው እየመጨመረ መምጣቱ ነው። ይሄ ነገር ይመለከተኛል ካሉ ዘላቂ መፍትሄ እስኪያገኙለት ድረስ እነዚህን አምስት መንገዶች ይከተሉ። 1. እረፍት ይውሰዱ ዶ/ር ቼትና ካንግ በናይንቲንጌል የአእምሮ ሆስፒታል የቴክኖሎጂ ውጤቶች ሱስ ማገገሚያ ክፍል ሐኪም ናቸው። እርሳቸው እንደሚሉት ምን ያህል ሰዓት በስክሪን ላይ አፍጥቶ መዋል ነው ጤናማ ለሚለው ቁርጥ ያለ መልስ የለም። ሆኖም ለሰዓታት ከቆዩ በሽታ ነው። እስኪ በትንሽ በትንሹ እነዚህን ለማድረግ ይሞክሩት። ለምሳሌ አንድ ሰዓት ስልክዎ ላይ የሚያፈጡ ከሆነ ቢያንስ 15 ደቂቃ እረፍት ይውሰዱ። 30 ደቂቃ ከሆነ ቢያንስ 7 ደቂቃ ፋታ ያድርጉ። ይህ የሚመከረው እንዲሁ አይደለም። ለተከታታይ ሰዓት ስክሪን ማየት መጀመሪያ ዓይንን ስለሚጎዳ፣ ቀጥሎ ራስ ምታትንን ስለሚያስከትል፤ ቀጥሎ ደግሞ ድብርትን ስለሚቀሰቅስ ነው። ዶ/ር ቼትና ካንግ እንደሚሉት ዘለግ ላለ ሰዓት ያለ እረፍት ስክሪን ማየት ቀስ በቀስ ራስን ወደ መጥላት፣ በራስ ላይ ቁጥጥርን ወደ ማጣትና በመጨረሻም የአእምሮ መላላትን ያመጣል። ስለዚህ እባክዎ ቢያንስ የ15 ደቂቃ እረፍት መውሰድን ይለማመዱ። 2. ሱስዎን ምን እንደሚቀሰቅሰው ይለዩ አንዳንድ ጊዜ እንዴት እጅዎ ተንደርድሮ ኪስዎ ውስጥ እንደገባ ለራስዎ እንኳን ሳይገርምዎ ይቀራል? ሴቶች ሳያስቡት ቦርሳቸው ውስጥ ሰተት ብለው ይገባሉ። ስልካቸውን ለምን እንደፈለጉት እንኳ አያውቁም። ወንዶችም እንዲሁ። ለምን ይመስልዎታል? ነገሩ ሱስ ነው! አንዳንዴ ከሱሱ ይልቅ ወደ ሱሱ የሚመሩንን ነገሮች መፈተሸም ተገቢ ነው። ለምሳሌ ድብርት፣ ሥራ መፍታት፣ የስሜት መታወክ ሊሆን ይችላል። በተለይ ደግሞ ብቸኝነት ከተሰማን አጫዋች እንፈልጋለን። በዚህ ጊዜ እጃችን ተንደርድሮ ስልክ መዞ ያመጣል። ስለዚህ ሱሱን ከማከምዎ በፊት ስሜትዎ ላይ ይስሩ። ለምሳሌ የሚሰማዎትን ስሜት ለጓደኛዎ ያጋሩት። ስክሪን ላይ ከሚያፈጡ በድምጽ ያውሩት። ወይም ወረቀት ላይ ይጻፉት፣ ወይም መጻሕፍት ገልጠው ያንብቡ። ያ መጥፎ ስሜት ሲጠፋ የስልክ ሱስዎ ረገብ ማለት ይጀምራል። 3. የስልክ መመልከቻ ሰዓት ይወስኑ ሁላችንም ጠዋት ተነስተን የመጀመሪያ ተግባራችን ስልክ ላይ ማፍጠጥ ከሆነ አደጋ አለው። መጀመርያ እጅዎን ወደ ስልክዎ እንዲዘረጉ የሚያደርጉ ምክንያቶችን ይለዩ፤ ከዚያ እነርሱ ላይ ቁጥጥር ያድርጉ። ለምሳሌ ከእንቅልፍ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
420
የዓለም አቀፉ ድንበር የለሽ ሐኪሞች ቡድን ሪፖርት በትግራይ ክልል በከፍተኛ ሁኔታ በምግብ እጥረት የተጎዱ ታዳጊዎችን ማግኘቱን ይፋ አድርጓል። የዓለም ምግብ ድርጅት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በትግራይ 91 በመቶ የሚሆነው ሕዝብ የአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፈላጊ ነው ሲል አስታውቋል። የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል በቂ የሰብዓዊ እርዳታ ባይቀርብም የኢትዮጵያ መንግሥት ጥረት ግን የሚበረታታ ማለቱ ይታወሳል። የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ/OCHA) ሚያዝያ 4 ቀን 2013 ዓ.ም ትግራይን በተመለከተ ባወጣው ሪፖርት በክልሉ የተፈጠረውን ሁኔታ ተከትሎ ከፍተኛ የሰብዓዊ ቀውስ መከሰቱን አስታውሷል። ኤም ኤስ ኤፍ እንዳለው ከሆነ በትግራይ ገጠራማ አካባቢ በሚገኙ ክልኒኮች ክትትል ከተደረገላቸው ሕጻናት መካከል ሶስት እጅ የሚሆኑት በምግብ እጥረት ተጎድተዋል። ድርጅቱ አክሎም የእለት እርዳታ ከዋና ከተማዎች በዘለለ ወደ ገጠሪቱ የትግራይ ክፍል የሚደርሰው በአነስተኛ መጠን መሆኑን ገልጿል። አንዳንድ ቤተሰቦች በቀን አንዴ ይመገባሉ ያለው ሪፖርቱ በብዛት ዳቦ ብቻ እንደሚበሉም አክሏል። ድንበር የለሽ የሃኪሞች ቡድን እንደገለፀው የዝናቡ ወቅት እየደረሰ ሲመጣ የሚካሄደው ጦርነት ገበሬዎችን ወደ ማሳቸው ከመሄድ በመከልከል ሁኔታው እየከፋ ሊመጣ እንደሚችል ተንብይዋል። በትግራይ እስካሁን ድረስ ከፍተኛውን የሰብዓዊ እርዳታ የሚያቀርበው መንግሥት መሆኑን ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል። የሕፃናት የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ከቦታ ቦታ ቢለያይም ባለፉት ወራቶች አጣዳፊ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት በትግራይ እየጨመረ መምጣቱን የድንበር የለሹ ሐኪሞች ድንገተኛ ቡድን አስተባባሪ ቶማሶ ሳንቶይናገራሉ። ብዙ... Continue the article for another 4000 characters max:
ቤተሰቦች የሚገኙበት የምግብ ጥራት እና ብዛት መቀነሱ ብዙዎች በቀን አንድ ጊዜ ብቻ መመገባቸውን በምክንያትነት አቅርበዋል፡፡ "በክልሉ የሰብአዊ ዕርዳታን ለማሳደግ እና ተደራሽነቱን ለማስፋፋት የሚጠይቅ አስቸኳይ ፍላጎት አለ" ብለዋል ሳንቶ። ድንበር የለሹ የሐኪሞች ቡድን በአሁኑ ወቅት በአዲግራት፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አቢ አዲ፣ ሽሬ፣ ሸራሮ፣ ሁመራ እና ዳንሻ ከተሞች የህክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው። ከ 2021 መጀመሪያ ጀምሮ የተንቀሳቃሽ ቡድኖቹን እንቅስቃሴ ወደ ገጠር ከተሞች እና ተራራማ አካባቢዎች እያስፋፋሁ ነው ብሏል። ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ መንግሥት ለትግራይ ክልል ከውጭ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶችና ሀገራት በኩል የሚጠበቀው እርዳታ በጊዜ ባለመድረሱ 40 ቢሊዮን ብር ወጪ ማድረጉን አስታወቆ ነበር። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ የሰብዓዊ ዕርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ከዚህ ቀደም ያጋጥማቸው የነበረውን ረዥም የፈቃድ አሰጣጥ ሂደት በማቃለል አሁን በትግራይ ክልል ለመንቀሳቀስ ለሚመለከተው አካል በማሳወቅ ብቻ ዕርዳታውን ለተጠቃሚዎች ማዳረስ የሚችሉ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ ራቅ ብለው በሚገኙ እና አመቺ ሁኔታ በሌለባቸው የተወሰኑ አከባቢዎችም ጭምር ዕርዳታውን ለማዳረስ በሲቪልና ወታደራዊ በቅንጅት የሚሰራበት ሁኔታ እንደተመቻቸ አሳውቀዋል፡፡ ሚኒስትሩ በገለጻቸው ለ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎች ዕርዳታውን ማድረስ መቻሉ፤ ከተሰራጨው ዕርዳታ ውስጥ 70በመቶ በመንግሰት መሸፈኑን ጨምረው አስረድተው ነበር።
amh_Ethi
test
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
357
Doc to summarize: ይሁን እንጅ ዩናይትድ ኪንግደም፣ አሜሪካና ሩሲያን ጨምሮ በቫይረሱ የተያዙ ከፍተኛ ሰዎች ቁጥር ላለባቸው አገራት አሁንም ገደቡ አልተነሳም። አገሪቷ በወረርሽኙ ሳቢያ ድንበሯን የዘጋችው መጋቢት ወር ላይ ነበር። አሁን ግን ከሐሙስ ዕለት ጀምሮ የየብስ ድንበሮቿን እና ሦስት ዋና ዋና አየር ማረፊያዎቿን፤ ኬፕታውን፣ ደርባን እና ጆሃንስበርግን እንደምትከፍት ገልጻለች። የአገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናሌዲ ፓንዶር እንዳሉት ሁሉም ወደ አገሪቷ የሚገቡ መንገደኞች ከኮቪድ-19 ነፃ መሆናቸውን የሚያሳይ የሕክምና የምስክር ወረቀት መያዝ የሚጠበቅባቸው ሲሆን እዚያ ሲደርሱም ምርመራ ይደረግላቸዋል። በበሽታው በተያዙና በሞቱ ሰዎች ቁጥራቸው ከደቡብ አፍሪካ ከሚበልጡ አገራት የሚመጡ መንገደኞች ግን ለመዝናናት ወይም ለእረፍት ወደ አገሪቷ እንዲገቡ አይፈቀድላቸውም ተብሏል። ወደ አገሪቷ እንዲገቡ የሚፈቀድላቸውም ባለሃብቶች፣ ዲፕሎማቶች፣ ከፍተኛ የበሽታው አደጋ ካለባቸው አገራት የሚመጡ የንግድ ሰዎች፣ ልዩ ቪዛ ያላቸው [high-skills visa holders] ብቻ መሆናቸውን ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። የበሽታው ምልክት የታየባቸው አሊያም በሽታው የተገኘባቸውም የሕክምና ወጪያቸውን መሸፈን እንደሚጠበቅባቸውም ተነግሯል። ደቡብ አፍሪካ በቫይረሱ ክፉኛ የተጠቃች አፍሪካዊት አገር ናት። እስካሁንም 674 ሺህ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል። ይህ ቁጥር በአጠቃላይ በአህጉሪቷ ከተመዘገበው ግማሽ ያህሉ ነው። \nSummary in the same language as the doc:
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላካል ድንበሮቿን ዘግታ የቆየችው ደቡብ አፍሪካ፤ ለአፍሪካ አገራት ድንበሮቿን መክፈቷን አስታወቀች።
amh_Ethi
validation
docsummary
GEM/xlsum
amharic
173
ቦትስዋና፡ የምርምሩን ዝሆን የገደሉት አዳኞች ፈቃዳቸውን ተነጠቁ\nሚሸል ሊ ፖተርና ኬቪን ሻርፕ የተባሉት አዳኞችም በሃገሪቱ መንግሥት ትዕዛዝ መሰረት የአደን ፈቃዳቸውን አስረክበዋል። ለረዥም ጊዜያት የዝሆን አደንን ከልክላ የነበረችው ቦትስዋና ከጥቂት ወራት በፊት ነበር እንደገና የፈቀደችው። •"ማርታ፣ ለምን ለምን ሞተች?" •ከኮርኔል በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ በማግኘት የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት የሆነችው ረድኤት አበበ ዝሆኖች በመንደሮች ውስጥ ባሉ እርሻዎች ውስጥ በመግባት እህሎችን በማበላሸት እንዲሁም ሰዎችን እየገደሉ ስላስቸገሩም ነው አደኑ እንደገና ፈቃድ ያገኘው። ነገር ግን አሁን የተገደለው ይህ ዝሆን የምርምር በሚል ጥበቃ እንዲደረግለት ተወስኖ ነበር። በቦትስዋና የሚገኙ ዝሆኖች ቁጥር ወደ 130ሺ ይጠጋል። ዝሆኑ መገደሉን ተከትሎ ቅዳሜ እለትም የቦትስዋና መንግሥት ባወጣው መግለጫ "ሚሼል ሊ ፖተር እስከ መጨረሻው ድረስ የአደን ፈቃዱ የማይመለስለት ሲሆን የሌላኛው አዳኝ ኬቪን ሻርፕም ለሶስት አመት የሚወሰድበት ይሆናል" ተብሏል። •የአብዲሳ አጋ ጀብዱ በሥዕል መጽሐፍ የሁለቱ አዳኞች ዜግነት ያልተገለፀ ሲሆን፤ ግለሰቦቹም ለቢቢሲ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል። ከዚህም በተጨማሪ ዝሆኑ አንገቱ ላይ አድርጎት የነበረውን ቀበቶ እንዲተኩ የተጠየቁ ሲሆን አንገቱ ላይ አጥልቆት የነበረው ቀበቶ እንዴት እንደተበላሸ የተገለፀ ነገር የለም። ከዚህ ቀደም መንግሥት ባወጣው መግለጫ ዝሆኑ ፊት ለፊት ቆሞ ስለነበር አጥልቆት የነበረውን ቀበቶ ማየት እንዳልቻሉ አዳኞቹ መናገራቸውን አትቷል። "ዝሆኑ ከወደቀ በኋላ ግን ቀበቶውን ማየት እንደቻሉና የምርምርም መሆኑን መረዳታቸውንም መናገራቸው" በመግለጫው ተካትቷል። ነገር ግን ይህ አሳማኝ እንዳልሆነ የካላሃሪ የጥበቃ ማህበር ለኤኤፍፒ የዜና ወኪል አሳውቋል፤ ለዚህም እንደምክንያትነት የሰጡትም የዝሆን ቀበቶ በጣም ትልቅና ከየትም አቅጣጫ እንደሚታይ በመግለፅ ነው። ሮይተርስ በበኩሉ እንደዘገበው ሁለቱ አዳኞች ቀበቶውን ያበላሹት ማስረጃ ለመደበቅ ሲሞክሩ እንደሆነ ነው። አብዛኛዎቹ ዝሆኖች በሃገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ ሲሆን በናሚቢያ፣ ዛምቢያና ዚምባብዌን በሚያዋስነው ድንበር በነፃነት ይንቀሳቀሳሉ። በአፍሪካ ውስጥ 415ሺ የሚገመቱ ዝሆኖች የሚገኙ ቢሆንም ባለው የህገወጥ አደን ምክንያት ቁጥራቸው እያሽቆለቆለ ነው ተብሏል። \n\ntl;dr:
በቦትስዋና ሁለት አዳኞች የምርምር ዝሆን መግደላቸውን ተከትሎ ፈቃዳቸው ተነጥቋል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
255
የስኮላስቲክ አፕቲቲዩድ ፈተና ውጤትን የሚያጣራ ኮሚቴ ተዋቀረ\nበድሬዳዋ ከተማ የተለያዩ የመሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የነበሩና ውጤታቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎችና ወላጆች ዛሬ ወደ ትምህርት ቢሮ ማምራታቸውን ገልጠው የትምህርት ቢሮ ኃላፊዋ ቅሬታቸውን ለበላይ ኃላፊዎች በአካል በመሄድ እንደሚያቀርቡ እንደነገሯቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። በድሬዳዋ ቅድስት ቤዛ የመሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችውና ለቢቢሲ ቅሬታዋን ያቀረበችው ተማሪ አጠቃላይ ሌሎች የትምህርት አይነቶች ላይ ቅሬታ ቢኖራትም የስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ውጤቷ ግን ከሚጠበቀው በታች እንደሆነ ታስረዳለች። • በአገር ውስጥ ያለው መፈናቀል ሕገ ወጥ ስደትን አባብሷል? • የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት የምግብ ምርት ከውጪ እንዳይገባ አዘዙ • ዕፅ በማዘዋወር የተጠረጠረው ኬንያዊ ቱጃር ቤት በፖሊስ እየተበረበረ ነው "የእኔ 35 ነው ከመቶ፤ የጓደኞቼም ሐያ እና ከዚያ በታች ነው" በማለት በአጠቃላይ ውጤት 400ና ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎችን ውጤት በማጣቀስ ያለውን ልዩነት ታሳያለች። ዛሬ በድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ ተገኝተው ቅሬታቸውን ያቀረቡት ወላጆችና ተማሪዎች የሮትቶዳም፣ ብስራተ ገብርዔል፣ እና የቤዛ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና የተማሪ ወላጆች እንደሆኑ ለማወቅ ችለናል። የመቀሌ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ተማሪ በበኩሏ በሌሎች የትምህርት አይነቶችም ባመጣችው ውጤት ጭምር ደስተኛ አለመሆንዋን ትናገራለች። የአፕቲትዩድን ውጤቷም ቢሆን ከጠበቀችው በታች መሆኑን በመናገር "አፕቲትዩድ ላይ ተሸላሚ ተማሪ ሳይቀር ነው ዝቅተኛ ውጤት ያመጣው። እንዴት ብሎ ነው አንድ ተማሪ 6፣ 7፣ 0 ከ100 የሚያገኘው?" ስትል ትጠይቃለች። "እኔ ለፈተናው ካደረግኩት ዝግጅት አንጻር ያገኘሁት ውጤት ፈጽሞ አይመጥነኝም" በማለትም ቅሬታዋን ለቢቢሲ ገልጣለች። ተማሪዎቹ ያቀረቡትን ጥያቄ መስማታቸውን የሚናገሩት የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ሥራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ አርአያ ገ/እግዚአብሔር ቅሬታው እንደደረሳቸው ለቢቢሲ አረጋግጠው ለማጣራት ኮሚቴ ማዋቀራቸውን ተናግረዋል። አሁን እያስተናገድን ነው ያሉት አቶ አርአያ ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተማሪዎች ቅሬታቸውን በግል ቅሬታቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል። ውጤቱ በኢንተርኔት የተለቀቀው ማንኛውም ቅሬታ ያለው አካል አይቶ ቅሬታውን ማቅረብ እንዲችል ነው የሚሉት አቶ አርአያ የመጨረሻ የሚሆነው በወረቀት ታትሞ የሚሰጠው ውጤት መሆኑን ይጠቅሳሉ። ቅሬታውን በአካል፣ በስልክ ካልሆነም በድርጅቱ ድረገፅ ላይ ማቅረብ እንደሚቻል ገልፀው ቅሬታ አቅራቢው የፈተና መለያ ቁጥሩን፣ ትምህርት አይነቱን አሟልተው ጥያቄ ቢያቀርቡ ከሰርትፍኬት ሕትመት በፊት ይስተናገዳሉ ብለዋል። \n\ntl;dr:
