query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
baa88ca54d37014adbb993208233e4e0
b5ede6d14cc0831a0e2e3e0911b5259c
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንታት ጨዋታዎች የሚደረጉበት ሜዳ ተወስኗል
ታኅሣሥ 3 እንደሚጀመር የሚጠበቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያዎቹ አምስት ሳምንታት ጨዋታዎች የት እንደሚደረጉ ከውሳኔ ተደርሷል፡፡የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የኮቪድ 19 የመከላከል ሒደትን በመከተል የሚደረግ ሲሆን እንደከዚህ ቀደሙ ሳይሆን በተመረጡ ስታዲየሞች ላይ ብቻ እንደሚካሄድም ይታወቃል። የሊግ ኩባንያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ በተለይ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደተናገሩት ፕሪምየር ሊጉ ታኀሣሥ 3 ሲጀመር የመጀመሪያዎቹ አምስት ሳምንታት ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲደረጉ መወሰኑን ገልፀውልናል፡፡ አቶ ክፍሌ በገለፃቸው “ከዲኤስቲቪ ጋር ተነጋግረን ነበር የመጀመሪያ አምስት ሳምንታት 40 ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታዲየም እንዲሆን ወስነናል። በቀጣይ ቀሪዎቹን አምስት ሜዳዎች እና የሚደረጉትን ጨዋታዎች እንገልፃለን።” በማለት ተናግረዋል፡፡የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርአት በቀጣይ ቀናት ውስጥ አዲስ አበባ ላይ እንደሚወጣ የተሰማ ሲሆን የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ለመስጠትም ትናንት ምሽት የዲኤስ ቲቪ ባለሙያዎች አዲስ አበባ እንደገቡ አቶ ክፍሌ አክለው ነግረውናል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/61273
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8e24b7d70775c09d82723e0a28aeeb4a
4b71251d0cbfa07d03e07ca5956d1b0f
የአፍ ዘመድ በገበያም አይገድ
የአፍ ዘመድ በገበያም አይገድ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ትርጉሙ የውሸት ከንፈር መጠጣ በቀላሉ ከየትም ይገኛል ምሳሌ መደብ : ፈሊጣዊ አነጋገር
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
af1d9aa7ae600b40510e3ea439ed07bb
a06dd2b13e9b6e6abe2618e05e5f59c3
የኮሮናቫይረስ ባስከተለው ስጋት ምክንያት በአዲስ አበባ ሊካሄዱ ታቅደው የነበሩ ስብሰባዎች በመሰረዛቸው በአዲስ አበባ በሚገኙ ሆቴሎች ገቢ ላይ ተጽእኖ እንደሚያስከትል ተነገረ።
የኮሮናቫይረስ በአዲስ አበባ ሆቴሎች ላይ ያጠላው ስጋት\nየአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር ሰብሳቢ አቶ ቢኒያም ብስራት ለቢቢሲ እንደተናገሩት በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ባይከሰትም በሌሎች አገራት ውስጥ ባለው ሁኔታ ሳቢያ ተጓዦች ቀደም ሲል የያዙትን እቅድ እየሰረዙ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለጊዜው ዝርዝር መረጃ ባይኖራቸውም የሚሰረዙት ከፍተኛ የቋማትና የግለሰብ መረሃግብሮች በአገሪቱና በሆቴሎች ገቢ ላይ የእራሳቸው የሆነ ተጽእኖ እንደሚኖራቸው አመለክተዋል። አቶ ቢኒያም እንደ አብነትም አዲስ አባባ ውስጥ ሚያዚያ ወር ላይ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረውና አንድ ሺህ ሰው እንደሚሳተፍበት የሚጠበቀው የሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን ዓመታዊ ጉባኤ ተሰርዟል። በዚህም እያንዳንዱ ተሳታፊ አራት ምሽቶችን አዲስ አበባ ውስጥ እንደሚያሰልፍ ይጠበቅ የነበረ ሲሆን አንድ ሰው በአማካይ በአንድ ምሽት 100 ዶላር የሚከፍል ቢሆን የ400 ሺህ ዶላር ገቢ ሳይገኝ እንደሚቀር ተናግረዋል። ከእነዚህ መካከል በተባበሩት መንግሥታት ድርጀት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን አማካይነት ከመጋቢት 9 እስከ 15 2012 ዓ.ም አዲስ አበባ ላይ በከፍተኛ ሚኒስትሮች ይካሄዳል ተብሎ የነበረው ጉባኤ አንዱ ነው። ይህም በገንዘብ፣ በዕቅድና በምጣኔ ሃብታዊ ልማት ሚኒስትሮች አማካይነት የሚደረግና የ53ኛው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ጉባኤ አካል ነበር። የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንን ጨምሮም በኮሮናቫይረስ መስፋፋት ሳቢያ እየጨመረ በመጣው ስጋት ከአጋሮቹ ጋር በመመካከር ለጥንቃቄ ሲባል ተጨማሪያ ማስታወቂያ እስኪያወጣ ድረስ "ሁሉም ሕዝባዊ ስብሰባዎች ለሌላ ጊዜ መተላላፋቸውን" ገልጿል። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በተለያዩ አገራት ውስጥ በመስፋፋቱ ለሥራም ሆነ ለእረፍት ጉዞ የሚያደርጉ ሰዎች በሽታው ባስከተለው ስጋት ሳቢያ ዕቅዳቸውን ለመሰረዝ ተገደዋል። በዚህም የሆቴል ዘርፉ ላይ የገቢ መቀነስ እንደሚያስከትል አቶ ቢያኒያም አመልክተዋል። የበሽታው መስፋፋትና ስጋት በዚሁ ከቀጠለ ግንቦትና ሠኔ አካባቢ ፊፋ የሚያዘጋጀው ትልቅ መሰናዶ እንዲሁም የዓለም ኢኮኖሚ መድረክ ለመስከረም ወር የያዟቸው ትልልቅ ስብሰባዎችንም የመካሄድ ጉዳይን ጥያቄ ውስጥ ሊያስገባው እንደሚችል ጠቅሰዋል። እስካሁን በሽታው ኢትዮጵያ ውስጥ ባይከሰትም ከሚያሳጣው ገቢ በላይ አሳሳቢው ነገር የጤና ጉዳይ በመሆኑ ማኅበሩ በሆቴሎች የሚገኙ ሠራተኞች ማድረግ ስላለባቸው ጥንቃቄ ስልጠናዎችንና የጥንቃቄ መመሪያዎችን እየሰጡ ነው ብለዋል። ይህ በዓለም ዙሪያ ከ3 ሺህ በላይ ሰዎችን በገደለው የኮሮናቫይረስ ስጋት ምክንያት የታላላቅ ጉባኤዎች መሰረዝ እያጋጠመ ያለው ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በሌሎች የአፍረካ አገራት ውስጥ ጭምር ነው። ከእነዚህም መካከል በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ በመጪው ሳምንት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው 'ዘ ኔክስት አይንስታይን ፎረም' የተባለው ስብሰባ ለሌላ ጊዜ መተላለፉ ተነግሯል። መድረኩ ከመጪው ሰኞ ጀምሮ ለአምስት ቀናት ከ79 አገራት በላይ በመጡና ከሁለት ሺህ የሚበልጡ ተሳታፊዎች የሚታደሙበት እንደነበር ተገልጿል። ሌላው ደግሞ የአፍሪካ ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች ፎረም የተባለውና በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን ውስጥ በሚቀጥለው ሳምንት ለሁለት ቀናት ሊካሄድ የነበረው ስብሰባም እንደዚሁ ወደ ሌላ ጊዜ እንዲዘዋወር ተደርጓል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
92e5baede779a1ba84d01e9d64f9dbba
1ebb8e5d2a15137639bbaae084b40fa2
ኤንሪኮ ፌርሚ
ኤንሪኮ ፌርሚ (ጣልኛ፦ Enrico Fermi) 1894-1947 ዓም. የጣልያን ፊዚሲት ነበር። በ1931 ዓም ወደ አሜሪካ ፈለሰ። ፌርሚ የመጀመሪያውን የኑክሊየር ሪአክተር በመፍጠሩ ይታዎቃል። ስለዚህ እና መሰል የኑክሊየር አቅምን ስራ ላይ ለማዋል ያሳየው ትጋቱ፣ የኑክሊየር ዘመን ደራሲ እንዲሁም የአቶሚክ ቦምብ አባት ተብሏል። የጣልያን ሰዎች ፊዚሲስቶች የአሜሪካ ሰዎች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
b7db8708fca03529d151cdec193827d1
363dd53a4bd68ca638e66b53e18e86be
የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
በፌስቡክ አድራሻቸው አመፁና ብጥብጥ ቀስቃሽ ጽሑፎችን በማሠራጨት፣ የኦነግን ዓላማ ለማስፈጸም ተንቀሳቅሰዋል ተብለው በሽብር ተግባር ወንጀል ተጠርጥረው የተከሰሱት የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፣ የቀረበባቸውን ክስ ተቃወሙ፡፡ አቶ ዮናታን ተስፋዬ፣ ‹‹ሕገ መንግሥቱ በሰጠኝ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብትና በክሱ የተጠቀሰው ብጥብጥና አመፅ የመልካም አስተዳደር ዕጦት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባረጋገጡበት ሁኔታ ልከሰስ አይገባም፤›› ሲሉም ተቃውሞአቸውን በዝርዝር አቅርበዋል፡፡በኦሮሚያ ክልል ተከስቶ የነበረው ብጥብጥና አመፅ ‹‹የመልካም አስተዳደር ዕጦት ችግር ነው፡፡ የሌላ ሦስተኛ አካል ተሳትፎ የለበትም፤›› በማለት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ማረጋገጣቸውን ያስረዱት ተከሳሹ አቶ ዮናታን፣ የተለያዩ የፌደራልና የክልል ሥራ ኃላፊዎችና ባለሥልጣናትም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር በማጠናከር፣ ዕርምጃ የወሰዱበትና በርካታ ሹማምንትም ከኃላፊነት መነሳታቸውን ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የሚያውቀውና ከማንም ያልተደበቀ በመሆኑ፣ ግልጽ የሆነ የሕግ ግምት (Judicial Notice) የሚወስድበት ጉዳይ መሆኑን አቶ ዮናታን አክለዋል፡፡በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች፣ ወረዳዎችና ቀበሌዎች የተደረገው አመፅና ብጥብጥ የመልካም አስተዳደር ዕጦት መሆኑ ተረጋግጦ ሳለ፣ በቀረበባቸው ክስ ላይ በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እንደተጀመረና እሳቸው በፌስቡክ ገጻቸው ባሠራጩት መጣጥፍ ለማስቀጠል የተደረገ እንደሆነ መገለጹ፣ ከአዋጁ መንፈስ ውጪ መሆኑን በመጠቆም ክሱ ውድቅ ተደርጐ በነፃ እንዲሰናበቱ ጠይቀዋል፡፡አቶ ዮናታን በክስ መቃሚያቸው ላይ እንዳብራሩት፣ የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ (4)ን መተላለፋቸው ተገልጿል፡፡ በአንቀጹ እንደተገለጸው ተላልፈዋል የተባለው ድርጊት ማቀድ፣ መዘጋጀት፣ ማሴር፣ ማነሳሳትና መሞከር የሚል መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ ደግሞ በክሱ ያሰፈረው አቶ ዮናታን ኦነግ ያስጀመረውን አመፅና ብጥብጥ ለማስቀጠል በፌስቡክ ገጻቸው ላይ የተለያዩ ቀስቃሽ ጽሑፎችን ማሠራጨታቸውን የሚገልጽ በመሆኑ፣ በአዋጁ አንቀጽ ሥር ከተመለከቱት ውስጥ በአንዱም የማይሸፈን መሆኑን በመግለጽ አብራርተዋል፡፡ በመሆኑም የዓቃቤ ሕግ ክስ በወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር 112 የተደነገገውን ማለትም ‹‹… ወንጀለኛው የፈጸመው ተግባር፣ ወንጀል ከሚያደርገው የሕግ አነጋገር ጋር በጣም የተቀራረበ መሆን አለበት፤›› ከሚለው ድንጋጌ ጋር የሚጋጭ መሆኑን አስረድተዋል፡፡አቶ ዮናታን ፈጽመውታል ለተባለው ክስ በማስረጃነት የቀረበው የሰነድ ማስረጃ በፌስቡክ ገጻቸው ተሠራጨ የተባለው መጣጥፍ መሆኑን ገልጸው፣ ፌስቡክ ደግሞ ዘመናዊ የመልዕክት መለዋወጫ ዘዴ መሆኑን፣ ይኼም በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 29 ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ድንጋጌ ከመሆኑ አንፃር፣ ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በየትኛውም ሕግ ገደብና ክልከላ ያልተደረገባቸውና በቀረበባቸው ክስ በተጠቀሰው አንቀጽ ሥር የማይሸፈንና የሽብርተኝነት ተግባር አለመሆኑንም አቶ ዮናታን አክለዋል፡፡ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ ሕገ መንግሥታዊና ሰብዓዊ መብታቸውን ለማስከበር የተቀመጡ መርሆዎችንና ድንጋጌዎችን የማያሟላ ክስ መሆኑን ገልጸው፣ ተሰርዞ በነፃ እንዲሰናበቱ በተደጋጋሚ ጠይቀዋል፡፡ዓቃቤ ሕግ ያቀረበባቸው ክስ ሐሳቡና ይዘቱ አርትኦትና የቃላት ማስተካከል የጎደለው ከመሆኑም በተጨማሪ ለመረዳት የሚያስቸግር፣ በረጃጅም ዓረፍተ ነገሮችና አባባሎች አሳሳች ሆኖ የቀረበ በመሆኑ በወንጀል መዝገብ ሥነ ሥርዓት ቁጥር 111 ድንጋጌን ማለትም፣ ‹‹… የክስ ማመልከቻ ቀን፣ ዓመተ ምሕረት የተጻፈበትና የተፈረመበት…›› የሚለውን የማያሟላ መሆኑን አቶ ዮናታን ጠቁመው፣ ክሱ ተሰርዞ በነፃ እንዲሰናበቱ ጠይቀዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ክሱን የሚያሻሽል ከሆነም በሕጉ አግባብ ሥነ ሥርዓቱን ተከትሎ በሚያቀርበው ክስ ላይ የሚጠቅሰው የሕግ አንቀጽ፣ ከክሱ ጋር የሚቀራረብና የተከሳሹን የመከራከር መብት የማያጣብብ አድርጐ እንዲያዘጋጅ ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው፣ ጉዳዩን ለሚከታተለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ግንቦት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. አመልክተዋል፡፡ፍርድ ቤቱም የዓቃቤ ሕግን ምላሽ ለመጠባበቅ ለግንቦት 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡       
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/13175
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9e032753c41ef7d7fbb75905ec564f41
a70dc6c2f1e5bbc12f4b8b915664e891
በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ81 ሺህ በለጠ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ81 ሺህ በለጠ ∶∶በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 81ሺህ608 መድረሱን መረጃዎች ያሳያሉ∶∶በዚህም ደቡብ አፍሪካ ሰፊውን ድርሻ ስትወስድ በሃገሪቱ14ሺህ335 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው 261 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡6ሺህ478 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገም ችለዋል ነው የተባለው፡፡እንዲሁም በግብፅ11ሺህ719 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ 612 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገው 2ሺህ950 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል ፤ በአልጄሪያ 6ሺህ821 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው 3ሺህ409 ሰዎች ሲያገግሙ 542 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት መዳረጋቸው ታውቋል፡፡በሞሮኮ 6ሺህ741 ሰዎች ፣በጋና 5ሺህ735 እና ካሜሮን 3ሺህ 105 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል ∶∶በዚህም በአጠቃላይ በአፍሪካ 31ሺህ122 ሰዎች ሲያገግሙ 2ሺህ708 የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ምንጭ፡-የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8d%8d%e1%88%aa%e1%8a%ab-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%81/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9b4305a4910c3e6866862f93e1a8097f
4879ec9f50e29abeeb0327ae07e12413
“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር  በደቡብ ክልል ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)”ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በደቡብ ክልል ተካሄደ፡፡ፕሮግራሙ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ነው የተካሄደው።በፕሮግራሙ ላይ የደቡብ ክልል ፖሊስ፣ ልዩ ሃይልና፣ የመንግስት ሰራተኞችና አመራሮች የተገኙ ሲሆን ግንባር ላይ ለሀገር ሉዓላዊነትና የህግ የበላይነት እየተዋደቀ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር የክልሉ ፖሊስ ማርቺንግ ባንድ የሰልፍ  ትርኢት ማሳየቱን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%88%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8a%a8%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%8a%a5%e1%89%86%e1%88%9b%e1%88%88%e1%88%81-%e1%88%98%e1%88%ad%e1%88%83-%e1%8c%8d/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
eea2a9a7751776a812522623eeabd4a2
56d5463ada6b46c9b5d2c4c804f95a27
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ 5 ዓመት 6ኛ የሥራ ዘመን 6ኛ አስቸኳይ ጉባዔ የ4 የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ 5 ዓመት 6ኛ የሥራ ዘመን 6ኛ አስቸኳይ ጉባዔ የ4 የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ በምክር ቤቱ ያለመከሰስ መብታቸው የተነሱትም፡-1. አቶ አድጎ አምሳያ2. አቶ ሽፈራው ጨሊቦ3. አቶ ግርማ መኒ4. አቶ አረጋ ባልቢድ ናቸው፡፡ምክር ቤቱ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ያለመከሰስ መብታቸው እንዲነሳ የቀረቡትን የ4ቱን የምክር ቤት አባላት ያለመከሰስ መብት በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ በመተከል ዞን በንጹኃን ዜጎች ላይ በደረሰው ሞት፣ ጉዳትና መፈናቀል እጅግ ማዘናቸውን የምክር ቤቱ አባላት ገልጸዋል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት በመተከል ዞን በንጹኃን ዜጎች ላይ የተፈጸመው ጭፍጨፋ የማያመው እና የማያወግዝ ሊኖር አይገባም ብለዋል፡፡ በተፈፀመው ጭፍጨፋ አመራር የተሳተፈበት መሆኑን የጠቆሙት የምክር ቤቱ አባላት፣ ዞኑን ከመረጋጋት አልፎ ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኝ በድርጊቱ በተሳተፉ አካላት ላይ የተጀመረው የህግ የበላይነት የማስከበር ዘመቻ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ያኮረፉ አካላት፣ ህዝቦች እንዳይረጋጉና በሠላም እንዳይኖሩ እያደረጉ በመሆኑ ከመንግስት ቁርጠኛ እርምጃ እንደሚጠበቅም ገልጸዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%89%a4%e1%8a%92%e1%88%bb%e1%8a%95%e1%8c%89%e1%88%8d-%e1%8c%89%e1%88%99%e1%8b%9d-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%88%ad-%e1%89%a4%e1%89%b5-%e1%8b%9b%e1%88%ac-%e1%89%a3/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
fda0efab9b48a9b11b28277d07284b6f
237297546f112330109d96a94ea54c60
ዩናይትድ ስቴትስ በቻይና ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ የጣለችው ማዕቀብ
ዩናይትድ ስቴትስ በግዙፉ የቻይና /ZTE/ ቴሌኮሙኒኬሽንስ ኩባንያ ላይ ጥላው የነበረውን የሚያሽመደምድ ማዕቀብ ለማንሳት ከቻይና ጋር ሥምምነት ላይ መድረሷን የዩናይትድ ስቴትስ የንግድ ሚኒስትር ዊልበረ ሮዝ ዛሬ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ ለቻይናው ኩባንያ የሚያስፈልጉ አሜሪካ የተሰሩ ዕቃዎች እንዳይሸጡ አግዳ ነበር።ሚኒስትሩ ሲኤንቢሲ ለተባለው አሜሪካ ያለ የቴሌቪዥን ጣብያ በተናገሩት መሰረት ሥምምነቱ ወደ 75,000 የሚጠጉ ሰራተኞች ያሉት /ZTE/ አሜሪካ በኢራንና በሰሜን ኮርያ ላይ የጣለችውን የንግድ ማዕቀብ በመጣሱ $1 ቢልዮን ዶላር እንዲካፍል ያስገድደዋል። $400 ሚልዮን ዶላር መያዣ እንዲያስቀምጥና በ30 ቀናት ውስጥ መላ ሰራተኞቹን እንዲለውጥ ያድርጋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/us-lawmakers-slam-repotred-zte-deal-6-7-2018/4428683.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
048798cd0b2afffc400a8769eb4ae7ca
77486ae6702d3aae1f84c8c896873bf6
​የፕሪምየር ሊጉ መጀመርያ እና የአሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታዎች ቀን ተራዝሟል
ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ከዚህ ቀደም የ2010 የኢትየጵያ ፕሪምየር ሊግ ጥቅምት 4 እንሚጀምር ቢገልፅም አሁን ግን ሊጉ የሚጀመርበትን ቀን በአንድ ሳምንት በመግፋት ጥቅምት 11 እንደሚጀምር ለክለቦች በላከው ደብዳቤ ገልጿል።ፌደሬሽኑ ሊጉ የሚጀመርበትን ቀን ለመግፋቱ እንደ ዋነኛ ምክንያት ያስቀመጠው የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌደሬሽን የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫን (ሲቲ ካፕ) ከመስከረም 20 እስከ ጥቅምት 4 ድረስ ለማድረግ መርሃ ግብር በማውጣቱ እና በዝናብ እና በሜዳ ችግር ቀደም ብሎ ውድድሩን ማድረግ አለመቻሉን ከገለፀልን በኃላ ነው ብለዋል።የኢትየጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ሊጉ የሚጀመርበትን ቀን ብቻ ሳይሆን 25 እና መስከረም 28 እንዲደረግ መርሃ ግብር ተይዞለት የነበረው የ2009 የሊጉ አሸናፊ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የጥሎ ማለፉ አሸናፊ ወላይታ ድቻ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ጨዋታንም ወደ ጥቅምት 7 እንዳዞረው ታውቋል። በአዲስ አበባ ስታድየም በደርሶ መልስ መልክ ሊደረጉት የነበሩት ጨዋታዎችም ቀርተው አንድ ጨዋታ ብቻ መስከረም  7 በአዲስ አበባ ስታድየም ይደረጋል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/30360
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6f011e7597bf8cbd0d12dbc79363372a
65517d484fd37d873bcacf4a02bb7652
1950ዎቹ
ምዕተ አመታት: 19ኛ ምዕተ አመት - 20ኛ ምዕተ አመት - 21ኛ ምዕተ አመት አሥርታት: 1900ዎቹ፤ 1910ሮቹ፤ 1920ዎቹ፤ 1930ዎቹ፤ 1940ዎቹ፤ 1950ዎቹ፤ 1960ዎቹ፤ 1970ዎቹ፤ 1980ዎቹ፤ 1990ዎቹ፤ 2000ዎቹ ዘመናት: 1950 1951 1952 1953 1954 1955 1956 1957 1958 1959 አሥርታት
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
de74d9ab1cae456f273c7a8576ecac6a
508f35a073791433e5587d3aac7bd584
ከባንኮች የሚወጣን ጥሬ ገንዘብ የሚገድብ መመሪያ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከባንኮች የሚወጣን ጥሬ ገንዘብ የሚገድብ መመሪያ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ።የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ መመሪያው የገንዘብ ዝውውርን ወደ ስርአት በማስገባት ወንጀልንና የግብር ስወራን ለመከላከል በከፍተኛ ሁኔታ ያግዛል ብለዋል።ዛሬ የሚተገበረው አዲሱ መመሪያ ለግለሰብ በቀን እስከ 200 ሺህ እና በወር ደግሞ እስከ 1 ሚሊየን ብር በጥሬ ገንዘብ ማውጣት ሲፈቅድ ለኩባንያዎች ደግሞ በቀን እስከ 300 ሺህ ብር እና በወር እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድረስ በጥሬ ገንዘብ ማውጣት ይችላሉ ተብሏል።ወጪ የጥሬ ገንዘብ ገደቡ መጠን ላይ ምንም ለውጥ ሳያሳድር ከተገደበው የጥሬ ገንዘብ በላይ ለሚፈልጉ ግለሰቦችም ሆኑ ድርጅቶች ከአካውንት ወደ አካውንት ወይንም በቼክ ወይንም ደግሞ በሲፒኦ ተጨማሪ ክፍያን መፈጸም ይችላሉ ተብሏል።መመሪያው በልዩ ሁኔታ መታየት ያለባቸው ከፍያዎችን በተመለከተም የራሱ ሂደት ያለው ሲሆን፥ የልዩ ሁኔታ ክፍያ ለየባንኮች ፕሬዚዳንቶች ስልጣን እንደሰጠና ውሳኔ አሳልፈው ክፍያው የተፈፀመ እንደሆነም በየሳምንቱ ለብሄራዊ ባንክ በሚያደርጉት ሪፖርትና ክትትል እንደሚያልፍም ተነግሯል።መመሪያውን ጥሶ የተገኘ ባንክም ከፈጸመው ክፍያ የ25 በመቶ ጥብቅ ቅጣት እንደሚፈጸምበትም ተነግሯል።መመሪያው በሁሉም ባንኮችና አነስተኛና ጥቃቅን የፋይናንስ ተቋማት ላይ እንደሚተገበርም ታውቋል።መመሪያውን ለመፈጸም ክሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይትና ስምምነት መደረሱም ታውቋል።በተስፋዬ ከበደ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a8%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8a%ae%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8b%88%e1%8c%a3%e1%8a%95-%e1%8c%a5%e1%88%ac-%e1%8c%88%e1%8a%95%e1%8b%98%e1%89%a5-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8c%88%e1%8b%b5%e1%89%a5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6619876c37719de0ba7f0118184ff185
265a677fc001c03479d04cb2cb71ca0f
በፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ በድጋሚ ለውጥ ተደርጓል
ነገ እና ከነገ በስትያ ሁሉም ስምንት ጨዋታዎች እንደሚስተናገዱበት ይጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለሁለተኛ ጊዜ የፕሮግራም ቅያሪ ተደርጎበታል። በቅያሪውም አንድ ጨዋታ የቀን ለውጥ ሲደረግበት ሌላኛው ደግሞ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። በዚህም መሰረት መቐለ ላይ ሊካሄድ የነበረው የመቐለ ከተማ እና መከላከያ ጨዋታ በእንግዳው ቡድን ጥያቄ መሰረት ወደ እሁድ ተሸጋግሯል። መከላከያ ጥያቄውን ያቀረበው በ26ኛው ሳምንት ጨዋታውን ያደረገው በዕለተ ማክሰኞ በመሆኑ በቂ የዝግጅት ጊዜ ለማግኘት በሚል በሚል ነው።በሌላ በኩል ደግሞ በሀዋሳ ባለው ወቅታዊ የፀጥታ ችግር ምክንያት የሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ የተላለፈ ሲሆን ቦዲት ላይ ወላይታ ድቻ እና ወልዋሎ ዓ.ዩን እንደሚያገናኝ የሚጠበቀው ጨዋታም ሊተላለፍ የሚችልበት ዕድል ሰፊ ሆኗል። ወልዋሎ ዓ.ዩ በስፍራው ባለው የፀጥታ ሁኔታ ዙርያ ማረጋገጫ ይሰጠን በማለቱ የሊግ ኮሚቴው የጨዋታውን ቀን ለመቁረጥ የመጨረሻ ውሳኔ ላይ አልደረሰም። ኮሚቴው በጉዳዩ ዙርያ እያደረገ ያለውን ማጣራት ካገባደደ በኃላ ውሳኔውን ሲያሳውቅ ዜናውን ይዘን የምንመለስ ይሆናል።የ27ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር04:00 ፋሲል ከተማ ከ ሲዳማ ቡና (ጎንደር)04:00 ወልዲያ ከ ጅማ አባጅፋር (አአ)09:00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ኤሌክትሪክ (ድሬዳዋ)09:00 ወላይታ ድቻ ከ ወልዋሎ (ቦዲቲ)*10:00 ደደቢት ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ)09:00 መቐለ ከተማ ከ መከላከያ (መቐለ)09:00 አዳማ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ (አዳማ)ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/37507
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6ee7a847437fca7d94ce19e5c0b90b34
7bd8bcce471ec44bcba1b4935107fd84
ሪፖርት | የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ተሸነፈ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዩጋንዳን በወዳጅነት ጨዋታ ገጥሞ 1-0 ተሸንፏል።በባህር ዳር ዓለማቀፍ ስታዲየም በተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ብዙ የጠሩ የግበ ማግባት አጋጣሚዎች ሳይስተዋሉበት ተጠናቋል። በአንፃራዊነት ፍትጊያዎች እና አካላዊ ጉሽሚያዎች በበዙበት የመጀመሪያው አጋማሽ ጨዋታ ተጋባዦቹ ዩጋንዳዎች ተሽለው ሲንቀሳቀሱ ባለሜዳዎቹ ኢትዮጵያዎች ደግሞ ተዳክመው ታይተዋል።ጨዋታው በተጀመረ በ3ኛው ደቂቃ በፍፁም አለሙ አማካኝነት የግብ ሙከራ በማድረግ ጨዋታውን የጀመሩት ዋሊያዎቹ ሙከራቸው በግብ ጠባቂው ዴኒስ ኦኒያንጎ አማካኝነት መክኖባቸዋል። ለተሰነዘረባቸው ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ያሰቡ የሚመስሉት ዩጋንዳዎ በ7ኛው ደቂቃ ጥሩ ሙከራ ሰንዝረው መክኖባቸዋል። በዚህ ደቂቃ በመስመር አጨዋወት ወደ ግብ የደረሱት ተጋባዦቹ በሉዋጋ ኪዚቶ አማካኝነት ጥቃት ሰንዝረዋል። በ14ኛው ደቂቃ ዳግም ወደ ዋሊያዎቹ የግብ ክልል የደረሱት ዩጋንዳዎች በጨዋታው ጥሩ ሲንቀሳቀስ በነበረው ሉማላ አብዱ አማካኝነት ሙከራ አድርገዋል።ከአምስት ደቂቃ በኋላ በኢትዮጵያ የግብ ክልል አካባቢ የቅጣት ምት ያገኙት ክሬንሶች አጋጣሚውን ወደ ግብነት ቀይረው መሪ ሆነዋል። የቅጣት ምቱ ሲሻማ ብቻውን ቆሞ የነበረወ ዮሴፍ ኦቻያ ለኦክዊ ኢምኑኤል አሻምቶለት ግቡ በግምባር ተቆጥሯል።ሳይታሰብ ግብ ያስተናገዱት ዋሊያዎቹ በ27ኛው ደቂቃ ሱራፌል ዳኛቸው በሞከረው የቅጣት ምት ግብ ለማስቆጠር ጥረው ነበረ። ከደቂቃ በኋላም ዋሊያዎቹ ለሙጂብ ቃሲም የተሰነጠቀን ረጅም ኳስ ተጠቅመው ግብ ለማስቆጠር ቢጥሩም ግብ ጠባቂው ዴኒስ ኦኒያንጎ ወቶ አድኖባቸዋል። በክፍት ጨዋታ ግልፅ የግብ ማግባት አጋጣሚ መፍጠር የተሳናቸው የአሰልጣኝ አብርሃም ተጨዋቾች በ35 እና 38ኛው ደቂቃ አዲስ ግዳይ እና ሱራፌል ዳኛቸው በሞከሯቸው የቅጣት ምቶች የአቻነት ግብ ፈልገዋል።በፈጣን የመስመር ላይ ሽግግሮች ጨዋታቸውን የቀጠሉት ክሬንሶች በ40ኛው ደቂቃ ሉማላ አብዱ በመታው ነገር ግን ደስታ ደሙ እና ለዓለም ብርሃኑ ተባብረው ባወጡት ኳስ መሪነታቸውን ከፍ ለማድረግ ተቃርበው ነበረ። የመጀመሪያው አጋማሽም ተጨማሪ የግብ ማግባት አጋጣሚ ሳይስተዋልበት ሁለቱ ቡድኖች ወደ መልበሻ ክፍል አምርተዋል።በአንፃራዊነት በሁለተኛው አጋማሽ ተሽለው ለመቅረብ የጣሩት ዋሊያዎቹ በተሻለ የጨዋታ ፍላጎት ጨዋታቸውን አከናውነዋል። በተቃራኒው በመጀመሪያው አጋማሽ መሪ ሆነው ወደ መልበሻ ክፍል የተጓዙት ዩጋንዳዎች ያገኙትን የማሸነፊያ እድል አሳልፎ ላለመስጠት ተንቀሳቅሰዋል።ሁለተኛው አጋማሽ በተጀመረ በአራተኛው ደቂቃ ዩጋንዳዎች በግራ መስመር በመሄድ ጥሩ ሙከራ ቢያደርጉም ግብ ጠባቂው ለዓለም አድኖባቸዋል። ከሶስት ደቂቃዎች በኋላ በአንድ ሁለት ቅብብል ወደ ዩጋንዳዎች የግብ ክልል የደረሱት ሃይደር ሸረፋ እና ፍፁም ዓለሙ አጋጣሚውን ወደ ግብነት ለመቀየር ቢጥሩም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። በ55ኛው ደቂቃ ወደ ዋሊያዎቹ የግብ ክልል የደረሱት የዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ኢማኑኤል አርኖልድ አኪዊ እና ሉዋጋ ኪዚቶ ተቀባብለው ነገር ግን ሉዋጋ ኪዚቶ ባመከነው የመልሶ ማጥቃት ኳስ ወደ ግብ ቀርበው ነበር።ከ55-70ኛው ደቂቃ የተሻለ የተንቀሳቀሱት ዋሊያዎቹ ቀይረው ወደ ሜዳ ባስገቧቸው ተጨዋቾች ታግዘው ወደ ግብ ለመድረስ ቢጥሩም የጠራ የግብ ማግባት አጋጣሚ መፍጠር ተስኗቸው ታይቷል። በተለይ አሰልጣኙ የአማካኝ መስመር ተጨዋቾችን ቀይረው ወደ ሜዳ ካስገቡ በኋላ ቡድኑ ተረጋግቶ ኳስን ወደ ፊት ለማድረስ ጥሯል።የመጨረሻው የሁለተኛው አጋማሽ ሙከራ በ55ኛው ደቂቃ በዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድነን አማካኝነት ከተደረገ በኋላ ጨዋታው ሙከራ ያስተናገደው በ89ኛው ደቂቃ ነው። ጨዋታው ሊጠናቀቅ አንድ ደቂቃ ሲቀረው በቀኝ መስመር ወደ ዩጋንዳ የግብ ክልል ያመሩት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች አዲስ ግዳይ አሻምቶት ነገር ግን ማንም ሳይደርስበት በቀረው እድል ወደ ግብ ቀርበው ነበረ። ከዚህች ሙከራ በተጨማሪ ባለቀ ሰዓት ዋለሊያዎቹ ጥሩ የግብ ማግባት እድል ፈጥረው ነበረ። ሙሉ 90 ደቂቃው ተጠናቆ በጭማሪው ደቂቃ የተገኘን የቅጣት ምት አስቻለው ታመነ አሻምቶት ፍቃዱ ወርቁ በግምባሩ ቢሞክረውም ኳስ እና መረብ ሳይገናኝ ቀርቷል። ጨዋታውም ተጨማሪ ግብ ሳይስተናገድበት በዩጋንዳ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በባህር ዳር ስታዲየም ለመጀመሪያ ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/51117
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f718cb4f766bbcceadeaa2b59ab8f68d
afb60eb99a230177da8ce3dd25f5049f
በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ ኢትዮያውያንን የማስመለስ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል:የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
በደቡብ ሱዳን ይኖራሉ ተብሎ የሚገመቱትን ከ15 ሺህ በላይ ኢትዮያውያንን ወደ አገራቸው የማስመለሱ ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳመለከቱት በደቡብ ሱዳን በተከሰተው ግጭት ሳቢያ ኢትዮጵያ ዜጎቿን ወደ አገራቸው መመለስ ጀምራለች። እስከ ዛሬ ጠዋት ድረስም በደቡብ ሱዳን ይኖሩ የነበሩ ከ900 በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አምባሳደር ዲና ተናግረዋል፡፡የተቀሩትን ኢትዮጵያውያንን ለማስመለስና ለተመላሾችም አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከመከላከያ፣ ከግብርና እና ከኢትዮጵያ ከአየር መንገድ የተውጣጣ ግብረ ሀይል መቋቋሙን አስረድተዋል፡፡በደቡብ ሱዳን ያለውን ግጭት ለማስቆም የኢጋድ አባላገራት ጥርት እያደረጉ መሆናቸውን የገለጹት አምባሳደሩ ሁለቱም ወገኖች የተኩስ አቁም ስምምነት አድርገው ወደ ሰላም ድርድር እንዲመጡ በኢጋድ አባላገራት የተሰጠው ቀነ ገደብ በዛሬው እለት እንደሚያበቃ ገልጸዋል።በደቡብ ሱዳን ከሁለት ሳምንታት በፊት በተነሳው ግጭት ሳቢያ የሞቱት ሰዎች ቁጥር አንድ ሺህ ይደርሳል ተብሎ ይግማታል። በደቡብ ሱዳን እንደ አውሮፕያውያን አቆጣጠር በሐምሌ 2011 ነፃነቷን ማግኘቷ ይታወሳል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/28442/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8c718e28d7b2d96aedcba4c4133845de
e89d744e6cf0e2d2797f164a54dd593a
ሲኖትራክ ለመግዛት የከፈሉትን ገንዘብ የተጭበረበሩ 98 ሰዎች የፍትሕ ያለህ እያሉ ነው
ከሁለት ዓመታት በፊት ዙና ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ በሦስት ወራት ውስጥ ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ገዝቶ እንዲያስረክባቸው ተስማምተው ሙሉና ግማሽ ክፍያ ከከፈሉት በኋላ፣ መጭበርበራቸውን ያወቁ 98 ግለሰቦች የፍትሕ ያለህ እያሉ ነው፡፡ ግለሰቦቹ ግማሽ ክፍያና ሙሉ ክፍያ ፈጽመው ተሽከርካሪያቸውን ለመረከብ በመጠባበቅ ላይ እያሉ የማኅበሩ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ጌታሰው ከአገር መውጣታቸውን እንደሰሙ፣ ያለውን ንብረትና ተሽከርካሪዎች እንዳይሸጡ፣ እንዳይለወጡና ለሦስተኛ ወገን እንዳይዘዋወሩ ክስ መሥርተው አሳግደው እንደነበር ይናገራሉ፡፡ ፍርድ ቤቱም የተበዳዮቹን ክስ ካዳመጠና ካረጋገጠ በኋላ 15 ሲኖትራኮች፣ ዘጠኝ ሚሊዮን ብርና 269,200 ዶላር፣ 500 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ጅምር ቤትና ሌሎች ንብረቶችን እንዲከፋፈሉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰጥቶ እንደነበር ተበዳዮቹ ይናገራሉ፡፡ ነገር ግን 15 ተበዳዮች ቀደም ብለው ከሁሉም ተከሳሾች ጋር ያደረጉትን እንቅስቃሴ በመተውና በግል ሌላ ፋይል በመክፈት፣ በጎን እያስፈረዱ ሁሉም ተበዳዮች እንዲከፋፈሉ ውሳኔ የተሰጠበትን አካሄድ በመተው በግል እንዲከፈላቸው በማድረግ ጉዳት እንዳደረሱባቸው ገልጸዋል፡፡ በኤግዚቢት የተያዙ ንብረቶችና ገንዘብ፣ እንዲሁም ሌላም በማኅበሩ ስም የተመዘገበ ንብረት ቢኖር እንዳይንቀሳቀስ ለሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ጽሕፈት ቤት ከፍርድ ቤት የተሰጠው ትዕዛዝ ታልፎ፣ ለተወሰኑ ግለሰቦች ክፍያ መፈጸሙ ፍርድ ቤትን መድፈር መሆኑንም አመልክተዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ የሰጠው ሐምሌ 28 ቀን 2009 ዓ.ም. ቢሆንም፣ በኤግዚቢት የተያዘውን ገንዘብ የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምርያ የወንጀልና የትራፊክ አደጋ ዲቪዚዮን መምርያ፣ በጎን ሄደው ላስወሰኑ ግለሰቦች መክፈሉንና ሕግን የጣሰ አካሄድ መሆን ተናግረዋል፡፡ መምርያው 98 ተበዳዮች በአንድ ላይ ተመዝግበውና በጣምራ እንደተወሰነላቸው እያወቀና ዕግድ እንደተጣለበት ትዕዛዝ ደርሶት እያለ፣ የትዕዛዙን ሰነድ ‹‹አልደረሰኝም›› በማለት ለግለሰቦች በኤግዚቢትነት ከያዘው ገንዘብ ላይ ክፍያ መፈጸሙ ተገቢ ካለመሆኑም በተጨማሪ፣ ፍርድ ቤት መድፈርና ወንጀል መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም ለ98 ተበዳዮች እንዲከፍል ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሲሰጠው፣ ዋና ክፍያ ተከፍሏቸው ወጪና ኪሳራ ለሚጠይቁ ስድስት ግለሰቦች ‹‹ክፍያ እንድፈጽም ተገድጃለሁ›› በማለት ደብዳቤ ሲጽፍላቸው፣ ግለሰቦቹ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብለው እንዲያሳግዱ በማድረግ፣ ፍትሕ እንዳያገኙ እያደረጋቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ፖሊስ እነሱን ተባብሮ ዙና ትሬዲንግ ያለውን ንብረት ተከታትሎ በመያዝና ለሕግ በማቅረብ ግዴታውን መወጣት ሲገባው፣ ጥቂት ግለሰቦችን በማገዝ የእነሱን በደል እያበዛባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በመሆኑም የሚመለከተው የፍትሕ አካልና ጠቅላይ ሚኒስትሩ መፍትሔ እንዲሰጧቸው ጠይቀዋል፡፡   
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/10735
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1a2df8c6fa7015b51e99ce0596a63e52
7af106ba08077abc8859b22be76fe3c5
ብራዚሊያ
ብራዚሊያ የብራዚል ዋና ከተማ ነው። በ2013 እ.ኤ.አ. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,789,761 ሆኖ ይገመታል። ይህም በብራዚል ውስጥ በሕዝብ ብዛት አራተኛው ትልቅ ከተማ ያረገዋል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች ብራዚል
