title
stringlengths
2
65
class
stringclasses
2 values
template
stringclasses
2 values
messages
listlengths
2
2
ኮርትኒ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኮርትኒ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኮርትኒ (እንግሊዝኛ፡ Courtney) አንድ የሚሰጥ ስም ነው። የቤተሰብ ስም ወይም የሴት ወይም የወንድ ልጅ መጀመርያ ስም ሊሆን ይችላል። 'ኮርትኒ' የሚለው ስም መነሻ ከእንግሊዝኛ ሲሆን፣ ትርጕሙ የግቢ (ቤተ መንግሥት) ዐጃቢ ነው።\n\n ኮርትኒ አክት - የአውስትራልያዊት ዘፋኝ ሸይን ጄኔክ የመድረክ ሰም\n ኮርትኒ አለክሳንደር - አሜሪካዊ ቀማ ተጫዋች\n ኮርትኒ ኮክስ አርኬት - አሜሪካዊት ተዋናይ\n ኮርትኒ ባብኮክ - ካናዳዊት ሯጭ\n ኮርትኒ ብላክመን - ባርባዶሳዊ ኤኮኖሚስት\n ኮርትኒ ብራውን - የአሜሪካ ፉትቦል ኳስ ተጫዋች\n ኮርትኒ ቼትዊንድ - በደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን\n ኮርትኒ ክሩምሪን - በደራሲው ቴድ ናይፌ ልቦለድ\n ኮርትኒ ፍሪየል - አሜሪካዊት ትይዕንተ መስኮት\n ኮርትኒ ገይንስ - አሜሪካዊ ተዋናይ\n ኮርትኒ ሃንሰን - አሜሪካዊት ተዋናይ፣ የትይዕንተ መስኮት ማንነት\n ኮርትኒ ኬነዲ - አሜሪካዊት በረዶ ገና ተጫዋች\n ኮርትኒ አን ኩፔትስ - አሜሪካዊት ጅምናስት\n ኮርትኒ ዊሊየምስ - አሜሪካዊ ሙዚቀኛ", "role": "assistant" } ]
ቂሉ ማሞ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቂሉ ማሞ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቂሉ ማሞ (Silly Mammo) የሕፃናት መጽሐፍ ከደራሲ ዮሐንስ ገብረጊዮርጊስ ነው።", "role": "assistant" } ]
ቂሉ ማሞ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ቂሉ ማሞ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ቂሉ ማሞ (Silly Mammo) የሕፃናት መጽሐፍ ከደራሲ ዮሐንስ ገብረጊዮርጊስ ነው።", "role": "assistant" } ]
ፓርጋ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፓርጋ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፓርጋ (ግሪክ፦ Πάργα) በስሜን-ምዕራብ ግሪክ ያለው መንደር ነው። የሕዝቡ ብዛት 4000 ያሕል ሰዎች ነው። ፓርጋ አንድ ትምህርት ቤት፣ ቤተ ክርስቲያን፣ ፖስታ ቤትና ወደብ አለው። \n\nበጥንታዊ ግሪክ ስሙ 'ሂውፓርጎስ' ተብሎ ነበር። በ1562 ዓ.ም. የቬኒስ ሰዎች ከመንደሩ ወደ ስሜን አምባ ሠሩ።", "role": "assistant" } ]
ግንቦት ፳
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ግንቦት ፳ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ግንቦት ፳ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፭ ቀናት ይቀራሉ።\n\n፲፰፻፹፯ ዓ/ም - የአየርላንድ ተወላጁ ደራሲና ባለቅኔው ኦስካር ዋይልድ (Oscar Wilde) በግብረ ሰዶማዊነት ተፈርዶበት ታሰረ።", "role": "assistant" } ]
ኤሪዱ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኤሪዱ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኤሪዱ (ወይም ኤሪዱግ / ኡሩዱግ፣ ከሱመርኛ ኤሪ-ዱጋ «ጥሩ ከተማ») ከዑር ወደ ደቡብ-ምዕራብ 7 ማይል የራቀ ጥንታዊ ከተማ ነበረ። በሱመር በመስጴጦምያ በመስጊዶች ዙሪያ ከተመሠረቱት ከተሞች አንዱ ሲሆን ከሁላቸው ወደ ደቡብ ተገኘች። \n\nበሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ኤሪዱ የዓለሙ መጀመርያ ከተማ ነበረ። እንዲህ ሲል፦", "role": "assistant" } ]
ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በጣም ጥንታዊ የሱመርኛ ትውፊት ነው። በታሪካዊ ሁኔታ ምናልባት በ3ኛ ሺህ ዘመን ክ.በ. ድርጊቶች ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይቻላል። ከ'ኡኑግ-ኩላባ' (ኦሬክ ወይም ኡሩክ) ንጉስ ከኤንመርካርና ስሙ ካልታወቀ ከአራታ ንጉስ መከከል ስለተደረገው ውድድር ከሚገልጹ ሰነዶች አንዱ ነው። \n\nበሰነዱ መጀመርያ ክፍል የሚከተለው መረጃ ይሰጣል፦ «በዚያ ጥንታዊ ዘመን፣ ዕድሉ በተወሰነ ጊዜ፣ ታላላቆቹ መሳፍንት የ'ኡኑግ-ኩላባ' ኤ-አና ራሱን ከፍ እንዲያድርግ ፈቀዱ። በዚያን ጊዜ ብዛትና የዓሳ ጎርፍ፣ መልካም ገብስ የሚያመጣውም ዝናብ በ'ኡኑግ-ኩላባ' ተጨመሩ። የድልሙን አገር ገና ሳይኖር፣ የ'ኡኑግ-ኩላባ' ኤ-አና በደንብ ተመሰረተ።»", "role": "assistant" } ]
ቦቢ ፔንድራጎን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቦቢ ፔንድራጎን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቦቢ ፔንድራጎን (እንግሊዝኛ፡ Bobby Pendragon) በዋናው ደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን ውስጥ አንድ ወጣት ወንድ ልጅ ነው። የሱ ጓደኞች ኮርትኒ ቼትዊንድና ማርክ ዳይሞንድ ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ምጊሞ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ምጊሞ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ምጊሞ በሞስኮ ውስጥ የሚገኝ መንግስታዊ የአለም አቀፍ ግንኙነት ዩኒቨርሲቲ ነው። ይህ ዩኒቨርሲቲ የሚያዘጋጀው በ54 ቋንቋዎች ዲፕሎማቶች ነው። በነዚህ ቋንቋዎች መካከል አማርኛ ይማራል። እንደተለመደው በየቋንቋ ቡድን ስድስት ሰዎች ይማራሉ።", "role": "assistant" } ]
ሀሪንግተን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሀሪንግተን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "እንግሊዝ አገር፦\n\nሀሪንግተን፥ ደላዌር\nሀሪንግተን፥ መይን\nሀሪንግተን፥ ዋሺንግተን\nየሀሪንግተን መናፈሻ፥ ኒው ጀርዚ", "role": "assistant" } ]
ናንሲ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ናንሲ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ናንሲ (ፈረንሳይኛ፦ Nancy) በሎሬን፣ ፈረንሣይ የሚገኝ ከተማ ነው። የተሰራው በመስፍኑ ጄራርድ ዘሎሬን ናንሲያኩም (Nanciacum) ተብሎ በ1042 ዓ.ም. አካባቢ ነበረ።\n\n ምንጮች ስለ ኢትዮጵያ በናንሲ ሀገረ ስብከት መጽሐፍ ቤት (በፈረንሳይኛ)", "role": "assistant" } ]
አክሮፖሊስ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አክሮፖሊስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አክሮፖሊስ (ከግሪክ ακρος ከፍተኛ፣ πόλις ከተማ) ማለት በትርጉሙ 'ከፍተኛ ከተማ' ነው። ከሁሉ ታዋቂ የሆነው አክሮፖሊስ በአቴና ግሪክ የሚገኝ ጥንታዊ ፍርስራሽ ነው።", "role": "assistant" } ]
ኦሬክ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኦሬክ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኦሬክ (ሱመርኛ፦ /ኡሩኡኑግ/፣ አካድኛ: /ኡሩክ/፣ ግሪክ: Ορχόη /ኦርቆዔ/ ወይም Ωρύγεια /ኦሩገያ/፣ አረብኛ፦ وركاء /ዋርካ/) የሱመር ጥንታዊ ከተማ በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ነበረ። በአለሙ ላይ ከሁሉ ጥንታዊ ትልቅ ከተሞች አንዱ ነው። \n\nጥንታዊ ሠፈሩ ደግሞ ኩላብ ወይም ኡኑግ-ኩላባ ይባል ነበር። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ እንዲሁም በአፈ-ታሪክ «ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ» ዘንድ የመሠረተው ንጉስ ኤንመርካር ነበር። እንዲሁም በመጽሐፈ ቅዱስ ምስክር ዘንድ በሰናዖር የመሠረተው ናምሩድ ነበር (ዘፍጥረት 10፡10)። በኋላ ዘመንም የጊልጋመሽ ከተማ ነበረ።", "role": "assistant" } ]
ሚሲሲፒ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሚሲሲፒ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ይህ መጣጥፍ ስለ አሜሪካ ክፍላገር ነው። ስለ ወንዙ ለመረዳት፣ ሚሲሲፒ ወንዝ ይዩ።", "role": "assistant" } ]
ሙሉቀን መለሰ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሙሉቀን መለሰ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሙሉቀን መለስ (፲፱፻፬፭ ዓ.ም. ተወለደ) የኢትዮጵያ ሙዚቃ ወርቃማ ዘመን ዘፋኖች መሃል አንዱ ነው። 1960 ና 1970ዎቹ በርካታ ዘመናዊ ዘፋኞች የታዩበት ወቅት ነበር። ሙሉቀን መለስን ለየት የሚያደርው ቢኖር ባሀላዊውን ከዘመናዊው በማዋሃድ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ለማሳደግ ያደረገው ጥረት ነው። \n\nሙሉቀን መለስ ባሁኑ ጊዜ በአሜሪካን አገር በዋሽንግተን ዲሲ ሙሉ ጊዜ የፕሮቴስታንት ሃይማኖት አገልጋይ ሲሆን ያለውን ድንቅ ችሎታ ላመነበትና ለሚያምንበት ሃይማኖት አውሎ አሁንም እጹብ ድንቅ ድምጽ ካላቸው የመንፈሳዊ ዘማሪዎችም አንዱ ነው።", "role": "assistant" } ]
ሙሉቀን መለሰ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሙሉቀን መለሰ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ሙሉቀን መለስ (፲፱፻፬፭ ዓ.ም. ተወለደ) የኢትዮጵያ ሙዚቃ ወርቃማ ዘመን ዘፋኖች መሃል አንዱ ነው። 1960 ና 1970ዎቹ በርካታ ዘመናዊ ዘፋኞች የታዩበት ወቅት ነበር። ሙሉቀን መለስን ለየት የሚያደርው ቢኖር ባሀላዊውን ከዘመናዊው በማዋሃድ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ለማሳደግ ያደረገው ጥረት ነው። \n\nሙሉቀን መለስ ባሁኑ ጊዜ በአሜሪካን አገር በዋሽንግተን ዲሲ ሙሉ ጊዜ የፕሮቴስታንት ሃይማኖት አገልጋይ ሲሆን ያለውን ድንቅ ችሎታ ላመነበትና ለሚያምንበት ሃይማኖት አውሎ አሁንም እጹብ ድንቅ ድምጽ ካላቸው የመንፈሳዊ ዘማሪዎችም አንዱ ነው።", "role": "assistant" } ]
አካድ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አካድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አካድ (ሱመርኛ፡ አጋደ፤ መጽሐፍ ቅዱስ፡ አርካድ) በመስጴጦምያ የተገኘ ጥንታዊ ከተማ ነበረ። ቦታው በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ከሲፓርና ከኪሽ መካከል እንደ ነበር ቢታሠብም ፍርስራሹ ግን እስካሁን ድረስ አልተገኘም። ዙሪያው በሱመርኛ 'ኡሪ-ኪ' ወይም 'ኪ-ኡሪ' ተባለ። \n\nበሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር መሠረት አካድ (አጋደ) የገነባው ታላቁ ሳርጎን ነበረ። ሆኖም ከተማው ከሳርጎን ቀድሞ በኡሩክ ንጉሦች ኤንሻኩሻና እና ሉጋል-ዛገሢ ዘመናት እንደተገኘ ከጽሕፈቶች ይታወቃል። በመጽሐፍ ቅዱስም (ዘፍ. 10፡10) ዘንድ ናምሩድ ከሠሩት ከተሞች 1ዱ መሆኑ ይቆጠራል። ከዚህ በላይ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ሱመራዊ አፈ ታሪክ፣ ልሣናት የተደባለቁባቸው አገሮች ሹባር፣ ሐማዚ፣ ሱመር፣ ኡሪ-ኪ (የአካድ ዙሪያ) እና የማርቱ አገር በመባላቸው፤ ይህም የአካድን ጥንታዊነት ይመሰክራል። እንደገና በብዙ ጥንታዊ መዝገቦች፣ ከሰናዖር (ሱመር) ዙሪያ ሌሎቹ '4 ሩቦች' ሲዘረዘሩ እነርሱ 'ማርቱ' (አሞራውያን)፣ 'ሹባር' (አሦር?)፣ ኤላምና 'ኡሪ-ኪ' (አካድ) ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ሊኑክስ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሊኑክስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሊኑክስ የሚባለው ቴክኖሎጂ የኮምፒውተር ዉስጠ-አካልን የሚቆጣጠር (ስርአተ ክውና) ዩኒክስን የሚመስል ሶፍትዌር ነው። ነገር ግን ብዙ ጊዜ ሰዎች ሊኒክስ ብለው የሚጠሩት ከዩኒክስ የሚባለው ኦፕሬቲንግ ሲስተም የተወለዱትን ኦፕሬቲንግ ሲስተሞችን ነው። \n\nሊኑክስ በነፃ ከሚገኙ ሶፍትዌሮች ግንባር ቀደም ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ነው። የምንጭ ኮድንም ማለትም ሊኑክስ የተጻፈበትን ኮድ ተጠቃሚው ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሊቀይረው፣ ሊጠቀመው ብሎም እንደገና ሊያሰራጨው ይችላል። የሊኑክስ ከርነል ለመጀመሪያ ጊዜ በ17 ሴፕቴምበር 1991 እ.ኤ.አ. ለህዝብ ቀረበ። ይኸውም ለኢንቴል x86 ፒሲ አርክቴክቱር የተሰራው ነበር። ከዚሀም በተጨማሪ ከርነሉ ጠቃሚ ስርአተ ክወና እንዲሆን ከጂኤንዩ ፕሮጀክት በላይብራሪዎችና በሲስተም ዩቲሊቲዎች የታገዝ ነበር። ቆይቶም ጂኤንዩ/ሊኑክስ የሚለውን ስም ተሰጥቶታል። ሊኑክስ በአመዛኙ በሰርቨሮች ውስጥ ባለው ጥቅም ይታወቃል በመሆኑም ከአይቢኤም፣ ሰን ማይክሮሲስተምስ፣ ዴል፣ ሄውሌት ፓካርድና ኖቬልን ከመሳስሉ ድርጅቶች እርዳታን ሲያገኝ ቆይቶአል። ከዚሀም በተጨማሪ ሊኑክስ በተለያዪ የኮምፕዩተር ቁሥ አካላት ላይ ማለትም ሃርድ ዌር፣ በዴስክ ቶፕ ኮምፒዩተሮች ላይ፣ በምጡቅ ኮምፒዩተርዎች ማለትም ሱፐር ኮምፒዩትር ላይ ፣ በኢምቤድድ መሳሪያዎች፣ በሞባይል ስልክዎችና በራውተርዎች እንደ ስርአተ ክወና ሆኖ ያገለግላል።", "role": "assistant" } ]
ድምጺ ወያነ ትግራይ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ድምጺ ወያነ ትግራይ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ድምፂ ወያነ ትግራይ በኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልል፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሬድዮ ጣቢያ ነው ። \n\nየተቋቋመው በሐምሌ ፰ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በትግራይ የትግል ሜዳ ነው ።", "role": "assistant" } ]
