title
stringlengths
2
65
class
stringclasses
2 values
template
stringclasses
2 values
messages
listlengths
2
2
ሊብረቪል
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሊብረቪል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሊብረቪል (Libreville) የጋቦን ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 661,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ቢሳው
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቢሳው ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቢሳው የጊኔ-ቢሳው ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 355,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ቢሳው
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ቢሳው ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ቢሳው የጊኔ-ቢሳው ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 355,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ቴጉሲጋልፓ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቴጉሲጋልፓ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቴጉሲጋልፓ (Tegucigalpa) የሆንዱራስ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,248,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሬይኪያቪክ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሬይኪያቪክ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሬይክያቪክ (Reykjavík /ረይጫቪክ/) የአይስላንድ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 200,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 118,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ኒው ዴሊ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኒው ዴሊ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኒው ዴሊ (ህንድኛ : नई दिल्ली, ናሂ ዲሊ) የህንድ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 15,334,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 9,817,439 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ቶክዮ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቶክዮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቶክዮ (東京) የጃፓን ዋና ከተማ ነው።\n\nቶክዮ መጀመርያ ኤዶ ተብሎ የተሰራው በ1449 ዓ.ም. ሲሆን በ1595 ዓ.ም. የጃፓን መንግሥት መቀመጫ ከክዮቶ ወደዚህ ተዛወረ። በ1860 ዓ.ም. ስሙ 'ቶክዮ' ('የምሥራቅ ዋና ከተማ') ሆነ።", "role": "assistant" } ]
ቶክዮ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ቶክዮ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ቶክዮ (東京) የጃፓን ዋና ከተማ ነው።\n\nቶክዮ መጀመርያ ኤዶ ተብሎ የተሰራው በ1449 ዓ.ም. ሲሆን በ1595 ዓ.ም. የጃፓን መንግሥት መቀመጫ ከክዮቶ ወደዚህ ተዛወረ። በ1860 ዓ.ም. ስሙ 'ቶክዮ' ('የምሥራቅ ዋና ከተማ') ሆነ።", "role": "assistant" } ]
ፕዮንግያንግ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፕዮንግያንግ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፕዮግያንግ የስሜን ኮሪያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,222,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,767,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ፋዱጽ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፋዱጽ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፋዱጽ (Vaduz) የሊክተንስታይን ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 5,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። በ13ኛ ክፍለ ዘመን አካባቢ እንደ ተመሠረተ ይታሥባል።", "role": "assistant" } ]
ባማኮ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ባማኮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ባማኮ የማሊ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 1,690,471 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ቫሌታ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቫሌታ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቫሌታ የማልታ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 6,315 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በ1558 ዓ.ም. ነበር።", "role": "assistant" } ]
ፓሊኪር
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፓሊኪር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፓሊኪር ከ1981 ዓ.ም. ጀምሮ የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች ዋና ከተማ ነው። በ1981 የመንግሥት መቀመጫ ወደ ፓሊኪር ከኮሎኒያ ተዛወረና። \n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,645 ሆኖ (በ1997 ዓ.ም.) ይገመታል። ከተማው ፖህንፐይ በተባለ ደሴት ላይ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሞናኮ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሞናኮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሞናኮ በአውሮፓ የሚገኝ ከተማ-አገር ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ማፑቶ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ማፑቶ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ማፑቶ (በፖርቱጋልኛ: Maputo) የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 1,800,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,200,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ካትማንዱ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ካትማንዱ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ካትማንዱ የኔፓል ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,203,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 729,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ካትማንዱ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ካትማንዱ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ካትማንዱ የኔፓል ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,203,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 729,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ኒያሜ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኒያሜ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኒያሜ የኒጀር ዋና ከተማ ነው። በ1918 ዓ.ም. የፈረንሳይ ቅኝ መንግሥት መቀመጫ ሆነ። \n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1994 ቆጠራ 674,950 ነበረ። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ኦስሎ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኦስሎ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኦስሎ የኖርዌ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 876፣391 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ኢስላማባድ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኢስላማባድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኢስላማባድ (اسلام آباد) የፓኪስታን ዋና ከተማ ነው። በካራቺ ፈንታ የመንግሥት መቀመጫ እንዲሆን በ1953 ዓ.ም. ተመሠረተ። በ1959 ዓ.ም. መቀመጫው በይፋ ወዲህ ተዛወረ።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 601,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ኮሮር
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኮሮር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኮሮር በፐላው የሚገኝ መንደር ነው። እስከ 1998ም ድረስ የፓላው ዋና ከተማ ነበር። በዚያ ቀን ግን ዋና ከተማው ወደ ጘልሩሙድ፣ መለከዖክ ተዛወረ።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 11,100 ሆኖ ይገመታል። መንደሩ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሊማ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሊማ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሊማ የፔሩ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,187,398 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,097,340 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሞስኮ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሞስኮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ይህ መጣጥፍ ማጣቀሻዎችን ይፈልጋል እና አንዳንድ ምንጮችን ለማግኘት እና ወደ መጣጥፉ ማከል ይችላሉ\n\nሞስኮ (/ ˈmɒskoʊ/ MOS-koh፣ የዩኤስ ዋና ዋና / ˈmɒskaʊ/ MOS-kow፤ ራሽያኛ: Москва, tr. Moskva, IPA: [mɐˈskva] (የድምጽ ተናጋሪ iconlisten)) ዋና ከተማ እና ትልቁ የሩሲያ ከተማ ናት። ከተማዋ በማዕከላዊ ሩሲያ ውስጥ በሞስኮቫ ወንዝ ላይ ትቆማለች ፣ ነዋሪዎቿ በከተማው ወሰን ውስጥ 12.4 ሚሊዮን ነዋሪዎች ፣ በከተማው ውስጥ ከ 17 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ፣ እና በሜትሮፖሊታን አካባቢ ከ 20 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ይገመታሉ። የከተማው የቆዳ ስፋት 2,511 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (970 ካሬ ሜትር) ሲሆን የከተማው ስፋት 5,891 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (2,275 ካሬ ሜትር) የሚሸፍን ሲሆን የሜትሮፖሊታን ስፋት ከ26,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (10,000 ካሬ ሜትር) በላይ ይሸፍናል። ሞስኮ በዓለም ትልቁ ከተሞች መካከል ነው; ሙሉ በሙሉ በአውሮፓ ውስጥ በጣም በሕዝብ የሚኖርባት ከተማ፣ በአውሮፓ ትልቁ የከተማ እና የሜትሮፖሊታን አካባቢ፣ እና በአውሮፓ አህጉር ላይ በመሬት ስፋት ትልቁ ከተማ ነች።", "role": "assistant" } ]
ካስትሪስ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ካስትሪስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ካስትሪስ (Castries) የሴንት ሉሺያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 12,904 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ካስትሪስ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ካስትሪስ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ካስትሪስ (Castries) የሴንት ሉሺያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 12,904 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ኪንግስታውን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኪንግስታውን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኪንግስታውን የሴንት ቪንሰንት ኤንድ ዘ ግረናዲንስ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 17,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ፕሪቶሪያ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፕሪቶሪያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፕሪቶሪያ የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,541,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,249,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሊዝቦን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሊዝቦን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሊዝቦን የፖርቱጋል ዋና ከተማ ነው።\n\nበጥንት የከተማው ስም ኦሊሲፖ ሆኖ በአንድ ግሪክ አፈ ታሪክ መሠረት፣ ግሪኩ ጀግና ኦድሴውስ (ወይም ኡሊሴስ) ከትሮያስ (በትንሹ እስያ) ወጥቶ ባሕሮቹን ሲዞር እስከ አትላንቲክ ውቅያኖስ ድረስ ሄዶ ከተማውን ሠራ። ይሁንና ከግሪኮች በፊት የነበረ የፊንቄ ተጽእኖ በስነ ቅርስ ይታወቃል።", "role": "assistant" } ]
ሳን ቶሜ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሳን ቶሜ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሳን ቶሜ (ፖርቱጊዝ፦ São Tomé) የሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ዋና ከተማ ነው። የተመሠረተው በፖርቱጋል በ1477 ዓ.ም. ሲሆን እስከ 1745 ዓ.ም. ድረስና እንደገና ከ1844 ዓ.ም. ጀምሮ የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 56,166 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሳን ቶሜ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሳን ቶሜ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ሳን ቶሜ (ፖርቱጊዝ፦ São Tomé) የሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ዋና ከተማ ነው። የተመሠረተው በፖርቱጋል በ1477 ዓ.ም. ሲሆን እስከ 1745 ዓ.ም. ድረስና እንደገና ከ1844 ዓ.ም. ጀምሮ የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 56,166 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ፓራማሪቦ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፓራማሪቦ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፓራማሪቦ የሱሪናም ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 250,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ባንግኮክ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ባንግኮክ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ባንግኮክ (ጣይኛ፦ กรุงเทพฯ /ክሩንግ ጠፕ/) የታይላንድ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 6,320,174 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
አቡ ዳቢ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ አቡ ዳቢ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "አቡ ዳቢ (አረብኛ፦ أبو ظبي) የዩናይተድ አራብ ኤሚሬተስ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
አቡ ዳቢ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "አቡ ዳቢ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "አቡ ዳቢ (አረብኛ፦ أبو ظبي) የዩናይተድ አራብ ኤሚሬተስ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሞንቴቪዴዎ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሞንቴቪዴዎ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሞንቴቪዴዎ የኡሩጓይ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,745,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,347,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሀኖይ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሀኖይ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሀኖይ (Hà Nội) የቪየትናም ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,543,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,396,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ሀኖይ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሀኖይ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ሀኖይ (Hà Nội) የቪየትናም ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,543,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,396,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ዌብሳይት