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
89952dd90194c030c4119e89ccaf8a2d
e8209c3f86649eabf83327c0efcda5f1
እስራኤል በጋዛ በወሰደችው እርምጃ በሺዎች የሚቆጠሩ ንጹሓን ቆሰሉ
እስራኤል በጋዛ ላይ በወሰደችው እርምጃ በርካቶች ሲሞቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ንፁሐን ቆሰሉ፡፡እስራኤል የፍልስጤማዊያንን ተቃውሞ ለበተን ከአስለቃሽ ጋዝ እና  ሌሎች የአድማ መበተኛዎች በተጨማሪ ባልታጠቁ ሰልፈኞች ላይ የጦር መሳሪያን እየተጠቀመች እንደምትገኝ ነው የተጠቆመው፡፡እ.ኤ.አ በ1948 የእስራኤልና ፍልስጤም ፀብ የጀመረ ቢሆንም ከሁለት ክፍለ ዘመን በላይ እንደሆነው ታሪክ ያስረዳል፡፡ አለመግባባቱም አል ናካባ ተብሎ ተሰይሟል፡፡ ይህም ማለት በሁለቱ መካከል ለተቀሰቀሰው ጦርነት የተሠጠ ስያሜ ነው፡፡እስራኤል እና ፍሌስጤም በጋዛ ጉዳይ ላይ በተቀሰቀሰ ግጭት ከ70 በመቶ በላይ ማለትም ከ2 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ፊሊስጤማዊያን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በስደት እና በጎዳናዎች ህወታቸውን ይገፋሉ፡፡ፍልስጤማውያን ወደ ትውልድ ቄያችን መመልስ አለብን በማለት ሁለቱ ሀገራትን በሚያዋስነው ድንበር በመሰብሰብ በእስራኤል ላይ ተቃውሟቸውን ማሰማት ከጀመሩ ሁለት ሳምንት ያክል መቆጠሩን የዓለም መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡እስራኤልም ይህን አመፅ ለመበትን የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደች ትገኛለች፡፡ በዚህም በርካታን ንፁኋን ዜጎች ለህልፈተ ህይወት እና ለአካል መቁሰል እየተዳረጉ ይገኛሉ፡፡የፍልስጤም የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው እስራኤል ስልፈኞቹን ለመበተን በተጠቀመችባቸው መሣሪያዎች በሁለት ቀን ውስጥ ብቻ ከ300 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ከ1600 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ከፍተኛ የአካል መቁሰል ደርሶባቸዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በሥፍራው ለመዘገብ የተገኙ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችም ይገኙበታል፡፡እስራኤል ፍልስጤማዊያን ወደ ጋዛ ድንበርእንዳገቡ በማሰብ አጥር አጥራለች፡፡ ይህንንም አጥር ለመዳፈር በሚሞክር ፍልስጤማዊ ላይ እርጃ እንደምትወስድ ስታስታውቅ ነበር፡፡ይሁን እንጅ ፍልስጤማዊያን ወደ አጥሩ አካባቢ በመገኘት ነው ተቀውሟቸውን እየገለፁ የሚገኙት፡፤ በዚህም እስራኤል አጥሬን እየተዳፈሩ ይገኛሉ በሚል ምንም አይነት መሳሪያ ባልያዙ ዜጎች ላይ እርምጃ እየወሰደች ትገኛለች ነው የሚለው ዘገባው፡፡የአልጄዚራ ከፍተኛ የፖለቲካ ተንታኝ የሆኑት ማርዋን ቢሻራ እንደሚናገሩት ፍልስጤማዊያን ፍትህ እና ነፃነታቸውን እስካለተቀዳጁ ድረስ ይህን ተቋውሟቸውን ይቀጥላሉ ሲሉ ይናገራሉ፡፡ ፍልስጤማዊያን ይህንንም ለማረጋገጥ ሲሉም በዋናነት በተከለከለው ስፍራ ምንም አይነት የጦር መሳሪያን ሳይታጠቁ ለተቃውሞ መገኘታቸውን ይናገራሉ ይላሉ ተንታኙ፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እንዳስታወቀው መሳሪያ ባልታጠቁ ዜጎች ላይ እስራኤል መሳሪያን መጠቀሟ ተገቢ አይለም ሲል ቢወቅስም እስካሁን እስራኤል በበኩሏ ያለችው ነገር የለም፡፡( ምንጭ:አልጀዚራ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33822/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5407e58d6a221469afe45576deddce94
69c1c15eb05680edcc5b61a5c03590d7
የአድዋ ድል አባቶቻችን እና አያቶቻችን በመደማመጥ፣ በመከባበር፣ በአንድነት እና በመዋደድ ያስመዘገቡት የድል ክብረ ወሰን ነው -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ 8ኛ ዙር የአድዋ ተጓዦችን ስንቅ በመስጠት ሸኝተዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%b5%e1%8b%8b-%e1%8b%b5%e1%88%8d-%e1%8a%a0%e1%89%a3%e1%89%b6%e1%89%bb%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8a%a0%e1%8b%ab%e1%89%b6%e1%89%bb%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%89%a0/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
703f8e9887ba866f1a2709812ba3e362
0a03c78f1b4a8fcb0644cd0a5f83602e
በደምቢ ዶሎ በተፈፀመ ጥቃት አንዲት ነፍሰጡር ስትሞት 4 ሰዎች ቆሰሉ
ወ/ሮ ብርሃኔ ማሞ ከእርግዝናቸው ጋር በተያያዘ ተጨማሪ ክትትል አንዲያገኙ ከሰዮ ወረዳ ወደ ደምቢ ዶሎ ሆስፒታል እንዲሄዱ ይደረጋል። ወ/ሮ ብርሃኔ በአንድ ባጃጅ ከሌሎች 5 ሰዎች ጋር በመሆን ጉዟቸውን ወደ ደምቢ ዶሎ ያደርጋሉ። ከምሽቱ 5፡30 አካባቢ ደምቢ ዶሎ ከተማ ሲደርሱ ድንገት ተኩስ ተከፍቶ የወ/ሮ ብርሃኔ ህይወት ሲያልፍ አራቱ ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸው ደምቢ ዶሎ ሆስፒታል እንደደረሱ የሆሰፒታሉ ሥራ አስኪያጅ አቶ ከማል ሂርኮ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ጥቃት ጀርባ ያለው ማን ነው? በደሴ ከተማ የሸዋበር መስጂድ ላይ በደረሰ ጥቃት ሰዎች ተጎዱ በጎባው ግጭት የስድስት ሰዎች ሕይወት ጠፋ ከወ/ሮ ብርሃኔ ጋር በባለ ሦስት እግሯ ተሽከርካሪ (ባጃጅ) አብረው ወደ ሆስፒታል ሲጓዙ የነበሩት ወ/ሮ ዘሃራ ከድር እጅ እና እግራቸው በጥይት ቢመታም ህይወታቸው ተርፋለች። ወ/ሮ ዘሃራ ''ብርሄኔ የመውለጃ ቀኗ ደርሶ ነበር። ሜጢ ወደ ሚባል የጤና ኬላ ስንወስዳት ይህ ከአቅማችን በላይ ስለሆነ ወደ ደንቢ ዶሎ ውሰዷት ሲሉን ባጃጅ ይዘን ወደ ደምቢ ዶሎ መጣን። ደምቢ ዶሎ ከተማ ከደረስን በኋላ ማን እንደሆነ ሳናውቅ ተኩስ ተከፈተብን'' ሲሉ ይናገራሉ። የቄለም ወለጋ ምክትል አስተዳዳሪ እና የጸጥታ ቢሮ ሃላፊው አቶ ጸጋዬ ዋቅጅራ ''ተኩስ ከፍቶ ግድያውን የፈጸመው ማን እንደሆነ በትክክል ማወቅ አልቻልንም። ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥተን እያጣራን ነው'' ይላሉ። አቶ ጸጋዬ ጨምረው እንደተናገሩት ግድያውን የጸጥታ አስከባሪዎች እንደፈጸሙት እናውቃለን ይሁን አንጂ ''የአገር መከላከያ ነው፣ የኦሮሚያ ፖሊስ ወይም ደግሞ የፌደራል ፖሊስ ነው የሚለውን ማጣራት አለብን'' ብለዋል። አንድ የደምቢ ዶሎ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ግለሰብ ለቢቢሲ አንደተናገሩት ''ተኩሰው ከገደሉ በኋላ ወደ ባጃጁ ተጠግተው የፈጸሙትን ሲመለከቱ በመደናገጥ የባጃጁን ሹፌር ተጎጂዎቹን ወደ ሆስፒታል እንዲወስድ ትዕዛዝ ሰጡት'' ይላሉ። ''ወ/ሮ ብርሃኔ ጀርባቸውን ተመትው ነው የሞቱት'' የሚሉት የደምቢ ዶሎ ሆስፒታል ኦፕሬሽን ከፍል ሰራተኛ አቶ ዲሪባ አያና ናቸው። ''ህይወታቸው ካለፈ በኋላ ነው እኛ ጋር የደረሱት። 30 ደቂቃ ቀደም ብለው ቢደርሱ ኖሮ ህይወታቸውን ማትረፍ ይቻለን ነበር'' ብለዋል አቶ ዲሪባ። ''በባጃጇ ውስጥ የነበሩት አብዛኛዎቹ የተመቱት ከደረታቸው በላይ ነው'' ሲሉም አቶ ዲሪባ ስለ ተጎጂዎቹ ተናግረዋል። ወ/ሮ ብርሃኔ እድሜያቸው ወደ 35 የሚገመት ሲሆን የስምንት እና የአምስት ዓመት ሴት ልጆች እናት ነበሩ። የምዕራብ ኦሮሚያ የጸጥታ ጉዳይ ከሳምንታት በፊት በነቀምቴ፣ በጊምቢ፣ ደምቢ ዶሎና በሌሎችም የምዕራብ ኦሮሚያ ከተሞች ከጥቂት ሳምንታት በፊት ግድያና የአካል ማጉደል ጥቃቶች ተፈፅሟል። ቤቶች ተቃጥለዋል መንገዶችም ተዘግተው ነበር። ከሦስት ሳምንት በፊት የኦሮሚያ ክልል ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ባይሳ ኩማ፤ በምዕራብ ኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች ግድያ መፈፀሙን፣ በመንግሥት ኃይሎች ላይ ተኩስ የመክፈትና መሳሪያ የመንጠቅ እንዲሁም ቦምብ መወርወርና ሌሎችም ዓይነት ጥቃቶች መሰንዘራቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ያነጋገርናቸው ሌሎች ሰዎች ጥቃቱን የፈፀመው አካል ያልታወቀ ነው ቢሉም አዲስ ቡድን ሳይሆን፤ ካለፉት ጥቂት ወራት ጀምሮ በኦሮሞ ህዝብ ነፃነት ስም አካባቢው ላይ ሲንቀሳቀስ የቆየ መሆኑን ጠቁመዋል። የኦነግ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አዳባ ግን ከጥቃቱ ጀርባ ኦነግ እንደሌለበት ገልፀዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
1538a3fc20050731342e4579db5a4231
caababcc21387e941110755eb6cd28ba
የቡና ባንክ ፕሬዚዳንት ያለፍላጎታቸው ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸው ተጠቆመ
የቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ እሸቱ ፋንታዬ፣ ለባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ የሥራ ስንብት ደብዳቤ በማቅረብ ከኃላፊነት የለቀቁት ያለፍላጎታቸው መሆኑ ተጠቆመ፡፡ከባንኩ ምሥረታ ጀምሮ ባንኩን በፕሬዚዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ እሸቱ ከኃላፊነታቸው የለቀቁት በፈቃዳቸው የሥራ መልቀቂያ በማስገባታቸው ነው ቢባልም፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ግን በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ግፊት መሆኑን ይገልጻሉ፡፡በአቶ እሸቱና በአንዳንድ የቦርድ አባላት መካከል በተደጋጋሚ አለመግባባቶች ተከስተው እንደነበር የሚገልጹት ምንጮች፣ ልዩነታቸው እየሰፋ በመምጣቱ ከኃላፊነታቸው እንዲለቁ ተደርጓል፡፡የባንኩ ጠቅላላ ጉባዔ ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት የፕሬዚዳንቱ ስንብት ያልተጠበቀ እንደሆነ እየተገለጸ ሲሆን፣ ቢያንስ ስንብቱ ጠቅላላ ጉባዔውን እንዳይጠብቅ የተደረገው በተፈጠረው ልዩነት ነው የሚሉም አሉ፡፡አቶ እሸቱ በሥራ መልቀቂያ ደብዳቤያቸው ገለጹ የተባለው፣ ባለፈው ዓመት በመኪና አደጋ ምክንያት ባጋጠማቸው ጉዳትና በሌላ ሕመም ሥራቸውን ማከናወን አለመቻላቸውን ነው፡፡አቶ እሸቱ ባለፈው የካቲት 2008 ዓ.ም. ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ምክንያት ለወራት በሥራ ገበታቸው ላይ እንዳልነበሩም ታውቋል፡፡በሥራ ገበታቸው ላይ ባልነበሩበት ወቅት በእርሳቸው የኃላፊነት ቦታ ላይ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ሲያገለግሉ የቆዩትን አቶ ታደሰ ጪንክል በተጠባባቂ ፕሬዚዳንትነት እንዲሠሩ መድቧል፡፡ በአቶ እሸቱና በአንዳንድ የቦርድ አባላት መካከል የተፈጠረው ያለመግባባት መንስዔ አልተገለጸም፡፡አቶ እሸቱ በባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከ35 ዓመታት በላይ ያገለገሉ ሲሆን፣ በዓለም አቀፍ ንግድና ፋይናንስ እንዲሁም በኢኮኖሚክስ ሁለት ዲግሪዎች አሉዋቸው፡፡ የቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት ከመሆናቸው ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክና በአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ሲያገለግሉ ነበር፡፡ በተጠባባቂነት የተሰየሙት ፕሬዚዳንት ደግሞ በቢዝነስ ማኔጅመንት ቢኤ ድግሪ ሲኖራቸው፣ በዘርፉ ከ40 ዓመታት በላይ የሠሩ ናቸው፡፡ ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ በ2001 ዓ.ም. በ110 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል የተቋቋመ ሲሆን፣ ባለፉት ስድስት ዓመታት በሥራው ውስጥ ቆይቷል፡፡ባንኩ ከ12 ሺሕ በላይ ባለአክሲዮኖችን ሲኖራት፣ በ2008 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት ከ255 ሚሊዮን ብር ማትረፉ ታውቋል፡፡ ይህ የትርፍ መጠን ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ ብልጫ አለው፡፡  
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%89%A1%E1%8A%93-%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8A%AD-%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%8B%9A%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8D%8D%E1%88%8B%E1%8C%8E%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8A%83%E1%88%8B%E1%8D%8A%E1%8A%90%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%89%80%E1%89%83%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%89%86%E1%88%98
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6259e21a621c0eb14770930ab5ed7398
a9ad56154bd4931e9b787e22a3b44156
የደቡብ ክልል፡ ውስብስቡ የዐብይ ፈተና
ይሁንና በዚያው ልክ ከአንድ ዓመት የማይሻገር ዕድሜ ያስቆጠረውን እና አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች አሁንም ጉልበቱ አልጠናም የሚሉትን አስተዳደር የሚፈታተኑ ተግዳሮቶች ከተለያዩ አቅጣጫዎች ብቅ ብቅ ማለት፥ ብሎም መገንገን መያዛቸውም ማስተዋል ይቻላል። የፖለቲካ እና የፀጥታ ፈተናዎችን ብቻ ብንመለከት እንኳ ገና ከማለዳው ጀምሮ ከትግራይ ክልል የፖለቲካ ልኂቃን የተሰነዘረውን ተቃውሞ፥ በምዕራብ ኦሮሚያ ከኦሮሞ ነፃነት ግንባር ታጣቂ ቡድኖች የገጠመውን እምቢታ፥ የተፈናቃዮችን በሚሊዮኖች መቆጠር፥ የአዲስ አበባን አጨቃጫቂነት መካረር፥ በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል ሲሰክን የማይታየውን ፍጥጫ ማንሳት ይቻላል። በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የሚስተዋሉ የፖለቲካ ትብታቦች ጠቅላይ ሚኒስትሩን እና አስተዳደራቸውን ከሚፈታተኑ እጅግ ውስብስብ ችግሮች መካከል የሚመደቡ ናቸው። እንቆቅልሾቹን ለመፍታት አዳጋች የሚያደርጉ የተለያዩ ምክንያቶች አሉ። • ትጥቅ የፈቱ የኦነግ ወታደሮች የረሃብ አድማ ላይ ናቸው ከአንድ ወደብዙ ክልሎች የደቡብ ብሔሮች፥ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ወደ110 ሺህ ገደማ ካሬ ኪሎሜትር መሬት ላይ ያረፈ ከትልልቆቹ የኢትዮጵያ ክልላዊ መስተዳድሮች አንዱ ነው። በሚሊዮኖች ከሚቆጠሩ በሺህዎች እስከሚቆጠሩ ተወላጆች ያሏቸው ከሃምሳ በላይ ብሄሮችን በውስጥ የያዘው ይህ ክልል ከምሥረታውም ጀምሮ በአወቃቀሩ ላይ ጥያቄዎች ሲነሱበት ቆይቷል። አነስተኛ ቁጥር ያላቸው እና የአገሪቱን ትልቁ የአስተዳደር አሃድ፥ የክልል መስተዳደር የያዙ ብሔሮች የመኖራቸው ሃቅ በደቡብ ብሔር፥ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ከተሰባሰቡ ብሔሮች መካከል የሕዝብ ብዛታቸው ከፍ ያሉ ሆኖም በአንፃሩ ዝቅ ባለው የዞን አስተዳደር ብቻ የተወሰኑ ብሔሮች ከመኖራቸው ጋር እየተመሳከረ የአመክንዮ ጥያቄ ይሰነዘርበታል። በክልሉ የሚገኙ ብሔሮችም በተለይ በአንዳንዶቹ በራሳቸው ክልል የመተዳደር ፍላጎትን በአንድ ወይንም በሌላ መልኩ ማቅረባቸው አዲስ ክስተት አይደለም። ይህ ፍላጎት በተለየ ጠንከሮ የሚስተዋለው በሲዳማ ብሔር ሲሆን ባለፉት ጥቂት ወራትም የጥያቄው ግፊት የበረታ ይመስላል። ሲዳማን ተከትለው በክልሉ የሚገኙ ከአምስት በላይ ብሔሮች በዞን መስተዳደሮቻቸው በኩል የክልል እንሁን ፍላጎቶች መኖራቸውን አሳይተዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ሊቀመንበር ብርቱካን ሚደቅሳ እስካሁን ከክልሉ መንግሥት የክልል መሆን ያለመሆንን ጉዳይ በሕዝበ ውሳኔ ፍቱልን በሚል የደረሳቸው አንድ ጥያቄ ብቻ ሲሆን እርሱም የሲዳማ ብሔርን የሚመለከት እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግረዋል። • "እስካሁን ሙሉ የሰውነት ክፍል ማግኘት እንደተቸገርን ለቤተሰብ እያስረዳን ነው" አቶ ተወልደ ገ/ማርያም የሲዳማ የክልል የመሆን ጥያቄ በአፋጣኝ ያለመስተናገዱ ቅር ያሰኛቸው የብሔሩ ተወላጆች በክልሉ መናገሻ በሐዋሳ ከተማ ትዕይንተ ሕዝብ ያካሄዱ ሲሆን፥ ተቃውሞና የሥራ ማቆም አድማ በተለያዩ ጊዜያት ተጠተው ነበር:: የምርጫ ቦርድ ሊቀ መንበር ብርቱካን ግን የቦርዱ አባላት እስካሁን ያለመሟላት ጥያቄውን ለማስተናገድ እንቅፋት እንደሆነባቸው ይገልፃሉ። የሲዳማ ብሔር በሕዝበ ውሳኔ ክልል የመሆን ጥያቄን ቢቀበለውና ይህም ሒደቱን ተከትሎ ቢስተናገድ፥ በሌሎች ብሔሮች የታዩ ፍላጎቶች ይበልጥ ጠንክረው እንደሚወጡ መገመት አይገድም። ይህም የክልሉን ወደበርካታ ክልሎች የመከፋፈል ዕጣ እንዲገጥመው ያደርጋል። ጥያቄዎቹ እንዲመሱ የሚፈለግበት ፍጥነት እና ጥያቄዎቹን ተግባራዊ ከማድረግ ጋር ተያይዘው የሚመጡ አስተዳደራዊ የራስ ምታቶች ለጠቅላይ ሚኒስትሩን አስተዳደር ፈታኝ ይሆናሉ። ቢያንስ እስከቀጣዩ ምርጫ ድረስ ጥያቄዎቹን እያንከባለሉ የመቆየት...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
3c2d6f40fb5f005a71186c41650b2879
6ee4267941ad59c4846b5b6f1326c128
የብሔራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ በወቅታዊ የሰላም ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል፤ የመግለጫው ሙሉ ሐሳብ ቀጥሎ ቀርቧል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2013ዓ.ም (አብመድ)ከብሔራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫሀገራችን የለውጥ ጉዞ ከጀመረች ጊዜ ጀምሮ ዓለምን ያስደመሙ በዓለም አቀፍ ደረጃም ዕውቅና የተቸራቸውና በርካታ ሥራዎች ይሁንታ ያገኙ ተግባራት መከናወናቸው ይታወቃል።ባለፉት ሁለት ዓመት ተኩል ሆነ በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱን ዜጎች የሚጠቅሙና ሀገራችን ከገባችበት ችግር ሊያወጡ የሚችሉ፤ ዕደገትና ሰላምን የሚያረጋግጡ ሥራዎች በመሠራት ላይ ናቸው።እንደሚታወሰው ታዋቂ ሰዎችና ፖለቲከኞች እንዲሁም ነፍጥ አንግተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፖለቲካ ድረጅቶችም ጭምር በሰላማዊ ጥሪ ሀገር ውስጥ ገብተው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።በተለያዩ ጊዜያትም በርካታ ሕዝባዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁነቶች በሰላማዊ መንገድ መከበራቸውም ይታወቃል።ባለፈው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ ትልቅ ከበሬታ ያለው የኢሬቻ በዓል በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ የክልሉ ተወላጆችና ሌሎች ኢትዮጵያውያን በታላቅ ድምቀት እጅግ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ተከብሮ እንደነበር አይዘነጋም።ዘንድሮ ግን የዓለማችን ክስተት በሆነው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የአደባባይ በዓላት በውስን ሰዎች እንዲከበር አስገድዷል።የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባስቀመጠው ምክረ ሐሳብ መሠረት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የመስቀል በዓል በቤተ ክርስቲያኗና በሚመለከታቸው አካላት በጋራ በወሰኑት መሠረት የሃይማኖቱ ተከታዮችና ዓለም አቀፍ ታዳሚዎች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት በሰላም ተከብሯል። የበዓሉ ዝግጅት በሰላማዊና በደማቅ ሥነ-ሥርዓት እንዲከበር የቤተ ክርስቲያኗ ከፍተኛ መሪዎች፣ የሃይማኖቱ ተከታዮችና ኅብረተሰቡ እንዲሁም የፀጥታ አካሉ በጥምረት ስለሠሩት ተግባር ብሔራዊ የፀጥታ አስተባበሪ ኮሚቴው የላቀ ምስጋና ያቀርባል።በመሆኑም በመጭው ቅዳሜና እሑድ በአዲስ አበባና በቢሾፍቱ በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የኢሬቻ በዓል የአባ ገዳዎች ምክር ቤትና የክልሉ መንግሥት በወሰኑት መሠረት በውስን የበዓሉ ታዳሚዎች ቄሮዎች፣ በቀሬዎችና ጥሪ የተደረገላችው እንግዶች በተገኙበት እንዲከበር መግባባት ላይ ተደርሷል። ሆኖም በዓሉ በሰላም እንዳይከበር ለማድረግና ብሔርን ከብሔር ለማጋጨትና በዜጎች ዘንድ መተማመን እንዳይኖር ውዥንብር ለመፍጠር አንዳንድ ፀረ ሰላም ኃይሎች ከወዲሁ እንቅስቃሴ መጀመራቸውን የብሔራዊ ፀጥታ አስተባባሪ ኮሚቴው ደረሶበታል።በተጨማሪም በበዓሉ ላይ የተለያዩ ጉዳቶችን ለማድረስ ሽብር ፈፃሚ ኃይሎችን በመመልመል እና በማሰልጠን እንዲሁም በማስታጠቅ እያሰማሩ ሲሆን ከተሰማሩት ውስጥም ውስን የጥፋት ቡድኖች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን ለዚህ እኩይ ተግባር ማስፈፀሚያ የሚጠቀሙበት የተለያዩ ጦር መሣሪያና በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ገንዘብ በቁጥጥር ስር ውሏል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%89%a5%e1%88%94%e1%88%ab%e1%8b%8a-%e1%8d%80%e1%8c%a5%e1%89%b3-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b0%e1%89%a3%e1%89%a3%e1%88%aa-%e1%8a%ae%e1%88%9a%e1%89%b4-%e1%89%a0%e1%8b%88%e1%89%85%e1%89%b3/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2236cfa433aa8b9a85d68c0d84dd339f
652811394e0e9fdfd37352e3d7da34f8
ከ2.7 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያንቀሳቅሱ የአዲስ አበባ ሸማች ማኅበራት የበዓል ምርቶችን አቀረቡ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የኅብረተሰብ ክፍሎች ኑሮ ለማረጋጋት ያቋቋማቸውና ባለፉት ስድስት ወራት 2.7 ቢሊዮን ብር ያንቀሳቀሱ 141 የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት፣ ለትንሳዔ በዓል (ፋሲካ) የሚሆኑ ምርቶች በሰፊው ማቅረባቸው ተገለጸ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ቀጥተኛ ክትትል ያደረገባቸውና ለበዓሉ የሚሆኑ 800 የዕርድ ከብቶች አፋር ክልል ከሚገኘው አዋሽ አርባ ወደ አዲስ አበባ ከተማ ገብተዋል፡፡ እነዚህ ከብቶች በሸማቾች ማኅበራት ሥር ለሚገኙ ሉካንዳዎች ተከፋፍለዋል፡፡ ተጨማሪ ዕሴት ታክስ በሚያስከፍሉ ልኳንዳዎች ሥጋ በኪሎ 92 ብር፣ በማያስከፍሉ ልኳንዳዎች ደግሞ 80 ብር በኪሎ የሚሸጥ መሆኑ ተገልጿል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲላሞ አቶሬ ለሪፖርተር እንደለጹት፣ አስተዳደሩ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ሳይቸገሩ በዓሉን እንዲያሳልፉ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በበቂ ደረጃ እንዲያቀርቡ አድርጓል፡፡‹‹ንግድ ቢሮ አዋሽ አርባ ከሚገኙ ከብት አደልበው ከሚያቀርቡ አካላት ጋር ሸማች ማኅበራትን አስተሳስሯል፤›› ሲሉ አቶ ዲላሞ አስረድተዋል፡፡ከከብት አቅርቦት በተጨማሪ የአዲስ አበባ ሸማቾች በክልል ከተሞች ከሚገኙ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየኖች ጋር በማስተሳሰር የስንዴ ዱቄት፣ ዶሮዎች፣ ሽንኩርትና እንቁላል በሰፊው እንዲገበያዩ በመደረጉ የገበያ ዋጋ ንረት እንዳይከሰት መደረጉን አቶ ዲላሞ ተናግረዋል፡፡ለክብረ በዓሉ ተፈላጊ ከሆኑ የኢንዱስትሪ ምርቶች መካከል ዘይትና ስኳር ተጠቃሾች ናቸው፡፡ በድጎማ የሚቀርብ ዘይት በመላ አገሪቱ እንዲያከፋፍሉ ዘጠኝ መንግሥታዊ፣ የግልና የኢንዶውመንት ኩባንያዎች መመረጣቸው ተገልጿል፡፡በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ዘይት በማቅረብ ላይ የሚገኙት አልሳም ትሬዲንግ፣ አፋ ትሬዲንግ (ሆራይዘን ፕላንቴሽን)፣ በላይነህ ክንዴ አስመጪና ላኪ፣ አማሬሳ ዘይት ፋብሪካና አለ በጅምላ ናቸው፡፡የዘይት አቅርቦት በጥሩ ደረጃ ላይ ቢሆንም በአንዳንድ አካባቢዎች አለ በጅምላ ተጠቃሚዎችን ማርካት ባለመቻሉ፣ በሆራይዘን ሥር የሚገኘው አፋ ትሬዲንግ ክፍተቱን እንዲሸፍን እየተደረገ መሆኑን አቶ ዲላሞ ጠቁመዋል፡፡ስኳርን በሚመለከት ለአዲስ አበባ ከተማ ሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት በወር 112 ሺሕ ኩንታል ይከፋፈላል፡፡ ፍላጎትና አቅርቦት ባለመመጣጠኑ አቅርቦቱ 120 ሺሕ ኩንታል እንዲሆን መወሰኑን፣ የከተማው ንግድ ቢሮ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ማደራጃና ግብይት ዋና የሥራ ሒደት መሪ አቶ ሙሉሸዋ በቀለ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡‹‹የዱቄትና የዘይት ፍላጎት እየጨመረ ነው፡፡ ይህንን ለማስተካከል እየተሠራ ነው፤›› ሲሉ አቶ ሙሉሸዋ ገልጸዋል፡፡ ካለፈው ሳምንት በፊት በ116 ወረዳዎች የሚገኙ ማኅበራት ምርት እንደሌላቸው ገዢዎች ሲገልጹ ቆይተዋል፡፡ አቶ ዲላሞ ቅሬታው ትክክል መሆኑን ገልጸው፣ ነገር ግን በአቅርቦት ሳይሆን በሥርጭት የሚያጋጥም ችግር እንደሆነ አስረድተዋል፡፡በሳምንተ ህማማት ወቅት ግን ይህ ችግር የተፈታ መሆኑንና ንግድ ቢሮው የተለያዩ የቁጥጥር ቡድኖች አቋቁሞ እየተከታተለ ክፍተቶችን እየሞላ እንደነበረ አቶ ዲላሞ አረጋግጠዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙት 141 የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማኅበራት 275 ሺሕ አባላት አሏቸው፡፡ ማኅበራቱ አገልግሎት የሚሰጡት ለአባላቶቻቸው ብቻ ሳይሆን፣ ግብይት ለመፈጸም ለሚፈልጉ የከተማው ነዋሪዎች ጭምር ነው፡፡ ማኅበራቱ ለሁሉም ዜጎች አገልግሎት የሚሰጡ በመሆኑና አባላትን ማብዛት ባለመቻላቸው፣ ካፒታላቸውን በሚገባ ማሳደግ እንዳላስቻላቸው አቶ ሙሉሸዋ ገልጸዋል፡፡‹‹በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ ማኅበራት የሚያንቀሳቅሱትን ገንዘብ ለበዓሉ የሚሆኑ ምርቶች ግዥ ፈጽመውበታል፤›› ብለዋል፡፡ 
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8A%A827-%E1%89%A2%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%89%80%E1%88%B3%E1%89%85%E1%88%B1-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%88%B8%E1%88%9B%E1%89%BD-%E1%88%9B%E1%8A%85%E1%89%A0%E1%88%AB%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%89%A0%E1%8B%93%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%A1
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
17a123ba250b5622de9ae14067a859ae
c05fbdc832e224ce0e389b73ca0e587f
በደቡብ አሜሪካዋ ኢኳዶር የጣውላ ሬሳ ሳጥን እጥረት በመከሰቱ ባለሥልጣናት ለጊዜው የካርቶን ሬሳ ሳጥን እየተጠቀሙ ነው።
ኮሮናቫይረስ፡ በኢኳዶር ሬሳ-ሳጥን በመጥፋቱ ሬሳ-ካርቶን ታደለ\nበኢኳዶር ሕዝብ እጭቅ ባለባት ከተማ ጓያኪውል እጥረቱ ከፍተኛ በመሆኑ መንግሥት 4 ሺህ የሬሳ "ሳጥኖችን" (የሬሳ ካርቶኖችን) ለማከፋፈል ተገዷል። የሬሳ መርማሪዎች ምርመራ ከጨረሱ በኋላ የሬሳ ሳጥን ያለህ እያሉ ሲሆን የቀብር አስፈጻሚዎችም ምን ማድረግ እንዳለባቸው ተቸግረው ቆይተዋል። በዚች የኢኳዶር ትልቅ ከተማ ከሦስት ሚሊዮን ሰዎች በላይ ይኖራሉ። በርካታ ሰዎች በኮሮናቫይረስ እየሞቱም ነው። ምንም እንኳ ይፋዊው የሟቾች ቁጥር 180 ብቻ ነው ቢልም ይህ አሐዝ ትክክል እንዳልሆነ ብዙዎች ያምናሉ። ፕሬዝዳንት ሌኒን ሞሬኖ ይህ ቁጥር ተመርምረው ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸው የሞቱትን ብቻ የሚመለከት ነው ብለዋል። የአገሪቱ በቀን የመመርመር አቅም ዝቅተኛ በመሆኑ ዜጎች በቫይረሱ መያዛቸው ሳይታወቅ እየሞቱ እንደሆነ ይገመታል። ይህቺ ጓያኪውል የምትባለው ከተማ የወደብ ከተማ ስትሆን በሽታው የተነሳባት የኢኳዶር ከተማ ናት። የከተማዋ ነዋሪዎች በየመንገዱ ሬሳ እየተጣለ እንደሆነና መንግሥት ቶሎ ቶሎ ሬሳዎችን እያነሳ እንዲቀብር ሲጠይቁ ነበር። በርታ ሳሊናስ የተባለች አንዲት ነዋሪ ለቢቢሲ-ስፓኒሽ ክፍል በቅርቡ እንተናገረችው የእህቷ እንዲሁም የእህቷ ባል ሬሳ ከቤት ለማውጣት አራት ቀናት ወስዷል። ለጊዜው በፕላስቲክ አንሶላ ሬሳዎቹን ጠቅልለን ለማቆየት ተገደን ነበር ብላለች ሳሊናስ ለቢቢሲ። ኢኳዶር የሕዝቧ ብዛት 17 ሚሊዮን ሲሆን እስካሁን 3ሺህ 465 ሰዎች ቫይረሱ እንዳለባቸው ተረጋግጧል። የጓያኪውል ከተማ ከንቲባ ራሳቸው በቫይረሱ ተይዘው የአልጋ ቁራኛ ናቸው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
196a9d34f2718220ae0172370edfb383
f78f9954657ccb1872ebe67c76029a15
የኤጀንሲው ሰራተኞች የችግኝ ተከላ አካሄዱ
የጋምቤላ ክልል የወሳኝ ኩነቶች ኤጀንሲ ሠራተኞች በአረንጓዴ አሻራ ቀን ዛሬ የችግኝ ተከላ አካሄዱ።በችግኝ ተከላው መርሐ ግብር ላይ በውጭ የሚኖሩ የክልሉ ተወላጆችም ተሳትፈዋል፡፡የኤጀንሲው ዋና ኃላፊ አቶ ሰናይ አኩዎር እንዳሉት ኤጀንሲው በተለይም የአካባቢን መራቆትና በረሃማነት ለመቀነስ እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ግብን ለማሳካት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ችግኞችን ከመትከል ባለፈ መንከባከብ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡በችግኝ ተከላው ከተሳተፉ በውጭ ከሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች መካከል መቶ አለቃ እኩኝ ኡፒየው በሰጡት አስተያየት ከ25 ዓመታት ቆይታ በኋላ ተመልሰው ለአገራቸውና ተወልደው ላደጉበት አካባቢ የአረንጓዴ አሻራ በማስቀመጣቸው መደሰታቸውን ተናግረዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32596/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9f570638a596d696faf6c777036749a4
ac18892f4838583e3706272e9c48b25b
ጤፍን ወደ ሜካናይዝድ እርሻ የሚያሸጋግሩ ማሽኖች አገር ውስጥ ገቡ
ማሽኖቹን አገር ውስጥ ለማምረት ታስቧልበኢትዮጵያ ከ50 ሚሊዮን ሕዝብ በላይ በቋሚነት የሚመገበውን ጤፍ ከኋላቀር አስተራረስ አላቀው ወደ ዘመናዊ ግብርና ያሸጋግራሉ የተባሉ ማሽኖች አገር ውስጥ ገቡ፡፡ እነዚህን ማሽኖች አገር ውስጥ እንዲመረቱ ለማድረግ የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴርና በቻይና ሜካናይዜሽን አካዳሚ ትብብር፣ እንዲሁም በሜሊንዳ ጌት ፋውንዴሽን ፋይናንስ አቅራቢነት የተመረቱት ማሽኖች በአሁኑ ወቅት በቻይና ተመርተው አገር ውስጥ ገብተዋል፡፡ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የሜካናይዜሽን ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ሀብቴ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ለጤፍ እርሻ አስፈላጊ የሆኑት እነዚህ ማሽኖች ተመርተው አገር ውስጥ መግባታቸው፣ ለኢትዮጵያ የጤፍ ግብርና እጅግ መልካም ዜና ነው፡፡ ‹‹ሚኒስቴሩ የጤፍ እርሻን በሚመለከት አነስተኛ የጤፍ ፕሮጀክት ቀርፆ እየሠራ ነው፡፡ እስካሁን ትኩረት ተደርጎ የተሠራባቸው አራት ጉዳዮች ሲሆኑ እነሱም የጤፍ እርሻ ማረሻ፣ መዝሪያ፣ ማጨጃና መውቂያ ማሽኖች ናቸው፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ማጨጃና መውቂያ ማሽኖች ላይ ተሳክቶልናል፡፡ ማሽኖቹም አገር ውስጥ በመግባታቸው በሳምንቱ መጨረሻ ርክክብ ይደረጋል፤›› ሲሉ አቶ ታምሩ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ አቶ ታምሩ ጨምረው እንደገለጹት አገር ውስጥ የገቡት ስምንት ማሽኖች ናቸው፡፡ ማሽኖቹ ጤፍ በብዛት በሚመረትባቸው አካባቢዎች ተሞክረዋል፡፡ በቀጣይነትም ማሽኖቹ በብዛት የሚፈለጉ በመሆኑ አገር ውስጥ እንዲመረቱ እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ ‹‹እነዚህ ማሽኖች አገር ውስጥ ለማስመረት የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ቻይና ሜካናይዜሽን አካዳሚ የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈራርመናል፤›› ሲሉ አቶ ታምሩ አስረድተዋል፡፡የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር በአራቱ ትልልቅ ክልሎች በተለይ የግብርና ምርቶች በብዛት በሚመረትባቸው አካባቢዎች፣ አርሶ አደሮች ያላቸውን መሬት ድንበር አፍርሰው በጋራ አንድ ዓይነት ምርት እንዲያመርቱ ዕቅድ አውጥቷል፡፡፡ ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ የግብርና ሜካናይዜሽን በሰፊው ጥቅም ላይ እንዲውል መመርያ ተሰጥቷል፡፡ በተያዘው ምርት ዘመን በአራት ክልሎች የሚገኙ 239 ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ 2.6 ሚሊዮን አርሶ አደሮች በጋራ 2.1 ሚሊዮን ሔክታር መሬት አደባልቀው እንዲያለሙ መደረጉ ታውቋል፡፡ በተለይ ጤፍ ላለፉት ዘመናት ወደ ሜካናይዜሽን መሻገር ባይችልም፣ በኢትዮጵያ ሦስት ሚሊዮን ሔክታር መሬት ይለማል፡፡ ነገር ግን ጤፍ በኢትዮጵያ 50 ሚሊዮን ሕዝብ በቋሚነት የሚመገበው ዋነኛ ሰብል ቢሆንም፣ መሬት ለማረስ በአርሶ አደርና በእንስሳት ጉልበት ከስድስት ጊዜ በላይ መታረስና መለስለስ ያለበት በመሆኑ፣ ከዚህ በተጨማሪም አጨዳውና ውቂያውም እጅግ አድካሚ ሆኖ ቆይቷል፡፡ በጤፍ ማሽን በዘመናዊ ዘዴ ለማልማት የተሞከሩ ሙከራዎች ውጤት ሳያመጡ ቆይተው በመጨረሻ ውጤት ተገኝቷል ተብሏል፡፡ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ኢያሱ አብርሃ (ዶ/ር) በቅርቡ በምሥራቅ ጎጃም በተካሄደ የሜካናይዜሽን በዓል ላይ እንደተናገሩት፣ የጤፍ ማሳ ዝግጅት እጅግ አድካሚ ነው፡፡ የምርት ብክነቱም ከፍተኛ ነው፡፡ መንግሥት ይህንን ኋላቀር አሠራር በማስቀረት ወደ ሜካናይዜሽን እየቀየረው ነው፡፡ ይህ ሜካናይዜሽን አሠራር ከጤፍ በተጨማሪ፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ማሽላና ገብስ በመሳሰሉ ሰብሎች ላይ ተግባራዊ እንዲደረግ መወሰኑ ተገልጿል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/4826
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
0644a1c59553ca3127617c7d05713ac6
63787df278add6a48ceb4d4a80f400a3
ግድቡ ላይ ተጨማሪ ጥናት የሚያካሂደው አማካሪ ድርጅት ይፋ ሊሆን ነው
– በአዲስ አበባ በሚካሄደው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ግድቡ ላይ ተጨማሪ ጥናት የሚያደርግ ዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅት እንደሚመረጥ የኮሚቴው ሰብሳቢ ገለጹ።የብሔራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ ኢንጂነር ጌድዮን አስፋው እንደገለጹት የቴክኒክ ኮሚቴው ነገ በሚጀመረው አምስተኛ ስብሰባው ግድቡ በታችኛው ተፋሰስ አገራት ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ የሚያጠናውን አማካሪ ድርጅት ይፋ ያደርጋል።ለተከታታይ ሁለት ቀናት በሚካሄደው የሶስትዮሽ ስብሰባ የኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን የውሃ ሚኒስትሮች፤ ዲፕሎማቶች፤ ምሁራንና የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት ይሳተፋሉ።በግድቡ ላይ ተጨማሪ ጥናት ለማድረግ የፋይናንስና የቴክኒክ ዕቅዳቸውንም ያቀርባሉ።ኢንጂነር ጌድዮን እንዳሉት የሶስቱ አገራት ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት የአማካሪ ድርጅቶችን ፕሮፖዛል በመገምገም አሸናፊውን አጥኚ ድርጅት ይመርጣሉ።ጥናቱን ከሚያካሂደው አሸናፊ አማካሪ ድርጅት ጋር  የስምምነት ፊርማ የሚፈረምበትን ስፍራም በዚሁ ጊዜ እንደሚመረጥ ይጠበቃል።የየአገራቱ የቴክኒክ ኮሚቴዎች አማካሪ ድርጅቱን ለመምረጥ ረጅም ጊዜ ወስዶባቸዋል።በተለይም በግድቡ ላይ የሚደረገው ጥናት የሚጠናቀቅበትን ጊዜ መወሰን ላይ ከስምምነት ለመድረስ ሲቸገሩ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።ይፋ የሚደረገው አጥኚ ድርጅት በሶስቱም አገራት ስምምነት መሠረት ጥናቱን ከአምስት ወር እስከ አንድ ዓመት ጊዜ እንደሚያጠናቅቅ ሰብሳቢው ገልጸዋል።“በቅርቡ ሶስቱ አገራት የተፈራረሙት የዓባይ ውሃን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ የመጠቀም የመርህ ስምምነት ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴው ልዩነቶችን በቀላሉ የሚፈታበትን መንገድ ለማመላከትና ለጥናቱ መጀመር ከፍተኛ ሚና አለው” ሲሉም አስረድተዋል።ግድቡ በታችኛው ተፋሰስ አገራት ላይ ስለሚያሳድረው ተጽዕኖ ተጨማሪ ጥናት እንዲደረግ ሶስቱ አገራት ብሔራዊ የቴክኒክ ኮሚቴ ለማቋቋም በፈረንጆች ነሐሴ 2014 ሱዳን ካርቱም ላይ ስምምነት አካሂደዋል።በዚህም መሰረት የሶስትዮሽ ብሄራዊ የቴክኒክ ኮሚቴው የመጀመሪያውን ስብሰባ በአዲስ አበባ ማካሄዱ ይታወሳል።(ኢዜአ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25362/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7e7595426e98de78fce7a5ada3db48c5
780dee50586964c58cc2380590e254f8
27 August
27 August በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 21 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል። የፈረንጅ ቀኖች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
24e26685d6328cec85e78241903ee3aa
bf16fd87242e8b5196b05d9962f6ba5d
ሚሊዮን ማቲዎስ የትምህርት ሚንስቴር ሚንስትር ዲኤታ ሆነው ተሾሙ