ፀጋው ታደሰ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፀጋው ታደሰ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፀጋው ታደሰ ኪሮስ በግንቦት 6 ቀን 1967 አ.ም. በኢትዮጵያ፣ ትግራይ፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ ተወለደ። \n \nየአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመቀሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በአጼ ዮሃንስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማረ። \n \nፀጋው ከሐምሌ 1 ቀን 1985 ጀምሮ በአስተማሪነት ሙያ ለ4 አመታት ያህል ሰርቶአል፤ በኋላም ወደ ጋዜጠኝነት ሙያ በመቀላቀል ከታኅሣሥ 1 ቀን 1990 ጀምሮ በድምጺ ወያነ ትግራይ መቀሌ ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ አዘጋጅነት አገልግሎአል።", "role": "assistant" } ]
ፀጋው ታደሰ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ፀጋው ታደሰ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ፀጋው ታደሰ ኪሮስ በግንቦት 6 ቀን 1967 አ.ም. በኢትዮጵያ፣ ትግራይ፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ ተወለደ። \n \nየአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመቀሌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን በአጼ ዮሃንስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማረ። \n \nፀጋው ከሐምሌ 1 ቀን 1985 ጀምሮ በአስተማሪነት ሙያ ለ4 አመታት ያህል ሰርቶአል፤ በኋላም ወደ ጋዜጠኝነት ሙያ በመቀላቀል ከታኅሣሥ 1 ቀን 1990 ጀምሮ በድምጺ ወያነ ትግራይ መቀሌ ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ አዘጋጅነት አገልግሎአል።", "role": "assistant" } ]
ሚንሶታ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሚንሶታ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሚንሶታ በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።\n\nስሟ የመጣ ከሚንሶታ ወንዝ ሲሆን ትርጉሙ ከዳኮታኛ /ሚኒ/ «ውሃ» እና /ሶታ/ «ሰማያዊ» ወይም «ሰማያዊ ውሃ» ነው።", "role": "assistant" } ]
አፕል ኮርፖሬሽን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አፕል ኮርፖሬሽን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ማሳሰቢያ፡ ጽሑፉ በአውሮፓ መደበኛ ሰአት ሊሆን ይችላል እናም በዚህ ጽሁፍ ውስጥ በማንኛውም ጊዜ ሊታሰብ እና የአውሮፓ መደበኛ ጊዜ እንደሆነ ሊታሰብ ይገባል, ይቅርታ.\n\nአፕል ኢንክ (እንግሊዝኛ: Apple Inc.) በተጠቃሚ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሶፍትዌሮች እና ኦንላይን አገልግሎቶች ላይ ያተኮረ የአሜሪካ ሁለገብ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ነው። አፕል በገቢ ትልቁ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በ2021 በድምሩ 365.8 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል) እና እ.ኤ.አ. በጥር 2021 በዓለም ላይ እጅግ ዋጋ ያለው ኩባንያ፣ በዩኒት ሽያጭ አራተኛው ትልቁ የግል ኮምፒውተር አቅራቢ እና ሁለተኛ የሞባይል ስልክ አምራች ነው። . ከአልፋቤት፣ አማዞን፣ ሜታ እና ማይክሮሶፍት ጎን ለጎን ከቢግ አምስት የአሜሪካ የመረጃ ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አንዱ ነው። አፕል የቮዝኒያክን አፕል 1 የግል ኮምፒዩተርን ለመስራት እና ለመሸጥ በስቲቭ ስራዎች፣ ስቲቭ ዎዝኒያክ እና ሮናልድ ዌይን በኤፕሪል 1፣ 1976 አፕል ኮምፒውተር ኩባንያ ሆኖ ተመሠረተ። እ.ኤ.አ. በ 1977 በ Jobs እና Wozniak እንደ አፕል ኮምፒዩተር ፣ Inc. ተካቷል እና የኩባንያው ቀጣይ ኮምፒዩተር ፣ አፕል II በጣም ሻጭ ሆነ። አፕል በ1980 ለፈጣን የፋይናንስ ስኬት ይፋ ሆነ። ኩባንያው በሪድሊ ስኮት መሪነት በ\"1984\" በታላቅ አድናቆት የተቸረው ማስታወቂያ ላይ ያስታወቀውን የመጀመሪያውን ማኪንቶሽ ጨምሮ ፈጠራ ያላቸው የግራፊክ የተጠቃሚ በይነገጽ ያላቸው አዳዲስ ኮምፒውተሮችን ሰራ። እ.ኤ.አ. በ 1985 የምርቶቹ ከፍተኛ ወጪ እና በአስፈፃሚዎች መካከል ያለው የኃይል ትግል ችግር አስከትሏል. ዎዝኒያክ ከአፕል ጋር በሰላም ተመለሰ፣ስራዎች ደግሞ NeXTን ለማግኘት ስራቸውን በለቀቁበት ወቅት የተወሰኑ የአፕል ሰራተኞችን ይዘው ሄዱ። በ1990ዎቹ ውስጥ ለግል ኮምፒውተሮች ገበያው እየሰፋ እና እየተሻሻለ ሲመጣ፣ አፕል በIntel-powered PC clones (በተጨማሪም \"ዊንቴል\" እየተባለ በሚጠራው) የማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ኦፐሬቲንግ ሲስተም ባለ ሁለት ዋጋ ባለ ሁለትዮሽ ዋጋ የገበያ ድርሻ አጥቷል። እ.ኤ.አ. በ1997፣ ከኪሳራ ሳምንታት የቀሩት፣ ኩባንያው የአፕልን ያልተሳካውን የስርዓተ ክወና ስትራቴጂ ለመፍታት እና ስራዎችን ወደ ኩባንያው ለመመለስ NeXT ን ገዛ። በሚቀጥሉት አስርት አመታት ውስጥ፣ ስራዎች አፕልን በበርካታ ስልቶች ወደ ትርፋማነት እንዲመለሱ ረድተውታል ይህም iMacን፣ iPodን፣ iPhoneን እና iPadን ለወሳኝ አድናቆት ማስተዋወቅ፣ የማይረሱ የማስታወቂያ ዘመቻዎችን መክፈት፣ የአፕል ስቶርን የችርቻሮ ሰንሰለት በመክፈት እና የኩባንያውን እድገት ለማስፋት በርካታ ኩባንያዎችን ማግኘትን ጨምሮ። የምርት ፖርትፎሊዮ. እ.ኤ.አ. በ 2011 ስራዎች በጤና ምክንያት ስራቸውን ለቀቁ እና ከሁለት ወራት በኋላ ሞቱ ። በቲም ኩክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኖ ተተካ። አፕል በኦገስት 2018 ከ1 ትሪሊዮን ዶላር በላይ፣ ከዚያም በነሀሴ 2020 2 ትሪሊዮን ዶላር እና በቅርቡ በጃንዋሪ 2022 3 ትሪሊዮን ዶላር ዋጋ የተገዛለት የመጀመሪያው የአሜሪካ ኩባንያ ሆነ። ኩባንያው አንዳንድ ጊዜ የኮንትራክተሮችን የስራ ልምዶችን በተመለከተ ትችት ይደርስበታል። ፀረ-ውድድር ልማዶችን እና የቁሳቁስ ምንጮችን ጨምሮ የአካባቢ ልማዶቹ እና የንግድ ስነ ምግባሮቹ። ቢሆንም፣ ኩባንያው በከፍተኛ የብራንድ ታማኝነት ይደሰታል፣ ​​እና በዓለም ላይ ካሉት ዋጋ ያላቸው ብራንዶች ውስጥ አንዱ ነው።", "role": "assistant" } ]
ናምሩድ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ናምሩድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "በመጽሐፍ ቅዱስ እንዲሁም በአፈ ታሪክ፣ ናምሩድ (ዕብራይስጥ נִמְרוֹד /ኒምሮድ/) የኩሽ ልጅ፣ የካም ልጅ ልጅ እና የኖህ ልጅ-ልጅ-ልጅ ሲሆን የሰናዖር ንጉሥና 'በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ' ይባላል። በመጽሐፍ ቅዱስ ስሙ የሚገኘው በኦሪት ዘፍጥረት 10፣ በዜና መዋዕልና በትንቢተ ሚክያስ ብቻ ነው። እነዚህ መጻሕፍት ስለ ናምሩድ ብዙ ባይነገሩንም፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ስለሱ ያሉት ትውፊቶች ግን በርካታ ናቸው። ከነዚህም ትውፊቶች መካከል ከሁሉ የታወቀው የባቢሎን ግንብ እንዲገነባ ያዘዘ መሆኑ ነው።\n\n ኦሪት ዘፍጥረት 10፡8-10፦\n«ኩሽም ናምሩድን ወለደ፤ እርሱም በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ። እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም፦ በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ። የግዛቱም መጀመሪያ በሰናዖር አገር ባቢሎን፥ ኦሬክ፥ አርካድ፥ ካልኔ ናቸው።»", "role": "assistant" } ]
ፍስሓ አጥላው
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፍስሓ አጥላው ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኢንጂኔር ፍሥሓ አጥላው መጀመርያውን የግዕዝ ኢትዮጲክ /ETHIOPIC ፊደል ሶፍትዌር እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1980 ዎቹ ሊቅ ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ፍስሓ አጥላው
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ፍስሓ አጥላው ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ኢንጂኔር ፍሥሓ አጥላው መጀመርያውን የግዕዝ ኢትዮጲክ /ETHIOPIC ፊደል ሶፍትዌር እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1980 ዎቹ ሊቅ ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ሐይክ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሐይክ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሐይክ (አርሜንኛ፦ Հայկ) በአርሜኒያ አፈ ታሪክ ውስጥ የአርሜናዊ ህዝብ መስራች ነበረ። የሱ አፈታሪክ በታሪክ ጸሐፊው ሙሴ ሖሬናዊ 5ኛ ክፍለ ዘመን መጽሐፍ የአርሜኒያ ታሪክ በተለይ የሚገኘው ነው።\n\nትውልድ\nበሙሴ ሖሬናዊ ዘንድ ሐይክ የያፌት ልጅ ጋሜር ልጅ የቶርጎም (ቴርጋማ) ልጅ ነው። ሐይክ ደግሞ የሐይካዙኒ ሥርወ መንግሥት መስራች ይባላል። በታሪክ ጸሐፊው ጇንሸር ዘንድ፣ ሐይክ 'የሰባት ወንድማማች መስፍን ሆኖ፣ መጀመርያ ዓለሙን በሙሉ እንደ ንጉሥ ለነገሠው ለረጅሙ ሰው ለናምሩድ ያገልግል ነበር'።", "role": "assistant" } ]
ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ በ1949 እ.ኤ.አ. በወላይታ ተወለዱ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጄኔራል ዊንጌት ት/ቤት በከፍተኛ ውጤት በመጨርሳቸው ከጃንሆይ የወርቅ ሰዓት በመሸለም ተመርቀው በአዲስ አበባ ሕክምና ፋካሊቲ ትምህርታቸውን በመቀጠል የዶክተሬት ድግሪያቸውን እንዳገኙ ጥቂት ወራት በጎንደር እንዳገለገሉ ለከፍተኛ ትምህርት ወደ አሜሪካን አገር ሄደው ትምህርታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ጨርሰው እካሁንም ኑሮአቸውንም በአሜሪካን አገር በፍሎሪዳ አርገዋል። ዶ/ር ይስሃቅ ባሁኑ ጊዜ በዩኒቨርስቲ ኦፍ ፍሎሪዳ አስተማሪና ረዳት ፕሮፌስር ሆነው ከማገልገላቸውም በላይ ኔልሰን ማንዴላና የቀድሞ ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን ባቋቋሙት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤይድስ ፋውንዴሺን የአሜሪካንን ሕክምና ባለሙያዎችን ይወክላሉ። ዶ/ር ይስሓቅ ከፓናማ ተወላጅ ከሆኑት ባለቤታቸው የ2 ወንዶችና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዶ/ር ይስሓቅ ዳልኬ በ1949 እ.ኤ.አ. በወላይታ ተወለዱ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጄኔራል ዊንጌት ት/ቤት በከፍተኛ ውጤት በመጨርሳቸው ከጃንሆይ የወርቅ ሰዓት በመሸለም ተመርቀው በአዲስ አበባ ሕክምና ፋካሊቲ ትምህርታቸውን በመቀጠል የዶክተሬት ድግሪያቸውን እንዳገኙ ጥቂት ወራት በጎንደር እንዳገለገሉ ለከፍተኛ ትምህርት ወደ አሜሪካን አገር ሄደው ትምህርታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ጨርሰው እካሁንም ኑሮአቸውንም በአሜሪካን አገር በፍሎሪዳ አርገዋል። ዶ/ር ይስሃቅ ባሁኑ ጊዜ በዩኒቨርስቲ ኦፍ ፍሎሪዳ አስተማሪና ረዳት ፕሮፌስር ሆነው ከማገልገላቸውም በላይ ኔልሰን ማንዴላና የቀድሞ ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን ባቋቋሙት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤይድስ ፋውንዴሺን የአሜሪካንን ሕክምና ባለሙያዎችን ይወክላሉ። ዶ/ር ይስሓቅ ከፓናማ ተወላጅ ከሆኑት ባለቤታቸው የ2 ወንዶችና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው።", "role": "assistant" } ]
መካነ ኢየሱስ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ መካነ ኢየሱስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "መካነ ኢየሱስ፡ ቃሉ የመጣው ከግእዝ ሲሆን መካነ (ቦታ፣ስፍራ) ማለት ነው፤ የኢየሱስ መኖሪያ፣ ማድሪያ ወይም ቦታ እንድማለት ነው።\nበዚህ ስም የሚጠሩ ቦታዎችና ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ዋና ዋናዎቹ፤- \n\nበኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ የመካነኢየሱስ ቤተክርስቲያን ፡ደቡብ ጎንደር\nመካነኢየሱስ ከተማ ይህም በተለምዶ እስቴ ድቡብ ጎንደር\nየኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተክርስንቲያን መካነኢየሱስ (የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን)\nይቀጥላል", "role": "assistant" } ]
ካሊድ አደም
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ካሊድ አደም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ካሊድ አደም ባላድረገው ድርጊት በአትላንታ በአስር ላይ ያለ ፍትህን የተራበ ኢትዮጵያዊ ነው።\n\nመጸሃፍ የሚጽፍና አዲስ አበባ የተወለደ ለዛውም በ16 ዓመቱ አሜሪካ የሄደ ግለሰብ ይህን ድርጊት ይፈጽማል የሚል እምነት የለኝም !! ብዙዎች አሜሪካ የፍትህ እና የነጻነት ተምሳሌት ሲያደርጉ ይህንን እና መሰል የፍርደ ገምድልነት ሲታይ ከየትኛውም ሃገር የባሰ ኢፍትሃዊነት ይታያል፡፡ ወንድማችን የታሰረው ኢትዮጵያዊ በመሆኑ እና ከኋላ ቀር ሃገር የመጣ በማለት የሃገራችን ገጽታ ያበላሸ ጉዳይ ነው \nየኢትዮጵያ ሰዎች", "role": "assistant" } ]
ካሊድ አደም
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ካሊድ አደም ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ካሊድ አደም ባላድረገው ድርጊት በአትላንታ በአስር ላይ ያለ ፍትህን የተራበ ኢትዮጵያዊ ነው።\n\nመጸሃፍ የሚጽፍና አዲስ አበባ የተወለደ ለዛውም በ16 ዓመቱ አሜሪካ የሄደ ግለሰብ ይህን ድርጊት ይፈጽማል የሚል እምነት የለኝም !! ብዙዎች አሜሪካ የፍትህ እና የነጻነት ተምሳሌት ሲያደርጉ ይህንን እና መሰል የፍርደ ገምድልነት ሲታይ ከየትኛውም ሃገር የባሰ ኢፍትሃዊነት ይታያል፡፡ ወንድማችን የታሰረው ኢትዮጵያዊ በመሆኑ እና ከኋላ ቀር ሃገር የመጣ በማለት የሃገራችን ገጽታ ያበላሸ ጉዳይ ነው \nየኢትዮጵያ ሰዎች", "role": "assistant" } ]