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዌብሳይት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዌብሳይት በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የጋራ የሆነ የጎራ ስም ያላቸው ድረ ገጾች ስብስብ ነው። ዌብሳይቶች አብዛኛው ጊዜ index የሚባል የማውጫ ገጽ አላቸው። የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ (ምሳሌ፦ www.wikipedia.org) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል።\n\nሁሉም ለህዝብ ክፍት የሆኑ ዌብሳይቶች በጥቅል ወርልድ ዋይድ ዌብ ይመሰርታሉ ማለትም ፌስቡክ፣ ጉግል፣ ዊኪፔዲያ ሁሉም ለህዝብ ክፍት ስለሆኑ በወርልድ ዋይድ ዌብ ውስጥ ይገኛሉ። ሌሎች ለህዝብ ክፍት ያልሆኑ ዌብሳይቶችም አሉ እነዚህ በግል ኔትዎርክ ተጠቅመን ምናገኛቸው ናቸው። ለምሳሌ ለአንድ ድርጅት ሰራተኞች ብቻ ነተሰራ ዌብሳይት።", "role": "assistant" } ]
ኤስቶኒያ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኤስቶኒያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኤስቶኒያ በባልቲክ ባሕር ላይ የተገኘ አገር ሲሆን 1.4 ሚሊዮን ያህል ሕዝብ ይኖሩበታል። መደበኛ ቋንቋቸው ኤስቶንኛ የፊንላንድኛ ዘመድ ነው። የኤስቶኒያ ብሔር ከጥንት ጀምሮ በአገሩ ኑረዋል። እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ አረመኔ አገር ነበረ፤ ያንጊዜ ክርስቲያን መስቀለኞች ያዙት። በ16ኛው ክፍለ ዘመን ከፕሮቴስታንት እንቅስቃሴና ከጦርነቶች በኋላ ኤስቶኒያ ለስዊድን ሥልጣን ወጣ፣ በ1713 ዓ.ም. ወደ ሩስያ ተዛወረ። በዚህ ዘመን ሁሉ ግን እስከ 1808 ዓ.ም. ድረስ የኤስቶኒያ ሕዝብ ገበሬዎች ሆነው የጀርመን ገዢዎች ነበሩዋቸው። ጀርመኖች በ1ኛው ዓለማዊ ጦርነት ወርረው የሶቭየት ኅብረት በተነሣ ጊዜ ኤስቶኒያ ነጻ መንግሥት ሆነ። በ1932 ዓ.ም. ግን የሶቭየት ኅብረት በግፍ ጨመረው። ዩናይትድ ስቴትስ ይህንን አድራጎት መቸም አልተቀበለም። የሶቭየት ህብረት በ1983 ዓ.ም. በወደቀበት ዘመን ኤስቶኒያ ዳግመኛ ነጻ ሪፐብሊክ ሆነ። ፓርላማውና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዲሞክራስያዊ ምርጫ ይመረጣሉ። በ1996 ዓ.ም. የአውሮፓ ኅብረት እንዲሁም የናቶ አባል ሆነ። ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ መደበኛ ገንዘቡ ዩሮ ሆኗል። \n\nብዙ ኗሪዎች ከአገሩ በመውጣታቸው፣ የልደትም ቁጥር በቂ ባለመሆኑ የኤስቶኒያ ሕዝብ ቁጥር ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ በየዓመቱ እየተቀነሰ ሆኗል። ኤስቶኒያ በዘመናዊው መረጃ ኅብረተሠብ ከፍተኛ ሚና ወስዷል፤ የተደረጀ ኢንተርነት መንግሥት አገልግሎት አለው። ለመሆኑ አሁን ትኩስ የሆነ መስሪያ ስካይፕን የፈጠረው ድርጅት ከኤስቶኒያ ነው። ይህም ድርጅት ከ10 አመት በፊት ትኩስ የነበረውን ካዛዓ ፈጠረ።", "role": "assistant" } ]
የኢትዮጵያና የጅቡቲ የምድር ባቡር ድርጅት
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ የኢትዮጵያና የጅቡቲ የምድር ባቡር ድርጅት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "የኢትዮጵያና የጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት (የቀድሞው ፍራንኮ-ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ድርጅት) የ784 ኪ.ሜ ርዝመት ብቸኛና ባለ አንድ መስመር ሲሆን ይህ መስመር የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባንና ጅቡቲ ከተማን የሚያያይዝ ነው። ከሐያ ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ በ1911 ተሰርቶ ተመርቋል።", "role": "assistant" } ]
ሙሃመድ ዩኑስ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሙሃመድ ዩኑስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፕሮፌሰር ሙሃመድ ዩኑስ (በቤንጋሊ: মুহাম্মদ ইউনুস ) (ትውልድ በ28 ጁን 1940 እ.ኤ.አ.) የባንግላዴሽ የባንክ ባለሞያና ኤኮኖሚስት ናችው። ማይክሮክሬዲት ተብሎ የሚታወቀውን የአነስተኛ የብድር አገልግሎት በችግር ለሚኖሩ ወገኖች የመስጠትን ስራ የጀመሩትና የስፋፉት ሰው ናችው። ፕሮፌሰሩ እንነኝህ ባንክ አላስተናግድ ብሎ የተዋቸውን ድሆች የሚያገለግለውን ግራሚን ባንክን አቋቁመዋል። በጥቅምት 1999 ፕሮፈሠሩና ባንኩ የሰላም የኖቤል ተሸላሚ ለመሆነ በቅተዋል:: ይህም ሽልማት የልማት እድገትና ማህበረሰባዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል በማስመስከራቸውና ይህ ደግሞ ለሰላም ወሳኝነት ያለው መሆኑን ሽልማት ሰጭው ኮሚቴ ስላመነበት ነው።\n\nፕሮፌሰር የበርካታ ሽልማቶች ባለቤት ሲሆኑ ከነዚህም የአለም የምግብ ሽልማት ይገኝበታል። የድሆች አበዳሪ (banker of the poor) በሚል ርዕስ አንድ የስራሳቸውንና የስራቸውን ታሪክ የሚያትት መጽሐፍ ደርሰዋል::", "role": "assistant" } ]
ሙሃመድ ዩኑስ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሙሃመድ ዩኑስ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ፕሮፌሰር ሙሃመድ ዩኑስ (በቤንጋሊ: মুহাম্মদ ইউনুস ) (ትውልድ በ28 ጁን 1940 እ.ኤ.አ.) የባንግላዴሽ የባንክ ባለሞያና ኤኮኖሚስት ናችው። ማይክሮክሬዲት ተብሎ የሚታወቀውን የአነስተኛ የብድር አገልግሎት በችግር ለሚኖሩ ወገኖች የመስጠትን ስራ የጀመሩትና የስፋፉት ሰው ናችው። ፕሮፌሰሩ እንነኝህ ባንክ አላስተናግድ ብሎ የተዋቸውን ድሆች የሚያገለግለውን ግራሚን ባንክን አቋቁመዋል። በጥቅምት 1999 ፕሮፈሠሩና ባንኩ የሰላም የኖቤል ተሸላሚ ለመሆነ በቅተዋል:: ይህም ሽልማት የልማት እድገትና ማህበረሰባዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል በማስመስከራቸውና ይህ ደግሞ ለሰላም ወሳኝነት ያለው መሆኑን ሽልማት ሰጭው ኮሚቴ ስላመነበት ነው።\n\nፕሮፌሰር የበርካታ ሽልማቶች ባለቤት ሲሆኑ ከነዚህም የአለም የምግብ ሽልማት ይገኝበታል። የድሆች አበዳሪ (banker of the poor) በሚል ርዕስ አንድ የስራሳቸውንና የስራቸውን ታሪክ የሚያትት መጽሐፍ ደርሰዋል::", "role": "assistant" } ]
ኤቨረስት ተራራ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኤቨረስት ተራራ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "የኤቨረስት ተራራ በከፍታ ከአለም አንደኛ ደረጃውን የያዘው ተራራ ሲሆን በሂማላያ የተራሮች ሰንሰለት የሚገኝ ኔፓልና የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ የሚጋሩት ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ኪሊማንጃሮ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኪሊማንጃሮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኪሊማንጃሮ በሰሜን ምስራቅ ታንዛኒያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በከፍታ ከአለም 4ኛውን ደረጃና ከአፍሪካ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ሎጋን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሎጋን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሎጋን ተራራ በካናዳ የሚገኝ በከፍታ ከአለም 6ኛውን ደረጃና ከሰሜን አሜሪካ 2ኛውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ቪንሶን ማሲፍ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቪንሶን ማሲፍ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቪንሶን ማሲፍ በአንታርክቲካ የሚገኝ ተራራ ሲሆን ከአለም በከፍታ 8ኛ ደረጃውን ይዟል። ቺሌ ይገባኛል ከምትላቸው የአንታርክቲካ ግዛቶች መካከል ይገኛል።", "role": "assistant" } ]
ማይክሮሶፍት
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ማይክሮሶፍት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ማይክሮሶፍት ኮርፖሬሽን ዓለም-አቀፍ የቴክኖሎጂ ድርጅት ነው። እንደ ጁላይ 2006 እ.ኤ.አ. ማይክሮሶፍት 71,553 ሠራተኞች በ102 ሀገሮች ሲኖረው፣ ዓመታዊ ገቢው 44.28 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ነው። እጅግ በጣም ብዙ የሚሆኑ ሶፍትዌሮችን ማምረትና ማዳበር ዋና ዓላማው ነው። ዋና መስሪያቤቱ በሬድመንድ፣ ዋሽንግተን፣ አሜሪካ የሚገኝ ሲሆን፣ ታዋቂ ምርቶቹ ማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ስርአተ ክወና እና ማይክርሶፍት ኦፊስ ግሴት ሶፍትዌር ያጠቃልላሉ። ከሶፍትዌሮች ሌላ፥ ኤም.ኤስ.ኤን.ቢ.ሲ የኬብል ቴሌቪዥን፥ ኤም.ኤስ.ኤን. ዌብሳይት፥ ማይክሮሶፍት ኢንካርታ የኢንተርኔት መዝገበ ዕውቀት፥ የቤት መዝናኛ እና ሌሎችም ምርቶችና አገልግሎቶችን ያቀርባል።", "role": "assistant" } ]