በዘንድሮው የዩኒቨርስቲ መግቢያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ አንዳንድ ተማሪዎች የ ስኮላስቲክ አፕቲቲዩድ (ሳት) ፈተና ውጤታቸው ላይ ቅሬታ እያሰሙ ነው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
303
Doc to summarize: አምሃ ይርዳው አምሃ ይርዳው በባህር ዳር ከተማ የጣና ሐይቅ ዳርቻ በሚገኘው የሽምብጥ ሚካዔል ቤተክርስትያን ውስጥ የቅኔ ተማሪ ነው። ዘመናዊ ትምህርቱን አቋርጦ የአብነት ትምህርት የጀመረው ከአራት ዓመት በፊት ነበር። በወቅቱ የአምስተኛ ክፍል ተማሪ ነበር። ቀዳሚ የአብነት ትምህርቱን መከታተል የጀመረው በትውልድ ቀዬው ደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦ ከምከም ወረዳ በምትገኝ ቤተ ክርስትያን ውስጥ ነው። ካለፈው ዓመት ጀምሮ ደግሞ ለከፍተኛ ደረጃ ትምህርት ወደ ሽምብጥ ሚካዔል መጥቷል። ወላጆቹ ፊቱን ወደኃይማኖታዊው የአብነት ትምህርት ማዞሩ ብዙም ባያስከፋቸውም ለውሳኔው የሰጡት ድጋፍ ግን የኋላ ኋላ ወደዘመናዊ ትምህርት መመለሱ እንደማይቀር ተስፋ ከማድረጋቸው ጋር የሚያያዝ ነው። "የቅኔ ትምህርት የቀመሰ ሰው አስኳላው ላይ ጎበዝ ስለሚሆን፤ አይዞህ በርታ በኋላ ለቋንቋ ያግዝሃል ነው ያሉኝ" ይላል። እርሱ ግን ወደ 'አስኳላ' የመመለስ ውጥን የለውም፤ "ምን ይሠራልኛል?" ይላል። ሁለቱ እህቶቹ በአንፃሩ አትኩሮታቸውን ለዘመናዊ ትምህርት ሰጥተዋል። "አምስተኛና አስረኛ ክፍል ደርሰዋል፤ አግብተው ትምህርቱን ካልተውት ወይ መምህር ወይ የመንግስት ሰራተኛ ይሆናሉ"ይላል። ታላቅ ወንድሙ ነጋዴ ሲሆን የእርሱን ፈለግ የመከትል ኃሳብ ሽው ብሎበት እንደማያውቅ ይናገራል። "የቅኔ ትምህርት ሌሎች የአብነት ትምህርቶች ሳይጨመሩበት ብቻውን ለጠነከረ ተማሪ ሁለት ዓመት ይፈጃል" ሲል ለቢቢሲ ያስረዳል። እርሱን እንደጨረሰ አቋቋም ለመማር ብቁ ይሆናል። ከዚያ "አንዲት ደብር ፈልጌ መቀጠርና ያው መሪጌታ መሆን ነው የምሻው" ይላል። የቅኔ ትምህርትን አስቸጋሪ ሆኖ እንዳገኘው ባይክድም "የዕውቀት በርን የሚከፍት ነውና ቢለፉበትም አይገድም"ይላል። ከመምህሩ የሚሰጠውን ትምህርት ከተከታተለ በኋላ ግላዊ ጥናቱን ለማከናወን ብዙ ጊዜ በጣና ሐይቅ ዳርቻ ላይ ያደፍጣል። ትምህርቱና ጥናቱ በየዕለቱ ብዙ ጊዜውን የሚወስድበት መሆኑ ግን ራሱን የሚደጉምበት ስራ እንዳይሰራ አቅቦታል። ስለዚህም አሁን ለሆዱ ፍጆታ የሚያውለውን የሚያገኘው እርጥባን በመለመን ነው። ኑሮውን ደግሞ ቤተ ክርስትያኑን ታክከው ከተሰሩ ትናንሽ የሳር ጎጆዎች ውስጥ በአንደኛው አድርጓል። በአንድ ጎጆ ውስጥ ከሌሎች መሰል የቅኔ ተማሪዎች ጋር አምስት ሆነው ይኖራሉ። አምሃ ይርዳው የአብነት ትምህርት መልኮች የአብነት ትምህርት ቤቶችን "ኃይማኖታዊና ባሕላዊ እሳቤዎችን፤ እሴቶች እና ትውፊቶችን ለታዳጊዎች እንዲሁም ለአዋቂዎች" ለማስተማር የተወጠኑ የቤተ ክርስትያን የትምህርት ተቋማት ናቸው ሲሉ በዚሁ ርዕስ ላይ ጥናት ያከናወኑት አሰለፈች ገብረኪዳን ይገልጻሉ። ትምህርቱ በዋናነት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ባለቤትነት ሲተዳደር ቆይቷል። የአብነት ትምህርት የጉባዔ ቤቶች ተብለው በሚጠሩ ልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች የተከፋፈለ ሲሆን ከመካከላቸውም ንባብ ቤት፣ ዜማ ቤት፣ አቋቋም ቤት፣ ቅኔ ቤት፣ ቅዳሴ ቤት እና መፃሕፍት ቤት ይገኙባቸዋል። እነዚህ ዘርፎች ከስነ-ኃይማኖታዊ ትምህርት በተጨማሪ የንባብ፣ የሙዚቃ፣ የስነ ግጥም፣ የፈጠራ እንዲሁም የስነ ጽሑፍ ዕውቀትን ለአጥኝዎቻቸው ያቀብላሉ። በተለይ እንደመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ሊታይ የሚችለው የንባብ ቤት በአብዛኞቹ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ እንደሚገኝ በጉዳዩ ላይ ጥናት የተከናወነባቸው ሰነዶች ያስረዳሉ። በአገሪቱ ውስጥ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ አብያት ክርስትያናት እንዳሉ የሚገመት ሲሆን ከዚሁ ጋር የሚመጣጠን ቁጥር ያላቸው የንባብ ቤቶች አሉ። ትምህርት ቤቶቹ ትውፊት ተጠብቆ ለመዝለቁ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የሚያወሱት ተመራማሪዋ፤ ከዚህም ባሻገር...\nSummary in the same language as the doc:
በርካታ ቀዳሚ የኢትዮጵያ ምሁራን መነሻቸው ከአብነት ትምህርት ቤት መሆኑ ተደጋግሞ ይወሳል፤ የአብነት ትምህርት ከዘመናዊ ትምህርት መስፋፋት ጋር ተያይዞ የወትሮ ሚናውን ማጣቱ ቢስተዋልም፤ አሁንም ጥቂት ለማይባሉ ወጣቶች ምርጫ መሆኑ አልቀረም።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
423
ለአደጋ የተጋለጡ ሦስት የትግራይ ቅርሶች\nከዚህ ባሻገርም አንዳንድ የትግራይ ቅርሶች ተገቢ እንክብካቤ እየተደረገላቸው ባለመሆኑ አደጋ ውስጥ ይገኛሉ። አደጋ ከተጋረጠባቸው ጥንታዊ ቅርሶች መካከል ውቕሮ ክልተኣውላዕሎ ያሉት በዋነኛነት ይጠቀሳሉ። እንዳ አብርሃ ወአጽብሃ ከአለት ተወቅረው ከተሠሩ ጥንታዊ ውቅር አብያተ ክርስትያናት አንዱ እንዳ ኣብርሃ ወኣጽብሃ ነው። ይህ ጥንታዊ ህንፃ ከውቅሮ ከተማ በስተምዕራብ በ17 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። በአራተኛው ክፍለ ዘመን ሁለት ታዋቂ የአክሱም ነገስታት (አብርሃ እና አፅበሃ) ማስታወሻ እንዲሆን በስማቸው እንዳሠሩት የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ተዘዋውረን እንደተመለከትነው ቤተክርስትያኑ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ተጋርጠውበታል። የቤተክርስትያኑ ጥንታዊ ስዕላት በተባይ ተበልተው አደጋ ውስጥ ወድቀዋል። ስዕላቱደብዝዘዋል፤ እየጠፉም ነው። በስተደቡብ የሚገኘው የህንፃው አካል በመሰነጣጠቁበሚያሰጋ ሁኔታ ይገኛል። የህንፃው ውስጣዊ ክፍልና ላይኛው ጣሪያም ተቃጥሎና ጨልሞ ይታያል። ይህ ደግሞ በዘመነ ዮዲት ጉዲት የደረሰ ጉዳት እንደሆነ የሚነገር ሲሆን ለዚህም እሰከአሁን የተደረገለት ጥገና የለም። በተለይም በህንፃው መግብያ በር ላይ የሚገኝ 'ዓምደወርቅ' ተብሎ የሚጠራ እና ከአቅሙ በላይ ተሸክሞ የሚገኝ ምሰሶ አስቸኳይ ጥገና እንደሚያስፈልገው ያለበት ይዞታ ይመሰክራል። ይህ ምሰሶ በህንፃው ከሚገኙ 42 ምሰሶዎች አንዱ ሲሆን፡ በዮዲት ጉዲት ጉዳት ደርሶበት በእንጨት የተጠገነ ነው። • ዶ/ር አምባቸው ማን ናቸው? ይህ ጥንታዊ ህንፃ 'ሳንድስቶን' ከሚባል የመፈረካከስ ባህሪ ካለው አለት የተሰራ በመሆኑ ከግዜ ወደ ግዜ የማርጀት ባህሪ እየታየበት ነው፤ በተለይም አንዳንድ የህንፃው አስደናቂ ምሰሶዎች እንዳይቆረጡ በአስጊ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ። ቄስ ተኽላይ አጽበሃ የቤተክርስትያኑ ቄሰ ገበዝ ሲሆኑ ቤተክርስትያኑ ከጥዋቱ 3 ሰአት እስከ 12 ሰአት ክፍት እንደሆነና በውጭ ቱሪስቶች በብዛት የሚታይ እንደሚጎበኝ ገልፀውልናል። ቢሆንም ግን ከትልቅ እንጨት ተቀርፆ የተሰራው ጥንታዊው ትልቁ የቤተክርስትያኑ በር ጭምር ለአደጋ ተጋልጧል። ከቢቢሲ ባልደረቦች ጋር ተጉዘው ቤተ ክርስትያኑ ላይ ላይ ስለተጋረጠው አደጋ ማብራርያ የሰጡንን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የቅርሶች ጥበቃ ከፍተኛ ኃላፊ አቶ ጎይተኦም ዕቡይ ቅርሶቹን መጠበቅ የማን ኃላፊነት ነው? ስንል ጠየቅናቸው ነበር። ቅርሶቹን የመጠገን ኃላፊነት የፌደራል ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን እንደሆነና ይህንንም በተደጋጋሚ እንዳሳወቁዋቸው ይገልፃሉ። በአስቸኳይ ጥገና ካልተደረገም አደጋው ወደ ከፋ ደረጃ ሊደርስ እንደሚችልም ያሳስባሉ። እንዳ ጨርቆስ ዉቕሮ ጨርቆስ ውቕሮም ከውቕሮ-ገርዓልታ አብያተክርስትያናት አንዱ ሲሆን ከውቕሮ በስተ ሰሜን አቅጣጫ ወደ ዓዲግራት ከተማ መውጫ በስተግራ ይገኛል። ይህ ቤተክርስትያንም በአብርሃ ወአፅበሃ እንደተሰራ ይነገራል። ሶስት ቤተመቅደሶች ፣ ሶስት በሮች እና ሶስት መስቀሎች እንዲኖረው ተደርጎ እንደተሰራ ሊቃውንት ይናገራሉ። ህንፃው ጥንታውያን ከሆኑ ቅርሶች አንዱ ቢሆንም እንዴት ሆንክ የሚለው ያለ አይመስልም። የቤተክርስትያኑ ዋነኛው ክፍል የሆነው ቤተመቅደስ በተለይም በክረምት ግዜ ዝናብ ስለሚገባበት ለከባድ አደጋ ተዳርጓል። በቤተክርስትያኑ ቅጥር ያገኘናቸው አባ ገብረሚካኤል በየነ ስለ ቤተክርስትያኑ ጥንታዊነት ያወጉን ሲሆን "ይሁን እንጂ በአስቸኳይ ጥገና ያስፈልገዋል። ክረምት ላይ ወደ ቤተመቅደሱ ዝናብ እየገባበት ተቸግረናል" አሉን። በቤተመቅደሱ ትልቅ በርሚል በማስቀመጥ የሚገባውን ውሃ እንደሚያቁሩት እና አንዳንድ ግዜም ታቦቱን ከቦታው ለማንቀሳቀስ እንደሚገደዱ በሃዘኔታ ገልፀዋል። ከማህሌት...\n\ntl;dr:
ትግራይ በጥንታዊ ቅርሶች የታደለች ብትሆንም ከቱሪዝም ማግኘት የሚገባትን ጥቅም አላገኘችም በሚል ብዙ ቅሬታዎች ይሰማሉ። ለዚህም ምክንያቱ በአግባቡ የማስተዋወቅ ሥራ አለመሠራቱ እንደሆነ ይታመናል።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
400
ከትናንት በስቲያ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት የአስራት ሚዲያ ጋዜጠኞች ባለፈው አርብ በአራዳ ምድብ ችሎት መቅረባቸውን ከጣቢያው መስራቾች አንዱ የሆኑት አቶ ጌታቸው ሽፈራው ለቢቢሲ ገለፀዋል። በእስር ላይ የሚገኙት ጋዜጠኞቹ ሙሉጌታ አንበርብርና በላይ ማናዬ እንዲሁም የካሜራ ባለሙያው ምስጋናው ከፈለኝ ሲሆኑ ከስምንት ወር በፊት የሚዲያ ተቋሙን የለቀቀው ዮናታን ሙሉጌታም እንደሚገኝበት አቶ ጌታቸው አስረድተዋል። በጋዜጠኞቹ ላይ የቀረበው ክስም ከሕዳር 12 እስከ ሰኔ 12/2012 ዓ.ም ባለው ጊዜ "የአማራ ሕዝብ በተለየ ተበድሏል፤ መንግሥትም የአማራ ሕዝብ ሲበደል ሊከላከልለት አልቻለም ብሎ አስተላልፏል። ይህ ሲተላለፍ እናንተ ሠራተኞች ነበራችሁ በማለት እንደሆነና በዚህም በኦሮሚያ ክልል ደንቢዶሎና ኦዳ ቡልቱ አካባቢ አመፅ መነሳቱን፤ ንብረት መውደሙንና የሰው ሕይወት በመጥፋቱ" መጠርጠራቸውን ፖሊስ ገልጿል ሲሉ ለቢቢሲ ተናገረዋል። ይህንንም ለማጣራት መርማሪዎችን ወደ ኦሮሚያ ክልል ለመላክ ፖሊስ ተጨማሪ የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ የጠየቀ ሲሆን፤ ፍርድ ቤቱ አንድ ቀን ቀንሶ ከ13 ቀን በኋላ ማለትም ለነሐሴ 13/2012 ዓ.ም እንዲቀርቡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። አቶ ጌታቸው ተጠርጣሪዎች ወደ እስር ቤት ሲገቡ የሙቀት ልኬት እንዳልተደረገላቸው፣ እንዲሁም ጋዜጠኛ በላይ ማናየ የአስም ህመም ስላለበት ያለበት ክፍል ንፅህናው ካልተጠበቀ ሽንት ቤት አጠገብ በመሆኑ መቸገሩን ተናግረዋል። በተጨማሪም የታሳሪዎች ቤተሰቦችም በትናንትናው ዕለት ምግብ፣ አልባሳትና መድኃኒት እንዳይገባላቸው እንደተከለከለ ለፍርድ ቤቱ ቅሬታ ማቅረባቸውን ገልፀውልናል። ቢቢሲ በትናንትናው ዕለት ያናገራቸው የተቋሙ ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ተፈሪ ጋሻው፤ ጋዜጠኞቹ ከቤት ሲወሰዱ "ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ" ከሚል ውጪ የተወሰዱበትን ምክንያት ጋዜጠኞቹም ሆኑ ቤተሰቦቻቸው አለማወቃቸውን አመልክተዋል። "የፌደራል ፖሊስና ሲቪል በለበሱ ደህንነቶች" ከቤት መጥተው እንደወሰዷቸውና ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው እንደሚገኙም ከቤተሰብ ያገኙትን መረጃ ጠቅሰው ተናግረዋል። አቶ ተፈሪ ጋዜጠኞቹ ያሉበትን ሁኔታ ለማጣራት ሰዎች ቢሄዱም እነርሱን ማግኘት እንደማይችሉ እንደተነገራቸውና ቤተሰብ አልባሳት፣ ምግብ እና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶች ለማድረስ በሄዱበት ወቅትም እንደተከለከሉ አስረድተዋል። አስራት ሚዲያ ከዚህ ቀደም ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በዐቃቤ ሕግና በፖሊስ ኮሚሽን በኩል ግጭት ቀስቃሽ ተብለው ከተነሱ የሚዲያ ተቋማት ጋር አብሮ መጠራቱን በሚዲያ መስማታቸውን ያስታወሱት አቶ ተፈሪ፤ ሚዲያው የድምፃዊው ሞት ከመከሰቱ ሁለት ሳምንት በፊት በፋይናንስ ችግር ምክንያት ሥራ ላይ እንዳልነበር አስታውሰዋል። በወቅቱ በጉዳዩ ላይ የሚመለከታቸውን አካላት መጠየቃቸውን የሚናገሩት አቶ ተፈሪ፤ የሚዲያ ተቋሙም ሲከሰስ የደረሰው የክስ ደብዳቤ አሊያም የፍርድ ቤት ማዘዣ አለመቀበሉን አስረድተዋል። ይህንን ለማጣራት ጥረት ቢያደርጉም ምንም ዓይነት ምላሽ አለማግኘታቸውን ገልፀውልናል። አቶ ተፈሪ "እንደ ተቋም የሰራነውን ስንገመግም ግጭት ቀስቃሽ የሆነ መልዕክት በጣቢያው አልተላለፈም። ምንም ዓይነት ምክንያት በሌለበት ነው ጋዜጠኞቹ የታሰሩት" ሲሉም ለቢቢሲ ተናግረዋል። \n\nGive me a good title for the article above.