ጃቫ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ጃቫ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ለኢንዶነዥያዊው ደሴት፣ ጃዋን ይዩ።\n\nጃቫ (Java) ስነ ፍርገማ በቅርብ ታዋቂነትንና ተቃባይነትን እያገኘ ከመጡ ፍርገማ ቋንቋዎች አንዱ ነው። ጃቫ ተመራጭ ካደረጉት ዋና ባሀሪዎቹ አንዱ በፕላትፎርም አለመወሰኑ ነው። ይሀም ማለት በጃቫ የተጻፈ ትግበራ (አፕሊኬሽን) የጃቫ ቨርቹአል ማሽን ባለበት ሁሉ መሮጥ መቻሉ ነው። ስለዚህ በጃቫ ስራአት የሚጻፍ ኮድ በመጀመሪያ ኮምፓይል ከተደረገ በኋላ ኮምፓይለሩ አዲስ ዶክመንት ይፈጥራል። ይህም ማለት ኮምፓይለሩ የሚፈጥረው አዲስ ዶክመንት በጃቫ ባይት ኮድ ሲሆን የሚተገበረው (ኢምፕልመንት የሚደረገው) በያቫ ቨርቹዋል ማሽን ነው። እናም ጃቫን ከነሌሎቹ የሚለየው ምንም አይነት ቁስ ሳይጨመር ሌላ ማሽን በመጠቀም ፋንታ በሶፍትዌር ብቻ መስራት መቻሉ ነው። ስለዚህ የሶፍትዌሩ ስም ጃቫ ቨርቹአል ማሽን ነው።", "role": "assistant" } ]
አርፋክስድ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አርፋክስድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አርፋክስድ (ዕብራይስጥ፦ אַרְפַּכְשָׁד /አርፓክሻድ/፣ አረብኛ፦ أرفخشذ /አርፋሕሻድ/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ. 10 ዘንድ የሴም ልጅና የቃይንም አባት ነው። (በዕብራይስጥ ትርጉም ግን የቃይንም ስም የለምና በቀጥታ የሳላ አባት ነው።) \n\nበመጽሐፈ ኩፋሌ 8፡15 አማርኛ ትርጉም የሴም ልጆች ኤላም፣ «አቡር»ና አርፋክስድ ከማየ አይህ ፬ኛ አመት በኋላ ተወለዱ ሲል፣ በሌሎቹ ትርጉሞች (እንደ ግሪክ፣ ሶርያ) ግን ኩፋሌ ከዘፍጥረት ጋር በመስማማት በ«አቡር» ፈንታ «አሹር» (አሦር) አለው (ዘፍ. 10፡22)፤ አርፋክስድም በማየ አይህ ፪ኛ አመት እንደ ተወለደ (ዘፍ. 11፡10) ይላል።", "role": "assistant" } ]
የፕዌርቶ ሪኮ ነጻነት ፓርቲ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ የፕዌርቶ ሪኮ ነጻነት ፓርቲ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "የፕዌርቶ ሪኮ ነጻነት ፓርቲ (እስፓንኛ፡- Partido Independentista Puertorriqueño /ፓርቲዶ ኢንደፔንደንቲስታ ፕዌርቶሪኬኖ/ ወይም PIP) የፕዌርቶ ሪኮ ፖለቲካ ወገን ነው። ዋና ዓላማቸው ፕዌርቶ ሪኮ ነጻነቱን ከዩናይትድ ስቴትስ እንዲያገኝ ነው። \n\n Partido Independantista puertoriqueño - Spanish \n Puerto Rican Independence Party - English", "role": "assistant" } ]
የእስክንድርያ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮች
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ የእስክንድርያ ቤተክርስቲያን ፓትርያርኮች ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ወንጌላዊ ማርቆስ - የእስክድርያ ቤተ ክርስቲያን መሥራች፤ ከ61 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ8 ወር\nአባ አንያኑ፤ ከ64 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ሜሊዮስ፤ ከ94 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ካርዶኖስ፤ ከ108 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ፕሪሙስ፤ ከ120 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ1 ወር\nአባ ዮስቱስ፤ ከ132 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ኦማኒዮስ፤ ከ143 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ማሪአኑስ፤ ከ154 ዓ.ም.፤ 9 ዓመት ከ2 ወር\nአባ ክላዲአኑስ፤ ከ163 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ6 ወር\nአባ አግሪፒኑስ፤ ከ177 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ዩሊአኑስ፤ ከ189 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ1 ወር\nአባ ዲሜጥሮስ ተካሌ ወይን፤ ከ199 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ሔራክላስ፤ ከ232 ዓ.ም.፤ 16 ዓመት ከ1 ወር\nአባ ዲዮናሲዮስ፤ ከ249 ዓ.ም.፤ 19 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ማክሲሙስ፤ ከ270 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ቴኦናስ፤ ከ282 ዓ.ም.፤ 9 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ጴጥሮስ ተፍጻሜ ሰማዕት፤ ከ293 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ11 ወር\nአባ አቺላስ፤ ከ303 ዓ.ም.፤ 6 ወር\nአባ እለእስክንድሮስ 1ኛ፤ ከ303 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ10 ወር\nአባ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ፤ ከ326 ዓ.ም.፤ 43 ዓመት\nአባ ጴጥሮስ 2ኛ፤ ከ372 ዓ.ም.፤ 5 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ጢሞቴዎስ 1ኛ፤ ከ378 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ5 ወር\nአባ ቴዎፍሎስ፤ ከ384 ዓ.ም.፤ 27 ዓመት ከ2 ወር\nአባ ቄርሎስ ዓምደ ሃይማኖት፤ ከ412 ዓ.ም.፤ 31 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ዲዮስቆሮስ 1ኛ፤ ከ443 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ2 ወር\nአባ ጢሞቴዎስ 2ኛ፤ ከ458 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ጴጥሮስ 3ኛ፤ ከ480 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ3 ወር\nአባ አትናቴዎስ 2ኛ፤ ከ489 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ዮሐንስ 1ኛ፤ ከ496 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ዮሐንስ 2ኛ፤ ከ505 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት\nአባ ዲዮስቆሮስ 2ኛ፤ ከ516 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ጢሞቴዎስ 3ኛ፤ ከ519 ዓ.ም.፤ 17 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ቴዎዶሲዮስ 1ኛ፤ ከ536 ዓ.ም.፤ 31 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ጴጥሮስ 4ኛ፤ ከ567 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት\nአባ ዳሚአኖስ፤ ከ570 ዓ.ም.፤ 35 ዓመት ከ11 ወር\nአባ አናስታሲዮስ፤ ከ606 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት ከ6 ወር\nአባ አንድሮኒኩስ፤ ከ619 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት\nአባ ቤኒአሚን 1ኛ፤ ከ625 ዓ.ም.፤ 39 ዓመት\nአባ አጋሶን፤ ከ664 ዓ.ም.፤ 16 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ዮሐንስ 3ኛ፤ ከ681 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ1 ወር\nአባ ይስሐቅ፤ ከ689 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ስምዖን 1ኛ፤ ከ692 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ8 ወር\nአባ እለእስክንድሮስ 2ኛ፤ ከ703 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ኮዝማ 1ኛ፤ ከ728 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ቴዎዶሩስ፤ ከ729 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ሚካኤል 1ኛ፤ ከ743 ዓ.ም.፤ 23 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ሜና 1ኛ፤ ከ766 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ዮሐንስ 4ኛ፤ ከ776 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት\nአባ ማርቆስ 2ኛ፤ ከ798 ዓ.ም.፤ 20 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ያኮቡስ፤ ከ818 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ስምዖን 2ኛ፤ ከ829 ዓ.ም.፤ 7 ወር\nአባ ዮሳብ 1ኛ፤ ከ831 ዓ.ም.፤ 17 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ሚካኤል 2ኛ፤ ከ849 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ኮዝማ 2ኛ፤ ከ850 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ሺኖዳ 1ኛ፤ ከ858 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ሚካኤል 3ኛ፤ ከ869 ዓ.ም.፤ 35 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ገብርኤል 1ኛ፤ ከ908 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት\nአባ ኮዝማ 3ኛ፤ ከ919 ዓ.ም.፤ 12 ዓመት\nአባ ማካሪ 1ኛ፤ ከ931 ዓ.ም.፤ 20 ዓመት\nአባ ቴዎፋኒዮስ፤ ከ951 ዓ.ም.፤ 4 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ሜና 2ኛ፤ ከ956 ዓ.ም.፤ 17 ዓመት ከ11 ወር\nአባ አብራም 1ኛ፤ ከ976 ዓ.ም.፤ 3 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ፊሎቴዎስ 1ኛ፤ ከ979 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ዘካርያ 1ኛ፤ ከ1004 ዓ.ም.፤ 27 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ሺኖዳ 2ኛ፤ ከ1032 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ክርስቶዱሎስ፤ ከ1047 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ቄርሎስ 2ኛ፤ ከ1078 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ሚካኤል 4ኛ፤ ከ1092 ዓ.ም.፤ 9 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ማካሪ 2ኛ፤ ከ1102 ዓ.ም.፤ 27 ዓመት ከ1 ወር\nአባ ገብርኤል 2ኛ፤ ከ1130 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ሚካኤል 5ኛ፤ ከ1144 ዓ.ም.፤ 9 ወር\nአባ ዮሐንስ 5ኛ፤ ከ1146 ዓ.ም.፤ 18 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ማርቆስ 3ኛ፤ ከ1165 ዓ.ም.፤ 22 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ዮሐንስ 6ኛ፤ ከ1188 ዓ.ም.፤ 26 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ቄርሎስ 3ኛ፤ ከ1234 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ9 ወር\nአባ አትናቴዎስ 3ኛ፤ ከ1250 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ1 ወር\nአባ ገብርኤል 3ኛ፤ ከ1269 ዓ.ም.፤ 2 ዓመት ከ2 ወር\nአባ ዮሐንስ 7ኛ፤ ከ1271 ዓ.ም.፤ 23 ዓመት\nአባ ቴዎዶሲዮስ 2ኛ፤ ከ1294 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ዮሐንስ 8ኛ፤ ከ1300 ዓ.ም.፤ 20 ዓመት\nአባ ዮሐንስ 9ኛ፤ ከ1320 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ5 ወር\nአባ ቤኒያሚን 2ኛ፤ ከ1327 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ጴጥሮስ 5ኛ፤ ከ1340 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ማርቆስ 4ኛ፤ ከ1350 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ5 ወር\nአባ ዮሐንስ 10ኛ፤ ከ1364 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ2 ወር\nአባ ገብርኤል 4ኛ፤ ከ1370 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ማቴዎስ 1ኛ፤ ከ1378 ዓ.ም.፤ 30 ዓመት ከ5 ወር\nአባ ገብርኤል 5ኛ፤ ከ1409 ዓ.ም.፤ 19 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ዮሐንስ 11ኛ፤ ከ1428 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት ከ11 ወር\nአባ ማቴዎስ 2ኛ፤ ከ1453 ዓ.ም.፤ 13 ዓመት\nአባ ገብርኤል 6ኛ፤ ከ1466 ዓ.ም.፤ 8 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ሚካኤል 6ኛ፤ ከ1477 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት\nአባ ዮሐንስ 12ኛ፤ ከ1480 ዓ.ም.፤ 3 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ዮሐንስ 13ኛ፤ ከ1483 ዓ.ም.፤ 40 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ገብርኤል 7ኛ፤ ከ1526 ዓ.ም.፤ 43 ዓመት\nአባ ዮሐንስ 14ኛ፤ ከ1573 ዓ.ም.፤ 15 ዓመት ከ4 ወር\nአባ ገብርኤል 8ኛ፤ ከ1590 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት\nአባ ማርቆስ 5ኛ፤ ከ1610 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት\nአባ ዮሐንስ 15ኛ፤ ከ1621 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት\nአባ ማቴዎስ 3ኛ፤ ከ1631 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት\nአባ ማርቆስ 6ኛ፤ ከ1650 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት\nአባ ማቴዎስ 4ኛ፤ ከ1660 ዓ.ም.፤ 14 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ዮሐንስ 16ኛ፤ ከ1676 ዓ.ም.፤ 42 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ጴጥሮስ 7ኛ፤ ከ1718 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ዮሐንስ 17ኛ፤ ከ1727 ዓ.ም.፤ 18 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ማርቆስ 7ኛ፤ ከ1745 ዓ.ም.፤ 24 ዓመት\nአባ ዮሐንስ 18ኛ፤ ከ1770 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ማርቆስ 8ኛ፤ ከ1797 ዓ.ም.፤ 13 ዓመት ከ2 ወር\nአባ ጴጥሮስ 7ኛ፤ ከ1810 ዓ.ም.፤ 42 ዓመት ከ3 ወር\nአባ ቄርሎስ 4ኛ፤ ከ1854 ዓ.ም.፤ 6 ዓመት ከ8 ወር\nአባ ዲሜጥሮስ 2ኛ፤ ከ1862 ዓ.ም.፤ 7 ዓመት ከ7 ወር\nአባ ቄርሎስ 5ኛ፤ ከ1874 ዓ.ም.፤ 53 ዓመት ከ9 ወር\nአባ ዮሐንስ 19ኛ፤ ከ1929 ዓ.ም.፤ 13 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ማካሪ 3ኛ፤ ከ1944 ዓ.ም.፤ 1 ዓመት ከ6 ወር\nአባ ዮሳብ 2ኛ፤ ከ1946 ዓ.ም.፤ 10 ዓመት ከ5 ወር\nአባ ቄርሎስ 6ኛ፤ ከ1959 ዓ.ም.፤ 11 ዓመት ከ10 ወር\nአባ ሺኖዳ 3ኛ፤ ከ1971 ዓ.ም.፤ አሁን የእስክንድርያን ቤተ ክርስቲያን በመምራት ላይ ያሉት ፓትርያርክ ናቸው።\n\nዋቢ መጻሕፍት\nየቤተክርስቲያን ታሪክ- ሦስተኛ ዕትም 1986 ዓ.ም ከሉሌ መልአኩ፣ ገጽ 118-121", "role": "assistant" } ]