የቀድሞው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳደር የነበሩት እና ክልሉን ለአንድ ዓመት የመሩት ሚሊዮን ማቲዎስ የትምህርት ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ ሆነው መሾማቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ለአዲስ ማለዳ አስታውቋል።ትምህርት ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሀረጓ ማሞ ለአዲስ ማለዳ እንደተናገሩት የሚሊዮን ማቲዎስ የሹመት ደብዳቤ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ መድረሱን እና በቅርቡም ስራ እንደሚጀምሩ አረጋግጠዋል። በሰባተኛው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መደበኛ ጉባኤ ላይ ደቡብ ክልልን እንዲመሩ የተመረጡት ሚሊዮን ማቲዎስ በጊዜው ደቡብ ክልልን ይመሩ የነበሩትን ደሴ ዳልኬን በመተካት ነበር ወደ ስልጣን የመጡት።ሚሊዮን ማቲዎስ የአንድ ዓመት ክልሉን የማስተዳደር ጉዞም በነሐሴ 2012 ተገቶ በምትካቸው ርስቱ ይርዳው የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሹመዋል።  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://addismaleda.com/archives/7726
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
55f37479a53963032d7643e066e21ac6
78c1a9d28a402c230818f8cc67452788
የሴቶች ሊግ ውድድር የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ዛሬ ተከናውኗል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ሴቶች አንደኛ እና ሁለተኛ ዲቪዚዮን የውድድር መመሪያ ደንብን በዛሬው ዕለት ለክለቦች ሲያቀርብ የዕጣ ማውጣት መርሐ-ግብርም አከናውኗል።በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር የሚከወኑት የኢትዮጵያ አንደኛ እና ሁለተኛ ዲቪዚዮን የሊግ ውድድሮችን በተመለከተ ዛሬ ከረፋድ ጀምሮ የደንብ ውይይት እና የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ሲከናወን ውሏል። ይጀመራል ተብሎ ከተነገረበት ጊዜ አንድ ሰዓት አርፍዶ በተጀመረው በዚህ መርሐ-ግብር ላይ የፌዴሬሽኑ የሥራ አስፈፃሚ አባላት፣ የጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም በውድድሩ ላይ የሚሳተፉ ክለቦችን ወክለው አመራሮች ተገኝተዋል።በቅድሚያም የሴቶች ልማት ውድድር ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጌታቸው የማነብርሃን (ኢንስፔክተር) ለ2013 የተዘጋጀውን የውድድር ደንብ በስፍራው ለተገኙ አካላት አስረድተዋል። 21 ገፆች ባሉት በዚህ የውድድር ደንብ ላይ ከቀደሙት ህጎች በተጨማሪ የ2021 የፊፋ አዲሱ የእግርኳስ ህግ እና አስገዳጅ የኮቪድ-19 ፕሮቶኮል ማስፈፀሚያ ህጎች መካተታቸው በዝርዝር ተብራርቷል። በተለይ ደግሞ በዋናነት ክለቦች ኮቪድን ታሳቢ እያደረጉ እንቅስቃሴዎችን እንዲያደርጉ የሚያስር ህጎች በተለያዩ አንቀፆች መቀመጣቸውም ተነግሯል። ኢንስፔክተር ጌታቸው ዘለግ ላለ ደቂቃ የውድድሩን ደንብ ለተሳተፊ ክቦች ካብራሩ በኋላ የጨዋታ ፕሮግራምን በተመለከተ ኮሚቴው ለክለቦች ያቀረበውን አማራጭ ሃሳብ አንስተዋል። በዚህም ዋናው የሴቶቹ ውድድር ሀዋሳ እና አዳማ ላይ በሁለት ዙር ተደርጎ በአንድ ቀን ሦስት የጨዋታ መርሐ-ግብሮችን (4፣ 8 እና 10 ሰዓት) አልያም ሁለት የጨዋታ መርሐ-ግብሮች (4 እና 10 ሰዓት) እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ቀርቦ ሁለተኛው አማራጭ በክለቦች ተመርጧል። በተመሳሳይ አንደኛውን ዙር ውድድር አዳማ አከናውነው ሁለተኛውን ዙሩ አዲስ አበባ የሚያደርጉት የሁለተኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊዎችም በተመሳሳይ በሁለተኛው አማራጭ ተስማምተዋል።ደንቡን እና የውድድር ፕሮግራሙን በተመለከተ ገለፃ ከተደረገ በኋላ ከኮቪድ-19 ፕሮቶኮልን ጋር በተገናኘ በሚመለከታቸው አካላት ሊተገበሩ የሚገባቸው ነገሮች ተብራርተዋል። በመቀጠልም በዳኞች ኮሚቴ እና በዳኞች እና ታዛቢዎች ማኅበር አማካኝነት የውድድሩን ዳኞች የተመለከቱ የዝግጁነት ገለፃዎች በአቶ መኮንን እና አቶ ሚካኤሌ አማካኝነት ቀርቧል። በቋሚ ኮሚቴዎቹ አማካኝነት የተለያዩ ገለፃዎች ከተደረጉ በኋላ የፌዴሬሽኑ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የሴቶች ልማት ውድድር ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት ወ/ሮ ሶፊያ አልማሙ ቀደም ብሎ በቀረበው ደንብ ላይ ውይይት እንዲደረግ መድረኩን መምራት ጀምረዋል።ረጅም ደቂቃ በፈጀው የውይይት መርሐ-ግብር ላይ የተለያዩ ሃሳቦች ከክለብ አመራሮች የተሰነዘረ ሲሆን መድረኩም ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሾችን በመስጠት ሥነ- ስርዓቱን አስቀጥሏል። በተለይ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የጽሕፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ባህሩ ጥላሁን በ2012 ደሞዝ ያልከፈሉ ክለቦችን ደሞዝ ለተጫዋቾቻቸው እንዲከፍሉ በአጽንኦት በመናገር ሃሳባቸውን ጀምረዋል። ከዚህ ጎን ለጎንም እስካሁን በፌዴሬሽን ተገኝተው ምዝገባ ያላደረጉ ክለቦች በቶሎ እንዲመዘገቡ አደራ ብለዋል። ኃላፊው ቀጥለውም በአዲሱ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር ላይ ያለውን ነገር ለተሳታፊዎቹ አጥርተዋል።“የቻምፒየንስ ሊግ ውድድርን በተመለከተ አሁን ላይ የደረሰን ጥርት ያለ መረጃ የለም። ውድድሩ እንደሚካሄድ እናቃለን ግን መቼ እና የት እንደሚካሄድ ካፍ አላሳወቀንም። ግን ውድድሩ ላይ የሚሳተፉት ክለቦች በቅድሚያ በየዞናቸው የማጣሪያ ጨዋታዎችን አድርገው ነው ስምንት ክለቦች በሚሳተፉበት የአህጉሪቱ ውድድር ላይ የሚካፈሉት። ስለዚህ እኛም አሁን ባለን መረጃ መሠረት በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ በሴካፋ ውድድር የማጣሪያ ጨዋታዎችን ማድረግ ያስፈልገናል። ግን እንዳልኳችሁ አሁን ላይ ካፍ የውድድሮቹን ቀናት አላሳወቀንም። ሴካፋም በአሁኑ ወቅት የእድሜ ቡድኖች ውድድርን ለማድረግ ነው እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው።” ብለዋል።ከጽሕፈት ቤት ኃላፊው በመቀጠል የፌዴሬሽኑ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የሴቶች ልማት ውድድር ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት ወ/ሮ ሶፊያ ክለቦች ለሴቶች እና ለወንዶች እኩል ዐይን እንዲኖራቸው ጠንካራ ቃላትን በመጠቀም ተናግረዋል። በተለይ ሰብሳቢዋ እንደ አቶ ባህሩ ሁሉ ክለቦች ደሞዝ በትክክል ለተጫዋቾቻቸው እንዲከፈሉ እና እንደ ወንዶቹ ሁሉ ተገቢ እንክብካቤ እንዲያደርጉ መማፀን በቀረው አማረኛ ተናግረዋል።ከተሳተፊ ክለቦች የተነሱ ጥያቄዎችን መድረኩ ማብራሪያ ከሰጠ በኋላ የሁለቱ የሊግ እርከን ውድድሮች የዕጣ ማውጣት ፕሮግራም ተካሂዷል። በዚህም በቅድሚያ ዋናውን የአንደኛ ዲቪዚዮን (ፕሪምየር ሊግ) የጨዋታ መርሐ-ግብሮች ክለቦች ራሳቸው አውጥተዋል። በሁለት ዙር ሀዋሳ እና አዳማ ላይ በሚደረገው ውድድርም 11 ክለቦች እንደሚሳተፊ የተነገረ ሲሆን በመጀመሪያ ሳምንትም ተከታዩ መርሐ-ግብር ወጥቷል።በሁለተኛው ዲቪዚዮን ውድድር ላይም አዲሱን ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስን ጨምሮ በተመሳሳይ 11 ክለቦች የሚሳተፉ ሲሆን የመጀመሪያ ዙር ውድድሩ አዳማ ሁለተኛው ዙር ደግሞ አዲስ አበባ ላይ እንደሚካሄድ ተጠቁሟል። በወጣው መርሐ-ግብር መሠረትም በመጀመሪያ ሳምንት የሚገናኙት ክለቦች የሚከተሉት ወጥቷል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/61443
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
fed8c94169644e1fcade594b0d1846d9
7e81fbb05d0ce51f2494d3d02a24306e
በአለማችን የኮሮና ተጠቂዎች ቁጥር ከ15.5 ሚሊዮን አልፏል
  በአሜሪካ የተጠቂዎች ቁጥር ከሚነገረው በ24 እጥፍ ሊበልጥ ይችላል ተባለ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሁንም በመላው አለም መሰራጨቱን የቀጠለ ሲሆን፣ እስካለፈው ሃሙስ አመሻሽ ድረስ የተጠቂዎች ቁጥር ከ15.5 ሚሊዮን በላይ መድረሱንና የሟቾች ቁጥርም ከ632 ሺህ ማለፉን ወርልዶ ሜትር ድረገጽ ባወጣው መረጃ አመልክቷል፡፡በኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎችና በሟቾች ቁጥር ከአለማችን አገራት መሪነቱን ይዛ በዘለቀችው አሜሪካ፤ እስከተጠቀሰው ጊዜ ድረስ ከ4.1 ሚሊዮን በላይ ሰዎች መጠቃታቸውና የሟቾች ቁጥርም ከ146 ሺህ ከፍ ማለቱን ዎርልዶ ሜትር ድረገጽ ባወጣው መረጃ ቢያመለክትም፣ የአገሪቱ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል ግን የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር እየተነገረ ካለው በ24 እጥፍ ያህል ሊበልጥ እንደሚችል በጥናት አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ብራዚል በ2.3 ሚሊዮን፣ ህንድ በ1.3 ሚሊዮን፣ ሩስያ በ795 ሺህ፣ ደቡብ አፍሪካ በ395 ሺህ ያህል የቫይረሱ ተጠቂዎች ከሁለተኛ እስከ አምስተኛ ያለውን ስፍራ የያዙ የአለማችን አገራት ሲሆኑ፣ በሟቾች ቁጥር ደግሞ ብራዚል በ83 ሺህ፣ እንግሊዝ 45 ሺህ፣ ሜክሲኮ 41 ሺህ፣ ህንድ 30 ሺህ እንደተመዘገበባቸው መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ለድሃ አገራት ዜጎች በጊዜያዊነት ደመወዝ በመስጠት በአገራቱ ያለውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመግታት ማሰቡንና ለዚህም በየወሩ አስከ 465 ቢሊዮን ዶላር ያህል ገንዘብ እንደሚያስፈልገው ማስታወቁን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ ድርጅቱ ከሰሞኑ ይፋ ባደረገውና በ132 ታዳጊ አገራራ ውስጥ የሚገኙ 2.7 ቢሊዮን ሰዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ባለው ዕቅዱ፣ ለዜጎች ደመወዝ በጊዜያዊነት በመስጠትና አገራተእንዳይወጡ በማድረግ ወረርሽኙን ለመግታት ማሰቡን ገልጧል፡፡የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት መሪዎች በበኩላቸው ከሰሞኑ ባደረጉት ስብሰባ፤ ለ27 የህብረቱ አባል አገራት በድጋፍና በብድር መልክ የሚሰጥ የ859 ቢሊዮን ዶላር የድህረ ኮሮና ቫይረስ ማገገሚያ በጀት ማጽደቃቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡በሌላ በኩል ደግሞ፣ በአፍሪካ አገራት በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን የአለም የጤና ድርጅት በሳምንቱ መጀመሪያ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ከሌሎች የአለም አካባቢዎች አንጻር እምብዛም የከፋ እንዳልነበር ያስታወሰው ድርጅቱ፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የቫይረሱ ስርጭት አስጊ በሆነ ፍጥነት እየጨመረ መምጣቱንና የቫይረሱ ስርጭት መጠን ባለፈው ሳምንት በናሚቢያ በ69 በመቶ፣ በዛምቢያ በ57 በመቶ፣ በማዳጋስካር በ50 በመቶ፣ በኬንያ በ31 በመቶ፣ በደ/ አፍሪካ በ30 በመቶ መጨመሩን አመልክቷል፡፡ኮሮና ቫይረስ እስካለፈው ሃሙስ አመሻሽ ድረስ ከ770 ሺህ በላይ ሰዎችን ማጥቃቱንና ወደ 17 ሺህ የሚጠጉትን ለህልፈተ ህይወት መዳረጉን የዘገበው አልጀዚራ፣ ያገገሙ ሰዎች ቁጥርም ወደ 435 ሺህ መጠጋቱን አስነብቧል፡፡በአህጉሪቱ የተስፋፋውን የቫይረሱ ስርጭት ለመግታት የተቻለውን ሁሉ ጥረት ማድረግና ያሉትን አማራጮች ሁሉ ለመጠቀም መትጋት እጅግ አስፈላጊ ነው ብሎ ያመነው የአለም የጤና ድርጅት፤ከሰሞኑ ከአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥር ማዕከል ጋር በመቀናጀት በአፍሪካ አገራት ለኮሮና ቫይረስ ባህላዊ መፍትሄዎችን ለማፍለቅ ለሚሰሩ ምርምሮች ድጋፍና የማማከር አገልግሎት የሚሰጥ ኮሜቴ ማቋቋሙን ቪኦኤ ዘግቧል፡፡የዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ኦፍ ኮንጎ መንግስት በአገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በማሰብ ተጥሎ የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማንሳቱን ባለፈው ረቡዕ ይፋ ሲያደርግ፣ የዚምባብዌ መንግስት በበኩሉ ስርጭቱን ለመግታት በመላው አገሪቱ ሰዓት እላፊ ያወጀ ሲሆን በሁለት ቀናት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከዚህ በፊት የተጣሉ ደንብና መመሪያዎችን ተላልፈዋል ያላቸውን ከ1 ሺህ በላይ ሰዎችን ማሰሩን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=25701:%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8A%AE%E1%88%AE%E1%8A%93-%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%89%82%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%81%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%8A%A8155-%E1%88%9A%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8D%8F%E1%88%8D&Itemid=212
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7918f4fb7e6edb47e52e5d8d4e64f605
072fc2d40f6a0ea5d6fc222c8f76155c
የአገር መከላከያ ሠራዊት፤ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በርካታ የጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን-አይኤስ አባላትን በቁጥጥር ሥር አዋልኩ አለ።
መከላከያ የሶሪያ እና የየመን ዜጋ የሆኑ የአይኤስ አባላትን በቁጥጥር ሥር አዋልኩ አለ\nየአይኤስ አርማ የኢታማዦር ሹሙ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የሆኑት ኮለኔል ተስፋዬ አያሌው፤ የጽንፈኛ ቡድኑ አባላት ናቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች ጅግጅጋ፣ ድሬ ዳዋ፣ ሞያሌ እና ዶሎ ከተማዎችን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቷ አካባቢዎች ውስጥ መያዛቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በተለያየ ሥፍራ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ግለሰቦች ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ የተጠየቁት ኮለኔሉ፤ "በቁጥር በጣም ብዙ ናቸው። መረጃው ገና ተጣርቶ አልደረሰንም" ብለዋል። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የሶማሊያ፣ የሶሪያ እና የየመን ዜጎች እንደሚገኙበት ተናግረዋል። "አብዛኞቹ ተጠርጣሪዎች አማርኛ ቋንቋ ተምረው የተላኩ ናቸው" ብለዋል። • መከላከያ በዛላምበሳ ድንበር እንዲቆይ ስምምነት ተደረሰ • የጀማል ኻሾግጂ አገዳደል በዝርዝር ይፋ ሆነ • "ሰዓረ ሙዚቃ በጣም ያዝናናው ነበር" ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ ከዚህ ቀደም አይኤስ በአማርኛ ቋንቋ የጽሑፍ መልዕክቶችን በቴሌግራም አማካኝነት ማስተላለፍ እንደሚጀምሩ ማስታወቂያ አሰራጭተው እንደነበረ ይታወሳል። አይኤስ በኢትዮጵያ ላይ ምን አይነት ጫና እያሳደረ ነው? መከላከያስ ይህን ለመከላከል ምን እያደረገ ነው? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ ኮለኔል ተስፋዬ፤ "የአገራችን የደህንነት ጥበቃ ጠንካራ ስለሆነ ወደ ኢትዮጵያ ዘልቀው መግባት ባለመቻላቸው፤ ፕሮፖጋንዳ ብቻ ነው የሚነዙት። ድንበር አካባቢዎች ላይ ከፍተኛ ጥበቃ እያደረግን ነው" ሲሉ መልሰዋል። አብዛኞቹ ተጠርጣሪዎች ለድንበር ቅርብ በሆኑ ከተሞች አቅራቢያ ከተቀጣጣይ መሣሪያዎች ጋር መያዛቸውን የሚናገሩት ኮለኔል ተስፋዬ፤ ከዚህ ቀደም የአይኤስ ተጠርጣሪ ነው ተብሎ ኢትዮጵያ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋለ አካል እንዳልነበረ ይገልጻሉ። "ከዚህ ቀደም የአይኤስ አባላት የሆኑ ሰዎችን በሶማሊያ በቁጥጥር ሥር አውለናል። እነሱንም ለሶማሊያ መንግሥት ነው አሳልፈን የምንሰጠው" ብለዋል። "ስልጠና ሲሰጣቸውና ወደ ኢትዮጵያ ሲላኩም ጭምር መረጃው ነበረን" ያሉት ኮለኔል ተስፋዬ፤ የአይኤስ አባላት እንቅስቃሴን በተመለከተ መንግሥት መረጃ እንደነበረው ጠቁመዋል። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በተለያያ ጊዜ እንደሆነ የተናገሩት ኮለኔል ተስፋዬ፤ ሁሉም የተያዙት አይኤስ በአማርኛ ቋንቋ ጽሑፎችን ማሰራጨት ከጀመረ በኋላ መሆኑን ተናግረዋል። "ቁጥራቸው አነስተኛ ቢሆንም፤ ሥራ ፍለጋ ከአገር የሚሰደዱ ወጣቶችን መንገድ ላይ በመያዝ 'ሥራ እንሰጣችኋላን' በማለት እያታለሏቸው ስልጠና እየሰጧቸው ነው" የሚሉት ኮለኔል ተስፋዬ፤ "በኢትዮጵያ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል አብዛኛዎቹ የሶሪያ እና የየመን ፓስፖርት ያላቸው ሰዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
84af06532653406c0c6549e1b9e24d62
d0601eb683f885c2cf05751240574f1b
እሱን ይጨርሱና
እሱን ይጨርሱና (5) አለቃን አንዲት ጉብል ነች አሉ ያሸነፈቻቸው።ዝናዋን ይሰሙና ልጅቱዋ ቤት ሄድው አሳድሩኝ ይላሉ። ቤት ለእንግዳ ይባሉና እራትም በልተው የሚተኙበትን መደብ ጉብሊቱዋ ታሳያቸውና ትንሽ አጎዛ (የበግ /የፍየል ቆዳ) አምጥታ ትሰጣቸዋለች። አለቃም ይቺማ ታንሰኛለች ሌላ ጨምሪልኝ ይላሉ። ጉብሉዋም እሱን ይጨርሱና አክልሎታለሁ አለቻቸው አሉ። መደብ : የኢትዮጵያ ቀልዶች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
1f339080c2d1583070656c125c3fb8f5
f9c8a364b30749ca5ad2930ec787658d
“ደም ለግሰን የወገን ሕይወት ሲተርፍ ማየት ለወገን የሕይወት መሥዋዕትነት ከመክፈል በላይ ደስታ ይሰጣል፡፡” በደብረ ብርሃን ከተማ ያሉ የፀጥታ ኃይል አባላት
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 20/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽ ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት የደም እጥረት እንዳይከሰት ደም የመሰብሰብ ሥራው በዘመቻ እየተሠራ ይገኛል፡፡ በደም እጥረት ምክንያት የወገን ሕይወት እንዳያልፍ ለማድረግ በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ የአድማ ብተና ፖሊስ አባላት ደም ለግሰዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%b0%e1%88%9d-%e1%88%88%e1%8c%8d%e1%88%b0%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%8b%88%e1%8c%88%e1%8a%95-%e1%88%95%e1%8b%ad%e1%8b%88%e1%89%b5-%e1%88%b2%e1%89%b0%e1%88%ad%e1%8d%8d-%e1%88%9b%e1%8b%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d0eab72bf7e8520c121f96ca84131abe
a8000abf9790f6e78c027d57fc5b70d6
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የተለያዩ ህጎችን ለማሻሻል ይረዳ ዘንድ የፍትህና የህግ ስርዓት ማሻሻያ ምክር ቤት ካቋቋሙ ቆየት ብሏል።
የምርጫ ቦርድ ማሻሻያና የብርቱካን ሚደቅሳ ሹመት ምንና ምን ናቸው?\nበዚህ ምክር ቤት ስር ደግሞ ምርጫ ቦርድና የምርጫ ህግን ማሻሻል፤ በተጨማሪ እንደ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ እንባ ጠባቂ ተቋምና ፌደሬሽን ምክር ቤት ያሉትን ተቋማዊ ይዘታቸውን መፈተሽ ላይ የሚሠራ የዲሞክራሲያዊ ተቋማት የተሰኘ ቡድን ተቋቁሟል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት የቡድኑ አስተባባሪ ዶ/ር ጌታቸው አሰፋ የምርጫ ህጉና ምርጫ ቦርድን የማሻሻሉ ነገር ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ተብሎ ቡድኑ እዚህ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ እንደሆነ ይናገራሉ። ቡድኑ እንደ ሃሳብ እየተወያየባቸው ካሉ ነገሮች የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመርጦ በፓርላማው ከሚፀድቅ ይልቅ ተቃዋሚ ፓርቲዎችና የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ተሳትፎ ኖሯቸው የሚመረጥ ሰው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢቀርብና ከዚያ ወደ ፓርላማ ቢሄድ የሚለው አንዱ ነው። • ወሎ በነዳጅ 'ልትባረክ' ይሆን? ተቋሙን ከቦርድነት ወደ ኮሚሽን ማሸጋገርም ሌላው በቡድኑ ውስጥ የተነሳ ሃሳብ ነው። እነዚህና ሌሎች ነገሮች ላይም ቡድኑ እየመከረ ነው። የቦርዱ አባላት ሁኔታና ሌሎች ተያያዥ ነገሮችም የተመለከቱበት የምርጫ ህግን፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች የስነ ምግባር ደንብን ለማሻሻል እየሰሩ እንደሆነ ያስረዳሉ። የቦርዱን ሰብሳቢ ጨምሮ የአባላቱን አሿሿም በሚመለከት በህገ መንግስቱ አንቀፅ 102 ላይ የተወሰኑ መመሪያዎች ሲኖሩ በአዋጅ የተቀመጡ ሌሎች መመሪያዎችም አሉ። ምርጫ ቦርድንና ምርጫን የሚመለከቱ ህጎች ላለፉት ዓመታት መንግስትና ተቃዋሚዎችን ሲያጨቃጭቁ እንደነበር ይታወቃል። አንዳንድ ድንጋጌዎች እንዲሁም ከተቋሙ ውጪ ያሉ የሚያከራክሩ ሌሎች ህጎችም ስላሉ ምርጫ ቦርድን ብቻ ሳይሆን ምርጫ ቦርዱና ምርጫ የሚመራበትን አጠቃላይ የህግ ማዕቀፍ ለማሻሻል እየሠሩ እንደሆነም ዶ/ር ጌታቸው ያስረዳሉ። • ተጠርጣሪዎችን የመያዝ ዘመቻው ብሔር ላይ ያነጣጠረ ነው? የብርቱካን ሚደቅሳ ሹመት. . . ቡድኑ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን ምርጫ በሚመለከት የሰብሳቢ ሹመት በተቃዋሚዎችና በባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ይሁን የሚለው ሃሳቡ ወደ ተግባር ሳይገባ የቀድሞ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የቦርዱ ሰብሳቢ ሆነው ሊሾሙ መሆኑን በሚመለከት ለዶ/ር ጌታቸው ጥያቄ አንስተናል። "እኛ ገና ያቀረብነው ነገር የለም አማራጮችን እያየን ነው" በማለት እንዲሁ እንደ ህግ ባለሙያ ነገሩን እንዴት እንደሚመለከቱት ግን ይገልፃሉ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአንድ ፖለቲካ ፓርቲ ከተያዘ ተሿሚውን አቅራቢው የዚያ ፓርቲ መሪ ወይም በፓርቲው የተመረጠ ጠቅላይ ሚኒስትር ነው። ምክር ቤቱም በዚያ ፓርቲ ቁጥጥር ስር ያለ ስለሚሆን የህግ አውጪውና ህግ አስፈፃሚው የእርስ በእርስ ክትትልና ቁጥጥር እንደማይኖር በመግለፅ "በእኛ ነባራዊ ሁኔታ ይህን የሚያስቀር ስርዓት ያስፈልጋል፤ በተቻለ መጠን ሰፊውን ባለድርሻ የሚያስማማ አካሄድ ይኑር ነው ሃሳባችን" ይላሉ። ባለፉት ዓመታት ምርጫ ቦርድ ላይ እንደ ትልቅ ጉድለት ይነሳ የነበረው ገለልተኛ ያለመሆን ችግር ነበር። ወ/ት ብርቱካን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር የነበሩ ከመሆናቸው አንፃር ሹመታቸውን ዶ/ር ጌታቸው እንዴት ይመለከቱታል? ምንም እንኳ ስለ መሾማቸው በእርግጠኝነት የሚያውቁት ነገር ባይኖርም አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል (አስተያየታቸው የቡድኑን አቋም አያንፀባርቅም።) "ስርዓት የሚበጀውና መስፈርት የሚቀመጠው ለአንድ ሰው አይደለም። ወሳኝ መሆን ያለበት እሷ ያለፈችበትና የነበራት ሃላፊነት ሳይሆን በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ተቀባይነት ያለው ህግ ማስቀመጥ ነው" በማለት ያጠቃልላሉ። • ብርቱካን ሚደቅሳ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው እንደሚሾሙ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
259a78535afb0fbeb2a811a17867ae2e
5d5ccf0679c9d495497a4f29354bbb93
ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራን በወፍ በረር ዕይታ
ከዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ ወደ ሰሜን ማዘጋጃ በሚወስደው በላይ ዘለቀ ጎዳና ጥቂት እንደተጓዙ በስተቀኝ በኩል አንድ ደሴት ላይ ሁለት ዓይነት ፖሊሶች ይገኛሉ፡፡መጀመርያ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ) ቀጥሎ ደግሞ የብዙ ኢትዮጵያውያን እንባና ደም የፈሰሰበት የፌዴራል ወንጀል ምርመራ መምሪያ ማዕከል (ማዕከላዊ) ይገኛል፡፡በኢትዮጵያ ከ40 ለሚበልጡ ዓመታት የሰቆቃ ማዕከል ሆኖ የቆየው ማዕከላዊ በመጨረሻ ሰሞኑን ሙዚየም እንደሚሆን ተነግሯል፡፡የኢሕአዴግ ሊቀመንበር አቶ ኃይለ ማርያም ዳሳለኝ ከኢሕአዴግ ብሔራዊ ድርጅቶች ሊቃነ መናበርት ጋር በጋራ ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ፣ ማዕከላዊ ከዚህ በኋላ የምርመራ ማቆያ ሥፍራ ሆኖ እንደማይቀጥልና ሙዚየም ሆኖ እንደሚያገለግል ተናግረዋል፡፡የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ኮማንደር መብራቱ ተስፋ ሚካኤል ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ማዕከላዊ ሙዚየም እንደሚሆን በይፋ ሲነገር ቢሰማም ነገር ግን እስካሁን የወረደ መመርያ የለም፡፡ አሁንም የተጠርጣሪዎች ማቆያ ሆኖ እያገለገለ ነው ብለዋል፡፡‹‹የቢሮ ጥበት ስላጋጠመው የወንጀል ምርመራ ክፍል ባምቢስ አባባቢ፣ የፎረንሲክ ክፍሉ ደግሞ ኢምግሬሽን አካባቢ ቢሮ ተከፍቶላቸው እየሠሩ ነው፡፡ ማዕከላዊ ግን አሁንም ማቆያ ሆኖ እያገለገለ ነው፤›› ሲሉ ኮማንደር መብራቱ ገልጸዋል፡፡ በሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ወቅት በጣሊያን ዲዛይነሮችና ኮንትራክተሮች የተገነባው ማዕከላዊ፣ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ‹‹የፖሊስ ሠራዊት ልዩ ምርመራ›› ተብሎ ይጠራ እንደነበር መዛግብት ይገልጻሉ፡፡ማዕከላዊ ገብተው በሚደረግባቸው ምርመራ ስቃይ በቀመሱ የመሬት ሥሪት ባለሙያዎች ግምት፣ የማዕከላዊ ጠቅላላ የቦታ ስፋት ስምንት ሺሕ ካሬ ሜትር ይጠጋል፡፡በማዕከላዊ የተካሄደው ግንባታ በተለይ በጣሊያን ዘመን የተካሄደው ድንጋይ በድንጋይ ሲሆን፣ በውስጡ የምርመራና የማጎሪያ ክፍሎችን ያጨቀ ነው፡፡ አቶ ግርማይ አብርሃ ሐምሌ 2002 ዓ.ም. ‹‹የሚያነቡ እግሮች›› በሚል ርዕስ ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ እንደገለጹት፣ እስረኞች ወዳሉበት ግቢ ለመድረስ ሦስት ቢሮዎችን ማለፍ ግድ ይላል፡፡ ሦስተኛውን በር አቋርጦ የገባ ሰው ሁለት የተከለሉ ግቢዎች መኖራቸውን ይመለከታል፡፡ የላይኛውና የታችኛው ግቢ እየተባሉ የሚጠሩት እነዚህ እስር ቤቶች በድምሩ 21 ክፍሎች የያዙ ናቸው፡፡የላይኛው ግቢ ከ800 በላይ እስረኞች ይታጎሩበት የነበረ ባለ 12 ክፍሎች ግቢ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ ስምንት ሰዎች ብቻ የሚያስተናግዱ አራት መፀዳጃ ቤቶችና ሁለት ሰዎች የሚይዝ መታጠቢያ ቤት ያለው እስር ቤት ነው፡፡ የታችኛው ግቢ ደግሞ በ1971 ዓ.ም. በላይኛው ግቢ ቅርፅ የተሠራና በ1973 ዓ.ም. ከላዩ ላይ ተጨማሪ ቤት የተገነባለት ዘጠኝ ክፍሎች ያሉት ድፍን ግቢ ነው፡፡በማዕከላዊ እያንዳንዱ የእስረኛ ክፍል ባለብረት መዝጊያና ባለወንፊት የብረት መስኮት እንዲኖው ሆኖ የተሠራ ነው፡፡ በላይኛው ግቢ የእንጨት ንጣፍ ካላቸው ከአንድ እስከ ስድስት ቁጥር በስቀተር ሌሎቹ የሲሚንቶ ወለል ያላቸው መሆኑን አቶ ግርማይ በመጽሐፋቸው አስፍረዋል፡፡ በተለይ በ1970ዎቹ መጨረሻ አካባቢ በወታደራዊው መንግሥት ትዕዛዝ የመንግሥት ኮንትራክተሮች የነበሩት ለአብነት ሕንፃ ኮንስትራክሽን፣ ባቱ ኮንስትራክሽን፣ ኪቤአድና የመሳሰሉት ተቋማት በጋራ ተጨማሪ ክፍሎችን እንደገነቡ ሪፖርተር ያሰባሰበው መረጃ ይጠቁማል፡፡ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው በማዕከላዊ ምርመራ እየተደረገበት አራት ወራት ከ26 ቀናት ቆይቷል፡፡ ጋዜጠኛ ጌታቸው ያየውን ለሪፖርተር ሲገልጽ፣ ማዕከላዊ በዋናነት ሦስት ክፍሎች አሉት፡፡ የመጀመርያው ሳይቤሪያ ይባላል፡፡ ሳይቤሪያ በምርመራ ወቅት የሚቆይበት ሥፍራ ሲሆን፣ ከመሬት በታች ዝቅ ያሉ ክፍሎች አሉት፡፡ ሳይቤሪያ የተባለበት ምክንያት ተጠርጣሪዎች በብዛት ሲገቡ የሚሞቅ፣ የተመርማሪዎች ቁጥር ሲያንስ ደግሞ እጅግ የሚቀዘቅዝ ሥፍራ በመሆኑ ነው፡፡  ሳይቤሪያ ዘጠኝ ክፍሎች ሲኖሩት፣ ክፍል ቁጥር ስምንት በአራት ተከፍሎ አንድ ሰው ለብቻው የሚታሰርበት ጨለማ ቤት ነው፡፡‹‹ሳይቤሪያ ዘግናኙ ክፍል ሲሆን፣ ቁጥር ስምንት ደግሞ ለሕይወት አደገኛ ነው፤›› ሲል ጋዜጠኛ ጌታቸው ይገልጸዋል፡፡ ጋዜጠኛ ጌታቸው እንደሚለው ማዕከላዊ ሰው በሕይወት እወጣለሁ ብሎ የማያስብበት እጅግ አደገኛ ሥፍራ ነው፡፡ ይህ ነው እንግዲህ በስምንት ሺሕ ካሬ ሜትር ያህል ቦታ ላይ አርፎ፣ በጣሊያን ኮንትራክተሮች መሠረቱ ተጥሎ፣ በወታደራዊ መንግሥትና በኢሕአዴግ መራሹ መንግሥት ማሻሻያ ተደርጎበት የበርካታ ኢትዮጵያውያንን ሕይወት የበላው፣ አሰቃቂ አካል ጉዳት ያደረሰው፣ በአሰቃቂ ድብደባና ማሰቃያ ዘዴዎች የኢትዮጵያውያንን ልብ የሰበረ የሰቆቃ ማዕከል፡፡አቶ ግርማይ አብረሃ በመጋቢት 2006 ዓ.ም. ‹‹ከደርግ ማኅደር›› በሚል ርዕስ ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ ደግሞ የማሰቃያ ዘዴዎችን ተንትነዋል፡፡ በተለይ በአለንጋ፣ በኤሌክትሪክ ሽቦ፣ በአጠና፣ የውስጥ እግር እስከሚበጣጠቅ ድረስ መግረፍ፣ በተበከለ ውኃ መድፈቅ፣ አስሮና አንጠልጥሎ ማቆየት፣ እግር በጩቤ እየቆራረጡ እንዲነፈርቅ ማድረግ፣ እንቅልፍ መከልከል፣ በወንድ ብልት ውኃ ወይም አሸዋ የተሞላ ጠርሙስ ማንጠልጠል፣ በሴቶችም ላይ እጅግ አሰቃቂ ኢሰብዓዊ ጉዳት ማድረስ ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ ክፍሎቹ በተለያዩ ተውሳኮች ከመሞላታቸው በላይ ብርሃንና  ንፋስ የማይገባባቸው በመሆኑ ሞትን እንደሚያስናፍቅ ይናገራሉ፡፡ በእነዚህ ዘግናኝ ማሰቃያዎች በወታደራዊውም ሆነ በኢሕአዴግ የሥልጣን ዘመን በርካታ ሰቆቃ መድረሱ በተለያዩ መዛግብቶች ከመመዝገቡ ባሻገር ቋሚ በርካታ ምስክርነት ሰጪዎችም አሉ፡፡ይህ ማዕከላዊ ተቋም በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች እንዲዘጋና ወደ ሙዚየምነት እንዲዛወር መወሰኑ ብዙኃኑን ያስደሰተ ቢሆንም፣ ይህንኑ አሰቃቂ የምርመራ ዘይቤ በሌሎች ነባርና አዳዲስ ምርመራ ቦታዎች ላለመካሄዱ መንግሥት በይፋ ዋስትና እንዲሰጥ የሚጠይቁም በርካታ ናቸው፡፡ጋዜጠኛ ጌታቸው እንደሚያሳስበው ይህ አደገኛ ቦታ በንጉሡ፣ በወታደራዊውና በኢሕአዴግ ዘመን የዜጎች የሰቆቃ ቦታ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ሌላው ትውልድ እንዲያየው መደረጉ መልካም ነው፡፡ ነገር ግን ድብደባና ስቃይ በሌሎችም እስር ቤቶች የሚታይ በመሆኑ እንደሚያሳስበው ይናገራል፡፡ በማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ታሪካዊ ዳራውንና የዲዛይኑን ሁኔታ ለመረዳት በርካታ የታሪክ ምሁራንና አርክቴክቶችን ለማነጋገር ቢሞከርም፣ የተሟላ መረጃ አልተገኝም፡፡ አስፈሪውና ዘግናኙ ማዕከላዊ እንደ ታላቅ ወንድሙ የአዲስ አበባ ወህኒ ቤት መዘጋቱ መልካም ሆኖ በሌሎች ቦታዎች እንዳያቆጠቁጥ የሚሠጉ በርካቶች ናቸው፡፡ በአዲስ አበባ የማዕከላዊን ያህል አሰቃቂ የነበረው፣ የማዕከላዊ ታላቅ የሚባለው የአዲስ አበባ ወህኒ ቤት (ከርቸሌ) ነው፡፡ከርቸሌ ከጣሊያን ወረራ በፊት የተገነባ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመርያው መደበኛ እስር ቤት ነው፡፡ አቶ ግርማይ በመጽሐፋቸው እንዳብራሩት፣ ከርቸሌ ለመጀመርያ ጊዜ ሕጋዊ መሠረት ይዞ እንዲሠራና ተጠሪነቱ ለአገር ግዛት ሚኒስቴር እንዲሆን የተደረገው በ1936 ዓ.ም. ነው፡፡ከርቸሌ በአጠቃላይ 400 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ስፋት የነበረው ሲሆን፣ በውስጡ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ልብ የሰበረው ‹‹ዓለም በቃኝ›› ጎልቶ ይነሳል፡፡ ከዓለም በቃኝ በተጨማሪ የቀጠሮ ክልል፣ የፍርደኛ ክልል፣ የፍትሐ ብሔር ክልልና የሴቶች ክልል  ይገኛሉ፡፡ እስረኞች ከሚገኙባቸው ከእነዚህ ክልሎች በተጨማሪ የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ የሙስሊሞች መስጊድና የተለያዩ አገልግሎት መስጫዎች አሉ፡፡ከእነዚህ ሁሉ ዘግናኙ ዓለም በቃኝ የተሰኘው ማሰቃያ ሲሆን፣ በዚህ ቦታ በርካታ ተስፈኞች ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ የአካልና የመንፈስ ስብራትም የደረሰባቸው በርካቶች ናቸው፡፡ይህ አዲስ አበባ ወህኒ ቤት ያለበት ቦታ ለአፍሪካ ኅብረት ማስፋፊያ ያስፈልጋል ተብሎ እስር ቤቱ ሙሉ ለሙሉ ተነስቷል፡፡ በውስጡ የነበሩት እስረኞችም ወደ ተለያዩ ማረሚያ ቤቶች ተዘዋውረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በምርመራ ስም የሚደረግ ኢሰብዓዊ የምርመራ ዘዴ እንዲቀር፣ ዕውቀትን መሠረት ያደረገ ለሰብዓዊ መብቶች ትኩረት የሚሰጥ ሥልት ተግባራዊ እንዲደረግ የሚጠይቁ በርካቶች እንደ መሆናቸው፣ መንግሥት ሌሎች ማሰቃያዎችን ይዝጋ፣ በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምርመራ ይጀመር ይላሉ፡፡ እርግጥ ሆኖ ማዕከላዊ ከሦስት መንግሥታት በኋላ ሙዚየም የሚሆን ከሆነ ማን ያስተዳድረዋል? የሚለው ጥያቄ ለአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ገብረ ፃዲቅ ሐሰሳ በሪፖርተር ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር፡፡እሳቸውም ሙዚየም የመሆኑን ዜና ከሚዲያ እንደሰሙ፣ ሙዚየሙ በፌዴራል ይተዳደር? ወይስ በአዲስ አበባ? የሚለው ጉዳይ በቀጣይ የሚታይ እንደሚሆን በመግለጽ ዝርዝሩን ለመናገር እንደሚቸገሩ ገልጸዋል፡፡ 
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/6435
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8af19fdeaa796a7b412884734f95ed9c
cb7774724fa4602c8e97adefbe6ecbd7
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት አራት ወራት ከ90 ቢሊዮን ብር በላይ ግብር ሰበሰበ
የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘዉ በጀት ዓመት ባለፉት አራት ወራት ከ90 ቢሊዮን ብር በላይ ግብር መሰብሰቡን አሰታወቀ።‹‹ግዴታዬ እወጣለሁ፤ መብቴን እጠይቃለሁ›› በሚለው የታክስ ንቅናቄ መርህ እና ‹‹አገሬን እወዳለሁ፤ ግዴታዬን እወጣለሁ!›› እያሉ የአገራችን ታዋቂ ድምጻውያን ባዜሙት ቀስቃሽ መልዕክት ግብር ከፋዮች ብቻ ሳይሆኑ መላው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራርና ሠራተኞችም ተነሳሽነት  ባለፈዉ አንድ አመትና በ2012 በጀት አመት አራት ወራት የገቢዎች ሚኒስቴር የገቢ አሰባሰቡ ማደጉን ገልጿል።ከሐምሌ 1 እስከ ጥቅምት 30  ዓመታዊው የትርፍ ግብር መክፈያ ወቅት ሲሆን በነዚህ ጊዜያት ከሚጠበቀው ገቢ አብዛኛው የሚሰበሰበው ከደረጃ ሀ ግብር ከፋዮች ሲሆን በተለይ ጥቅምት ወር ከፍተኛው ገቢ የሚሰበሰብበት ወቅት ነው።ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም በነዚህ ወራት ከዕቅዱም፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅትም ጋር ሲነፃፀር ያለው ልዩነት የሚያኮራ መሆኑን ገልጿል ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://addismaleda.com/archives/8070
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c35344a969fcb8b1ea210eb927e2ade7
bbfda2f8ff13f70647062c4a1f441f99
በአምስት ፋብሪካዎች የፍሳሽ ችግር ከ1700 በላይ ነዋሪዎች መጎዳታቸው ተገለጸ
የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ ከህብረተሰቡ ደረሰኝ ባለው ጥቆማና አካሄድኩት ባለው ጥናት በአምስት ፋብሪካዎች የፍሳሽ አወጋገድ ችግር ሳቢያ ከ1700 በላይ ደብረብረሃን ነዋሪዎች ለአደጋ ተጋልጠዋል ሲል አስታወቀ።  በዩኒቨርስቲው የህግ ኮሌጅ መምህር የሆኑት አቶ መሰለ ወንድማገኘሁ ዩኒቨርስቲው አካሄደው ባሉት ጥናት አምስት ፋብሪካዎች ባለባቸው የፍሳሽ አወጋገድ ችግር  ሳቢያ በነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ የሚባል የጤና እክል እያደረሱ ናቸው ሲሉ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ተናግረዋል።  አቶ መለሰ አክለውም  የክልሉ የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ 15 ፕሮጀክቶች ፍሳሽ አጣርቶ መልቀቅ ላይ ችግር ያለባቸው መሆኑንም ገልጸዋል። መምህር መለሰ፤ ማንኛውም ፋብሪካ ሥራ ከመጀመሩ በፊት የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ጥናት አድርጎና ይሁንታን አግኝቶ ወደ ስራ መግባት ይኖርበታል ብለዋል። ይሁንና ይህ ባለመደረጉ  ከ1700በላይ ነዋሪዎች አደጋ ውስጥ የገቡ መሆኑ ነው የታየው ብለዋል መምህሩ። ለዚህ ደግሞ ተናቦ አለመስራትና ቸልተኝነት አንዱ ችግር መሆኑን መምህሩ  ጠቅሰዋል። በከፍተኛ መጠን አደጋ እያደረሱ ያሉት የቢራ፣ ባህርዛፍን በመጭመቅ ለተለያየ አገልግሎት የሚያውለው ፋብሪካ፣ የአረቄና የቆዳ ፋብሪካዎች መሆናቸውን የሚያነሱት መምህር መለሰ፤ በነዋሪዎች ላይ የመተንፈሻ አካላት ችግር በብዛት ታይቷል። በተለይ ህጻናት አደጋ ውስጥ በመሆናቸው በማስረጃ ጭምር የተረጋገጠ መሆኑ በጥናት ተረጋግጧል ብለዋል። ከብቶችና ለአገልግሎት የሚውለው መሬታቸው ሳይቀር ከጥቅም ውጪ የሆነባቸው ነዋሪዎችም እንዳሉ ለማረጋገጥ መቻሉን አቶ መሰለ  አንስተዋል። እንደ መምህር መለሰ ገለጻ፤ ፋብሪካዎቹ ክሮም የሚባል አደገኛ የሆነ ኬሚካል በሁለት መቶ ሜትር የቱቦ መስመር ከወንዞች ጋር እንዲቀላቀል በማድረግ ለውሃ አካላቱም ሆነ ለማህበረሰቡ ትልቅ አደጋ ፈጥረዋል። አንዳንድ አካባቢ ላይ እያደረሰ ከመጣው ትልቅ አደጋ በመነሳትም የውሃ ሀብትን መጠቀም  አስፈሪ  ሆኗል  ብለዋል አቶ መሰለ። በቤተሙከራ በምን ያህል መጠን ፍሳሹ እየጎዳ እንዳለ ባይታይም፤ በተገኘው ምላሽና በታየው ማረጋገጫ ግን ነዋሪዎቹ በጤና፤ በንብረትና በውኃ አካላት ላይ በሚደርሰው ጉዳት  ከፍተኛ  መሆኑን መምህር መለሰ አስረድተዋል። የሰላሳ ቀን ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸውና ሂደቱን የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን እየተከታተለው መሆኑን የገለጹት መምህር መለሰ፤ በሁለት ወር ውስጥ ፋብሪካዎቹ ወደሚፈለገው መስመር የማይገቡ ከሆነ  ክሱ የሚቀጥል ይሆናል ብለዋል መምህሩ። አዲስ ዘመን 2011 ዓ.ምበጽጌረዳ ጫንያለው
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=8121