የአስራት ሚዲያ ጋዜጠኞች ፍርድ ቤት ቀረቡ
amh_Ethi
validation
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
351
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ፈረንሳይ በየዓመቱ አንድ ሚሊዮን የኤሌክትሪክ መኪና ልታመርት ነው\nSummary: የኮሮናቫይረስ እስከናካቴው በኪሳራ እንዳያጠፋቸው ሲፈራላቸው የነበሩት የፈረንሳይ የመኪና አምራቾች በክፉ ጊዜ መንግሥት ደርሶላቸዋል።\nArticle (Max 500 characters):
ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በድምሩ 8 ቢሊዮን ዩሮ ለድጎማ የመደበው የማክሮን መንግሥት 1 ቢሊዮኑ ለመኪና አምራቾች በቀጥታ የሚሰጥ ሲሆን ቀሪው 7 ቢሊዮን ዩሮ ደግሞ መኪና ሸማቾች የኤሌክትሪክ መኪና እንዲገዙ ማበረታቻ ይሆናል። ይህ የድጎማ ምክረ ሐሳብ የቀረበው የፈረንሳይ የመኪና አምራቾች በርካታ ሠራተኞችን ከሥራ እያባረሩ ባለበት ሰዓት ነው። ሬኖ በሚቀጥሉት 4 ዓመታት ውስጥ 5ሺ ሠራተኞችን ለመቀነስ እቅድ ይዞ ነበር። ድጎማውን ተከትሎ ሁለቱ የፈረንሳይ መኪና አምራቾች ሬኖ እና ፒኤስኤ ምርታቸውን በፈረንሳይ መሬት ላይ ለማድረግ ቃል ገብተዋል። ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ፈረንሳይን በዓለም ኤሌክትሪክ መኪና ቁጥር አንድ አምራች እንድትሆን ይፈልጋሉ። "በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ቢያንስ በየዓመቱ 1 ሚሊዮን የኤሌክትሪክና የነዳጅ-ኤሌክትሪክ ቅይጥ መኪኖችን በማምረት ለአየር ንብ
amh_Ethi
test
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
148
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ኮሮናቫይረስ፡ ከኮቪድ-19 ያገገሙት የአዳማ ነዋሪ ምን ይላሉ?\nSummary: "ወንድ ልጄን ኮሪደር ላይ ሳየው በጣም ደነገጥኩኝ፤ ጮኬ ወደቅኩ። ቤተሰቦቼ በአጠቃላይ እዚያ ያሉ ነው የመሰለኝ" ይህን ያሉት በአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑትና በኮቪድ-19 ተይዘው የነበሩት የፋርማሲ ባለሙያ ናቸው።\nArticle (Max 500 characters):
አቶ ዳግማይ በቀለ በኮሮናቫይረስ መያዛቸው እንደታወቀ የተወሰዱት አዲስ አበባ ወደ ሚገኘው የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ሲሆን፤ እዚያ ተኝተው በሚታከሙበት ወቅት ልጃቸውን ማየታቸውን የፈጠረባቸውን ስሜት ነበር ለቢቢሲ ያጋሩት። አቶ ዳግማይ በቀለ የአዳማ ከተማ ነዋሪ ናቸው፤ ከሁለት ሳምንት በፊት መጋቢት 18/2012 ዓ.ም ነበር በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ጤና ጥበቃ ያስታወቀው። እኚህ የ61 ዓመት አዛውንት አዲስ አበባ በሚገኘው የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ሲታከሙ ቆይተው በአሁን ጊዜ ከቫይረሱ በማገገማቸው አዳማ ወደ ሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ተመልሰዋል። የፋርማሲ ባለሙያ የሆኑት አቶ ዳግማይ፣ ቫይረሱ እንዴት ሊይዛቸው እንደቻለ እንደማያውቁ ይናገራሉ፤ ነገር ግን አንዳንድ ምልክቶችን በማየታቸው ራሳቸውን ለመለየት ስለፈለጉ ከቤተሰባቸው ርቀው ሆቴል ተከራይተው መቀመጣቸውን ለቢቢሲ ገልፀዋል። "ራሴ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
157
Title: በሃጫሉ ግድያ የተቀሰቀሰው ውዝግብና የህወሓት ምላሽ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
የተለያዩ ወገኖች በግድያው ዙሪያ በርከት ያሉ መላምቶችንና ተጠያቂዎችን በማንሳት እየተከራከሩ ቢሆንም እስካሁን ለግድያው ኃላፊነት የወሰደም ይሁን በፖሊስ የተገለጸ ወገን ባይኖርም ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በሚወጡ መግለጫዎች መወነጃጀሎች እየተስተዋሉ ነው። በግልጽም ባይሆን አንዳንድ ባለስልጣናት ከግድያውና ግድያውን ተከትሎ ሞትን ውድመትን ካስከተለው ሁከት ጀርባ የኦነግ ሸኔ እና የህወሓት የተቀናጀ እጅ እንዳለም ከመንግሥት በኩል በሚወጡ መግለጫዎች ተንፀባርቋል። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ባለፈው ሳምንት በድምጻዊ ሃጫሉ የቀብር ዕለት በክልሉ ቴሌቪዥን ላይ ተመሳሳይ ክስ ያቀረቡ ሲሆን የክልሉ መንግሥትም ባወጣው መግለጫ ላይ ይህንኑ ውንጀላ ደግሞታል። ባለፈው ሳምንት የተከሰተውን አለመረጋጋትና ያስከተለውን ጉዳት በተመለከተ ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሬስ ሴክሬታሪያት አቶ ንጉሡ ጥላሁንም በስም አይጥቀሱት እንጂ ህወሓት በቀውሱ ውስጥ እጁን እንዳለበት አመልክተዋል። አቶ ንጉሡ በአገሪቱ ውስጥ አለመረጋጋት ለመፍጠር እየጣሩ ነው ካሏቸው ቡድኖች መካከል የኦነግ ሸኔ ቡድንን በስም ጠቅሰው ሌላኛውን ወገን ደግሞ "ቀደም ሲል በስልጣን ላይ የነበረው ቡድን" በሚል ቃል ጠቁመዋል። ቀጥለውም ለትግራይ ወጣትና ሕዝብ መልዕከት ያስተላለፉት አቶ ንጉሱ "አፍራሽ ተልእኮ" አለው ያሉትን "ዘራፊው ቡድን የተፈጠረው ብጥብጥና ቀውስን በዋናነት፣ በአዝማችነት፣ በአቃጅነት የሚመራ መሆኑን በመረዳት፣ ይህንን ዘራፊ ቡድን በቃህ ሊለው ይገባል" ብለዋል። ይህንንም ተከትሎ የህወሓት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የፌደራል መንግሥት የሚወቅስ መግለጫ አውጥቷል። "በአገርና ህዝብ ላይ ለደረሰውና ለሚደርሰው ጥፋት ብቸኛው ተጠያቂ የአራት ኪሎው አምባገነን አሃዳዊው ቡድን ነው" ሲልም ከስሷል። መግለጫው አክሎም "ለይስሙላ ሰላም ፍቅርና ይቅርታ እየሰበከ ወደ ስልጣን ኮርቻ እየተፈናጠጠ" በማለትም "ከውስጥና ከውጪ ያገኘውን ድጋፍ በመጠቀም ስልጣኑን ለማደላደልና ሕብረ ብሔራዊነትን ለማፍረስና አሃዳዊ ሥርዓት ለመመስረት ተጠቅሞበታል" ሲል አስፍሯል። በአገሪቱ ውስጥ ከተከሰተው አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ በህወሓት ላይ የሚቀርቡ ክሶችን በተመለከተ በተለይም በድምጻዊው ግድያ ውስጥ ድርጅታቸው አለበት የሚለውን ውንጀላ በተመለከተ የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳን የቢቢሲው ፎከስ ኦን አፍሪካ ፕሮግራም ጠይቋቸው ነበር። "ለፖለቲካ ጥቅም ሰዎችን የመግደል አማራጭን የሚከተል ድርጅት አይደለም" በማለት የመለሱት አቶ ጌታቸው "ህወሓት ሰዎችን በማስወገድ ፖለቲካዊ ነጥብ በማስቆጠር የሚያምን ድርጅት አይደለም፤ ይህንንም ለማድረግ ምንም ምክንያት የለውም። ስለዚህ ህወሓትን በሃጫሉ ግድያ መክሰስ ጭልጥ ያለ ውሸት ነው" ሲሉ ክሱን አጣጥለውታል። ይልቁንም አቶ ጌታቸው በተራቸው የክሱን አቅጣጫ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩና አጋሮቻቸው አዙረው "የሃጫሉን እንቅስቃሴ የሚቃወሙ ሰዎች ነበሩ። ይህም የሚጠቁመው በጠቅላይ ሚኒስትሩና በዙሪያቸው ወዳሉ ሰዎች ነው" ብለዋል። አክለውም በአሁኑ ጊዜ በአገሪቱ ውስጥ ለሚከሰቱ ማናቸውም መጥፎ ነገሮች ህወሓትን ተጠያቂ ማድረግ የተለመደ ጉዳይ እየሆነ መምጣቱን ጠቅሰው እንዲያውም ጠቅላይ ሚኒስትሩን በአገሪቱ ውስጥ እየተከሰቱ ላሉት ችግሮች ተጠያቂ አድርገዋቸዋል። በአገሪቱ ውስጥ በአጠቃላይ የተፈጠረውን ችግርም ለመፍታት በገዢው ፓርቲና በህወሓት መካከል ብቻ ሳይሆን በሁሉም ፖለቲካ ፓርቲዎችና ቡድኖች መካከል ተቀራርቦ በመወያየት ብቻ ለተፈጠረው ቀውስ መፍትሄ ማምጣት እንደሚቻል ጠቁመዋል። ድርጅታቸው ህወሓትም ባወጣው መግለጫ ሕዝቡን "በትግልህ...
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
391
Title: ወደ ጠፈር በመሄድ የመጀመሪያው ይሆን የነበረው አፍሪካዊ በሞተር አደጋ ሞተ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ማንዳላ ማሶኮ ደቡብ አፍሪካዊው ማንደላ ማሶኮ ወደ ጠፈር የመሄድ ምኞቱ ቢሳካ ኖሮ ወደ ጠፈር የተጓዘው የመጀመሪያው ጥቁር አፍሪካዊ ይሆን ነበር። የ30 ዓመቱ ወጣት ማንዳላ ማሶኮ ቅዳሜ ዕለት በሞተር አደጋ ሕይወቱ ማለፉን ቤተሰቦቹ አስታውቀዋል። የደቡብ አፍሪካ አየር ኃይል አባል የነበረው ማንዳላ እአአ 2013 ላይ ወደ አሜሪካ ጠፈር አካዳሚ ለመግባት ከአንድ ሚሊዮን ሰዎች ጋር ተወዳድሮ ከተመረጡ 23 ሰዎች መካከል አንዱ ለመሆን ችሎ ነበር። ስፔስቦይ (የጠፈር ልጅ) እየተባለ በጓደኞቹ የሚጠራው ማንዳላ ማሶኮ፤ በአሜሪካ ፍሎሪዳ ግዛት በሚገኘው የኬኔዲ ጠፈር ማዕከል ውስጥ ወደ ጠፈር የሚደረግ በረራ ልምምድ አድርጓል። • ኬንያ ሳተላይት ልታመጥቅ ነው • ጨረቃን የሚረግጠው የመጀመሪያው ጎብኚ ታወቀ • በ2024 እቃና ሰው ጫኝ መንኮራኩር ወደጨረቃ ይላካል ተባለ ማሶኮ "አፍሪካውያን ወጣቶችን ሊያነቃቃ የሚችል ነገር ማድረግ እፈልጋለሁ፤ ከየትም ይምጡ ማሳካት የሚፈልጉትን ማድረግ እንደሚችሉ ማረጋገጥ እፈልጋለሁ" ይል ነበር። ማሶኮ ለቢቢሲ 'ከጠፈር ሆኘ እደውልላችኋለሁ" ሲል ተናግሯል። ''በቀጣዮቹ ዓመት ወደ ጠፈር ስሄድ የስልክ መስመር ይኖረኛል- ኒል አርምስትሮንግ እንደነበረው'' ብሎ ነበር። ኒል አርምስትሮንግ አሜሪካዊ ጠፈርተኛ ሲሆን በ82 ዓመቱ እአአ 2012 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አርምስትሮንግ እአአ 1969 ላይ በጨረቃ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ የተራመደ ሰው ነበር። በጨረቃ ላይ የመጀመሪያ እርምጃውን እንዳደረገ ''ይህ ለአንድ ሰው ኢምንት እርምጃ ነው፤ ለሰው ልጆች ግን ግዙፍ ከፍታ ነው'' ሲል ተናግሮ ነበር።
amh_Ethi
train
xp3longimaginearticle
GEM/xlsum
amharic
207
አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ-ኢትዮጵያ ሴት ርዕሰ ብሔር አገኘች\nአምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ በወርሃ የካቲት 1942 የተወለዱ ሲሆን ፈረንሳይኛ፣ እንግሊዘኛና አማርኛ አቀላጥፈው የይናገራሉ። • "የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ • አዲሷ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ማን ናቸው? አምባሳደር ሳህለወርቅ የፈረንሳዩ ሞንተፔለ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ ሳይንስ ምሩቅ ሲሆኑ እኤአ ከ1989-1993 ተቀማጭነታቸውን ሴነጋል በማድረግ የማሊ፣ የኬፕ ቨርድ፣ የጊኒ ቢሳዎ፣ የጋምቢያና የጊኒ አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል። ርዕሰ ብሔር ሳህለወርቅ ዘውዴ ቃለ መሀላ ሲፈፅሙ እኤአ ከ1993-2002 ደግሞ በጅቡቲ አምባሳደር ሆነው የሰሩ ሲሆን በወቅቱ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ቋሚ ተወካይም ነበሩ። ከዚያም በመቀጠል ከ2002-2006 በፈረንሳይ አምባሳደር እንዲሁም የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ተቋም ተወካይ ሆነው ሰርተዋል። በኋላም በተባበሩት መንግሥታት ልዩ መልዕክተኛ ውስጥ የተቀናጀው የሰላም አስከባሪ ሃይል ተወካይ በመሆን በሴንትራል አፍሪካ(BINUCA) ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። • ለእነ ባራክ ኦባማ የተላከው ጥቅል ቦምብ • ልዑሉ የኻሾግጂን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ በአፍሪካ ሕብረት ውስጥና በተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚ ኮሚሽን ውስጥም የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ ሆነው ያገለገሉት አምባሳደር ሳህለወርቅ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥም የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል ሆነው ሰርተዋል። እኤአ በ2011 የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ የነበሩት ባን ኪሙንም በኬኒያ የተባበሩት መንግሥታት ዳይሬክተር ጄነራል አድርገው ሾመዋቸው አገልግለዋል። በተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ በአፍሪካ ሕብረት ልዩ ተወካይ እንዲሁም በአፍሪካ ሕብረት የተባበሩት መንግሥታት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾመዋል። አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ የርዕሰ ብሔሯ የመጀመርያ ንግግር አዲሷ ርዕሰ ብሔር በሕዝብ ተወካዮችና በፌዴሬሽን ምክርቤት አባላት ፊት ቃለ መሀላ ከፈፀሙ በኋላ ባደረጉት ንግግር ስለ ሰላም እና ስለ ሴት ልጆች እኩልነት አፅንኦት ሰጥትው ተናግረዋል። ርዕሰ ብሔር ሳህለወርቅ በንግግራቸው የቀድሞው ርዕሰ ብሔር በገዛ ፈቃዳቸው ሥልጣን በመልቀቃቸው አመስግነው ይህ በበርካታ የአፍሪካ ሀገራት ያልተለመደ ነገር በሀገራችን እየተለመደ መምጣቱንና ለለውጥና ለተስፋ ዕድል መሰጠት መጀመሩን እንደሚያሳይ ተናግረዋል። ይህም አሉ ርዕሰ ብሔሯ ባደጉና በሰለጠኑ ሀገራት እንደተለመደው "ከያዝነው ሥልጣንና ኃላፊነት በፊትም ሆነ በኋላ ሕይወት የሚቀጥል መሆኑን መረዳታችንን ያሳያል" ብለዋል። ይህ ለሌሎች ዕድል የመስጠት አርአያነት በተለያዩ እርከኖችና ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ተናግረዋል። ርዕሰ ብሔሯ ጨምረውም ታላቅ ሀገር የመገንባት ህልማችንን እውን ለማድረግ ከሰላም ውጪ ሌላ አማራጭ የለንም በማለት ስለሰላም አበክረው ተናግረዋል። "በሰላም እጦት ዋነኛ ተጠቂዎች ሴቶች በመሆናችን በዚህ የኃላፊነት ቆይታዬ አብይ ትኩረቴ መላው የኢትዮጵያን ሴቶችንና... ሰላም ወዳድ ዜጎችን ከጎናቸው በማሰለፍ ሰላም ማስፈን እንደሚሆን ተናግረዋል። በዚህም መላው ሕዝብና የምክር ቤት አባላት ከጎናቸው እንደሚሆኑ ያላቸውን አምነት ተናግረዋል። ርዕሰ ብሔሯ በንግግራቸው ደጋግመው አፅንኦት የሰጡት ስለ ሴቶች እኩልነት ነው። ይህ ንግግራቸው በዛ ብለው የሚያስቡ ካሉ "ገና ምኑ ተነካና" በማለት የሕዝብ እንደራሴዎችን ፈገግ አሰኝተዋል። አባታቸው አራት ሴት ልጆች እንዳሏቸው የገለጹት ርዕሰ ብሔሯ ለዚህ እንድበቃ ረድተውኛል ያሏቸውን ወላጆቻቸውን...\n\ntl;dr:
አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ 4ኛው የኢትዮጵያ ርዕሰ ብሔር በመሆን በዛሬው ዕለት ተሹመዋል። አዲስ አበባ ተወልደው ያደጉት አምባሳደር ሳህለወርቅ የሁለት ወንድ ልጆች እናት ናቸው።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
397