ኣበራ ሞላ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኣበራ ሞላ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዶ/ር አበራ ሞላ (መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም.) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች በግዕዝ ፊደል እንዲጽፉ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ናቸው። \n\nዶክተር ኣበራ ሞላ የታወቁባቸው ዋናዎቹ ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው። የመድንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር፣ የግዕዝ ፊደልንና ሥነ ጽሑፍ በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የኣደረጉ ሰባት የዩናይትድ እስቴትስና ኢትዮጵያ ፓተንቶች ብቻቸውን የኣሏቸው የግኝት ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስገደድ ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው። ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ቀለሞችና የግዕዝ ኣሥር ቤት ኣኃዛዊ ቍጥሮች ፈጣሪም ናቸው። የግዕዝ ፊደል ሳይቆራረጥ፣ ሳይቀነስና ሳይበላለጥ ዩኒኮድ እንዲገባ የሰጡና ለመብቱ የተሟገቱለት ኣሸናፊ ናቸው። ፣ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከታዋቂ የዓለም ሳይንቲስቶች ኣንዱ ናቸው። ኢትዮጵያውያን ኢንተርኔት ላይ በዓማርኛ በነፃ ፒሲና ማክ ኮምፕዩተሮች ውስጥ እንዲከትቡ በድረገጽ ለግሰዋል።", "role": "assistant" } ]
ኣበራ ሞላ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ኣበራ ሞላ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዶ/ር አበራ ሞላ (መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም.) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች በግዕዝ ፊደል እንዲጽፉ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ናቸው። \n\nዶክተር ኣበራ ሞላ የታወቁባቸው ዋናዎቹ ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው። የመድንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር፣ የግዕዝ ፊደልንና ሥነ ጽሑፍ በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የኣደረጉ ሰባት የዩናይትድ እስቴትስና ኢትዮጵያ ፓተንቶች ብቻቸውን የኣሏቸው የግኝት ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስገደድ ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው። ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ቀለሞችና የግዕዝ ኣሥር ቤት ኣኃዛዊ ቍጥሮች ፈጣሪም ናቸው። የግዕዝ ፊደል ሳይቆራረጥ፣ ሳይቀነስና ሳይበላለጥ ዩኒኮድ እንዲገባ የሰጡና ለመብቱ የተሟገቱለት ኣሸናፊ ናቸው። ፣ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ከታዋቂ የዓለም ሳይንቲስቶች ኣንዱ ናቸው። ኢትዮጵያውያን ኢንተርኔት ላይ በዓማርኛ በነፃ ፒሲና ማክ ኮምፕዩተሮች ውስጥ እንዲከትቡ በድረገጽ ለግሰዋል።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኪዳኔ ወልደመድኅን ዓርብ ሌሊት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፯ ዓ.ም ቡልጋ በከሰም ወረዳ፤ የለጥ ቀበሌ፤ ልዩ ስሙ ቡሄ አምባ በሚባለው ሥፍራ ላይ ከናታቸው ከወይዘሮ አስካለ ደጀን እና ከአባታቸው ከቀኛዝማች ወልደመድኅን አዩደረስ ተወልደው ነሐሴ ፲ ቀን በጥምቀት ስም ኪዳነ ማርያም ተሰይመው የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ክርስትና ተነሱ። አባታችው ቀኛዝማች ወልደመድኅን ትውልድ ሃገራቸው ወበሪ ሲሆን፤ በዘመኑ የታወቁ ስመጥሩ ጠበቃ ነበሩ። ከወይዘሮ አስካለም ጋር የተገናኙት ሁለቱም እወረዳው ፍርድ ቤት ኮረማሽ ለየጉዳያቸው ሄደው እንደነበር ይነገራል። ኪዳነማርያምም እስከ ፲፪ ዓመት እድሜያቸው እዚያው ቡሄ አምባ ከአያታቸው አቶ ደጀን ደብሩ ቤት እንዳደጉና የቄስ ትምህርት ቤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እንደተከታተሉ ተጽፏል። ከዚህ በኋላ አባታቸው ቤት እያደጉ የአማርኛና የግእዝ ትምህርት አጠናቀዋል። \n\nአካለ መጠን ሲደርሱ በ፲፰ዓ መታቸው በ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. አዲስ አበባ በክብር ዘበኛ ደንብ ተቀጥረው ወዲያው በንጉሠ ነገሥቱ ትዕዛዝ ከስድሳ ዘጠኝ አዲስ ወታደሮች ጋር ባሌ ተመድበው እስከ ፲፱፻፳፯ ዓ.ም ድረስ በተራ ወታደርነት ከዚያም በ ሃምሳ ዓለቃና በባሻነት ማእረግ ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ሊወር ሲመጣ በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም በምስራቅ ደቡብ በደጃዝማች በየነ መርድ እና በጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ መሪነት፤ የመጀመሪያ ልጃቸው ዓለማየሁ በተወለደ በዘጠኝ ቀኑ፤ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ከጎባ ወደ ኦጋዴን ዘመቱ።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ኪዳኔ ወልደመድኅን ዓርብ ሌሊት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፯ ዓ.ም ቡልጋ በከሰም ወረዳ፤ የለጥ ቀበሌ፤ ልዩ ስሙ ቡሄ አምባ በሚባለው ሥፍራ ላይ ከናታቸው ከወይዘሮ አስካለ ደጀን እና ከአባታቸው ከቀኛዝማች ወልደመድኅን አዩደረስ ተወልደው ነሐሴ ፲ ቀን በጥምቀት ስም ኪዳነ ማርያም ተሰይመው የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ክርስትና ተነሱ። አባታችው ቀኛዝማች ወልደመድኅን ትውልድ ሃገራቸው ወበሪ ሲሆን፤ በዘመኑ የታወቁ ስመጥሩ ጠበቃ ነበሩ። ከወይዘሮ አስካለም ጋር የተገናኙት ሁለቱም እወረዳው ፍርድ ቤት ኮረማሽ ለየጉዳያቸው ሄደው እንደነበር ይነገራል። ኪዳነማርያምም እስከ ፲፪ ዓመት እድሜያቸው እዚያው ቡሄ አምባ ከአያታቸው አቶ ደጀን ደብሩ ቤት እንዳደጉና የቄስ ትምህርት ቤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እንደተከታተሉ ተጽፏል። ከዚህ በኋላ አባታቸው ቤት እያደጉ የአማርኛና የግእዝ ትምህርት አጠናቀዋል። \n\nአካለ መጠን ሲደርሱ በ፲፰ዓ መታቸው በ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. አዲስ አበባ በክብር ዘበኛ ደንብ ተቀጥረው ወዲያው በንጉሠ ነገሥቱ ትዕዛዝ ከስድሳ ዘጠኝ አዲስ ወታደሮች ጋር ባሌ ተመድበው እስከ ፲፱፻፳፯ ዓ.ም ድረስ በተራ ወታደርነት ከዚያም በ ሃምሳ ዓለቃና በባሻነት ማእረግ ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ሊወር ሲመጣ በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም በምስራቅ ደቡብ በደጃዝማች በየነ መርድ እና በጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ መሪነት፤ የመጀመሪያ ልጃቸው ዓለማየሁ በተወለደ በዘጠኝ ቀኑ፤ ጥቅምት ፲፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ከጎባ ወደ ኦጋዴን ዘመቱ።", "role": "assistant" } ]
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መሥሪያ ቤቱ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ የሆነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አየር መንገድ ድርጅት ነው። አየር መንገዱ ከቀድሞው ትራንስ ወርልድ ኤይርዌይስ/ Transworld Airways (TWA) ጋር በጋራ የተመሠረተ ሲሆን አስተዳደሩ በአሜሪካኖች እጅ ነበር፤ ድርጅቱ ታኅሣሥ ፳፩ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ተመሥርቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ በረራውን መጋቢት ፴ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ከአዲስ አበባ ተነሥቶ ካይሮ ድረስ አከናወነ። \n\nአየር መንገዱ ሲመሠረት ከአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል የተገዙና በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ያገለገሉ አምስት ዲ.ሲ. ፫ (DC 3-C47) አውሮፕላኖች ነበሩት። በዓለም ዙሪያ በአፍሪካ፤ በእስያ፤ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ክፍለ አህጉራት ወደ ፶ የመንገደኛና የጭነት አገልግሎት ሲሰጥ፤ በሀገር ውስጥ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ ፲፮ መድረሻዎችን ያገለግላል። ዋና የጣቢያው ማዕከል በአዲስ አበባ የሚገኘው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።", "role": "assistant" } ]
አበበ አረጋይ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አበበ አረጋይ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "'ራስ አበበ አረጋይ' አባ ገስጥ በንጉሱ ዘመን የጦር ሚኒስቴር እንደነበሩና ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በፈለገች ጊዜ ለ5 ዓመት በአርበኝነት የተዋጉ ጀግና ኢትዮጲያዊ ናቸው። የትውልድ ሀገራቸው ሰሜን ሸዋ ምርትና ጅሩ ወረዳ ሲሆን ልዩ ስሙ ኩሳየ(አብደላ) አካባቢ ነው።የትውልድ ዘመናቸው ፩፰፱፮ ዐ.ም ከአባታቸው ከአቶ አረጋይ በቸሬ ና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ አስካለማርያም ጎበና ነው ።አባ ገስጥ የንጉስ ባለሟል ልጅ ነበሩ አያታቸው ራስ ጎበና ዳጨው የእምየ ምኒልክ የጦር አበጋዝ ነበሩ ።አባታቸው አቶ አረጋይ በቸሬ ደግሞ ተሟጋች ስለነበሩ ብተለያየ ጊዜ ዳኛ በመሆን ሀገራቸውን አገልግለዋል አፈንጉስነት ማረግ ባለቤትም ነበሩ በስተ መጨረሻም የፍትህ ሚንስትር ማረግም አግኝተዋል። አባ ገስጥ በዘመኑ የነበረውን የት/ት ስርአትም ተምረዋል ከዚ በተጨማሪ በአ/አ በተቋቋመው ተፈሪ መኮንን ት/ትቤት ዘመናዊ ት/ት በፈረንሳይኛ ቋንቋ ተምረዋል።ከአባታቸው ችሎትም በመዋል ልምድ ቀስመዋል ።በውትድርና ሙያም የመቶ አለቃና የሻምበልነት ማዕረግ ባለቤትም ነበሩ።\nበ ፩፱፪፮ ዐ.ም የባላምባራስ ማዐረግ ባለቤት በመሆን ለአ/አ ከተማ የአራዳ ዘበኛ ጥበቃ አለቃም በመሆን ሰርተዋል ። የጣልያን ጦር በወገን ጥር ላይ ብልጫ ወስዶ ውድ አ/አ እየገሰገሰ መሆኑን ሲሰሙ ሰራዊትና ቤተሰባቸውን አስከትለው ወደ ሰ/ሽዋ አቀኑ ከሳምንታት ጉዞ በሗላ ለ ሽምቅ ውጊያ ከምትመቸው ሽዋ ገቡ\n\nጀግነው ራስ አበበ አረጋይ ጅሩ ኩሳየ ቦታ ተወለዱ ::", "role": "assistant" } ]
አበበ አረጋይ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "አበበ አረጋይ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "'ራስ አበበ አረጋይ' አባ ገስጥ በንጉሱ ዘመን የጦር ሚኒስቴር እንደነበሩና ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በፈለገች ጊዜ ለ5 ዓመት በአርበኝነት የተዋጉ ጀግና ኢትዮጲያዊ ናቸው። የትውልድ ሀገራቸው ሰሜን ሸዋ ምርትና ጅሩ ወረዳ ሲሆን ልዩ ስሙ ኩሳየ(አብደላ) አካባቢ ነው።የትውልድ ዘመናቸው ፩፰፱፮ ዐ.ም ከአባታቸው ከአቶ አረጋይ በቸሬ ና ከእናታቸው ከ ወ/ሮ አስካለማርያም ጎበና ነው ።አባ ገስጥ የንጉስ ባለሟል ልጅ ነበሩ አያታቸው ራስ ጎበና ዳጨው የእምየ ምኒልክ የጦር አበጋዝ ነበሩ ።አባታቸው አቶ አረጋይ በቸሬ ደግሞ ተሟጋች ስለነበሩ ብተለያየ ጊዜ ዳኛ በመሆን ሀገራቸውን አገልግለዋል አፈንጉስነት ማረግ ባለቤትም ነበሩ በስተ መጨረሻም የፍትህ ሚንስትር ማረግም አግኝተዋል። አባ ገስጥ በዘመኑ የነበረውን የት/ት ስርአትም ተምረዋል ከዚ በተጨማሪ በአ/አ በተቋቋመው ተፈሪ መኮንን ት/ትቤት ዘመናዊ ት/ት በፈረንሳይኛ ቋንቋ ተምረዋል።ከአባታቸው ችሎትም በመዋል ልምድ ቀስመዋል ።በውትድርና ሙያም የመቶ አለቃና የሻምበልነት ማዕረግ ባለቤትም ነበሩ።\nበ ፩፱፪፮ ዐ.ም የባላምባራስ ማዐረግ ባለቤት በመሆን ለአ/አ ከተማ የአራዳ ዘበኛ ጥበቃ አለቃም በመሆን ሰርተዋል ። የጣልያን ጦር በወገን ጥር ላይ ብልጫ ወስዶ ውድ አ/አ እየገሰገሰ መሆኑን ሲሰሙ ሰራዊትና ቤተሰባቸውን አስከትለው ወደ ሰ/ሽዋ አቀኑ ከሳምንታት ጉዞ በሗላ ለ ሽምቅ ውጊያ ከምትመቸው ሽዋ ገቡ\n\nጀግነው ራስ አበበ አረጋይ ጅሩ ኩሳየ ቦታ ተወለዱ ::", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች በየነ መርድ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደጃዝማች በየነ መርድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደጃዝማች በየነ መርድ የባሌ አገረ ገዥና የልዕልት ሮማነወርቅ ባለቤት ነበሩ። ጣልያ ኢትዮጵያን በወረረው ጊዜ ከ1928 ዓ.ም. ጀምሮ ታዋቂ አርበኛ ሲሆኑ በ1929 ዓ.ም. ተይዘው ተገደሉ። የደጃዝማች መርድ በየነና የደጃዝማች ሶምሶን በየነ አባት ነበሩ።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች በየነ መርድ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደጃዝማች በየነ መርድ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደጃዝማች በየነ መርድ የባሌ አገረ ገዥና የልዕልት ሮማነወርቅ ባለቤት ነበሩ። ጣልያ ኢትዮጵያን በወረረው ጊዜ ከ1928 ዓ.ም. ጀምሮ ታዋቂ አርበኛ ሲሆኑ በ1929 ዓ.ም. ተይዘው ተገደሉ። የደጃዝማች መርድ በየነና የደጃዝማች ሶምሶን በየነ አባት ነበሩ።", "role": "assistant" } ]
ጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "እኚኽ ስመ ጥሩ አርበኛ ጠላት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ለመውረር በመጣ ጊዜ፤ በቀድሞው ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ፤ በመሀል ደቡብ ክፍል የጦር ሠራዊት ደጃዝማች በየነ መርዕድ ዋና አዝማች፤ ረዳቶች በጅሮንድ ፍቅረ ሥላሴ ከተማ፤ ወንድማቸው ፊታውራሪ አጥናፍ ሰገድ ወልደጊዮርጊስ እና እሳቸው (ቀኛዝማች አስፋው ወልደጊዮርጊስ እንዲሁም 'ከጠላት ጋር ሆነን አገራችንን አንወጋም' ብለው ኢጣልያን ከድተው ከመጡት ኤርትራውያን ቀኛዝማች ሰላባና ቀኛዝማች አንዶም ጋር ዘመቱ።", "role": "assistant" } ]
ጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ጄነራል አስፋው ወልደ ጊዮርጊስ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "እኚኽ ስመ ጥሩ አርበኛ ጠላት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ለመውረር በመጣ ጊዜ፤ በቀድሞው ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ፤ በመሀል ደቡብ ክፍል የጦር ሠራዊት ደጃዝማች በየነ መርዕድ ዋና አዝማች፤ ረዳቶች በጅሮንድ ፍቅረ ሥላሴ ከተማ፤ ወንድማቸው ፊታውራሪ አጥናፍ ሰገድ ወልደጊዮርጊስ እና እሳቸው (ቀኛዝማች አስፋው ወልደጊዮርጊስ እንዲሁም 'ከጠላት ጋር ሆነን አገራችንን አንወጋም' ብለው ኢጣልያን ከድተው ከመጡት ኤርትራውያን ቀኛዝማች ሰላባና ቀኛዝማች አንዶም ጋር ዘመቱ።", "role": "assistant" } ]
ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "በ1928 ዓ.ም በምሥራቅ ኢትዮጵያ የመጣውን የጣሊያን ጦር ለመከላከል የዘመቱ አርበኛ ሲሆኑ፤ ዋቢ ሸበሌ ላይ በተደረገው ጦርነት መሪ ሆነው ከእነ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ጋር ዘምተዋል።", "role": "assistant" } ]
ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "በ1928 ዓ.ም በምሥራቅ ኢትዮጵያ የመጣውን የጣሊያን ጦር ለመከላከል የዘመቱ አርበኛ ሲሆኑ፤ ዋቢ ሸበሌ ላይ በተደረገው ጦርነት መሪ ሆነው ከእነ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ጋር ዘምተዋል።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ በጣልያን ፋሺስት ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ አርበኛ ነበሩ። ከታላቅ ሠራዊት ጋር ጅማን ከጣልያን ኃያላት ነጻ ያወጡ ናቸው።ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ  (አባ ቦራ)\n\nደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ከአዲስ አበባ ጅማ በሚወስደው መንገድ 114 ኪ.ሜ በምትገኘው በወሊሶ ከተማ በ 1905 ዓ.ም. ከአባታቸው ከአቶ ዱኪ ጉልማና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወርቄ ኤልሞ ተወለዱ።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ በጣልያን ፋሺስት ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ አርበኛ ነበሩ። ከታላቅ ሠራዊት ጋር ጅማን ከጣልያን ኃያላት ነጻ ያወጡ ናቸው።ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ  (አባ ቦራ)\n\nደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ከአዲስ አበባ ጅማ በሚወስደው መንገድ 114 ኪ.ሜ በምትገኘው በወሊሶ ከተማ በ 1905 ዓ.ም. ከአባታቸው ከአቶ ዱኪ ጉልማና ከእናታቸው ከወ/ሮ ወርቄ ኤልሞ ተወለዱ።", "role": "assistant" } ]
አይሳክ ኒውተን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አይሳክ ኒውተን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሰር አይሳክ ኒውተን ከ[[ጃንዩዌሪ] 4 ቀን [[1663 እ.ኤ.አ.] እስከ ማርች 31 ቀን 1727 እ.ኤ.አ. የኖረ እንግሊዛዊ የፊዚክስ፤ የሒሳብ፤ የስነ ክዋክብት፤ የስነ መለኮት፤ የተፈጥሮአዊ ፍልስፍና እና ጥንት የነበረው የአልኬሚ ምሁር ነበረ። ምናልባትም ኒውተን በጣም ከሚታወቅባቸው ነገሮች ውስጥ ሶስቱ የኒውተን ሥነ-እንቅስቃሴ ህጎች ፤ የኒውተን የግስበት ቀመር፤ ካልኩለስ ለተባለውን የሒሳብ ክፍል መጀመር (ይህን ክብር ከጀርመናዊው ምሁር ከጎትፍሪድ ሌብኒትዝ ጋር ይጋሩታል)፤ ስለ ብርሃንና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ። በተጨማሪም ኒውተን የእንቅስቃሴ ህጎችን በመጠቀም የፕላኒቶች (ፈለገ ሰማያት) እንቅስቃሴ በነዚሁ ህጎች እንደሚመሩ በማሳየት እና የሌላ ምሁር የጃናንስ ኬፕለር የፕላኒቶች እንቅስቃሴ ህግ ጋር እንደሚጣጣም በማሳየት ፤ በፊት ይታመንበት የነበረውን መሬት የሁሉም ነገሮች ማዕከል ናት የሚባለውን ሐሳብ ትክክል እንዳልሆነ በሳይንሳዊ መንገድ አሳይቷል።\n\nየህይወት ታሪክ \nሰር አይሳክ ኒውተን በ4ኛ ቀን 1642 አመተ ምህረት ተወለደ። አባቱ ከመወለዱ በፊት በመሞቱ እናቱ ከሌላ ባል ጋር ኮበለለች። ስለዚህ ከአያቱ ጋር መደግ ጀመረ። ከ 12-10 አመት ድረስ ኒውተን በግራንተም ግራመር ት/ቤት ውስጥ ተማረ። ኒውተን ገበሬ መሆን ባለመፈለጉ ወደ ተሪኒቲ ኮሌጅ ካምበሪጅ ገባ። ዲግሪውን በ፩፮፭፱ ጨረሰ። ነገር ግን በ፩፮፮፮ በነበረው ወረርሽ ምክንያት ከኮሌጁ መሰደድ ነበረበት። በቀጣዩ አመት ተመለሰ። \nበቀጣዮቹ አመታት ስለ ሥነ-እንቅስቃሴ ህጎች፣ ካልኩለስ እናም ስለ ነጭ ብርሃን እና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ። በማርች ፫፩ ቀን ፩፯፪፯ ከዚህ አመት በሞት ተለየ ኒውተን ራሳቸውን በቀላሉ ከሚገልጹ ተመራማሪዎች አንዱ ነበር።።", "role": "assistant" } ]
ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅ ሲሆኑ ከንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሞት በኋላ የአባታቸውን አልጋ ወርሰው እስከ ራሳቸው ሞት ድረስ የሸዋ ንጉሥ ነበሩ። ንጉሥ ኃይለ መለኮት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅ ሲሆኑ ከንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሞት በኋላ የአባታቸውን አልጋ ወርሰው እስከ ራሳቸው ሞት ድረስ የሸዋ ንጉሥ ነበሩ። ንጉሥ ኃይለ መለኮት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ናቸው።", "role": "assistant" } ]
አጥናፍሰገድ ኪዳኔ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አጥናፍሰገድ ኪዳኔ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አጥናፍሰገድ ኪዳኔ አዲስ አበባ ዑራኤል አካባቢ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ.ም ተወለደ። ዕድሜው ለትምሕርት ሲደርስ ረፒ በልዕልት የሻሸወርቅ አዳሪ ትምሕርት ቤት፤ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ እና አስፋ ወሰን ትምሕርት ቤቶች ተምሯል።\n\nአጥናፍሰገድ በጋዜጠኝነትና በአሳታሚነት እንድ \"ጦቢያ\"፣ \"ጥቁር ደም\" እና \"ታይታኒክ\" የተባሉ ጋዜጣዎች ላይ የሠራ ሲሆን በመጽሐፍት ረገድ ደግሞ ከዚህ በፊት በትርጉም ሥራ አምስት መጻሕፍቶችን እና አንድ ልብ ወለድ ድርሰቱን ለአንባብያን ያቀረበ ጸሐፊ ነው።", "role": "assistant" } ]
አጥናፍሰገድ ኪዳኔ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "አጥናፍሰገድ ኪዳኔ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አጥናፍሰገድ ኪዳኔ አዲስ አበባ ዑራኤል አካባቢ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ.ም ተወለደ። ዕድሜው ለትምሕርት ሲደርስ ረፒ በልዕልት የሻሸወርቅ አዳሪ ትምሕርት ቤት፤ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ እና አስፋ ወሰን ትምሕርት ቤቶች ተምሯል።\n\nአጥናፍሰገድ በጋዜጠኝነትና በአሳታሚነት እንድ \"ጦቢያ\"፣ \"ጥቁር ደም\" እና \"ታይታኒክ\" የተባሉ ጋዜጣዎች ላይ የሠራ ሲሆን በመጽሐፍት ረገድ ደግሞ ከዚህ በፊት በትርጉም ሥራ አምስት መጻሕፍቶችን እና አንድ ልብ ወለድ ድርሰቱን ለአንባብያን ያቀረበ ጸሐፊ ነው።", "role": "assistant" } ]
ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ)
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ) ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በኢትዮጵያ መኻል አገር በሰሜን ሸዋ በመርሐ ቤቴ አውራጃ በታች ቤት ወረዳ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ ገዳም በተባለ ሥፍራ በ ፲፰፻፸፩ ዓ.ም ተወለዱ። ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረመስቀል ነበር። በቤተ ክህነት ትምህርት እንጦጦ ራጉኤል ደብር መጥተው የመጻሕፍትን ትርጓሜ በዘመኑ ከነበሩት የደብሩ ሊቃውንት ዘንድ ተምረው አጠናቀዋል። እዚህ ነው አንዱ መምህራቸው «አንተ የቀለም ቀንድ ስለሆንክና በምግባርህም የተመሰገንህ ነህና፡ ኅሩይ የተባለውን ስሜን ሸልሜያሃለሁ፡ ከንግዲህ ኅሩይ እየተባልክ ተጠራ!» አሏቸው። \n\nብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሃያ አንድ መጻሕፍትን የደረሱ ሲሆኑ፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው «የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል» ለመጀመሪያ ጊዜ በ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም የልጅ ልጃቸው ወይዘሮ ሠናይት ተክለማርያም አሳተሙት። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመተባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እንዲሁም የደራስያን፤- ቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን፤ ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ እና አቶ ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸውን አራት ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል። ደራሲው ፋሽሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር አብረው ወደ እንግሊዝ አገር ስደት ላይ እንዳሉ በስልሳ ዓመታቸው መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አረፉ።", "role": "assistant" } ]
ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ)
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ኅሩይ ወልደሥላሴ (ብላቴን ጌታ) ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በኢትዮጵያ መኻል አገር በሰሜን ሸዋ በመርሐ ቤቴ አውራጃ በታች ቤት ወረዳ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ ገዳም በተባለ ሥፍራ በ ፲፰፻፸፩ ዓ.ም ተወለዱ። ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረመስቀል ነበር። በቤተ ክህነት ትምህርት እንጦጦ ራጉኤል ደብር መጥተው የመጻሕፍትን ትርጓሜ በዘመኑ ከነበሩት የደብሩ ሊቃውንት ዘንድ ተምረው አጠናቀዋል። እዚህ ነው አንዱ መምህራቸው «አንተ የቀለም ቀንድ ስለሆንክና በምግባርህም የተመሰገንህ ነህና፡ ኅሩይ የተባለውን ስሜን ሸልሜያሃለሁ፡ ከንግዲህ ኅሩይ እየተባልክ ተጠራ!» አሏቸው። \n\nብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሃያ አንድ መጻሕፍትን የደረሱ ሲሆኑ፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው «የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል» ለመጀመሪያ ጊዜ በ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም የልጅ ልጃቸው ወይዘሮ ሠናይት ተክለማርያም አሳተሙት። የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር እና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመተባበር ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁትን እና ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እንዲሁም የደራስያን፤- ቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤን፤ ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ እና አቶ ተመስገን ገብሬን ምስል የተቀረጸባቸውን አራት ቴምብሮችን ገበያ ላይ አውለዋል። ደራሲው ፋሽሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር አብረው ወደ እንግሊዝ አገር ስደት ላይ እንዳሉ በስልሳ ዓመታቸው መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አረፉ።", "role": "assistant" } ]
በዓሉ ግርማ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ በዓሉ ግርማ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደራሲ በዓሉ ግርማ በኢላባቡር ክፍለ ሀገር ሱጴ በምትባል ሥፍራ በ1928 ዓ.ም. ተወለዱ። ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዕልት ዘነበወርቅ ትምሕርት ቤት ፤ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጄኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት አጠናቀዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፖሊቲካል ሳይንስ እና ኢንተርናሽናል ሪሌሽንስ የ ቢ.ኤ. ዲግሪ ያገኙ ሲሆን፤ በዚሁ ተመሳሳይ መስክ ከአውሮፓ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።\n\nደራሲ በዓሉ ግርማ በተለይ በልብ ወለድ እና በፈጠራ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ከታወቁት የኢትዮጵያ የዘመኑ ደራሲዎች መካከል ተወዳጅነትና ዝናን ያተረፉ ዕውቅ ደራሲ ነበሩ። ከጻፏቸው በርካታ ድርሰቶቻቸው ውስጥ «ከአድማስ ባሻገር» የተሰኘው መጽሐፋቸው በሩስኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቀድሞዋ የሶቪየት ሶሽያሊስት ሪፑብሊኮች ኅብረት ቀርቧል። በተጨማሪም በጋዜጠኝነት ሙያም ስማቸውን ያስጠሩ፤ ሙያቸውንም ያስከበሩ ደራሲ ነበሩ። «የዛሬይቱ ኢትዮጵያ» ጋዜጣ፤ የመነን መጽሔት፤ የአዲስ ረፖርተር መጽሔት፤ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በመሆን ከመሥራታቸውም ባሻገር፤ ብዙ ወጣት ጋዜጦችን ለማፍራት ጥረት አድርገዋል። አዲስ ሪፖርተር የተባለውን መጽሔትም ደረጃው ከፍ እንዲልና በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲገመገም አድርገዋል። በጋዜጠኝነት ሙያቸው በኢትዮጵያ ራዲዮ ሠርተዋል።", "role": "assistant" } ]