ዮሐን ማርቲን ሽላየር
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዮሐን ማርቲን ሽላየር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዮሐን ማርቲን ሽላየር (Johann Martin Schleyer) (18 July 1831 - 16 August 1912 እ.ኤ.አ.), ሠው ሰራሽ ቋንቋ ቮላፒውክን የፈጠረው የጀርመን ካቶሊክ ቄስ ነበሩ።", "role": "assistant" } ]
ዮሐን ማርቲን ሽላየር
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዮሐን ማርቲን ሽላየር ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዮሐን ማርቲን ሽላየር (Johann Martin Schleyer) (18 July 1831 - 16 August 1912 እ.ኤ.አ.), ሠው ሰራሽ ቋንቋ ቮላፒውክን የፈጠረው የጀርመን ካቶሊክ ቄስ ነበሩ።", "role": "assistant" } ]
ዠንጊሽ ቾኩሱ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዠንጊሽ ቾኩሱ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዠንጊሽ ቾኩሱ (ኪርጊዝኛ፦ Жеңиш Чокусу፤ ቻይንኛ፦ 托木尔峰 /ቶሙር ፌንግ/፤ ሩስኛ፦ Пик Победы /ፒክ ፖቤዲ/) ቲአን ሻን የተራሮች ሰንሰለት አባል የሆነ ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ዠንጊሽ ቾኩሱ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ዠንጊሽ ቾኩሱ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ዠንጊሽ ቾኩሱ (ኪርጊዝኛ፦ Жеңиш Чокусу፤ ቻይንኛ፦ 托木尔峰 /ቶሙር ፌንግ/፤ ሩስኛ፦ Пик Победы /ፒክ ፖቤዲ/) ቲአን ሻን የተራሮች ሰንሰለት አባል የሆነ ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ቦግዳ ፌንግ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቦግዳ ፌንግ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ባግዳ ፌንግ (አንዳንዴም ቦግዳ ተራራ ተብሎ የሚታውቀው) (博格达峰) የቲያን ሻን የምስራቁ አካል የተራሮች ሰንሰለት በከፍታ የአንደኛውን ደረጃ በመያዝ ይታውቃል።", "role": "assistant" } ]
ራስ ዳሸን
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ራስ ዳሸን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ራስ ደጀን (በሌላ አጠራር ራስ ዳሽን) የኢትዮጵያ አንጋፋው ተራራና ከአፍሪካ በከፍታ 4ኛው ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ራስ ዳሸን
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ራስ ዳሸን ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ራስ ደጀን (በሌላ አጠራር ራስ ዳሽን) የኢትዮጵያ አንጋፋው ተራራና ከአፍሪካ በከፍታ 4ኛው ተራራ ነው።", "role": "assistant" } ]
ታላቁ ብሪታን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ታላቁ ብሪታን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ታላቁ ብሪታን ኢንግላንድ፣ ዌልስና ስኮትላንድ የሚገኙበት ትልቅ ደሴት ማለት ነው። \n\n«ታናሹ ብሪታን» አይርላንድ የሚባለው ሲሆን፣ ሁለቱ አንድላይ «ብሪቲሽ ደሴቶች» ይባላሉ።", "role": "assistant" } ]
ሄርበርት ሁቨር
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሄርበርት ሁቨር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሄርበርት ሁቨር (1866 - 1957 ዓ.ም.) ከ1921 እስከ 1925 ዓ.ም. ድረስ 31ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ።\n\nየሁቨር ቤተሠብ ከስዊስና ጀርመን ትውልድ ሲሆን ሃይማኖቱ የክዌከር ('የሚንቀጠቀጡ' ማለት ነው) ቤተ ክርስቲያን ነበረ። ወላጆቹ በልጅነቱ ጊዜ ካረፉ አንስቶ ድሃ አደግ ሆነና ከአጎቱ ጋር አደገ። በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቴ መጀመርያ ክፍል በመሆኑ ትምህርቱ በነጻ ተቀበለ። ከዚያ በላይ የዩኒቬርሲቴው የቤስባልና የፉትቦል ቡድኖች አለቃ ሆነ። በ1887 ዓ.ም. የጂዮሎጂ ዲግሪ ይዘው ተመረቁ። ለ20 ዓመት የማዕደን ሊቅ ሲሆኑ እንኳን በአውስትራልያና በእንግሊዝ በማዕደን ዘርፍ የሠሩት ሥራ ስመ ጥሩ ሆነ።", "role": "assistant" } ]
ሄርበርት ሁቨር
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሄርበርት ሁቨር ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ሄርበርት ሁቨር (1866 - 1957 ዓ.ም.) ከ1921 እስከ 1925 ዓ.ም. ድረስ 31ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ።\n\nየሁቨር ቤተሠብ ከስዊስና ጀርመን ትውልድ ሲሆን ሃይማኖቱ የክዌከር ('የሚንቀጠቀጡ' ማለት ነው) ቤተ ክርስቲያን ነበረ። ወላጆቹ በልጅነቱ ጊዜ ካረፉ አንስቶ ድሃ አደግ ሆነና ከአጎቱ ጋር አደገ። በስታንፎርድ ዩኒቨርሲቴ መጀመርያ ክፍል በመሆኑ ትምህርቱ በነጻ ተቀበለ። ከዚያ በላይ የዩኒቬርሲቴው የቤስባልና የፉትቦል ቡድኖች አለቃ ሆነ። በ1887 ዓ.ም. የጂዮሎጂ ዲግሪ ይዘው ተመረቁ። ለ20 ዓመት የማዕደን ሊቅ ሲሆኑ እንኳን በአውስትራልያና በእንግሊዝ በማዕደን ዘርፍ የሠሩት ሥራ ስመ ጥሩ ሆነ።", "role": "assistant" } ]
ዕዝራ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዕዝራ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዕዝራ (ዕብራይስጥ: עֶזְרָא) ወይም ሱቱኤል በመጽሐፈ ዕዝራ ምዕ. 7 በብሉይ ኪዳን ዘንድ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ የአይሁድ ካህን ነበረ። የሠራያ ልጅ ሲሆን በፋርስ ንጉስ አርጤክስስ 7ኛው አመት (464 ክ.በ.) ከ5000 ከወገኖቹ ጋራ ወደ ኢየሩሳሌም ለመመለስ ፈቃድ ተቀበለ። \n\nከዚህ 13 አመት በኋላ ነህምያ የከተማውን ቅጥር ሲጠግነው ዕዝራ ኦሪት በሙሉ ለሕዝብ አነበበ (መጽሐፈ ነህምያ ምዕ. 8)።", "role": "assistant" } ]
ኢትዮጲስ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኢትዮጲስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኢትዮጲስ በመጽሐፈ አክሱም ዘንድ ኑቢያን የመሠረተው የካም ልጅ ኩሽ ልጅ ነበር። በዚህ መሠረት በኢትዮጵያ የሚኖሩት ኩሺቲክ ብሔሮች አባት በመሆኑ አገሩ 'ኢትዮጵያ' መባሉ እንደሚገባው ይታመናል።", "role": "assistant" } ]
ላዲኖ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ላዲኖ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ላዲኖ (Dzhudezmo) ከይሁዳዊ-ሮማንስ ቋንቋዎች አንዱ ነው። በእስፓንያ ውስጥ የኖሩት አይሁዶች የተናገሩት ቋንቋ በመሆኑ በተለይ ጥንታዊ እስፓንኛን ይመስላል።\n\nEl djudeo-espanyol o ladino es la lingua avlada por los sefardim, djudios ekspulsados de Espanya en 1492. Es una lingua derivada del espanyol i avlada por 150.000 personas en komunitas en Israel, Turkia, antika Yugoslavia, Gresia, Maruecos, entre otros.", "role": "assistant" } ]
ላዲኖ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ላዲኖ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ላዲኖ (Dzhudezmo) ከይሁዳዊ-ሮማንስ ቋንቋዎች አንዱ ነው። በእስፓንያ ውስጥ የኖሩት አይሁዶች የተናገሩት ቋንቋ በመሆኑ በተለይ ጥንታዊ እስፓንኛን ይመስላል።\n\nEl djudeo-espanyol o ladino es la lingua avlada por los sefardim, djudios ekspulsados de Espanya en 1492. Es una lingua derivada del espanyol i avlada por 150.000 personas en komunitas en Israel, Turkia, antika Yugoslavia, Gresia, Maruecos, entre otros.", "role": "assistant" } ]
ኖቪያል
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኖቪያል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኖቪያል (novial) በኦቶ የስፐርሰን በ1920 ዓ.ም. የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። ቃላቱ በተለይ ከጀርመንኛና ከሮማንስ ቋንቋዎች የተመሠረተ ነው። የስፐርሰን በ1935 ዓ.ም. ሲሞቱ ሀሣቡ በሥራ እንዳይውል ተደረገ። በ1980ዎቹ ግን ከኢንተርኔት የተነሣ አዲስ ትኩረት ተሰጥቶታል። እንደ ኤስፔራንቶ ፈጣሪ ዛምንሆፍ ሳይሆኑ የዴንማርክ ዜጋ የሆኑ አቶ የስፐርሰን ባለሙያ የቋንቋ ሊቅ ነበር። በሌሎች ሠው ሠራሽ ቋንቋዎች የተገኘው ቅጥ የሌለው ዘዴ አልወደዱም። ስለዚህ በቋንቋ ጥናት መርሆች ላይ የተመሠረተ ቋንቋ ለመፍጠር ጣሩ።\n\nተውላጠ ስም\nእኔ - ሜ\nእኛ - ኑስ\nአንተ / አንቺ - ቩ\nእናንተ - ቩስ\nእሱ - ሎ, ሌ\nእነሱ - ሎስ, ሌስ\nእሷ - ላ, ሌ\nእነሷ - ላስ, ሌስ\nእሱ - ሉ, ሉም (ነገር)\nእነሱ - ሉስ, ሉሜስ (ነገሮች)", "role": "assistant" } ]
ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ (Deitsch, Pennsilfaanisch-Deitsch, Pennsilfaani-Deitsch, Pennsilweni-Deitsch, Pennsilfaanisch) በአሜሪካ የሚናገር የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው።\n\nከ150,000 እስከ 250,000 ተናጋሪዎች አሉት። በተለይ በፔንስልቫኒያ በኦሃዮና በኢንዲያና ክፍላገሮች ነው የሚገኙ። ከነዚሁ አብዛኞቹ የአሚሽ ወይም የሜኖኒት አብያተ ክርስትያናት ተከታዮች ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ኢሮንኛ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኢሮንኛ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኢሮንኛ (Ирон ӕвзаг, Iron ævzag, Иронау, Ironau) በሩስያና በጂዮርጂያ የሚነገር ቋንቋ ነው።", "role": "assistant" } ]
ጃንዩዌሪ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ጃንዩዌሪ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ጃንዩዌሪ (እንግሊዝኛ: January) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ መጀመርያው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የታኅሣሥ መጨረቫና የጥር መጀመርያ ነው። ወሩ 31 ቀኖች አሉት።\n\nጃንዩዌሪ የወሩ ስም በእንግሊዝኛ አጠራር ሲሆን፣ ይህ የተወረሰ ከሮማይስጥ Ianuarius /ያኑዋሪዩስ/ ነው፤ ትርግሙም «የአረመኔ ጣኦት ያኑስ ወር» ነው።", "role": "assistant" } ]
ዲሴምበር
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ዲሴምበር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ዲሴምበር (እንግሊዝኛ: December) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 12ኛው ወር ነው። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የኅዳር መጨረቫና የታኅሣሥ መጀመርያ ነው።", "role": "assistant" } ]
መንግስቱ ለማ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ መንግስቱ ለማ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "መንግሥቱ ለማ (1924-1988) በጣሊያን ወረራ ዋዜማ በሀረር ሀደሬ ጢቆ መካነ ሥላሴ ተወልዶ ከቆሎ ተማሪነት ተነስቶ የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ደቀመዝሙርነት እስከመሆን በቅቶ የቅኔ ቤት ሊቅነት ሳይበቃው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ቀደምቶች መሃከል ለመደብለቅ የበቃ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ድንቅ ገጣምያን/ፀሃፌ ተውኔቶች አንዱ ነው። አባቱ አለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ-ታሪክ (ታሪክ የእናታቸው ስም ነው - ምናልባት በኢትዮጵያ ታሪክ የእናታቸውን ስም ከስማቸው አስተባብረው በመጻፍ የመጀመሪያው ሳይሆኑ አይቀሩም) ታዋቂ የቤተክርስቲያን ሊቅ የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ላይ የመንግስቱን የአስኳላ (በወቅቱ ዘመናዊ ትምህርት የሚጠራው እንዲህ ነበር) ትምህርት ባይወዱለትም ጣሊያኖቹ ልጁን የማያስተምር ሰው ሁሉ ይቀጡ ስለነበር ለማስተማር ተገደዋል። ሁዋላ ላይ ግን እሳቸው አዲስ አበባ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ ተቀይረው መጥተው እሱ የኮተቤ ተማሪ ከሆነና የትምህርት ውጤቱም እስደሳች ሲሆን የቀድሞ ቅዋሜያቸውን ሳያላሉት አልቀሩም።\n\nመንግስቱ በእንግሊዝ አገር ወደ ስድስት አመት ቢቆይም ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ነው በ1956 ዓ.ም ወደ አገሩ ለመመለስ የበቃው። ይሁን እና በቆይታው ከብዙ የእንግሊዝ ደራስያን ጋር ለመተዋወቅ በቅቷል። በተለይም ከጆርጅ በርናርድ ሾው ጋር ወዳጆች እንደነበሩ ይነገራል።", "role": "assistant" } ]
መንግስቱ ለማ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "መንግስቱ ለማ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "መንግሥቱ ለማ (1924-1988) በጣሊያን ወረራ ዋዜማ በሀረር ሀደሬ ጢቆ መካነ ሥላሴ ተወልዶ ከቆሎ ተማሪነት ተነስቶ የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ደቀመዝሙርነት እስከመሆን በቅቶ የቅኔ ቤት ሊቅነት ሳይበቃው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ቀደምቶች መሃከል ለመደብለቅ የበቃ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ድንቅ ገጣምያን/ፀሃፌ ተውኔቶች አንዱ ነው። አባቱ አለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ-ታሪክ (ታሪክ የእናታቸው ስም ነው - ምናልባት በኢትዮጵያ ታሪክ የእናታቸውን ስም ከስማቸው አስተባብረው በመጻፍ የመጀመሪያው ሳይሆኑ አይቀሩም) ታዋቂ የቤተክርስቲያን ሊቅ የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ላይ የመንግስቱን የአስኳላ (በወቅቱ ዘመናዊ ትምህርት የሚጠራው እንዲህ ነበር) ትምህርት ባይወዱለትም ጣሊያኖቹ ልጁን የማያስተምር ሰው ሁሉ ይቀጡ ስለነበር ለማስተማር ተገደዋል። ሁዋላ ላይ ግን እሳቸው አዲስ አበባ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ ተቀይረው መጥተው እሱ የኮተቤ ተማሪ ከሆነና የትምህርት ውጤቱም እስደሳች ሲሆን የቀድሞ ቅዋሜያቸውን ሳያላሉት አልቀሩም።\n\nመንግስቱ በእንግሊዝ አገር ወደ ስድስት አመት ቢቆይም ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ነው በ1956 ዓ.ም ወደ አገሩ ለመመለስ የበቃው። ይሁን እና በቆይታው ከብዙ የእንግሊዝ ደራስያን ጋር ለመተዋወቅ በቅቷል። በተለይም ከጆርጅ በርናርድ ሾው ጋር ወዳጆች እንደነበሩ ይነገራል።", "role": "assistant" } ]
ሊኦፖልድ ሴዳር ሴንጎር
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሊኦፖልድ ሴዳር ሴንጎር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሊኦፖልድ ሴዳር ሴንጎር (1906-2001) የሴኔጋል የመጀመሪያው መራሄ መንግስት በመሆን ከ1960 እስከ 1980 ድረስ ያገለገሉ፣ ኔግሪቲዩድ የሚባለው ፍልስፍና ዋነኛ አቀንቃኝ የነበሩ እና በግጥሞቹም አድናቆትን ያተረፉ አፍሪካዊ የሥነጽሁፍ ሰው ናቸው። \n\nሴንጎር የሴኔጋል ዋና ከተማ ከሆነችው ዳካር 70 ማይልስ ያህል በምትርቅ እና ጆአል ላ ፖርቱጊዝ (ጆአል ፖርቱጊዛዊቱዋ) በምትባል ትንሽ የአሳ አጥማጆች መንደር በ1906 ተወለዱ። አባታችው ነጋዴ ከሆኑ ሴሬር ከሚባሉ ጎሳ የተወለዱ ሲሆን እናታቸው ግን ፔውል ከተባለ የሙስሊም ዘላን አርብቶአደሮች ጎሳ የተወለዱ ሴት ናቸው። ሴንጎር ኋላ ላይ ሲጽፉ «ተወልጄ ያደኩት በአፍሪካ መኸል፣ የጎሳዎች እና ዘሮች መገናኛ ላይ ነው» ብለዋል።", "role": "assistant" } ]
ናጊብ ማህፉዝ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ናጊብ ማህፉዝ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ናጊብ ማህፉዝ በ1988 እ.ኤ.አ. በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን የተቀዳጀ ግብጻዊ ደራሲ ነው።\n\nማህፉዝ ካይሮ ውስጥ ገማልያ በተባለው ሰፈር ዲሴምበር 11፣ 1911 እ.ኤ.አ. ተወለድ። የመጠሪያ ስሙን የወረሰው ሲወለድ አዋላጅ ሃኪም ከነበሩት ከፕሮፌሰር ናጊብ ማህፉዝ ፓሻ ነው። ማህፉዝ ለረጅም ዘመን በመንግስት መስሪያቤቶች ውስጥ ያገለገል ሲሆን በስነ-ጽሁፉም ዘርፍ 34 ወጥ ልብ-ወለዶች፣ ከ350 የሚዘሉ አጫጭር ታሪኮች፣ ከደርዘን በላይ የሲኒማ ድርሰቶች፣ እና አምስት ተውኔቶችን አበርክቷል።", "role": "assistant" } ]
ናጊብ ማህፉዝ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ናጊብ ማህፉዝ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ናጊብ ማህፉዝ በ1988 እ.ኤ.አ. በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን የተቀዳጀ ግብጻዊ ደራሲ ነው።\n\nማህፉዝ ካይሮ ውስጥ ገማልያ በተባለው ሰፈር ዲሴምበር 11፣ 1911 እ.ኤ.አ. ተወለድ። የመጠሪያ ስሙን የወረሰው ሲወለድ አዋላጅ ሃኪም ከነበሩት ከፕሮፌሰር ናጊብ ማህፉዝ ፓሻ ነው። ማህፉዝ ለረጅም ዘመን በመንግስት መስሪያቤቶች ውስጥ ያገለገል ሲሆን በስነ-ጽሁፉም ዘርፍ 34 ወጥ ልብ-ወለዶች፣ ከ350 የሚዘሉ አጫጭር ታሪኮች፣ ከደርዘን በላይ የሲኒማ ድርሰቶች፣ እና አምስት ተውኔቶችን አበርክቷል።", "role": "assistant" } ]