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d6ffd4e37ae35f56fe86731d59604f51
d5155cb409c2e380fb23f6a0be05ecf3
የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የአብሮነት ቀንን በተለያዩ ሆስፒታሎች ከሚገኙ የህክምና ባለሞያዎች ጋር አሳለፉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የአብሮነት ቀንን በተለያዩ ሆስፒታሎች በኮቪድ-19 የለይቶ ማከሚያ ማዕከላት ከሚገኙ የህክምና ባለሞያዎችን እና ድጋፍ ሰጭ ባለሙያዎች ጋር አሳልፈዋል።በዚህም ሃላፊዎቹ በሚሊኒየም የኮቪድ 19 የህክምና ማዕከል ፣በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ፣በአማኑኔል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል፣ በራስ ደስታ ሆስፒታል፣ በኤካ ኮተቤ እና በአለርት ህክምና ማዕከል በመገኘት በልዩ ልዩ የህክምና ክፍል ውስጥ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙትን የህክምና ባለሞያዎችን እና ድጋፍ ሰጭ ባለሙያዎች ጋየጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በየሆስፒታሎቹ የኮቪድ-19 የለይቶ ማከሚያ ማዕከላት የጎበኙ ሲሆን÷ ለጤና ባለሞያዎች ያላቸውን አክብሮት እና አድናቆታቸውንም ገልፀዋል።አብሮነታችንን ለኮቪድ-19 ታማሚዎች በማሳየት የሞያ ስነ-ምግባራችንን በማክበር ይህንን ወረርሽኝ በመተባበር ክንድ እንድናሸንፈው ትልቅ አቅም ይሆንልና ሲሉ የመስሪቤቱ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተናግረዋል።አብሮነት የአንድ ቀን ሂደት ሳይሆን በተለይ የጤና ባለሞያዎች የሁልግዜ ተግባራችን መሆኑን በማሳየት ለሀገራቸችን እና ለህዝባችን በዚህ ፈታኝ ጊዜ ከፊት በመሰለፍ የኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል አቅማችንን ያሳድግልናልም ብለዋል።ህብረተሰቡ ራሱንና ቤተሰቡን ከኮሮና ቫይረስ እንዲከላከል እና የጤና ባለሙያዎች የሚሰጡት ምክር እንዲተገብር የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጥሪ ማቅረባቸውን ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8c%a4%e1%8a%93-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b4%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%8d%8d%e1%89%b0%e1%8a%9b-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%88%ab-%e1%8a%83%e1%88%8b%e1%8d%8a%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e70479c30bf6c3f99bb8c1aa71002061
8837aea0dd53f6d5bbc44f37f75fd248
ፓርላማውና ዋና ኦዲተሩ የማዕድን ሚኒስቴር ኃላፊዎች ላይ ከፍተኛ ወቀሳ ሰነዘሩ
 ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ የፓርላማው አባላትበፓርላማው የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴና የፌዴራል ዋና ኦዲተር የማዕድን፣ ፔትሮሊየምና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎችን ክፉኛ ወቀሱ፡፡የሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች ባለፈው ረቡዕ ጥር 18 ቀን 2008 ከቀትር በኋላ ፓርላማ እንዲቀርቡና በ2005 ዓ.ም. በተደረገ የክዋኔ ኦዲት፣ በከበሩና በከፊል በከበሩ ማዕድናት ፈቃድ አስተዳደር ግብይትና ቁጥጥር አስመልክቶ የተገኘባቸውን ችግር በመቅረፍ ረገድ ማብራሪያ እንዲሰጡ ተቀጥረው ነበር፡፡በዋናነት ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሚኒስትሩ አቶ ቶሎሳ ሻጊ ስብሰባው ሊካሄድ ሰዓታት ሲቀሩት ለቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ በአስቸኳይ የመንግሥት ኃላፊነት መገኘት እንደማይችሉ ገልጸዋል፡፡በምትኩም ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ዋቅጋሪ ፉሪ የሚመሩት የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በፓርላማው ልዩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝቷል፡፡ባሉት የሥራ ኃላፊዎች መልስ ሰጪነት ስብሰባው እንዲቀጥል የወሰኑት የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣ በመጀመሪያ በኮሚቴው የተዘጋጁ ጥያቄዎች እንዲቀርቡ ፈቅደዋል፡፡  በዚሁ መሠረት ከቀረቡት ጥያቄዎች ዋና ዋናዎቹ መካከል ሚኒስቴሩ ለሦስት ኩባንያዎች የከፍተኛ ደረጃ የማዕድን ማምረት ፈቃድ ከመስጠቱ በፊት ፈቃዱን እንዲሰጥ ይሁንታ ያገኘበት ማስረጃ አለመገኘቱ፣ እንዲሁም የማዕድን ሥራዎች የአካባቢ ጥበቃን ያላገናዘቡ መሆናቸው ተነስቷል፡፡ የአዘዋዋሪነት ፈቃድ የተሰጣቸው አዘዋዋሪዎች የከበሩ ማዕድናትን ያገኙበት ሕጋዊ ምንጭና አካባቢያቸውን ሚኒስቴሩ የሚከታተልበት ሥርዓት አለመኖሩ ሌላው የቀረበ ጥያቄ ነው፡፡በትግራይ ክልል በተለያዩ ቦታዎች የማዕድን ምርመራ ሥራዎች የሚያከናውኑ ባለፈቃዶች ለማዕድን ሥራ ከውጭ ከቀረጥ ነፃ ያስገቡዋቸውን መሣሪያዎች በፕሮጀክት ውስጥ ማግኘት አለመቻሉ፣ ይህንን በመከታተል ረገድም የተከናወነ ሥራ እንዲብራራ ጠይቀዋል፡፡የከበሩ ማዕድናት አዘዋዋሪ ባለፈቃድ በእያንዳንዱ የበጀት ዓመት በስምምነት የሚወሰነውን የወርቅና የብር ማዕድናት መጠን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እንዲያቀርቡ ሁሉም ፈቃድ ሰጪ አካላት ባለመቆጣጠራቸው ወጥ በሆነ መንገድ እንደማይከታተል፣ ክትትል ባደረገባቸው ክልሎችም የወርቁ መጠን የቀነሰበት ሁኔታ መኖሩን በመጥቀስ የተወሰደ የመፍትሔ ዕርምጃ እንዲብራራላቸው ጠይቀዋል፡፡እያንዳንዱ ማዕድን አምራች የተመረተውን ማዕድን በንግድ ልውውጥ በተሰጠበት ዋጋ ላይ ኦዲት በተደረገበት ወቅት ለከበሩ ማዕድናት ስምንት በመቶ፣ በከፊል ለከበሩ ማዕድናት ደግሞ ስድስት በመቶ መክፈል እንደሚገባውና በአግባቡ እንደማይሰበሰብ ጠቅሰዋል፡፡ በ2005 ዓ.ም. ብቻ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት 427 ሚሊዮን ብር የሮያሊቲ ገቢ ማጣቱንና ይህንን ለማስተካከል ምን እንደተሠራ የቀረቡት ጥያቄዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡የሚኒስቴሩን የኃላፊዎች ቡድን የመሩት ሚኒስትር ዴኤታው ከተሾሙ ገና ሦስት ወራት ብቻ መሆኑንና ስለጉዳዩ በስፋት የሚያውቁት አለመኖሩን ከግንዛቤ አስገብተው፣ በስብሰባው ላይ ለተገኙ ሌሎች ባልደረቦቻቸው እንደየኃላፊነታቸው ምላሽ እንዲሰጡ ዕድሉን ሰጥተዋል፡፡ይሁን እንጂ ዳይሬክተሮቹ በማስረጃ የቀረበውን የኦዲት ውጤት ያለማስረጃ ለመከላከል ሲሞክሩ፣ እንዲሁም በአንዳንድ ጥያቄዎች ላይ የሚኒስቴሩ ሥልጣን አይደለም በማለት ምላሽ ሲሰጡ፣ ከላይ ለተዘረዘሩት ጥያቄዎች ግን መልስ አልነበራቸውም፡፡የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዳግመኛ ዕድል ለኮሚቴው አባላት የፈቀዱ ሲሆን፣ ይህንን ዕድል በመጠቀም ጥያቄ ካቀረቡ አባላት መካከለ ወ/ሮ ስፍራሽ ብርሃኔ አንዷ ናቸው፡፡ ‹‹አንዳቸውም የሥራ ኃላፊዎች ተገቢውን ምላሽ አልሰጡም፤›› ሲሉ ወቅሰዋል፡፡ ‹‹ለምሳሌ የኦሮሚያ ክልል በአንድ ዓመት ብቻ ያጣውን 427 ሚሊዮን ብር በተመለከተ አንዳቸውም አልነኩትም፤›› ብለዋል፡፡በመቀጠል አስተያየት የሰጡት ሌላው የምክር ቤቱ አባል ዶ/ር አድሃነ ኃይሌ በበኩላቸው፣ ‹‹ሥርዓት ያለው አሠራር ዘርግተን በማዕድን ዙሪያ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን በተሰጠን ኃላፊነት መሠረት እየመራን ነው ብላችሁ ታስባላችሁ?›› በማለት ቢጠይቁም ምላሽ ከኃላፊዎቹ አልጠበቁም፡፡ ‹‹አይመስለኝም የኦዲት ሪፖርቱ ብቻ ሳይሆን ለቀረቡ ጥያቄዎች የሰጣችሁት መልስ ይህንን ሥጋት ፈጥሮብኛል፤›› ብለዋል፡፡ወደ ባንክ የሚገባው የወርቅ መጠን መቀነስና ሕገወጥ ዝውውር መጨመሩን አስመልክቶ ለቀረበ ጥያቄ አንድም ኃላፊ መልስ ለመስጠት አለመሞከሩና የኦዲት ሪፖርቱ መሠረታዊ ግኝት አንዱ ይህ መሆኑን በመጥቀስ ወቅሰዋቸዋል፡፡  ‹‹በተለይ ከላይ ያላችሁ ኃላፊዎች እንደምትገነዘቡት ማዕድን ከሠሩበት አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ካልሠሩበት ለጥፋት እንደሚዳርግ ታውቃላችሁ፤›› በማለት ሊመጣ የሚችለውን በመገመት እንዲጠነቀቁ አሳስበዋል፡፡ሌሎቹ የቋሚ ኮሚቴ አባላት በበኩላቸው፣ የሥራ ኃላፊዎቹ ከአንድ ተቋም የመጡ እንኳን እንደማይመስል በመጥቀስ ተችተዋል፡፡በፈታኝ ስብሰባ ላይ የተገኙት ለጉዳዩ አዲስ የሆኑት ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ዋቅጋሪ ፉሪ ቋሚ ኮሚቴውን በይፋ ይቅርታ በመጠየቅ ጉዳዩን እንደ አዲስ እንደሚመለከቱት ቃል ገብተዋል፡፡በጉዳዩ ላይ ንግግር እንዲያደርጉ ዕድል የተሰጣቸው ዋና ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ፣ በኦዲቱ ወቅት የታየው ጥቂት ናሙና ብቻ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለምሳሌ በኦሮሚያ ከተመረመሩት 65 ማዕድን አምራቾች ውስጥ 28 ሮያሊቲ ክፍያ ከፍለው እንደማያውቁ፣ 25 ደግሞ በወቅቱ እንደማይከፍሉ ጠቁመዋል፡፡ በከፍተኛ የማዕድን አምራችነት ፈቃድ አግኝተው የተሰማሩትም ቢሆኑ ምን ያህል እንዳመረቱ ሪፖርት ያደርጋሉ እንጂ ሚኒስቴሩ የምርት መጠኑን አይከታተልም ያሉት አቶ ገመቹ፣ ‹‹አገሪቱ እየተዘረፈች ነው፡፡ እየተጠቀሙ ያሉት ኩባንያዎች ናቸው፤›› በማለት ኃላፊዎቹ በአግባቡ ሥራቸውን እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አምባሳደር መስፍን የዋና ኦዲተሩን ንግግር ሙሉ በሙሉ እንደሚቀበሉ ገልጸው፣ በአስቸኳይ የድርጊት መርሐ ግብር ተቀርጾ ለዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤትና ለቋሚ ኮሚቴው እንዲላክ አሳስበዋል፡፡ በዚህ መሠረትም ወደ መፍትሔ ሚኒስቴሩ እንዲገባ አሳስበዋል፡፡ ዶ/ር ዋቅጋሪ ማሳሰቢያውን እንደሚቀበሉትና ለሚኒስቴሩ ተጨማሪ ዕድል መሰጠቱን አምነው ስብሰባው ተጠናቋል፡፡ 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/10828
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c8e2e179c47b55175e91a488b6482bc6
a169b507e7fd9c9bd74574731c522b8d
የምሽቱ የስፖርት ዜናዎች
ኢትዮጵያዊው ሹራ ኪጣታ በትናንትናው ዕለት በተደረገው የለንደን ማራቶን ባለ ድል ሆኗል። ሌላኛው የሀገሩ ልጅ ቀነኒሳ በቀለ በውድድሩ እንደማይሳተፍ በዋዜማው ማስታወቁን ተከትሎ የዚህ ውድድር አሸናፊ ይሆናል ተብሎ የተጠበቀው ኬንያዊው የተከታታይ ድሎች ባለቤት ኤልዩድ ኬፕቹጌ ነበር።ሆኖም የ24 ዓመቱ ሹራ ቂጣታ የውድደሩ ግርምት ሆኗል̀። 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በሆነ ሰዓት ኬንያዊውን ቪንሰንት ኪፕቹምባን አስከትሎ አሸንፈዋል። የሀገሩ ልጆች የሆኑት ሲሳይ ለማ ፣ ሞስነት ገረመው ፣ሙሌ ዋሲሁን እና ታምራት ቶላ ከሶስተኛ እስከ ስድስተኛ ደረጃ ያለውን ስፍራ በመያዝ ተከተለው ገብተዋል። የለንደን ቀዝቃዛ አየር ሁኔታ ውድድሩን ፈታኝ እንዳደረገው ተጠቁሟል።ከ2013 የጎረጎሳዊያን ዘመን ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ሳያሸንፍ የቀረው የ35 ዓመቱ ኤልዩድ ኪፕቹጌ በቅዝቃዜው ምክንያት ጆሮው መደፈኑን የኃላ ኃላ ደግሞ እንዳያንቀሳቀስ ወደ አገደው ህመም ስሜት ማደጉን በምክንያትነት አቅርቧል።የዛሬ ሁለት ዓመት በተደረገው የለንደን ኦሎምፒክ ላይ ሁለተኛ ወጥቶ የነበረው ሹራ ቂጠታ በበኩሉ ለአሁኑ ድሉ -በውድድሩ ላይ እንደማይሳተፍ በመጨረሻው ሰዓት ያስታወቀውን ቀነኒሳ በቀለን አመሰግኗል።"ቀነኒሳ ለዚህ ውድድር ሲያግዘኝ ነበር። እንዴት መሮጥ እንዳለብኝም መክሮኛል" ማለቱን ሮይተርስ ዘግቧል።ከተሳተፋባቸው 13 ማራቶኖች 12ቱን በድል ያጠናቀቀው ኪፕቾጌ በበኩሉ መሸነፉን በጸጋ መቀበሉን በቲዊተር ገጹ አስታውቆ -ወደ ውድድሩ ግን እንደሚመለስ አስታውቋል።በዚሁ ዕለት ቀደም ብሎ በተደረገው የሴቶች ማራቶን ውድድር ኬንያዊቷ ብሪጊድ ኮስጌ 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ በሆነ ጊዜ አሸንፋለች።አሜሪካዊቷ ሳራ ሀል ሁለተኛ ኬንያዊቷ ሳራ ቺፕንጌትች ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን ተቆናጠዋል።የዘንድሮው የለንደን ማራቶን ሊከናወን ቀጠሮ የተያዘለት በሚያዚያ ወር ላይ ነበር። ኮቪድ 19 ሁኔታዎችን በመቀየሩ ወደ ጎረጎሳዊያኑ ጥቅምት ወር ተገፍቷል። ለወትሮው በሺዎች የሚቆተሩ ተሳፊዎችን ይዞ በጎዳናዎች ላይ ይደረግ የነበረው ውድድር ዘንድሮ ሴንት ጀምስ በተሰኘው የከተማዋ መነፈሻን 20 ጊዜ በመዞር ተፈጽሟል።40ሺ ተሳታፊዎች በመረጡት ስፍራ በያሉበት በርቀት ሮጠዋል። ውድድሩን በመጨረሳቸውም ኦፌሴላዊ ሜዳሊያ ይቀበላሉ።የሚያዚያ ውድድር በመሰረዙ ምክንያት ኢኮኖሚያዊ ችግር ለገጠማቸው ግብረሰናይ ድርጅቶችም በሚሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ ይሰባሰባል ተብሏል።ዘገባው የሮይተርስ ነው።-የህንድ ክሪኬት ፕሪሜር ሊግ ተጨዋቾች የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ አምራቾችን የንግድ ምልክት በመለዮቸው ላይ አትመው ለመጫወት ተስማምተዋል።ቅዳሜ በሚጀመረው የውድድር ወቅት ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጀምሩ የተዋቀ ሲሆን እርምጃው የወር አበባን በተመለከተ በሀገሬው ዘንድ ያለውን የተሳሳተ ምልከታ ለመዋጋት እንደሚያግዝ ተስፋ ተጥሎበታል።ራጃስታን ሮያልስ የተባለው ቡድን የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን ከሚያመርተው ኒኒ ኪባንያ ጋር ስምምነት በመፈጸም የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል።«ይሄ ርዕስ በህንድ እና በብዙ የዓለማችን ሀገራት ነውር ነው። ህንድ ውስጥ ጉዳዩን በተመለከተ አጠቃላይ የግንዛቤ ችግር አለ።ወንዶች ብቻ ሳይሆን ወንዶች ላይም » ብለዋል የክለቡ የእንቅስቃሴ(ስምሪት) ሃላፊ ።በደቡብ እስያ ለሚኖሩ ሴቶች፣ በተለይ ለታዳጊ ወጣት ሴቶች- የወር አበባ ጉዳይ የሚያሳፍር እና ምቾት የማይሰጥም ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/5610400.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9d10bd6db0c57da641c74ec35bc87d3e
81103caed041b164c7d8725613ca4f86
ከኢንዱስትሪ ፓርኮች 110 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ
 – በሚቀጥሉት አስር ዓመታት የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ቁጥር 100 ለማድረስ እየተሰራ ነው አዲስ አበባ፡- እስካሁን ለተገነቡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ 1ነጥብ1 ቢሊዮን ዶላር በሼባ ቦንድ እና በብድር መልክ የተገኘ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። በ2011 በጀት ዓመት ከፓርኮቹ ምርቶች ወደ ውጭ ተልኮ የተገኘውን 110 ሚሊዮን ዶላር 50 በመቶ የማሳደግ ውጥን መኖሩም ተገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የልማት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አማረ አስግዶም በተለይም ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደገለፁት፤ እስካሁን ለተገነቡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከዓለም ባንክ 400 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተገኝቷል። በሼባ ቦንድ መልክ ደግሞ ከአውሮፓ ኅብረት 750 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን ገልጸዋል። ከእነዚህ በተጨማሪ ደግሞ የባህርዳር፣ ቦሌ ለሚ እና ጅማ የኢንዱስትሪ ፓርኮች መንግሥትም በራሱ በጀት ማስገንባቱን ጠቁመዋል። በቀጣይም ከአውሮፓ እና የእንግሊዝ አገር የፋይናንስ ምንጮች ብሎም የቻይና ባንኮች በተገኘ ገንዘብም የኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚገነቡ ይሆናሉ። እንደ አቶ አማረ ገለፃ፤ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ የኢንዱስትሪ ፓርኮች 100 እንደሚደርሱ የሚጠበቁ ሲሆን በሂደት ደግሞ ከዚህም ሊልቁ ይችላሉ። ለዚህም መንግሥት በትኩረት እየሠራ ነው።  ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ከመገንባት በዘለለም ጎን ለጎን ዘርፈ ብዙ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው ብለዋል። ለአብነትም በእያንዳንዱ ፓርኮች ከ20ሺ እስከ 50ሺ የሚደርሱ አገር በቀል ዛፎች እንዲተከሉ እየተደረገ ነው። በተጨማሪም ፓርኮቹ የተጠቀሙትን ውሃ መልሶ ጥቅም ላይ እንዲያውሉ፣ ተረፈ ምርቶቻቸው ለሲሚንቶ ፋብሪካ፣ ለቆዳ ፋብሪካዎችና ለሌላ ተግባር እንዲገለገሉበትና ብክለትን ለመቀነስ ሰፊ ርብርብ በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ሠራተኞችም እንዳይቸገሩ  የቤት ግንባታ ሥራዎች አብረው እየተከናወኑ መሆኑን አብራርተዋል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሌሊሴ ነሜ በበኩላቸው፤ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ ከተጀመረ ጥቂት ዓመታትን ያስቆጠረ ቢሆንም ለአገሪቱ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እያስገኙ መሆኑን አብራርተዋል። ለአብነትም በ2011 በጀት ዓመት 110 ሚሊዮን ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን በ2012 በጀት ዓመት ደግሞ ይህን አሃዝ 50 በመቶ የማሳደግ እቅድ መኖሩን  አስገንዝበዋል። እንደ ወ/ሮ ሌሊሴ ገለፃ፤ እስካሁን የተገነቡት ፓርኮች ከአገራዊ ፋይዳቸው አኳያ በጥናት ላይ ተመስርተው ሲሆን በተለይም ወደ ውጭ መላክን ማዕከል አድርገው የሚገነቡ በመሆኑ ለጅቡቲ ኮርደር የቀረቡ መሆናቸው ታሳቢ ይደረጋል። በሌላ ጎኑ ደግሞ ኢትዮጵያ እየተወዳደረች ያለው ከአፍሪካና ከዓለም ጋር በመሆኑ ከአዋጭነትና ጠቀሜታው አኳያ በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል።  አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 15/2012ክፍለዮሐንስ አንበርብር
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=21443
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5b09f05a2d72c6fa53116393dcf20d25
0d3a92bfdf79b699d7eb03245ba05d17
ጫማ ሰቅለው ጓንት ያነሱ፤ ከሩጫም ወደ ኳስ ያቀኑ ኮከቦች
 ልምምድን አድምቶ በመስራትና በጥንካሬ በመቆየት የመጨረሻዋን መስመር በቀዳሚነት መርገጥ ዋጋው ከደስታም ይልቃል። ሃገርን ማስጠራት እንዲሁም ክብርን መቀዳጀት ደግሞ የስኬታማነት ክፍያው ነው። እንደ አትሌቶቹ ሁሉ፤ ልምምድን በትጋት መልሶ መላልሶ መስራት የግድ ነው፤ በየትኛውም ስፖርት ከውጤት ማድረሱም እውነት ነው። ባሉበት ስፖርት በታማኝነት ጊዜን፣ ጉልበትንና አቅምን አሟጦ መጠቀምም አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ስኬትን ከተቀዳጁበት አንድ ስፖርት ወደ ሌላ በመሸጋገር በድጋሚ ውጤታማ መሆን ይቻላል? ከተጫዋችነት አሊያም ከአትሌትነት ወደ አሰልጣኝነት እንዲሁም ወደ አማካሪነትና ሌሎች ስራዎች መሸጋገር የተለመደ ነው። ጫማ ሰቅሎ የቦክስ ጓንት ማጥለቅ፣ ከመም ወደ እግር ኳስ ሜዳ መሸጋገር እንዲሁም ጓንት ሰቅሎ የበረዶ ላይ ገና ጨዋታ ዱላን ማንሳት ግን አደናጋሪ ነው። ዋናው ጥያቄም እውን እጅግ በተለያዩ ሁለት ስፖርቶች በቀላሉ ስኬታማነትን ማግኘት ይቻላል? የሚለው ይሆናል። ለዚህ ጥያቄ ምላሽ ለማግኘት ጥናት ማድረግን ቢጠይቅም፤ ለዛሬ ከአንዱ ወደ ሌላኛው ስፖርት የተሸጋገሩ ስፖርተኞችን እናንሳ። «በርካታ ዋንጫዎችን አንስቻለሁ፤ አሁን ግን ቀበቶ ማግኘት እፈልጋለሁ» በሚል ነበር የተነሳው። ይህ የሁለት ክብሮች ናፋቂ የእንግሊዝን ብሄራዊ ቡድንን ለ14ዓመታት በተለይ የታወቀበትን ክለብ ማንቸስተር ዩናይትድን ደግሞ ለ12ዓመታት ያገለገለው ሪዮ ጋቪን ፈርዲናንድ ነው። በአራት ክለቦች ሁለት አስርት ዓመታትን በተጫዋችነት ያሳለፈው ፈርዲናንድ፤ በእንግሊዛውያን ዘንድ የምንጊዜም ተወዳጅነትን ካተረፉ ተጫዋቾች መካከል ተጠቃሽ ነው። ስድስት የፕሪምየር ሊግ፣ አንድ የቻምፒዮንስ ሊግ፣ አንድ የፊፋ የክለቦች እንዲሁም ሌሎች ዋንጫዎችን ጨምሮ በርካታ ክብሮችንም በግሉ እና በቡድን አግኝቷል። በ39ዓመቱ የእግር ኳስ ሜዳን ሲሰናበት ግን የቦክስ መፋለሚያ ሪንግን እያሰበ ነበር። በሰቀለው ጫማ ምትክም ጓንት ማጥለቁ መነጋገሪያ አድርጎታል፡፡ በፕሮፌሽናል ቦክሰኛነት በከባድ ሚዛን ለመሳተፍ በሳምንት ከ4-5 ቀናት ልምምድ እንደሚያደርግም አስታወቀ። ነገር ግን በፕሮፌሽናል የቦክስ ማህበር በኩል «ብቁ ነህ» የሚል ማረጋገጫ ማግኘት ሳይችል ቀረ። በዚህ ምክንያትም ማዘኑን «ቦክስ ሰውነት ብቻም ሳይሆን ጠንካራ ልብ ነው የሚፈልገው» ሲል ነበር የገለጸው። የእግር ኳስ ተንታኝ የሆነው አንጋፋው ተጫዋች እንዲያም ቢሆን ፈቃዱን ለማግኘት ጥረቱን እንደማይተውና ጠንክሮ እንደሚሰራ አረጋግጧል። ጃማይካዊው የዓለም ፈጣኑ ሰው ደግሞ ከመም በቀጥታ ወደ እግር ኳስ ማንከባለል የገባ ስፖርተኛ ነው። የሰው ልጅ በዚህን ልክ ይፈጥናል ተብሎ ባይጠበቅም በአጭር ርቀት አትሌቲክስ አዲስ ታሪክ ያስመዘገበው ቁመተ መለሎውና ቀልደኛው ዩሲያን ቦልት ስምንት የኦሊምፒክ ሜዳሊያዎችን ጠራርጎ በመውሰድ ስኬታማ ነው። ቦልት 100 ሜትርን በ9ሰከንድ ከ58 ማይክሮ ሰከንድ፣ 200ሜትርን ደግሞ 19ሰከንድ ከ19ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት የዓለምን ክብረወሰን አርቆ የሰቀለ አስደናቂ አትሌት ነው። ቦልት ከታወቀበት አትሌቲክስ ባሻገር እግር ኳስን እጅግ የሚወድ እንዲሁም የሚመኘውም ስፖርት ነው። የእንግሊዙ ማንቺስተር ዩናይትድ ክለብ ደጋፊ የሆነው አትሌቱ የቀያዮቹ ሴጣን ተጫዋች የመሆን ህልም እንዳለውም ይናገር ነገር። እአአ ከ2017ቱ የለንደን የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮና በኋላም ከአትሌቲክስ ስፖርት ወጥቶ ወደ እግር ኳስ መግባቱን አሳወቀ። የእግር ኳስ ልምምዱን በቅድሚያ የጀመረው በኖርዌይ ክለብ ሲሆን፤ የዓለምን ክብረወሰን ያስመዘገበበትን 9.58 የሚያስታውስ ማሊያ ይለብስ ነበር። ከቆይታ በኋላም የአውስትራሊያውን ሴንትራል ኮስት ማሬነርስ የተባለውን ክለብ ተቀላቀለ፤ በመጀመሪያው የወዳጅነት ጨዋታም ሁለት ግቦችን ማስቆጠር ቻለ። ነገር ግን ብዙም ሳይቆይ ከስፖርት ህይወት ሙሉ ለሙሉ ወጥቶ ወደ ንግድ መግባቱን ይፋ አደረገ። ለበርካታ ጊዜያት ጾታዊ ጥርጣሬ ውስጥ በመግባት አስቸጋሪ ጊዜን መግፋት የግድ የሆነባት ደቡብ አፍሪካዊቷ አትሌት ካስተር ሰመኒያም በቅርቡ ከአትሌቲክስ ስፖርት እግር ኳስን እንደመረጠች አስታውቃለች። በተክለ ቁመናዋ ምክንያት በርካታ ፈተናዎችን ለመጋፈጥ የተገደደችው የ800 ሜትር የኦሊምፒክ ቻምፒዮናዋ ሰመኒያ ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ያወጣውን ደንብ ተከትሎ በክስ ሂደት መቆየቷ ይታወሳል። ነገር ግን እሰጣ አገባው እንዳሰበችው ሆኖ ባለመጠናቀቁ፤ በልጅነቷ ታንከባልል እንደነበር ወደ ገለጸችው ኳስ ገብታለች። በሃገሯ የሚገኝን ክለብ የተቀላቀለችው ተጫዋቿ አዲሱ የጨዋታ ዘመን እስኪጀመር በልምምድ ላይ የምትቆይ መሆኗን ተከትሎ «ይሻላል» ባለችው እግር ኳስ ያላትን ብቃት ማስመስከር አልቻለችም። ከሰሞኑ በተሰማ ሌላ ዜና ደግሞ የቀድሞው ግብ ጠባቂ ፒተር ቼክ በጓንቱ ፋንታ የበረዶ ላይ ገና ጨዋታ ዱላ ወደ ማንሳት መሸጋገሩን አስታውቋል። በተለይ በሰማያዊዎቹ እና በመድፈኞቹ ቤት ቆይታው የሚታወቀው ግብ ጠባቂው ጓንቱን ከሰቀለ በኋላ በቀድሞ ክለቡ ቼልሲ የቴክኒክ አማካሪ በመሆን እያገለገለ ይገኛል። ከዚህ ስራው ጎን ለጎንም በልጅነቱ የተጫወተውንና የሚወደውን ይህንን ስፖርት ተቀላቅሏል። እንደ ግብ ደጀንነቱ ሁሉ በዚህ ስፖርትም ስኬታማ መሆን አለመሆኑም ጊዜ ምላሽ ይሰጥበታል።አዲስ ዘመን ጥቅምት 3/2012ብርሃን ፈይሳ
ስፖርት
https://www.press.et/Ama/?p=20763
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
23b5040db16d9884502b7e0a36a10253
18fe88b3dbd69dcbd6f1456ab9e323bb
በ2018 መሬት ያልተመለመደ የመሬት መንቀጥቀጥ እንደምታስተናግድ ተመራማሪዎች አስጠነቀቁ
ተመራማሪዎች በአዲሱ የፈረንጆቹ የ2018 ዓመት መሬት ያልተለመደ የመሬት መንቀጥቀጥ  ልታስተናግድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል፡፡  ሳይንቲስቶቹ እንዳስቀመጡት ባለፈው አምስት አመታት ውስጥ በታየው የመሬት በራሷ ዛቢያ የምታደርገው ዙሪት ፍጥነት መቀነስ ነው፡፡ የአሜሪካዎቹ ኮላራዶ እና ሞንታና ዩኒቨርሲቲ ይፋ ባደረጉት መረጃ መሠረት ባሳለፍናቸው አምስት አመታት ውስጥ መሬት በራሷ ዛቢያ ላይ በመሆን በፀሃይ ዙሪያ የምታደርገው ዙረት ከወትሮው ትክክለኛ ፍጥነት እየቀነሰ መጥቷል፡፡ይህ ክስተት ደግሞ ምድርን ለከፍተኛ ችግር ሊዳርጋት እንደሚችል ነው ተመራማሪዎች የተናገሩት፡፡የመሬት ውስጣዊ እንቅስቃሴዋ የነገን ማንነቷን ለመተንበይ የሚያስችል መሆኑን የሚናገሩት ተመራማሪዎች ከአምስት አመታት በፊት የታየው የመሬት ያልተለመደው እንቅስቃሴዋ መቀየር ከፍተኛ እና ያልተለመደ የመሬት መንቀጥቀጥን ሊያስከትል እንደሚችል ነው የገለጹት፡፡በዚህም ምክንያት ከገባ ገና ቀናቶች በተቆጠሩበት የፈረንጆቹ አዲሱ አመት በርከት ያሉ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት እንደሚችል ጥናቱ ያሳያል፡፡ተመራማሪዎቹ በአምስተኛው አመት ላይ ሆነው ሲናገሩ አሁን ምድር ያላትን ተፈጥሮአዊ ይዘት በማጣቷ ምክንያት የአለማችን ትልቁ የስነ ምህዳር መረጃ መሰብሰቢያ ማሽን በተፈጠረው የመሬት ዙረት ፍጥነት መቀነስ ችግር ምክንያት ሙሉ ለሙሉ ሥራውን ማቆሙ እየተነገረ ነው፡፡ሃድሮን ኮሊደር የሚል ስያሜ ያለው ይህ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ በመሬት እንቅስቃሴ መዘገየት ምክንያት ሥራውን ያቆመው ከዓመት በፊት መሆኑ እየተገለጸ ነው ፡፡በዚህም ምክንያት ስነ-ምህዳር መረጃዎችን ለማግኘት ከፍተኛ የጨረራ አመንጪ መሣሪያዎችን ለመጠቀም ተገደዋል፡፡ሳይንቲስቶቹ ባረጋገጡት መሠረት በዚህ ችግር ምክንያት በርካታ ፕላኔቶች የመፈጠር እድል ይኖራቸዋል፡፡ይህ ሊፈጠር ለሚችለው የመሬት መንቀጥቀጥ ችግርን ለመቋቋም ሀገራት በጋራ መሥራት እንዳለባቸውም ነው ሳይንቲስቶቹ ያሳሰቡት። (ምንጭ: ዩሮ ኒዉስ) 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/34067/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5733e57d74bd8f1663bc69aff24facf7
629fa1ba0484279dfa12703c6166ec27
ቲክቶክ እና ኢንስታግራም ላይ የሰውነት አካልን እንዴት መለወጥ እንደሚቻል የሚያስተዋውቁ መተግበሪያዎች ይቀርባሉ።
ማኅበራዊ ሚዲያ፡ የቲክቶክ እና የኢንስታግራም ተጠቃሚዎች እየገጠማቸው ያለ ጫና\nየማኅበራዊ ሚዲያዎቹ ተጠቃሚዎች የሆኑና የአመጋገብ ሥርዓት መዛባት ያለባቸው ሰዎች በእነዚህ ማስታወቂያዎች ጫና ሥር እንደወደቁ የመብት ተሟጋቾች እገለጹ ነው። ወገብን እንዴት ማቅጠን እንደሚቻል፣ በምን መንገድ ጡንቻ ማውጣት እንደሚቻልና ሌላም ሰውነት ላይ ስለሚደረግ ለውጥ መተግበሪያዎቹ ይገልጻሉ። እነዚህን መተግበሪያዎች [አፕ] የሚያስተዋውቁ ገጾች ደግሞ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ተስፋፍተዋል። እነዚህ መተግበሪያዎች አፕል እና አንድሮይድ ላይም አሉ። ተጠቃሚዎች በፎቶ ወይም በቪድዮ የሚታይ ሰውነታቸው ላይ የፈለጉትን አይነት ለውጥ እንዲያደርጉ እንደሚችሉ የሚገልጹ ናቸው። ይህም ቆዳን ማለስለስ፣ የሰውነት ክብደት መቀነስ፣ ጡንቻ ማሳደግን ያካትታል። የአመጋገብ ሥርዓት መዛባትን በተመለከተ ንቅናቄ የሚያደርጉ ድርጅቶች፤ ማኅበራዊ ሚዲያዎቹ እየተፈጠረ ያለውን ጫና ከግምት እንዲያስገቡ ጠይቀዋል። የቴክኖሎጂ ተቋሞቹ እንደሚሉት፤ እነዚህ መተግበሪያዎች የማኅበራዊ ሚዲያዎቹን የማስታወቂያ ደንብ አልጣሱም። ነገር ግን ቲክቶክ በበኩሉ የማስታወቂያ ፖሊሲውን ለመከለስ ፍቃደኛ ሆኗል። "ሰዎች ስለ ሰውነታቸው በጎ አመለካከት እንዲኖራቸው ከማበረታታት ወደ ኋላ አንልም" ብሏል ቲክቶክ። ምግብ ስለመቀነስ እና ክብደትን ለመቆጣጠር ስለሚወሰዱ ተጨማሪ ንጥረ ነገሮች የሚያስተዋውቁ ጽሑፎችን ባለፈው ዓመት ማገዱ ይታወሳል። "ጤናማ ያልሆነና የተዛባ መልዕክት ማስተላለፍ አይገባም" የአመጋግብ ሥርዓት መዛባት ተሟጋቿ ሆፕ ቪርጎ "ጤናማ ያልሆነና የተዛባ መልዕክት ማስተላለፍ አይገባም" ትላለች። ማኅበራዊ ሚዲያዎች ተጠያቂ መደረግ እንዳለባቸው ትናገራለች። ባለፈው ዓመት የአመጋገብ ሥርዓት መዛባት ያለባቸው ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ትናገራለች። የአመጋግብ ሥርዓት መዛባት ከሚከሰትባቸው ምክንያቶች አንዱ ለሰውነት ቀና አመለካከት ማጣት ነው። ቲክቶክ እና ኢንስታግራም ላይ ሰውነትን ስለመለወጥ የሚያሳዩ መተግበሪያዎች መተዋወቃቸው ደግሞ ችግሩን እንዳያባብሰው ተሰግቷል። ሲድ የተባለው የአመጋግብ ሥርዓት መዛባት ላይ የሚሠራው ድርጅት ባወጣው አሀዝ መሠረት፤ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ወዲህ ይህ መዛባት የገጠማቸው ከ10 እስከ 19 ዓመት የሆኑ ታዳጊዎች እና ወጣቶች ቁጥር በ68 በመቶ ጨምሯል። የጤና ጉዳዮች ጋዜጠኛ ሆነችው ዴኒ ሜሲር ከዚህ ቀደም የአመጋገብ ሥርዓት መዛባት ገጥሟት ነበር። ኢንስታግራም እና ቲክቶክ ላይ ሰውነትን በመልካም መንገድ ማየትን የሚያበረታቱ መልዕክቶች ታጋራለች። "እነዚህ መተግበሪያዎች ችግሩን እንደሚያባብሱ በራሴ አይቼዋለሁ። ከተፈጥሯዊ ሰውነቴ የቀጠነ ምስል ያሳያሉ። የሚያሳዩት ነገር በተፈጥሮ ሊፈጠር የማይችል ነው" ትላለች። መተግበሪያዎቹ ያሳደሩት ጫና ከፍተኛ እንደሆነ ገልጻ "ተጽዕኖውን ገና ለዓመታት እናየዋለን" በማለት ተናግራለች። በቀላሉ ተጽዕኖ ሥር ሊወድቁ የሚችሉ ታዳጊዎች በዋነኛነት ተጎጂ እንደሆኑም አያይዛ አስረድታለች። "ታዳጊዎች ነገሩን ለማገናዘብ እድሜያቸው ገና ነው። የሰውነት ክብደትን ለመቀነስ ስለሚወሰዱ ንጥረ ነገሮች ለሕፃናት ማስታወቂያ እንደማይሠራው ሁሉ እነዚህ መተግበሪያዎችም መታገድ አለባቸው" ስትልም አስተያቷን ሰጥታለች። ኃላፊነት መውሰድ የሲድ ኃላፊ ጀማ ኦተን በወረርሽኙ ወቅት ብዙዎች ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚያሳልፉት ጊዜ መጨመሩን ትናገራለች። ሰዎች ትክክለኛ ገጽታቸውን ለውጠው ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ መቅረብ የሚችሉበት መተግበሪያ መፈጠሩ በጊዜ ሂደት ሥነ ልቦናዊ ቀውስ እንደሚያስከትልም ታስረዳለች። በተለይም ዓለም ወደ መደበኛው ሕይወት ሲመለስ እንደ አሁኑ ከስክሪን ጀርባ መደበቅ ስለማይቻል ነገሮች ይባባሳሉ። ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሰውነት ላይ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
289a0aa26596231afc4d4cc266d2b315
95325b4797aa5ed2e2ba94295827de00
በስፔን ከ550 በላይ የሚሆኑ ሴቶችን የተጋለጠ አካል የሚያሳይ ቪዲዮ የቀረፀው ተከሰሰ
አብዛኛዎቹ ሴቶች ጥቃቱ የተፈፀመባቸው በማድሪድ ሜትሮ ነው • ሴቶች 'ፌሚኒስት' መባልን ለምን ይጠላሉ? • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና የ53 ዓመቱ ኮሎምቢያዊ ግለሰብ ተንቀሳቃሽ ምስሉን የቀረፀው በጀርባው ባዘለው ቦርሳው ውስጥ በደበቀው ተንቀሳቃሽ ስልኩ ነው። ፖሊስ እንዳስታወቀው 283 የሚሆኑ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን የወሲብ ፊልሞች በሚተላለፉባቸው ድረ ገፆች ላይ የጫነው ሲሆን በሚሊዮን የሚገመቱ ሰዎች ተመልክተውታል። ጥቃቱ ከተፈፀመባቸው 555 ሴቶች መካከል ህፃናትም ይገኙበታል። • 'የተሳመው ከንፈር' ጥቃት ደረሰበት ግለሰቡ የቀረበበት ክስ እንደሚያስረዳው ተንቀሳቃሽ ምስሎቹን በድረገፆች ማሰራጨት ከጀመረበት ባለፈው ዓመት አንስቶ ድርጊቱን የዕለት ተዕለት ሥራው አድርጎት ነበር። ከዚህም ባሻገር ድርጊቱን በገበያ ማዕከላት አንዳንዴም ደግሞ ጥራት ያለው ምስል ለማግኘት እንዲያስችለው ቆም ብሎ ራሱን በማስተዋወቅ ይቀርፅ እንደነበር ተነግሯል። በሜትሮ አንዲት ሴትን በመቅረፅ ላይ ሳለ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋለው ተጠርጣሪ ምርመራ እየተካሄደበት ነው። የአገሪቷ ፖሊስም በትዊተር ገፅ ላይ በተሰራጨ ተንቀሳቃሽ ምስል ሥር ተጠርጣሪውን " የሴቶችን ግላዊ መብት የጣሰ ቀንደኛ ወንጀለኛ" ሲሉ ገልፀውታል። ፖሊስ የግለሰቡን ቤት ፍተሻ ባደረገበት ወቅት ላፕቶፖችንና የፋይል ማስቀመጫ [ሃርድ ድራይቭ] ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቪዲዮዎችን አግኝቷል። በግለሰቡ ስም የተከፈተው ድረ ገፅም 3 ሺህ 519 ተከታዮች አሉት። በስፔን የሴቶች አካል ያለፈቃዳቸው የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል፣ ፎቶ ማንሳት እንደ ወሲባዊ ጥቃት የሚቆጠር ሲሆን በእስራት ያስቀጣል። በእንግሊዝና ዌልስም በደራሲ ጊና ማሪን ከተካሄደ ዘመቻ በኋላ የሴቶችን አካል ያለፈቃዳቸው የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስልም ሆነ ፎቶ ማንሳት ወንጀል ሆኖ ተደንግጓል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
9b365e8b70a7470de726865b8a5875f3
6c5a4edf860cdd2b5604aadebc1da574
በአዲስ አበባ ለኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫ የሚውል ፊልድ ሆስፒታል ተመረቀ
 አዲስ አበባ፦ በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ ለሚያዙ እና በብዛት የማስተናገድ አቅም ያለው ‘አዲስ አበባ ኮቪድ-19 ፊልድ ሆስፒታል’ በሚል ስያሜ የተገነባውን የጤና ተቋም በጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና በዓለም የምግብ መርሐ ግብር ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ ትናንት ተመረቀ። በምረቃው ወቅት ዶክተር ሊያ ባደረጉት ንግግር፣ ሆስፒታሉ በዓለም የምግብ መርሐ ግብር፣ በዓለም ጤና ድርጅት እንዲሁም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቅንጅት ድጋፍ መገንባቱን ገልፀዋል፡፡ ለድንገተኛ ሕክምና በአጭር ጊዜ የተገነባ ቢሆንም ለረጅም ጊዜ አገልግሎት መስጠት የሚችል ማዕከል መሆኑን ገልፀዋል።ሆስፒታሉ ቀደም ሲል ለመንግሥታቱ ድርጅት ሠራተኞች ተብሎ የተሠራ ቢሆንም ለሌሎች ሕክምና መስጫ ሆኖ እንዲያገለግልም እየተሠራ መሆኑን ጠቁመዋል።ከቀናት በኋላ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆንና ሆስፒታሉን ለሌሎች የጤና አገልግሎት ሥራዎች ለማዋል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት እየተካሄደ እንደሆነም አመልክተዋል።የዓለም የምግብ መርሐ ግብር ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ በበኩላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ቫይረሱን ለመከላከል ከፍተኛ ትኩረት አድርጓል ሲሉ ተናግረዋል።በተለይም የኢትዮጵያ መንግሥት ሆስፒታሉን ከተቋማቸውና ከመንግሥታቱ ድርጅት ጋር በመሆን እውን ማድረጉን አድንቀዋል።ሆስፒታሉ በቦሌ ቡልቡላ አካባቢ የሚገኘው ይህ የፊልድ ሆስፒታል 25 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፥ በዓለም የምግብ መርሐ ግብር ድጋፍ የተሠራ ነው ።በሦስት ሣምንታት ውስጥ የተገነባው ሆስፒታሉ ቀሪ የማጠናቀቂያ ሥራዎች ተከናውነውለት ከ10 ቀናት በኋላ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል።ሆስፒታሉ በተለያየ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የኮሮና ቫይረስ ሕሙማን ሕክምና መስጫነት የሚውል ሲሆን በዓለም ጤና ድርጅት የጥራት ደረጃ መሠረት መገንባቱ ተጠቁሟል።አዲስ ዘመን ግንቦት 20/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=33270
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
48faaaacd0f5370f546b1826096ba061
b5c5d3bdb39bcc603169a6150b3a5ee2
በመዲናዋ በ2013 ከ280 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚሰራ የከተማ አስተዳደሩ ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ከ280 ሺህ በላይ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሰራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።ለስራ እድል ፈጠራ በብድር መልክ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በጀት መመደቡም ተገልጿል።የከተማ አስተዳደሩ የስራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት በስራ እድል ፈጠራ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ማካሄዱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕሬስ ሰክረተሪያት ቢሮ መረጃ ያመለክታል።በምክክር መድረኩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ ኢንጅነር እንዳወቅ አብቴን ጨምሮ ከስራ እድል ፈጠራ ዘርፍ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለቸው አስተግባሪ ተቋማት ተሳትፈዋል።በአዲስ አበባ ከተማ ሴቶችን እና ወጣቶችን በተለያዩ የስራ ዘርፎች በማሰማራት ተጠቃሚ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በማከናወን ላይ እንደሚገኝም በመድረኩ ተገልጿል።በተጀመረው በጀት ዓመትም የብድር እና የመስሪያ ቦታ አቅርቦት ችግሮች በመፍታት ለ280 ሺህ ያህል ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሰራም ነው የተገለፀው።የስራ እድል ለመፍጠር የተያዘውን እቅድ ከግብ ለማድረስ ከመንግስት እና ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጀት ለመስራት ታሳቢ የተደረገ ሲሆን፥ በዚህም እድገት ተኮር በሆኑ በከተማ ግብርና፣ በኮንስትራክሽን፣ በንግድና አገልግሎት ዘርፎች ሰፊ ትኩረት እንደሚሰጠው ተጠቁሟል።ለስራ እድል ፈጠራው የፋይናንስ አቅርቦት ችግር እንዳያጋጥም በብድር መልክ የከተማ አስተዳደሩ 2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በጀት ተመድቧል ነው የተባለው።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%98%e1%8b%b2%e1%8a%93%e1%8b%8b-%e1%89%a02013-%e1%8a%a8280-%e1%88%ba%e1%88%85-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%88%e1%88%9a%e1%88%86%e1%8a%91-%e1%8b%88%e1%8c%a3%e1%89%b6%e1%89%bd/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9d0fb368a6edb77d4d224ad9538a0360