በዓሉ ግርማ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "በዓሉ ግርማ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደራሲ በዓሉ ግርማ በኢላባቡር ክፍለ ሀገር ሱጴ በምትባል ሥፍራ በ1928 ዓ.ም. ተወለዱ። ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በልዕልት ዘነበወርቅ ትምሕርት ቤት ፤ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በጄኔራል ዊንጌት ትምህርት ቤት አጠናቀዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፖሊቲካል ሳይንስ እና ኢንተርናሽናል ሪሌሽንስ የ ቢ.ኤ. ዲግሪ ያገኙ ሲሆን፤ በዚሁ ተመሳሳይ መስክ ከአውሮፓ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።\n\nደራሲ በዓሉ ግርማ በተለይ በልብ ወለድ እና በፈጠራ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ከታወቁት የኢትዮጵያ የዘመኑ ደራሲዎች መካከል ተወዳጅነትና ዝናን ያተረፉ ዕውቅ ደራሲ ነበሩ። ከጻፏቸው በርካታ ድርሰቶቻቸው ውስጥ «ከአድማስ ባሻገር» የተሰኘው መጽሐፋቸው በሩስኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቀድሞዋ የሶቪየት ሶሽያሊስት ሪፑብሊኮች ኅብረት ቀርቧል። በተጨማሪም በጋዜጠኝነት ሙያም ስማቸውን ያስጠሩ፤ ሙያቸውንም ያስከበሩ ደራሲ ነበሩ። «የዛሬይቱ ኢትዮጵያ» ጋዜጣ፤ የመነን መጽሔት፤ የአዲስ ረፖርተር መጽሔት፤ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በመሆን ከመሥራታቸውም ባሻገር፤ ብዙ ወጣት ጋዜጦችን ለማፍራት ጥረት አድርገዋል። አዲስ ሪፖርተር የተባለውን መጽሔትም ደረጃው ከፍ እንዲልና በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲገመገም አድርገዋል። በጋዜጠኝነት ሙያቸው በኢትዮጵያ ራዲዮ ሠርተዋል።", "role": "assistant" } ]
ዳዊት ጦሼ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዳዊት ጦሼ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቄስ ዳዊ ጦሼ ባሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ሃዋሪያዊት ቤተ/ክ []ም/አስተዳዳሪና የወላይታ ሰበካ ሃላፊ ሲሆኑ ባለትዳርና የ5 ልጆች አባት ናቸው ሲሆኑ በትምህርት ውጤታቸው ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ልቀው በመገኘታቸው ከአጼ ኃይለስላሴ እጅ የወርቅ ሰዓት የተሸለሙ \nየኢትዮጵያ ሰዎች", "role": "assistant" } ]
ዳዊት ጦሼ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዳዊት ጦሼ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ቄስ ዳዊ ጦሼ ባሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ ሃዋሪያዊት ቤተ/ክ []ም/አስተዳዳሪና የወላይታ ሰበካ ሃላፊ ሲሆኑ ባለትዳርና የ5 ልጆች አባት ናቸው ሲሆኑ በትምህርት ውጤታቸው ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ልቀው በመገኘታቸው ከአጼ ኃይለስላሴ እጅ የወርቅ ሰዓት የተሸለሙ \nየኢትዮጵያ ሰዎች", "role": "assistant" } ]
ዘውዱ ጌታቸው
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዘውዱ ጌታቸው ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዘዉዱ ጌታቸው (አዲስ አበባ 1952 -አዲስ አበባ ታኅሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም)፣ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን በሚመለከት ፀጥታና ዝምታ በሰፈነበት ወቅት ራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ በማዉጣት «ትውልድ ይዳን በእኛ ይብቃ» ! ብሎ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመዋጋት የተነሳ ኢትዮጵያዊ ጀግና ነበረ። ዘውዱ ጌታቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመስፍን ሀረር ትምህርት ቤት ፤ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በተፈሪ መኰንን ትምህርት ቤት ተምሮ ካጠናቀቀ በኋላ በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋክልቲ በመግባት የከፍተኛ ደረጃ ትምህርቱንም አጠናቋል። በአሰላ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት እንዲሁም በዚላ፥ በበርታ፥ በሱርና፥ በሶጀት ኮንስትራክሽን ድርጅቶች በመካኒክነት ሠርቷል።\n\n«እኔ ከቫይረሱ ጋር የምኖር ነኝ።» በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብን በአደባባይ ለማስተማር መውጣት እጅግ በጣም ጥቂት ቆራጦች ብቻ የሚደፍሩት ተግባር በነበረበት ጊዜ ብቅ ብሎ ለአገር የሚጠቅም ታላቅ ተግባር ሲያከናውን የቆየ ሰው ነበረ። ዘውዱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ማህበር «ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያን» በ1990 ዓ.ም. ከአሥር ጓደኞቹ ጋር በመመስረት ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ወገኖች መብታቸውን ለማስከበር እንዲታገሉ ከማሰባሰቡም በላይ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል ውስጥ ጉልህ አስተዋፅኦ አድርጓል። \nራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ አውጥቶ በማሳወቁ ምክንያት ይደርስበት የነበረውን አድልኦና ማግለል በቆራጥነት በመፋለም ዛሬ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን በሚመለከት ኢትዮጵያ ውስጥ ለተገኙ አዎንታዊ ለውጦች ከፍ ያለ ድርሻ አበርክቷል። ዘውዱ ጌታቸው በአገርና በአለም አቀፍ ደረጃ ተስፋ ጎህን በመወከል የኤች.አይ.ቪ|ኤድስ ችግር በአገራችን እያደረሰ ያለውን እዉነታ በመናገርና ለበሽታዉ መንግስት ትኩረት እንዲሰጥ ጥሯል። በተጨማሪም «ተስፋ ብርሃን በኤድስ ወላጅ አልባ ሕፃናትና ወጣቶች ማህበር»ንም በመመስረት ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን የሚያስከትለውን ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውስ በመታገል አያሌ ታዳጊዎችን ከመበተን አድኗል።\nከ1996 ዓ.ም ጀምሮ በኤች.አይ.ቪ ምክንያት በስራ ቦታ የሚደርሰውን አድልኦና ማግለል ይበልጥ ለመታገል ወደ ማህበር ለመምጣት ያልደፈሩትን ወገኖች በስልክና በሌሎች የመገናኛ አውታሮች የምክር አገልግሎት ለመስጠትና ከኤች.አይ.ቪ|ኤድስ ጋር የሚኖሩ ወገኖች ሰብአዊ መብት እንዲከበር ይበልጥ ለመታገል «አዲስ ምዕራፍ» የተባለ ድርጅት አቋቁሟል። እስከ ሕልፈተ ሕይወቱ ድረስ ሠርቷል። ዘውዱ ጌታቸው ባደረበት ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በ45 ዓመቱ ታህሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም. ከዚህ አለም በሞት ተለይቱዋል።", "role": "assistant" } ]
ዘውዱ ጌታቸው
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዘውዱ ጌታቸው ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዘዉዱ ጌታቸው (አዲስ አበባ 1952 -አዲስ አበባ ታኅሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም)፣ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን በሚመለከት ፀጥታና ዝምታ በሰፈነበት ወቅት ራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ በማዉጣት «ትውልድ ይዳን በእኛ ይብቃ» ! ብሎ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመዋጋት የተነሳ ኢትዮጵያዊ ጀግና ነበረ። ዘውዱ ጌታቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመስፍን ሀረር ትምህርት ቤት ፤ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በተፈሪ መኰንን ትምህርት ቤት ተምሮ ካጠናቀቀ በኋላ በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋክልቲ በመግባት የከፍተኛ ደረጃ ትምህርቱንም አጠናቋል። በአሰላ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመምህርነት እንዲሁም በዚላ፥ በበርታ፥ በሱርና፥ በሶጀት ኮንስትራክሽን ድርጅቶች በመካኒክነት ሠርቷል።\n\n«እኔ ከቫይረሱ ጋር የምኖር ነኝ።» በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብን በአደባባይ ለማስተማር መውጣት እጅግ በጣም ጥቂት ቆራጦች ብቻ የሚደፍሩት ተግባር በነበረበት ጊዜ ብቅ ብሎ ለአገር የሚጠቅም ታላቅ ተግባር ሲያከናውን የቆየ ሰው ነበረ። ዘውዱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ማህበር «ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያን» በ1990 ዓ.ም. ከአሥር ጓደኞቹ ጋር በመመስረት ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ወገኖች መብታቸውን ለማስከበር እንዲታገሉ ከማሰባሰቡም በላይ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ትግል ውስጥ ጉልህ አስተዋፅኦ አድርጓል። \nራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ አውጥቶ በማሳወቁ ምክንያት ይደርስበት የነበረውን አድልኦና ማግለል በቆራጥነት በመፋለም ዛሬ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን በሚመለከት ኢትዮጵያ ውስጥ ለተገኙ አዎንታዊ ለውጦች ከፍ ያለ ድርሻ አበርክቷል። ዘውዱ ጌታቸው በአገርና በአለም አቀፍ ደረጃ ተስፋ ጎህን በመወከል የኤች.አይ.ቪ|ኤድስ ችግር በአገራችን እያደረሰ ያለውን እዉነታ በመናገርና ለበሽታዉ መንግስት ትኩረት እንዲሰጥ ጥሯል። በተጨማሪም «ተስፋ ብርሃን በኤድስ ወላጅ አልባ ሕፃናትና ወጣቶች ማህበር»ንም በመመስረት ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን የሚያስከትለውን ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውስ በመታገል አያሌ ታዳጊዎችን ከመበተን አድኗል።\nከ1996 ዓ.ም ጀምሮ በኤች.አይ.ቪ ምክንያት በስራ ቦታ የሚደርሰውን አድልኦና ማግለል ይበልጥ ለመታገል ወደ ማህበር ለመምጣት ያልደፈሩትን ወገኖች በስልክና በሌሎች የመገናኛ አውታሮች የምክር አገልግሎት ለመስጠትና ከኤች.አይ.ቪ|ኤድስ ጋር የሚኖሩ ወገኖች ሰብአዊ መብት እንዲከበር ይበልጥ ለመታገል «አዲስ ምዕራፍ» የተባለ ድርጅት አቋቁሟል። እስከ ሕልፈተ ሕይወቱ ድረስ ሠርቷል። ዘውዱ ጌታቸው ባደረበት ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በ45 ዓመቱ ታህሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም. ከዚህ አለም በሞት ተለይቱዋል።", "role": "assistant" } ]
ንዋይ ደበበ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ንዋይ ደበበ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ንዋይ ደበበ (፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ እና ሙዚቃ ደራሲ ነው።\n\nየሕይወት ታሪክ\nንዋይ ደበበ በጋሞጎፋ ክፍለ ሀገር በገለብና ሀመርባኮ አውራጃ በሀመር ወረዳ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ። በተወለደበት አካባቢ ትምህርቱን እስከ ፬ኛ ክፍል ከተማረ በኋላ በ፲፱፻፷፫ ዓ.ም. ወደ አሰላ በመሄድ እዚያው እየተማረ ሳለ በአስተማሪውና በት/ቤት ጓደኞቹ ዘንድ አድናቆትን እያገኘ መጣ። በኋላም ላይ ንዋይ በቤተሰቦቹ የሥራ ዝውውር ምክንያት ወደ ሲዳሞ ሄዶ አርባምንጭ ከነማና በወላይታ ሶዶ የቀበሌ ኪነት ውስጥ ድምፃዊ ሊሆን ችሏል። ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. የመጀመሪያ ካሴቱን ለማሳተም ችሏል። ንዋይ ከድምፃዊነቱ በተጨማሪም የዘፈን ግጥሞችና የዜማዎች ደራሲ በመሆኑ አገራችን ካሏት ጥቂትና ልዩ ድምጻዊያን አንዱ ነው። ንዋይ ደበበ ከታዋቂ ዘፈኖቹ አንዱ «የጥቅምት አበባ» የተባለው ሲሆን ዜማውንና ግጥሙን የደረሰው ገና የ8ኛ ክፍል ተማሪ በነበረ ጊዜ እንደሆነ ይናገራል።", "role": "assistant" } ]
ንዋይ ደበበ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ንዋይ ደበበ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ንዋይ ደበበ (፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ እና ሙዚቃ ደራሲ ነው።\n\nየሕይወት ታሪክ\nንዋይ ደበበ በጋሞጎፋ ክፍለ ሀገር በገለብና ሀመርባኮ አውራጃ በሀመር ወረዳ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ። በተወለደበት አካባቢ ትምህርቱን እስከ ፬ኛ ክፍል ከተማረ በኋላ በ፲፱፻፷፫ ዓ.ም. ወደ አሰላ በመሄድ እዚያው እየተማረ ሳለ በአስተማሪውና በት/ቤት ጓደኞቹ ዘንድ አድናቆትን እያገኘ መጣ። በኋላም ላይ ንዋይ በቤተሰቦቹ የሥራ ዝውውር ምክንያት ወደ ሲዳሞ ሄዶ አርባምንጭ ከነማና በወላይታ ሶዶ የቀበሌ ኪነት ውስጥ ድምፃዊ ሊሆን ችሏል። ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. የመጀመሪያ ካሴቱን ለማሳተም ችሏል። ንዋይ ከድምፃዊነቱ በተጨማሪም የዘፈን ግጥሞችና የዜማዎች ደራሲ በመሆኑ አገራችን ካሏት ጥቂትና ልዩ ድምጻዊያን አንዱ ነው። ንዋይ ደበበ ከታዋቂ ዘፈኖቹ አንዱ «የጥቅምት አበባ» የተባለው ሲሆን ዜማውንና ግጥሙን የደረሰው ገና የ8ኛ ክፍል ተማሪ በነበረ ጊዜ እንደሆነ ይናገራል።", "role": "assistant" } ]