እስፓንያ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ እስፓንያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ስፔን (ስፓኒሽ: España፣ [esˈpaɲa] ፣ [a] ወይም የስፔን መንግሥት (ስፓኒሽ ሬይኖ ዴ እስፓኛ)፣[a] በደቡብ ምዕራብ አውሮፓ የምትገኝ አገር ነች፣ በአትላንቲክ ውቅያኖስ እና በማዶ ላይ የተወሰነ ግዛት ያለው። የሜድትራንያን ባህር፡ የስፔን ትልቁ ክፍል የሚገኘው በአይቤሪያ ባሕረ ገብ መሬት ላይ ነው። ግዛቱ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኙትን የካናሪ ደሴቶችን ፣ በሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ የሚገኙትን የባሊያሪክ ደሴቶችን ፣ የራስ ገዝ ከተሞችን ሴኡታ እና ሜሊላን እና በርካታ ትናንሽ የባህር ማዶ ግዛቶችን በሞሮኮ የባህር ዳርቻ በአልቦራን ባህር ተበታትነዋል ። የሀገሪቱ ዋና መሬት ከ ድንበር ደቡብ በጅብራልታር; ወደ ደቡብ እና ምስራቅ በሜዲትራኒያን ባህር; ወደ ሰሜን በፈረንሳይ, አንዶራ እና የቢስካይ የባህር ወሽመጥ; እና ወደ ምዕራብ በፖርቱጋል እና በአትላንቲክ ውቅያኖስ.\n\nስፋቷ 505,990 ኪሜ 2 (195,360 ስኩዌር ማይል)፣ ስፔን በደቡባዊ አውሮፓ ትልቁ ሀገር፣ በምዕራብ አውሮፓ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ያለች ሀገር እና የአውሮፓ ህብረት እና በአውሮፓ አህጉር አራተኛዋ ትልቅ ሀገር ነች። ከ 47.4 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ስፔን በአውሮፓ ውስጥ በህዝብ ብዛት ስድስተኛዋ እና በአውሮፓ ህብረት አራተኛዋ በህዝብ ብዛቷ ሀገር ነች። የስፔን ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ማድሪድ ነው; ሌሎች ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ባርሴሎና ፣ ቫለንሲያ ፣ ሴቪል ፣ ዛራጎዛ ፣ ማላጋ ፣ ሙርሲያ ፣ ፓልማ ዴ ማሎርካ ፣ ላስ ፓልማስ ዴ ግራን ካናሪያ እና ቢልባኦ ያካትታሉ።", "role": "assistant" } ]
ማርክ ትዌይን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ማርክ ትዌይን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሳሙኤል ላንግሆርን ክሌመንስ (እንግሊዘኛ: Samuel Langhorne Clemens) ወይም በብእር ስሙ ማርክ ትዌይን አሜሪካ ካፈራቻቸው ድንቅ ጸሃፍት መካካል የሚመደብ ደራሲ ነው። ትዌይን በኖቬምበር 1835 ዓ.ም. ሚዙሪ በተባለችው የአሜሪካ ግዛት ተወለደ። 18 ዓመት እስኪሞላው ድረስ ከቤተሰቦቹ ጋር የኖረው ሃኒባል በተባለች እና ሚሲሲፒ ላይ በተቆረቆረች ትንሽ ከተማ-አከል ቦታ ነው። አባቱ በ1847 ሲሞት ትዌይን ትምህርቱን በማቋረጥ በማተሚያ ቤት ውስጥ በሰልጣኝነት ተቀጠረ። ይህን ስራውን በ1857 በመተው የእንፋሎት ጀልባ ነጂ በመሆን መስራት ጀመረ። በዚሁ ስራ በቆየባቸው አመታት ነው ኋላ ላይ አድናቆትን ላተረፉለት የስነ-ጽሁፍ ስራዎቹ የሚሆኑትን እውቀቶች ለማሰባሰብ የበቃው። እሱ ራሱም እንዳለው በዚሁ ስራ ላይ ነው \"ማንኛውንም በልብ-ወለድ፣ በግለ-ታሪክም ሆነ በታሪክ ላይ ሊገኙ የሚችሉ የሰው ባህርያትን\" ሊያጠና የበቃው። \n\nበ1861 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ የእርስ-በርስ ጦርነት በመቀስቀሱ ምክንያት ማንኛውም አይነት የመርከብ ላይ ጉዞ ሲስተጓጎል ትዌይንም ስራውን ለመልቀቅ ተገዷል። ከዚህ በኋላም በውትድርና ወዶ-ገብነት፣ በወርቅ ማእድን ፈላጊነት፣ በጋዜጠኝነት ወዘተ ስረቷል።", "role": "assistant" } ]
ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ስብሐት (ስብሐት ለአብ) ገብረ እግዚአብሔር (ሚያዝያ 27 [1928]ዓ.ም. - ሰኞ፣ ቀን\n [ትግራይ] ጠቅላይ ግዛት፣ አድዋ አውራጃ፣ እርባ ገረድ በተባለች መንደር ከአባቱ ከቄስ ገብረ እግዚአብሔር ዮሐንስ እና ከወይዘሮ መአዛ ወልደ መድኅን ተወለደ። ትምህርቱን በስዊድን ሚሲዮን፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተከታትሎ በትምህርት አስተዳደር የመጀመሪያ ዲግሪውን ተቀብሏል። በአስፋ ወሰን ትምህርት ቤት በእንግሊዝኛ መምህርነት ለ2 ዓመት አገልግሏል። በመቀጠልም ከየተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፤ ሳየንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ባገኘው የትምህርት እድል አማካይነት ወደ ፈረንሳይ (ኤክስ አን ፕሮቫንስ) በመሄድ ከ1962-1964 ቆይቷል። የሄደበትን ትምህርት አጠናቆ ምስክር ወረቀት ባይቀበልም ቆይታው ከአውሮፓ ባህል እና ስነ-ጽሁፍ እንዲተዋወቅ በጣም እንደረዳው ይናገራል። ወደ ፈረንሳይኛ «Les Nuits d'Addis-Abeba» ተብሎ በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተተረጎመውን የልብ-ወለድ ድርስቱን «ሌቱም አይነጋልኝ»ን ብዙውን ለመጻፍ የበቃው እዚያው በፈረንሳይ እንደሆነም ይናገራል። ይኸው ድርሰቱም ወደ ፈረንሳይኛ ቋንቋ የተተረጎመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ልብ-ወለድ ነው።\n\nስብሐት ወደ አዲስ አበባ ከተመለሰ በኋላ በመነን መጽሄት የዝግጅት ክፍል ውስጥ ሰርቷል። በ1966 ዓ.ም. ወታደራዊው ደርግ ስልጣን ከያዘ በኋላ ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ሲቋቋም በአርታኢነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በመንግሥት ትእዛዝም ከሌሎች ሰዎች ጋር በመሆን የካርል ማርክስ ሥራ የሆነውን ካፒታልን (Das Capital) ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመመለስ ሥራ ላይ ተሳትፏል።", "role": "assistant" } ]
ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ስብሐት (ስብሐት ለአብ) ገብረ እግዚአብሔር (ሚያዝያ 27 [1928]ዓ.ም. - ሰኞ፣ ቀን\n [ትግራይ] ጠቅላይ ግዛት፣ አድዋ አውራጃ፣ እርባ ገረድ በተባለች መንደር ከአባቱ ከቄስ ገብረ እግዚአብሔር ዮሐንስ እና ከወይዘሮ መአዛ ወልደ መድኅን ተወለደ። ትምህርቱን በስዊድን ሚሲዮን፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተከታትሎ በትምህርት አስተዳደር የመጀመሪያ ዲግሪውን ተቀብሏል። በአስፋ ወሰን ትምህርት ቤት በእንግሊዝኛ መምህርነት ለ2 ዓመት አገልግሏል። በመቀጠልም ከየተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፤ ሳየንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ባገኘው የትምህርት እድል አማካይነት ወደ ፈረንሳይ (ኤክስ አን ፕሮቫንስ) በመሄድ ከ1962-1964 ቆይቷል። የሄደበትን ትምህርት አጠናቆ ምስክር ወረቀት ባይቀበልም ቆይታው ከአውሮፓ ባህል እና ስነ-ጽሁፍ እንዲተዋወቅ በጣም እንደረዳው ይናገራል። ወደ ፈረንሳይኛ «Les Nuits d'Addis-Abeba» ተብሎ በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተተረጎመውን የልብ-ወለድ ድርስቱን «ሌቱም አይነጋልኝ»ን ብዙውን ለመጻፍ የበቃው እዚያው በፈረንሳይ እንደሆነም ይናገራል። ይኸው ድርሰቱም ወደ ፈረንሳይኛ ቋንቋ የተተረጎመ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ልብ-ወለድ ነው።\n\nስብሐት ወደ አዲስ አበባ ከተመለሰ በኋላ በመነን መጽሄት የዝግጅት ክፍል ውስጥ ሰርቷል። በ1966 ዓ.ም. ወታደራዊው ደርግ ስልጣን ከያዘ በኋላ ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ሲቋቋም በአርታኢነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በመንግሥት ትእዛዝም ከሌሎች ሰዎች ጋር በመሆን የካርል ማርክስ ሥራ የሆነውን ካፒታልን (Das Capital) ከእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ በመመለስ ሥራ ላይ ተሳትፏል።", "role": "assistant" } ]
ቲ.ኤስ. ኤልየት
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ቲ.ኤስ. ኤልየት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ቲ.ኤስ. ኤልየት በ1881 ዓ.ም. በአሜሪካ ተወልዶ ወደ እንግሊዝ አገር የፈለሰ ስመ ጥሩ ባለቅኔና ጸሐፊ ነበረ። እስከ 1957 ዓ.ም. ድረስ ኖረ።", "role": "assistant" } ]
ደበበ እሸቱ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ደበበ እሸቱ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ደበበ እሸቱ (1936 ዓ.ም. ተወልደው) ስመ ጥሩ ተዋናይ ሲሆኑ በእሁኑ ጊዜ የቅንጅት ቃል አቀባይ ሆነዋል። ከፊልሞቻቸው ሚናዎች መሃል በዓለም ከሁሉ የታወቀው በShaft in Africa (1973 እ.ኤ.አ.) እንደ 'ዋሳ' ነበረ። ዘሰይለር ፍሮም ጂብራልታር፤ ዘግሬቭ ዲገር፤ እና ሌሎችም\n\nትምህርታቸውን በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ጨርሰው ወደ ደብረ ብርሃን መምህራን ማሰልጠኛ ት/ቤት ገቡ። ነገር ግን በ1953 ዓ.ም. በመንግሥቱ ነዋይ እና በገርማሜ ነዋይ መሪነት በተካሄደው የመንግሥት ግልበጣ ሽብር ወቅት ትምህርታቸውን አቋርጠው ወደ ኢሉባቦር ታስረው ከ1 አመት በላይ እዚያ ቆዩ።", "role": "assistant" } ]