Doc to summarize: ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ማይክሮሶፍት እንዳለው በቅጽል ስም "ፋንሲ ቤር" የተባለው የሩሲያ ቡድንና "ዚንክ" እንዲሁም "ሲሪየም" የተባሉት ሁለት የሰሜን ኮሪያ የመረጃ መረብ ሰርሳሪ ቡድኖች በቅርቡ ከተደረሰባቸው ጥቃቶች ጀርባ እንዳሉ ተጠቁሟል። የዩናይትድ ኪንግደም ብሔራዊ የመረጃ ደኅንነት ማዕከል ቀደም ሲል የሩሲያ የመረጃ መረብ መዝባሪዎች በክትባት ላይ በሚደረጉ ምርምሮች ላይ ትኩረት አድርገው ጥቃት ለመፈጸም እየሞከሩ መሆኑን አስታውቆ ነበር። ነገር ግን ሩሲያ በወቅቱ በድርጊቱ ውስጥ እጇ እንደሌለበት አሳውቃ ነበር። የመረጃ መረብ ደኅንነትን ለመጠበቅ የሚረዱ ሶፍትዌሮችን የሚሰራው ማይክሮሶፍት እንደገለጸው፤ የሰባት መድኃኒት አምራች ኩባንያዎችን የኮምፒውተር ሥርዓት ሰብሮ ለመግባት የተደረጉ ሙከራዎችን ተከላክሏል። በተጨማሪም ክትባት ለማግኘት በካናዳ፣ በፈረንሳይ፣ በህንድ፣ በደቡብ ኮሪያ እና በአሜሪካ ጥረት የሚያደርጉ የምርምር ተቋማትም ኢላማ መደረጋቸው ተጠቁሟል። ማይክሮሶፍት ጨምሮም መረጃዎችን ለመመዝበር እየጣረ ያለው የሩሲያው ቡድን ኢላማ የተደረጉትን ተቋማት አካውንቶች ሰብሮ ለመግባት በሚያደርገው ሙከራ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የይለፍ ቃሎችን በመጠቀም ከባድ የተባለውን ዘዴ እንደተጠቀመ ገልጿል። ከሰሜን ኮሪያ ናቸው ከተባሉት ሰርሳሪ ቡድኖች አንደኛው ከዓለም የጤና ድርጅት ባለስልጣናት ከአንዱ የተላከ የሚመስል ኢሜል በመላክ ኢላማ የተደረጉትን ተቋማት የኮምፒውተር ሥርዓት ሰብሮ ለመግባት የሚያስችል መረጃን ለማግኘት ሙከራ ማድረጉም ተደርሶበታል። ማይክሮሶፍት እንዳለው የተቋማት የኮምፒውተር ሥርዓት ሰብሮ ለመግባት ከተደረጉት ሙከራዎች መካከል አንዳንዶቹ ሳይሳኩ የቀሩ ቢሆንም፤ አንዳንዶቹ ግን ተሳክተዋል ብሎ አስጠንቅቋል። ሩሲያ ቀደም ሲል የክትባት ምርምሮችን ኢላማ አድርጋለች የተባለውን ክስ ማስተባበሏ ይታወሳል። በአሜሪካ ዋሽንግተን የሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ለሮይተርስ በአሁኑ ወቅት በጉዳዩ ላይ ከቀደመው የተለየ መረጃ እንደማይሰጥ ገልጿል። \nSummary in the same language as the doc:
በሰሜን ኮሮያና በሩሲያ መንግሥታት የሚደገፉ የመረጃ መረብ መዝባሪዎች (ሃከርስ) ለኮሮናቫይረስ ክትባት ለማግኘት የሚሰሩ ተቋማትን ኢላማ እንዳደረጉ ማይክሮሶፍት ገለጸ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
230
የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ ለአመታት ማዕቀብ እንዲጣልባት ግፊት ስታደርግ የነበረችው ኢትዮጵያ ማዕቀቡ እንዲነሳ የተባበሩት መንግሥታትን ጠይቃለች። ከዚህም በተጨማሪ በውክልና ጦርነት የተሳተፉባት የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ባለፈው ሳምንት ለሦስት ቀናት የኤርትራ ጉብኝታቸውን ተከትሎ በተመሳሳይ መልኩ ማእቀቡን እንዲነሳ መጠየቃቸው በጂቡቲ በኩል ተቃውሞ ገጥሞታል። ፕሬዝዳንት ፋርማጆ በኤርትራ ጉብኝታቸው ወቅት "የአፍሪካ ቀንድ ሃገራትን ምጣኔ ሃብታዊ ትስስርን እውን እንዲሆን ለማስቻል በኤርትራ ሕዝብ ላይ የተጣሉ ምዕቀቦችና ዕገዳዎች ሊነሱ ይገባል" ሲሉ ተናገግረው ነበር። •ጅቡቲ በኢትዮጵያ ቴሌኮም ዘርፍ •የዚምባብዌ የምርጫ ውጤት መገለጹን ተከትሎ አለመረጋጋት ሰፍኗል •ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? ጂቡቲ፤ ለረጅም ጊዜ የቆየ የድንበር ውዝግብ ላይ ከምትገኘው ከኤርትራ ጋር ሶማሊያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለመመስረት ያላትን ፍላጎት ብትቀበለውም የማዕቀብ ማንሳት ጥያቄው ግን አስቆጥቷታል። ሞቃዲሾ የሚገኘው የጂቡቲ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው ውሳኔውን አስደንጋጭ ያለችው ሲሆን ጂቡቲያዊያን ሶማሊያ ውስጥ ያለውን ሠላም በመጠበቅ ላይ ተሰማርተው ባሉበት ሰዓት መሆኑ ደግሞ በጭራሽ እንደማይቀበሉት በመግለጫቸው አስታውቀዋል። የጂቡቲ ተቃውሞ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በአፍሪካ ቀንድ የምታደርገው የኃይል ተፅእኖ ፈጣሪነት ጋር የሚገናኝ እንደሆነ የአፍሪካ ቀንድ ምሁሩ ፕሮፌሰር መድኃኔ ታደሰ ይናገራሉ። በጂቡቲና በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መካከል ከሁለት ዓመታት በፊት በተፈጠረ ቅራኔ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የዩናይትድ አረብ ኤምሬትስና በጂቡቲ ወደብ ባለስልጣናት መካከል በተፈጠረ አለ... Continue the article for another 4000 characters max:
መግባባት የጂቡቲን ወደብ መጠቀም አቁማ ወደ ኤርትራ ፊቷን አዙራለች። ከዚህም ጋር ተያይዞ ጂቡቲ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስን የኃይል ተፅእኖ ስትቃወመው እንደነበር ይናገራሉ። አረብ ኤምሬትስ ከጂቡቲ ጋር ያላት ቅራኔ ምንድን ነው ለሚለው ጥያቄ"ተፅእኖ ፈጣሪነት ወይም የፖለቲካ ልዪነት የፈጠረው አይደለም። ኢኮኖሚያዊ ነው። ጂቡቲ ከፍተኛ የመዋዕለ ንዋይ አፍስሳ ዱባይን የሚገዳደር የወደብ አቅም በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ ለመገንባት እየተንቀሳቀሰች ነው" ይላሉ ይህም ሁኔታ በቀጠናው ዘንድ የጦር ሰፈር በመመስረትም ሆነ አጠቃላይ አካባቢውን ለመቆጣጠር በምትፈልገው አረብ ኤምሬትስ ዘንድ ተቀባይነት እንደሌለው ይገልፃሉ። "ኢትዮጵያና ሶማሊያ የኤርትራ ማዕቀብ እንዲነሳ መወትወታቸው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ተፅእኖ የፈጠረውና ተቀጥላ በመሆን ነው ጂቡቲ ትላለች። የፀጥታ ፣ የኢኮኖሚ፣ የጂኦግራፊ ቁርኝት ካገሮቹ ከመኖሩ አንፃር የጂቡቲን ብሔራዊ ደህንነት ከግምት ውስጥ ሳያስገቡ መወሰናቸው ልክ አይደለም። ይህ አግባብ ያለው ቅሬታ ነው" ይላሉ። የባህረ ሰላጤው የአፍሪካ ቀንድን የመቀራመት ፍላጎት እየተጋጋመ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ አጠቃላይ የኃይል አሰላለፉም እንደተቀየረ ፕሮፌሰር መድኃኔ ይናገራሉ "የውጭ ኃይሎች ተፅእኗቸው የጨመረበት የአካባቢው አገሮችና መንግሥታት የራሳቸው ነፃ የሆነ ብሔራዊና ደህንነታቸውን የሚያስከብርላቸው የደህንነትና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የሚያራምዱበት እድል እየመነመነ መጥቷል" ይላሉ።
amh_Ethi
validation
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
338
Title: እግር ኳስ፡ 2021 ታላቅ የእግር ኳስ ዓመት ሊሆን የሚችልበት አምስት ምክንያቶች\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
በጉጉት የምንጠብቃቸው አምስት ነገሮች እነሆ ... የደጋፊዎች መመለስ ከጓደኛዎ ጋር ወደ ሜዳዎች መሄድ እና በተጨናነቁ ስታዲየሞች መሆን በአሁኑ ጊዜ ሩቅ ይመስል ይሆናል፡፡ ሆኖም የኮሮናቫይረስ ክትባት በሚቀጥሉት ወሮች ውስጥ ወደ ስታዲየሞች መመለስን ብሩህ አድርጓል። እኤአ ከታህሳስ 2 2021ወዲህ ውስን ቁጥር ያላቸው ሰዎች ወደ ሜዳ ተመልሰው እግር ኳስን ለመመልከት መቻላቸው ዕድለኛ አድረጓቸዋል፡፡ ከረቡዕ ጀምሮ ግን የኮቪድ-19 ገደቦችን ድጋሚ መታወጁን ተከትሎ ሁሉም ጨዋታዎች በዝግ እንዲሆኑ ተወስኗል፡፡ ክትባቶች በመላ እንግሊዝ መሰጠት የጀመሩ ሲሆን የጤና ሚንስትሩ ማት ሀንኮክ የፕሮግራሙ ቅልጥፍና የሚወሰነው ክትባቶቹን በሚመረቱበት ፍጥነት ነው ብለዋል፡፡ ይህ ሂደት ሲሆን ብቻ ነው ለእግር ኳስ ደጋፊዎች ወደ ስታዲየም ስለመመለስ ማውራት የሚቻለው። ነገር ግን 2021 ደጋፊዎች ከትኬቶቻቸው ላይ አቧራ በማራገፍ የሚወዱትን ቡድን በአካል ይመለከቱ ይሆናል። የበለጠ ክፍት የሆነው የፕሪሚየር ሊግ ውድድር? የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሰኔ ወር ሲጀመር ማን ያሸንፋል ጉዳይ ብዙም የሚያስደስት ነገር አልነበረም፡፡ ሊቨርፑል አናት ላይ በ25 ነጥቦች በልጦ ተቀምጦ በ 30 ዓመት የመጀመሪያውን የሊግ ሻምፒዮና ያማሸነፋቸው ጉዳይ ኢምንት ነው፡፡ 2020 መጀመሪያ ላይ እንኳን ቀዮቹ አንድ ጨዋታ እየቀራቸው ሁለተኛ ከነበረው ሌስተር ሲቲ በ 13 ነጥቦች ርቀው ነበር፡፡ ከአሥራ ሁለት ወራት በኋላ ነገሮች በጣም የተጠናከሩ ሆነዋል፡፡ አሁንም አሸናፊ በሚመስለው ሊቨርፑልን እና 9ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ሳውዝሃምፕተን የሚለያዩት በሰባት ነጥቦችን ብቻ ነው፡፡ ቀዮቹ ልክ እንደ ባለፈው ዓመት አይደሉም። ባለፈው የውድድር አመት ከ16 ጨዋታዎች በኋላ ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋር አቻ ተለያይተው አንድ ጊዜ ብቻ ነጥብ ጥለው ነበር። በዚህ የውድድር ዘመን ከተመሳሳይ ጨዋታዎች በኋላ የየርገን ክሎፕ ቡድን በሰባት ጨዋታዎች ነጥብ ጥለዋል-ስድስት አቻ ሲወጡ አንድ ጊዜ ደግሞ ሽንፈት ቀምሰዋል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት ማንችስተር ሲቲ በ 2017-18 ከነበረው የ 100 ነጥብ ድል በቀረበ 98 ነጥብ በማግኘት ሻምፒዮን መሆን ችሏል፡፡ "ሊቨርፑል እና ሲት እንደዚህ ቀደሙ አይደሉም። ይህም አጓጊ አድርጎታል" ሲል የቀድሞው የእንግሊዝ ተከላካይ ጋሪ ኔቪል ገልጾ ነበር። "ወቅቱ እንዲህ እያደረገን ነው፡፡ ሁለቱ ከዚህ በፊት አይቼው የማላውቀውን መስፈርት አስቀምጠዋል። አሁን ግን የተለመደ ነገር እያየን ነው" ብሏል። በሚቀጥሉት ጥቂት ወራት አነስተኛ እረፍት ስለሚኖር የታጨቀው የደረጃ ልዩነት ሊቀጥል ይችላል፡፡ L አዲስ ምዕራፍ በስኮትላንድ? ሴልቲክ በስኮትላንድ እግር ኳስ ላይ የበላይነት ማማ ላይ መቆም ለአንዳንዶች በአዎንታዊ አይታይም- የተቀረው የአገሪቱ ክፍል ግን እንደዚያ ሊያስብ ይችላል። ሴልቲክ ያለፉትን 12 የአገር ውስጥ ዋንጫዎችን በሙሉ በማሸነፍ ለአራት ዓመታት የስኮትላንድ እግር ኳስን በብቸኝነት ተቆጣጥሯል፡፡ የዘንድሮው የስኮትላንድ ፕሪሚየርሺፕ ለሚተነበይ ግን የተለየ ውጤት የሚኖር ይመስላል። በቀድሞው የእንግሊዝ አማካይ ስቲቨን ጄራርድ የሚመራው ሬንጀርስ በግላስጎው ተፎካካሪዎቹን በ 16 ነጥብ ልዩነት ይመራል። እሁድ ሬንጀርሶች ካሸነፉ ለ10ኛ ተከታታይ ዓመት የሊጉን ዋንጫ አንዳያሸንፉ እንቅፋት ይሆናሉ፡፡ ከተሸነፉ ግን ሦስት ጨዋታ ለሚቀራቸው የኒል ሌነን ልጆች ተስፋ የሚሰጥ ይሆናል። በተከታታይ 10 ዋንጫ ማሸነፍ በብሉይ የማይደረስ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ዘንድሮ ፌሽታ በግላስጎው ብቻ የሚካሄድ አይደለም፡፡ ሂበርኒያን፣ ሊቪንግስተን፣ ሴንት ጆንስተን እና ሴንት ሚረን...
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
417
Title: የተቀዛቀዘችው ሐዋሳ: በሕዝበ ውሳኔው ዋዜማ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
ባለፈው ዓመት ክረምት አጋማሽ ገደማ ያለጊዜው መወለዱ ቆይቶም ቢሆን በታወቀ ፈንጠዝያ እና እርሱን ተከትሎ በመጣ ዋይታ ትንቀረቀብ ነበር - ሐዋሳ። ሐምሌ 8/2011 ዓ.ም በከተማዋ ተገኝተው የነበሩ የቢቢሲ ዘጋቢዎች ለሲዳማ ዞን ክልልነት 'ይሁንታ ተሰጠ' በሚል በርካታ ወጣቶች መንገዶችን አና መንደሮችን በሆታ እና በዳንኪራ ማድመቃቸውን ታዝበው ነበር። ይህ የቡረቃ ስሜት ግን ዘለግ ያለ ዕድሜ አልነበረውም፤ ዕለቱን ተከትለው የመጡ ቀናት በተቃራኒው ግጭትን እና ደም መፋሰስን አዝለው የሐዘንን ማቅ አከናንበዋታል። በዞኑ ውስጥ በሚገኙ ልዩ ልዩ ከተሞች ውስጥ በተፈጠረ ነውጥ በርካቶች ተገድለዋል፤ ንብረት ወድሟል፤ አንዳንዶችም ተለይተው መጠቃታቸውንም ገልፀዋል። ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በወርሃ ኅዳር የሲዳማ ክልል ምሥረታን የሚበይን ሕዝበ ውሳኔ እንደሚያከናወን ያሳወቀው ከነውጡ መቀስቀስ ብዙም ሳይቆይ ነበር። ከሰሞኑ ዳግም ወደከተማዋ ያቀኑት የቢቢሲ ዘጋቢዎች ከተማዋ የስሜት ጡዘቷ ረግቦ፤ ክርረቷ ለዝቦ ስክነት ቢረብባትም፤ ውስጥ ውስጡን የሚርመሰመስ ውጥረት ግን እንዳልተለያት ልብ ብለናል ይላሉ። ሐዋሳ እርግጠኛነት ናፍቋታል ለወትሮው በበርካታ ጎብኚዎች የምትመረጠው፤ በተለይ በሳምንቱ መገባደጃ ቀናት የምትደምቅ፤ የምትፍለቀለቀው ሐዋሳ፤ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ መፋዘዝ፤ መቀዛቀዟን በውስጧ የሚኖሩ አና የሚሰሩ ይናገራሉ። ከአንዴም ሁለት ሦስቴ ደጋግሞ የናጣት ብሔር ተኮር ነውጥ ብዙዎችን አስበርግጎ ደጇን ከመርገጥ ይመልሳቸው እንደያዘ የሚያምኑ ጥቂቶች አይደሉም። ግልጋሎትን ማቅረብን ሙያቸው ያደረጉ ከሦስት ዓመታት በፊት የነበሩትን ጊዜያት "ያኔማ" በሚል የቁጭት ናፍቆት ያነሳሉ። በሆቴል፤ ወደሐይቅ ዳር ብቅ የሚሉ ጎብኝዎችን ፎቶ በማንሳት እንዲሁም ባለሦስት እግር ተሽከርካሪን [ባጃጅ] በመሾፈር ሙያዎች ላይ የተሠማሩ የተለያዩ ግለሰቦች የተገልጋዮቻቸው ቁጥር ከዓመታት በፊት የሚያውቁትን ያህል ያለመሆኑን አስረግጠው ይናገራሉ። ከከተማዋ ዕጣ ፈንታ ጋር በተገናኝ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ነግሶ የቆየው የእርግጠኛነት ዕጦት በሕይወታቸው ውስጥ ረዘም ያሉ ዓመታትን ታሳቢ ያደረጉ ውሳኔዎችን ከማሳለፍ እና እርምጃዎችን ከመውሰድ ያቀቧቸው ነዋሪዎች መኖራቸው እንደማይቀር ግምቱን ያስቀመጠው በአንድ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት የሚሠራ ወጣት ነው። ከሕዝበ ውሳኔው ውጤት ይፋ መሆን በኋላም በከተማዋ እና በአካባቢው የሚኖረው የፖለቲካ ብሎም የፀጥታ ሁኔታ ከአሁኑ ምክንያታዊ በሆነ ልክ ሊገምቱት የሚችሉት ባለመሆኑ የውሳኔ ቁጥብነትን ቢጋብዝ እንደማይደነቅ ይሄው ወጣት ጨምሮ ይገልፃል። በተለይ በቅርብ ጊዜያት ከሕዝበ ውሳኔው መቃረብ ጋር በተገናኘ በነዋሪዎች ዘንድ የበለጠ የእንቅስቃሴ ቁጥብነት እንደሚስተዋል የነገረን ሌላ የከተማዋ ነዋሪ ሲሆን፤ ከመሸ በኋላ ያለመንቀሳቀስን የመከሩን ነዋሪም አሉ። ሕዝበ ውሳኔው በሚከናወንበት ዕለት መደበኛ የሥራ እና የትምህርት ክንውኖች እንደማይኖሩ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ሰኞ ዕለት በከተማ በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል። ሌላኛው የሕዝበ ውሳኔውን በሰላማዊ መልኩ ከማጠናቀቅ ጋር በተገናኘ የተላለፈ ውሳኔ በከተማዋ ተወዳጅ የመጓጓዣ ዘዴ የሆኑትን የሞተር ብስክሌቶች እንቅስቃሴዎች መገደብ ነው። እነዚህ እርምጃዎች ቢያንስ ሕዝበ ውሳኔው የሚካሄድበትን ሳምንት የበለጠ ረገብ እንዲሁም ፀጥ ያለ ያደርጉታል ብሎ መገመት ይቻላል። ሕዝበ ውሳኔው ተስፋም ስጋትም አዝሏል ሐዋሳ ከተማ በሕዝበ ውሳኔ ዘመቻ ተጥለቅልቃለች ማለት ማጋነን አይሆንም። የሚደግፉትን ወገን የሚያሽሞነሙኑ መልዕክቶች በከተማዋ መንገዶች፤ አደባባዮች እና ሕንፃዎች ላይ የተሰቀሉ በርካታ...