አለቃ አያሌው ታምሩ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አለቃ አያሌው ታምሩ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አለቃ አያሌው ታምሩ ከአባታቸው ከአቶ ታምሩ የተመኝና ከእናታቸው ከወይዘሮ አሞኘሽ አምባዬ፤ በጎጃም ክፍለ ሀገር በብቸና አውራጃ በእነማይ ወረዳ በታላቁ ደብር ወገዳም በደብረ ድማኅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዩ ስሙ ቤተ ንጉሥ \nበተባለ ቦታ መጋቢት ፳፫ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓመተ ምሕረት በዕለተ ሆሣዕና ተወለዱ። ዕድሜአቸው ለትምህርት ሳይደርስ ገና የሦስት ዓመት ተኩል ሕፃን ሳሉ በፈንጣጣ ሕመም ምክንያት የዐይናቸውን ብርሃን አጥተዋል። የስምንት ዓመት ዕድሜ ልጅ ሳሉ በዓለ ተክለ አልፋን ለማክበር ከአባታቸው ጋር ወደ ዲማ እንደ ሄዱ በዚያው ትምህርታቸውን ለመቀጠል ቀሩ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮም በቅርብ ቤተ ዘመድ እየተረዱ ለአንድ ዓመት ያህል ሲማሩ ከቈዩ በኋላ አባታቸው ስላረፉ ኑሮአቸው በትምህርት ቤት ብቻ ስለ ተወሰነ ከቤተ ሰብእ ጋር የነበራቸው ግንኙነት እየቀነሰ መጣ። ይህም ሁኔታ የሚፈልጉትን ትምህርት በአንድ ልብ ለመቀጠል ግድ ሆኖባቸዋል። \n\nበዚሁ መሠረት በ፲፭ ዓመት ዕድሜአቸው የቅኔ መምህር ለመሆን በቅተዋል። ስለ ዐይናቸው ብርሃንና ስለ ትምህርታቸው፤ «ምልጃ ዕርቅና ሰላም፤» በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ፬ ላይ እንዲህ ሲሉ ገለጸዋል። «ይህ ሁሉ የተገኘው ገና በልጅነት ዕድሜዬ፤ በቅዱስ ሐዋርያ ያዕቆብ እንደ ተነገረው የምመራበት፣ የምኖረበት በወሰድከው በዐይኔ ፈንታ ዕውቀት ስጠኝ ብዬ የለመንኩት አምላኬ፤ «ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ሹ ታገኛላችሁ፤ በር ምቱ ይከፈትላችኋል፤ ለሚወደኝ እኔ ራሴን እገልጥለታለሁ፤»\nሲል በሰጠው ተስፋና በለገሰኝ የአእምሮ ምጽዋት መሆኑን ስለምረዳ ነው፤» ብለዋል።", "role": "assistant" } ]
አለቃ አያሌው ታምሩ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "አለቃ አያሌው ታምሩ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አለቃ አያሌው ታምሩ ከአባታቸው ከአቶ ታምሩ የተመኝና ከእናታቸው ከወይዘሮ አሞኘሽ አምባዬ፤ በጎጃም ክፍለ ሀገር በብቸና አውራጃ በእነማይ ወረዳ በታላቁ ደብር ወገዳም በደብረ ድማኅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዩ ስሙ ቤተ ንጉሥ \nበተባለ ቦታ መጋቢት ፳፫ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓመተ ምሕረት በዕለተ ሆሣዕና ተወለዱ። ዕድሜአቸው ለትምህርት ሳይደርስ ገና የሦስት ዓመት ተኩል ሕፃን ሳሉ በፈንጣጣ ሕመም ምክንያት የዐይናቸውን ብርሃን አጥተዋል። የስምንት ዓመት ዕድሜ ልጅ ሳሉ በዓለ ተክለ አልፋን ለማክበር ከአባታቸው ጋር ወደ ዲማ እንደ ሄዱ በዚያው ትምህርታቸውን ለመቀጠል ቀሩ። ከዚህ ጊዜ ጀምሮም በቅርብ ቤተ ዘመድ እየተረዱ ለአንድ ዓመት ያህል ሲማሩ ከቈዩ በኋላ አባታቸው ስላረፉ ኑሮአቸው በትምህርት ቤት ብቻ ስለ ተወሰነ ከቤተ ሰብእ ጋር የነበራቸው ግንኙነት እየቀነሰ መጣ። ይህም ሁኔታ የሚፈልጉትን ትምህርት በአንድ ልብ ለመቀጠል ግድ ሆኖባቸዋል። \n\nበዚሁ መሠረት በ፲፭ ዓመት ዕድሜአቸው የቅኔ መምህር ለመሆን በቅተዋል። ስለ ዐይናቸው ብርሃንና ስለ ትምህርታቸው፤ «ምልጃ ዕርቅና ሰላም፤» በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ፬ ላይ እንዲህ ሲሉ ገለጸዋል። «ይህ ሁሉ የተገኘው ገና በልጅነት ዕድሜዬ፤ በቅዱስ ሐዋርያ ያዕቆብ እንደ ተነገረው የምመራበት፣ የምኖረበት በወሰድከው በዐይኔ ፈንታ ዕውቀት ስጠኝ ብዬ የለመንኩት አምላኬ፤ «ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ሹ ታገኛላችሁ፤ በር ምቱ ይከፈትላችኋል፤ ለሚወደኝ እኔ ራሴን እገልጥለታለሁ፤»\nሲል በሰጠው ተስፋና በለገሰኝ የአእምሮ ምጽዋት መሆኑን ስለምረዳ ነው፤» ብለዋል።", "role": "assistant" } ]
ያህዌ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ያህዌ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ያህዌህ (ዕብራይስጥ፡- יהוה የፈጣሪ ታላቅ ስም ሲሆን በበኩረ ጽሑፉ ከ7000 ሺህ ጊዜ በላይ ይገኛል። በ1879 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) ይገኛል።\n\nየካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ፣ ጥራዝ 8፣ 1910 እትም፣ ገጽ 329 'ይሖዋ፣ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኝ የፈጣራ ታላቅ ስም' በማለት ይገልፀዋል።", "role": "assistant" } ]
ሆሜር
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሆሜር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሆሜር (ወይም ኦሚሮስ፣ ግሪክ፦ Όμηρος) የጥንታዊ ግሪክ (ምናልባት 850 አክልበ.) ባለቅኔ ነበረ። ስመ ጥሩ የሆኑ ግጥሞቹ ኢሊያዳና ኦዴሲያ ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ሄሮዶቶስ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሄሮዶቶስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሄሮዶቶስ ወይም ሄሮዶቱስ (ግሪክ፦ Ηρόδοτος) የጥንታዊ ግሪክ (492-433 ዓክልበ.) ታሪክ ጸሓፊ ነበረ። የታሪክ መረጃዎቹን በሥርዓት በመሰብሰብ እና በማቀናበሩ የታሪክ-አባት በመባል ይታወቃል።\n\n«ሂስቶሪያይ» (ታሪኮች) በሚባል ጽሑፍ (472 ዓክልበ. ገደማ) ሄሮዶቶስ ስለ «ኢትዮጵያ» ጥንታዊ መረጃ አቅርቧል። በሄሮዶቱስ አስተያየት ኢትዮጵያ ከኤለፋንቲን ደሴት (የአሁኑ አስዋን) ጀምሮ ከግብጽ ወደ ደቡብ የሚገኘው አገር ሁሉ ነው። በወርቅ፣ የዝሆን ጥርስና ዞጲ እንጨት ሀብታም አገር ነው። አንድ ዋና ከተማ በሜሮዌ አላቸው፤ እዚያ አማልክታቸው ዜውስ እና ዲዮናስዮስ ብቻ ናቸው ይላል። በፈርዖን 1 ፕሳምቲክ ዘመን (650 ዓክልበ. ገደማ) ብዙ የግብጽ ወታደሮች አገራቸውን ከደው በኢትዮጵያውያን መካከል እንደ ሰፈሩ ይላል። ከግብጽ 330 ፈርዖኖች፣ 18ቱ ኢትዮጵያውያን (ማለት የኩሽ ፈርዖኖች) ነበሩ ብሎ ጻፈ። ግዝረት ከሚፈጽሙት አገሮች አንድ መሆናቸውን ይመስክራል።", "role": "assistant" } ]
የኢትዮጵያ ቴያትር
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ የኢትዮጵያ ቴያትር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "የኢትዮጵያ ቴያትር ኢትዮጵያ ውስጥ ከ1990 አጋማሽ በፊት ብዙ የሆኑ የመድረክ ቴያትር ተሰርቶ ነበር። አሁንም የፊልም ተጽእኖ በጠነከረበት ጊዜ የተለያዩ ቴያትሮች በመሰራት ላይ ናቸው።\nከነዚህም መካከል፡-", "role": "assistant" } ]
ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ታዋቂ ሰው ናቸው። አቶ ዓለማየሁ ሳሊኒ ኮስትራቶሪ በተባለው በአንድ የጣሊያን የስራ ካምፓኒ ባለስልጣን ሆነው በተለያዩ አገሮች በኃላፊነት ሰርተዋል። አቶ ዓለማየሁ በበጎ አድራጊነትና ብዙ ድሃ ኢትዮጵያዊያን በመርዳት የሚታወቁ ሲሆን የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በአሜሪካን አገር ተቀብለው ኑሮአቸውንም እዚያው አርገዋል። አቶ ዓለማየሁ ባለትዳርና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዓለማየሁ አልቤ አጊሮ በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ታዋቂ ሰው ናቸው። አቶ ዓለማየሁ ሳሊኒ ኮስትራቶሪ በተባለው በአንድ የጣሊያን የስራ ካምፓኒ ባለስልጣን ሆነው በተለያዩ አገሮች በኃላፊነት ሰርተዋል። አቶ ዓለማየሁ በበጎ አድራጊነትና ብዙ ድሃ ኢትዮጵያዊያን በመርዳት የሚታወቁ ሲሆን የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በአሜሪካን አገር ተቀብለው ኑሮአቸውንም እዚያው አርገዋል። አቶ ዓለማየሁ ባለትዳርና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ብርሃኑ መና
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ብርሃኑ መና ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አቶ ብርሃኑ መና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ባለሃብት ሲሆኑ በሽምግልና በማስታረቅ የተቸገሩትን በመርዳት የስው እዳ በመክፈልና ለተቸገረ ፈጥኖ በመድረስ ይታወቃሉ፡ በተለይ በደርግ ጊዜ የወላይታ አውራጃ የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል የቻሉ ስመጥሩ ኢትዮጵያው ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ብርሃኑ መና
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ብርሃኑ መና ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አቶ ብርሃኑ መና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ባለሃብት ሲሆኑ በሽምግልና በማስታረቅ የተቸገሩትን በመርዳት የስው እዳ በመክፈልና ለተቸገረ ፈጥኖ በመድረስ ይታወቃሉ፡ በተለይ በደርግ ጊዜ የወላይታ አውራጃ የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል የቻሉ ስመጥሩ ኢትዮጵያው ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ ከሌሎች የሙያ አጋሮቻቸው ጋር ሆነው በወላይታ ሶዶ ከተማ እጅግ ዘመናዊ የግል ሆስፒታልና የነርሲንግ ኮሌጅ በመክፈታቸው የአከባቢውን ሕዝብ በመጥቀም ላይ ይገኛሉ። ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ በተጨማሪም በቁጥር 10 የሚሆኑ ረዳት የለላቸውን የዕድሜ ባለጸጋዎችና አካለ ስንኩላን አስጠግተው ይጦራሉ።", "role": "assistant" } ]
ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ ከሌሎች የሙያ አጋሮቻቸው ጋር ሆነው በወላይታ ሶዶ ከተማ እጅግ ዘመናዊ የግል ሆስፒታልና የነርሲንግ ኮሌጅ በመክፈታቸው የአከባቢውን ሕዝብ በመጥቀም ላይ ይገኛሉ። ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ በተጨማሪም በቁጥር 10 የሚሆኑ ረዳት የለላቸውን የዕድሜ ባለጸጋዎችና አካለ ስንኩላን አስጠግተው ይጦራሉ።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት' በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ወላይታ አውራጃ በአስተዳዳሪነት በቆዩበት ጊዜ ብዙ የልማት ሥራዎችን አከናውነዋል። \n\nከሠሯቸው አበይት ሥራዎቻቸውም ፦ \nሰባቱንም ወረዳዎች የሚያገናኝ መንገድ አሰርተዋል። \nበሚሲዮናዊያን አማካኝነት የመጀመሪያውን የደቡብ ሆስፒታል አስገንብተዋል። \nወላይታን ከምዕራብ ኢትዮጵያ የሚያገናኝና ፺ ሜትር ርዝመት ያለውን ታሪካዊውን የኦሞ ድልድይ አሠርተዋል። \nወጣቱ ትርፍ ጊዜውን የሚያሳልፈበትን ወ.ወ.ክ.ማ. (የወጣት ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር የወጣቶች መንደር ከዘመናዊ ቤተ-መጻሕፍት ጋር አሰርተዋል። \nበሶዶ ከተማ ዘመናዊ የገበያ አዳራሽ ከማሠራታቸው ነው። \nከይርጋለም ቀጥሎ በደቡብ የመጀመሪያውን ከፍተኛ ፪ኛ ደረጃ ተማሪ ቤት አሠርተዋል።", "role": "assistant" } ]
ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት' በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ወላይታ አውራጃ በአስተዳዳሪነት በቆዩበት ጊዜ ብዙ የልማት ሥራዎችን አከናውነዋል። \n\nከሠሯቸው አበይት ሥራዎቻቸውም ፦ \nሰባቱንም ወረዳዎች የሚያገናኝ መንገድ አሰርተዋል። \nበሚሲዮናዊያን አማካኝነት የመጀመሪያውን የደቡብ ሆስፒታል አስገንብተዋል። \nወላይታን ከምዕራብ ኢትዮጵያ የሚያገናኝና ፺ ሜትር ርዝመት ያለውን ታሪካዊውን የኦሞ ድልድይ አሠርተዋል። \nወጣቱ ትርፍ ጊዜውን የሚያሳልፈበትን ወ.ወ.ክ.ማ. (የወጣት ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር የወጣቶች መንደር ከዘመናዊ ቤተ-መጻሕፍት ጋር አሰርተዋል። \nበሶዶ ከተማ ዘመናዊ የገበያ አዳራሽ ከማሠራታቸው ነው። \nከይርጋለም ቀጥሎ በደቡብ የመጀመሪያውን ከፍተኛ ፪ኛ ደረጃ ተማሪ ቤት አሠርተዋል።", "role": "assistant" } ]
ዮሓንስ ጎዳና
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዮሓንስ ጎዳና ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አቶ ዮሓንስ ጎዳና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ስመ ጥርና አንቱ የተባሉ ምሑር ሲሆኑ፣ ለ30 ዓመታት በተለያዩ የመንግስት ስራ በኃላፊነት የሰሩ ሲሆን፣ My life with diabetes የተባለ አስተማሪ መጽሓፍ ጽፈዋል።", "role": "assistant" } ]
አድማሱ አልቤ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አድማሱ አልቤ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አቶ አድማሱ አልቤ አጊሮ ኑሮአቸው በሰሜን አሜሪካ ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት በአሜሪካን አገር የተመረቁና አዲስ ተስፋ ለሴቶችና ለሕጽናት የተሰኘ በጎ አድራጊ የርዳታ ድርጅት መስርተው ወገናቸውን እየረዱ የሚገኙ ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ባለትዳርና የሁለት ወንድና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው።\n\nየውጭ መያያዣ\n New Hope for Women and Children, Inc.", "role": "assistant" } ]
አድማሱ አልቤ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "አድማሱ አልቤ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አቶ አድማሱ አልቤ አጊሮ ኑሮአቸው በሰሜን አሜሪካ ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት በአሜሪካን አገር የተመረቁና አዲስ ተስፋ ለሴቶችና ለሕጽናት የተሰኘ በጎ አድራጊ የርዳታ ድርጅት መስርተው ወገናቸውን እየረዱ የሚገኙ ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ባለትዳርና የሁለት ወንድና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው።\n\nየውጭ መያያዣ\n New Hope for Women and Children, Inc.", "role": "assistant" } ]