ደበበ እሸቱ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ደበበ እሸቱ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ደበበ እሸቱ (1936 ዓ.ም. ተወልደው) ስመ ጥሩ ተዋናይ ሲሆኑ በእሁኑ ጊዜ የቅንጅት ቃል አቀባይ ሆነዋል። ከፊልሞቻቸው ሚናዎች መሃል በዓለም ከሁሉ የታወቀው በShaft in Africa (1973 እ.ኤ.አ.) እንደ 'ዋሳ' ነበረ። ዘሰይለር ፍሮም ጂብራልታር፤ ዘግሬቭ ዲገር፤ እና ሌሎችም\n\nትምህርታቸውን በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ጨርሰው ወደ ደብረ ብርሃን መምህራን ማሰልጠኛ ት/ቤት ገቡ። ነገር ግን በ1953 ዓ.ም. በመንግሥቱ ነዋይ እና በገርማሜ ነዋይ መሪነት በተካሄደው የመንግሥት ግልበጣ ሽብር ወቅት ትምህርታቸውን አቋርጠው ወደ ኢሉባቦር ታስረው ከ1 አመት በላይ እዚያ ቆዩ።", "role": "assistant" } ]
ሙሉዓለም ታደሰ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሙሉዓለም ታደሰ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሙሉዓለም ታደሰ (በሐረር 1966 እ.ኤ.አ. ተወልዳ) ስመጥር ኢትዮጵያዊት ተዋናይ ናት።\n\nየውጭ መያያዣ\nሙሉእለም ታደስ በቲሊቭዥን ማሰታወቂያ በጣም እየታወቀቸ ያለቸ እርቲሰት ነች።\nArticle in Addis Tribune", "role": "assistant" } ]
ሙሉዓለም ታደሰ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሙሉዓለም ታደሰ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ሙሉዓለም ታደሰ (በሐረር 1966 እ.ኤ.አ. ተወልዳ) ስመጥር ኢትዮጵያዊት ተዋናይ ናት።\n\nየውጭ መያያዣ\nሙሉእለም ታደስ በቲሊቭዥን ማሰታወቂያ በጣም እየታወቀቸ ያለቸ እርቲሰት ነች።\nArticle in Addis Tribune", "role": "assistant" } ]
ተስፋዬ ሳህሉ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ተስፋዬ ሳህሉ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ተስፋዬ ሳህሉ (1924 እ.ኤ.አ. ተወልደው) በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ላይ ስመጥርና የተወደዱ ተዋናይና በተለይም የሕፃናትና የልጆች ተረተኛ ናቸው። ፕሮግራማቸው የልጆች ጊዜ ከ1965 እ.ኤ.አ. ጀመሮ ታይቷል። ከዚያ ጀምሮ አባባ ተስፋዬ ተብለው አዲስ ስማቸውን ተቀበሉ። በ1998 ዓ.ም. ከ42 አመታት አገልግሎት በኋላ ከሥራቸው ተለቀቁ።\nበተወለዱ በ፱፬ አመታቸው ሃምሌ ፪፬ ፪፻፱ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በትዳር ሕይወታቸውም ከባለቤታቸው ደብሪቱ አይታገድ ጋር አንድ ልጅ ያፈሩ ሲሆን አምስት የልጅ ልጆችንም አይተዋል።\n\nውልደት እና አስተዳደግ\nአቶ ተስፋዬ ከአባታቸው ኤጀርሳ በዳኔ እና ከእናታቸው ዮንዢ ወርቅ በለጤ ሰኔ ፳፣ ፲፱፻፲፮ ዓ.ም በቀድሞ ባሌ ክፍለ ሃገር ከዶ የተሰኘ አካባቢ ተወለዱ። አምስት ዓመት ሲሞላቸው አባታቸው ወደ ጎባ የተጓዙ ሲሆን ጎባ ላይ ቄስ ትምህርት ቤት ገብተው የትምህርት ጅማሯቸው ተጠነሰሰ። ወላጆቻቸው ለስራ የተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች በመዘዋወራቸው አባባ ተስፋዬ በጊኒር ከዛም በሐረርም የፈረንሳዮች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በ፲፬ አመታቸው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትምህርታቸውን በኮከበ ፅባህ ትምህርት ቤት መከታተል ጀመሩ።", "role": "assistant" } ]
ተስፋዬ ሳህሉ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ተስፋዬ ሳህሉ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ተስፋዬ ሳህሉ (1924 እ.ኤ.አ. ተወልደው) በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ላይ ስመጥርና የተወደዱ ተዋናይና በተለይም የሕፃናትና የልጆች ተረተኛ ናቸው። ፕሮግራማቸው የልጆች ጊዜ ከ1965 እ.ኤ.አ. ጀመሮ ታይቷል። ከዚያ ጀምሮ አባባ ተስፋዬ ተብለው አዲስ ስማቸውን ተቀበሉ። በ1998 ዓ.ም. ከ42 አመታት አገልግሎት በኋላ ከሥራቸው ተለቀቁ።\nበተወለዱ በ፱፬ አመታቸው ሃምሌ ፪፬ ፪፻፱ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በትዳር ሕይወታቸውም ከባለቤታቸው ደብሪቱ አይታገድ ጋር አንድ ልጅ ያፈሩ ሲሆን አምስት የልጅ ልጆችንም አይተዋል።\n\nውልደት እና አስተዳደግ\nአቶ ተስፋዬ ከአባታቸው ኤጀርሳ በዳኔ እና ከእናታቸው ዮንዢ ወርቅ በለጤ ሰኔ ፳፣ ፲፱፻፲፮ ዓ.ም በቀድሞ ባሌ ክፍለ ሃገር ከዶ የተሰኘ አካባቢ ተወለዱ። አምስት ዓመት ሲሞላቸው አባታቸው ወደ ጎባ የተጓዙ ሲሆን ጎባ ላይ ቄስ ትምህርት ቤት ገብተው የትምህርት ጅማሯቸው ተጠነሰሰ። ወላጆቻቸው ለስራ የተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች በመዘዋወራቸው አባባ ተስፋዬ በጊኒር ከዛም በሐረርም የፈረንሳዮች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በ፲፬ አመታቸው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትምህርታቸውን በኮከበ ፅባህ ትምህርት ቤት መከታተል ጀመሩ።", "role": "assistant" } ]
መስፍን ሃብተማርያም
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ መስፍን ሃብተማርያም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ. በሞጆ የተወለዱ) ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተምረዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ።\n\nThe rich man and the singer (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.)\nየቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.)", "role": "assistant" } ]
መስፍን ሃብተማርያም
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "መስፍን ሃብተማርያም ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ. በሞጆ የተወለዱ) ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተምረዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ።\n\nThe rich man and the singer (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.)\nየቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.)", "role": "assistant" } ]
ሲሳይ ንጉሱ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ሲሳይ ንጉሱ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።\n\nሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)\nግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)\nትንሣኤ\nየቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.) \nረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)", "role": "assistant" } ]
ሲሳይ ንጉሱ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ሲሳይ ንጉሱ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።\n\nሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)\nግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)\nትንሣኤ\nየቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.) \nረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)", "role": "assistant" } ]
መላኩ አሻግሬ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ መላኩ አሻግሬ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "መላኩ አሻግሬ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው።\n\nየድርሰት ሥራዎች \n ሽፍንፍን\n አይ ሰው\n ምን አይነት መሬት ናት\n አለም ጊዤ እና ገንዘብ\n ጉድ ፈላ\n ህልም ነው\n ግንድ አልብስ\n ማሪኝ\n ይቅርታሽን\n ማጣት እና ማግኘት\n ክህደት የኑሮ ስህተት\n የትም ወርቅ እንዳሻው\n ማር\n ባቡር\n መጥረጊያ ያለው\n የእሳት ራት", "role": "assistant" } ]
መላኩ አሻግሬ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "መላኩ አሻግሬ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "መላኩ አሻግሬ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው።\n\nየድርሰት ሥራዎች \n ሽፍንፍን\n አይ ሰው\n ምን አይነት መሬት ናት\n አለም ጊዤ እና ገንዘብ\n ጉድ ፈላ\n ህልም ነው\n ግንድ አልብስ\n ማሪኝ\n ይቅርታሽን\n ማጣት እና ማግኘት\n ክህደት የኑሮ ስህተት\n የትም ወርቅ እንዳሻው\n ማር\n ባቡር\n መጥረጊያ ያለው\n የእሳት ራት", "role": "assistant" } ]
ጌታቸው አብዲ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ጌታቸው አብዲ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ጌታቸው አብዲ የኢትዮጵያ ጸሐፊ ነው።\n\nማስታወሻዎች እና ዋቢ ምንጮች\n History of Ethiopian Theatre(2) በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።", "role": "assistant" } ]
ጌታቸው አብዲ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ጌታቸው አብዲ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ጌታቸው አብዲ የኢትዮጵያ ጸሐፊ ነው።\n\nማስታወሻዎች እና ዋቢ ምንጮች\n History of Ethiopian Theatre(2) በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።", "role": "assistant" } ]
ተስፋዬ አበበ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ተስፋዬ አበበ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "የድርሰት ሥራዎች \n የወሬ ፈላስፋ\n አስራሁለት እብዶች በከተማ\n ጸረ-መናፍስት\n የንጋት ኮከብ\n የጥቁር ድምጽ\n ባሻ ዳምጤ\n ቀይ ማጭድ\n ታጋይ ሲፋለም ታግያለው ውጤቴን እጠብቃለሁ \n ቀዩ መነጽር\n\nማስታወሻዎች እና ዋቢ ምንጮች\n «History of Ethiopian Theater» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።", "role": "assistant" } ]
ተስፋዬ አበበ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ተስፋዬ አበበ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "የድርሰት ሥራዎች \n የወሬ ፈላስፋ\n አስራሁለት እብዶች በከተማ\n ጸረ-መናፍስት\n የንጋት ኮከብ\n የጥቁር ድምጽ\n ባሻ ዳምጤ\n ቀይ ማጭድ\n ታጋይ ሲፋለም ታግያለው ውጤቴን እጠብቃለሁ \n ቀዩ መነጽር\n\nማስታወሻዎች እና ዋቢ ምንጮች\n «History of Ethiopian Theater» በዮናስ ሃይለመስቀል. ፌብሩዋሪ 20 ቀን 2007 ታይቷል።", "role": "assistant" } ]
ፍስሃ በላይ ይማም
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ፍስሃ በላይ ይማም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ፍስሃ በላይ ይማም የኢትዮጵያ ጸሓፊ ነው።\n\nየድርሰት ሥራዎች\n ስመኝ ስንታየሁ\n አልቃሽ እና ዘፋኝ\n ሆድ ይፍጀው\n አሻግሬ መሰረት\n የወፍ ጎጆ\n የጨረቃ ቤት", "role": "assistant" } ]
ፍስሃ በላይ ይማም
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ፍስሃ በላይ ይማም ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ፍስሃ በላይ ይማም የኢትዮጵያ ጸሓፊ ነው።\n\nየድርሰት ሥራዎች\n ስመኝ ስንታየሁ\n አልቃሽ እና ዘፋኝ\n ሆድ ይፍጀው\n አሻግሬ መሰረት\n የወፍ ጎጆ\n የጨረቃ ቤት", "role": "assistant" } ]
ኬቮርክ ናልባንድያን
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኬቮርክ ናልባንድያን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኬቮርክ ናልባንድያን ትውልዳቸው አርመናዊ ሲሆን አርባ ልጆች ከሚባሉት እና ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ወደ ኢትዮጵያ ካመጡዋቸው ልጆች ጋር የሙዚቃ ጓዱ መሪ በመሆን የመጡ ናቸው።\n\nየድርሰት ሥራዎች\n ጎንደሬው ገብረማርያም\n እሺ ነገ\n አቶ ማናለ\n እረኛው ተፈሪ\n የሺ\n ዱቼ\n አብዮታውያን", "role": "assistant" } ]
ስንዱ ገብሩ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ስንዱ ገብሩ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ወይዘሮ ስንዱ ገብሩየመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ፣ የጦር አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት ዲፕሎማት የነበሩት እና ሚያዝያ ፲፪ ቀን ፳፻፩ ዓ/ም በ፺፫ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩን የክብርት ዶክቶር፣ ወይዘሮ ስንዱ ገብሩን ማንነት የሚዘክር “ዝክረ - ስንዱ ገበሬ”፣ በሚል ዝግጅት በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት በኢትየጽያ የሴቶች ማኅበራት ቅንጅት (ኢሴማቅ)፣ ከኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማኅበር፣ ከኢትዮጵያ ሴት መገናኛ ብዙኀን ማኅበር፣ ከኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበረና፣ ከጾታዊ ጥቃት መከላከያ ማኅበር ጋር በትብብር የተዘጋጀ ዝክር ተከናውኗል።\n\nልደትና የወጣትነት ዘመናት\nወይዘሮ ስንዱ ገብሩ በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር ፮ ቀን ፲፱፻፰ ዓ/ም ተወለዱ። አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የምክር ቤቱ ፕሬዘደንት የነበሩት በዳግማዊ ምኒልክ ሹመትም የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ አስተዳዳሪ የነበሩት ከንቲባ ገብሩ ደስታ ሲሆኑ ታናሽ እህታቸው ደግሞ የውብዳር ገብሩ (አሁን ታዋቂዋ ሙዚቀኛ እማሆይ ጽጌ ማርያም) ናቸው።", "role": "assistant" } ]
ስንዱ ገብሩ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "ስንዱ ገብሩ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "ወይዘሮ ስንዱ ገብሩየመጀመሪያዋ ሴት የፓርላማ ተመራጭ፣ የጦር አርበኛ፣ ፀሐፊ- ተውኔት፣ ደራሲ፣ የመጀመሪያዋ ሴት ዲፕሎማት የነበሩት እና ሚያዝያ ፲፪ ቀን ፳፻፩ ዓ/ም በ፺፫ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩን የክብርት ዶክቶር፣ ወይዘሮ ስንዱ ገብሩን ማንነት የሚዘክር “ዝክረ - ስንዱ ገበሬ”፣ በሚል ዝግጅት በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት በኢትየጽያ የሴቶች ማኅበራት ቅንጅት (ኢሴማቅ)፣ ከኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማኅበር፣ ከኢትዮጵያ ሴት መገናኛ ብዙኀን ማኅበር፣ ከኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበረና፣ ከጾታዊ ጥቃት መከላከያ ማኅበር ጋር በትብብር የተዘጋጀ ዝክር ተከናውኗል።\n\nልደትና የወጣትነት ዘመናት\nወይዘሮ ስንዱ ገብሩ በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአዲስ ዓለም ከተማ ጥር ፮ ቀን ፲፱፻፰ ዓ/ም ተወለዱ። አባታቸው ታዋቂው ዲፕሎማት፣ የመጀመሪያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዘደንት፤ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የምክር ቤቱ ፕሬዘደንት የነበሩት በዳግማዊ ምኒልክ ሹመትም የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ አስተዳዳሪ የነበሩት ከንቲባ ገብሩ ደስታ ሲሆኑ ታናሽ እህታቸው ደግሞ የውብዳር ገብሩ (አሁን ታዋቂዋ ሙዚቀኛ እማሆይ ጽጌ ማርያም) ናቸው።", "role": "assistant" } ]
መኮንን ገ/ዝጊ
PER
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ መኮንን ገ/ዝጊ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "መኮንን ገ/ዝጊ (ወይም ገብረእግዚ) የልቦለድ ደራሲ ነው። የተወለደው በአዲስ አበባ ሲሆን ዛሬ በስቶኮልም ስዊድን ይኖራል። ሁለት መፅሀፎች ዘመነ ደርግን መቸት እድርገው የተክሸኑ ናቸው።\n\nየጻፋቸው መጻሕፍት፦\nመቅሰፍት (1984 ዓ.ም.) - ባለ 510 ገፅ ልብወለድ\nፍቅር በዘመነ ሽብር (1997 ዓ.ም.) - ባለ 260 ገፅ ልብወለድ", "role": "assistant" } ]
መኮንን ገ/ዝጊ
PER
{title} ማን ነው?
[ { "content": "መኮንን ገ/ዝጊ ማን ነው?", "role": "user" }, { "content": "መኮንን ገ/ዝጊ (ወይም ገብረእግዚ) የልቦለድ ደራሲ ነው። የተወለደው በአዲስ አበባ ሲሆን ዛሬ በስቶኮልም ስዊድን ይኖራል። ሁለት መፅሀፎች ዘመነ ደርግን መቸት እድርገው የተክሸኑ ናቸው።\n\nየጻፋቸው መጻሕፍት፦\nመቅሰፍት (1984 ዓ.ም.) - ባለ 510 ገፅ ልብወለድ\nፍቅር በዘመነ ሽብር (1997 ዓ.ም.) - ባለ 260 ገፅ ልብወለድ", "role": "assistant" } ]
ኮርትኒ ቼትዊንድ
ORG
ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።
[ { "content": "ስለ ኮርትኒ ቼትዊንድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።", "role": "user" }, { "content": "ኮርትኒ ቼትዊንድ (እንግሊዝኛ፡ Courtney Chetwynde) በደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን ውስጥ አንዲት ወጣት ሴት ልጅ ናት። \n\nኮርትኒ ቼትዊንድ ናት የከንፍር ወዳጅ ለቦቢ ፔንድራጎን፣ የቀዳሚነቱ መንገደኛ በፐንድራጎኑ ልቦለድ ናት። በአንደኛው መፅሐፉ ልቦለድ (ሻጩ የሞት) ኮርትኒ የዐሥራ አራት ዓመት አሮጊት ናት፣ በሰባተኛ መፅሐፍ (የኲለኑ ጨዋታዎች) ዐሥራ ሰባት ናት።", "role": "assistant" } ]