amh_Ethi
test
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
399
ቻይና የሕንድ ወታደሮች "ተኩሰውብኛል" ስትል ከሰሰች\nየቻይና ወታደሮች "አፀፋውን ለመመለስ" ተገድደው ነበር ያሉት የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ በትክክል ስለወሰዱት እርምጃ አልገለፁም። ሕንድና ቻይና በአጨቃጫቂው ድንበር አቅራብያ መሳሪያ ላለመተኮስ የገቡትን ስምምነት በጣሰ መልኩ መሳሪያ ሲተኮስ ከ45 ዓመት ወዲህ የመጀመሪያው ሳይሆን አይቀርም ተብሏል። ከቅርብ ወራት ወዲህ የሁለቱ አገራት ግንኙነት እያሽቆለቆለ መጥቷል። የቻይና መገናኛ ብዙኀን እንደዘገበው ከሆነ፣ " የሕንድ ወታደሮች በሺንፓኦ ተራራ አካባቢ በሕገወጥ መልኩ ድንበር አቋርጠዋል" ሲል የዜጎች ነፃነት ጦር ቃል አቀባይ የሆኑትን ኮሎኔል ዛንግ ሹኢሊን በመጥቀስ ዘግቧል። የሕንድን እርምጃ " ሁለቱ አገራት የገቡትን ስምምነት ፍፁም የሚጥስ፣ ውጥረትን የሚያነግስ. . . እና በባህሪው ጠብ አጫሪ የሆነ" ብለውታል ቃል አቀባዩ። የሕንድ ባለስልጣናት በጉዳዩ ላይ ምንም ኣይነት ምላሽ አልሰጡም። እንደ አውሮጳውያኑ አቆጣጠር በ1996 ሁለቱ አገራት፣ ምንም እንኳ ወታደሮቻቸው ተጋጭተው የሚያውቁ ቢሆንም፣ የጦር መሳሪያ በድንበር አካባቢ ላለመጠቀም ተስማምተው ነበር። የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ በሕንድ ወገን " በአስቸኳይ አደገኛ የሆነ እንቅስቃሴያቸውን እንዲያቆሙ፣ ድንበርን ተሻግረው መሳሪያ የተኮሱትን ወታደሮች ከስፍራው እንዲያስወጡ. . . እና ጠብ አጫሪ የሆነ ተኩስ የከፈቱት ላይ ተገቢው ቅጣት እንዲጣልባቸው" ሲሉ ጠይቀዋል። በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ግንኙነት ውጥረት መታየት የጀመረው፣ ሕንድ የቻይና ባለስልጣናትን በአጨቃጫቂው ድንበር አካባቢ አምስት ንፁኃን ዜጎች በወታደሮቻቸው ታግተው መወሰዳቸውን ካስታወቁ በኋላ ነው። በሰኔ ወር 20 የሕንድ ወታደሮች ከቻይና ወታደሮች ጋር ተጋጭተው ሕይወታቸውን ካጡ በኋላ በአካባቢው ውጥረት ተባብሷል። የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ ወታደሮቹ "ክፉኛ ተደብድበዋል።" በነሐሴ ወር ሕንድ ቻይናን በድንበር አካባቢ በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት ጊዜ ወታደራዊ ውጥረት እንዲፈጠር እያደረገች ነው ስትል ከስሳ ነበር። ሁለቱንም ክሶች ቻይና ያጣጣለች ሲሆን በድንበር አካባቢ የተፈጠረው ችግር ሙሉ በሙሉ የሕንድ ጥፋት ነው ብላለች። በቻይናና በሕንድ መካከል ያለው አጨቃጫቂ ድንበር በአግባቡ የተሰመረ እንዳልሆነ ይጠቀሳል። በአካባቢው ወንዞች፣ ሐይቆችና በረዶ መኖሩ ድንበሩ መስመር እንዲተጣጠፍ ያደርጋል። በሁለቱም ወገን የሚገኙ ወታደሮች፣ በዓለም ላይ የሚገኙ ሁለት ትልልቅ የጦር ኃይሎችን የሚወክሉ ሲሆን፣ በርካታ ጊዜያት ተፋጥጠው ያውቃሉ። ሕንድ ቻይናን በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን ወደ ድንበር በማስጠጋት ደጋግማ ከስሳለች። በሁለቱ መንግሥታት መካከል ላለፉት ሶስት አስርታት ንግግር ቢደረግም የድንበር ይገባኛል ጥያቄውን መፍታት አልተቻለም። ሁለቱ አገራት በ1962 አንዴ ብቻ ውጊያ ያደረጉ ሲሆን ሕንድ ሽንፈትን ተጎናጽፋለች። \n\ntl;dr:
ቻይና የሕንድ ወታደሮች በህገወጥ መልኩ ድንበሯን አቋርጠው በጥበቃ ላይ የነበሩ ወታደሮች ላይ "ጠብ አጫሪ" የማስጠንቀቂያ ተኩስ መተኮሳቸውን በመግለጽ ከሰሰች።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
327
የጋዛ ባለሥልጣናት እንደሚሉት በትንሹ 40 ሰዎች እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት ተገድለዋል፡፡ የእስራኤል ባለሥልጣናት በበኩላቸው የፍልስጤም ተዋጊዎች በድምሩ ሦስት ሺህ ሮኬቶችን አስወንጭፈዋል ይላሉ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ግጭቱ ወደማያባራ ጦርነት እንዳይሄድ ፍርሃት አለኝ ብለዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት በበኩሉ በጋዛ የነዳጅ እጥረት እየተከተለ መሆኑ አሳስቦኛል ብሏል፡፡ ምክንያቱም ሆስፒታሎች ኃይል የሚያገኙት ከዚሁ ስለሆነ ነው፡፡ በርካታ ቁስለኛ ባለበት ሁኔታ ሆስፒታሎች ኃይል ከተቋረጠባቸው ለብዙዎች ሞት ምክንያት እንዳይሆን ስጋት አለ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የመካከለኛው ምሥራቅ ሰላም ማስተባበርያ ዴስክ ምክትል ኃላፊ ሊየን ሀስቲንግስ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ለጋዛ ነዳጅ ለማቅረብ የእስራኤል ባለሥልጣናት እንዲፈቅዱ ጠይቀው ተከልክለዋል፡፡ ነዳጅ ለማቅረብ አካባቢው አስተማማኝ እንዳልሆነም ተነግሮናል ብለዋል፡፡ የጋዛ ባለሥልጣናት እንደሚሉት ትናንትና እሑድ ብቻ 16 ሴቶችና 10 ሕጻናትን ጨምሮ በድምሩ 42 ፍልስጤማዊያን እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት ተገድለዋል፡፡ ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ በድምሩ 10 ሰዎች ከእስራኤል ወገን ተገድለዋል፡፡ ይህ አሐዝ ግን ግጭቱ ካገረሸ ጀምሮ የተመዘገበ ነው፡፡ በጋዛ እስከ ትናንት ድረስ ብቻ ድምር የሟቾች ቁጥር 188 አልፏል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 55ቱ ሕጻናት ናቸው፡፡ 33 የሚሆኑት ሴቶች ናቸው፡፡ በድምሩ ከአንድ ሺህ በላይ ሰዎችም ቆስለዋል፡፡ እስራኤል እንደምትለው ከሟቾቹ አብዛኛዎቹ ተዋጊዎች ናቸው፡፡ ትናንት እሑድ እኩለ ሌሊት ላይ እስራኤል በወሰደችው የአየር ጥቃት 3 ሕንጸዎች ሙሉ በሙሉ ፈርሰዋል፡፡ ሕንጻዎቹ የሚገኙት ደግሞ ሰው በሚበዛባቸው ጎዳናዎች ላይ ነበር፡፡ ሐማስ የአጸፋ ምላሽ የሰጠ ሲሆን ሮኬቶችን ወደ ደቡባዊ እስራኤል አስወንጭፏል፡፡ የማስጠንቀቂያ ደውሉን ተከትሎ ሚሊዮን የሚሆኑ እስራኤላዊያን ወደተዘጋጁላቸው ምሽጎቻቸው ተደብቀዋል፡፡ ፍልስጤማዊያንም በጥቃቱ ላለመሞት የሚቻላቸውን ቢሞክሩም በተጨናነቀው ጋዛ ወደየትም መሸሸግ አልቻሉም፡፡ ሐማስ የሚያስወነጭፋቸው ሮኬቶች አሽከሎን፣ አሽዶድ እና ኔቲቮት በሚባሉ ደቡባዊና መካከለኛ የእስራኤል ከተሞች ነው የሚወድቁት፡፡ እስከአሁን ይህ ነው የሚባል ጉዳት ስለማድረሳቸው የተዘገበ ነገር የለም፡፡ አብዛኛዎቹ የሐማስ የሮኬት ጥቃቶች በእስራኤል አይረን ዶም ዲፌንስ ሲስተም በሰማይ ሳሉ የሚመክኑ ናቸው፡፡ \n\nGive me a good title for the article above.
ባለፈው እሑድ በፍልስጤም-እስራኤል ግጭት ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ተመዘገበ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
265
Title: አቶ ልደቱ ህክምና እንዲያገኙ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
“ህመም እየተሰማቸው ስለሆነ ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ህክምና እንዲያገኙ ትዕዛዝ እንዲሰጥልን” የሚል ማመልከቻ ማቅረባቸውን በዚሁ መሠረት ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ በመስጠቱ ነገ ወደ ሐኪም ይሄዳሉ ሲሉ አቶ አዳነ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አቶ ልደቱ ስላሉበት የጤና ሁኔታ ቢቢሲ ላቀረበላቸው ጥያቄም “በእውነት ምንም ሳልደብቅ መናገር የምፈልገው ነገር ከሌላው ጊዜ በተለየ ሁኔታ የህመም ስሜት ይታይባቸዋል። ሰውነታቸው ትንሽም ቢሆን ቀነስ ብሏል። በእርሳቸው ህመም ሰው እንዲጨነቅ ስለማይፈልጉ በጣም ካልባሰባቸው በስተቀር ህመማቸውን እና ስቃያቸውን ለሰው መናገር አይፈልጉም። "በዚህ ሳምንት በሦስቱ ቀናት ያየነው ነገር ግልጽ ህመም እየተሰማቸው እንደሆነ፤ በህይወታቸውም ላይ አደጋ እንዳይደርስ እየሰጉ እንደሚተኙ ነው። ከዚያ በፊት ህመም አይሰማኝም አታስቡ አትጨቁ ነበር የሚሉት” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል። “ስለዚህ በተቻለ መጠን ነገ ህክምና የሚሄዱልን ከሆነ ቢያንስ የህክምናውን ውጤት ዶክተሩ እንዲጽፍልን እናደርግና እንደገና መልሰን ህይወታቸው አደጋ ውስጥ እንዳይወድቅ የሚደረገውን ጥረት አጠናክረን መቀጠል ነው” ሲሉ አክለው ገልጸዋል። ለህክምና ውጭ በነበሩበት ወቅት ሌላ ህመም እንዳለበቻው ተገልጾላቸው ቀዶ ጥገና አድረገው የስድስት ወር ቀጠሮ ተሰጥቷቸው እንደነበርም አቶ አዳነ አስታውሰዋል። በተለያዩ ምክንያቶች ከዶክተሩ ጋር ሲጻጻፉ ቆይተው በዓመታቸው ሊሄዱ እንደነበር ገልጸው ሆኖም ለህክምና ወደ ውጭ ሊሄዱ ሁለት ቀን ሲቀራቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል ብለዋል። “ህክምናው በሃገር ውስጥ የሚገኝ አይደለም። የእሳቸው ህመም መሣሪያው ሃገር ውስጥ የለም። የሚታከሙበትን መሣሪያ እኔም ጠይቄዋለሁ። አሁን ዝም ብሎ ለቼካፕ ካልሆነ የሚሄደው ‘የእኔን [ህመም] ሊመረምር የሚችል መሣሪያ ሃገር ውስጥ የለም ነው’ ያለው” ብለዋል። የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ከወራት በፊት በቁጥጥር ሥር ውለው አሁንም እሥር ቤት ይገኛሉ።
amh_Ethi
validation
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
233
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: በጣና በለስ ግድያ ፈፅመዋል የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ\nSummary: በአማራ ክልል አዊ ዞን በጣና በለስ የስኳር ልማት ፕሮጀክት አቅራቢያ በምትገኘው ፈንድቃ ከተማ ጥቃት ደርሶባቸው ከሞቱት አንዱ የ24 ዓመት ወጣት ሃብቶም ሃይለ ነው።\nArticle (Max 500 characters):
ቤተሰቦቹ አስከሬኑን ለመቀበል ከሐውዜን አላማጣ ድረስ ተጉዘው ነበር። አስከሬኑን ተቀብለው መቐለ በደረሱበት ወቅት ወንድሙን መብራህቶም ሃይለን ቢቢሲ አናግሮታል። "እኔ ምን ማለት እችላለሁ እጅግ አሳዛኝ እና ዘግናኝ ነገር ነው። ሰው ሰርቼ እበላለሁ ብሎ ሄዶ ይሄ መፈፀሙ አሳዛኝ ነው። ይህ ሊቆም ነው የሚገባው።" ብሏል። ሌላኛው የጥቃቱ ሰለባ ሮቤል ያዕቆብ ትውልዱና እድገቱ አስመራ ከተማ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ከመጣ 6 ዓመታትን አስቆጥሯል። •የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ •40 ታጣቂዎች በመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዙ •ዶክተር ብርሃኑ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጋር ምን ተወያዩ? ወይዘሮ ይርጋለም ኪሮስ የሮቤል ያዕቆብ ዘመድ ሲሆኑ የሟቹ እናት እና እህቶቹ አሁንም አስመራ እንደሆኑም ይናገራሉ። ሮቤል የክሬን ሰራተኛ ሆኖ በጣና በ
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
162
Content: በቅድሚያ ሠዓሊ እንደምሆን አውቅ ነበር የምትለው ሐይማኖት የሥዕል ችሎታ እንደነበራት እና እንደምትስልም ወደ ኋላ መለስ ብላ ታስታውሳለች። እርሷ ወደ ሥዕሉ ብትሳብም ቤተሰቦቿ ግን ለኪነ-ጥበቡ ያላቸው ግንዛቤ ተሰጥኦዋን በትምህርት እንዳታስደግፈው አድርጓታል። ከዚህም ባለፈ እርሷ የሕግ ትምህርት ቤት ብገባ ብላ ታስብ ስለነበር ያ ሳይሆን ሲቀር የቤተሰቦቿን ደስታ ብቻ ለማሳካት የአስተዳደር ሙያ አጥንታ ተመረቀች። በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ውስጥ እያለች ወዳጆቿ በተለያዩ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የተሰማሩ ነበሩ። እነርሱ በሚያዘጋጇቸው የተለያዩ አውደ-ጥበቦች ላይ እየተገኘች ተሰጥዖዋን ለማሳየት ትጥር ጀመር። የሥዕል ችሎታዋንም ለማዳበር አጫጭር ኮርሶችን ወስዳለች። እናትና ልጅ ጎዳና ላይ እየሄዱ ያነሳችው ይህ ፎቶግራፍ መቼም አይረሳትም የፎቶግራፍ ጥበብ ሐይማኖት ሠዓሊ የመሆን ፍላጎቷን የመኮትኮትና የማሳደግ ሕልሟ በውስጧ እንዳለ ቢሆንም ፎቶ ግራፍ የማንሳት ጥበብ ዝንባሌዋ ደግሞ እያየለ መጣ። ስለዚህ የተለያዩ ፎቶዎችን በስልኳ እያነሳች ለባልንጀሮቿ ታሳይ ጀመር። ከጓደኞቿ የምታገኘው አድናቆትና ውዳሴ ልቧን ያሸፍተው ጀመር። ከዚያ በኋላ መደበኛ ካሜራ በመጠቀም ስሥዬ ሆይ ብላ ፎቶ ማንሳቱን ገባችበት። ሐይማኖት ፎቶ ስታነሳ እንደሠርግ እና ልደት ያሉ ከበራዎች ላይ ተገኝታ ማንሳት ምርጫዎቿ እንዳልሆኑ ትናገራለች። ከዛ ይልቅ የጎዳና ላይ ትዕይንቶችን እየተከተሉ እና እየፈለጉ በማንሳት የምትፈልጋቸው ቁምነገሮች ጎልተው በሌሎች ዓይን እንዲታዮላት ትፈልጋለች። ባለፈው ዓመትም ያነሳቻቸውን ፎቶዎች ሰብሰብ አድርጋ ለሕዝብ እይታ እንዳበቃች ታስረዳለች። እነዚህ ፎቶዎች ስሜቷን ለመግለጥ ብቻ ሳይሆን የዕለት ጉርሷንም ለመሸፈን ረድቷታል። ሐይማኖት ሥራዎቿን ለማስተዋወቅ የማህበራዊ ድረ-ገፆችን እንደመንገድ እንደምትጠቀምበት ትናገራለች። ካነሳቻቸው ምስሎች ባጠቃላይ የማትረሳው እናትና ልጅ ጎዳና ላይ እየሄዱ ያነሳችውን ነው። ይህንን ፎቶ ስታስታውስም ፎቶ ማንሳት በሽርፍራፊ ሰከንድ ውስጥ ያሉ ኹነቶችን ቶሎ ለቀም አድርጎ መያዝ ነው። ያ ፎቶም እነዚያን ሽርፍራፊ ሰኮንዶችን ያስቀረሁበት ስለነበር በርካቶች ወደውታል ትላለች። የተለያዩ የዲዛይን ጥበብ ሥራዎቿ የዲዛይን ጥበብ ሐይማኖት በተማረችበት ሙያ ለሁለት ዓመት ያህል በተለያየ ቦታ ተቀጥራ ሠርታለች። የፎቶግራፍ ጥበብን እንደ የሕይወት ጥሪ ተቀብላ የጎዳና ላይ ፎቶዎችን እያነሳች እና ፎቶዎችን እየሸጠች ደግሞ በቋሚ ገቢ ማግኛነት መጠቀም እንደማትችል ተረዳች። ይሄኔ እራሷን በእራሷ ወዳስተማረችው የተለያዩ ነገሮችን የማስዋብ ሙያ ፊቷን አዞረች። በሁለት ዓመት ውስጥ ሦስት ሥራዎችን ቀያይሬ ነበር የምትለው ሐይማኖት፤ ቋሚ የወር ገቢ የምታገኝበትን ሥራዋን ትታ ወደጥበብ ሥራዎች ፊቷን ስትመልስ ቤተሰቦቿም ሆነ ወዳጆቿ "ሐይማኖት ምን ነክቶሻል" የሚል ተግሳፅ እንደገጠማት ታስረዳለች። ማንም በተሰጥዖዋ ውስጥ እራሷን እንድትፈልግ እና እራስዋን እንድትሆን እንዳላበረታታት የምትናገረዋ ሐይማኖት ይህ ደግሞ ፈታኝ እንደነበረባት አልሸሸገችም። የተለያዩ ነገሮችን እየሠራሁ ለእራሴም ሆነ ለባልንጀሮቼ እሰጥ ነበር የምትለው ሐይማኖት፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የሠራቻቸውን ጆሮ ጌጦች ይዛ በአካባቢዋ ወደሚገኘው 'ድንቅ የአርት ጋለሪ' አመራች። ''እውነቱን ለመናገር ሥራዎቼ ጥሩ አልነበሩም። አዲስ ነገር ለመሥራት ሙከራ ያደረኩባቸው ነበሩ" የምትለዋ ሐይማኖት በአርት ጋለሪው ያገኘቻቸው ሰዎች ምክር እንደለገሷት አትረሳም። እነዚያን ምክሮች ወስዳ የእራሷን የእጅ አሻራዎች በማሳረፍ መሥራት ቀጠለች። በኋላም በጥሩ ሁኔታ የሠራቻቸውን ጌጣ ጌጦች እዛው ጋለሪ ውስጥ መሸጥ...\nThe previous content can be summarized as follows:
ጥበብን ለዕለት ጉርስ ማግኛ ሳይሆን እራስን ለመግለጥ ብቻ ትጠቀምበት እንደነበር ትናገራለች ሐይማኖት። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ካጠናቀቀች በኋላ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግባት የመረጠችው የቤተሰቦቿን ደስታ ላለማክሸፍ ብላ እንጂ በርግጥም በተማረችበት ሙያ ተቀጥራ መንፈሷንም ኪሷንም በእርካታ መሙላት እንደማትችል ቀድሞ ገብቷት ነበር።
amh_Ethi
train
prevcontent
GEM/xlsum
amharic
428
Doc to summarize: ምስል የሚጋሩበት ይህ የማህበራዊ ሚዲያ አባላቱ የራሳቸው አካውንት እንዲኖራቸው ቢያንስ እድሜያቸው 13 እንዲሆን ይጠይቅ ነበር። የትልውልድ ቀንን መጠየቅ ኩባንያው እድሜን መሰረት ያላደረጉ ማስታወቂያዎች ለልጆች እንዳይደርሱ ማድረግ ያስችለዋል ሲል ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል። • የማህበራዊ ድረ-ገፅ ዘመቻዎች • የማሳይ ማህበረሰብን ሽርጥ ብቻ የሚለብሰው ስዊድናዊ ታዳጊ ኢንስታግራም ግን ማስታወቂያ ከለውጡ ጀርባ ያለ ምክንያት አይደለም ሲል አስታውቋል። ኩባንያው "ዕድሜ መጠየቃችን በእድሜ ትንንሽ ልጆች ይህንን ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይቀላቀሉ ለመከላከል፣ ታዳጊዎች ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን፣ እንዲሁም እድሜያቸውን ያገናዘበ አጠቃቀም እንዲኖር ለማድረግ ይረዳል" ሲል በጡመራ ገፁ ላይ አስታውቋል። " ለእኛ የምታጋሩንን የልደት ቀናችሁን ተጠቅመን፣ በእድሜያችሁ ልክ የተመጠነ አጠቃቀም እንዲኖራችሁ እንሰራለን፤ ለምሳሌ ለታዳጊዎች እንዴት የግል መረጃቸውንና ገፃቸውን መጠበቅና መከላከል አንደሚችሉ ትምህርት መስጠት" ሲልም ያክላል። መረጃው ኢንስታግራምን ለአዋቂዎች የሚለቃቸውን የቁመራ፣ አልኮሆል መጠጦች፣ እና የወሊድ መቆጣጠሪያን የተመለከቱ መልዕክቶች ለልጆች እንዳይደርሱ ለማድረግ ይረዳዋል። ኩባንያው በሚቀጥሉት ሳምንታት ወጣቶች የግል መረጃቸውን ደህንነት የሚጠብቁበትን ክፍል እንዲከፍቱት ያበረታታል። " በእድሜ ከፍ ያሉ ተጠቃሚዎች ለስራችን አስፈላጊ በመሆናቸው እድሜን ያማከለ ልምድ እንዲኖር ማድረግ ብቻ ሳይሆን ለረዥም ጊዜ አብሮን የኖረውን መመሪያ በማክበር አንዳንድ መልዕክቶች ለታዳጊዎች እንዳይደርሱ መከላከል ያስችለናል" ሲሉ የኢንስታግራም ምርቶች የበላይ ኃላፊ ቪሻል ሻህ ለሮይተርስ ተናግረዋል። እንደ ሮይተርስ ዘገባ ከሆነ ኢንስታግራም እስካሁን ድረስ አዳዲስ አባላቱ አካውንት ሲከፍቱ እድሜ አይጠይቅም፤ እንዲሁም ፌስቡክ በባለቤትነት የሚያስተዳድረው ይህ የማህበራዊ ሚዲያ ገፅ፤ አባላት ያስገቡት የልደት ቀን እውነት መሆኑን አያረጋግጥም ነበር። • "ድንገተኛ የእርግዝና መከላከያ ብወስድም አረገዝኩ" • ኢትዮጵያ ከኤርትራ የሚያደርጉት ጨዋታ ለምን አይካሄድም? በልጆች ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች የኢንስታግራምን ውሳኔን ሲተቹ "ተጣርቶ ለማይገኝ፣ ተጠቃሚዎች የልደት ቀን መጠየቃቸው ልጆችን እድሜ ተኮር የሆነ ልምድ እና አጠቃቀም እንዲኖራቸው እንዲሁም ለመከላከል ነው የሚሉት ምክንያቶች ውሃ አያነሱም" ብለዋል። ወደፊት የሚወጡ አዳዲስ የአጠቃቀም መመሪያዎች ሕጻናትና ታዳጊዎች በማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ላይ ተጨማሪ ከለላ እንዲያገኙ ያስችላል ተብሏል። ነገር ግን የማህበራዊ ሚዲያዎች መጀመሪያውኑ ሕጻናት ሊጠቀሟቸው የሚችሏቸው መሆናቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋልም ብለዋል። ፌስቡክ በበኩሉ "ሁሉም ሰው እድሜውን በትክክል እንደማይሞላ እንረዳለን። በኦንላየን ተጠቃሚዎችን እድሜ እንዴት መሰብሰብና የተሻለ ማጣራት እንደሚቻል በዘርፉ ላይ የተሰማሩ በሙሉ እየሰሩበት ያለ ነው። እኛም መንግስትም የተሻለ ነው የምንለውን መንገድ ለመፈለግ እየሰራን ነው" ሲል ገልጿል። የየትኛውም ኢንስታግራም ተጠቃሚ እድሜው በገፁ ላይ ለተጠቃሚዎች ፊት ለፊት እንዲታይ አይደረግም። \nSummary in the same language as the doc:
ኢንስታግራም በአባልነት የሚቀላቀሉትን አዳዲስ ግለሰቦች የትውልድ ቀናቸውን እንዲያስገቡ ሊጠይቅ መሆኑ ተሰማ። ለዚህም ምከንያቱ ነው የተባለው እድሜን ያገናዘቡ ምስሎችን ለማጋራት እንዲያስችለው መሆኑ ተገልጿል።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
346
አዲስ የፀረ-ተህዋስ ዝርያ በአፈር ውስጥ ተገኘ\nእነዚህ የተፈጥሮ ስብጥሮች ከባድ የሚባሉ ኢንፌክሽኖችን የማከም አቅም ያላቸው ናቸው ሲሉ በሮክፌለር ዩኒቨርሲቲ ያለው ቡድን ተስፋውን ገልጿል። የተደረጉት ምርምሮች ማሊሲዲንዝ የተሰኙት ስብጥሮች ባሉት የፀረ-ተህዋስ መድሃኒቶች የማይበገሩትን እንደ ኤምአርኤስኤ ያሉ የተለያዩ በባክቴሪያ የሚመጡ በሸታዎችን የማስወገድ አቅም አላቸው። ባለሙያዎች 'ኔቸር ማይክሮባዮሎጂ' በተሰኘው የድረ-ገጽ መጽሔት ላይ እንደገለጹት ፀረ-ተህዋስን በመፈለጉ ሩጫ ላይ ተስፋ እንዳለ ነው። መድሃኒት የማይበግራቸው በሽታዎች የዓለማችንን አጠቃላይ ጤና የሚያውኩ ናቸው። እነዚህ በሽታዎች በየዓመቱ እስከ 700 ሺህ ሰዎችን ይገላሉ ስለዚህም ነው አዳዲስ መፍትሔዎች በአስቸኳይ የሚያስፈልጉት። ከአፈር መድሃኒት አፈር በሚልዮን የሚቆጠሩና የተለያዩ ለዓይን የማይታዩ (ማይክሮ ኦርጋኒዝም) ፀረ-ተህዋስን ጨምሮ በርካታ ስብጥሮችን ይይዛል። በኒው ዮርክ የሚገኘው የሮክፌለር ዩኒቨርሲቲው የዶ/ር ሾን ብሬዲ ቡድን ደግሞ እነዚህን ሲፈልግ ቆይቷል። የጂን ማከታተያ (ጂን ሲክወንሲንግ) በመባል የሚታወቀውን ዘዴ በመጠቀም በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ከ1000 የአፈር ናሙናዎች በላይ ሲያጠኑ ቆይተዋል። ማላሲዲንዝ የተሰኘውን ደግሞ በብዙ ናሙናዎች ላይ አግኝተውታል። ይህም በጣም አስፈላጊ መሆኑን እንዲገናዘቡ አድርጓቸዋል። ለአይጦች የፀረ-ተህዋሱን ስብጥርን ከሰጡ በኋላ በቆዳቸው ላይ ባለ ቁስል ላይ ያጋጠመን ኤምአርኤስኤ የተባለውንኢንፌክሽን ለማስወገድ ችለዋል። ተመራማሪዎቹም መድሃኒቱ ለሰዎች ማከሚያ ይሆናል በሚል ተስፋ በትክክል መሥራት አለመሥራቱን ሲያጠኑ ቆይተዋል። ዶ/ር ብሬዲ" ማላሲዲንዝን የመሰሉ መድሃኒቶችን ወደ ገበያ ለማምጣት መቼና እንዴት አንደሚሆን ለመናገር ይከብዳል'' ብለዋል። "ከግኝቱ እስከ ገበያ ድረስ ያለው ረዥምና ከባድ መንገድ ነው'' ሲሉም አክለዋል። በእንግሊዝ የፀረ-ተህዋስን ምርምር ፕሮፌሰር የሆኑት ኮሊን ጋርነር ኤምአርኤስኤን የመሰሉ በሽታዎችን ለማከም የሚችሉ መድሃኒቶችን ማግኘቱ በእራሱ ጥሩ ዜና ቢሆንም እንኳን፤ ከባዱን ችግር ለመቅረፍ አያስችልም ብለዋል። "የእኛ ስጋት እነዚህ ባክቴሪዎችን ለማስወገድ ከባድ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን ፀረ-ተህዋስ መድሃኒቶችን የመቋቋም አቅማቸውን መጨመሩ ነው'' በማለትም ቀጥለዋል። "እንደ ኤምአርኤስኤ ያሉ ባክቴሪያዎች ኒሞንያ ያስከትላሉ በተጨማሪም የደምና የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽኖችንም ሊያመጡ ይችላሉ። እነዚህንም ለማስወገድ አዲስ የፀረ-ተህዋስ ዝርያ ያስፈልገናል'' ብለዋል። \n\ntl;dr:
የአሜሪካ ተመራማሪዎች አዲስ አይነት የፀረ-ተህዋስ ዝርያ በአፈር ናሙና ውስጥ አገኙ።
amh_Ethi
train
tldr
GEM/xlsum
amharic
260
Title: ጥንታዊ መገልገያ ፡ ከፈረስ አጥንት የተሠሩ የጥንታዊ ሰው መገልገያዎች ተገኙ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
መገልገያዎቹ በአውሮፓውያኑ በ1980ዎቹ እና 90ዎቹ አካባቢ ሰዎች ጥለውት የወጡት ምዕራብ ሰሴክስ አካባቢ ነው የተገኙት። ጥንታዊ ሰዎች ይጠቀሙባቸው የነበሩት መሣሪያዎች የተዘጋጁት ከፈረስ አጥንት ነበር። ፈረሱ ታርዶ ስጋው ለምግብነት ከዋለ በኋላ አጥንቱ መገልገያ ለመሥራት ውሏል። በአካባቢው የተገኘው እንስሳ ቅሪተ አካል ዙርያ የነበረው የድንጋይ ክምር፤ መሣሪያውን ለማዘጋጀት ቢያንስ ስምንት ሰዎች መሳተፋቸውን ያሳያል። በአካባቢው ወጣት ወይም በእድሜ የገፉ የማኅበረሰቡ አባላት እንደነበሩም ተመራማሪዎች ደርሰውበታል። በብሪታኒያ በተካሄደው ቁፋሮ ወደ መቶ የሚጠጉ የድንጋይ መገልገያዎችና ወደ 500 ሺህ ዓመታት ገደማ ያስቆጠሩ የእንስሳት ቅሪተ አካሎች ተገኝተዋል። መገልገያዎቹ የዘመናዊ ሰው እንዲሁም የኒያንደርታልስ ቅድመ ዝርያ በነበሩት ሆሞ ሄይድልበርገንሲስ እንደተሠሩ ይታመናል። በቁፋሮ የተገኘው የሰው ቅልጥም ቅሪተ አካል ከብሪትን የሰው ቅሪተ አካሎች በእድሜ ትልቁ ነው። የምርምር ሂደቱን የመሩት ዶ/ር ማቲው ፖፕ “አሁን ዝርያው የጠፋ ማኅበረሰብ የኖረበትን አካባቢ እንዳለ ማግኘት ትልቅ እድል ነው” ብለዋል። ተቀራርበው ይኖሩ የነበሩ ጥንታዊ ሰዎችን ማኅበራራዊ ትስስር መገንዘብ እንደቻሉም አክለዋል። ተመራማሪው እንደሚናገሩት፤ ፈረስ እንዴት ወደዛ አካባቢ እንደደረሰ አልታወቀም። “ፈረሶች ጥብቅ ማኅበራዊ ትስስር ያላቸው እንስሳት ናቸው። ስለዚህም ቅሪተ አካሉ የተገኘው ፈረስ የመንጋ አባል እንደነበረ መገመት ይቻላል። ግን በአንዳች ምክንያት ከመንጋው ተለይቶ እዛ አካባቢ ሕይወቱ አልፏል።” ምናልባትም ፈረሱ እየታደነ ነበር የሚል መላ ምት አለ። የፈረስ ቅሪተ አካል ላይ የተሠራው ጥናት፤ ፈረሱ ከምግብነት ባሻገር አጥንቱ መገልገያ ለመሥሪያነትም እንደዋለ ይጠቁማል። የለንደን ዩኒቨርስቲ ኮሌጁ ተመራማሪ ሳይመን ፓርፊት፤ “በሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ሂደት የተገኙ እድሜ ጠገብ ከድንጋይ ያልተዘጋጁ መገልገያዎች ናቸው” ብለዋል። ዶ/ር ሲልቪያ ቤሎ በበኩላቸው፤ ግኝቱ ጥንታዊ ሰው ከአንድ ቁስ እንዴት ሌላ ቁስ ማዘጋጀት እንደሚቻል መገንዘቡን ይጠቁማል ሱሉ አስረድተዋል። በአዕምሮ፣ በማኅበራዊ ትስስር እንዲሁም በባህልም የመጠቁ መሆናቸውን እንደሚያሳየም አክለዋል። ተመራማሪዎቹ ቅሪተ አካሉን ባገኙበት ስፍራ አቅራቢያ ከ30 እስከ 40 የሚሆኑ ሰዎች ይኖሩ እንደነበር ገምተዋል። ምናልባትም አደኑን ተቀላቅለው ፈረሶች ገድለው ሊሆን እንደሚችል መላ ምት ተቀምጧል። ሰዎች ከፈረስ አጥንት መቅኒና ፈሳሽ ያገኙ እንደነበርም መረጃ ተገኝቷል። ተመራማሪዎቹ እንደሚሉት፤ አደን እና እንስሳትን ማረድ ለጥንታዊ ሰዎች ማኅበራዊ ክንውኖች ነበሩ።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
297
የሶስተኛ ዲግሪያቸውን በስራ አመራርና ፍልስፍና ቻይና አገር ከሚገኘው ኋጁንግ ዩኒቨርስቲ በቅርቡ አጠናቀው የመጡት ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም በአማራ ክልል የምሁራን ተሳትፎና አደረጃጀት ዘርፍ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አማካሪ፣ የምዕራብ ጎጃም ዞን ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ፣ የሕዝብ ግንኙነትና የከተማ አደረጃት አማካሪና በምዕራብ ጎጃም ዞን ቋሪት ወረዳ ምክትል አስተዳደሪና ግብርና ጽኅፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ካገለገሉባቸው መካከል የተወሰኑት ናቸው። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በመልክዓምድርና አካባቢ ጥናት ከሀሮማያ ዩኒቨርሲቲና ሁለተኛ ዲግሪ በመልካም አስተዳደርና በአመራር ጥበብ ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ያገኙት ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) በተለያዩ የአመራር ቦታዎችም ላይ ሆነው አገልግለዋል። በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በተቀዳሚ ምክትል ከንቲባነታቸውን ሹመት፣ ሊያከናውኗቸው ያሰቧቸውን እቅዶችና ሌሎች ጉዳዮች በተመለከተ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል። ቢቢሲ፦ በትናንትናው ዕለት ሹመቱን ሲቀበሉ ምን እሰራለሁ? ምን ለውጥ አመጣለሁ ብለው ነው ሹመቱን የተቀበሉት? ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደርን በተቀዳሚ ምክትል ከንቲባነት እንድመራ የድርጅትና የመንግሥት ኃላፊነት ሲሾመኝ፣ አንደኛ ይሄ ተልእኮ ነው። የፓርቲው አባል ነኝ፤ ከፓርቲዬ የተሰጠኝን ተልዕኮ መቀበል የግድ ስለሚል ይህንን የተሰጠኝን ተልዕኮ ተረክቤ ከዚህ በፊት በግንባር ላይ እየሰሩ ካሉ አመራሮች ጋር በመካከር፤ በቀጣይ ባህር ዳር የኢንቨስትመንት መዳረሻ፣ ኢንዱስትሪ የተስፋፋባት፣ ሰላም የሰፈነባት፣ ፍትሃዊነት የተረጋገጠባት እና የሁሉንም ዜጎች ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ፣ የልማት፣ የመልካም አስተዳደር፣ ስራዎችን ህዝብ ጋር በመካከር ለመስራት ነው። የባህር ዳር ከተማ እ... Continue the article for another 4000 characters max:
ንድታድግ እንድትበለፅግ የከተማዋ ነዋሪዎች ፍላጎት ነው። እኔም ይህንን ኃላፊነት የከተማዋን ነዋሪ ፍላጎት ለማሳካት በበኩሌ የሚጠበቅብኝን አስተዋፅኦ ለማበርከት ነው። በቀጣይ አመራሩ ጋር ተነጋግረን፤ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አካሂደን ከዚህ በፊት የተጀመሩ ስራዎችን፣ የታቀዱ እቅዶችንና ጅምሮችን ለማስቀጠል እናስባለን። በአዳዲስ የከተማ አስተዳደር ስርአቱን ዘመኑ በሚጠይቀው ልክ ለማዘመን አቅሜ የፈቀደውን ያህል የተጣለብኝን አደራና ለመወጣት ዝግጁነት የያዝኩ ብቻ መሆኔን ነው የማረጋግጠው በዚህ ሰዓት። ምክንያቱም አሁን ገና ወደ ስራ እየገባሁ ነው። ከዚህ በፊት ይሄ ስራ እንደሚሰጠኝ ባለማወቄ እንዲሁም ይሄ ተልእኮ በመሆኑም ጊዜ ወስጄ ችግሮችን ለይቼ ከአመራሩ እንዲሁም ከህብረተሰቡ ጋር በጋራ ተወያይተን የከተማዋን አጠቃላይ እድገት አንድ ደረጃ ወደፊት የሚያራምድ የአመራር ስርአት ለመዘርጋት ነው በግሌ ለማድረግ ያሰብኩት። ቢቢሲ፡ በተለያየ የስራ ኃላፊነት ከመስራትዎ አንፃር እንዲሁም ከተማዋን ያውቁታል ብዬ ከማሰብም ከዚህ በፊት በነበሩ ሂደቶች ምን ክፍተት አዩ? ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡ ከዚህ በፊት የሰራሁባቸው የአመራር ተልእኮዎች በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ውስጥ አይደለም። በምእራብና ምስራቅ ጎጃም የሚባሉ ዞኖች ነው ሳገለግል የቆየሁት፤ በመሃልም የውጭ የትምህርት እድል አግኝቼ ትምህርቴንም ተከታትዬ ነው የተመለስኩት። አሁን ገና ትምህርቴን አጠናቅቄ ከምረቃ በኋላ የተሰጠኝ አዲስ የስራ ስምሪት ነው። በአሁኑ ወቅት ባህርዳር ከተማ ላይ እንዲህ አይነት ጉድለቶች አሉ ብሎ ለመናገር ግምገማ ያላካሄድኩበት በመሆኔ ገና የተሰጠኝን ተልዕኮ ተቀብዬ ወደ ስራ ለመግባት ዝግጅት ላይ ነኝ። ክፍተቶቹን ወይም ጠንካራ ጎኖች እነዚህ ናቸው ብዬ አሁን ባለሁበት ሰዓት ላይ ልናገር አልችልም። ምክንያቱም ገና ያልተገመገመ ነገር ይዤ በዚህ ላይ አስተያየት መስጠት ይከብደኛል። ቢቢሲ፡ የድህረ ምረቃዎን ትምህርት የተከታተሉት በቻይና ነው። የተለያዩ የቻይና ከተሞችን ለማየት እድል አግኝተው ከሆነ ከዛ የቀዱት ነገር አለ ወደዚህ ባመጣው ብለው ያሰቡት? ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡ ቻይና የደረሰችበት የከተማ ልማት እና የኛ አገር ምንም እንኳን ለማወዳደር ልዩነቱ የሰፋ ነው። እዚያ ያየሁዋቸውን አንዳንድ ነገሮች በተለይም የመሰረተ ልማት ማስፋፋት ላይ፤ የዘመናዊና ቀልጣፋ የአሰራር ስርአት ከመዘርጋት፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የታገዘ የአገልግሎት አቅርቦት ላይ የተሻለ ነገር አይቻለሁ። አቅም በፈቀደ መጠን ከኛ አገር የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት ስርአት ጋር የተገናዘበ የከተማ ስርአት አገልግሎት አቅርቦት ለማድረግ የዩኒቨርስቲ ምሁራንን እንዲሁም በዘርፉ ላይ ያሉ ባለሙያዎችን በማማከር አሰራርን ለማዘመን ጥረት ማድረግ የሚገባ መሆኑ ይሰማኛል። እዚህ ላይም አቅሜ የፈቀደውን አስተዋፅኦ ለማድረግ ጥረት አደርጋለሁ ብዬ አስባለሁ። ቢቢሲ፡ ምክትል ከንቲባ ሆነው በትናንትናው ዕለት ተሾመዋል። በስልጣን ላይ ሆኜ እሰራለሁ ብለው ቅድሚያ የሚሰጧቸው ነገሮች ምንድን ናቸው? ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡ በትናንትናው ዕለት ቃለ መሃላ ከፈፀምኩ በኋላ ለምክር ቤቱ ያቀረብኩት የመክፈቻ ንግግር ነበር። ከአመራሩም ሆነ ህብረተሰቡን በማሰለፍ ብንረባረብባቸው አጠቃላይ የከተማይቱን እድገት ያፋጥናል ብዬ የማምንባቸውን አቅጣጫዎች አቅም በፈቀደ መጠን ለማስቀመጥ ሞክሬያለሁ። ከነዚህም መካከልም በተለይ በከተማ የመጀመሪያው ስራ- ኢትዮጵያ በሽግግር ላይ ያለች አገር ናት። ፖለቲካዊ ለውጦች እያካሄደችም ትገኛለች። አሁን ያለው ፓርቲ ከኢህአዴግ ወደ ብልፅግና የተሸጋገረበት፣ አመራሩ ከላይ እስከ ታች በአዲስ...
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
577
በዛሬው ልዩ ስብሰባ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ ሲሆን፤ የተነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎች እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡት መልስ፡ "መንግሥት ደካማ ነው" አሁን ያለው ጠቅላይ ሚስትሩ የሚመሩት መንግሥት ደካማ ነው የሚባለው የተሳሳተ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተው፤ ጠቅላይ ሚንስትሩ "በደንብ የገረፈ ጥሩ አባት፤ ቁጫ አድርጎ የመከረ አባት እንደ አባት የማይታይበት የቆያ ብሂል አለ። ይህ ብሂል ትክክል አይደለም" ካሉ በኋላ "ኮሽ ባለ ቁጥር ሥልጣኔ ተወሰደ ብሎ የሚደናገጥ መንግሥት አይደለም" ሲሉ ስለአስተዳደራቸው ተናግረዋል። ከዚያ ይልቅ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአገሪቱን ኢኮኖሚን ለማሻሻል እያደረገ ያለው ጥረትንና ያገኘውን ውጤት ኢትዮጵያ ከብድር አንጻር የነበረችበት ደረጃን በመለወጥ እንዲሁም የተሰሩ ፕሮጀክቶች ውጤት ላይ የተገኘውን ውጤት በመጥቀስ የመንግሥታቸውን ጥንካሬ ከኢኮኖሚና እድገት አንጻር ምላሽ ሰጥተዋል። ስለታገቱት ተማሪዎች ጉዳይ ከስድስት ወራት በፊት ታግተው የደረሱበት ስላልተወቁ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን በተመለከተ ጠቅላይ ሚንስትሩ በሰጡት ማብራሪያ መንግሥት ተማሪዎቹን ፈልጎ ለማግኘት ጊዜ እና ገንዘብ በማፍሰስ ሲያፈላልጋቸው መቆየቱን ጠቅሰው "ይሄ ግን ተራ እገታ" አይደለም ብለዋል። "መረጃ በደሰረን ቁጥር እየፈለግን ነው። አሁንም ተማሪዎቹን ካሉበት ለማግኘት የሚገኙ መረጃዎችን መሰረት አድርገን ፍለጋችንን ቀጥለናል" ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ "እኛም ሴት ልጆች አሉን፤ ይሰማናል ይሁን እንጂ ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባል በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚጽፉ ነገሮች" እንዳሉ አመልክተው መንግሥት ግን አሁንም ፍለጋ ላይ እንደሆነ ገልጸዋል። ትግራይን በሚመለከት "አንድ ሰው ወይም ሁለት ሰው ሲወቀስ ጉዳዩን ወደ ትግራይ አንወስደው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ "በህውሓት እና በብልጽግና መካከል ረብ የሌላቸው ንግግሮች አሉ ይሄን መተው አለብን።" ጨምረውም "ለውጡ ከመጣ በኋላ የትግራይ ሕዝብ እንዳይጠቀም ተደርጓል የሚለው የተሳሳተ አመለካከት ነው" ብለው ጠቅላይ ሚንስትሩ "ባለፉት ሁለት ዓመታት እንኳ የትግራይ ክልል በጀት በ42 በመቶ አድጓል። በጀቱ ምን ያህል የሚፈለገው ቦታ ላይ ውሏል የሚለውን ግን የክልሉ ምክር ቤት ነው የሚገመግመው" ብለዋል። ትግራይን ሕዝብ ለመጉዳት ፍላጎት የለንም ያሉት ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ "ኮሮናቫይረስ ለመላከል 46 ሚሊዮን ብር ከበጀት ውጪ በጥሬ ገንዘብ እና በቁሳቀሱ ተረድቷል፤ ይሁን እንጂ ለኮሮናቫይረስ ለትግራይ ክልል ድጋፍ አልተደረገም የሚሉ አሉ። ማዳበሪያ ለገበሬው እንዳይቀር 445 ሚሊዮን ብር ተበድረን ለሌሎች ክልል ያልተደረገውን ማዳበሪያ ልከናል" ብለዋ ጠቅላይ ሚንሰትሩ። ከዚህ በተጨማሪም የተለያዩ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች በትግራይ ውስጥ እየተካሄዱ በመሆኑ የፌደራል መንግሥት በትግራይ ላይ በደል ይፈጽማል መባሉ ተገቢ አለመሆኑን ገልጸዋል። በሱዳን ድንበር ላይ ስላለ ጉዳይ "ከሱዳን ጋር ወድማማች ሕዝቦች ነን" ያሉት ጠቅላይ ሚንሰትሩ፤ የኢትዮጵያ እና የሱዳን ሕዝብ ብዙ ችግሮችን አብረው አልፈዋል። ከሱዳን ጋር ጦርነት አንሻም ግን "ሱዳን እና ኢትዮጵያን ለማዋጋት የሚፈልግ ኃይል የለም ማለት ግን አይቻልም" ብለዋል። ከሳምንታት በፊት በድንበር አካባቢ ተከሰተ ስለተባለው ችግርም ሁለቱ አገራት በሰላም ይፈቱታል በማለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መልስ ሰጥተዋል። የአምነስቲ ሪፖርት "የኢትዮጵያውያን መብት እየተጎዳ ነው ካለ ሪፖርቱ ፤ አይረባም ሳይሆን፤ የእኛም የጸዳ ተቋም ስላልሆነ ችግር ሊከሰት ይቻላል። እሱን ፈትሾ ማስተካከል ያስፈልጋል" በማለት ከሪፖርቱ ጋር የተለያዩ አላማዎች... \n\nGive me a good title for the article above.
ለጠቅላይ ሚኒሰትር ዐብይ ከምክር ቤት አባላት የቀረቡ ጥያቄዎችና የሰጡት መልስ
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
412
Doc to summarize: ዴክሳሜታሶን በጤና ሚኒስቴር የህክምና ግልጋሎት ዋና ኃላፊ የሆኑት አቶ ያዕቆብ ሰማን ለቢቢሲ እንደገለጹት በመድኃኒቱ ላይ ምርመራውን እንዲያደርግ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ውስጥ ከኮሮናቫይረስ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ለተቋቋመው የባለሙያዎች አማካሪ ቡድን በሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ነው መመርያው ምርመራውን እንዲያደርጉ የተጠየቁት። በዚህ መሰረትም ቡድኑ ይፋ የተደረገውን ሙሉውን ጥናት ከመረመረም በኋላ የደረሰበትን እንዲሁም ይሆናል ያለውን ምክረ ሐሳብ አቅርቧል ሲሉ አቶ ያቆብ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ባለሙያዎቹ በዴክሳሜታሶን ዙርያ የተደረገው ጥናትና ሙከራን በተመለከተ የተዘጋጀው ጭምቅ ሐሳብ ታትሞ ለሕዝብ ይፋ ከሆነ በኋላ ስለመድኃኒቱ ጠቅላላ ይዘት እንዲሁም ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ ሊውል ስለሚችልበት ሁኔታ ጥናት በመድረግ ሐሳብ እንዳዘጋጁ ታውቋል። ስለመድኃኒቱ አጠቃቅም ይጥናት ቡድኑ ያቀረበው ምክረ ሃሳብ ዝርዝር ይዘት ገና ይፋ አልተደረገም። አቶ ያዕቆብ እንዳሉት ዴክሳሜታሶን ከዚህም ቀደም ለተለያዩ በህመሞች ማከሚያነት ሲውል የነበረ መሆኑን አስታውሰው መድኃኒቱ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚገኝም ጠቅሰዋል። በዚህም መሰረት በበርካታ መገናኛ ብዙሃን ተጋንኖ እንደተዘገበው ሳይሆን የመድኃኒቱ ፋይዳ ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ በፅኑ ሕክምና ላይ የሚገኙ ህሙማንን የሞት መጠን መቀነስ እንደሆነ፣ ይህ አዎንታዊ ጠቀሜታውም በቁጥር ደረጃ ሲሰላ አነስተኛ ነው ብለዋል። "በማኅበረሰቡ ዘንድ መዘናጋትን እንዳይፈጠር እና አሁንም ዋነኛው መተኮር ያለበት መንገድ ባለሞያዎች የሚሰጧቸውን የመከላከያ እርምጃዎች መተግበር ነው ሲሉ" ገልጸዋል። በርካሽ ዋጋና በስፋት የሚገኘው ዴክሳሜታሶን በኮቪድ-19 በጽኑ የታመሙ ሰዎች ሕይወትን ሊታደግ እንደሚችል የዩናይትድ ኪንግደም ባለሙያዎች ባደረጉት ምርምር እንደደረሱበት መግለጻቸው ይታወሳል። በሙከራው ይህ መድኃኒት በኮሮናቫይረስ በጽኑ ከታመሙ ሦስት ሰዎች ውስጥ የአንዱን ሕይወት መታደግ እንደሚችል እና በወረርሽኙ ሰበብ ኦክስጂን በሚያስፈልጋቸው አምስት ሰዎች ላይ ሊያጋጥም የሚችልን አንድ ሞት ሊያስቀር እንደሚችል ተገልጿል። ተመራማሪዎች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እንደተከሰተ በዩናይትድ ኪንግደም መድኃኒቱ በስፋት ጥቅም ላይ ቢውል ኖሮ እስካሁን ድረስ የ5000 ሰዎችን ሕይወት ማትረፍ ይቻል ነበር ብለዋል። የዓለም የጤና ድርጅትም መድኃኒቱ በወረርሽኙ በተያዙ ጽኑ ህሙማን ላይ የሚኖረውን አውንታዊ ውጤት እንደተቀበለው ገልጿል። ዴክሳሜታሶን ከ1960ዎቹ (እአአ) ጀምሮ በተለያዩ ህመሞች ምክንያት የሚያጋጥሙ እብጠቶችን ለመቀነስና የተወሰኑ አይነት የካንስር ህመሞችን ለማከም ጥቅም ላይ ሲውል ቆይቷል። \nSummary in the same language as the doc:
ዴክሳሜታሶን ስለተባለውና ብዙ ስለተነገረለት መድኃኒት ዝርዝር ሁኔታና በኢትዮጵያ ውስጥ ጥቅም ላይ ስለሚውልበት መንገድ ምርመራ በማድረግ ሃሳብ እንዲያቀርቡ የተጠየቁት ባለሙያዎች፤ የደረሱበትን ውጤት ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ማቅረባቸው ተሰማ።
amh_Ethi
test
docsummary
GEM/xlsum
amharic
310
Doc to summarize: "ውሳኔውን የሚሰጠው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ነው" ሲሉ ተናግረዋል፤ ፕሬዝደንት ትራምፕ ትናንት በሰጡት ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ። የአሜሪካ ሕገ መንግሥት ግን በግዛቶች ውስጥ ሕግ እና ሥርዓት መከበሩን የሚያረጋግጡት ግዛቶቹ እራሳቸው ናቸው ይላል። በምሥራቅ እና በምዕራብ አሜሪካ የሚገኙ 10 ግዛቶች ጥብቅ የሆነውን ከቤት ያለመውጣት ትዕዛዝን ለማንሳት እያሰቡ ይገኛሉ። በአሁኑ ሰዓት በዓለማችን በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 2 ሚሊዮን ለመድፈን ተቃርቧል። ከእነዚህም መካከል 1/3ኛው የሚገኙት በአሜሪካ ነው። ትራምፕ ያሉት ምንድነው? ሪፐብሊካኑ ፕሬዝደንት ትራምፕ በኮሮናቫይረስ ላይ ትናንት በተሰጠው ዕለታዊ መግለጫ ላይ፤ አስተዳደራቸው የአሜሪካንን ምጣኔ ሃብት መልሶ ለመክፈት የሚያስችል ዕቅድ እያጠናቀቀ መሆኑን ተናግረዋል። ትራምፕ ጨምረውም የፈረንጆቹ ሜይ 1 (ሚያዚያ 23) የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ታልመው ተፈጻሚ ሲደረጉ የነበሩት ጥብቅ መመሪያዎችን ማላላት የሚጀምሩበት ዕለት እንደሚሆን ተናግረዋል። አሜሪካውያን ወደ ምግብ ቤቶች አትሂዱ፣ እጅግ አስፈላጊ ካልሆኑ በስተቀር ከጉዞዎች እራሳችሁን ቆጥቡ እንዲሁም ከ10 ሰዎች በላይ በአንድ ቦታ አትሰባሰቡ የሚሉት ጥብቅ መመሪያዎች የሚያበቁት ሚያዚያ 22 ነው። ግዛቶች ያስተላለፏቸው መመሪያዎችን ትራምፕ ማንሳት ስለመቻላቸው ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሲሰጡ፤ "አንድ ሰው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሲሆን' ስልጣኑ የተሟላ ነው" ብለዋል። ትራምፕ ጨምረውም "ሙሉ ነው [ስልጣናቸው]። ገዢዎቹም ያውቁታል" ብለዋል። ይሁን አንጂ የሕግ ባለሙያዎች ፕሬዝደንቱ የሕዝብን ጤና ለመጠበቅ ሲባል በግዛቶች እና በታችኛው የአስተዳደር ክፍል የተላለፉ መመሪያዎችን ማንሳት አይችሉም ይላሉ። ትራምፕ አሜሪካውያን ማኅበራዊ ርቀታቸውን መጠበቃቸው የቫይረሱን ስርጭት እንዲቀንስ አድርጓል ብለዋል። በዕለታዊ መግለጫው ላይ ዋይት ሐውስ ፕሬዝደንት ትራምፕ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እየወሰዱት ስላለው አመርቂ እርምጃዎች እና የግዛቶች አስተዳዳሪዎች ለፕሬዝደንቱ ያላቸው አድናቆት የሚያሳይ ቪዲዮ አጫውቷል። ይሁን እንጂ ዕለታዊ መግለጫውን በቀጥታ ሲያስተላልፉ የነበሩ በርካታ መገናኛ ብዙሃን ዋይት ሐውስ ቪዲዮን ማሳየት ሲጀምር የቀጥታ ስርጭታቸውን አቋርጠዋል። \nSummary in the same language as the doc:
ፕሬዝደንት ትራምፕ ከአሜሪካ ግዛቶች አስተዳዳሪዎች እና የሕግ ባለሙያዎች አረዳድ በተጻረረ መልኩ በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ተጥሎ የሚገኘው የእንቅስቃሴ ገደብ የማንሳት ሙሉ ስልጣን አለኝ አሉ።
amh_Ethi
train
docsummary
GEM/xlsum
amharic
264
በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ውስጥ በሚገኝ ደዌ አረዋ ወረዳ ላይና በባቲ ከተማ ላይ በተፈጸመው ጥቃት ወቅት በተደረገ የተኩስ ልውውጥ የቡድኑ መሪ መገደሉንና ሌሎች በጥቃቱ ተሳታፊ የነበሩ ታጣቂዎች ከነመሳሪያቸው መያዛቸውም በዚሁ ዘገባ ላይ ተገልጿል። ርዕሰ መስተዳደሩ ጨምረውም በባቲ ከተማ ውስጥ በአንድ ሆቴል ላይ በተፈጸመ የቦንብ ጥቃት አምስት ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ መድረሱን ገልጸዋል። አቶ ተመስገን እንዳሉት ጥቃቱ በአዲስ አበባ ከተፈጸመው የድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ በአካባቢው ሽብር ለመፍጠር በማቀድ የተፈጸመ መሆኑን ገልጸዋል። በብሔራዊው ቴሌቪዥን ላይ በቀረበው ዘገባ እንደታየው በእሳት የወደሙ ቤቶችና አንድ አውቶብስ ከደረሰበት ጥቃት መቃጠሉ ይታያል። አቶ ተመስገን የታጣቂ ቡድኑ ዓላማ አዲስ አበባ ከተፈፀመው ግድያ ር የተያያዘ ተልእኮ እንደተሰጣቸው አረጋግጠናል ብለዋል። ከታጣቂ ቡድኑ ጋር በነበረው የተኩስ ልውውጥ አንድ የጸጥታ አባል መቁሰሉን አቶ ተመስገን በሰጡት መግለጫ ላይ ጠቅሰዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከዚህ በኋላ መንግሥት "የሸረሪቱ ድር ላይ ብቻ ሳይሆን ሸረረቷ ላይም አተኩሮ ይሰራል" ብለዋል። አክለውም ክልላቸው በየትኛውም መልኩ ከፌደራል መንግሥት ጎን እንደሚቆሙ ተናግረዋል። ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ በተፈጠረ ግርግር ፖለቲከኞች ጋዜጠኞችና የተለየዩ ከተማ ነዋሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ይታወቃል። እንዲሁም በአዲስ አበባ በደረሱ ጥቃቶች ሁለት ፖሊሶችን ጨምሮ ቢያንስ አስር ሰዎች ህይወታቸው መጥፋቱ የተገለጸ ሲሆን በተመሳሳይ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ውስጥም 11 የጸጥታ ኃይሎችን ጨምሮ 156 ሰዎች ሞተዋል። ከማክሰኞ ጀምሮ በነበሩት ተከታ... Continue the article for another 4000 characters max:
ታይ ቀናት በኦሮምያ በተፈጸሙ ግድያዎችና የንብረት ውድመቶች የተጠረጠሩ 1084 ሰዎችን መያዙን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ሲያስታውቀ፣ በአዲስ አበባና በድሬዳዋም በርካታ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል።
amh_Ethi
train
xp3longcontinue
GEM/xlsum
amharic
228
Given the below title and summary of an article, generate a short article or the beginning of a long article to go along with them. Title: ሆንግ ኮንግ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ምርጫዋን ለአንድ ዓመት አራዘመች\nSummary: የኮሮናቫይረስ በመስፋፋቱ ምክንያት የሆንግ ኮንግ መንግሥት በመጪው መስከረም ሊያካሂደው አቅዶት የነበረው የፓርላማ ምርጫን በአንድ ዓመት ማራዘሙን አስታወቀ።\nArticle (Max 500 characters):
የሆንግ ኮንግ አስተዳዳሪ ካሪ ላም ሆንግ ኮንግ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የኮሮናቫይረስ በከፍተኛ ደረጃ እየተስፋፋ ሲሆን ዛሬ 121 በበሽታው የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል። የምርጫውን መራዘም ተከትሎ ተቃዋሚ ፓርቲ መንግሥት ወረርሽኙን እንደ ሰበብ በመጠቀም ሕዝቡ የሚፈልገውን እንዳይመርጥ እያደረገ ነው ሲል ከሷል። ትናንት የግዛቲቱ መንግሥት 12 የዴሞክራሲያዊ ለውጥ ጠያቂዎች በምርጫው እንዳይወዳደሩ አግዷቸው ነበር። ተቃዋሚው ፓርቲ ቻይና በግዛቲቱ የጣለችውን አወዛጋቢ የደኅንነት ሕግ ተከትሎ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ መሰረት በማድረግ በፓርላማው ውስጥ በርካታ መቀመጫዎችን ለማግኘት ተስፋ አድርጎ ነበር። እነዚህ የዴሞክራሲ ለውጥ አራማጆች ባለፈው ዓመት በተካሄደው አካባቢያዊ ምርጫ ላይ ከ18 ምከር ቤቶች 17ቱን ለማሸነፍ ችለው ነበር። የሆንግ ኮንግ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ካሪ ላም የምር
amh_Ethi
train
xp3longgenarticle
GEM/xlsum
amharic
149
Title: ኢትዮጵያ ከውጭ ምንዛሬ እጥረት አዙሪት እንዴት ትውጣ?\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አገሪቱ የሁለት ወር ተኩል ብቻ መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ነው ያላት ማለት ምን ማለት ነው? ለኢኮኖሚ ኤክስፐርቱ ዶ/ር አሰፋ አድማሴ ያነሳነው ጥያቄ ነበር። አገሪቱ በመደበኛ ሁኔታ ባለፉት ዓመታት ከሶስት ወር የሚበልጥ መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ኖሯት አያውቅም። "ያለው መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለሁለት ወር ብቻ የሚሆነው ማለት ያለውን አሟጠን እጃችንን አጣጥፈን እንቀመጣለን ማለት አይደለም" በማለት በተጠቀሰው ሁለት ወር እና ጥቂት ቀናት ጊዜ ውስጥ ከውጭ በሚላክ ገንዘብ፣ በእርዳታ ፣ በብድርና በወጪ ንግድም የሚመጣ የውጭ ምንዛሬ ይኖራል ይላሉ። • ሱዳን በህዳሴው ግድብ ጉዳይ አቋሟን ትቀይር ይሆን? ከውጭ እቃዎችን ለማስገባት የሚውል መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት አስፈላጊ ቢሆንም አገሪቱ ለሁለት ወራትና ጥቂት ቀናት የሚሆን ነው ያላት ማለት የሚያሸብር ነገር እንዳልሆነ ያስረግጣሉ። በርግጥም ክምችቱ ትንሽ ነው ስጋትም ያሳድራል ነገር ግን በዚሁ አበቃ ማለት አይደለም ይላሉ። አገራት ምን ያህል ክምችት እንዲኖራቸው ይመከራል? ምንም እንኳ በተፃፈ ህግ ባይሆንም እንደ አሰራር የአለም የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ አገራ ከሶስት እስከ ስድስት ወር መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት እንዲኖራቸው ይመክራል። ያነጋገርናቸው ሌላው የኢኮኖሚ ኤክስፐርት ዶ/ር እዮብ ተስፋዬ የሶስት ወር ክምችት በቂ ሊባል የሚችል ሲሆን ብዙ ጊዜ ችግሮች ሊከሰቱ የሚችሉት መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ከሶስት ወር በታች ሲሆን እንደሆነ ይገልፃሉ። እንደ ኢትዮጵያ ላሉ አገራት የሶስት ወር ክምችት መያዝ ጥሩ እንደሆነ ቢመከርም መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ከሶስት ወር ያነሰ መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ይዞ መገኘትን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የተላመደው እንጂ እንግዳው አለመሆኑን ነው። በአስቸጋሪ፤ በመደበኛ ሁኔታም እውነታው ይህው ነው። ለሶስት ወር የተባለውም መሻሻል እንጂ ሁልጊዜ ሶስት ወር ሆኖ መቅረትም ግን የለበትም። የመጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ "በደርግ መውደቂያ፣ በኢትዮጵያና ኤርትራ ጦርነት ወቅትም የአስር ቀን ነበር" የሚሉት ዶ/ር እዮብ የዛሬ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት የመጠባበቂያ ክምችቱ የሶስት ሳምንት ብቻ እንደነበርም ያስታውሳሉ። እናም የዛሬው ክምችት ከዚያ እያለ እያለ ያደገ ነው። ከኤክስፖርት የሚገኘው ገቢ በጣም ውስን በመሆኑ ፣ ከውጭ ከሚላክ ገንዘብ የሚገኘው የውጭ ምንዛሬም የተሻሻለው በቅርብ በመሆኑና አሁንም ብዙው በጥቁር ገበያ የሚተላለፍ በመሆኑ ፣ ከአገልግሎት ሰጪ ዘርፉ የሚገኘው የውጭ ምንዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ የተሻሻለው ገና በቅርቡ በመሆኑ የመጠባበቂያ ክምችቱ ሊያድግ እንዳልቻለም ያስረዳሉ። ነገር ግን የአሁኑን የአገሪቱ መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት አነስተኛ መሆንን የተለየ የሚያደርገው የውጭ እዳ ጫና የበረታበት ጊዜ ላይ መሆኑ እንደሆነ ይገልፃሉ። ስለዚህም በዚህ የእዳ ጫና ምክንያት መጠባበቂያው ሳይነካ ከውጭ ለሚገቡ እቃዎች የሚቀርብ የውጭ ምንዛሬም ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ከዚህ ቀደምም ሞልቶም አያውቅም። • የመይሳው ካሳ የልጅ ልጆች የመጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት አገልግሎት ምንድን ነው? በዓለም አቀፍ ገበያ ባልተጠበቀ መልኩ የነገሮች ዋጋ ሲንር ፤ ለምሳሌ የነዳጅ ዋጋ ሳይታሰብ ቢጨምር ወይም በአገራት መካከል በተፈጠረ ግጭት የእቃዎች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ሲጨምር የሚፈጠር ችግርን ለመቋቋም የሚውል ነው። ከዚህ በተጨማሪም ለኢንቨስተሮች መተማመኛም ነው። ኢንቨስተሮች መዋእለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ ሲያስቡ የሚያዩት የመጀመሪያ ነገር የአገሪቱ መጠባበቂያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ምን ያህል ነው? እንዲሁም የውጭ ምንዛሬ...
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
426
በምረቃ ሥነ ስርዓቱም ላይ የሞሮኮው ንጉስ መሃመድ ስድስተኛና የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ባቡሩን ለመመረቅ ከታንጊያር ከተማ ወደ መዲናዋ ራባት ጉዞ አድርገዋል። • ስሜታዊ ድራማ በሙምባይ ባቡር ጣቢያዎች ውስጥ • የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማ መቱ • ሜጀር ጄኔራል ክንፈ: ‘‘ቤት የለኝም፣ መኪና የለኝም፣ ንብረት የለኝም፤ ያለኝ ሰውነቴ ብቻ ነው’’ ባቡሩ በሰዓት 320 ኪሎሜትር ወይም 198 ማይል ይጓዛል ተብሎ ይጠበቃል። ይህም ከዚህ ቀደም ከካዛብላንካ ወደ ታንጊር ለመሄድ በሰዓት 200 ኪሎ ሜትር ወይም 124 ማይል ይወስድ የነበረውን በግማሽ ቀንሶታል። የሞሮኮው አዲሱ ባቡር በደቡብ አፍሪካ መዲና ጆሐንስበርግ ከሚገኘው ኦሊቨር ታምቦ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ከተማዋ የንግድ መናሀሪያ ሳንተን የሚያጓጉዘውን ፈጣን ባቡር በእጥፍ ይበልጠዋል። ባቡሩ 2.4 ቢሊየን ዶላር (22.9 ቢሊዮን ድርሃም) እንደፈጀና በ7 ዓመታት እንደጠናቀቀ የአገሪቱ መንግሥት አስታውቋል። \n\nGive me a good title for the article above.
ሞሮኮ በአፍሪካ ፈጣኑን ባቡር በይፋ አስመረቀች
amh_Ethi
train
goodtitle
GEM/xlsum
amharic
132
Title: የህወሓት ነባር ባለስልጣናት ኢሳያስ በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ መግባታቸውን እንቃወማለን አሉ\nGiven the above title of an imaginary article, imagine the article.\n
አቶ ስዩም መስፍን ፕሬዚዳንቱ ስለ ኢትዮጵያ እና አፍሪካ ቀንድ ዘርዘር ያለ ማብራሪያ በሰጡበት በዚህ ቃለ መጠይቅ፤ የኢትዮጵያና የኤርትራ ግንኙነትም በተመለከተ "በድንበርና በባድመ ጉዳይ ላይ ብቻ ሳንታጠር በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሪፎርም (ለውጥ) በሙሉ አቅማችን እንደግፋለን" ብለውም ነበር። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ "የኢትዮጵያን ጉዳይ እጃችንን አጣጥፈን የምንመለከተው አይደለም" በማለት መረር ባለ ቃል መናገራቸውን ተከትሎም የህወሓት ነባር ታጋዮችና የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣናት አልወደዱትም። "በውስጥ ጉዳያችን ጣልቃ ገብተዋል" በማለት ፕሬዚዳንት ኢሳያስን ተችተዋል። የቀድሞ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ስዩም መስፍን እና የቀድሞ የትግራይ ፕሬዝዳንት አቶ ፀጋይ በርኸ ለየካቲት 11 ክብረ በዓል በተዘጋጁ መድረኮች ላይ ፕሬዚዳንት ኢሳያስን በግልፅ ተችተዋል። አቶ ፀጋይ በርኸ ባለፈው ሳምንት በማይ ፀብሪ ከተማ ተገኝተው ሲናገሩ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በኢትዮጵያ ጉዳይ "እጁን ካስገባ እጁ ይሰበራል እንጂ የሚያመጣው አንዳች ነገር የለም" ብለዋል። "ይህ የኢትዮጵያውያን የውስጥ ጉዳይ ነው፤ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አያገባቸውም" ያሉት አቶ ፀጋይ የፕሬዝደንት ኢሳያስን ጣልቃ ገብነት "ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ መንግሥት ሊቃወሙት ይገባል" ሲሉ ተደምጠዋል። አቶ ጸጋይ በርኸ "ሃገራችንን ለማፍረስ ነው ይህን እያደረገ ያለው" ሲሉም ፕሬዚዳንት ኢሳያስን የወቀሱ ሲሆን "ሁለት ሶስቴ ያስቡበት" ሲሉም የኤርትራውን ፕሬዚዳንት አስጠንቅቀዋል። በትናንትናው ዕለት የካቲት 8፣2012 ዓ.ም አክሱም ሲከበር በነበረው የህወሓት 45ኛ አመት ምስረታ በዓል የተገኙት አቶ ስዩም መስፍንም በንግግራቸው ጠንከር ያለ ትችት አሰምተዋል። ''ኢሳያስ አፈወርቂ 'ወያኔን እና ወያኔ የገነባውን ሕገ-መንግሥት አፈርሳለሁ' ማለታቸው ነውር" ብለዋል። "ይሄንን ሕገ-መንግሥት ለማፍረስ የሚመጣ ካለ እሱ ሞሶሎኒ ነው። ሂትለር ነው" በማለት ነው መረር ያለ ትችት ያሰሙት። አክለውም "ኢሳያስ ግማሹን የኤርትራ ህዝብ በትኖ ሲያበቃ፤ የኤርትራን ህዝብ ማስተዳደር ሳይችል ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ልማት ሊያመጣ አይቻልም" ብለዋል። የኤርትራ ህዝብም፤ ኢትዮጵያውያን እያደረጉት እንዳሉት ሁሉ ፕሬዝዳንት ኢሳያስን "መጀመርያ የውስጥ ችግራችንን እንፍታ ሊሏቸው ይገባል" ሲሉ ምክር አዘል መልእክት ያስተላለፉት አቶ ስዩም "ከዚያም እንደ ህዝብ፣ እንደ ሀገራት እንደ መንግሥታት አንዱ ሌላኛው ላይ ጣልቃ ሳይገባ መስራት እንችላለን" ብለዋል አቶ ስዩም መስፍን። ቀደም ሲል የህወሐት ፅህፈት ቤት በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው ይፋዊ መግለጫ እንደሌለው ለቢቢሲ ገልጾ ነበር።
amh_Ethi
train
imaginearticle
GEM/xlsum
amharic
300