df72223ef03a5b0a345a582e5280673b
ባምላክ ተሰማ ነገ የሚደረገውን የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ይመራል
በግብፁ ዛማሌክ እና በዛምቢያው ዜዝኮ ዩናይትድ መካከል የሚደረገውን የቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ጨዋታ ባምላክ ተሰማ እና ረዳቶቹ እንደሚመሩት ታውቋል።ነገ አመሻሽ በግብፁ አልሠላም ስታዲየም የሚደረገውን ይህንን ተጠባቂ ጨዋታ ባምላክ ተሰማ በዋና፣ ተመስገን ሳሙኤል በረዳት እንዲሁም ለሚ ንጉሴ በአራተኛ ዳኝነት ከግብፁ መሐመድ ኢብራሂም ጋር በመሆን እንደሚመሩ የአፍሪካ እግርኳስ የበላይ አካል (ካፍ) አስታውቋል።በምድብ አንድ የሚገኙት ዛማሌክ እና ዜዝኮ እስካሁን 3 የምድብ ጨዋታዎችን አከናውነው አራት እና ሁለት ነጥቦችን (በቅደም ተከተላቸው) በመሰብሰብ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/54093
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a0b6c2a7be0a46cab7c3b460b5e08ff1
a79f6051f3afc616d6282c8fed039209
“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብር በተለያዩ ሃገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ተካሄደ፡፡መርሃ ግብሩ በአፍሪካ፣ አውሮፓ እና መካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ነው የተካሄደው፡፡በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶችና የማህበረሰቡ አባላት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብርና ድጋፍ ገልጸዋል፡፡በተያያዘም በሱዳን መርሃ ግብሩ የተካሄደ ሲሆን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮን ጨምሮ የሚሲዮኑ ዲፕሎማቶች፣ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች እና የመከላከያ አታሼ ባልደረቦች ተሳትፈዋል፡፡እንዲሁም በኬንያ ናይሮቢ፣ ኡጋንዳ ካምፓላ እና በግብጽ ካይሮ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችም ዲፕሎማቶችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብርና አጋርነት አሳይተዋል፡፡በተመሳሳይ በሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ እና በኳታር ዶሃ በሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሀ ግብርን አከናውነዋል፡፡በመርሃ ግብሩ ላይ በሪያድ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልአዚዝ አሕመድ፣ ዲፕሎማቶችና መላው የኤምባሲው ማሕበረሰብ ተሳትፈዋል።ሁሉም ተሳታፊዎች ለአንድ ደቂቃ ቀኝ እጃቸውን በግራ ደረታቸው ላይ አድርገው በመቆም ለመከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር የገለፁ ሲሆን፤ በመርሐ ግብሩ ህግን በማስከበር በህዝብና መንግስት የተጣለባቸውን ግዳጅ ሲወጡ በጁንታው ሀይል ክህደት የተሰው የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ተዘክረዋል።በተጨማሪም በእንግሊዝ ለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መርሃ ግብሩ የተካሄደ ሲሆን፥ ዲፕሎማቶችና የማህበረሰቡ አባላትም ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር ገልጸዋል፡፡በቤልጂየም ብራሰልስም መርሃ ግብሩ ሲካሄድ ዲፕሎማቶች እና የኤምበሲው ማህበረሰብ አባላት ለሰራዊቱ ያላቸውን ክብርና አጋርነት አሳይተዋል፡፡እንዲሁም በስዊድን እና በጀርመን በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች መርሃ ግብሩ ተከናውኗል፡፡በመርሃ ግብሩ ላይም ዲፕሎማቶችና የማህበረሰብ አባላት ለሰራዊቱ ክብርና ድጋፋቸውን አሳይተዋል፡፡“ለሃገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብሩ በተመሳሳይ መልኩ በጣሊያን እና ፈረንሳይ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችም ተካሄዷል፡፡መርሃ ግብሩ በእስራኤል እና በሩሲያ ሞስኮ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች እና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችም ለሰራዊቱ ያላቸውን ክብርና አጋርነት በማሳየት ተከብሮ ውሏል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%88%e1%88%80%e1%8c%88%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b%e1%8a%a8%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%8a%a5%e1%89%86%e1%88%9b%e1%88%88%e1%88%81-%e1%88%98%e1%88%ad-4/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1d2dc2d32bb66b568820a5e6a51bbc6b
d0b9e687ca99dc66e9b3a9154a070ab5
ማሪያ
1ኛ ማሪያ (1734-1816) ከ 1777 እስከ 1816 ድረስ የፖርኳት ንግሥት ነበረች, እና እንደ መከለያው በመጀመሪያ በፖርቱጋል ውስጥ የመጀመሪያዋ ሴት ናት የመጀመሪያ ዓመታት በታኅሣሥ 17, 1734 አጋማሽ ላይ ልዕልት "ማሪያና ቪክቶሪያ" የቅርቧን የመጀመሪያ ምጥ ተሰማት. ሴት ልጅ ነበረች, ምንም እንኳን ሴት ልጅ ባይጠበቅባትም, ልዑል ሆሴ በመወለዱ በጣም ደስተኛ ነበር. =ለመገመት ማሪያ 3 እህቶች ነበሯት እናም ምንም ወንድም አልነበራትም, ይህም እንደነበሩ የመተካት ችግር መጣ, አንዲት ሴት ሥርወ መንግሥት ይጠፋል ብላ ብታስብ። ሆኖም ማሪያና ቪክቶሪያ ማሪያን እንደ ወራሽ እንዲቀበሉ ለማሳመን ችላለች። ጋብቻ ሥርወ መንግሥቱ እንዲቀጥል አጎቷን ፔድሮን አገባች እሱም ይሆናል"3ኛ ፔድሮ ከፖርቱጋል" እንደ ወራሽ በ 1750 አባቱ የፖርቹጋል ንጉስ ሆነ "1ኛ ሆሴ" ሁሉንም ማዕረጎች ትቀበላለች፣ ነገር ግን ስልጣኑን በ"ማርከስ ዴ ፖምባል" እጅ ሲለቅ ከአባቷ ርቃለች። ፍጻሜው ፖምባል በ1775 በብራዚል የነበረውን የጄሱስ ሥርዓት ሲያበቃ ነበር። በ 1777 አባቷ ሞተ እና ንግሥት ሆነች. በስልጣን ፖምባልን በግዞት አባረረች፣ የማዕድን ቆፋሪዎችን ከመሪያቸው በቀር ይቅርታ አድርጋ ለአሜሪካ ነፃነት እውቅና ሰጥታለች፣ በዚህም በዛን ጊዜ እንደ ፈሪሃ አምላክ ይታወቅ ነበር። በ1780ዎቹ እናቷ፣ ሁለት ልጆቿ እና ባለቤቷ ከፈረንሳይ አብዮት በተጨማሪ ሞቱ። በዚህ ሁሉ ድብርት ውስጥ ትገባለች ከዚያም ወደ ጥልቅ እብደት ትገባለች። ልጅህን ለመግዛት ምንም ቅድመ ሁኔታ የለም"6ኛ ጆአኦ የፖርቹጋል ገዥ ሆነ. ፖርቱጋል ከስፔን እና ከናፖሊዮን ፈረንሳይ ጋር ትቃጣለች, የኋለኛው ፖርቹጋልን ወረረ እና የንጉሣዊው ቤተሰብ በ 1808 ወደ "ብራዚል" መጣ. በብራዚል ማሪያ በ81 አመቷ በመጋቢት 1816 አረፈች።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
fa9e54d3cfc4a10104e51a48cd53bbce
194d4172f7d6df8540d063296217961c
በድሬዳዋ ከተማ በተፈጠረ ሁከት የስድስት ሰዎች ህይወት አለፈ
በድሬደዋ ከተማ በተፈጠረው ሁከት የስድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡የሁከቱ ምክንያት እያጣራሁ ነው ያለው ፖሊስ በሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሷል ብሏል፡፡ማምሻውን ከተማዋ መረጋጋቷንም የኮሚሽኑ የህዝብ ግኙነት ዲቭዥን ኃላፊ ዋና ሳጅን ባንታለም ግርማ ለዋልታ ቴሌብዥን ተናግረዋል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30217/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
beb48409695067e3bf534140d7e20d64
95e569ca7c42e3c6a33165a417f917e2
Jason King
Jason King (ጄሰን ኪንግ) ከ1971 እስከ 1972 እ.ኤ.አ. ድረስ የተሠራ የእንግሊዝ አገር ቴሌቪዝን ፕሮግራም ነበር። ከቀደመው ተመሳሳይ ፕሮግራም Department S (1969-70 እ.እ.አ.) የተከታተለ ነበር። በትርዒቱ ውስጥ ጄሰን ኪንግ (ፒተር ውንጋርድ) በሎንዶን የሚኖር ልብ ወለድ ደራሲ ነው። የሚጽፈውም ልብ ወለድ ስለ ወንጀል መርማሪ ዠብዱዎች ነው። ቢባልም ሰውየው ጄሰን ኪንግ የራሱን ዠብዱዎች መቸም አያጣም። በተለይ የሚያዝናናው የዘመኑ ደማቅ ዝንጠኛነት ሲሆን በኢትዮጵያም ተቀባይነት ካገኙት ባዕድ ፕሮግራሞች መኃል ተቆጥሯል። የቴሌቪዥን ትርዒት ዩናይትድ ኪንግደም
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
71242423f3fe5fbbfc6f06029af3c013
bb9cb2a9c1bbe4e3f5253b567efc6eb7
ቀጣዩ ምርጫ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ስምምነቱ ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ
አዲስ አበባ፡- የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በትብብር ለመሥራት መስማማታቸው በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋትን ለማምጣትና ቀጣዩም ምርጫ በሰላማዊ መንገድ እንዲጠናቀቅ ትልቅ ድርሻ እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡ በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በሶማሌና በአፋር ክልሎች በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ የፖለቲካ ፓቲዎች በትብብር ለመሥራት ያደረጉት ስምምነት በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የሚደረጉ ጥረቶችን እንደሚያግዝ አስተያየታቸውን በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ የሰጡ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ፓርቲዎቹ በስምምነት መሥራታቸው ቀጣዩ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ እገዛ እንደሚያደርግም ገልጸዋል፡፡የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተተካ በቀለ እንደሚናገሩት፤ በክልሉ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር የተደረገው ስምምነት የመዋሃድ ወይም ግንባር የመሆን አይደለም:: በአማራ ስም የተደራጁ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሚያግባቧቸው ሃሳቦች ላይ በትብብር ለመሥራት ያደረጉት ስምምነት ነው፡፡ ስምምነቱ ሰላምን በማይፈልጉ ኃይሎች በአማራ ህዝብ ላይ እየተደረጉ ያሉ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋምና ተቀራርቦ ለመሥራት እገዛ እንዳለውም አቶ ተተካ ተናግረዋል፡፡ እንደ አቶ ተተካ ገለጻ፤ ስምምነቱ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ህልውናቸውን ለማረጋገጥ ከሚያደርጉት ትግል በተጓዳኝ ስልጣን ለመያዝ ሲወዳደሩ በሰለጠነ፣ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ አግባብ እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ መሰረት ይጥላል:: በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀኑትን አደጋዎች በጋራ አቅም ለመከላከል እና የህዝቡን ህልውና ለማረጋገጥ ያስችላል፡፡ በዚህ ደግሞ ክልሉ ውስጥ ሰላምና መረጋጋት ይፈጠራል::ስምምነቱ ክልሉን እና ህዝቡንም በከፍተኛ ደረጃ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የጠቀሱት አቶ ተተካ፤ ተመሳሳይ በሆኑ ጉዳዮች አብሮ ለመታገል እና በሚያለያዩ ጉዳዮች ደግሞ ተከባብሮ በክልሉ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመንቀሳቀስ በር እንደሚከፍት ጠቅሰዋል:: የፓርቲዎቹ ተባብሮ መሥራት ዴሞክራያዊ መንገዶችን በመክፈት ጤናማ የሆነ የፉክክር መንፈስ እንደሚፈጥርም አመልክተዋል፡፡የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አደባ በበኩላቸው እንደሚገልጹት፤ ከመንግሥት ጋር የተደረገው ስምምነት የአምስት ድርጅቶች ስምምነት ነው፡፡ ሁሉም ድርጅቶች በአጠቃላይ ልዩልዩ ሃሳቦች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በዋናነት በኦሮሚያ ውስጥ በጋራ እንዴት መሥራት እንደሚቻል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ያለውን ለውጥ ወደፊት ለማራመድ ምን መደረግ እንዳለበት እና የድርጅቶቹ ተሳትፎ በምን መልኩ መሆን እንደሚገባው፣ በአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት፣ የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ምን መሠራት አለበት በሚሉት ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል:: በአገሪቱ እውነተኛ ፌዴራሊዝም እንዲመጣ፣ ዴሞክራሲዊ የሆነ ምርጫ እንዲካሄድ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣም ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ እንደ አቶ ቶሌራ አባባል፤ ስምምነቱ በኦሮሚያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች በነፃነት ተንቀሳቅሰው የፖለቲካ ሥራዎቻቸውን እንዲካሄዱና በሚንቀሳቀሱበት ወቅትም የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች በጋራ ለመፍታት የሚያስችል እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ እያንዳንዱ ድርጅት ዓላማውን ለህብረተሰቡ እንዲገልጽ በማድረግ በኩል መተጋገዝ እንዲኖር፣ አንዱ ድርጅት በሌላው ላይ አላስፈላጊ የሆኑና የሚያራርቁ ትችቶችና ርምጃዎችን ከማድረግ እንዲቆጠብ እና ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ስምምነት ላይ መደረሱን አቶ ቶሌራ ተናግረዋል፡፡ በተመሳሳይ የሶማሌ ክልል እና በአፋር ክልል ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ለመሥራት ከስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን በየክልሎቻቸው ሰላምና መረጋጋት እንዲመጣ በትብብር እንደሚሠሩም ቃል ገብተዋል፡፡አዲስ ዘመን ህዳር 1/2012መርድ ክፍሉ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=22288
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
db7e5c06fb56ef3dc62a327c125c13ae
bd7fa88709c1c2ba7eb12b21ff475ece
በገና ጨዋታ የለም ሎሌ ጌታ፤ በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ፡፡
በገና ጨዋታ የለም ሎሌ ጌታ፤ በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ፡፡ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 28/2013 ዓ.ም (አብመድ) የገና ጨዋታ መቸ እደተጀመረ የሚገልፅ ትክክለኛ መረጃ ባይኖርም ከክርስቶስ ልደት በፊት እረኞች በተለይ በበጋው ወቅት ከብት እየጠበቁ መስክ ላይ ይጫወቱት እንደነበር ይነገራል፡፡ታድያ ይህ ጨዋታ አዝናኝና ተወዳጂ በመሆኑ ዘር፤ የሀብት ደረጃን፤ የሥራ ኀላፊነትና ሌሎች ልዩነቶች ሳይኖሩት ሁሉንም ሰው ያሳትፋል በዚህም “በገና ጨዋታ የለም ሎሌ ጌታ” እየተባለ ይገጠምለታል፡፡ የእየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል የሚከበረው የገና ጨዋታ በሚዘወተርበት ወቅት በመሆኑም በዓሉ ሢከበር የገና ጨዋታም በስፋት ይካሄዳል፡፡ታዲያ በዚህ በዓል ስለ ገና ጫዋታ ጥቂት መረጃ ልናደርሳቹዉ ወደናል፡፡ የገና ጫዋታ የኢትዮጵያ የባህል ስፖርት ፌደሬሽን ጥናት አካሂዶበት ሕግና ደንብ እንደተዘጋጀለት የአማራ ክልል ባህልና ስፖርት ፌደሬሽን የቀድሞ አመራር አቶ ዓለም ሁነኛው ነግረውናል፡፡የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ፌደሬሽን ከኢትዮጵያ ባህል ማዕከል ጋር በሀገሪቱ 2 መቶ 93 በህላዊ ስፖርቶች ላይ ጥናት አካሂዶ ነበር፡፡ ለአስራ አንዱ በተካሄደላቸው ጥናት ሕግና ደንብ ወጥቶላቸዋል፡፡ ከነዚህ ውስጥ የገና ጨዋታ አንዱ ነው፡፡በ2006 ተከልሶ በተዘጋጀው የባህልና ስፖርት ሰነድ መሠረት የገና ጨዋታ ወደ 7 የሚደርሱ ሕግና ደንቦች ተዘጋጂቶለታል፡፡ አቶ ዓለም እዳብራሩት የተዘጋጀው ሕግና ደንብ የገና ጨዋታ ባህላዊ ይዘቱን ሳይለቅ በሕግና ደንብ እዲመራ የሚያደርግ ነው፡፡የገና ጨዋታ ባዓለም ላይ በብዙዎች እንደሚወደደው የእግር ኳስ ጨዋታ የተመልካቾችን ቀልብ የሚስብ አዝናኝ ጨዋታ ነው፡፡ ታዲያ በገና ጨዋታ ደንብ መሠረት የመጫወቻ ሜዳው ምን መሆን እንዳለበት፤ የተጫዋቾች ብዛት፤ የዳኞች ብዛትና ኀላፊነት፤ ውጤት አሰጣጥና ሌሎች አስፈላጊ ደንቦች የተካተቱለት ነው፡፡ፍጥነትን፤ አካላዊ ጥንካሬንና ትንፋሽን የሚጠይቀው የገና ጨዋታ ሳቢና ተወዳጂ እዲሆን ልክ እንደ እግር ኳስ ጨዋታ ደንቦቹ ይመሳሳላሉ፡፡ አቶ ዓለም እደነገሩን በመጀመሪያ ለገና ጨዋታ ሁለት ተጋጣሚ ቡድኖች ያስፈልጋሉ፤ ለጨዋታ የሚስፈልገው ሜዳም በደንብ ለጨዋታ ዝግጁ ይሆናል፡፡ልክ እንደ እግር ኳስ ሜዳ የጎል ጠባቂ፤ የተከላካይ የአጥቂ፤ የማዕዘን መምቻ በኖራ ይሰመራል፡፡ የሜዳ ስፋቱ ደግሞ ርዝመቱ 90 ሜትር ጎኑ 50 ሜትር የሆነ ሜዳ ያስፈልጋል፡፡በዚህ ሜዳ ውስጥ ለመጫወት ሁለቱ ተጋጣሚ ቡድኖች 15 ተጫዋቾችን ያቀርባሉ፤ አስሩ ሜዳ ውስጥ ገብተው የሚጫወቱ ሲሆን አምስቱ በተቀያሪ ወንበር ይቀመጣሉ፡፡ ጨዋታውን የሚመራ የማህል ዳኛ፤ ዳኛውን የሚያግዙ መስመር ዳኞች እዲሁም ተቀያሪ ተጫዋቾችን የሚቀይሩ ዳኞችም የገና ጨዋታ ተሳታፊወች ናቸው፡፡ታዲያ ገና ጨዋታን ለመጫወት ሩር እየተባለች የምትጠራ ድቡልቡል መጫወቻ ያስፈልጋል፡፡ ክብደቷ እስከ 5 መቶ ግራም የሚመዝን ከእንጨት፤ ከጠፍር አሁን አሁን ደግሞ ከፕላስቲክ ይዘጋጃል፡፡ ድቡልቡል መጫወቻ ወይም ሩሩን ለመምታትና ወደ ተቃራኒ ቡድን ግብ ለማስገባት ልክ እደ ማንኪያ ቅርፅ ያለው ከ1ሜትር የማይበልጥ ቁመት ያለው የገና ዱላ ያስፈልጋል፡፡ የገና ዱላው ለሁሉም ተጨዋቾች በእኩል ቁመት የተዘጋጀ ሆኖ ይታደላል፡፡ልዩነት አለመኖሩን ዳኛው የማረጋገጥ ኀላፊነት አለበት፡፡ ጫዋታው ሲጀመር ሁሉም ተጫዋቾች ተነፋነፍ የሚባለውን ባህለዊ ልብሳቸውን ለብሰው ቦታ ቦታቸውን ይይዛሉ አጥቂው ከአጥቂ፤ ተከላካይ እዲሁ በቦታው፣ በረኛውም በተጠንቀቅ በቦታው ይሰየማል፡፡ጫዋታውን የሚያስጀምሩት ዳኛ ሶስት “ጊዜ እዚህ እሩር እዛ ገና ” ካለ በኋላ ጨዋታው ይጀመራል፡፡ በጨዋታው ሕግ መሰረት ሩሯን በእግርና በእጂ መንካት ነጥብ የስቀንሳል፡፡ ለ30 ደቂቃ በመጀመሪያው ምዕራፍ ይጫወታሉ ለ10 ደቂቃ እረፍት ከወሰዱ በኋላ የጫዋታ ሜዳ ተቀያይረው ሁለኛ አጋማሽ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ፡፡ጨዋታው ለዋንጫ ወይም ለደረጃ ከሆነ ቡድኖቹ ካልተሸናነፉ ተጨማሪ ደቂቃ እዲጫወቱ ይደረጋል፡፡ በዚህም ካልተሸናነፉ የቅጣት ምት እየተሰጣቸው እስኪ ሸናነፉ ድረስ ይጫወታሉ፡፡የገና ጨዋታ አካላዊ ጥናካሬና ፍጥነትን እዲሁም የብዙ ሰዎች ቀልብ የሚገዛ በመሆኑ ባህላዊ ይዘቱን ሳይለቅ በሕግና ደንብ መመራቱ አሁን በዓለም ላይ እግር ኳስ የደረሰበትን ተወዳጂነት ያመጣውን ኢኮኖሚያዊ ለውጥ በገና ጨዋታ ለማምጣት የሚያግዝ ይሆናል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%89%a0%e1%8c%88%e1%8a%93-%e1%8c%a8%e1%8b%8b%e1%89%b3-%e1%8b%a8%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%88%8e%e1%88%8c-%e1%8c%8c%e1%89%b3%e1%8d%a4-%e1%89%a0%e1%8c%88%e1%8a%93-%e1%8c%a8%e1%8b%8b%e1%89%b3-%e1%8a%a0/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
74ad5e0e4483e6b5910b0d48eaf005ab
183f1e76d942df316e92355a2ad1131d
​ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ | አአ ከተማ ከሽረ መሪነቱን ተረክቧል
አአ ከተማ 1-0 ሽረ እንዳስላሴ (በዳንኤል መስፍን)በሁለቱ የምድቡ አናት ላይ በተቀመጡ ክለቦች መካሕ ዛሬ 09:00 መድን ሜዳ ላይ የተካሄደው ጨዋታ በስፍራው የነበረውን የስፖርት ቤተሰብ ያዝናና እንቅስቃሴ የታየበት ቢሆንም የተሳካ የጎል ሙከራ ለማድረግ 36 ደቂቃ ያህል መጠበቅ አስፈልጎ ነበር።  የጎል ሙከራ በማድረግም እንግዶቹ ሽሬዎች ቀዳሚዎች ነበሩ ከመስመር የተሻገረውን ልደቱ ለማ በግንባሩ ገጭቶ ለጥቂት ብረቱን ታኮ የወጣበት አጋጣሚ የሚያስቆጭ ነበር።ከእረፍት መልስ አአ ከተማ ተሽሎ የታየበት የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሆኖ ታይቷል። ተቀይሮ ገብቶ  መልካም እንቅስቃሴ ማድረግ የቻለው እንዳለማው ታደሰ ከቀኝ መስመር በጥሩ የጨዋታ እንቅስቃሴ የተሻገረለትን ኳስ 53ኛው ደቂቀ ላይ ወደ ጎልነት በመቀየር አአ ከተማን ቀዳሚ ማድረግ ችሏል።ከጎሉ መቆጠር በኋላ አአ ከተማዎች ውጤት  ለማስጠበቅ ወደ ኋላ ማፈግፈጉን ተከትሎ ሽሬዎች የአቻነት ጎል ፍለጋ ሙሉ ለሙሉ ወደ ማጥቃት ቢሻገሩም ጎልና መረብን ማገናኘት ተስኗቸው ታይተዋል። በተለይ በመጨረሸዎቹ ደቂቃዎች ሁለት ግልፅ የማግባት አጋጣሚዎች አግኝተው የአአ ተከላካይ ፋሲል ጌታቸው ከመስመር ያወጣው እና ፍሬው ጌታሁን ያዳናት ኳስ ሽሬዎችን አቻ መሆን የሚችሉበት አጋጣሚ ነበር።ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የዕለቱ ዳኛ የሰጡት ጭማሪ ደቂቃ አነስተኛ ነው በማለት ሽረዎች ተቋማቸውን አሰምተዋል። በዕለቱ ጨዋታ ከሽሬ ብሩክ ገ/አብ ከአአ ከተማ ምንያምር ዼጥሮስ በጨዋታው ላይ ድንቅ አቋማቸውን ያሳይተዋል።ውጤቱን ተከትሎ አአ ከተማ በምድብ ሀ  በሦስት ጨዋታ ሦስቱንም በማሸነፍ  አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እየቀረው በዘጠኝ ነጥብ ምድቡን እየመራ ይገኛል።ቡራዩ ከተማ 2-0 ባህርዳር ከተማ(በአምሀ ተስፋዬ)ቀዝቀዝ ባለ የጨዋታ እንቅስቃስ የተጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ መኩራ በማድረግ ቡራዩ ከተማ ቀዳሚ ነበር። በ8ኛው ደቂቃ ላይ አብዱልከሪም ከድር ወደ ግብ የመታውን ኳስ ግብ ጠባቂው አድኖበታል፡፡ በ19ኛው ደቂቃ ላይ ባለሜዳዎቹ በአጭር ኳስ ቅብብል ወደ ባህርዳር የግብ ከልል ደርሰው ሚሊዮን ይሳማዬ ቢሞክርም በግብ ቀኝ ከፍል ወጥታበታለች፡፡ በ31ኛው ደቂቃ በግራ ክንፍ የተሻማውን ኳስ ይትባረክ ሀብታሙ በግንባሩ ገጭቶ ግብ ጠባቂው ምንተስኖት ያዳነበት ሙከራም በቡራዩ በኩል የሚጠቀስ ሙከራ ነበር።39ኛው ደቂቃ ላይ አብዱልከሪም ከድር በቀኝ መስመር ሁለት ተጫዋቾችን አልፎ ወደ ሳጥን በመግባት በግሩም ሁኔታ ወደ ግብነት ለውጦታል፡፡ ከግቡ በኋላ በ45ኛው ደቂቃ ላይ አብዱልከሪም ከድር በድጋሚ ሌላ ለ.መልካም የግብ አጋጣሚ አግኝቶ አልተጠቀመበትም።በባህርዳር በኩል 4ኛው ደቂቃ ላይ ወድሜነህ ደረጀ በሳጥን ውስጥ ተገፍቶ ወደቆ በዝምታ  ታልፏል በሚል ቅሬታቸውን የገለፁ ሲሆን በ15ኛው ደቂቃ ላይ በሳለአምላክ ተገኝ አማካኝነት የመጀመሪያ ሙከራ አድርገዋል፡፡ 41ኛው ደቂቃ ላይ ከማዕዘን የተሻገረውን ኳስ ፍቅረሚካኤል ዓለሙ በግንባሩ ገጭቶ ግብ ጠባቂው እንደምንም ሲያድንበት በ44ኛው ሙሉቀን ታሪኩ  ከሚኪያስ ግርማ የተሻገረውን ኳስ ሳይጠቀምበት ቀርቷል፡፡ከዕረፍት መልስ ባህር ዳር ከተማዎች ተጭነው በመጫወት የአቻነት ግብ ለማግኘት ጥረት ያደረጉ ቢሆንም በሁለተኛው አጋማሽ ውጤታቸውን በማስጠበቅ ላይ ያተኮሩት ቡራዩዎችን ሰብረው ጎል ማስቆጠር አልቻሉም። በአንፃሩ ቡራዩ ከተማዎች በመልሶ ማጥቃት የግብ እድሎችን ሲፈጥሩ ቆይተው 81ኛው ደቂቃ ላይ ሚሊዮን ይሳማዬ ባስቆጠረው ጎል ልዩነታቸውን ወደ ሁለት ከፍ አድርገዋል።ጨዋታው በቡራዩ 2-0 አሸናፊነት ሲጠናቀቅ ሜዳው ለዳኞች ነፃነት የማይሰጥና ደጋፊን ከ ሜዳው የሚለይ የሚለይ አጥር አለመኖሩ ዳኞች ላይ ተፅዕኖ ሲፈጥር ተስተውሏል፡፡በሌሎች ጨዋታዎች ለገጣፎ ላይ ለገጣፎ ሱልልታ ከተማን አስተናግዶ በዘካርያስ ከበደ እና በሐብታሙ ፍቃዱ ግቦች 2-0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ፌደራል ፖሊስ ከ ከኢኮስኮ ፣ ሰበታ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን እንዲሁም ወሎ ኮምቦልቻ ከየካ ክፍለ ከተማ በተመሳሳይ የ1-1 አቻ ውጤት ተጠናቀዋል። ደሴ ላይ ደሴ ከተማ ከ ነቀምት ከተማ ያደረጉት ጨዋታ ደግሞ ያለምንም ግብ ሲጠናቀቅ አክሱም ላይ ሊደረግ የነበረው የአክሱም ከተማ እና አወረስኮድ ጨዋታ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል።የደረጃ ሰንጠረዡን ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ |  
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/31820
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f575a67cab95f12de326e8b6835b69b7
cacf415c9d92d971a9f485e548df5bff
በአላማጣ ከተማ ስለተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር የነዋሪዎች አስተያየት
በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና በአማራ ልዩ ኃይል ቁጥጥር ሥር ባለቸው አላማጣ ከተማ የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ለህግና ማስከበርና ጸጥታ ጉዳዮች ቀዳሚ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚንቀሳቀስ አረጋገጠ፡፡አዲስ ለተመረጠው ጊዜያዊ አስተዳደር ህዝቡ ሙሉ ድጋፉን እየሰጠ መሆኑን አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የገለጹ አመራሮች ተናግረዋል፡፡ባለፈው ቅዳሜ በአላማጣ ከተማና በዙሪያው ባሉ የገጠር ቀበሌዎች በተደረገው ውይይት የራያ አላማጣን 15 የገጠር ቀበሌዎች እንዲሁም የአላማጣ ከተማን አራት ቀበሌዎች በጊዜያዊነት የሚያስተዳድሩ 114 ሰዎች መመረጣቸው ይታወሳል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/alamata-11-26-2020/5677532.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2c5b6ad1fe82e26affa9cfd4f28afdd4
ac90019d0c3b464ba28c1d82b822fbd1
ጅማ አባጅፋር በቀጣይ ሳምንት መርሐ ግብር ላይ ቅሬታውን አሰምቷል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ይፋ ሲደረግ ለዋንጫው ከሚፎካከሩት ክለቦች አንዱ የሆነው ጅማ አባጅፋር በጨዋታዎቹ ሰዓት ላይ ቅሬታውን አሰምቷል። ክለቡ በቅሬታ ደብዳቤው ከጅማ ጋር ለዋንጫ እየተፎካከሩ ከሚገኙት ክለቦች ጋር በተመሳሳይ ሰዓት ሊጫወት ሲገባ ቀድሞ እንዲጫወት መደረጉ አግባብ እንዳልሆነ ገልጿል። ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ የላከው ደብዳቤ ይህንን ይመስላል።የ28ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቅዳሜ ሰኔ 23 ቀን 201004:00 መከላከያ ከወልዲያ (አአ)09:00 ጅማ አባጅፋር ከ ደደቢት (አዳማ)09:00 ወልዋሎ ከ አዳማ ከተማ (ዓዲግራት)09:00 አርባምንጭ ከ ሀዋሳ ከተማ (አርባምንጭ)09:00 ኤሌክትሪክ ከ ፋሲል ከተማ (አአ)09:00 ሲዳማ ቡና ከ መቐለ ከተማ (ይርጋለም)11:30 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ (አአ)እሁድ ሰኔ 24 ቀን 201010:00 ኢትዮጵያ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ (አአ)
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/37866
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5b31aa63576152e9728e836d48e0f86d
38a72c3fb85af2a50efd68e70a1a0db8
አልማ ከ267 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ ቋሚ የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክቶችን ሊያቋቁም ነው፡፡
የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የገቢ ማስገኛ ተቋማት ልማት ዳይሬክተር ዮሐንስ ታረቀኝ እንደገለጹት የክልሉን የልማት ሥራዎች ቀጣይነት ለማረጋገጥ በቀጣይ ዓመታት ቋሚ የገቢ ማስገኛ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይሠራል፡፡ማኅበሩ በክልሉ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን ከአባላቱ እና ከለጋሽ ድርጅቶች በሚሰበስበው ሀብት እያከናወነ እንደሚገኝ የገለጹት ዳይሬክተሩ የክልሉን ልማት ቀጣይነት ለማረጋገጥ ከአባላቱ እና ለጋሽ ድርጅቶች ገቢ በተጨማሪ ቋሚ የሀብት ማስገኛ ፕሮጀክቶን ለማቋቋም ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ይገኛል፡፡ዳይሬክተሩ እንደገለጹት የመድኃኒት ፋብሪካ፣ የእንግዳ ማረፊያና ሁለገብ ሕንጻዎች፣ የሴቶች ንጽሕና መጠበቂያና የሕጻናት የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች በአዲስ ይገነባሉ፤ የዋንዛየ ፍል ውኃ እና የጢስ ዓባይ ‹ስፕሪንግ› ውኃ ፋብሪካዎች ደግሞ ማስፋፊያ ይደረግላቸዋል፡፡ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶን ሥራ የጀመረ ሲሆን አዳዲሶቹ ፕሮጀክቶች በዚህ ዓመት ጥናቶችን በማጠናቀቅ በሚቀጥለው ዓመት የግንባታ ሥራ እንደሚጀምር ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹ 267 ሚሊዮን 935 ሺህ 248 ብር እንደሚጨርሱም ዳይሬክተሩ አመልክተዋል፡፡አልማ በቀጣይ ሦስት ዓመታት በሚያከናውነው ልማት 21 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ለማሰባሰብ እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሆነ ተገልጧል፡፡ ገንዘቡም በአብዛኛው በክልሉ የሚታየውን አጠቃላይ የትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሻሻል ሥራ ይውላል፡፡ ቀሪው የልማት ሀብት ደግሞ ለዘላቂ ልማት ገቢ ማስገኛ ፕሮጀክቶች ግንባታ እንደሚውል ከማኅበሩ ያገኘነው መረጃ ያስረዳል፡፡ዘጋቢ፡- ዳግማዊ ተሰራ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a0%e1%88%8d%e1%88%9b-%e1%8a%a8267-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%ae%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%a0%e1%88%86%e1%8a%90-%e1%8b%88%e1%8c%ad-%e1%89%8b%e1%88%9a-%e1%8b%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
68de91ae6dcbd10250599a14ecb1a075
e18c87e5308a074f08b83a6992ef08af
ሀዋሳ ከተማ ከሁለት ተጨዋቾቹ ጋር ተለያይቷል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በደረጃ ሰንጠረዡ በ35 ነጥቦች 10ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ ወጣ ገባ አቋም እያሳየ ይገኛል። ዘንድሮም እንደ አብዛኞቹ የሊጉ ክለቦች ሁሉ አመቱ ሲጀመር የተጨዋቾች ግዢን የፈፀመው ሀዋሳ ባሰበው መንገድ መጓዝ ሳይችል ቀርቷል። ከእነዚህ ተጨዋቾች መሀከል ከሁለት አመት በኃላ ዳግም ወደ እግር ኳስ ተመልሶ ለአንድ አመት ያህል ፊርማውን ያኖረው ሙሉዓለም ረጋሳ አንዱ ነው። ተጨዋቹ በክለቡ በአማካይ ስፍራ በተሰለፈባቸው ጨዋታዎች ላይ በተለይ ሀዋሳ ላይ በሚደተጉ ጨዋታዎች ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ቆይቷል።ከዚህም ባለፈ ቡድኑ ጅማ አባ ጅፋርን እና ድሬዳዋ ከተማን በረታበታባቸው ጨዋታዎች ወሳኝ ሶስት ነጥቦችን ያስገኙ ግቦችን ማስቆጠሩ ይታወሳል። ይሁን እና ‘ተጫዋቾቹ ያለ ክለቡ ፈቃድ ወደ አሜሪካ በማቅናቱ ‘ በሚል እና በኢትዮጵያ ቡና ከተረቱበት ጨዋታ በኃላ ከአሰልጣኝ ቡድን አባላት ጋር ባለመግባባቱ ከክለቡ ጋር በውሉ ማብቂያ ጊዜ ተለያይቷል። ሙሉአለም በቀጣይ ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎ ዓ.ዩን እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በሚገጥምበት ጨዋታ ላይም የማይሳተፍ ይሆናል፡፡ሌላኛው ክለቡን የለቀቀው ኮትዲቫራዊው የመሀል ተከላካይ ሲይላ መሀመድ ነው። ባሳለፍነው የውድድር ዘመን ክለቡን ለ 6 ወራት ያክል ተቀላቅሎ ዘንድሮም አብሮ የቀጠለው የመሀል ተከላካዩ ከሲዳማ ቡናው የ26ኛ ሳምንት ጨዋታ በኋላ ተጫዋቹ ደካማ አቋም እያሳየ በመሆኑ አንዲሁም የመኖሪያ ፍቃዱ በመጠናቀቁ ከሰኔ 10 ጀምሮ ደግሞ ወደ ሀገሩ አቅንቷል።ሀዋሳ ከተማ በቀጣዩ አመት ወደ ቀደመ ተፎካካሪነቱ ለመመለስ በርካታ የተጫዋች ግዢ እና አንዳንድ ለውጦችን ለማድረግ እንዳሰበ ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችሁ ተጨማሪ መረጃ ይጠቁማል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/38242
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f3c4ae24ac3fd3e7d9257a5e705f1733
236cfea5219e76a1631758bf290a1a79
"ወደ ድል እየተቃረብን እንደሆነ እናምናለን" ጆ ባይደን
የመጨረሻው ውጤት ይፋ ከመሆኑ በፊት ሁለቱ ተፋላሚዎች ፣ ዶናልድ ትራምፕ እና ጆ ባይደን ፣ ስለማሸነፍ ተናግረዋል፡፡ የዴሞክራቱ እጩ ባይደን ረቡዕ ምሽት ላይ ባደረጉት ንግግር እርሳቸው እና ካማላ ሀሪስ እንደሚያሸንፉ በመተማመን የአሜሪካ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት አስፈላጊነት ላይ አፅንዖት በመስጠት ከፍተኛ የመራጮችን ተሳትፎ አድንቀዋል፡፡ ጆ ባይደን ለደጋፊዎቻቸው ባደርጉት ንግግር "ወደ ድል እየተቃረብን እንደሆነ እናምናለን" ብለዋል። 16 ድምጽ ባለው ሚቺጋን ማሸነፋቸውን ያረጋገጡት ባይደን በእስካሁኑ ውጤት እውነትም ወደ ድል የተቃረቡ ይመስላሉ። ልብ አንጠልጣይ እንደሆነ በቀጠለው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት እስካሁን 264 ወካይ ድምጽ ማግኘታቸውን ያረጋገጡት ባይደን ድላቸውን ለማረጋገጥ 6 ድምጽ ብቻ ይቀራቸዋል። አብዛኛው ቆጠራ ተከናውኖ በ0.6 በመቶ ጠባብ ልዩነት በሚመሩት ኔቫዳ ካሸነፋ ኋይት ሀውስ ለመግባት የሚያስችላቸውን ዝቅተኛውን 270 ወካይ ድምጽ ማሳካት ይችላሉ። ውጤታቸው ባልታወቀ በተቀሩት 4 ግዛቶች ትራምፕ እየመሩ ሲሆን ኔቫዳን ጨምሮ በነዚህ ግዛቶች ካሸነፉ ለሁለተኛ ጊዜ በመሪነት ይቀጥላሉ። ቀጣዩን ፕሬዝዳንት የሚወስኑት ግን ተቆጥረው ያላለቁ ጥቂት ድምጾች ናቸው፡፡ በአሜሪካ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ታሪክ በከፍተኛ ህዝብ በመመረጥ መሪነቱን የያዙት ባይደን "እዚህ የተገኘሁት ማሸነፋችንን ለማወጅ ሳይሆን ቆጠራው ሲጠናቀቅ እንደምናሸንፍ ያለኝን እምነት ለመግለጽ ነው" ብለዋል። "ምርጫው ተጭበርብሯል" በማለት ትራምፕ ክስ መክፈታቸውን በማስመልከት ባደረጉት ንግግር "ስልጣን አንስተው የሚወስዱት ሳይሆን ከህዝብ የሚገኝ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። በንግግራቸው ማጠቃለያም የሁለቱም ደጋፊዎች እርስ በእርስ በጠላትነት እንዳይተያዩ ጠይቀዋል ሲል ዘ ናሺናል ዘግቧል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ክስ መክፈታቸው ተዘግቧል። የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ረቡዕ ማለዳ ላይ ከቡተ-መንግሥት ባደረጉት ንግግር "ዴሞክራቶች ምርጫውን በማጭበርበር ለመስረቅ እየሞከሩ ነው" በማለት ማስረጃ የሌለው ከስ ሰንዝረዋል፡፡ የምርጫው ውጤት ገና ሳይታወቅ ስለማሸነፋቸው የተናገሩት ትራምፕ ከተሸነፉ ለክስ ወደ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሚያመሩም ገልጸው ነበር፡፡ የትራምፕ ቡድን ፕሬዝዳንቱ በሚመሩባቸው ግዛቶች ቆጠራው እንዲያበቃ እና በተሸነፉበት ዊስኮንሲን ደግሞ የድምጽ ቆጠራው እንደ አዲስ እንዲካሔድ በመጠየቅ ከወዲሁ ክስ መስርቷል፡፡ በቆጠራው ሂደት ግልጽነት ይጎለዋል በሚል ነው የፕሬዝዳንቱ የምጫ ዘመቻ ቡድን ክስ የመሰረተው፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ጥቂት የትራምፕ ደጋፊዎች ቆጠራው እንዲቋረጥ በሚል በዴትሮይት ሰልፍ ያደረጉ ሲሆን፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ የጆ ባይደን ደጋፊዎች ደግሞ ሁሉም ድምጽ ይቆጠር የሚል ድምጻቸውን ለማሰማት አደባባይ ወጥተዋል፡፡ በጉጉት እየተጠበቀ ያለው የሀገሪቱ ምርጫ ውጤት ከወዲሁ ውጥረት በመፍጠር ላይ ስለመሆኑ ሁኔታዎች በማመልከት ላይ ናቸው፡፡
ፖለቲካ
https://am.al-ain.com/article/yet-to-be-uncounted-few-votes-will-determine-the-next-president
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e4aa4d555a4d19e4df52e9e519955630
428df262894e0acec5db301c337fa98a
የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በጤና ችግር ምክንያት ስልጣናቸውን እንደለቀቁ የአገሪቷ መገናኛ ብዙኃን ዘገበ።