ለገሰ ኩሳ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ለገሰ ኩሳ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ለገሰ ኩሳ ታዋቂ የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለገሰ የቀድሞ የመተሃራ፡ የፖሊስነ የመብራት አጥቂ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ከኳስ የተገለለ ቢሆንም ከፍተኛ ትምህርቱን ጨርሶ በአዲስ አበባ መብራት ኃይል ባለስልጣን መስራያ ቤት በስፖርት ክለብ ውስጥ በሂሳብ ሰራተኛነት እየሰራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ለገሰ ኩሳ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ለገሰ ኩሳ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ለገሰ ኩሳ ታዋቂ የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለገሰ የቀድሞ የመተሃራ፡ የፖሊስነ የመብራት አጥቂ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ከኳስ የተገለለ ቢሆንም ከፍተኛ ትምህርቱን ጨርሶ በአዲስ አበባ መብራት ኃይል ባለስልጣን መስራያ ቤት በስፖርት ክለብ ውስጥ በሂሳብ ሰራተኛነት እየሰራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ኃይለማሪያም ደሳለኝ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በወላይታ አውራጃ በቦሎሶ ወረዳተወለዱ። የ1ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአከባቢያቸው የአየርላንድ ካቶሊክ ሚሺን ባቋቋመው ት/ቤት እንደፈጸሙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወላይታ ሶዶ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፈጽመው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢንጂነሪንግ ከተመረቁ በኋላ በአርባምንጭ ውኃ ተቋም አስተማሪ ሆነው እያገለገሉ ሳሉ የማስትሬት ዲግሪያቸውን በፊንላንድ ተምፔ ዩኒቨርስቲ በጽዳት ወይም ሳኒቴሺን አጠናቀው አገር ቤት በመመለስ በአርባምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ዲን ሆነው አገልግለዋል። ከዚያም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በም/ፕሬዚዳንት፣ በፕሬዚዳንትና የኢሕአዴግ ዋና ጸሃፊ ሆነው አገልግለዋል። \n\nተማሪ በነበሩ ጊዜ የደርግ ደጋፊ የነበሩት አቶ ሃይለማርያም፣ የማስተርስ ትምህርታቸውን ጨርሰው ሲመለሱ የመንግስት ለውጥ ስለነበረ፣ እሳቸውም የአቁዋም ለውጥ አርገው የገዚው መንግስት ደጋፊ መሆን ጀመሩ። የስልጣን ጥማታቸውንም ለማርካት፣ ከፖፑ በላየ ካቶሊክ እንደሞባለው፣ እሳቸውም የዘር ፖለቲካውን ከወያኔ ባለስልጣኖች በላይ ማናቸስ ጀመሩ።", "role": "assistant" } ]
ኃይለማሪያም ደሳለኝ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ኃይለማሪያም ደሳለኝ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በወላይታ አውራጃ በቦሎሶ ወረዳተወለዱ። የ1ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአከባቢያቸው የአየርላንድ ካቶሊክ ሚሺን ባቋቋመው ት/ቤት እንደፈጸሙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወላይታ ሶዶ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ፈጽመው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢንጂነሪንግ ከተመረቁ በኋላ በአርባምንጭ ውኃ ተቋም አስተማሪ ሆነው እያገለገሉ ሳሉ የማስትሬት ዲግሪያቸውን በፊንላንድ ተምፔ ዩኒቨርስቲ በጽዳት ወይም ሳኒቴሺን አጠናቀው አገር ቤት በመመለስ በአርባምንጭ ውኃ ቴክኖሎጂ ዲን ሆነው አገልግለዋል። ከዚያም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በም/ፕሬዚዳንት፣ በፕሬዚዳንትና የኢሕአዴግ ዋና ጸሃፊ ሆነው አገልግለዋል። \n\nተማሪ በነበሩ ጊዜ የደርግ ደጋፊ የነበሩት አቶ ሃይለማርያም፣ የማስተርስ ትምህርታቸውን ጨርሰው ሲመለሱ የመንግስት ለውጥ ስለነበረ፣ እሳቸውም የአቁዋም ለውጥ አርገው የገዚው መንግስት ደጋፊ መሆን ጀመሩ። የስልጣን ጥማታቸውንም ለማርካት፣ ከፖፑ በላየ ካቶሊክ እንደሞባለው፣ እሳቸውም የዘር ፖለቲካውን ከወያኔ ባለስልጣኖች በላይ ማናቸስ ጀመሩ።", "role": "assistant" } ]
ሳሊኒ ኮስትራቶሪ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሳሊኒ ኮስትራቶሪ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሳሊኒ ኮስትራቶሪ (ጣልኛ፦ salini costruttori) በ1940 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ የጣልያ ገንቢ ድርጅት ነው። በተለይ በአፍሪካ አገራት ድርጅቱ ብዙ መንገድ፣ ባቡር፣ ወዘተ. ሠርቷል።", "role": "assistant" } ]
ተስፋዬ ሲማ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ተስፋዬ ሲማ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ተስፋዬ ሲማ «ሃ ሁ» የተሰኘ ቲያትር በተዋጣለት መልክ የተጫወተ እውቅ የኢትዮጵያ አርቲስት ነው።", "role": "assistant" } ]
ተስፋዬ ሲማ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ተስፋዬ ሲማ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ተስፋዬ ሲማ «ሃ ሁ» የተሰኘ ቲያትር በተዋጣለት መልክ የተጫወተ እውቅ የኢትዮጵያ አርቲስት ነው።", "role": "assistant" } ]
ደረጀ ከበደ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደረጀ ከበደ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደረጀ ከበደ እውቅ የክርስቲያን ዘማሪ፡ የዘመራቸው መዝሙሮች አብዛኛዎቹ ከሕይወቱ ገጠመኝ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ልዩ ያረገዋል ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ቋንቋው አማርኛ ቢሆንም በኦሮምኛም ዘምሮአል ። ደረጀ በተለይ በውብ ድምጸ ቅላጤው ሲዘምር የሰሚውን ጆሮና ልብ ያነቃቃል። ዝማሬዎቹ የአብዛኞችን ህይወት ለውጠዋል፥ አፅናንተዋል፥ አንፀዋል የክህደት ትምህርቶችን ገስፀዋል \nበኢትዮጵያ የፕሮቴስታንት አማኞች ዘንድ በመንግስታት ለተጎዱ ህዝቦች መብት መቆም(injustice) መቃወም የሚያስገፋና መጥፎ ስሞችን የሚያሰጥ ሲሆን ዶ/ደረጀ ከበደ ግን በዝማሬዎቹም በዩትዩብ የምስል ቪዲዮ ኢሰብዐዊነትን ማጋለጡ ለየት ከማድረጉም በልይ ከብዙ ታዋቂ የፕሮቴስታንት አባቶች ጋርም ያመሳስለዋል። ዶ/ር ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ዲግሪውን በአግሮ ኢኮኖሚክስ - በክርስቲያን ትምርህት የማስተርስ ዲግሪ -በ አዲክሽን ስተዲስ የማስተርስ ዲግሪ እና በሄልዝ ሳይንስ በዶክትሬት ተመርቆ እየሠራ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ደረጀ ከበደ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደረጀ ከበደ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደረጀ ከበደ እውቅ የክርስቲያን ዘማሪ፡ የዘመራቸው መዝሙሮች አብዛኛዎቹ ከሕይወቱ ገጠመኝ ጋር የተያያዘ በመሆኑ ልዩ ያረገዋል ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ቋንቋው አማርኛ ቢሆንም በኦሮምኛም ዘምሮአል ። ደረጀ በተለይ በውብ ድምጸ ቅላጤው ሲዘምር የሰሚውን ጆሮና ልብ ያነቃቃል። ዝማሬዎቹ የአብዛኞችን ህይወት ለውጠዋል፥ አፅናንተዋል፥ አንፀዋል የክህደት ትምህርቶችን ገስፀዋል \nበኢትዮጵያ የፕሮቴስታንት አማኞች ዘንድ በመንግስታት ለተጎዱ ህዝቦች መብት መቆም(injustice) መቃወም የሚያስገፋና መጥፎ ስሞችን የሚያሰጥ ሲሆን ዶ/ደረጀ ከበደ ግን በዝማሬዎቹም በዩትዩብ የምስል ቪዲዮ ኢሰብዐዊነትን ማጋለጡ ለየት ከማድረጉም በልይ ከብዙ ታዋቂ የፕሮቴስታንት አባቶች ጋርም ያመሳስለዋል። ዶ/ር ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ዲግሪውን በአግሮ ኢኮኖሚክስ - በክርስቲያን ትምርህት የማስተርስ ዲግሪ -በ አዲክሽን ስተዲስ የማስተርስ ዲግሪ እና በሄልዝ ሳይንስ በዶክትሬት ተመርቆ እየሠራ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ተክለማርያም ገዛኸኝ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ተክለማርያም ገዛኸኝ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቢሾፕ ዶ/ር ተክለማርያም ገዛኸኝ ወይም ቄስ ተክለማርያም ገዛኸኝ የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን የመሠረቱና ባሁኑ ጊዜ የዓለም ሐዋርያት ህብረት አስተዳዳሪ ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ተክለማርያም ገዛኸኝ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ተክለማርያም ገዛኸኝ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ቢሾፕ ዶ/ር ተክለማርያም ገዛኸኝ ወይም ቄስ ተክለማርያም ገዛኸኝ የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን የመሠረቱና ባሁኑ ጊዜ የዓለም ሐዋርያት ህብረት አስተዳዳሪ ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ቤንጉዌላ (ክልል)
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቤንጉዌላ (ክልል) ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቤንጉዌላ ከአንጎላ ክልሎች አንዱ ነው። ዋና ከተማው ቤንጉዌላ ነው። የክልሉ የመሬት ስፋት 31,788 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ 606,500 ነው።\n\nከተማዎች\nሎቢቶ\nቦኮዮ\nባሎምቦ\nጋንዳ\nኩባል\nካይምባምቦ\nባያ-ፋርታ\nቾንጎሮይ", "role": "assistant" } ]
ደራርቱ ቱሉ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደራርቱ ቱሉ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደራርቱ ቱሉ በ10ሺ ሜትር የኦሎምፒክየመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለአፍሪካ ያስገኘች ድንቅዬ ኢትዮጵያዊት ናት።", "role": "assistant" } ]
ደራርቱ ቱሉ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደራርቱ ቱሉ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደራርቱ ቱሉ በ10ሺ ሜትር የኦሎምፒክየመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለአፍሪካ ያስገኘች ድንቅዬ ኢትዮጵያዊት ናት።", "role": "assistant" } ]
ተሾመ ቶጋ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ተሾመ ቶጋ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ፡ በ1954 በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ተወለዱ። እ. ኤ አ. በ2009 የ46 ዓመቱ ጎልማሳ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በግብጽ ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር ሆኑ። ከዚያም በስፖርት ሚንስትርነት ካገለገሉ በኋላ በ1997 ውዝግብ ያስነሳው የጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ለፓርላማው አፈ ጉባኤነት ኢሕአዴግ በበላይነት በተቆጣጠረበት ፓርላማ ተመረጡ። ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ከኬኒያ ለዓለም ጋዜጠኞች የሚሰጡት ቃለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር። ይሁን እንጂ በፓርላማ ተናጋሪነት ዘመናቸው የወከሉትን ፓርቲ ወግነው የተቃዋሚዎችን መብት በተደጋጋሚ ሲጫኑ ስለተስተዋሉ ብዙ ነቄፌታ አትርፈዋል።", "role": "assistant" } ]
ተሾመ ቶጋ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ተሾመ ቶጋ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ፡ በ1954 በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ተወለዱ። እ. ኤ አ. በ2009 የ46 ዓመቱ ጎልማሳ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በግብጽ ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር ሆኑ። ከዚያም በስፖርት ሚንስትርነት ካገለገሉ በኋላ በ1997 ውዝግብ ያስነሳው የጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ለፓርላማው አፈ ጉባኤነት ኢሕአዴግ በበላይነት በተቆጣጠረበት ፓርላማ ተመረጡ። ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ከኬኒያ ለዓለም ጋዜጠኞች የሚሰጡት ቃለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር። ይሁን እንጂ በፓርላማ ተናጋሪነት ዘመናቸው የወከሉትን ፓርቲ ወግነው የተቃዋሚዎችን መብት በተደጋጋሚ ሲጫኑ ስለተስተዋሉ ብዙ ነቄፌታ አትርፈዋል።", "role": "assistant" } ]
ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "መቶ አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ከመስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ ም ጀምሮ ለሁለት ዙር እስከ መስከረም ፳፯ ቀን ፳፻፮ ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ አዛውንትና ከዘውድ ስርዓት ጀምሮ በደርግ እና በኢሕአዴግ መንግሥት የሠሩ የቀድሞ ወታደር ናቸው። መቶ አለቃ ግርማ ኦሮሚኛ፣ አማርኛ፣ አፋርኛ፣ እንግሊዘኛ፣ ጣሊያንኛ እና ፈረንሳይኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ።\n\nበ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡", "role": "assistant" } ]