ጃፓን፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በጤና እክል ምክንያት ሥልጣን ለቀቁ\nጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንጀት ቁስለት [ulcerative colitis] ህመም ሳቢያ ለበርካታ ዓመታት እየተሰቃዩ ሲሆን በቅርቡ ሕመማቸው እየተባባሰ መምጣቱ ተገልጿል። የጃፓኑ ብሔራዊ ቴሌቪዝን ጣቢያ ኤንኤችኬ እንዳለው የ65 ዓመቱ ሺንዞ አቤ መንግሥታቸው ላይ ችግር የሚፈጥር ነገር ማስወገድ እንደሚፈልጉ ተናግረዋል። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከ8 ዓመታት በፊት ሥልጣን ላይ የወጡት ሽንዞ አቤ ጃፓንን ለረዥም ጊዜ ያስተዳዳሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። አቤ፤ በፈረንጆቹ 2007 በተመሳሳይ ህመም ምክንትያ ለተወሰነ ጊዜ ያህል ሥልጣን ለቀው እንደነበር አይዘነጋም። በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሁለት ጊዜ ሆስፒታል የሄዱት አቤ፤ ጤናቸው አገሪቱን ለማስተዳደር የሚያሰችላቸው አይደለም የሚሉ ወሬዎች መሰማት ከጀመሩ ሰነባብተዋል። የፓርቲያቸው ሊበራል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትራችን ደህና ናቸው፤ ምንም አልሆኑም በማለት ጤናቸውን በተመለከተ የተሰራጩ ወሬዎችን ሲያስተባብሉ ከርመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን በተለመከተ የወሰዷቸው እርምጃቸው አጥጋቢ አይደሉም ተብለው ሲተቹ ነው የከረሙት። በጃፓን ሕግ መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥልጣን ከለቀቁ፤ ምክትሉ ይተካሉ። የፋይናን ሚኒስቴሩ የሆኑት የአቤ ምክትል ታሮ አሶ ሥልጣን ይይዛሉ ተብሎ ይጠበቃል። እሳቸውን ተከትለው የካቢኔው ፀሐፊ ዮሺሂዴ ሱጋ ተሰልፈዋል። ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሌላ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር እስኪመረጥ ድረስ እያስተዳደረ ይቆያል። ተጠባባቂ ጠ/ሚ ሥልጣን ላይ የሚቆየው ገዠው ፓርቲ አዲስ ፕሬዝደንት እስኪመርጥ ነው። ፓርቲው አዲስ መሪ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት መሪ እስከ ቀጣይ ምርጫ ድረስ አገሪቱን ያስተዳድራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር አቤ የሥልጣን ዘመናቸው የሚያበቃው መስከረም 2014 ዓ.ም. [በፈረንጆቹ 2021] ነው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7009bb11becce3c01598730247f71074
bcda6c77d33d9361bc4474216f55b6dc
ቲገርንማስ
ቲገርንማስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1230 እስከ 1153 ዓክልበ. ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር። የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የቲገርንማስ ዘመን ለ77 ዓመታት ቆየ። የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1230 እስከ 1153 ዓክልበ. ድረስ ይሆናል። (በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።) የአየርላንድ አፈታሪካዊ ነገሥታት
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
196b4e496aaec3792a946b7cdb478e79
34f1207f3eb3c10ef9619b076d3b2d05
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ደደቢት ከ ሀዋሳ ከተማ
ከ15ኛው ሳምንት ጨዋታዎች መካከል ቀጣዩ የቅድመ ዳሰሳችን ትከረት የደደቢት እና የሀዋሳ ጨዋታ ይሆናል።በተስተካካይ ጨዋታ የዓመቱን 11ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ደደቢት በሜዳው ሀዋሳን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ነገ 09፡00 ላይ ይጀምራል። በቅርቡ ከሽረ እንደስላሴ ጋር የተለያዩትን አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ በዋና አሰልጣኝነት የሾመው ደደቢት ብሊጉ ግርጌ የመጀመሪያውን ዙር ላለመጨረስ ዕድል ከሚስጡት ሁለት ጨዋታዎች መካከል የነገው አንዱ ነው። ከደቡብ ፖሊስ ጋር ያለው የአራት ነጥብ ልዩነት እንዲሰፋ ከፈቀደ ግን የሁለተኛው ዙር ክብደት የሚጨምርበት ይሆናል። ከስምንተኛው ሳምንት በኋላ በጀመረበት ፍጥነት መቀጠል ያልቻለው ሀዋሳ በድሬዳዋ ሜዳው ላይ የተሸነፈበት ጨዋታ ወደ 4ኛነት ከፍ በማለት መሪዎቹን በነጥብ የሚቀርብበትን ዕድል አሳጥቶታል። በዕኩል ነጥብ በሚከተሉት ሦስት ክለቦች ተበልጦ በሰንጠረዡ ወገብ የሊጉን አጋማሽ ላለመጨረስም ደደቢትን አሸንፎ መመለስ ብቸኛው ተስፋው ነው።ደደቢት አማካዩ ዓለምአንተ ካሳ እና ተከላካዩ ክዌክ ኢንዶህን በጉዳት አቤል እንዳለን ደግሞ በቅጣት ምክንያት በነገው ጨዋታ የማይጠቀም ሲሆን ምንም ጉዳት እና ቅጣት በሌለበት ሀዋሳ ከተማ በከል ብሩክ በየነ ከጉዳት መልስ እንሰሚደርስ ይጠበቃል።የእርስ በርስ ግንኙነት እና እውነታዎች–  ሁለቱ ቡድኖች በተገናኙባቸው 18 አጋጣሚዎች ደደቢት 11 ጊዜ በማሸነፍ ቀዳሚ ሲሆን 36 ግቦችን አስቆጥሯል። ሀዋሳ ከተማ ደግሞ 18 ጊዜ ግብ ሲቀናው 3 ጊዜ አሸንፏል። አራት ጨዋታዎቻቸው ደግሞ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። – በአዲሱ መቀመጫው መቐለ ሰባት ጨዋታዎችን ያደረገው ደደቢት አራት ነጥቦችን ብቻ ሲያሳካ አምስት ሽንፈቶች ገጥመውታል።– አምስት ጨዋታዎችን ከሀዋሳ ውጪ ያደረጉት ሀዋሳ ከተማዎች ሦስት ነጥቦችን ብቻ ይዘው ሲመለሱ አንድም ድል አላስመዘገቡም።ዳኛ– እስካሁን በዳኘባቸው ሦስት ጨዋታዎች አስር የቢጫ እና አንድ የቀይ ካርዶችን የመዘዘው ኢሳይያስ ታደሰ ሀዋሳ ከተማን አንድ ጊዜ የዳኘ ሲሆን ይህንን ጨዋታ የመምራት ኃላፊነትም ተሰጥቶታል። ግምታዊ አሰላለፍደደቢት (4-2-3-1) ረሺድ ማታውሲመድሀኔ ብርሀኔ – ዳዊት ወርቁ – ኤፍሬም ጌታቸው  – ኄኖክ መርሹኩማ ደምሴ – አብርሀም ታምራትዳግማዊ ዓባይ –  የዓብስራ ተስፋዬ – እንዳለ ከበደአሌክሳንደር ዐወትሀዋሳ ከተማ (3-5-2) ሶሆሆ ሜንሳህ  አዲስዓለም ተስፋዬ – ላውረንስ ላርቴ – መሣይ ጳውሎስዳንኤል ደርቤ – ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን –ኄኖክ ድልቢ – ያኦ ኦሊቨርታፈሰ ሰለሞን እስራኤል እሸቱ  – አዳነ ግርማ
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/44619
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7243d711163d94810d31fba2e737efdd
48315240ab7969a619c7773efbf96c63
ቢስማርክ አፒያ ለጅማ አባ ጅፋር ፈርሟል
አምና የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ጅማ አባ ጅፋር ኦኪኪ አፎላቢን በኮከብ ግብ አግቢንት ማስመረጡ ይታወሳል። የናይጄሪያዊው አጥቂ ያስቆጠራቸው 23 ግቦችም ለክለቡ የቻምፒዎንነት ጉዞ ትልቅ ድርሻ እንደነበረው የሚታመን ነው። ነገር ግን እንደ አብዛኞቹ ተጨዋቾች ሁሉ ኦኪኪም ከጅማ በመልቀቁ ክለቡ የእሱን ቦታ በአግባቡ የሚሸፍን ተጫዋች እንዲፈልግ አድርጎታል። ክለቡ ኦኪኪ ፊት ላይ ትቶት የሄደውን ይህን ክፍተት ለመሙላትም ጋናዊውን አጥቂ ቢስማሪ አፒያን ለአንድ ወር ያህል የሙከራ ዕድል ከሰጠው በኋላ በመጨረሻም ለአንድ ዓመት በሚቆይ ውል በቋሚነት አስፈርሞታል።ከ2013 እስከ 2015 በሰቢያው ሶልጋ ፔትሮቫግ ያሳለፈው አጥቂ በቀጣዩ የውድድር ዓመት ለቦትስዋናው ጋብምሮኒ ዩናይትድ አሳልፏል። በመቀጠልም አጥቂው በድጋሜ ወደ ሰርቢያ በማምራት በ2016/1/7 ለፕሮሌተር ኖቪሳድ እና ባካ ፓላንካ የተጫወተ ሲሆን አምና በሌላኛው የሰርቢያ ሱፐር ሊጋ ክለብ ሞልደስት ሉቻኒ ቆይታ አድርጓል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/40299
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ed91fe11b36f11e38fb39b934a07571a
5b48b27074e42c9dce76b358bbf9de1c
የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት የምግብ ምርት ከውጪ እንዳይገባ አዘዙ
ፕሬዝዳንቱ እንዳሉት የሃገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ኢኮኖሚውን ለማስፋፋት በሚጠቅም መንገድ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውል እንጂ "ጥገኝነትን በሚያበረታቱ ከውጭ የሚመጡ ምግቦችን ለመግዛት በሚደረግ ወጪ ላይ መዋል የለበትም" ብለዋል። • ናይጄሪያ ውስጥ 'ሰልፊ' ሲነሱ የነበሩ ሦስት ተማሪዎች ሞቱ ፕሬዝዳንቱ "ወደ ናይጄሪያ ምግብ ለሚያስመጣ ማንኛውም ሰው ሰባራ ሳንቲም አንሰጥም" ማለታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል። ናይጄሪያ በአፍሪካ ውስጥ ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ስትሆን፤ 200 ሚሊዮን የሚጠጋውን ሕዝቧን ለመመገብም በአብዛኛው የምግብ ምርቶችን ከውጭ ታስገባለች። በዚህ ዓመት አጋማሽ ላይ በተካሄደው ምርጫ ለሁለተኛ ጊዜ ያሸነፉት ቡሐሪ፤ በመጀመሪያው የስልጣን ዘመናቸው የተዳከመውን የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ለማሻሻል ቃል ገብተው ነበር። ናይጄሪያ በአፍሪካ ውስጥ ትልቋ የነዳጅ ዘይት አምራጭ ስትሆን ከምርቱ የምታገኘው ገቢና ግብር ለኢኮኖሚዋ ወሳኝ ሲሆን አብዛኛው ገቢም ከውጭ ምግብ፣ መሰረታዊ ቁሳቁሶችና ከባድ ማሽኖች ለማስገባት ታውለዋለች። • በረመዳን ፆም ምግብ የበሉ 80 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ በሃገሪቱ ብሔራዊ ስታትስቲክስ ጽህፈት ቤት መረጃ መሰረት ባለፈው የፈረንጆች ዓመት የመጀመሪያ ሦስት ወራት ውስጥ ናይጄሪያ የግብርና ምርቶችን ለመግዛት 503 ሚሊዮን ዶላር አውጥታለች። ይህ አሃዝም ባለንበት የፈረንጆች ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ላይ ከ25 በመቶ በላይ ጨምሯል። ፕሬዝዳንቱ በመጀመሪያው የስልጣን ዘመናቸው ወቅት የሃገሪቱ ሕዝብ ዋነኛ ምግብ የሆነውና በበርካታ ግዛቶቿ የሚመረተውን ሩዝ ለማስገባት የውጪ ምንዛሪ እንዳይሰጥ አግደዋል። ይህ እርምጃ ዓላማ ያደረገው የሃገር ውስጥ ምርትን ማበረታታት ቢሆንም በተቃራኒው በአብዛኛው ከጎረቤት ቤኒን ከፍተኛ መጠን ያለው ሩዝ በድብቅ በድንበር በኩል እንዲገባ ምክንያት ሆኗል። • ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስለተዘረፉ ቅርሶች ምን እናውቃለን? ከሁለት ሳምንት በፊት ማዕከላዊው ባንክ ናይጄሪያ ውስጥ የሚመረተውን ወተት ለማበረታታት በማለት የወተት አስመጪዎች የውጪ ምንዛሪ እንዳይሰጣቸው ከልክሏል። የሃገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ ከመንግሥት ተጽዕኖ ነጻ በመሆኑ ራሱ ከሚወስደው ርምጃ ውጪ የፕሬዝዳንቱን ትዕዛዝ እንዴት እንደሚያስተናግደው እስካሁን ግለጽ አይደለም። ውሳኔው ተግባራዊ የሚሆን ከሆነ አስመጪዎች የውጪ ምንዛሬ በከፍተኛ ዋጋ ከሚሸጥበት ጥቁር ገበያን ከመሳሰሉ አማራጮች የውጪ ምንዛሪ ስለሚገዙ በምግብ ዋጋ ላይ ጭማሪ መከሰቱ አይቀርም ተብሏል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
4671bef2bb9935c07372b30ee57987cf
68dc45970f497db385db39652e6e9907
ምክር ቤቱ ከ33 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከ33 ቢሊየን ብር በላይ የተጨማሪ በጀት ረቂቅ አዋጅ መርምሮ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ።ምክር ቤቱበልዩ ስብሰባው የ2011 በጀት ዓመት ተጨማሪ በጀት ጨምሮ ኢትዮጵያ ከተለያዩ አገራትና አበዳሪ ተቋማት ጋር ያደረገችውን የብድር ስምምነቶችንም አጽድቋል።የምክር ቤቱ የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ለምለም ሃድጉ መንግስት የተጨማሪ በጀቱ ለአገር ውስጥ ብድር የበጀት ጉድለት በዕቅድ ከተያዘው እንዳይበልጥ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።በጀቱ በካፒታል በጀት ስራዎች ተሰርተው ክፍያቸው ላልተፈጸሙ ፕሮጀክቶች ክፍያና በሽርክና ለተቋቋመው የቱሉ ካፒ የወርቅ ልማት ፕሮጀክት የመንግስት ድርሻ የሆነውን የመንገድ ግንባታ እንዲሁም የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ለመሸፈን እንደሚውል ጠቅሰዋል።  በተለይም በአሁኑ ወቅት በአገሪቷ የሚደርሰው የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመከላከልና ለመቋቋም ያገለግላል ተብሏል፡፡በ2011 በጀት ዓመት የተቀመጡ የፕሮግራም በጀት ግቦችን ለማሳካት የበጀት እጥረት ያጋጠማቸውን አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች ፋይናንስ እንደሚያግዝ ተጠቅሷል።ምክር ቤቱ ከ33 ቢሊዮን ብር በላይ ለተጨማሪ ወጪ መጠባበቂያ በጀት እንዲሆን በቀረበው መሰረት ተወያይቶ በአብላጫ ድምጽና በአንድ ድምጸ ተአቅቦ አጽድቆታል።(ምንጭ ፡- ኢዜአ)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23776/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6ba240667c931ac39dfbeed0cf3762b6
a8a6428bc90ed4f090adb2055cc15181
ቀልዶች ከጋብሮቮ ምድር
ቀልዶች ከጋብሮቮ ምድር በአረፈዓይኔ ሐጐስ የተተረጎመ ከቡልጋሪያ ዋና ከተማ ተሰደው በጋብሮቮ የሚባል ቦታ ስለሚኖሩ፣ በቀጥቃጣነታቸው ታዋቂነት ስላተረፉ ማህበረሰቦች የሚያትት የቀልድ መጽሃፍ ነው። መጽሃፉ በታተመበት ወቅት ከፍተኛ ተነባቢነትን በማትረፉ ቀጥቃጣ ሰው ጋብሮቭ በሚል ስያሜ እንዲታወቅ አድርጓል። ምስጋና መደብ :አረፈዓይኔ ሐጐስ ቀልድ 20ኛ ክፍለ ዘመን አማርኛ ሥነ ጽሑፍ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
bcfec78fea3de810b84e6c4c8e8a8a2a
ef3994e7f785e21168d9a385bffbd472
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እና በመንግሥትን መካከል የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ የግንባሩን ወታደሮች ለመቀበል ወደ ቄለም ወለጋ አቅንተው የነበሩ ከሦስት ያላነሱ የአስታራቂ ኮሚቴ አባላት ታፍነው መወሰዳቸው ተሰምቷል።
በምዕራብ ኦሮሚያ የእርቅ ኮሚቴ አባላት ታፍነው ተወሰዱ\nበቄለም ወለጋ ታፍነው ተወስደዋል የተባሉት የእርቅ ኮሚቴ አባላት መካከል ከቀኝ ወደ ግራ የሚታዩት ሁለቱ ግለሰቦች ይገኙበታል የእርቅ ኮሚቴው ሰብሳቢ የሆኑት አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ለቢቢሲ እንዳረጋገጡት የኮሚቴው አባላት የሆኑ ሁለት አባ ገዳዎች እና አንዲት ሴት በቄለም ወለጋ አንፊሎ ተብሎ ከሚጠራ ስፍራ ታፍነው እንደተወሰዱ ተናግረዋል። አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ''ለማግባባት ወጣ እንዳሉ ነው ታፍነው የተወሰዱት፤ ክፉ ነገር እንደማይገጥማቸው እርግጠኛ ነኝ። ይህንም ችግር በቅርቡ እንፈታዋለን'' ሲሉ ለቢቢሲ ገልጸዋል። • "ከ[እኛ] የተለየን ጦር 5 በመቶ እንኳ አይሆንም" መሮ የኦነግ ጦር አዛዥ ''ብዙ ፈተናዎች እንደሚኖሩን እየወቅን ነው እርቅ ወደማውረዱ የገባነው። እርቅ ለማምጣት ነው እየሰራን ያለነው። ሰላምም ይሰፍናል። የሚያጋጥሙን ችግሮች ወደ ኋላ አያሰቀሩንም'' ሲሉም ጥረታቸውን በዚህ ምክንያት እንደማያቋርጡም ተናግረዋል። ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተያያዘ አነጋግረነው የነበረው የኮሚቴው ፀሃፊ ጀዋር መሃመድም የእርቅ ኮሚቴ አባላት ችግር እየገጠማቸው እንደሆነ ተናግሯል። ''የገጠመ ችግር አለ። በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ ከኮሚቴው አባላት ጋር ውይይት ከተደረገ በኋላ ለህዝቡ መግለጫ እንሰጣለን'' ሲል ጀዋር ገልጿል። ጀዋር ሃሙስ ምሽት ላይ በፌስቡክ ገጹ ላይ ታፍነው ተወስደዋል ያላቸውን አራት ሰዎች ከስም ዝርዝራቸው ጋር አውጥቷል። ታፍነዋል ተወስደዋል የተባሉት ሰዎች የት እንዳሉ ምንም አይነት መረጃ እንደሌላቸው ተናግሯል። • በምዕራብ ኦሮሚያ በታጠቁ ኃይሎች የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 41 መድረሱ ተገለፀ በተመሳሳይ መልኩ በምዕራብ ወለጋ መነ ሲቡ ወረዳ የቴክኒክ አባላቱ ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ከነዋሪዎች ሰምተናል። ተፈጸሟል ስለተባለው ድብደባ ግን ከቴክኒክ ኮሚቴው አባላት ማረጋገጥ አልተቻለም። የእርቅ ኮሚቴ አባላቱን ማን አፈናቸው? የቴክኒክ ኮሚቴ ሊቀመንበር የሆኑት አባ ገዳ በየነ ሰንበቶም ሆኑ የኮሚቴው ፀሃፊ ጀዋር መሃመድ የእርቅ ኮሚቴውን አባላት ያፈነው ኃይል ይህ ነው በማለት በስም ከመጥቀስ ተቆጥበዋል። ጀዋር የአባላቱን መታፈን ይፍ ባደረገበት ጽሁፍ ''እየደረሰብን ያለውን ስቃይ ሁሉ በሆዳችን ይዘን እየሄድን ነው። አሁን ግን የህይወት ጉዳይ ስለሆነ መናገር አለብን። አባ ገዳዎች፣ እናቶች እና የሃገር ሽማግሌዎች ለሃገር ሰላም እና እርቅ ለማውረድ ነው የሚደክሙት እንጂ ምንም በደል አልፈጸሙም። በአስቸኳይ እንዲለቀቁን እንጠይቃለን'' ሲል በፌድቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል። ከዚህ ቀደምም በምዕራብ ኦሮሚያ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶ/ር ደለሳ ቡልቻ ለሁለት ቀናት ታፍነው ከቆዩ በኋላ መለቀቃቸው ይታወሳል። ዶ/ር ደለሳ የገጠማቸውንና ማን እንዳፈናቸው ለመናገር ፍቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል። በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኙ ባንኮች በተዘረፉበት ወቅትም የባንክ ሰራተኞችም ታፍነው ተወስደው እንደነበረ ይታወሳል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
37060b1d57eb2c0e969eaa08c1a1bb0a
c3a5e230bc1deaecaa4739b393627589
"ጆርጅ ፍሎይድን አንቆ የገደለው ፖሊስ 'አስቦና አቅዶ' ነው"
በበርካታ የአሜሪካ ግዛቶች ምሽቱን ዘረፋና ንብረት ማውደም፣ መኪናዎችን ማቃጠል እንዲሁም ሰላማዊ ተቃውሞዎች እየተፈራረቁ ሲደረጉ ነበር። በዚህ ተቃውሞ መሀል የጆርጅ ፍሎይድ ቤተሰብ ጠበቃ ግድያውን በተመለከተ አዲስ መረጃን ይፋ አድርጓል። ነጩ ፖሊስ በጆርጅ ፍሎይድ አንገት ላይ እጅ በኪስ አድርጎ በጉልበቱ ሲቆምበት ፍሎይድ ትንፋሽ አጥሮት እየሞተ እንደነበር አሳምሮ የተገነዘበ ሲሆን፤ ነፍሱ እስክትወጣ ድረስ በዚያው ሁኔታ ተጭኖት መቆየቱን የሚያሳዩ ተጨማሪ የተንቀሳቃሽ ምሥል መረጃዎችን ማግኘቱን ተናግሯል። በዚህም ምክንያት ክሱ የ3ኛ ደረጃ የግድያ ወንጀል ሳይሆን መሆን ያለበት የ1ኛ ደረጃ የግድያ ወንጀል ሊሆን ይገባል ሲል ጠበቃው አስታውቋል። የሜኒያፖሊስ የፖሊስ መኮንን የሆነው ተከሳሽ ዴሪክ ቾቪን ክስ የተመሰረተበት 3ኛ ደረጃ የግድያ ወንጀል በሚል ነው። የሟች ቤተሰብ ጠበቃ ቤንጃሚን ክራምፕ ለሲቢኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ እንደተናገረው ክሱ አሁኑኑ መሻሻል ይኖርበታል። "እኛ እንደምናስበው ክሱ 1ኛ ደረጃ ግድያ ነው መሆን ያለበት፤ ምክንያቱም ለ9 ደቂቃ አንገቱን ሲጫነው ትንፋሹ ጨርሶውኑ እንዲጠፋ አስቦና አቅዶ ነበር። በዚያ ላይ 'ትንፋሽ አጥሮኛል' እያለ እየለመነው ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ ነው የጭካኔ ድርጊቱን የገፋበት" ብሏል ጠበቃው። የሟች ቤተሰብ ጠበቃ ለሲቢኤስ ቴሌቪዥን ጨምሮ እንዳስረዳው የፖሊስ መኮንኑ፤ ሟች ፍሎይድ ትንፋሽ አጥሮት መንፈራገጥ ማቆሙን አስተውሎ እንኳ ከአንገቱ ሊነሳለት ፍቃደኛ አልነበረም። ይህም የሚያሳየው ድርጊቱን የፈጸመው ሆን ብሎ አስቦበትና አቅዶ መሆኑን ነው። ዴሪክ ቾቪን ጠበቃው ሌላ ያነሳው መከራከርያ ከፖሊስ አገኘሁት ባሉት ሌላ ተንቀሳቃሽ ምሥል ላይ የተመሰረተ ነው። ይኸውም በወቅቱ ከነበሩት ፖሊስ መኮንኖቹ አንዱ "አሁን የልብ ምቱ ቆሟል በጀርባው እናዙረው" በሚልበት ጊዜ ተጠርጣሪው ፖሊስ ዴሪክ ቾቪን "ተወው ባክህ በዚሁ ሁኔታ (ቆልፈን) እናቆየዋለን" ሲል ይደመጣል። ይህም ግድያውን ሆን ብሎ አስቦ መፈጸሙን የሚያስረዳ ማስረጃ ነው ሲል ተከራክሯል። ጠበቃው ሌላ ያነሱት አዲስ መረጃ ደግሞ ገዳይና ሟች ከዚህ ክስተት በፊት ይተዋወቁ እንደነበረ ነው። ትውውቃቸው በምን ደረጃ እንደነበር ግን አላብራሩም። ይህ በእንዲህ እንዳለ ምሽቱን በፊላደልፊያ የተካሄደን የተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ ከፍተኛ ዝርፍያ ነበር ተብሏል። በፊላደልፊያ የፖሊስ መኪናዎች ከመቃጠላቸውም በላይ የልብስ ቤቶች፣ መድኃኒት ቤቶችና ሌሎች ሱቆች ተዘርፈዋል። ፕሬዝዳትን ትራምፕ በትዊተር ሰሌዳቸው ላይ የፊላደልፊያ ተቃዋሚዎች አደብ እንዲገዙ ካልሆነ ግን ልዩ ኃይል እንደሚያዘምቱባቸው አስጠንቅቀዋል። የፍሎይድ ግድያ ጉዳይ የፈርጉሰኑን ማይክል ብራውንና የኒውዮርኩን ኤሪክ ጋርነርን ግድያዎች ተከትሎ በአሜሪካ ከፍተኛ ተቃውሞ እንዲቀሰቀስ ምክንያት የሆነ ዘረኝነት የተጸናወተው ተግባር ሆኖ ተመዝግቧል። ይህ ድርጊት "ብላክ ላይቭስ ማተር" የሚለው የጥቁሮች የመብት እንቅስቃሴ ዳግም እንዲፋፋም ያደረገ ሆኗል። ይህን የጆርጅ ፍሎይድን ግድያ ተከትሎ ከአሜሪካ ውጪ በበርካታ የአውሮፓ ከተሞችም ተቃውሞዎች የተካሄዱ ሲሆን በዩናይትድ ኪንግደም መዲና ለንደን በርካቶች አደባባይ ወጥተው ድምጻቸውን አሰምተዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
490b9d21f4b65b07026dc98ea5ab3dfb
097fb988642080250638dfa4c1d3c435
ፑቲን በሶሪያ የተሠማራው ወታደራዊ ኃይል እንዲወጣ ትዕዛዝ ሠጡ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሶሪያ የተሰማራው የሩስያ ወታደራዊ ኃይል  እንዲወጣ ትዕዛዝ ሰጡ፡፡ፕሬዝዳንቱ ውሳኔዉን ያስተላለፉት የአገራቸው ወታደራዊ ኃይል በደማስቆ የተለያዩ የሽብር ጥቃቶችን ሲፈፅም የነበረውን አሸባሪ ድርጅትን ለመደምሰስ የተሠጠውን ተልዕኮ በማጠናቀቁ ነው ተብሏል፡፡ፕሬዝዳንት ፑቲን በሶሪያ ላታኪያ ግዛት የሚገኘውን የሂመይሚን የአየር ሃይል ጣቢያ ሳይጠበቅ ከጎበኙ በኋላ ከሶሪያው አቻቸው ጋር በመነጋገር ትዕዛዙን መሥጠታቸው ነው የተሰማው፡፡ሩሲያ እኤአ በ2015 የፕሬዚዳንት በሽር አላሳድን መንግስት በመደገፍ በሶሪያ ወታደራዊ ኃይል በማሰማራት የበኩሏን አስተዋፅኦና ተፅዕኖ ፈጣሪነት በተግባር ማሳየቷን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33758/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
782c65676a6db973cf9c7ba05a63ac95
3292b8b9c7d7edc655c27b8248865cd0
የአውሮፕላን አደጋዎች የበዙበት 2018
በ2017 ከአውሮፕላን አደጋዎች ጋር በተያያዘ 44 ሰዎች ብቻ የሞቱ ሲሆን፤ ባሳለፍነው 2018 ግን 556 ሰዎች በአውሮፕላን አደጋ ህይታቸውን አጥተዋል። • መከፋፈል ያጠላበት ጉዞ አድዋ ከሁሉም የከፋው የተባለለት አደጋ ደግሞ የኢንዶኔዢያው አየር መንገድ አውሮፕላን ተከስክሶ 189 ሰዎች የመሞቱበት ነው ተብሏል። በአንጻሩ 2017 በአውሮፕላን አደጋዎች በታሪክ ትንሽ ሞት የተመዘገበበት ሆኖ ነበር ያለፈው። • መከላከያ በዛላምበሳ ድንበር እንዲቆይ ስምምነት ተደረሰ የኔዘርላንዱ 'ኤኤስኤን' የተባለው ድርጅት እንዳስታወቀው ባሳለፍነው ዓመት የብዙ ሰዎችን ህይወት የቀጠፉ 18 የአውሮፕላን አደጋዎች ተከስተዋል። ከእነዚህም መካከል ደግሞ 189 ሰዎች ህይወታቸው ያለፈበት የኢንዶኔዢያው ቦይንግ 737 አደጋ፣ 112 ሰዎች የሞቱበት የኩባው አውሮፕላን አደጋ፣ በኢራን ዛግሮስ ተራሮች ላይ ተከስክሶ 66 ሰዎች የሞቱበት አደጋ እንዲሁም የ51 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈው የኔፓሉ አየር መንገድ አደጋ ይጠቀሳሉ። • ስልክዎ እንደተጠለፈ የሚያሳዩ ሰባት ምልክቶች ምንም እንኳን የዓለም አቀፍ ኤቪዬሽን ድርጅቶች ከባለፉት ሃያ ዓመታት ጀምሮ አደጋዎችን ለመቆጣጠር እየሰራን ነው ቢሉም፤ የሟቾች ቁጥር ግን እምብዛም መቀነስ እያሳየ አይደለም።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
514d745cddc591bae7203413d36252b4
edee33cebd7ad6b78c275b3e26eee8e4
የወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ሕጎች ከሰብዓዊ መብት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ተከታትሎ ለማስፈጸም ያስችላሉ – ዶክተር ዳንኤል በቀለ
 የወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ሕጎች ከሰብዓዊ መብት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ተከታትሎ ለማስፈጸም የሚያስችሉ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ ገለጹ።የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ህጎች ላይ የሚመክር መድረክ እያካሔደ ነው።ኮሚሽነሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ የኢፌዴሪ ረቂቅ የወንጀለኛ ሕግ ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ መዘጋጀቱ ትልቅ እርምጃና ለዓመታት የታዩ ችግሮችን መቅረፍ የሚያስችል ነው።ረቂቅ ሕጉ ከክስ ምስረታ እስከ ምርመራ ከምርመራ እስከ ፍርድ አሰጣጥ ያሉ ሒደቶችንና የዳኝነት ሕጎችን የሚፈትሽ መሆኑንም ገልጸዋል።“ሕጉ ከሰብዓዊ መብት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ተከታትሎ ለማስፈጸም የሚያስችል ነው” በማለት አስታውቀዋል።ለሚቀጥሉት ረጅም ዓመታት ገዢ ሆኖ የሚቀጥል ረቂቅ ሕግ ስለሆነ በጥልቀት መወያየትና መስራት ያስፈልጋል ሲሉም አመልክተዋል።ሕጉ ከሌሎች ሕጎች ጋር ተናባቢና ተጣጥሞ የሚሄድ መሆኑም መፈተሽ እንዳለበት ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።በመድረኩ ላይ ረቂቅ ሕጎቹ የያዟቸው ዝርዝር ጉዳዮች እየተዳሰሱ ይገኛሉ።(ምንጭ፡-ኢዜአ)  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/%e1%8b%a8%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%8c%80%e1%88%88%e1%8a%9b-%e1%88%98%e1%89%85%e1%8c%ab%e1%8a%93-%e1%88%9b%e1%88%b5%e1%88%a8%e1%8c%83-%e1%88%a8%e1%89%82%e1%89%85-%e1%88%95%e1%8c%8e%e1%89%bd-%e1%8a%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ffbb214a174eda683eb84888acfb6962
cbb760137f946a8379ed23cdfa1bef87
በአዊ ብሄረሰብ ዞን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባ ትምህርት ቤት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ ዞን ከ5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባው ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በገዛራ ቀበሌ የተገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቆ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጁ መሆኑ ተነግሯል።ትምህርት ቤቱ በህብረተሰቡ ተነሳሽነት 5 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ እና ፓርትነር ኢን ኢጁኬሽን ኢትዮጵያ ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር መገንባቱ ነው የተነገረው፡፡የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ይልቃል ከፋለ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ከ1ኛ ክፍል ጀምሮ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት በመላክ ሃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ትምህርት ቤቱ ለመማር ማስተማሩ የሚያግዙ የውስጥ ቁሳቁስ የተሟላለት ሲሆን ፕሮጀክቱ በቀጣይ አምስት ዓመት የመማር ማስተማሩን ሂደት በመደገፍ ቆይታ ያደርጋል ተብሏል፡፡ ፕሮጀክቱ ባለፉት ዓመታት በዞኑ በርካታ ትምህርት ቤቶችን ህብረተሰቡን በማስተባበር መስራቱን ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8b%8a-%e1%89%a5%e1%88%84%e1%88%a8%e1%88%b0%e1%89%a5-%e1%8b%9e%e1%8a%95-%e1%8a%a85-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%a8%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%a0/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
965361973725b6ec0cc504c0872c596b
9dcc69f60f943f5ab3a089d18fc0ebeb
ዳሸን ባንክ የተለየ አገልግሎት የሚሰጥበትን ልዩ ቅርጫፍ አስመረቀ
ዳሸን ባንክ በአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከሚታዩ የባንክ ቅርንጫፎች በተለየ አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ ያደራጀውንና በሼክ መሐመድ አል አሙዲ ስም የሰየመውን ልዩ ቅርንጫፍ በማስመረቅ ለአገልግሎት አበቃ፡፡ባንኩ ከብሔራዊ ባንክ ፊት ለፊት በሚገኘው የባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ውስጥ የከፈተውን ይህንን ልዩ ቅርንጫፍ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) መርቀው የከፈቱ ሲሆን፣ በቅርንጫፉ ውስጥ የሚሰጠውን አገልግሎት ጎብኝተዋል፡፡ ልዩ ቅርንጫፉ ከተለመዱት መደበኛ ቅርንጫፎች በተለየ ዲዛይን የተደራጀ ነው፡፡ የተለያዩ ተቋማት፣ የቢዝነስ ዘርፎችና ግለሰቦች የሚስተናገዱበት መሆኑ ተገልጿል፡፡ቅርንጫፉ ደንበኛ ተኮር ሆኖ የተዋቀረ መሆኑንና እያንዳንዱ ደንበኛ አገልግሎቱን ለማግኘት ወደ ቅርንጫፉ ሲቀርብ፣ ለብቻው የሚስተናገድበት ዕድል እንደሚሰጥ ተጠቁሟል፡፡ ለአካል ጉዳተኞች፣ ለዕድሜ ባለፀጎች፣ ለውጭ ኢንቨስተሮች፣ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለሚፈልጉ፣ ለኮርፖሬት ደንበኞች፣ ለጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችና ሌሎችም አገልግሎቶች ዴስኮች በማዘጋጀት ያስተናግዳል፡፡ ከምርቃቱ ጎን ለጎን ባንኩ ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ቢሮ 718,000 ብር፣ እንዲሁም ለእናት ወግ በጎ አድራጎት ድርጅት 296,000 ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ በኢንዱስትሪው ውስጥ ከ20 ዓመታት በላይ የዘለቀው ዳሸን ባንክ በአሁኑ ወቅት 415 ቅርንጫፎች አሉት፡፡ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ተሠራጭተው በሚገኙ በአሥር የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ከ360 በላይ የገንዘብ መክፈያ ማሽኖች (ኤቲኤም)፣ ከ870 በላይ ፖስ ማሽኖች አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆኑ ታውቋል፡፡ እንዲሁም በ70 አገሮች፣ በ169 ከተሞች፣ በ464 ዓለም አቀፍ ባንኮች ትስስር ፈጥሮ በመሥራት ላይ የሚገኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡በአገሪቱ ውስጥ ከሚገኙ የግል ባንኮች በቀዳሚነት ከሚጠቀሱት ሦስት ባንኮች አንዱ ነው፡፡ በተጠናቀቀው በሒሳብ ዓመትም ከታክስና ከሌሎች ተቀናሾች በፊት 1.3 ቢሊዮን ብር ያተረፈ መሆኑን፣ የባንኩን ዓመታዊ ክንውን የሚያመለክተው ግርድፍ የሒሳብ ሪፖርት ያመለክታል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/16674
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
fcd2f62c7eb8e603ac8f5c8014297022
3ecfa2159ec8afc5a8743f6cbc575764
ኮሮናቫይረስ፡ የናይሮቢው ገዢ ለችግረኞች አልኮል ጭምር አቀርባለሁ አሉ
አገረ ገዢው ማይክ ሶንኮ ይህንን የተናገሩት ማክሰኞ ዕለት በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነበር። ሶንኮ "አነስተኛ ጠርሙስ ሄኒሴ [የኮኛክ መጠጥ ዓይነት ነው] በምግብ እድላው ላይ ጨምረን ለሕዝባችን እናቀርባለን" ማለታቸው ተሰምቷል። የከተማዋ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች በዚህ የአገረ ገዢው ንግግር ሲሳለቁ ተስተውሏል። አገረ ገዢው አክለውም "በዓለም ጤና ድርጅትም ሆነ በሌሎች የጤና ተቋማት የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት አልኮል ኮሮናቫይረስንም ሆነ ሌሎች ቫይረሱችን ይገላል" ብለዋል። በአገሪቱ በሚሰራጨው ሲትዝን ቲቪ የአገረ ገዢው አስተያየት ተደምጧል። የመዲናዋ ናይሮቢ ገዢ በተናገሩት ነገር ላይ በርካታ ኬንያዊያን በማኅበራዊ መገናኛ መድረኮች ላይ እየተሳለቁበት ነው። በሚያደርጉት ንግግርና በድርጊታቸው ውዝግብ ውስጥ በመግባት አዲስ ያልሆኑት ገዢው፤ ቀደም ሲል እሳቸው ቢያስተባብሉትም በዕፅ ማዘዋወርና ሕገ ወጥ ገንዘብ ወደ ሕጋዊነት በማስገባት ክስ ቀርቦባቸው ነበር። በተጨማሪም የአገሪቱ እስር ቤት ባለስልጣናት የአሁኑ የናይሮቢ ገዢ ከ20 ዓመታት በፊት ከፍተኛ ጥበቃ ከሚደረግለት እስር ቤት አምልጠዋል ብለው ይከሷቸዋል። ባለፈው ታኅሳስ ወር ፍርድ ቤት የከተማዋ ገዢ 3.3 ሚሊዮን ዶላር አባክነዋል በሚል ወደ ጽህፈት ቤታቸው እንዳይገቡ መከልከሉን ተከትሎ የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በየካቲት ወር የከተማዋን ቁልፍ ኃላፊነቶች የአገሪቱ መንግሥት ወስዶ እንዲያስተዳድር አድርገዋል። ነገር ግን ይህም ቢሆን ማይክ ሶንኮ ምንም አይነት መጥፎ ተግባር አልፈጸምኩም ብለው ይከራከራሉ። የኬንያ ማዕከላዊ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ የናይሮቢ ከተማን የጤና፣ የትራንስፖርትና ሌሎች የሕዝብ አገልግሎቶችን ሥራ ተረክቦ እያከናወነ ይገኛል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
dfeae160d95e285e5548e73a0f607552
c83deb820882fe439277ba852bcaf855
የጋሞ ጐፋ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት
የጋሞ ጐፋ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። ዓላማ ሊቀመንበር ታሪክ በምርጫ 2003 የተሳተፉ የኢትዮጵያ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
7db19babb323050222e238ffe426d1c3
caf5e8e251adca665d32110e7efee1cb
ባለፉት አራት ወራት ከ107 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 የበጀት ዓመት ከሀምሌ ወር እሰከ ጥቅምት 30 ባሉት አራት ወራት ውስጥ 107 ቢሊየን 627 ሚሊየን 206 ሺህ ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው አስታወቁ።በአራት ወራቱ 104 ቢሊየን 574 ሚሊየን 996 ሺህ ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ከ107 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የገለፁት ሚኒስትሩ አፈፃፀሙም 103 በመቶ አንደሆነ ገልፀዋል።ይህ አፈጻፀም ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንጻር ሲታይ 17 ቢሊየን 319 ሚሊየን 722 ሺህ ብር ብልጫ እንዳለው ተጠቁሟል።በዚህም  75 ቢሊየን 78 ሚሊየን 276 ሺህ ብሩ ከሀገር ውስጥ ታክስ ፣ ከወጭ ንግድና ቀረጥ 36 ቢሊየን 465 ሚሊየን 161 ሺህ ብር እና ከሎተሪ ሽያጭ 83 ሚሊየን 768 ሺህ ብር የተጣራ ገቢ መገኘቱን አቶ ላቀ አስታውቀዋል።ይህ መልካም ውጤት የተመዘገበው በሁሉም ባድርሻ አካላት ተሳትፎ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ ዓለም አቀፉ ወረርሽንና የወቅቱ የሀገሪቱን ሁኔታ ተፅዕኖ ሳያሳርፍባቸው ፣ ግብርን ለመሰወር በምክንያት የሚያገለግሉ ክስተቶችን ሰበብ ሳያደርጉ ኃላፊነታቸውን ግብር ከፋዮች ምስጋና አቅርበዋል
ቢዝነስ
https://www.fanabc.com/%e1%89%a3%e1%88%88%e1%8d%89%e1%89%b5-%e1%8a%a0%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8b%88%e1%88%ab%e1%89%b5-%e1%8a%a8107-%e1%89%a2%e1%88%8a%e1%8b%a8%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8c%88/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
bcdbda79fae4907360565729cba7824d
828fbe24ad0f82f2d87bb73bd2d778af
በሶማሌ ክልል ስለተፈፀመው ወንጀል የምርመራ ውጤት መግለጫ
የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ በሶማሌ ክልል ባለፈው ዓመት ከሀምሌ 28 እስከ 30 ቀን 2010 ዓ.ም በጅግጅጋና አካባቢው በተፈፀሙ ወንጀሎች ላይ ሲደረግ የነበረውን ምርመራ ውጤት ትላንት ይፋ ማድረጉን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ቱሉ የምርመራ ውጤቱን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል ብሏል።በዚሁ መሰረት የ58 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑ ካህናት እና ምእመናን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንዲቃጠሉ መደረጉን ጠቅሰዋል።በ266 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን፣ ሂጎ በተባለ በተደራጀ ቡድን እና በክልሉ ልዩ ሀይል በርካታ ሴቶች መደፈራቸውን አቶ ዝናቡ የምርመራውን ውጤ ዋቢ አድርገው ተናግረዋል። ግምቱ ከ 412 ሚሊየን ብር የሚበልጥ ንብረት እንዲዘረፍና እንዲወድም መደረጉንም ባለሥልጣኑ አውስተዋል።የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከፌደራል መንግስት የሚመጣን ማንኛውንም ትዕዛዝ አንቀበልም በማለት - ለውጊያ ጭምር የተዘጋጁበት ሁኔታ እንደነበርም በምርመራ ተደርሷል።የመገንጠል ፍላጎትን በሀይል: ሌሎች ዜጎችን በመግደል እና ንብረት በማውደም የማስጠበቅ ፍላጎት ነበርም ተብሏል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/attronety-general-press-confrence-1-25-2019/4758892.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6851ffec6558fdf695bd724596161ea5
e5a48479583b04f04e07de939f5d1a10
የደቡብ ክልል ምክር ቤት የ20 ካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የሃያ ካበኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ፡፡የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደሴ ዳልኬ ለምክር ቤቱ ጉባኤ በማቅረብ ከተሾሙት መካከል ዘጠኙ አዲስ ተሿሚዎች ናቸው፡፡ከእነዚህም ሰባቱ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያስተምሩና በምርምር ማዕከላት በተመራማሪነት የሰሩ መሆናቸውን ነው የተመለከተው ፡፡ሹመቱን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደሴ ዳልኬ እንደገለጹት፤ የክልሉ መሪ ድርጅትና መንግስት ባለፉት 25 ዓመታት በክልሉ የተከናወኑ ተግባራትን በየደረጃው እየገመገሙ ይገኛል፡፡በግምገማው የተጀመረው የልማትና የህዳሴ ጉዞ እንዲሁም የስርዓቱ ስጋት ናቸው የተባሉ አደጋዎችን መለየት እንደተቻለና የማስተካከያ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል፡፡ለህዝቡ በተገባው ቃል መሰረት ከተወሰደው እርምጃ ውስጥ በየደረጃው ያለውን አመራር የማጥራትና መልሶ የማደራጀት ስራ ዋነኛ በማድረግ ካቢኔው በአዲስ መልክ መዋቀሩን አስታውቀዋል፡፡ባለፉት ጊዜያት የክልሉን መንግስት አስፈጻሚ ተቋማትን በክላስተር በማደራጀት የሚያስተዳድሩ አካላትን በምክትል ርዕስ መስተዳድርነት ሲያስተባብሩ እንደቆየ አስታውሰው ይህ አደረጃጀት እንዲቀር መደረጉን ጠቁመዋል፡፡ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳመለከቱት በክልሉ ህገመንግስት መሰረት አንድ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዲኖርና በተደራቢነት የሚሰጡትን ኃላፊነቶች እንዲወጣ የሚደረግ ይሆናል፡፡በተዋቀረው አዲስ ካቢኔ ውስጥ በተመደቡበት ስራ ውጤታማነታቸው ፣ታማኝነታቸውና ታታሪነታቸው ታይቶ ስድስቱ ባሉበት እንዲቀጥሉ አምስቱ ወደሌላ ሴክተር መሸጋሸጋቸውን ገልጸዋል፡፡በዚህም መሰረት1/ አቶ መለሰ አለሙ ምክትል ርዕሰ መስሰተዳድርና የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ2/ አቶ ጥላሁን ከበደ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ3/ አቶ ፈቃደስላሴ ቤዛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ኃላፊ4/አቶ ንጋቱ ዳንሳ የአርብቶ አደር ልማት ቢሮ ኃላፊ5/ወይዘሮ መሰረት መስቅሌ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ6/ ኢንጅነር መሳፍንት አለማየሁ የኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ሆነው ባሉበት እንዲቀጥሉ ተደርጓል፡፡እንዲሁም1/ አቶ ክፍሌ ገብረማሪያም የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ኃላፊ2/አቶ አድማሱ አንጎ ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ3/አቶ ሚሊዮን ማትያስ የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ4/ አቶ ታምራት ዲላ የፋይናስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ5/ወይዘሮ ሂክማ ከይረዲን የሴቶችና ህጻናት ቢሮ ኃላፊ ሆነው በመሸጋሸግ የተመደቡ ናቸው፡፡አዲሶቹ ደግሞ1/ዶክተር አብርሀም አላና የጤና ቢሮ ኃላፊ2/ዶክተር እሸቱ ከበደ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ3/ዶክተር ነጋሽ ዋጌሾ የውሀና መስኖ ቢሮ ኃላፊ4/ ዶክተር አክመል መሀመድ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ5/ዶክተር ሀቢብ ጀማል የእንስሳትና አሳ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ፡6/ዶክተር ጌትነት በጋሻው ንግድና ኢንደስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ7/ ወይዘሪት ትዝታ ፈቃዱ የፍትህ ቢሮ ኃላፊ8/ አቶ ሰለሞን ኃይሉ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊና9/አቶ ንጉሴ አስረስ የገቢዎች ባለስልጣን ኃላፊ በመሆን መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል ፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/28843/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ceff8c9ef69af1368d566e74e2f3a828
b45feea97364836ae8e2be90dfa8bf2b
አስራት መገርሳ ሌላው የወልዋሎ ፈራሚ ሆኗል
ከሊጉ ለመሰናበት ከጫፍ ደርሰው ከነበሩ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ወልዋሎ ዓ.ዩ በቁጥር የበረከቱ ተጨዋቾችን በማስፈረም እየመራ ይገኛል። በተለይም ዛሬ እየወጡ ያሉት አብዛኛዎቹ የዝውውር ዜናዎች ከሰሜኑ ክለብ ጋር የሚገናኙ ሆነዋል። ከ31 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ከቻለው የዋልያዎቹ ስብስብ ውስጥ አንዱ የነበረው አስራት መገርሳም የክለቡ ሌላኛው አዲስ ተጨዋች መሆኑ ተረጋግጧል።ቁመተ መለሎው አማካይ ያደገበትን ኢትዮ ኤሌክትሪክን በአምበልነት እስከመምራት በመድረስ ለቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች ሆኖ ካሳለፈ በኋላ ወደ ዳሽን ቢራ አምርቶ ነበር። የዳሽን ቢራን መበተን ተከትሎ ደግሞ ያለፉትን ሁለት የውድድር አመታት ከደደቢት ጋር መቆየት ችሏል። ደደቢት በፋይናንስ ችግር ምክንያት ትልቅ ስም ያላቸውን ተጨዋቾቹን እየለቀቀ ባለበት ሰዐት ደግሞ አስራት የቡድን ጓደኖቹ የነበሩት ክሌመንት አዞንቶ ፣ ብርሀኑ ቦጋለ፣ ደስታ ደሙ እና ኤፍሬም አሻሞን ተከትሎ ወደ ቢጫ ለባሾቹ ቤት ሄዷል።የቡድኑን የተከላካይ አማካይነት ሚና በአሳሪ አልመሀዲ እና ብርሀኑ አሻሞ ይሸፍኑ የነበሩት ወልዋሎዎች አሳሪ በመከላከያው ጨዋታ ላይ በዋና ዳኛ እያሱ ፈንቴ ድብደባ ምክንያት ለቅጣት በመዳረጉ ቦታውን ለመሸፈን አማራጫቸው ጠቦ ቆይቷል። በዚህም ምክንያት ይመስላል አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም በቦታው የረጅም ጊዜ ልምድ ያለው አስራት መገርሳን ወደ ክለቡ እንዲመጣ አድርገዋል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/38893
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
50ce03f93b4d7b99faaa050abd356b9d
ed0a3abedb02c871a98e0071437e033a
የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ መግለጫ
የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካና እና ሕገ መንግሥታዊ ችግሮችን ለመፍታት መንግሥት አማራጭ ሃሳቦችን እየፈራ ነው ሲሉ የነፃነት እና እኩልነት ፓርቲ መሪ ተናገሩ።መንግሥት በቂ የውይይት መድሮኮችን መፍጠር እንዳለበትም አሳሰቡ። እንዲህ ያሉ መድረኮችን በመክፈት ወደ ብሄራዊ መግባባት ለመድረስ ጊዜው አልመሸም አሉ።መንግሥት በበኩሉ ለውይይት መድረኩ ክፍት እንደሆነ አስታወቀ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/Ethiopia-politics-5-19-2020/5426831.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
87f48f5f39d15035b625c38a53f49abf
18a4f0e94c07e117316d3453583b43af
የባሕልና የራስ ማንነት
አፈወርቅ በዘመናቸው ድንቅ የቆሎ ተማሪ ነበሩ፡፡ መሪጌታ ዘሚካኤል የደብሩ መምህርና አለቃ ብዙ ሊቃውንቶችን ያፈሩ፤ በጥበባቸው የተደነቁ ነበሩ፡፡ በያኔው ተማሪያቸው አፈወርቅ (ወርቅ አፍ እንደማለት) ትምህርት የመቀበል ችሎታ ፍጥነት ይደመሙና ይመሰጡ ነበር ዋናው መሪጌታ፡፡ ዛዲያ ይህ ኮበሌ ከፍ እያለ ሲሄድ ይገዳደረኛል ብለው አብዝተው ይጨነ ቃሉ። የያኔው ወጣት አፈወርቅ ግእዙን ቅዳሴ ውዳሴውን ተምረዋል። ዝማ ሜውን ደግሞ ረዥሙን መቋሚያ ይዞ ንፋስ እንዳወዛወዘው የባሕር ዛፍ ከወዲያና ወዲህ እየተዘወረ በዥርጋዳ ቁመቱ ይወዛወዝበት ገባ፡፡ ቁጭ ብድግ ፤እጥፍ ዘርጋ ሄድ መጣ እያለ በከበሮው እየታገዘ ሲውረገረግ በአርምሞ የሚያስተውሉት መሪጌታ ዘሚካኤል እንዲህ ነው እንጂ ልጅ መልካም፤ መልካም፤ ድንቅ ፤ድንቅ እያሉ ይመሰጡበት ነበር፡፡ የሚያስተምሩትን ሁሉ ከስር ከስሩ እየለቀመ እየቀደመ አፈወርቅ የቀለም ቀንድ ሆነ፡፡ የኋላው መሪጌታ፡፡ የመሪጌታ ዘሚካኤል ደብር ልጆች አልፎ ከሌላ ደብር ተማሪዎች ጋር ይወዳደራሉ። ዩንቨርሲቲ ከዩንቨርሲቲ እንደሚወዳደረው፡፡ አፈ ወርቅ የቤተ ክህነት አለማዊ ስማቸው ደግሞ ሙሉጌታ። ጎንደር ጋይንት አውራጃ ነፋስ መውጫ ትንሽ ከፍ ብሎ ደምበጣ ሚካኤል ተብላ የምትጠራ ደብር ነው የተወለዱት፡፡ ዘመኑ ከኢጣሊያ ወረራ በፊት ነው፡፡ ቤተሰቡ ኑሮና አዳሩ ግብርና ነው፡ ፡ በገጠር ዋናው የሕዝብ መተዳደሪያ፡፡ የአራሽ የወታደር ወይንም የቀዳሽ ልጅ መሆን ክብር ነበር ያኔ፡፡ አፈወርቅ በወጣትነት የቆሎና በኋላም ትንታግ ተማሪ ሁነው እያለ መሪጌታ ዘሚካኤል ጠልቀው አስተውለው ኖሮ፤ ብለው ለአፈወርቅ ገጠሙ ይባላል፡፡ ግብርና ቤተክህነት ቤተመንግስት ጥብቅ ቁርኝት ነበራቸው ድሮ፡፡ በቤተክህነትና በመንግስት መካከል ፍቺ ሳይፈጸም በፊት፡፡ ዘመን ሳይዘባርቅ ሳይቃዥ አስቀድሞ፡፡ ረዥም ዘመናት የጸና፤ በፍቅር የተንሰላሰለ፤ በአብሮነት የተደጋገፈ ዘመናትን የተሻገረና የዘለቀ ቁርኝት ነበር፡፡ ብርቱ ገበሬ አሊያም ብርቱ ካህን ብር ወታደር መሆን የዘመኑ ታላቅ የአንቱነት ምርጫ ነበር፡፡ የዘመናይቱ ኢትዮጵያ ታላላቅ የሚባሉት ምሁራን ሁሉም ምንጫቸው የሚቀዳው ከእነዚሁ አራሽ ገበሬዎች ካህናትና ወታደሮች ነው፡፡ አሊያም የቤተ ክህነት አገልጋይ፤ የቆሎ ተማሪ ሁኖ የትም ተንከራቶና ዞሮ በየገዳማቱ በየዝክሩ መሀራ እየበሉ ለማይነጥፍ እውቀት መታተር የግዜው እውቀት ፈላጊ ፈተና ነበር፡፡ አይ ግዜ ደጉ ስንቱ ተለወጠ፡፡ በየሀገሩ በየቤተክህነቱ በታዋቂ መሪጌታዎች፤ ሊቆች፤ ሊቃውንቶች፤ ደጀሰላሞች ደርሶ ዞሮ ዞሮ ነው እውቀትና ጥበብ የሚሰበስበው፡፡ እየዞረ ተምሮ ተመርቆ መውጣት። እንዲያ ነው መሪጌታነት፡፡ ከዚያ በኋላ የተወለደበትን መንደርና ሰፈር ለቆ ራቅ ወዳለ ሀገር ለአገልግሎት መውጣት ነው። ብዙዎቹ አንዴ ከወጡ ወደ ሀገራቸው አይመለሱም። አይመለሱም ብቻ ሳይሆን ጭርሱንም ወደ ተወለዱበት ደብር አይመ ጡም። ርቀው ሄደው ኖረው ያልፋሉ፡፡ ከጋይንት ተነስቶ ቤተልሄምን ርብና ጉማራ ወንዞችን እያቋረጡ መቄትን፤ ሸደሆን ፤ ላስታ ላልይባላን ፤ዳውንትን፤ዋድላ ደላንታን እየ ዞረ በየሊቃውንቱ ዘንድ አገልግሎት እየገባ እያገለገሉ መማር ግዴታ ነው፡፡ መሪጌትነት ማዕረግ ለመውሰድ ለመድረስ ፈተናው ፈታኝ ነው፡፡ እንደዛሬ ምሁራን በተመቸ ቤትና ሁሉም በተሟላበት እየኖሩ በሶስትና አራት አመታት ግዜ የሚገኝ ማዕረግ አይደለም፡፡ መቼም የሰው ሀገር ምሁራንን ማድነቅ ማወደስ የእከሌ ሀገር ፕሮፌሰር ፤ዶክተር፤ ምናምን ማለት እንወዳለን፡፡ የእኛን ሊቃውንት ማን አውቋቸው? ማንስ ተናግሮ ላቸው? መሪጌታነት የዶክተር ማዕረግ ነው አቻው፡፡ ሊቃውንት፤ ሊቀ ሊቃውንት ደግሞ ያውም የእኛ ይበልጣል በውጭ ምንዛሪው አይን ከወሰድነው ፕሮፌሰር ማዕረግ ነው፡፡ አበሻ ሲጃጃል የራሱን እውቀትና ቅርስ እየጣለ የባሕርማዶ ሰውና እውቀት ሲያወድስ ሲክብ ሲያደንቅ ውሎ ያድራል። ሀገርና ታሪክ የገደለው ይሀው ነው። ባሕርማዶ የተሻገረ እንደሁ የራሱን ትቶና ረስቶ ፈረንጅ መሆን ይዳዳዋል፡፡ ይጃጃላል፡፡ ራሱን ትቶ እነሱን ለመሆን ሲሞክር ከራሱ ከባህሉ ከማንነቱ ይፋለሳል። መመጻደቅ መኩራራት ከእኔ በላይ አዋቂ የለም ከማለት አልፎ ግብዝነት ውስጥ ይመሽጋል፡፡ የእኛን ሊቆች እነ መሪጌታን ሊቃውንቱን ሊቀ ሊቃውንቱን ማንአያቸው ማንስ ሰማቸው ? ያንን ጥልቅና ታላቅ ምስጢር ማን አግኝቶት? ማንስ ደርሶበት? የእኛ ሊቃውንቶች እውቀት ለሀገር በሚበጅ መልኩ ቢጠቀሙበት በእጅጉ የሚጠቅም፤ የላቀ ሀገራዊ ውጤትን ሊያስገኝ የሚችል የእውቀት አምባና ውቅያኖስ ነው። የራስን አክብሮ መያዝ ሲገባ በውጭ ባሕልና እምነት መመጻደቅ እጅግ አደገኛ ብሔራዊና ትውልዳዊ የዘመን ኪሳራን ይፈጥራል፡፡ ዛሬ የሆነውም እየሆነ ያለውም ይኸው ነው። ከባሕልና ከትውልድ ከራስ ማንነት ጋር የሚጋጭ ተግባር መከላት ነው የሚገባው። ሀገርና ትውልድን ዋጋ ያስከፍላል፡፡ በዚህም አያበቃም፡፡ ማንነቱን የተሰረቀ ታሪክ አልባ፤ አሻራ አልባ ትውልድ ይሆናል፡፡ የአባቶቹን ታሪክ ስራ ድካም ልፋትና ውጣ ውረድ ማክበር ያልቻለ ትውልድ እንደምን የአባቶቹ ልጅ ይሆናል ? ከታሪክ መቀራቅር ሌላ የትውልድ ዝቅጠት ውስጥ ይዘፈቃል። መሪጌታ እውቀትና ጥበብ ፍለጋ ሱዳን ድረስ ተሻግረው አራት አመት ኖረዋል፡፡ ለሀገሩ ባዳ ለሰው እንግዳ ሆነው፡፡ ከሱዳን ሊቃውንት በተለይ ባሕላዊ ሕክምናን በተመለከተ ሰፊ እውቀት ወስደዋል። ሱዳኖች በባሕላዊ እውቀት ከእኛ ይበልጣሉ እንዴ ስል ጠየኳቸው መሪጌታውን ፡፡ ተደመሙና አይ የልጅ ነገር አሁን ምኑን ምን ልበልህ አሉኝ፡፡ የባሕል ሕክምና አዋቂዎች በትውልድ ውስጥ የዳበረ እውቀት አላቸው፡፡ እኛም በየፈርጁ ብዙ አለን፡፡ የእኛን ማን ተጠቀመበትና ጭርሱንም የነበረው እንዲጠፋ የሚታገል እኮ ነው የበዛው። የእኛም የእነሱም ወደዘመናዊነት አላደገም። የሚዳበስ የሚጨበጥ የማይጨበጥም እውቀት ባለቤቶች ነን። ወፍ እንደሀገሯ ትጮሀለች ይላሉ ልጄ። በየሀገራችን የየራሳችን ነው የምንለው ብዙ ነገር አለን። እውቀት ጥበብ ባህል ፍልስፍና። ያንን አስፍቶ ማሳደግ ከዘመኑ ጋር አስተሳስሮ መጠቀም ለተተኪው ትውልድ በሚበጅና በሚጠቅም መልኩ ማስተማር ስራም ላይ ማዋል የባለድርሻው ትውልድ ኃላፊነት ነው፡፡ ለምን መሰለህ ወፍ የምትጮሀው እንደ ሀገሯ። ከሰማሀት መልእክቷ ከገባህ ብዙ ትነግርሀለች፡፡ ትምህርትና ጥበብ በየሀገሩ ሞልቶ ተርፏል ፡፡ ከጥበብም በላይ ዘመን ከዘመን የሚዋረሳቸው ዳግም አምጦ የሚወልዳቸውም ጥበቦች አሉ፡፡ የአለም ምስጢራት የትየለሌ ናቸው፡፡ የሰውን ልጅ ሁልግዜም ለምርምር ይገፋዋል፡፡ እውቀት በቃኝ፤ ጠገብኩ አይባልም፡፡ በባሕላዊው እውቀት ውስጥ እጅግ ብዙ ተደብቀው ያሉ ያልወጡ ለአደባባይ ያልበቁ እውቀቶችና ጥበባት አሉ፡፡ ይሄ ጥበብና ምስጢር የሚገለጥላቸው ብዙ ሊቃው ንቶች ነበሩን የዛሬን አያደርገውና። እንዲህ አምባው ሳይሳሳና ሳይመናመን። የዛሬ ዘመን ልጆች ቢነግሯችሁ አታምኑም። ቧልትና ስላቅ ይቀናችኋል፡፡ ጥልቅ እውቀት ጥበብ ተአምራትና ድንቅ ስራዎች የነበሯቸው ሊቃውንቶች ነበሩን፡፡ በቅጡ ያደመጣቸው እውቀታቸውን ለማስቀረት የሞከረ የለም አሉና ‹‹ኤድያልኝ ኤድያ›› ብለው መሪጌታ በቁጭት ስሜት ወደኋላ በሀሳብ ሸመጠጡ። ጋለቡ ማለት ይቀላል። መሪጌታ… መሪጌታ ብዬ ዝምታቸውን ለመስበር ዳዳኝ። ‹‹ምኑን ላስረዳህ በል›› አሉኝ እንደመባተት ብለው፡፡ የቱን አንስቼ የቱን ልተወው የሰማይ ከዋክብት ይቆጠራል ፤ የባህር ውቅያኖስ ታፍሶ ይዘለቃል ወይ ልጄ አሉ? የሊቃውንቶቻችን እውቀት ማለት እንዲህ ነው አሉኝ፡፡ ከመሪጌታነት—- መሪጌታነት ይበልጣል ወጉስ ማዕረጉስ? ሁኑበት መሪጌታ፤ ሁኑበት አልኩ አይን አይናቸውን እያየሁ፡፡ ይህ አይነቱ የጥንታዊ እውቀት ምጥቀት በቃልና በቋንቋ አይገለጽም፡፡ ምን ልበልህ ምኑ ተነክቶ ምኑ ይቀራል፤ ምኑስ ተወርቶ ምኑስ ይተዋል አሉና አንገታቸውን ወደ ሰማይ አሰገጉ።ያን ካባቸውን በተቀመጡበት ሁነው ግራና ቀኝ አዛንፈው ደረቡት፡፡ መሪ፤ መሪ፡፡ እጅግም የከተማው ሕይወት አይዋጥላቸውም፡፡ ወስላታ ፤ ወመቴ ፤ ቀጣፊ፤ ሰላውዲ የሚሏቸው ወካይ ቃላቶች አላቸው፡፡ ከተሜውን ይሄን ስልጡን ነኝ ባይ ሁሉ ሲወርፉት፡፡ እነዚህን አጥረግርጎ ወዲያ ማለት እንጂ ምን ረቡን፤ አሉ በቁጣ ስሜት ተውጠው ጭራቸውን ግራና ቀኝ እየነሰነሱ፡፡ ስር ማሽ፤ ቅጠል በጣሽ እያለ አበሻ የሚያጣጥለው አዋቂውን እኮ ነው። ለመድ ሀኒትነት የሚፈለገው ስር ያውም በብቸኝነት በሚያውቀው ሰው ተቆፍሮ ካልወጣ፤ ፈልጎ ካልቆረጠው መድሀኒቱም ሆነ ፈውሱ ከወዴት ይገኛል ሲሉ ጠየቁ። ፈረንጅ የእኛን የአባቶቻችንን ጥንታዊ የእፅዋት መጽ ሀፍ እየዘረፈ እያስተረጎመ አይደለም ወይ የሚጠቀመው ለመሆኑ ይሄ ትውልድ ይህን ያውቃል? ሲሉ መሪጌታ ጠየቁ።አዲስ ዘመን ሐምሌ 11/2011
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=14364
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
266108b6ca5f7fbeddd9df08ed5f9282
12efbe520359d0fda973f51e8517aebb
በሱዳን ለተቃውሞ ሠልፍ የወጡ ተማሪዎች በመገደላቸው ምክንያት ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ ተወሰነ
ሀገሪቱን እየመራት የሚገኘው ወታደራዊ መንግሥት በመላው ሀገሪቱ ዕሮብ ትምህርት ቤቶች በራቸውን እንዲዘጉና አንድም ተማሪ በትምህርት ገበታው ላይ እንዳይገኝ አዟል። ሰኞ ዕለት የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የነበሩ ተማሪዎች ከተገደሉ በኋላ ተማሪዎች ዋና ከተማዋ ካርቱምን ጨምሮ በሌሎች አካባቢም አደባባይ ወጥተው ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ሰኞ እለት በኤል ኦቤይድ ለተቃውሞ ወጥተው ከተገደሉ አምስት ሰዎች መካከል አራቱ ተማሪዎች ነበሩ። • የተተከሉት ችግኞች እንዴት ተቆጠሩ? • በአስር ወራት አማርኛ ማንበብና መፃፍ የቻለው ጀርመናዊ • የዱባዩ መሪና ጥላቸው የኮበለለችው ባለቤታቸው ወደ ፍርድ ቤት ሊያመሩ ነው በሱዳኗ ኤል ኦቤይድ ግዛት በነዳጅና በዳቦ እጥረት ሰበብ ለተቃውሞ የወጡ ነዋሪዎች ላይ አልሞ ተኳሾችና ሌሎች ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ በርካቶች እንደተጎዱ ለማወቅ ተችሏል። ማክሰኞ ዕለት በካርቱም የትምህርት ቤት የደንብ ልብሳቸውን የለበሱና የሱዳንን ሰንደቅ አላማ ከፍ አድርገው የሚያውለበልቡ ተማሪዎች አደባባይ ለተቃውሞ የወጡ ሲሆን በኤል ኦቤይድ ስለተገደሉ ተማሪዎች ተቃውሟቸውን ከፍ አድርገው አሰምተዋል። በተማሪዎች የተደረገው ተቃውሞ በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞችም የተካሄደ ሲሆን ይህንን ተከትሎም በሱዳን የሚገኙ የመጀመሪያም ሆነ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዛሬ ዝግ ሆነው እንዲውሉ ውሳኔ ተላልፏል። ትዕዛዙ የተላለፈው ሁሉም አፀደሕፃናት፣ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲዘጉ ሲሆን ሌላ ትዕዛዝ እስኪሰጥ ድረስ ተዘግተው ይቆያሉ መባሉን ሱና የተሰኘው የዜና ተቋም ዘግቧል። ኤል ኦቤይድ የሆነው ምን ነበር? በሱዳን ሰሜናዊ ግዛት ኮርዶፋን ውስጥ የምትገኘው ኤል ኦቤይድ የተሰኘችው ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች አደባባይ ወጥተው ድምፃቸውን ያሰሙት የተሻለ የኑሮ ሁኔታን ለመጠየቅ ነበር። ጥያቄያቸው ግን በተሰማው የተኩስ እሩምታ ተጨናግፏል። ከሆስፒታል የሚወጡ ምስሎች የሚያሳዩት በደም የተነከሩ ተጎጂዎችን ነው። እንደ ሱዳን ሀኪሞች ማህበር ማዕከላዊ ኮሚቴ ከሆነ በኤል ቦይድ አምስት ሰዎች ሲሞቱ 62 ሰዎች ደግሞ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸዋል። ተቃዋሚዎቹ በአካባቢው የሚገኘው ፈጥኖ ደራሽ ወታደርን ስለተፈጠረው ተጠያቂ አድርገዋል። የአካባቢው ባለስልጣናት የአስቸኴይ ጊዜ አዋጅ ያወጁ ሲሆን ከመሸ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይም ገደብ አስቀምጠዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሕፃናት ኤጀንሲ (ዩኒሴፍ) ባለስልጣናት ግድያውን የፈፀሙት ላይ ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂዎቹን ፍትህ ፊት እንዲያቀርቧቸው የሱዳን መንግሥትን ጠይቀዋል። በመግለጫቸው ላይ አክለው "ማንም ተማሪ የትምህርት ቤት የደንብ ልብሱን እንደለበሰ መቀበር የለበትም" ያሉ ሲሆን በከተማይቱ የተገደሉት ተማሪዎች ዕድሜያቸው ከ15-17 እንደሆነ ተጠቅሷል። የሱዳን ወታደራዊ ምክርቤት ሊቀመንበር ጄነራል አብደል ፋታህ አል ቡርሀን ግድያውን አውግዘዋል። "በኤል ቦይድ የተከሰተው አሳዛኝ ነው፤ ንፁኃንን መግደል ተቀባይነት የሌለውና በፍጥነት ተጠያቂነት ሊወሰድበት የሚገባው ነው" ብለዋል በሀገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ ባደረጉት ንግግር። በኤል ቦይድ ተቃውሟቸውን ያሰሙ የነበሩ ተማሪዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች የተገደሉት የተቃውሞው መሪዎች ሱዳንን ከሚያስተዳድሯት ጄነራሎች ጋር ለውይይት ለመቀመጥ ቀጠሮ በያዙበት ዋዜማ ነው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
add5a5802dab1dc56d54298718c044e3
f07fea9b3381de805e4b1295f914e03b
የኦሮሚያና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕዝቦች ለጋራ ልማት በትኩረት ሊሰሩ ይገባል- አቶ ለማ መገርሳ 
"አብሮነታችን ለዘላቂ ልማትና ሰላም" በሚል መሪ ቃል የሁለቱ ክልሎች የአንድነት፣ የሰላምና የልማት ኮንፈረንስ በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ ምንግስት ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ እንዳሉት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሰረት የሆነው የአሁኑ ትውልድ በህዝቦች አንድነት፣ አብሮነትና ዘላቂ ሰላም ላይ በቅንጅት መስራት አለበት።መላው የአገሪቷ ህዝቦች በእኩል ተሳትፎና ተቀጠቃሚነት በሕብረትና በአንድነት መስራት ይኖርባቸዋል ሲሉም ገልጸዋል።"ያለፈውን ክፉ ታሪክ እያሰብን ወደፊት መራመድ አንችልም" ያሉት ፕሬዚዳንቱ ካለፈው ታሪክ መልካም ነገሮችን ብቻ በመውሰድ አዲሲቷን ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለመገንባት በአንድነት መቆም እንደሚገባም አመልክተዋል።"የጥፋት ኃይሎች መጠቀሚያ ሳንሆን በሕብረትና በአንድነት ቆመን የፌደራሊዝም ሥርአቱን ለማጠናከር የጋራ አቅም ፈጥረን በአንድነት መስራት አለብን ሲሉም" አቶ ለማ ገልጸዋል።በህዝቦች መካካል ፀንቶ በቆየው መቻቻልና መከባበር ላይ የተገነባው አንድነት ሳይደበዝዝ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ ግንባታ መሰረት እንዲሆን ጠንክሮ መስራት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።የሁለቱ  ክልል ሕዝቦች በባህልና በታሪክ የተሳሰሩና አንድነት ያላቸው ወንድማማች ሕዝቦች መሆናቸውንም ተናግረዋል።የሁለቱም ክልል ሕዝቦቹ የልማት፣ የፍትህና የመልካም አስተዳዳር ተጠቃሚ እንዲሆኑ አልፎ አልፎ በመካከላቸው የሚከሰተውን ግጭት በማስወገድ ለሰላም፣ ለልማትና ለዴሞክራሲያዊ አንድነት ዘብ አንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።መድረኩ የህዝቦችን አንድነትና ትስስር ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሸጋገር የሀገርን ልማትና ብልጽግናን  የማስቀጠል ዓላማ ያለው መሆኑን ፕሬዚዳንቱ አመልክቷል።በቢሾፍቱ ከተማ ዛሬ በተጀመረው የህዝብ ለህዝብ ትስስርና የአንድነት ኮንፈረንስ ላይ " የህዝቦች መልካም ግንኙነት ለሃገር አንድነት፣ የሁሉቱ ክልሎች የጋራ ልማት ዕቅድ እና በሁለትዮሽ የሰላምና የልማት የጋራ አጀንዳ " በሚሉ ጉዳዮች ላይ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ተመልክቷል።በመድረኩ ላይ ከሁለቱም ክልሎች የተውጣጡ ከ500 በላይ የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የተለያዩ የህዝብ አደረጃጀቶችና  ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ተሳታፊ መሆናቸውን የዘገበው ኢዜአ ነው።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29492/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2eceb8d39c482e161c373707e6cd502f
5411f56b5a9eb562f0730b244089b9be
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 17ኛ ሳምንት ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ
ቅዳሜ ግንቦት 13 ቀን 2008ፋሲል ከተማ 6-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (ጎንደር) እሁድ ግንቦት 14 ቀን 2008አአ ፖሊስ 1-0 ባህርዳር ከተማ (አበበ ቢቂላ)ወልዋሎ አ/ዩ 1-1 መቐለ ከተማ (አዲግራት)ኢት. መድን 1-0 አውስኮድ (መድን ሜዳ)ቡራዩ ከተማ 0-1 ወልድያ (ቡራዩ)ሰበታ ከተማ 1-0 አክሱም ከተማ (ሰበታ)ሱሉልታ ከተማ 3-1 ወሎ ኮምቦልቻ (ሱሉልታ)ምድብለቅዳሜ ግንቦት 13 ቀን 2008አአ ዩኒቨርሲቲ 2-2 ሻሸመኔ ከተማ (አበበ ቢቂላ)ጂንካ ከተማ 5-1 ነቀምት ከተማ (ጂንካ) እሁድ ግንቦት 14 ቀን 2008ነገሌ ቦረና 0-1 አርሲ ነገሌ (ነገሌ ቦረና)ሀላባ ከተማ 1-0 ወራቤ ከተማ (ሀላባ)ፌዴራል ፖሊስ 2-1 ጅማ ከተማ (አበበ ቢቂላ)ለሌላ ጊዜ የተላለፉ ጨዋታዎችሙገር ሲሚንቶ ከ ኢትዮጵያ ውሃ ስራባቱ ከተማ ከ አዲስ አበባ ከተማጅማ አባ ቡና ከ ድሬዳዋ ፖሊስናሽናል ሴሜንት ከ ደቡብ ፖሊስ 
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/11404
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ecbdc1d546787466d1319085d26aa233
3640fed6445b3b7c447ff16d7bb37733
በአለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን ለ33ኛ ጊዜ ሲከበር በአገራችን ደግሞ ለ28ኛ ዛሬ እየተከበረ ነው፡፡ቀኑ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ከኢንዱስትሪ ተፅዕኖ በመከላከል፣ ከትምባሆ እና ኒኮቲን ጠንቆች እንጠብቃቸው!” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኝ ሲሆን ፤በኢትዮጵያ ደግሞ “የትምባሆ ምርቶችን ባለመጠቀም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የሚያስከትለውን ጉዳት እንከላከል!” በሚል መሪ እየተከበረ ይገኛል፡፡የትምባሆ ኢንዱስትሪ ገቢውን ለማስቀጠል ወጣቱ ላይ እያነጣጠረ ነው ያለው አለም የጤና ድርጅት መረጃ ምርቶቹም በትምህርት ቤት አከባቢዎች እና ወጣቶች በብዛት በሚገኙባቸው ስፍራዎች ለሽያጭ ይቀርባሉ።እንዲሁም ትምባሆ ሳንባን እና ሌሎች የአካል ክፍሎችን የሚጎዳ ሲሆን አጫሾች በኮቪድ 19 የመያዝ እድላቸው ከፍተኛ መሆኑን መረጃው ያሳያል ፡፡በአለም በየዓመቱ ከ 8 ሚሊየን በላይ ሰዎች በትምባሆ ምርቶች ምክንያት ለህልፈት ይዳረጋሉ፡፡የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%89%b5%e1%88%9d%e1%89%a3%e1%88%86-%e1%8b%a8%e1%88%9b%e1%8b%ad%e1%8c%a8%e1%88%b5%e1%89%a0%e1%89%b5-%e1%89%80%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8a%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8034c65ba451125aca73789b49737869
dec05f20921b6b0815c8e33357573ea8
በታይዋን ሬስቶራንት በነፃ ለመመገብ ሲሉ በርካቶች ስማቸውን መቀየራቸው ተነገረ
ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ አንድ ሬስቶራንት 'ሳልመን' የሚል ስም ያላቸው ሰዎች በነፃ ሱሺ መመገብ ይችላሉ በማለት ያወጣውን ማስታወቂያ ተከትሎ ነው። በርካቶችም ስማቸውን ለማስቀየር የሚመለከታቸው የመንግሥት መስሪያ ቤቶች መሄዳቸውን ተከትሎ ባለስልጣናቱ "እባካችሁ ስማችሁን መቀየር አቁሙ" በማለት መማፀናቸውን የአገሪቱ ሚዲያ ግቧል። ሬስቶራንቱ "ጁይ ዩ ወይም ሳልመን የሚል ስም ያላችሁ ሰዎች በነፃ ለመመገብ ማምጣት ያለባችሁ መታወቂያችሁን ነው" ብሏል። በዚህ ሁኔታ ትንሽ ብስጭት የገባቸው ባለስልጣናቱ ይሄ ወከባ የመንግሥት ጊዜ እያቃጠለ ነው ብለዋል። አኪንዶ ሱሺሮ የተባለው ሬስቶራንት ራሳቸውን ጨምሮ አምስት ጓደኞቻቸው በነፃ እንደሚመገቡ ያሳወቀው በያዝነው ሳምንት ማክሰኞ ነበር። ይህንንም ተከትሎ በርካቶች 3 ዶላር በመክፈል ስማቸውን የቀየሩ ሲሆን በዚያውም አዲስ መታወቂያ እንዲሁ የምዝገባ ወረቀት እንደሚያገኙ ታይፔይ ታይምስ ዘግቧል። ጋዜጣው ታይቹንግ ውስጥ የምትገኝ ስሟን የቀየረች ተማሪ ያናገረ ሲሆን በነፃ ሱሺዋን ከተመገበች በኋላ ወደቀደመ ስሟ እንደምትመልሰው ተናግራለች። በርካቶች መሃል ላይ ሳልመን የሚለውን እየጨመሩ፤ የሳልመን ልዑል፣ የሳልመን ንጉስ፣ የሳልመን የተጠበሰ ሩዝ የሚል ስም መቀየራቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘግቧል። ጥሬ አሳና፣ የተቀቀለ ሩዝ ከሌሎች ቅመሞች ጋር የያዘውን ሱሺን ለመብላት በርካቶች ስማቸውን መቀየራቸው ብዙ ቅር እንዳላሰኛቸው ነው። ሁለት ግለሰቦች እንደተናገሩት 460 ዶላር የሚገመት ሱሺ መብላታቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ገፆቸቻው አስፍረዋል፤ አንደኛውም " ከዚህ በኋላ ሳልመን ለተወሰነ ጊዜ አልበላም" ብሏል። ምክትል የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቼን ሱንግ የን በበኩላቸው ስም ቅያሬው የመንግሥትን ጊዜ የሚያባክንና አላስፈላጊ ስራዎችንም ያመጣ ነው ብለዋል። "በርካቶች ያመዛዝናሉ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁኝ" ብለዋል ባለስልጣናቱ በአሁኑ ወቅት ዜጎች በህጉ መሰረት ስማቸውን መቀየር የሚችሉት ሶስት ጊዜ እንደሆነም እያስታወሱ ነው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
c02ce310d3d66c164741ecc61a73d081
67664569d578278510f462fd73eec643
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ተፈናቃዮች ወደቀያቸው መመለሳቸው ተገለፀ
• ለጎንደር ጥልቅ ፍቅር ያለው ኬንያዊ ቤተ መንግሥት ሊገባ ሲል ተያዘ • በተፈናቃዮች ብዛት ኢትዮጵያ በዓለም ቀዳሚ ተባለች ይሁን እንጂ ከትግራይ ክልል የተፈናቀሉ 500 የሚሆኑ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ለመመለስ ሥራዎች ባለመጠናቀቃቸው ጠገዴ ወረዳ 'ሶሮቃ' በሚባል ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ እንደሚገኙ ገልፀዋል። በግጭቱ ምከንያት ወደ 3500 ገደማ ቤቶች መቃጠላቸውን የሚያስታውሱት ኃላፊው በመንግሥት ደረጃ ወደ 3200 የሚጠጉ ቤቶችን መልሶ በመገንባት ወደ ቀያቸው መመለስ መቻሉን አስረድተዋል። ኃላፊው እንደሚሉት እነዚህ ቤቶች መልሰው ሲገነቡ እንጨት የሚያቀርቡት ራሳቸው ተፈናቃይ አርሶ አደሮች ሲሆኑ ሌሎች ቁሳቁሶች ግን የሚሟሉት በመንግሥት ነው። በመሆኑም ግንባታቸው ያልተጠናቀቀው 300 ቤቶች ባለቤቶች እንጨት ማቅረብ ባለመቻላቸው ሳይሠራላቸው መቆየቱን ይናገራሉ። አሁን ላይ ግን መንግሥት በጀት ይዞ፤ የእነርሱንም ቤት አጠናቆ ለማስረከብ የእንጨት ግዥ እየተከናወነ እንደሆነ ነግረውናል። ከዚህም በተጨማሪ መሠረታዊ የሆኑ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶች ድጋፍ እንደተደረገም አቶ መንበሩ ገልፀዋል። ከክልሉ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና እና ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር የእርሻ ቁሳቁሶችን ለአርሶ አደሩ ማካፋፈል ተችሏል። ይሁን እንጂ ቁጥራቸው ከመብዛቱ የተነሳ ምርጥ ዘር የማቅረብና የበሬ ኪራይ የመክፈል አንዳንድ ክፍተቶች እንዳሉ ኃላፊው አልሸሸጉም። "ያሉባቸው ችግሮች ሙሉ በሙሉ ተፈትተዋል ማለት አይቻልም" የሚሉት ኃላፊው ተፈናቃዮቹ ተጨማሪ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተናግረዋል። እንደ ኃላፊው ከሆነ ከ'ሶሮቃ' በስተቀር ተፈናቃዮች ይገኙባቸው የነበሩ መጠለያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተዘግተዋል። ለተፈናቃዮቹ የሚደረገው የምግብ ድጋፍ ግን አሁንም ባሉበት እየተሠጠ መሆኑን አክለዋል። ይህ ድጋፍም ምርት እከሚያመርቱበት ታህሳስ 2012 ዓ.ም ድረስ እንደሚቀጥል አስረድተዋል። አካባቢው ወደ ቀድሞ ሰላሙ እንዲመለስ መከላከያና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን ገልፀዋል። በአጠቃላይ በምዕራብና ማዕከላዊ ጎንድር ዞን የተመዘገቡ 82 ሺህ ተፈናቃዮች የነበሩ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ በማዕከላዊ ጎንደር፤ አይምባ፣ ትክል ድንጋይ፣ ጯሂት፣ ቆላ ድባ፣ አርባባ፣ ምስራቅ በለሳ፣ ስላሬ በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች በአጠቃላይ 49700 ተፈናቃዮች ተጠልለው እንደነበር ይታወሳል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
d9945dc55e2fc782b66febd7e8cb8c12
655f6ee4df52e980256e0116263d2c3b
ከአስቂኝነት ወደ ማደንዘዣነት
ናይትረስ ኦክሳይድ ጋዝን ያሸተተ ሁሉ ከዚህ በፊት ተሰምቶት የማያውቅ ልዩ የደስታ ስሜት ስለሚሰማው ከመሬት ተነስቶ የኮረኮሩት ያህል ሊስቅ ይችላል። ወይም ደግሞ በአካባቢው ያገኘውን ሰው ሁሉ ሙሃመድ አሊንም ይሁን ማይክ ታይሰንን ካልደበደብኩ ብሎ ሊገለገል ይችላል፣ ያለ ምንም ሙዚቃና ጭብጨባ እስክስታ ሊወርድ ይችላል። ብቻ በአጠቃላይ ይህን ጋዝ ያሸተቱ ሰዎች ሁሉ ከአንድ ጤናማ ሰው የማይጠበቁ አስቂኝ ድርጊቶችን ስለሚፈጽሙ ጋዙ “አስቂኝ ጋዝ” የሚል ቅጽል ስምን ሊያገኝ ችሏል። ከዚህ የተነሳ ዋናው ጥቅሙ እስኪታወቅ ድረስ ናይትረስ ኦክሳይድ እንደተገኘ መጀመሪያ አካባቢ በመዝናኛ ድግሶች ላይ ሰዎችን ለማሳቅ አገልግሎት ነበር የሚውለው። በዘመኑ በየከተማው ሕዝብ በተሰበሰበ ባቸው የመዝናኛ ማዕከላት እየዞሩ ስለ ናይትረስ ኦክሳይድ መግለጫ በመስጠትና ፈቃደኛ የሆኑ ሰዎችን ጋዙን እያስሸተቱ ታዳሚዎቹን የሚያዝናኑ ሰዎችም ነበሩ። አንድ ቀን በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1844 ዓ.ም ሃርትፎርድ ኮኔክቲከት አሜሪካ ውስጥ በአንድ የመዝናኛ ትር ዒት ላይ ያልተጠበቀ አደጋ ተፈጠረ። እንደተለመደው በየመዝናኛ ትርዒቶች እየዞረ ናይትረስ ኦክሳይድን የሚያስተዋውቅና ፈቃደኛ ሰዎችን እያሸተተ ታዳሚዎችን በማዝናናት ሥራ ላይ የተሰማራ ኮልተን የተባለ ግለሰብ መድረክ ላይ ወጥቶ ንግግሩን አድርጎ ከጨረሰ በኋላ “በፈቃደኝነት ጋዙን ማሽተትና የሚፈጥረውን ስሜት ሞክሮ ማየት የሚፈልግ ሰው ካለ?” በማለት ታዳሚውን ይጠይቃል። ሳሙኤል ኩሊ የተባለ ሰው እጁን ያወጣል። ከዚያም ኮልተን የያዘውን ናይ ትረስ ኦክሳይድ ጋዝ እንዲያሸት ለኩሊ ይጋ ብዘዋል። ሚስተር ኩሊም ጋዙን ተቀብሎ ማሽተት ይጀምራል። ወዲያው ወተት እንደጠገበች የሰኔ እንቦሳ በታዳሚው መሃል እንጣጥ፣ እንጣጥ ማለት ይጀምራል። ሰውየው ደስታ አይሉት ስካር በሚመስል ስሜት ውስጥ ሰምጦ እየተወራጨ ሲዘል ያደናቅፈውና ክፉኛ ይወድቃል። ሰዎች ተረባርበው ከወደቀበት ሲያነሱትም ሁለት ጥርሶቹ ወልቀው ድዱ በደም እየታጠበ ነበር። ሆራስ ዌልስ የተባለ በዘመኑ ታዋቂ የጥርስ ሃኪምም በመዝናኛ ትርዒቱ ላይ ታድሞ ስለነበር ኩሊ ላይ የደረሰውን አደጋ ከታዳሚው ጋር አብሮ ይመለከት ነበር። ታዲያ አስገራሚው ነገር ሃኪሙ ዌልስ ቀርቦ የኩሊን ሁኔታ በሚመለከትበት ጊዜ ተጎጂው ላይ ምንም ዓይነት የህመም ስሜት አለማየቱ ነበር። ይህንን የተመለከተው ዶክተር ዌልስም ጋዙ ሌሎች በሽተኞች ላይም ቢሞከር የህመም ስሜታቸውን በመግደል ሳይሰቃዩ እንዲታከሙ ማድረግ እንደሚቻል አሰበ። በመሆኑም ዌልስ ጋዙን መሞከሩን ቀጠለ። ፍቱንነቱን የበለጠ ለማረጋገጥ በራሱ ላይ ሞክሮ ለማየት ወሰነ። ከዚያም ዌልስ ናይትረስ ኦክሳይድ ጋዙን ራሱ አሽትቶ ጓደኛው ጥርሱን እንዲነቅ ለው አደረገ። እንዳሰበውም ሙከራው ስኬታማና ውጤቱም አስደሳች ነበር። በራሱ ላይ ባደረገው የሙከራ ውጤት በጣም የተበረታታው ዶክተር ዌልስ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ግኝቱን ለማሳየት አሰበ። በዚህም በዩኒቨርሲቲው ውስጥ አንዱን የጥርስ በሽተኛ ጋዙን እንዲያሸተው ካደረገ በኋላ ጥርሱን ለመንቀል ሲሞክር ጋዙ ገና ሥራውን አልጀመረ ኖሮ ታካሚው ጩኸቱን አቀለጠው። የዩኒቨርሲቲው መምህራንና ተማሪዎችም በዌልስ ድርጊት ተናደው አዋርደውና ሰድበው አባረሩት። ስህተቱ የተፈጠረው በትክክል ባለመጠ ቀሙ ምክንያት እንጂ ጋዙ ይሰራ እንደነበር እርግጠኛ የነበረው ዌልስ ግን ናይትረስ ኦክሳይድን በመጠቀም ደንበኞቹን ማከም ጀመረ። ብዙም ሳይቆዩ ሌሎች የጥርስ ሃኪሞች ናይትረስ ኦክሳይድ ጋዝን ለማደንዘ ዣነት ይጠቀሙበት ጀመር። ከዌልስ በፊት ናይትረስ ኦክሳይድ ጋዝ ለማደንዘዣነት ይጠ ቅም እንደነበር የሚያውቁ ሌሎች ሃኪሞችም የነበሩ ቢሆንም ግኝታቸውን ግን ለማንም አልተናገሩም ነበር። ሆኖም የዌልስ ከናይትረስ ኦክሳይድ ማደንዘዣን የመፍጠር ዝና በናኘ ጊዜ “ማደንዘዣን ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀምን እኛ ነን” በሚል አራት የሚሆኑ ዶክተሮች ጭቅጭቅ አስነስተው ነበር። በመጨረሻም የአሜሪካው የጥርስ ህክምና ባለሙያዎች ማህበር የፈጠራ ባለቤትነት ዕውቅናውን ለሆራስ ዌልስ ሰጥቶታል። ከሁለት ምዕተ ዓመታት በፊት እጅግ አስቸጋሪ ከነበሩ ሥራዎች መካከል ዋነኛው የነበረው የቀዶ ጥገና ህክምና ዕድሜ ለናይትረስ ኦክሳይድ አሁን በቀላሉ ይከናወናል። በጊዜው በአደጋም ይሁን በሌላ በሽታ ምክንያት የመቁሰል አደጋ የደረሰባቸውን ሰዎች ቁስል መስፋት፣ እንደ ትርፍ አንጀትና የመሳሰሉ የውስጥ ደዌ በሽታዎችን ለመፈወስ ቀዶ ጥገና ማድረግ ሌላው ይቅርና የታመመ ጥርስን መንቀል ለታካሚው መራር ስቃይ ነበር። ለአካሚውም እንደዚሁ በጣም ፈታኝና አስቸጋሪ ሥራ ነበር። ናይትረስ ኦክሳይድ የተባለ ጋዝ በመገኘቱና ጥቅም ላይ በመዋሉ ግን ከ1980ዎቹ ወዲህሁኔታዎች እየተቀየሩ መጡ። ምክንያቱም ከላይ ባየነው መንገድ በድንገት ከአስቂኝነት ወደ ማደንዘዣነት የተቀየረው ናይትረስ ኦክሳይድ የተባለ ጋዝ በሚሸተትበት ጊዜ ሰዎችን የማሳቅና ልዩ የደስታ ስሜት የመፍጠር ባህሪ ስላለው ቀዶ ጥገና ለሚደረግላቸው ሰዎች በማሽተት ህመማቸውንና ስቃያቸውን እንዲረሱና ህክም ናቸውን በአግባቡ እንዲያደርጉስላስቻለ ነው። እናም በድንገት የሚፈጠሩ ችግሮችና አጋጣሚዎች ከስህተት መማሪያ ብቻ ሳይሆኑ አዲስ ነገር መፍጠሪያም ሊሆኑ ይችላሉና በማማረር ፈንታ ማስተዋል ይበጃል። በርግ ጥም የአብዛኞቹ ፈጠራዎች መነሻ ችግሮች ለመሆናቸውታሪክ የመዘገበው የዓለማችን እውነታ ነው። መረጃውን ለማጠናቀር ዊኪፒ ዲያን፣ ጆርናል ኦፍ አንስቴዥያ ሂስትሪና ክዊንስ ኦርቻርድ ዴን ታል ኬር የተባሉ ድረ ገጾችን ተጠቅመናል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 17/2011 በ
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=9542
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
89d762e9f546ff047be6174295fdf081
1ba6abb12646b08d48f4099c69fbbc0d
ምትክ መሬት ሳያገኙ የተፈናቀሉ ዜጎች ምትክ እንዲሰጣቸው ውሳኔ ተሰጠ
- ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ተቃውሞ አቅርቧልየቻይናው ግዙፍ የጫማ አምራች ኩባንያ ኋጂዬን ግሩፕ፣ በአዲስ አበባ ከተማ እየገነባ ባለው የኢንዱስትሪ ዞን፣ ምትክ መሬት ሳይሰጣቸው ለተነሱ ዜጎች ምትክ መሬት እንዲሰጥ መታዘዙን ምንጮች ገለጹ፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የተገኘው መረጃ፣ ኋጂዬን ግሩፕ የሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን ለአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ከፍተኛ ለውጥ የሚያመጣ በመሆኑ አርሶ አደሮች እንዲነሱ ተደርጓል፡፡ ነገር ግን ምትክ ቦታ ሳይሰጥ እንዲነሱ ነው የተደረገው፡፡  ይህ አሠራር ተቀባይነት የለውም በማለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምትክ ቦታ ሳይሰጣቸው ለተነሱ ዜጎች፣ በአስቸኳይ ምትክ ቦታ እንዲሰጥ ትዕዛዝ መስጠቱን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይህንን ትዕዛዝ ቢሰጥም፣ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለኋጂዬን ግሩፕ በተሰጠው ቦታ ላይ የነበሩ ከመቶ በላይ የሚሆኑ ዜጎች በሕገወጥ መንገድ ነው የሰፈሩት የሚል አቋም መያዙን ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ክፍለ ከተማው እነዚህ ዜጎች ሕገወጥ ናቸው በማለት ተገቢውን ክፍያ ማግኘት እንደሌለባቸው መከራከሪያውን ሲያቀርብ ቆይቷል፡፡በዚህ ሒደት ወደ ሕግ የሄዱ የተወሰኑ ዜጎች በመኖራቸው፣ ጉዳዩ የመጨረሻ እልባት አላገኘም፡፡ በዚህ ሒደት የቻይናው ግዙፍ ኩባንያ ነዋሪዎች ተጠቃለው ባለመነሳታቸው የፕሮጀክቱ ግንባታ እየተጓተተበት መሆኑን ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በተደጋጋሚ በመግለጽ ላይ ይገኛል፡፡ ኋጂዬን ግሩፕ በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ለቡ አካባቢ 138 ሔክታር መሬት ተሰጥቶታል፡፡ በዚህ መሬት ላይ በተለይ በምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት ግንባታ ሳይት ላይ፣ በርካታ ዜጎች ኑሯቸውን በመግፋት ላይ ነበሩ፡፡ በኦሮሚያ ልዩ ዞን ዱከም ከተማ በተገነባው ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞን ውስጥ ጫማ በማምረት ላይ የሚገኘው ኋጂዬን ግሩፕ፣ በአዲስ አበባ የራሱን የኢንዱስትሪ ዞን በ2.2 ቢሊዮን ዶላር ለመገንባት አቅዶ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ የቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንዱ ለገሠ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ኩባንያው የሚያካሂደው የኢንዱስትሪ ዞን ለአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል፡፡ ‹‹ኋጂዬን እስካሁን ስድስት ሼዶች ገንብቷል፡፡ በምዕራፍ አንድ ፕሮጀክት የታቀደ ግንባታዎችን በተያዘለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ ግን በቦታው ላይ ያሉ ሰዎች መነሳት የግድ ይላል፡፡ እስካሁን ባለመነሳታቸውም ፕሮጀክቱ እየጓተተ ነው፤›› በማለት አቶ ወንዱ ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ አብዮት ያመጣሉ ተብለው የሚጠበቁት ኋጂዬን ግሩፕና የታይዋን ኩባንያ ጆርጂ ሹ ናቸው፡፡ ኋጂዬን ግሩፕ የሚገነባው የኢንዱስትሪ ዞን ሲጠናቀቅ በዓመት 300 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ የሚያስገባ ሲሆን፣ ጆርጂ ሹ በሞጆ ከተማ የሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን ሲጠናቀቅ፣ በዓመት 250 ሚሊዮን ዶላር ያስገባል ተብሏል፡፡ አቶ ወንዱ እንደገለጹት፣ በሁለተኛው የአምስት ዓመት ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን በሚጠናቀቅበት ዓመት፣ ኢትዮጵያ ከጫማና ከቆዳ ውጤቶች 800 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ታገኛለች ተብሎ ታቅዷል፡፡ ይህ ዕቅድ የተዘጋጀው ሁለቱን ግዙፍ ኩባንያዎች መሠረት በማድረግ መሆኑን አቶ ወንዱ ገልጸው፣ ከሁለቱ ኩባንያዎች ብቻ በድምሩ 550 ሚሊዮን ዶላር ይገኛል ብለዋል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/13755
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
85e108a742162519e912494bd6241ae6
e0cc71f7ab701f26453f1889373fed67
14 March
14 March በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም መጋቢት 5 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል። የፈረንጅ ቀኖች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
31ee3533e7d3f6aa988ef0bb28477a0c
6cdf4b624fcc5d8e6e319af0fcb3b9a5
የኮሮናቫይረስ ክትባት ሙከራ በዩናይትድ ስቴትስ
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ፣ የኮቪድ-19 ክትባት መድሃኒት ይሆናሉ የሚል ተስፋ የተጣልባቸው ሁለት መድሃኒቶች፣ አስተማማኝነታቸውን ለማይት፣ ትናንት ሙከራ ተጀምሯል።ሞደርና የተባለው የባዮቴክኖሎጂ ኩባንያ፣ አንድ አዲስ የኮሮናቫይረስ ክትባት መድሃኒት፣ በ30,000 ሙሉ ጤና ያላችው ጎልማሶች ላይ ሙከራ መጀመሩን አስታውቋል።ከብሄራዊ የአለርጂና የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ጋር በመተባበር፣ ሙከራው ትናንት የተጀመረው፣ በሳቫና ጆርጂያ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል። ሳቫና በሀገሪቱ ዙሪያ ካሉት፣ በርካታ የሙከራ ቦታዎች፣ አንዱ ነው ተብሏል።ቀደም ሲል በተደረገው ሙከራ መሰረት፣ ከተሞከረባችው ስዎች መካከል፣ ከባድ የጎንዪሽ አንደምታ የገጠማቸው ስዎች እንደሌሉ ተገልጿል። የክትባቱ ሙከራ ከተደረገባቸው ሰዎች መካከል ከግማሽ በላይ ክትባቱን በተወጉበት ቦታ ላይ፣ ቀለል ያል ድካም፣ ራስ ምታት፣ የብርድ-ብርድና የሰውነት መቀጥቀጥ ስሜት እንደተሰማቸው ገልፀዋል። የዩናይትድ ስቴትስ የብሄራዊ የአለርጂና የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ዳይሬክተር ዶ/ር አንተኒ ፋውቺ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ የመጀመሪያው የክትባቱ ውጤት፣ እስከ መጪው ህዳር ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ሊታወቅእንዳሚችል ጠቁመዋል።ሙከራው ውጤታማ ከሆነ፣ ሞደርና በየአመቱ 500 ሚልዮን የክትባት መድሀኒት ሊያመርት ይችላል። በቀጣዩ አመት ደግሞ በየአመቱ፣ አንድ ቢልዮን ክትባት ሊያደርሰው እንደሚችል ፋውቺ ጠቁመዋል።‘Pfizer’ የተባለ የዩናይትድ ስቴትስ ኩባንያ፣ ከጀርመኑ ‘BioNTech SE’ ጋር በመተባበር የሰሩት፣ የክትባት መድሃኒት ደግሞ፣ በዩናይትድ ስቴትስ ዙሪያ፣ በብራዚል፣ አርጀንቲናና ጀርመን፣ በ30,000 ሰዎች ላይ ሙከራ ያደርጋሉ።በዓለም ዙሪያ፣ ወደ 150 የሚጠጉ የኮቪድ-19 የክትባት መድሃኒት ሙከራዎች፣ እየተካሄዱ መሆናቸው ታውቋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/potential-us-covid-19-vaccines-7-28-2020/5520868.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
82d4f08d3c5cc44aedade1c0ae29fde6
a400fbe5bb06a0c3f2a647f9c5eafd20
በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል መመሪያ ቁጥር 5 ጸደቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል መመሪያ ቁጥር 5 መጽደቁን ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።ጠቅላይ አቃቤ ህጓ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ግንቦት 4 ቀን 2012 ዓ.ም በተደረገው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ስብሰባ በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል፣ ዝግጁነትን ለማረጋገጥ እና ምላሽ አሠጣጥ ሁኔታዎችን ለመወሰን መመሪያ ቁጥር 5 ጸድቋል።የግንባታው ዘርፍ በሀገራችን እድገት ወሳኝ እና ለብዙ ዜጎች የስራ እድል የከፈተ ዘርፍ መሆኑን ጠቅሰው፥ ኮቪድ 19 በዘርፉ ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ለመከላከል የሚያስችሉ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ ሆኖ እንደተገኝ ገልጸዋል።በመሆኑም የግንባታው ዘርፍ ባለድርሻ አካላትንና የግንባታ ቤተሰብን ጤንነትና ደህንነት ማስጠበቂያ እርምጃዎችን በአግባቡ በግንባታ ሳይቶችና በግንባታ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ የማረጋገጥ ስራን መስራት በሚያስችል የህግ ማዕቀፍ መደገፍ ተገቢ በመሆኑ መመሪያው መውጣቱን አስረድተዋል።ዝርዝር ሁኔታው በከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ይገለጻልም ብለዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8c%8d%e1%8a%95%e1%89%a3%e1%89%b3%e1%8b%8d-%e1%8b%98%e1%88%ad%e1%8d%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%89%aa%e1%8b%b5-19-%e1%8b%88%e1%88%a8%e1%88%ad%e1%88%bd%e1%8a%9d-%e1%89%b0%e1%8c%8b%e1%88%8b/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8f0dc5770cee225d94ae8144f7e8a1c9
29e32f646d308cc79d212e7f27d981b5
ወልቂጤ ከተማ ከወሳኝ ተጫዋቹ ጋር ይቀጥላል
ወልቂጤ ከተማ የመስመር ተጫዋቹ ጫላ ተሺታን በክለቡ ለማቆየት ከስምምነት ላይ ደርሷል።ከሰሞኑ የአሰልጣኙን እና የስድስት ተጫዋቾች ውል ለሁለት ተጨማሪ ዓመት ያራዘመው ቡድኑ በዛሬው ዕለት ከሲዳማ ቡና ወደ ወልቂጤ ከተማ በተሰረዘው ዓመት ተዘዋውሮ የቡድኑ ወሳኝ ተጫዋች መሆን የቻለው የመስመር አጥቂ ጫላ ተሺታን ውል ለሁለት ዓመታት ነው ማራዘም የቻለው።የቀድሞው የሻሸመኔ ከተማ እና ሰበታ ከተማ ተጫዋች ጫላ ተሺታ በኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ካሳየው ድንቅ እንቅስቃሴ በኋላ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያንፀባርቃሉ ተብለው ከሚጠበቁ ተጫዋቾች አንዱ እንደሚሆን ቢጠበቅም በሲዳማ ቡና ቆይታው ነጥሮ ለመውጣት ተቸግሮ ታይቷል። ሆኖም ዘንድሮ ወደ ወልቂጤ ካመራ በኋላ እስከተሰረዘበት ወቅት ድረስ ድንቅ የውድድር ጊዜ ማሳለፍ ችሏል። ይህን ተከትሎ ለቀጣዩ ዓመት ስሙ ከቀድሞ ክለቡ ሲዳማ ቡና ጋር ሲያያዝ ቢቆይም በወልቂጤ ለመቀጠል በዛሬው ዕለት ፊርማውን አኑሯል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/58945
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2a5668e926c316f47b38dd61cb7220f5
701e2f38a7010f2104cb6a9e761028c9
ካለሁበት 26 ፡ 'እዚህ አራስ፣ መታረስና ማረስ ብሎ ነገር አያውቁም'
እዚህ አኗኗሩ ትቼው ከመጣሁትና ማህበራዊ ትስስሩ ጠንካራ ከሆነበት ባህል የሚለይ በመሆኑ መጀመሪያ ላይ ብቸኝነቱና የአኗኗር ዘዬውን መልመድ ቸግሮኝ ነበር። ጉርብትና ይናፍቃል። አምስት ዓመት አንድ አፓርትመንት ላይ ነው የኖርኩት የጎረቤቶቼን ስም እንኳ አላውቅም። ከሆላንድ ኤምባሲ ከፍ ብሎ በሚገኘው ባደግኩበት ጅማ ሰፈር ጉርብትና በጣም የጠበቀ ነበር። ከትምህርት ቤት ስመለስ እናቴ ባትኖር ጎረቤት ጋር ገብቼ ነበር የምበላው። እኔ ስሄድ ባለቤቴ እዚህ አገር 30 ዓመት ኖሮ ነበር። እዚያ ሃገር ከልጅነቱ ጀምሮ ስለኖረና አኗኗርና ባህሉን ስለለመደው የእኔ ሃገሬን መናፈቅና የብቸኝነት ስሜቴን አይረዳውም ነበር። ልጆቼ የተወለዱት እዚሁ ስዊድን ነው። በእርግዝናዬና ስወልድ ሁለት ነገሮችን አይቻለው። እርግዝና ክትትል ላይ ያለው ህክምናና አገልግሎት በጣም ጥሩ ነበር። በሌላ በኩል እናቴ እንድታርሰኝ ለማምጣት ሞክሬ አልተሳካልኝም። የአራስነት ጊዜዬ በሕይወቴ ያሳለፍኩት በጣም ፈታኝ ጊዜ የነበር ሲሆን መታረስ እንደናፈቀኝ ነው የቀረው። እዚህ መታረስ፣ ማረስና አራስ ብሎ ነገር አያውቁም። የባለቤቴ እናት ከሥራ ፍቃድ ወስዳ ልታርሰኝ ሞክራለች፤ ጠያቂዎችም ነበሩኝ ግን ሁሉም እንዳገር ቤት አልነበረም። አዲስ አበባና ስቶክሆልም ከተሞቹ ምንም የሚመሳሰል ነገር የላቸውም፤ በጣም የተለያዩ ናቸው ማለት እችላለሁ። ነገር ግን አርብ ጁምአ ዕለት ለቤቴ ቅርብ ወደ ሆነው ትልቁ የስቶክሆልም መስኪድ ስሄድ አካባቢው ላይ የማየው ድባብ የመርካቶውን አንዋርና የፒያሳውን በኒን መስኪዶች ያስታውሰኛል። ምንም እንኳን ብዙ ሃበሻ ባይኖርም አብሮ የመስገዱ የሃገር ቤቱን ነገር ያስታውሰኛል። በስቶክሆልም የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ዝግጅት ሲኖር እንዲሁም ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞችን መስኪድ በማገኝበት አጋጣሚ ነው ሁሉ ነገር ሃገር ቤት የሚወስደኝ። ሶፊያ የምትሰግድበት የስቶክሆልም ትልቁ መስጊድ እንጀራና የሃገሩ ምግብ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየቀኑ ወደ ስቶኮልም በረራ አለው ስለዚህ ሁል ቀን እንጀራ መግዛት ይቻላል። በእርግጥ በዓል ላይ ቶሎ ሊያልቅ ይችላል። ስለዚህ የሃገሬ ምግብ ብዙ ጊዜ ቤቴ ይገኛል። በርግጥ የተገኘውን ምግብ መብላት የምችል አይነት ሰው ነኝ። ለምሳሌ የኢትዮጵያ ምግብ ከሌለ እዚህ አገር በብዛት የሚበላው የተፈጨ ድንች በአሳ ቤቴ ይኖራል። ይህ ምግባቸው ደስ ብሎኝ የምመገበው ቢሆንም የተለያዩ ምግቦቻቸውን እመገባለሁ። የሃገር ናፍቆት ከኢትዮጵያ ብዙ ነገር ይናፍቀኛል ከሁሉም በላይ ግን ቤተሰቤና ጎረቤቶቼ ይናፍቁኛል። ብዙ ጊዜ ሳሎን ቤቴ ሆኜ ተመስጬ የማስብበት ቦታ አለ። ውጭ ዛፎችና ልጆች የሚጫወቱበት አነስተኛ ቦታ ይታየኛል። ዛፎቹ ስለ ወቅት ያሳታውሱኛል። በተለይም ፀሃያማ ወቅት ላይ ልጆች እዚያ ቦታ ላይ ሲጫወቱ ስመለከት ሰፈሬንና ልጅነቴን ያስታውሰኛል። የባህል ልዩነት በእኛ ባህል በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ለትልልቅ ሰዎች ቅድሚያ መስጠት ተገቢ ነው። እዚህ ሃገር ፋርማሲው፣ ሱቁ፣ ባቡሩ፣ ሁሉ ነገር ሰልፍ ነው። ደስ ብሏቸው ይቀመጣሉ ብዬ መቀመጫ የምለቅላቸው ወይም ሰልፍ ላይ ቅድሚያ የምሰጣቸው ትልልቅ ሰዎች ልክ አቅማቸውን የተጠራጠርኩት በሚበስል ስሜት ፊታቸውን ያኮሳትሩብኝ ነበር። ሲደጋገም የባህል ልዩነታችንን ተረድቼ ነገሩን ተውኩት። በእርግጥ አሁንም ፊታቸውን አይቼ የደከማቸው ከመሰለኝ ጠይቄ ፍቃደኛ ከሆኑ መቀመጫም እለቃለሁ፤ ሰልፍም አስቀድማለሁ። እዚህ ሃገር ሁሉ ነገር የተሻለና ያደገ ነው። ይህ ቢሻሻል የምለው የለም። ሆኖም ግን ትንሽ የእኛ ሃገር አይነት ማህበራዊ ህይወት በአኗኗር ዘዬው ላይ ቢጨመር ብዬ እመኛለው። በስቶክሆልም መስጊድ መውጫ ምኞት የመጀመሪያ ልጄን...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
b8311689fd598d28b2f8ef0fbd389271
6542e9fc5e349c36c271340228c1496d
አንድ ጋዜጠኛን ለመያዝ በረራ ላይ የነበረ አውሮፕላን እንዲያርፍ ተገደደ
የመብት ተሟጋቾች እንዳሉት አውሮፕላኑ ማረፊያውን እንዲለውጥ የተደረገው በአውሮፕላኑ ተሳፍሮ የነበረ ጋዜጠኛን ለመያዝ ነው። የአውሮፓ አገራት ድርጊቱ አስቆጥቷቸዋል። ቤላሩስን "መንግሥት የሚደግፈው ሽብር" እያራመደች ነው በሚልም ኮንነዋታል። አውሮፕላኑ ወደ ሊቱዋንያ እንዲጓዝ የተፈቀደው ኔክስታ ግሩፕ የተባለ መገናኛ ብዙሃን የቀድሞ አርታኢ የነበረው ሮማን ፕሮቶቪች ከተያዘ በኋላ ነው። የቤላሩስ መገናኛ ብዙሃን እንዳሉት፤ አውሮፕላኑ ውስጥ ቦንብ ሊኖር ይችላል በሚል ስጋት አውሮፕላኑ ወደ ሚንስክ ቢወሰድም ምንም ነገር አልተገኘም። አውሮፕላኑ ሉቲዋንያ ያረፈው ሰባት ሰዓታት ዘግይቶ ነበር። አውሮፕላኑ ለምን ወደ ሚንስክ እንደተወሰደ እንዳልተነገራቸው ተሳፋሪዎች ገልጸዋል። አንድ ተሳፋሪ ደግሞ ጋዜጠኛው ሮማን ፕሮቶቪች አውሮፕላኑ መንገድ ሲለውጥ ፈርቶ እንደነበር ተናግረዋል። "ፍርሀት ይታይበት ነበር። አይኑን ስመለከተው ያሳዝንም ነበር" ብለዋል። ሞኒካ ሲምኪኔ የተባለች ተሳፋሪ ለኤኤፍፒ "ፊቱን ወደተሳፋሪዎቹ አዙሮ የሞት ቅጣት እንደሚጠብቀው ተናግሯል" ብላለች። የአውሮፓ ሕብረት እና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን አገራት ጣልቃ እንዲገቡ ተጠይቀዋል። የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ዶምኒክ ራብ "ይህ ያልተገባ ድርጊት ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ይወስዳል" ብለዋል። የቤላሩስ የተቃዋሚ መሪ ስቪትና ቲካንቫክያ ጋዜጠኛው እንዲለቀቅ ከጠየቁት መካከል ናቸው። የጋዜጠኛው ደጋፊዎች ይጓዝበት በነበረው ከተማ ሲጠብቁት ስለተፈጠረው ነገር ምን ተባለ? ከግሪክ የተነሳው አውሮፕላን ወደ መዳረሻው ሲቃረብ ነበር መስመር ለውጦ ወደ ሚንስክ እንዲሄድ የተደረገው። 171 ተሳፋሪዎች ጭኖ ነበር። ራየንኤር እንዳለው፤ የአውሮፕላኑ ሠራተኞች በደኅንነት ስጋት ሳቢያ አውሮፐፕላኑ እንዲያርፍ መደረጉ ተነግሯቸዋል። ሚንስክ ውስጥ ፍተሻ ከተደረገ በኋላ ምንም አጠራጣሪ ነገር ባለመገኘቱ ወደ መዳረሻው እንዲሄድ ተወስኗል ተብሏል። የጋዜጠኛውን መታሰር ይፋ ያደረገው 'ኔክስታ' የተባለው መገናኛ ብዙሃን ነው። ድርጊቱ ብዙዎችን አስቆጥቷል። በቤላሩስ የአሜሪካ አምባሳደር ጁሊ ፊሸር፤ አውሮፕላኑ ውስጥ ቦንም ተገኝቷል በሚል ውሸት ጋዜጠኛው እንዲታሰር መደረጉን ኮንነዋል። የአውሮፓ ምክርት ቤት ኃላፊ ቻርልስ ሚሼል እንዳሉት የአውሮፓ ሕብረት አባል አገራት ጉዳዩ ላይ ይወያያሉ። አንዳች እርምጃ እንደሚወስዱም ይጠበቃል። የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን አገራት ዋና ጸሐፊ የንስ ስቶትልበርግ "የተፈጠረው ነገር አደገኛ እና አሳሳቢ ነው" ብለዋል። ላቲቪያ እና ሉቲዋኒያ በቤላሩስ በኩል ማለፍ አስጊ መሆኑ ተገልጾ ዓለም አቀፍ በረራ እንዲታገድ ጠይቀዋል። የፓላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ማቲዮዝ ሞራዊኬይ "አውሮላን መጥለፍ በመንግሥት የተደረገ ሽብርተኝነት ነው። ሊቀጡ ይገባል" ሲሉ ተናግረዋል። በአውሮፓ ታዋቂ የሆኑ የፓለቲካ ሰዎች የቤላሩስ መንግሥት ማዕቀብ እንዲጣልበት እየጠየቁ ነው። ጋዜጠኛው ማነው? የ26 ዓመቱ ጋዜጠኛ ከቤላሩስ የወጣው እአአ በ2019 ነው። ኔክስታ ለተባለው መገናኛ ብዙሃን የቤላሩስም የ2020 ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ዘግቧል። ኔክስታ በዋነኛነት በቴሌግራም የሚሠራጭ መገናኛ ብዙሃን ሲሆን፤ በትዊተር እና በዩቲዩብ ላይም ይገኛል። በምርጫው ወቅትና ከምርጫው በኋላም የቤላሩስን የተቃውሞ ድምጽ በማሰማት ከፍተኛ ሚና አለው። ጋዜኛው ከምርጫ ዘገባው በኋላ ቤላሩስ ከሳዋለች። ቤላሩስ ውስጥ በሽብርተኝነት ስለተፈረጀ የሞት ቅጣት እንደሚጠብቀው ተቃዋሚዋ ስቪትና ቲካንቫክያ ተናግረዋል። ተቃዋሚዋ በምርጫው ማሸነፋቸውን ይናገራሉ። ሆኖም ግን ከቤላሩስ መንግሥት ሸሽተው ሊቱዋንያ ለመሸሸግ ተገደዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
859e1e97953cc2ddee487b36644db257
7443fee5e3cce1dc558a25e3aca51988
ዛሬ የሥልጣን መንበራቸውን በቃለ መሐላ የሚረከቡት የ52 ዓመቱ የቡሩንዲው ተመራጩ ፕሬዝዳንት ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ በብዙዎች ዘንድ "ትሁት" እና "ሐይማኖተኛ" እንደሆኑ ይነገርላቸዋል።
'ትሁቱ' እና 'ሐይማኖተኛው' ጀነራል አዲሱ የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ማን ናቸው?\nተመራጩ ፕሬዝዳንት ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ ወዳጃቸውና የትግል አጋራቸው ሟቹ ፕሬዝደናት ፒየር ንኩሩንዚዛ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት ውስጥ በአገሪቱ ውስጥ "ከፍተኛ ተጽዕኖ" የነበራቸው ጀነራል ሆነው ቆይተዋል። በብዛት 'ኔቫ' በመባል የሚታወቁት ሜጀር ጀነራል ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1968 በማዕከላዊ ቡሩንዲ በምትገኘው የአገሪቱ የፖለቲካ ማዕከል ጊቴጋ ግዛት ውስጥ ነው የተወለዱት። በዴሞክራሲያዊ ምርጫ አሸንፈው ወደስልጣን መጥተው የነበሩት የሚልቺየር ንዳዳዬ ግድያን ተከትሎ በ1993 (እአአ) የእርስ በርስ ጦርነት ሲቀሰቀስ ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ በቡሩንዲ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የሕግ ተማሪ ነበሩ። በወቅቱ ልክ እንደ ቀድሞው ፕሬዝዳንት ሁሉ እሳቸውም በዋና ከተማዋ ቡጁምቡራ ውስጥ በሁቱ ተማሪዎች ላይ ከተፈጸመው ግድያ ተረፈዋል። ከዚህ በኋላም ሸሽተው ከአገራቸው በመውጣት በቱትሲዎች የሚመራውን መንግሥት ከሚፋለሙት አማጺያን ጋር ተቀላቀሉ። ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ የቀድሞው መሪ ፒየር ንኩሩንዚዛ ወደስልጣን ከመምጣታቸው በፊት ደጋፊያቸው በመሆን ታንዛኒያ ውስጥ በመንግሥትና በአማጺያኑ መካከል የሠላም ንግግር በሚደረግበት ጊዜ በቅርበት አብረዋቸው ይሰሩ ነበር። አማጺያኑ ከመንግሥት ጋር የስልጣን መጋራት ስምምነት ላይ ሲደርሱ ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ የቡሩንዲ ጦር ምክትል ኤታማዦር ሹም ሲሆኑ ንኩሩንዚዛ ደግሞ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሆኑ። ከዚያም ንኩሩንዚዛ የፕሬዝዳንትነት ቦታውን ሲይዙ እሳቸው የፕሬዝዳንቱ ወታደራዊ አማካሪ ከመሆናቸው ጥቂት ቀደም ብሎ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትርም ሆነው ነበር። ከአስር ዓመት በኋላም ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ የገዢው ፓርቲ ዋና ጸሐፊ በመሆን እስከዚህ ዓመት ድረስ ቆይተው ባለፈው ወር የተካሄደው ምርጫ ሲቃረብ ንኩሩንዚዛ የፕሬዝዳንትንቱን ቦታ እንዲይዙ እጩ አደረጓቸው። ተመራጩ ፕሬዝዳንት የስድስት ልጆች አባት ሲሆኑ የሮማ ካቶሊክ ዕምነት ተከታይ ሲሆኑ ሟቹ ንኩሩንዚዛ ይከተሉት የነበረውና "እግዚአብሔርን ማጉላት" የሚሉትን የፖለቲካ አመለካከት እንደሚያራምዱ ይነገርላቸዋል። አዲሱ ፕሬዝዳንት ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ ዛሬ ሐሙስ በመሪነት የሚረከቧት ቡሩንዲ በዲፕሎማሲው መስክ የተገለለችና ከለጋሾች ጋር ያላት ግንኙነትም የሻከረ ነው። የቀድሞው ፕሬዝዳንት ንኩሩንዚዛ በስልጣን ዘመናቸው በተቃዋሚዎቻቸው፣ በጋዜጠኞችና በመብት ተከራካሪዎች ላይ በሚወስዱት ጠንካራ እርምጃ በሰብአዊ መብቶች ጥሰት ሲከሰሱ ቆይተዋል። ቡሩንዲ የኮሮናቫይረስ ስጋት ያጠላባት ስትሆን ሟቹ ፕሬዝዳንት ግን ችግሩን ሲያቃልሉት ቆይተዋል። ከአምስት ዓመት በፊት በንኩሩንዚዛ ላይ የተሞከረውን መፈንቅለ መንግሥትን ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ የቡሩንዲ ዜጎች በጎረቤት አገራት ውስጥ ወደ ሚገኙ የስደተኛ ካምፖች ፈልሰዋል። ዛሬ የቡሩንዲ መሪነት መንበርን የሚረከቡት ኤቬሪስት ንዳይሺሜዬ የሚመሰርቱት አዲስ መንግሥት ከዚህ በፊት ታጥፎ የነበረውን የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታን ወደነበረበት ይመልሳል ተብሎ ይጠበቃል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
b0a3901a3bd7dd5ef7bf8549e7067107
ce5d3c1211c84f3f943f10974ba25e84
የዶ/ር ዐቢይ የኖቤል ሌክቸር (ንግግር)
ግርማዊነታችሁ፤ ልዑላን፤ የተከበራችሁ የኖርዌይ ኖቤል ኮሚቴ አባላት፤ ወገኖቼ ኢትዮጵያዊያን፤ ወገኖቼ አፍሪካዊያን፤ የዓለም ዜጎች፤ ክቡራትና ክቡራን፤እዚህ እመሃላችሁ በመገኘቴ ክብር ይሰማኛል፤ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የነበረው ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ እንዲያበቃ ላበረከትኩት አስተዋፅዖ ሰለሰጠው ዕውቅናና ማበረታታት የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴን እጅግ አብዝቼ አመሰግናለሁ። ይህንን ሽልማት የምቀበለው በኢትዮጵያዊያንና በኤርትራዊያን፣ በተለይ ደግሞ ስለ ሰላም ሲሉ የመጨረሻውን መስዋትነት በከፈሉት ስም ነው።በተመሳሳይ ሁኔታም ይህንን ሽልማት የምቀበለው ይህ በሁለታችን ሀገሮች መካከል መፍትኄ ሳይገኝለት ለሃያ ዓመታት የዘለቀ ውዝግብ እንዲያበቃ በጎ ፈቃዳቸው፣ እምነታቸው፣ ቁርጠኛነታቸው ቁልፍ በነበረው በአጋሬና በሰላም ጓዴ በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም ስም ነው።በተጨማሪም ይህንን ሽልማት የምቀበለው ብዙ ጊዜ የሰላም ህልማቸው ወደ ጦርነት ሰቀቀን በሚለወጥባቸው አፍሪካዊያንና የዓለም ዜጎችም ስም ነው።በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ጦርነቱ ሲጫር እኔ ወጣት ወታደር ነበርኩ። የጦርነትን አስቀያሚነት በጦር ሜዳ የግንባር መስመር ላይ ሆኜ እራሴ አይቻለሁ። ጦርነትን አይተው የማያውቁ፤ ነገር ግን አካብረውና ከፍቅር ጋር የሚናገሩለት አሉ።ፍርሃቱን አላዩትም።ድካሙን አላዩትም።ውድመቱን ወይም የሚደርሰውን የልብ ስብራት አላዩም። ጦርነት ከጥፋቱ ሁሉ በኋላም የሚጥለው በበረታ ኀዘን የታጨቀ ባዶነትም ተሰምቷቸው አያውቅም።ጦርነት በውስጡ ላለ ሁሉ የገሃነም ቀጥተኛ አምሳያ ነው፤ ተመላልሼበታለሁና አውቀዋለሁ።በጦር አውድማ ላይ ወንድማማች ሲተራረዱ አይቻለሁ። አረጋዊያን፣ ሴቶች፣ ህፃናት በሚወርድባቸው የአጥፊ ጥይትና የመድፍ ዝናብ ሥር ሆነው በፍርሃት ሲርዱ አይቻለሁ።አያችሁ፤ እኔ የጦር ተዋጊ ብቻ አልነበርኩም። እጅግ የበዛው ክፋቱና በሰዎች ላይ የሚደርሰው ጥፋት ሁሉ እማኝም ነኝ።ጦርነት የክፉ ሰዎች ነው። የርህራኄ አልባና ሥልጣኔ የሌላቸው አረመኔዎች ነው። ከሃያ ዓመታት በፊት የድንበር ከተማይቱ ባድመ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ ጦር የራዲዮ አገናኝ ነበርኩኝ።ከተማይቱ በሁለቱ ሀገሮች መካከል የነበረው ጦርነት የተጫረባት ቦታ ነች።ከነበርኩባት የቀበሮ ጉድጓድ የተሻለ የአንቴና የግንኙነት ሞገድ ለማግኘት ለአጭር ጊዜ ወደ ውጭ ወጣሁ።ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ስመለስ ጓዶቼ በሙሉ በከባድ መሳሪያ ድብደባ ተደምስሰው ስደርስ እጅግ የበረታ ድንጋጤ ነበር የተሰማኝ። በዚያች የተረገመች ቀን ያለቁ ወጣት የጦር ሜዳ ጓዶቼን ሁልጊዜ አስባቸዋለሁ። ስለቤተሰቦቻቸው አስባለሁ።በኢትዮጵያና በኤርትራ ጦርነት ውስጥ ቁጥራቸው ወደ አንድ መቶ ሺህ የሚጠጋ ወታደሮችና ሲቪሎች አልቀዋል። የጦርነቱ መዘዝ ቁጥራቸው ሊነገር የማይችል ቤተሰቦችን በታትኗል። በሁለቱም በኩል የነበሩ ማኅበረሰቦችን እስከወዲያኛው አጥፍቷል።በመሠረተ ልማት አውታሮች ላይ የደረሰው እጅግ የሰፋ ውድመት ከጦርነቱ ባኋላ የነበረውን የምጣኔ ኃብት ሽክም አክብዶታል።በማኅበራዊ ደረጃም ጦርነቱ እጅግ የበዛ ቁጥር ያለው ሰው አፈናቅሏል። ኑሯችንን አጥፍቷል። ሰዎች ተገድደው ከሀገር እንዲወጡ፣ ዜግነታቸውን እንዲያጡ አድርጓል።በቀጥታ ሲካሄድ የነበረው ጦርነት በግንቦት 1992 ዓ.ም. ቢያበቃም ኢትዮጵያና ኤርትራ ግን ጦርነትም ሰላምም በሌሉበት አጣብቂኝ ውስጥ ለሃያ ዓመታት ያህል ተቸንክረው ኖረዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ድንበሮችን ተሻግረው ያሉ የቤተሰቦች አባላት መተያየት፣ መነጋገር ሳይችሉ ተለያይተው ቆይተዋል።በድንበሩ ሁለቱም መስመሮች በአሥሮች ሺኾች የሚቆጠሩ ወታደሮች ተፋጥጠው ቆይተዋል። መላ ሃገሪቱና መላ አካባቢው እንደነበሩት ሁሉ እነዚያ ወታደሮች ዘወትር በግጭት ጫፍ ላይ ነበሩ።ማንኛዪቱም የድንበር ላይ አነስተኛ ግጭት ወደ ሙሉ ጦርነት ልትመልሰን ትችላለች የሚል ሥጋት ሁሉም ዘንድ ነበር።ጦርነቱና ከዚያም በኋላ የተከተለው መፋጣጥ ለአካባቢያዊ ሰላም ሥጋት ነበር። በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ጦርነት ቢያገረሽ መላውን የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ሊያናጋ ይችላል የሚል ፍርሃት ነበር፤ እውነትም ነው።እናም ከ18 ወራት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ስሆን ያንን አቅልየለሽ ሁኔታ እንዲያበቃ ማድረግ አስፈላጊ እንደነበር በውስጤ ተሰማኝ። በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ሰላም ሊወርድ እንደሚችል አምን ነበር።ሁለቱን ሀገሮች እንዲህ ለተራዘመ ጊዜ ከፋፍሎና ለያይቶ የቆየው ሃሣባዊ ግድግዳ እንደሚናድ አመንኩኝ። በቦታውም እስከወዲያኛው ፀንቶ የሚቆም የወዳጅነት፣ የመተባበርና የቅን መንፈስ ድልድይ ፈጥኖ መገንባት ነበረበት። ከአጋሬ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር የሰላም ድልድይ የመዘርጋትን ሥራ የጀመርኩትም እንዲህ ነበር።ሰላም ይፈካና ያንፀባረቅም ዘንድ ሁለታችንም ዝግጁ ነበርን። ለህዝቦቻችን ዕድገትና ብልግፅና ስንልም “ሳንጃዎቻችንን ወደ ማረሻ፤ ጦሮቻችንንም ፍሬ ወደ ወደ መልቀሚያ ሜንጦ” ለመቀየር ተስማማን።ሃገሮቻችን ጠላትማማች አለመሆናቸውን ተረድተናል። ይልቅ ሁለታችንም የጋራ ጠላታችን የሆነው የድህነት ሰለባ ነን። እኛ ባረጁ መቃቃሮች ውስጥ ተሸንቅረን ዓለም ግን በፈጣን ሁኔታ እየተራመደና ጥሎን እየሄደ እንደሆነ ተገነዘብን። ለህዝቦቻችን እና ለአካባቢው ብልፅግና ተባብረን መሥራት እንዳለብን ተስማማን።ዛሬ የሰላም ፍሬያችንን እየሰበሰብን ነን። ከሃያ ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ የተለያዩ ቤተሰቦች አሁን ተገናኝተዋል። ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶቻችን ሙሉ በሙሉ ታድሰዋል። የበረራና የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶች ተመልሰው ተጀምረዋል። አሁን ትኩረታችንን ለግዙፉ የምጣኔኃብት ፍላጎታችን ቁልፍ ጉልበት የሚሆኑንን የጋራ የመሠረተ-ልማት አውታሮችን ወደ መዘርጋት አዙረናል።ሁለታችንም ሃገሮች ለሰላም ያለን ቁርጠኛነት እንደብረት እየጠነከረ ነው።“ከሀያ ዓመታች በላይ የዘለቀ ግጭት እንደምን እንዲህ ወዳጃዊ መፍትኄ ሊያገኝ ይችላል?” ብሎ የሚደነቅ ሊኖር ይችላል።ለሰላም የወሰድኳቸውን ዕርምጃዎች ስለመሩኝ ዕምነቶቼ ጥቂት እንዳጫውታችሁ ፍቀዱልኝ።ሰላም ከልብ የሚመነጭ የፍቅር ጉዳይ ነው ብዬ አምናለሁ። ሰላም የፍቅር የምጥ ልጅ ነው። ሰላምን ጠብቆ ማቆየት ደግም ከባድ ሥራ ነው። ልናከብረውና ልናበለፅገው ይገባል።ጦርነትን ለመጀመር የሚበቃን ጥቂት ነው። ሰላምን ለመገንባት ግን መንደርና ድፍን ሃገርን ያጠይቃል።ለእኔ ሰላምን ማበልፀግ ዛፎችን ተክሎ እንደማብቀልና እንደማሳደግ ነው።ዛፎች ለማደግ ውኃና መልካም መሬት እንደሚያስፈልጋቸው ሁሉ ሰላምም የማይናወጥ ቁርጠኛነትን፣ የማይነጥፍ ትዕግስትን፣ ፍሬውን ለመንከባከብና ለመልቀም የሚያበቃም በጎ ፍቃድን ይጠይቃል።ሰላም ብልፅግናን፣ ፀጥታና ደኅንነትን፣ ዕድሎችንም እንዲያፈራ መተማመንን ይጠይቃል።ተክሎች ህይወትና ንፁህ አየር ለእኛ እንዲሰጡ እነርሱ የተቃጠለውን ጋዝ እንደሚስቡ ሁሉ ሰላምም በግንኙነቶቻችን ላይ ዳመና ሊያጠሉ የሚችሉ መጠራጠርንና ያለመተማመንን የመሳብና የመሸከም አቅም አለው። በምላሹም ለመጭው ጊዜ ተስፋን በራሳችን መተማመንንና በሰብዕና ማመንን ያጎናፅፈናል።ይህ እየተናገርኩለት ያለሁት ሰብዕና በሁላችንም ውስጥ አለ። የኩራትና የመታበይን ጭንብል ከራሳችን ላይ ለማስወገድ ከመረጥን ልናበለፅገውና ለሌሎችም ልናደርሰው እንችላለን። ለሰብዕና ያለን ፍቅር ከራስ ወዳድነት ገዝፎ ሲወጣ ያኔ ዓለም ሰላም ምን እንደሆነ ያውቃል።ሰላም በራዕይ መፅናትን ይጠይቃል። የእኔ የሰላም ራዕይ ደግሞ መደመር ፍልስፍና ላይ የተመሠረተ ነው። ‘መደመር’ ማለት የጉልበት ሁለንተናዊ መጠናከር፣ መሰባሰብ፣ አብሮ መሥራትና የጋራ ዕጣ ፈንታ ማለት ነው። ‘መደመር’ በፖለቲካችን፣ በማኅበራዊና በምጣኔኃብታዊ ህይወታችን እየተንፀባረቀ ያለ ሃገርበቀል ሃሣብ ነው። ለእኔ ‘መደመር’ ለጋራ ህልውናችንና ብልፅግናችን ሃብቶቻችንና አቅማችንን አሰባስበን ለኢትዮጵያዊያን ፍትሃዊ፣ የመተካከል፣ ዴሞክራሲያዊና በሰብዕና የተሞላ ኅብረተሰብ ለመገንባት የሚያስችለን ዕምቅ ማኅበራዊ አቅም ነው።በተግባር ስናየው ‘መደመር’ በመቻቻል፣ በመግባባትና በሥልጣኔ የሚያብብ አዲስ ኅብረተሰብና አዲስ ሃገራዊ ባህል ለመገንባት ካሳለፍነው ሁሉ የተሻለውን ወይም ምርጥ ምርጡን መውሰድ ነው። በአስኳሉ፤ ‘መደመር’ በጋራ ሰብዕናችን ውስጥ አንድነትን የሚሻ ሰላም ቃል ኪዳን ነው። የፍቅርን፣ የይቅርታን፣ የዕርቅንና፣ የአሰባሳቢነትን ወይም የአቃፊነትን እሴቶች ተግባር ላይ እየዋለ ሰላምን ያጠናክራል።እኔ ምዕራብ ኢትዮጵያ ኦሮሚያ ውስጥ ከምትገኝ በሻሻ ከምትባል ትንሽ ከተማ የወጣሁ ሰው ነኝ። የመደመር ዘር ማቆጥቆጥ የጀመረውም እዚህቹ በሻሻ ውስጥ ነው። እኔን እና እህት ወንድሞቼን ወላጆቻችን ያሳደጉን በሰብዕና ላይ የማይሰበር ማመንን እየዘሩብን ነው፡፡መደመር “እኔ የወንድሜ ጠባቂ ነኝ” “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ” ከሚል አባባል ጋር ይመሳሰላል። በእኔ ትንሽ ከተማ የቧንቧ ውኃ አልነበረንም፤ መብራትና የተደላደሉ መንገዶችም አልነበሩንም። ነገር ግን ህይወታችንን በብርሃን የሞላ ፍቅር ነበረን። በእጅጉ እንተሳሰብና እንደጋገፍ ነበር። ፍቅር፣ ትኅትና፣ ብርቱ ሰብዕና፣ ትዕግስት፣ ምሥጋና፣ ፅናትና ብርታት፣ መተባበር እንደ ኃያል ጅረት ይፈስሱብን ነበር። ፍቅር፣ ይቅርታና ዕርቅ በሚባሉ ሦስት የገጠር የእግር መንገዶችም እንመላለስ ነበር። በመደመር ሃሣብ “እኛና እነርሱ” የሚባል የለም። በጋራ ፍቅር፣ ይቅርታና ዕርቅ የተጋመድን ነንና ያለው “እኛ” ብቻ ነው። የሰው ልጅ መገኛ እና የአሥራ ሦስት ወር ፀሃይ ሃገር ሰዎች ስለሆንን መደመር እንደሁ ሌላው ተፈጥሯችን ነው።ኢትዮጵያዊያን በዕምነትና በአምልኮ ሁልጊዜም አብረን ነንና የሁለቱ ታላላቅ ሃይማኖቶች ተከታዮች በሰላም አብረን እየኖርን ነን። እኛ ኢትዮጵያዊያን ሃገራችንን ለመጠበቅ አብረን ቆመናልና ለሺኾች ዓመታት በነፃነት ኖረናል። የኢትዮጵያችን ውበት የሚያስደንቅ ብዝኅነታችን ነው። የመደመር አቃፊነት ከዚህ ታላቅ ቤተሰባችን ተነጥሎ ውጭ የሚቀር ማንም አለመኖሩ ነው። “ብቻውን የተነጠለ” ወይም “ደሴት የሆነ ማንም የለም” ም እንላለን።በተመሣሣይ ሁኔታም የሚነጠል ማንም ሃገር የለም። ከመደመር ሃሣብ የሚነሣው የኢትዮጵያ የውጭ ፖሊሲ በዘርፈብዙ ትብብርና መልካም ጉርብትና ላይ የተመሠረተ ሰላምን ያራምዳል። “በሰላም እንድታድር ጎረቤትህ ሰላም ይደር” የሚል የቆየ አባባል አለን። በብዙ የአፍሪካ ቋንቋዎች የተነገረ አባባል ነው። የዚህ አባባል ውስጣዊ ቁምነገር መመሪያ የአካባቢያችንን ግንኙነቶች ያጠናክራል። ከጎረቤቶቻችን ጋር በሰላምና በስምምነት ለመኖር እየጣርን ነን።የአፍሪካ ቀንድ ዛሬ ሥልታዊ ትርጉም ያለው አካባቢ ነው። የዓለም ኃያላን በአካባቢያችን የጦር ይዞታዎቻቸውን እያሰፉ ናቸው። ሽብርተኞችና ፅንፈኞችም እንዲሁ እግሮቻቸውን ለመትከል ይፈልጋሉ።የአፍሪካ ቀንድ የኃያላን ትንቅንቅ ሜዳ ወይም ወይም የሽብር ሸቃጮች፣ የተስፋ መቁረጥና የጉስቁልና ደላሎች መሸሸጊያም እንዲሆን አንፈልግም።እኛ የምንፈልገው የአፍሪካ ቀንድ የሰላምና የዕድገት ቋት እንዲሆን ነው። እኛ የምንፈልገው የአፍሪካ ቀንድ ለቀሪዋም አፍሪካ የሚበቃ የመትረፍረፍ አካባቢ እንዲሆን ነው። እንደ ዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ ሰላም ላይ አቅማችንን ሁሉ ማፍሰስ አለብን። ባለፉት ጥቂት ወራት ኢትዮጵያ ለሰላም ብዙ ጥራለች፤ ብዙ አውላለች። ውጤቱን በመጭ ዓመታት እናገኛለን።የፖለቲካ እሥረኞችን ሁሉ ለቅቀናል፤ የማጎሪያ የመበቀያ እጅግ የከፉ የሰብዓዊ መብቶች ረገጣዎች ይካሄዱባቸው የነበሩ ተቋማትን ዘግተናል። ዛሬ ኢትዮጵያ በፕሬስ ነፃነቷ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሞገሰች ያለች ሀገር ነች። የጋዜጠኞች አሳሪ ሃገርነቷ አክትሟል። የሁሉም የፖለቲካ ዘርፎች መሪዎች ለመንቀሳቀስና የፖለቲካ ሥራዎቻቸውን በሰላም ለማካሄድ ነፃ ናቸው። ሃሳብን በነፃነት ለመያዝና ለመግለፅ በምትሰጠው ማረጋገጫ መሰልና አቻ የሌላት ኢትዮጵያን እየፈጠርን ነን። ለሃቀኛ የብዝኃ-ፓርቲ ዴሞክራሲ መሠረት አኑረናል፤ በቅርቡም ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ እናደርጋለን።እኔ ‘ሰላም የህይወት መንገድ ነው’ ብዬ በፅኑ አምናለሁ። ጦርነት የሞትና የውድመት መገለጫ ነው። ሰላም ሰባሪዎች የህይወትን መንገድ እንዲመርጡ ሰላም ሠሪዎች ማስተማር አለባቸው። በውጤቱም ዓለም የሰላምን ባህል እንዲገነባ ማገዝ አለብን። ይሁን እንጂ ሰላም በዓለማችን እንዲሰፍን በቅድሚያ ልቦናችንና አዕምሯችን ሰላማዊ መሆን አለባቸው።ቤተሰባችን ውስጥ ሰላም መሆን አለበት፤ ሠፈራችን፣ ቀበሌያችን፣ ትናንሽና ትልልቅ ከተሞቻችን ሰላማዊ መሆን አለባቸው። በሀገሮች ውስጥና በመካከላቸው ሰላም መውረድ አለበት።ሰላምን ጠብቆ ማቆየት ዋጋ ያስከፍላል።‘ፍትህ በሌለበት ሰላም የለም’ የሚለው ታዋቂ መፈክር የሚያስታውሰን ሰላም የሚለመልመውና ፍሬ የሚያፈራው በፍትህ አፈር ላይ የተተከለ እንደሆነ መሆኑን ነው። በዓለም ዙሪያ ካሉት ፀብና ግጭቶች ለበዙቱ ምንጫቸው ሰብዓዊ መብቶችን አለማክበር ነው። በእኛ አህጉር አፍሪካም እውነቱ ይሄው ነው።ከአፍሪካ ህዝብ ወደ ሰባ ከመቶ የሚሆነው ዕድሜው ከሰላሣ ዓመት በታች እንደሆነ ይገመታል። ወጣቶች ማኅበራዊና የምጣኔ ሃብት ፍትህ እንዲሰፍን እየጮሁ ናቸው። የዕድሎች እኩልነት እንዲኖርና የተደራጀ ሙስና እንዲያበቃ እየጠየቁ ናቸው።ወጣቶች በተጠያቂነትና በግልፅነት ላይ የተመሠረተ መልካም አስተዳደር እንዲኖር አብርትተው ይጎተጎታሉ። ወጣቶቻችንን ፍትህ ከነፈግናቸው እነርሱ ሰላምን ይገፏታል።ፍትህን ለሁሉም በእኩል የምታጎናፅፍ፣ መብቶች እኩል የሰፈኑባት፣ ለሁሉም ዜጎቿ እኩል ዕድሎች ያሉባት ኢትዮጵያን ለመገንባት እጅ ለእጅ እንድንያያዝ ዛሬ በዚህ የዓለም አደባባይ ላይ ቆሜ ለወገኖቼ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ጥሪዬን አቀርባለሁ።በተጨማሪም በፖለቲካና በአግሏዊነት ምክንያት የሚቀጣጠልን የፅንፈኛነትና የመከፋፈል መንገድ እንድናስወግድም በተለይ አሳስባለሁ። ታሪካችን በአቃፊ የፖለቲካ ሚዛን ላይ የተንጠላጠለ ነው። የጥላቻና የመከፋፈል ሰባኪዎች ማኅበራዊውን መገናኛ ብዙኃን እየተጠቀሙ በማኅበረሰባችን ውስጥ ትርምስ እየነዙ ናቸው። በአየር ሞገዶች ላይም የበቀልና የቁጣ ወንጌላቸውን እየሰበኩ ናቸው።በመደመር መርኆች በመግባባት ላይ የተመሠረተ የዴሞክራሲ፣ የአቃፊነት፣ የሥልጣኔ፣ የመቻቻል ሃገራዊ ባሕል ፈጥረን አብረንም የጥላቻን መርዝ ማምከን አለብን።ሰላምን የማነፅ ጥበብ ልቦናን፣ አሰተሳሰብን፣ ዕምነቶችንና ልማዶችን የመለወጥ የማያቋርጥ የተጠናከረ ሂደት ነው። የማፈቅራት ኢትዮጵያ ገበሬ ሥራ ዓይነት ነው። በእያንዳንዱ ወቅት መሬቱን ያዘጋጃል፣ ይዞራል፣ ያርማል፣ ተባይና አጥፊዎችን ይከላከላል። የአየሩ ሁኔታ ጥሩም ሆነ መጥፎ ጎህ ሲቀድ አንስቶ ጀምበር እስክትጠልቅ ማሳው ላይ ነው። ወቅቱ ይለዋወጣል፤ የእርሱ ሥራ ግን አያልቅም፤ አይቆምም። ማሳው የሚሰጠውን ሰብል ይሰባሰባል።የሰላምን ሰብል ለመሰብሰብ የፍቅርን፣ የይቅርታን፣ የዕርቅን ዘር በዜጎቻችን ልቦናና አዕምሮ ውስጥ መዝራት ይገባናል። የክፋትን፣ የጥላቻንና ያለመግባባትን አረም መንቀል፤ በጎም ቀን ይሁን ክፉ በእያንዳንዱ ዕለት መጣር አለብን።እኔ “ሰላምን የሚያወርዱ ብፁዓን ናቸው፤ የእግዚአብሄር ልጆች ተብለው ይጠራሉና” የሚለው የቅዱስ መፅሃፍ ቃል የሚመራኝ ሰው ነኝ። እንዲሁም ደግሞ “ሰዎች ሁሉ ወንድማማች ናቸው፤ በሁለት ወንድሞቻችሁም መካከል አስታርቁ” በሚለው የቅዱስ ቁርዓን ቃልም እመራለሁ።እኔ በእያንዳንዱ ቀንና በሁሉም ወቅቶች ለሰላም በፅናት እተጋለሁ። የወንድሜ፣ የእህቴም ጠባቂ ነኝ።ከማረፌ በፊት ማሳካት ያለብኝ የቃል ዕዳ አለብኝ። በሰላም መንገድ ላይ ረዥም ጉዞ ይጠብቀኛል።በመጨረሻም በመደመር ላይ የቆመ ዘላቂ ሰላምና ብልፅግናን በአፍሪካ ቀንድ ላይ እናፀና ዘንድ እኔና ኢትዮጵያዊያን ወገኖቼ በያዝነው ጥረት ከጎናችን እንዲቆም ለዓለምአቀፍ ማኅበረሰብ ጥሪዬን አሰማለሁ።ሰላም ለሁላችንም፤ ሰላም ለአርበኞች እንዲሁም ለሰላም ወዳጆች።አመሰግናለሁ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/pm-abiy-nobel-lecture-oslo-12-10-2019/5200358.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification