query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
0f96e883784837e202ff41aa6ac5477a
1baee74f2971dafbb1469d32219115ac
ጅቡቲ ለግብፅ አንድ ሚሊየን ስኩዌር ሜትር የእቃ ማቆያ ቦታ ፈቀደች
ጅቡቲ ለግብፅ አንድ ሚሊየን ስኩዌር ሜትር የእቃ ማቆያ ቦታ መፍቀዷን አስታወቀች፡፡ጂቡቲ በቅርብ ጊዜያት የበርካታ ሃያላን ሃገራትን ቀልብ በመግዛት ከአሜሪካ እስከ ቻይና፣ ከፈረንሳይ እስከ ሩሲያ ያሉ እና ሌሎች ታላላቅ ሃገራት በምስራቅ አፍሪካ የጦር ጣቢያቸውን እንዲገነቡ ስትፈቅድ ቆይታለች፡፡ከአረብ ሊግ ሃገራትም የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች እና ቱርክ በጂቡቲ ማረፊያ ካላቸው ሃገራት ተጠቃሽ ናቸው፡፡አሁን ደግሞ ሌላኛዋ የአረብ ሊግ አባል ሃገር ሰሜን አፍሪካዊቷ ግብጽ ከጂቡቲ ማረፊያ መሬት ማግኘቷ ነው የተሰማው፡፡ግብፅ የአፍሪካ በርካታ አገራት የውጭ ንግድ መተላለፊያ በሆነችው ጅቡቲ በተሰጣት አንድ ሚሊየን ስኩዌር  ሜትር ወይም 247 ሄክታር ቦታ ላይ የእቃ ማቆያ ወይም ሎጂስቲክስ ዞን ለመገንባት እየተዘጋጀች መሆኑን የጅቡቲ አምባሳደር ሙሀመድ ዞህር ሀርሲ ተናግረዋል፡፡አምባሳደሩ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነትን ለማጠማከር እየተሰራ መሆኑን ከሀገሪቱ ፓርላማ የአፍሪካ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ታሪቅ ሪድዋን  ጋር ባደረጉት ምክክር ነው የተናገሩት፡፡አምባሳደር ሀርሲ በሁለቱ ሀገራት መካከል የጠነከረ ግንኙነት እንዲኖር እንቅፋት የሚሆኑ ነገሮች እንደማይጠፉ ግምታቸውን በማስቀመጥ የግብጽ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ይሰራሉ ሲሉም ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡ ግብጽ ባላት አለም አቀፍ አየር መንገድ  አፍሪካዊያን እንዲጠቀሙ እያደረገች ነው ያሉት የጅቡቲው አምባሳደር ጂቡቲ በዚህ ተጠቃሚ ልትሆን እንደምትችልም ነው የገለጹት፡፡ግብጽ የፈረንጆቹ 2019 የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር መሆኗ ጅቡቲን ያስደሰተ እድል ነው ብለውታል፡፡ግብፅ እና ጅቡቲ የኢኮኖሚ እና የንግድ ትስስር እንዳያደርጉ የትራንስፖርት ምቹ አለመሆን እንደምክንያት ይነሳል፡፡ሁለቱ ሀገራት የቀጥታ  የአየርም ሆነ የባህር ትራንፖርት አለመጀመራቸውን ዘገባው አትቷል፡፡ጅቡቲ ከዚህ ባሻገር ግብፅ በዩኒቨርሲቲ ትምህርት ያላትን ልምድ ትፈልጋለች፡፡ስም ያላቸው የግብፅ ዩኒቨርሲቲዎች በጅቡቲ ቅርንጫፋቸውን እንዲከፍቱ  እንዲሁም በቅድመ ዩኒቨርሲቲ ትምርትም ግብፅ እርዳታ እንድታደርግ የጅቡቲ ባለስልጣናት ስለመጓጓታቸው ኢጂብት ቱዴይ ዘግቧል፡፡ለዚሁ የሚረዳ መሬት ጅቡቲ በበቂ እንደምታዘጋጅ አምባሳደር ሀርሲ ተናግረዋል፡፡     አምባሳደሩ ከኤርትራ ጋር የነበረው አለመግባባት መፈታቱን በመናገር የሁለትዮሽ ውይይት እየተደረገ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡የግብፅ ፓርላማ የአፍሪካ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ታሪቅ ሬድዋን ለአምባሳደሩ ከሀገራቸው ወሳኝ የመንግስት ባለስልጣናት ጋር ስለ ሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መጠናከር እንደሚመክሩበት ቃል ገብተውላቸዋ፡፡የሚመሩት ኮሚቴ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነትን ለማጠናከር የሚያስችሉ ሀሳቦችን ጅቡቲ ባቀረበች ቁጥር በፓርላማው መወያያ እንዲሆን ያለተቃውሞ እንቀበላለን ነው ያሉት፡፡በ2019 ግብፅ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር መሆኗን ለአፍሪካ አንድነት መጠናከር ትጠቀምበታለች ብለዋል ሬድዋን፡፡  ትብብር ለልማት በሚል መሪ ቃል እንደምትሰራ ነው የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ለኢጅብት ቱዴይ የተናገሩት፡፡ ግብጽ በተለያዩ ዘርፎች ያላትን የካበተ ልምድ ለአፍሪካዊያን ወንድሞቿ ታካፍላለችም ብለዋል፡፡  
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33226/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
af996c94654f21351b27e949192f2905
96550d455d943d605629bdfa5784bc4e
ጋዜጠኛ ፍቃዱ ማህተመ ወርቅ የ7 ዓመት ፍርዱ ጸናበት
 የ“ግዮን” መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ፍቃዱ ማህተመ ወርቅ፣ ከ6 ዓመት በፊት ከነበረ የታክስ ጉዳይ ጋር ተያይዞ በስር ፍ/ቤት ለተበየነበት የ7 ዓመት እስራት፣ ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት የጠየቀው ይግባኝ ውድቅ ተደርጐ ፍርዱ እንደፀናበት ታውቋል፡፡በ2006 ዓ.ም በ “እንቁ” መጽሔት ላይ በተከፈተው የታክስ ስወራ ክስ ምክንያት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የ7 ዓመት እስራትና የ15 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት የተላለፈበት ጋዜጠኛው፤ ይግባኝ ጠይቆ ሲከራከር ቢቆይም ከትናንት በስቲያ ጉዳዩን የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት የስር ፍ/ቤት “ውሳኔ ተገቢ ነው” ሲል እስራቱን አጽንቶበታል፡፡ ጋዜጠኛው ላለፉት ሁለት ወራት በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ታስሮ እንደሚገኝ የሚታወቅ ሲሆን፤ እስሩን ተከትሎም ሳምንታዊ የነበረችው “ጊዮን” መጽሔት ህትመት ተቋርጧል፡፡ አለማቀፍ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድን (ሲፒጂ)፤ የጋዜጠኛው እስር ጉዳይ ግልጽ እንዳልሆነ በመጠቆም መንግሥት ተገቢውን ማብራሪያ እንዲሰጠው መጠየቁ አይዘነጋም፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=24763:%E1%8C%8B%E1%8B%9C%E1%8C%A0%E1%8A%9B-%E1%8D%8D%E1%89%83%E1%8B%B1-%E1%88%9B%E1%88%85%E1%89%B0%E1%88%98-%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%85-%E1%8B%A87-%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B5-%E1%8D%8D%E1%88%AD%E1%8B%B1-%E1%8C%B8%E1%8A%93%E1%89%A0%E1%89%B5&Itemid=180
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
541235b18823227c86cbc7f8294a1ae1
a27120a8a5a84a1e58981fa988c69006
የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በፖሊስ ሆስፒታል የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሰላም ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የኮቪድ-19 ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማበረታታት የፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል እና በኮልፌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የፌደራል ፖሊስ የመኖሪያ ካምፕን ጎበኙ፡፡ጉብኝቱ ሰሞኑን በሀገሪቱ የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል የፖሊስ ሰራዊቱ እራሱን ጠብቆ ህበረተሰቡንም ግንዛቤ ማስጨበጥ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለመመልከት እና ለማበረታታት እንዲሁም የድጋፍ ፍላጎቶችን ለመለየት የተደረገ ነው፡፡የፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ ቡድን በማዋቀርና የድንገተኛ ክፍሎች በማዘጋጀትና አምቡላንሶችን በማመቻቸት ሊፈጠሩ ለሚችሉ ክስተቶች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እንዲቻል አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እንደተደረገ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል፡፡በፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋማትም ለፖሊስ ሰራዊቱ አስፈላጊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰራዎች እየተከናወኑ እና የንፅህና መጠበቂያ ግብአቶችን ለማሟላት ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋማት፣ በሆስፒታሉ  እንዲሁም መላው ሰራዊቱ በተሰማራባቸው አካባቢዎች ሁሉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል አሳስበዋል፡፡ሚኒስትሯ የፖሊስ ሰራዊት የሀገሩን ሰላም ለመጠበቅ ግምባር ቀደም ኃይል በመሆኑ ከዚህ ወረርሽኝ እራሱን ጠብቆ በሙሉ ጤንነት ወገኑን ከዚህ ሃገራዊ ስጋት የመከላከል ከፍተኛ ሃላፊነት እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡አክለውም ከዚህ ወረርሽኝ የፖሊስ ሰራዊቱ በበቂ ግንዛቤ እራሱን የመከላከል፣ ስለ በሽታው የጠራ መረጃ የማቅረብ እና ትምህርት የመስጠት ስራ እንዲሁም የሱፐርቪዥን ስራ ላይ ትኩረት ተደርጎ ሊሰራ ይገባል ብለዋል፡፡በጉብኝታቸው ማጠቃለያም እየተሰራ ላለው ስራ አቅም ይጨምር ዘንድ የአፍንጫና አፍ ጭምብል፣ የእጅ ጓንቶች እና ተውሳክ ማምከኛ የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ለፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መበርከቱን ከሚኒስቴሩ ያኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b4%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%8d%8d%e1%89%b0%e1%8a%9b-%e1%8a%a0%e1%88%98%e1%88%ab%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%8d%96%e1%88%8a/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
74d388d451572e0eba8f7aa6a72a1013
e8fe9965dd5edf91e74f05bd7b62a90a
የህወሃት ጸረ ሰላም ሃይሎች የታዳጊ ክልሎችን  የተፈጥሮ ሃብት በመውረር እና በመዝረፍ  በየአካባቢው የወጣቶች  የስራ አጥነት ቁጥር እንዲጨምር ማድረጋቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሃት ጸረ ሰላም ሃይሎች የታዳጊ ክልሎችን የተፈጥሮ ሃብት በመውረር እና በመዝረፍ በየአካባቢው የወጣቶች  የስራ አጥነት ቁጥር እንዲጨምር አድርገዋል ሲሉ በባህላዊ ወርቅ ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራትና የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ።ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በባህላዊ ወርቅ ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራትና የምጣኔ ሃብት ምሁራን ለስራ ፈጠራ በሚል ሰበብ የኔ ለሚሉት አካል ብድርና ማሽነሪ ቅድሚያ በማሰጠትም  ማዕድን  የሚገኝባቸው  መሬቶችን ሁሉ በመውረር የአካባቢው ወጣቶች  የበይ ተመልካች ሆነው እንዲቀሩ አደርገዋልም ነው ያሉት።አቶ አህመድ መሃመድ በቤኒሻንጉል ክልል በአሶሳ ዞን ከስድስት ዓመት በፊት በማህበር በመደራጀት በባህላዊ ወርቅ ምርት ዘርፍ  ሲሰማሩ  እንደማንኛውም ዜጋ  ራሱን ብሎም በማህበሩ የተካተቱ ወገኖቹን ህይወት ለመለወጥ እንደነበረ አስታውሰዋል ።ይሁንና  ከነገ ዛሬ ወደ ስራ አንገባለን በሚል ተስፋ ቢጠባበቁም በዚህ በጸረ ሰላም ሃይሎች በአካባቢያቸው ጂኦሎጂካል ሰርቬይ  ጥናት በማስደረግ በርካታ ወርቅ የሚገኝበትን ቦታ የመሬት ወረራ  ማድረጋቸው ተገልጿል።የጸረሰላም ሃይሎች የራሴ የሚሉትን በርካታ አካላት በቦታው ያሰፈሩ ሲሆን በዘመናዊ መሳሪያ ታግዘው ወርቅ እያወጡ መውሰድ መጀመራቸውን ይናገራሉ፡፡ኢኮኖሚስቱ ረዳት ፕሮፌሰር አሰፋ አዳነ ደግሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወጣቶች በገዛ ሀብታቸው የስራ ዕድል ተጠቃሚ ሳይሆኑ መቅረታቸውን አውስተው በወጣቶች ዘንድ ቅሬታ አንዲፈጠር አድርገዋል ነው የሚሉት።በክልሉ ይህ በህወሓት የፀረ ሰላም ሃይሎች ሲፈጸም የቆየው  የዝርፊያ ተግባር ብቻ ሳይሆን÷ በዚህ አካባቢ ማህበረሰቡ እርስ በአርሱ እንዳይግባባ፣ ጥርጣሬ እንዲፈጠርበት ማድረግ ሌላኛው የሸፍጥ ተግባራቸው ነበር ይላሉ፡፡የሰመራ ዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ሁሴን ኡመር  በበኩላቸው÷  በተለይ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት  በወጣቶች ስራ ፈጠራ ስም የእነዚህ የጸረሰላም ሃይሎች የኔ የሚሉት አካል  ብቻ ተጠቃሚ እንዲሆን ተደርጓል ነው ያሉት።በዚህ መልኩ ባደረጉት ህገ ወጥ ዝርፊያም  ባህላዊ የወርቅ አምራቾች ለብሔራዊ ባንክ የሚያቀርቡት ወርቅ ክምችት መቀነሱ በየዓመቱ ይገለጽ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡በዚህ ወቅት የዘርፉን ችግር ለመፍታት ከፖሊሲ ማርቀቅ ጀምሮ የተለያዩ ማሻሻያዎችን ለማድረግ በእቅድ እየተሰራ መሆኑ በማዕድን ሚኒስቴር በኩል በተደጋጋሚ ቢነገርም በወቅቱ መቆጣጠረ አልተቻለም ነበር ነው ያሉት።በታሪክ አዱኛ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8b%88%e1%88%83%e1%89%b5-%e1%8c%b8%e1%88%a8-%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%88%83%e1%8b%ad%e1%88%8e%e1%89%bd-%e1%8b%a8%e1%89%b3%e1%8b%b3%e1%8c%8a-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8e/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ad3ebb5904eedf78ddf913e3c61ee436
1b21d4ec18121a9f1181ac99245bd0b9
ያዓሙ ኑብዎሰሬ
ያዓሙ ኑብዎሰሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1811 እስከ 1801 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከያክቢም ሰኻኤንሬ ቀጥሎ ያዓሙ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖን ተገዥ ሆኖ ነገሠ። ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ። አያሌ (ከ25 በላይ) የያዓሙ ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ። ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ ያዓሙ ከ200 ዓመታት በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ። የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
a7812fab9e826e1682180c98ca818ee1
f1625b5b029e9f8618b0dfbd743a87ac
የትግራይ ክልልና የፌደራል መንግሥት ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ከገቡ ሶስተኛ ቀናቸውን አስቆጥረዋል። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጥሪ ቢያደርግም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት በትግራይ ክልል የሚያደርገውን ወታደራዊ ጥቃት ለመቀጠል ቃል ገብቷል፡፡
በኢትዮጵያ የእርስ በእርስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስ ለምን ይፈራል?\nበአንድ ወቅት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድር በነበረው ግንባር ውስጥ አውራ ፓርቲ በነበረው በህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) እና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ለወራት ሞቅ ቀዝቀዝ ሲል ቆይቶ ጫፍ የደረሰው ህወሃት የፌደራሉን መንግሥት በመቃወም ክልላዊ ምርጫ ካካሄደ በኋላ ነው። ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሻከረ የመጣው የፌደራልና የትግራይ ክልል መንግሥት ግንኙነት የማይታረቅ ደረጃ የደረሰው በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ሆነ ፓርላማው ምርጫው በሕገ መንግሥት ትርጓሜ እንዲራዘም ያፀደቀ ቢሆንም የትግራይ ክልል ምርጫ ማድረጉ የበለጠ ነገሩን አክርሮታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በፌደራል ጦር ሰፈር ላይ በተፈፀመ ጥቃት "ብዙዎች ተሰውተው፣ የአካል ጉዳት እና የንብረት ውድመት" መከሰቱን ከተናገሩ በኋላ ወታደራዊ ኃይሉ በትግራይ ላይ ጥቃት እንዲሰነዝር አዘዙ ፡፡ ለዚህም የክልሉ ገዥ ፓርቲን ተጠያቂ አድርገዋል ፡፡ ውጥረቱ እንዴት መጣ? የፌደራል መንግስት በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሃገራዊ ምርጫ ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ መወሰኑንተከትሎ ባለፈው መስከረም በትግራይ ምርጫ መካሄዱ ለተፈጠረው ውጥረት መባባስ መንስኤ እንደሆነ ይወሰዳል፡፡ ሆኖም ውጥረቱ ረዘም ላለ ጊዜ እየጋለ ሲሄድ ነበር፡፡ ለአስርት ዓመታት በኢትዮጵያ አውራ የፖለቲካ ፓርቲ የነበረው ህወሃት ከሶስት አመት በፊት የዐብይ መንግስት ወደ ስልጣን መጥቶ ብዙም ሳይቆይ ነው ቅራኔ መፈጠር የጀመረው፡፡ "የለውጥ አራማጅ" የተባሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀደሙት መንግሥታት የነበሩትን ባለስልጣናት በሙስና እና በሰብአዊ መብት ጥሰቶች ከመክሰስ ባለፈ ቁልፍ የህወሃት ሰዎችን ከማዕከላዊ መንግስት አስወገዱ፡፡ ከእነዚህ መካከል አንዱ የሆኑት የቀድሞው የደህንነት ኃላፊ እና የህወሃት ከፍተኛ ባለስልጣን የነበሩት አቶ ጌታቸው አሰፋ ከእስር በመሸሽ ወደ ትግራይ የተሰደዱ ሲሆን አሁንም በሽሽት ላይ ይገኛሉ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ባለፈው ዓመት ብሔርን መሠረት በማድረግ የተቋቋመውን እና ሃገሪቱን ሲያስተዳድር የነበረውን ኢህአዴግን በማፍረስ ብልጽግና ፓርቲን ለማቋቋም መወሰናቸው ውጥረቶቹ ላይ ነዳጅ ጨምሯል፡፡ ህወሃት ውሳኔው አገሪቱን ይከፋፍላል በማለት የተቃወመ ሲሆን ብልጽግናንም ለመቀላቀል ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል፡፡ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ምክንያት በማድረግ የፌዴራሉ መንግስት ባለፈው ዓመት መጨረሻ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደውን ምርጫ ለሌላ ጊዜ ካስተላለፈ በኋላ አለመግባባቱ ይበልጥ እየሰፋ ሄደ፡፡ በትግራይ ክልል ምርጫ ለማካሄድ መወሰኑ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በፌዴራል መንግሥት ላይ የተደረገ የእምቢተኛ ድርጊት ነበር፡፡ የፌዴራሉ ፓርላማ ምርጫውን "ህገ ወጥ" ብሎታል፡፡ ከዚያን ጀምሮ ሁለቱም መንግሥታት አንዳቸው ሌላኛውን "ሕገ ወጥና ኢ-ሕገ መንግሥታዊ" ብለው ሲፈርጁ ቆይተዋል፡፡ ህወሃት ከዚህ በፊት በፌደራል ህገ-መንግስት ውስጥ "የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብትን" የሚፈቅደውን አንቀፅ በመጥቀስ እንደሚገነጠል ዲፋክቶ ስቴት እንደሚያቋቁም ሲዝት ነበር፡፡ ደብረፅዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ነሐሴ ወር ላይ እንደተናገሩት "በከፍተኛ ትግል ያገኘነውን የራስን ዕድል በራስ የመወሰን እና በራስ የመመራት መብታችንን ለማፈን ለሚፈልግ ለማንም ወደ ኋላ አንልም" ብለዋል፡፡ በጥቅምት ወር ደግሞ የፌደራል መንግሥት ከትግራይ ክልል ምክር ቤትና ከፍተኛ የሕግ አስፈፃሚ አካላት ጋር ምንም ግንኙነት ላለማድረግም የወሰነ ሲሆን ፓርላማውም ለትግራይ የሚሰጠውን የበጀት ድጎማ እንዳይደረግም አግዷል። የህወሃት ወሳኝነት ሚና ግንቦት 20/1983 ዓ.ም የቀድሞው ፕሬዝዳንት...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
e7c779a02e113aabc58ed5fe83f23438
470acb4e331cc9e3e0638fd2a5e4a23d
በኢትዮጵያ ከኮሮናቫይረስ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 3 ደረሰ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 24፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ከተያዙት ሰዎች መካከል አንድ ተጨማሪ ሰው ማገገሙን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።ከዚህ ቀደም ከህመሙ ማገገማቸው ከተገለጸው ሁለት ህሙማን በተጨማሪ ሌላ ሶስተኛ ሰው ማገገሙን ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናግረዋል።ከዚም ባለፈ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 65 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ ተካሂዶ ሁሉም ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው ተገልጿል።በለይቶ ማቆያ ማዕከል ውስጥ 25 የኮሮናቫይረስ ታማሚዎች መኖራቸውን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገልጸዋል።ሚኒስትሯ  አንድ ታማሚ በጽኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኝ  መጠቆማቸውን  ኢ.ዜ.አ ዘግቧል፡፡ 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%8b%ab%e1%8b%99%e1%89%b5-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%88%98%e1%8a%ab%e1%8a%a8%e1%88%8d-%e1%8a%a0/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
de9f2336a6a7b900d1c009fabc562465
3fef6cdb329ec86d0e403d33611aa817
በታላቁ ኅዳሴ ጉዳይ ድርድር
በዚህ ሳምንት መግቢያ ላይ ተቋርጦ የነበረው በታለቁ ኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚደረገው ድርድር በመጭው ሳምንት እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።ኢትዮጵያ በብሄራዊ ጥቅሟ ላይ ያነጣጠሩ የሁለትዮሽ ወይንም ሌሎች ግንኙነቶችን እንደማትቀበልም የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አስገነዘቡ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/gerd-negotiations-8-7-2020/5534855.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
82eb740e1390b4c260cfa0d61179a414
b4ffbe3b1e8295674763d8cded86fc60
ኦዲፒ እና ኦነግ የተስማሙባቸውን ስምምነቶች ተግባራዊ የሚያደርግ ኮሚቴ ቢቋቋምም አመርቂ ስራ አለመስራቱ ተገለጸ
የኦሮሞ ዴምክራሲያዊ ፓርቲ ኦዲፒ እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኦነግ የተስማሙባቸውን ስምምነቶች ተግባራዊ የሚያደርግ ኮሚቴ ቢቋቋምም ስምምነቶቹን ተግባራዊ ለማድረግ የተኬደበት ርቀት አመርቂ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ኦዴፓ እና ኦነግ ካለፈው ህዳር 16 አንስቶ በተስማሙባቸው ስምምነቶች ተግባራዊነት ላይ የሚሰራና ከሁለቱም ወገን የተውጣጡ ስድስት አባላት ያሉት ኮሚቴ ማቋቋቸው ይታወሳል፡፡ይህ ኮሚቴ በሁለቱም ወገኖች የተደረሱ ስምምነቶች ተግባራዊ የማድረግ፣ ስምነቶቹን ለህዝብ ይፋ የማድረግ፣ የህግ የበላይነት እንዲከበርና የልማት ተግባራት እንዳይቋረጡ የማስቻል ስራዎችን እንዲሰራ ታልሞ ነበር የተቋቋመው፡፡ይሁን እንጂ ኮሚቴው እቅድ አዘጋጅተው ወደ ስራ ቢገባም የሚፈለገውን ተጨባጭ ተግባር ሳያከናውን ቆይቷል ነው የተባለው፡፡በዚህ ኮሚቴ ውስጥ ከኦዴፓ የተወከሉት አቶ ሞገስ ኢዳው እንደገለጹት ኦነግ በክልሉ ያሉትን አባላት አወያይቼ ለመጨረስ አልቻልኩም በማለቱ ኮሚቴው የተቋቋመበትን አላማ ከግብ ማድረስ አልቻለም፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30744/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
41e84ac14111da5df1778d27aa5d4d96
a4d240630ea91bbd0e2f39b8bc36be95
ግዝፈት
ግዝፈት በአንድ ነገር ውስጥ ያለ የቁስ ብዛት ማለት ነው። ወይንም፣ በተፈጥሮ ኅግጋት ጥናት የሚሰራበት ትርጉም፣ ግዝፈት ማለት የአንድ ቁስ ግዑዝነት መለኪያ ነው። የበለጠ ሲመነዘር፣ የአንድ ቁስ ግዝፈት፣ ያ ቁስ የያዘውን ፍጥነት እንዳይቀይር የሚያሳየው ተቃውሞ ልኬት ነው። ለምሳሌ በአንድ ዓይነት ጉልበት ፣ ትንሽ እና ትልቅ ድንጋይ ለማንቀሳቅስ ቢሞከር፣ ትንሹ በፍጥነት ያለብዙ ተቃውሞ ፍጥነቱን ሲቀይር ፣ ትልቁ ግን ዝግ ባለ ፍጥነት፣ በብዙ ተቃውሞና እልህ ይንቀሳቀሳል። ስለዚህ ትንሹ ድንጋይ ከትልቁ ድንጋይ ያነሰ ግዝፈት አለው እንላለን። አንድ ነገር ያለው ግዝፈት የትም ቦታ እኩል ነው። ከባህር ወለልም ሆነ ከተራራ ላይ፣ አንድ ቁስ አንድ ዓይነት ግዝፈት አለው ምክንያቱም በአንድ አይነት ሁኔታ ፍጥነቱን ለመቀየር እኩል ጉልበት ስለሚጠይቅ። በሌላ አባባል፣ ለጉልበት እሚያሳየው ተቃውሞ የትም ቦታ እኩል ነው። በጠፈር ኦና ሳይቀር፣ ይህ ተቃውሞው እኩል ነው። ግዝፈት በ SI ስርዓት መለኪያው kilogram (ኪሎግራም) በምህጻረ ቃል kg (ኪ.ግ.) ነው። የግዝፈትና ክብደት ልዩነት ግዝፈት ከክብደት ይለያል። ግዝፈት ያላቸው ማናቸውም ነገሮች እርስ በርሳቸው እንደሚሳሳቡ የተፈጥሮ ኅግጋት ጥናት ያዎቀውና ያጸናው ሐቅ ነው። የክብደት አመጣጥም ከዚህ የተፈጥሮ ባህርይ ነው። ለምሳሌ በመሬት ላይ የሚኖር ማናቸውም ቁስ፣ በመሬት ይሳባል። ይህ ጉልበት፣ የቁሱ ክብደት ይባላል። ትልቅ ግዝፈት ያላቸው ነገሮች፣ በግስበት ሕግጋት ምክንያት በትልቅ ጉልበት ይሳባሉ፣ ትንሽ ግዝፈት ያላቸው ደግሞ በትንሽ። ስለዚህ ክብደትና ግዝፈት ተመጣጣኝ ዝምድና አላቸው። ወርቅ በግዝፈት እና ክብደት የአንድ ቁስ ክብደት ከግዝፈቱ ቢመነጭም ክብደቱ በተለያየ ቦታ የተለያየ ሆኖ እናገኘዋለን። በተፈጥሮ ኅግጋት መሠረት፣ አንድ ቁስ ወደ መሬት ማህከል እየተጠጋ በሄደ ጊዜ፣ መሬት በላዩ ላይ የምታሳርፍበት ስበት እየጨመረ ይሄዳል። በተቃራኒ ከመሬት እየራቀ ሲሄድ ክብደቱ ይቀንሳል። ስለሆነም ብልጥ ነጋዴ፣ አንድ የወርቅ አምባር ተራራ ላይ ገዝቶ፣ ያን አምባር የባህር ወለል ላይ ቢሸጠው፣ ክብደቱ ስለሚጨምርለት፣ ብዙ ትርፍ ሊያገኝ ይችላል። ማንም እንደሚገነዘበው ግን፣ አምባሩ በምንም ዓይነት አልተቀየረም፣ ያልተቀየረው ነገሩ፣ ግዝፈቱ ይባላል። በውስጡ የያዘው የወርቅ ብዛት፣ ወይንም የቁስ ብዛት ምንጊዜም አንድ አይነት ስለሆነ። ምንም እንኳ ክብደቱ ቢቀያየርም። ሥነ-እንቅስቃሴ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
8841860f5020dc8d6dd7777b19ab493b
9cd15d434d4e9e0ab28fd186edb6b29b
ጓያ ፊት
ጓያ ፊት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው። ትርጉሙ የታመመ የሚመስል የነጣ ፊት ምሳሌ አለሙ ምነው ጓያ ፊት ሆነ? ታሟል መሰል። መደብ : ፈሊጣዊ አነጋገር
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
a0849dcd70d25ed211cae3963123d92d
dc6cc465037293afaabdd9d7453c8095
ከፍተኛ ሊግ | የአዲስ አበባ ከተማ ተጫዋቾች ቅሬታቸውን ለፌዴሬሽኑ አሰምተዋል
በ2011 በአዲስ አበባ ክለብ ውስጥ የውል ኮንትራት እያላቸው ደመወዝ ያልተከፈላቸው የቡድኑ ተጫዋቾች በተደጋጋሚ ቡድኑን አስተዳደር ብንጠይቅም ምላሽ አልተሰጠነም በሚል ለፌዴሬሽኑ አቤቱታን አቅርበዋል፡፡ተጫዋቾቹ “የቡድኑ አስተዳደሮች ለማግኘት ብዙ ጊዜ ጥረናል። ሁሉም ተጨዋቾች የቤተሰብ ኃላፊነት ያለብንን በመሆኑ የደሞዝ አልከፈለንም። እስከ አሁን በተደጋጋሚ ክለቡ ክፍያን እንዲፈፅም ብንጠይቅም ተግባራዊ ሊያደርግ አልቻለም። ስለዚህ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን በገባነው ውል መሠረት ተፈፃሚ ያድርግን” ሲሉ ቅሬታቸውን በደብዳቤ ገልጸዋል፡፡ደብዳቤው ይህን ይመስላል
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/50491
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
40cbb53f787ba8d8869979b403e51247
4013fe71f1b38e2061088dea582b4b35
የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ዛሬ ወደ ሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ማቅናታቸውን ቢቢሲ ሶማሊኛ ዘግቧል።
የኤርትራው ፕሬዚዳንት የሞቃዲሾ ጉብኝት\nበሁለት ቀን ቆይታቸውም ከሶማሊያው አቻቸው መሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ጋር ተገናኝተው ይወያያሉ። ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ የህዝባዊ ግንባር ኃርነት ኤርትራ ታጋይ በነበሩበት ወቅት ሶማሊያ ይመላለሱ የነበረ ሲሆን፤ ፕሬዚዳንት ከሆኑ በኋላ ግን የመጀመሪያ ጉብኝታቸው እንደሆነ ተዘግቧል። የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትን ተከትሎ ሁለቱ ኃገራት የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው የሚል አቋም ያራምዱ የነበረ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መንግስት በወቅቱ ስልጣን የነበረው የሶማሊያ ፌደራላዊ የሽግግር መንግሥት ግብዣ ተከትሎ ወደ አካባቢው ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ያካሄደ ሲሆን፤ ሁለቱም ባላንጣዎች በሶማልያ ተቃራኒ ቡድኖችን ሲደግፉ ነበር። •የ "ጥርስ አልባው" ማዕቀብ መነሳት ፖለቲካ? •ሴት እስረኞችና የማዕከላዊ ምርመራ •ከኢትዮጵያና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ስለተዘረፉ ቅርሶች ምን እናውቃለን? የኤርትራና የኢትዮጵያ መንግስታት በአካባቢው የሚያደርጉት ጣልቃ ገብነት፤ በብዙ የፖለቲካ ተንታኞች እንደ የውክልና ጦርነት ተደርጎ ነበር የተወሰደው። ይህንንም ተከትሎ የኤርትራ መንግሥት አልሸባብን እንደሚደግፍ የተባበሩት መንግስታት አጣሪ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት መሠረት፣ የፀጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ላይ ማዕቀብ የጣለ ሲሆን፣ ማዕቀቡን ለሁለተኛና ለሦስተኛ ጊዜ ማራዘሙም ይታወሳል፡፡ ኤርትራ የሚቀርብባትን ውንጀላ ያልተቀበለች ሲሆን፤ የተጣለባትን ማዕቀብም መሰረት አልባ ስትል አጣጥላው ነበር። ከአስር ዓመት በላይ የሶማሊያና የኤርትራ ግንኙነት ተቋርጦ የነበረ ሲሆን፤ በቅርብ ጊዜያትም የሁለቱ ኃገራት ግንኙነት በመሻሻል ላይ መሆኑ ተዘግቧል። የሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ ኤርትራ ሁለት ጊዜ በመሔድ ከኢሳይያስ አፈወርቂ ጋር ሲገናኙ፤ በባህርዳርም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድን ጨምሮ የሶስትዮሽ ውይይት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው። ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ የሶማሊያ ጉብኝታቸውን ካጠናቁ በኋላ ወደ ኬንያዋ መዲና ናይሮቢ እንደሚያቀኑም ተገልጿል ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
c36a18ae53cd0f33e055c66db78c0c69
64d1cba4a1306ca301852a6e0133c974
ፓርላማው የዘንድሮን ምርጫ ያራዘመበት ሒደት የሕጋዊነት ጥያቄ አስነሳ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዘንድሮ መካሄድ የነበረበትን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተሞች ምክር ቤትና የአካባቢ ምርጫን ያራዘመበት መንገድ የሕጋዊነት ጥያቄ አስነሳ፡፡ ምክር ቤቱ ሐሙስ ሚያዝያ 4 ቀን 2010 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፣ ዘንድሮ መካሄድ የነበረበት ምርጫ ለ2011 ዓ.ም. እንዲሸጋገር በስምንት ድምፀ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ ወስኗል፡፡ አንዳንድ የምክር ቤቱ አባላት ምርጫ በየአምስት ዓመቱ እንደሚካሄድ በሕገ መንግሥቱ መደንገጉን በመጥቀስ፣ ከሕገ መንግሥቱ የሚቃረን መሆኑን በጥያቄ መልክ አቅርበዋል፡፡ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ከተሞች ሥልጣን የሚያዝበት የምክር ቤቶች ምርጫ ላለፉት ሁለት ጊዜያት የተካሄደው በሚያዝያ ወር ውስጥ ሲሆን፣ ከተሞቹ የተቋቋሙባቸው ቻርተሮችም ምርጫ በየአምስት ዓመቱ እንደሚካሄድ ነው የማደነግጉት፡፡ ሌላ አንድ የምክር ቤት አባል በበኩላቸው ምርጫው ወደ 2011 ዓ.ም. እንዲራዘም ሲደረግ፣ የምርጫ ዘመናቸውን የጨረሱ ባለሥልጣናት ጉዳይ ምን ይሆናል? አብሮ ይራዘማል ወይ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡ ለተነሱት የሕጋዊነት ጥያቄዎች ምላሽ ከሰጡት መካከል ስብሰባውን የመሩት ምክትል አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ ሲሆኑ፣ የቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ምርጫው እንዲራዘም ብቻ በመሆኑ፣ በዚህ ላይ ብቻ መወያየት እንደሚሻል በመግለጽ የምርጫ ዘመናቸውን ስለጨረሱ ባለሥልጣናት ጉዳይ የተነሳውን ጥያቄ ዘግተው አልፈዋል፡፡ ምርጫ የሚካሄደው በየአምስት ዓመቱ መሆኑን ሕገ መንግሥቱ እንደሚደነግግ በማውሳት ማራዘሙ ከሕገ መንግሥቱ ጋር ግጭት እንደሚፈጥር ለቀረበው ጥያቄ ምንም ዓይነት የሕግ መጣረስ እንደሌለ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት እንዲራዘምለት ጥያቄ ማቅረቡን ያስታወቁት የመንግሥት ረዳት ተጠሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አማኑኤል አብርሃም ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫው እንዲራዘምለት ያቀረበው የውሳኔ ሐሳብ፣ በአገሪቱ የተለያዩ ቦታዎች ያጋጠመው የፀጥታ መደፍረስ ለምርጫው የሚደረጉ ዝግጅቶች የተሟሉ እንዳይሆን ተፅዕኖ ማሳደሩንና ምርጫውን ለማካሄድም እንደማይቻል ገልጿል፡፡ በመሆኑም በምርጫ አዋጅ ቁጥር 532 አንቀጽ 28(2) እና አንቀጽ 29፣ እንዲሁም በፓርላማው የአሠራርና የአባላት ደንብ አንቀጽ 64 መሠረት ምክር ቤቱ ውሳኔውን በማሳለፍ ምርጫውን እንዲያራዝምለት ጠይቋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሕግ ባለሙያው አቶ አብዱ ዓሊ ሒጅራ የተጠቀሱት አንቀጾች ምርጫውን ለማራዘም የሕግ መሠረት የላቸውም ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ የምርጫ ሕጉ አንቀጽ 28(2) ‹‹ጠቅላላ ምርጫ በመላ አገሪቱ በተመሳሳይ ጊዜ ይካሄዳል፡፡ ሆኖም ቦርዱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውና ጉዳዩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ውሳኔ ሲያገኝ በተለያየ ጊዜ እንዲካሄድ ሊያደርግ ይችላል፤›› ነው የሚለው፡፡ የምርጫ ሕጉ አንቀጽ 29 ደግሞ ስለአካባቢ ምርጫ የሚደነግግ እንጂ የምርጫ ጊዜን ስለማራዘም ፈጽሞ አይገልጽም፡፡ የተጠቀሰው የምክር ቤቱ የአሠራርና የአባላት ሥነ ምግባር ደንብ አንቀጽ 64 ላይም የተጠቀሱት ምርጫውን ለማራዘም እንደማይችሉ አቶ አብዱ ገልጸዋል፡፡ እንደ አቶ አብዱ ገለጻ አንቀጽ 64 የሚደነግገው ስለምክር ቤቱ ውሳኔ ነው፡፡ ምክር ቤቱ ውሳኔ የሚያሳልፈው ፖሊሲ ለማፅደቅ ወይም ውድቅ ለማድረግ፣ ዕርምጃ እንዲወሰድ ለመጠየቅ፣ ለአንድ ጉዳይ ወይም ሁኔታ መንግሥት ትኩረት እንዲሰጥ ለመጠየቅ፣ አንድን የመንግሥት ተግባር ለመደገፍ ወይም ለመቃወም፣ የአቋም መግለጫን በተመለከተና በተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ እንጂ ሕግ የማሻሻል ተግባርን ለመፈጸም አለመሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ሕገ መንግሥቱ ሥልጣን የሚመሠረተው በየወቅቱ በሚካሄድ ምርጫ እንደሆነ በአንቀጽ 38 ላይ መደንገጉን ያስረዱት አቶ አብዱ፣ በማናቸውም ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ መብት ዜጎች እንዳላቸው፣ እንዲሁም ምርጫ መራጩ ፈቃዱን በነፃነት የሚገልጽበትና ዋስትና የሚሰጥበት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ፓርላማው ይህንን በየወቅቱ የሚካሄድ ምርጫ ዛሬስ ይለፈን ብሎ ነው የወሰነው፤›› ሲሉ ተችተዋል፡፡ ይህ መሆኑም በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 13 ሥር ተቀባይነት ካገኙ የሰብዓዊ መብቶች ጋር ጭምር እንደሚጣረስ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ከምርጫ መሠረታዊ መርሆዎች አንዱ በየጊዜው (Periodic) መሆኑ ነው፤›› ያሉት አቶ አብዱ፣ ‹‹ይህንን መርህ እስቲ ዛሬ ተውኝ፣ ይለፈኝ እንደማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ከማንም እንዳይመጣ የሚፈራ ነው፤›› ብለዋል፡፡ ምርጫው ወደ 2011 ዓ.ም. ሲራዘም የሥልጣን ጊዜያቸውን የጨረሱ አመራሮች ምን እንደሚሆኑ ውሳኔ አለመሰጠቱ ሌላው ስህተት መሆኑን አቶ አብዱ ተናግረዋል፡፡ የሞግዚት አስተዳደር በሕግ ሲሰየም ሥልጣኑ እንደሚገደብ፣ በሌላ በኩል ፓርላማው የምርጫ ዘመኑን ሳይጨርስ በሚበተንበት ወቅት እንኳን ምርጫ በስድስት ወራት ውስጥ እንደሚካሄድ በሕገ መንግሥቱ የተደነገገው ያለምክንያት አለመሆኑን ጠቅሰው፣ በ2011 ዓ.ም. ምን ወር ላይ ነው የሚካሄደው የሚለውን ፓርላማው አለመወሰኑ ደግሞ በስህተት ላይ የተሠራ ሌላ ስህተት ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ፓርላማው የሁለት ሰዓት ስብሰባ አድርጎ እንደ ተራ ነገር ምርጫውን ማራዘሙ ያለመብሰላችንንና የምርጫ ሕጋችን ገና ብዙ የሚቀረው መሆኑን ያሳያል፤›› ሲሉም አክለዋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/9856
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
fa39fc70aeda9283d25eb26122cff08a
aea9b028dcad5f3b7f9feaea523b4cac
ሃትሸፕሱት
ሃትሸፕሱት በጥንታዊ ግብጽ የግብጽ አዲስ መንግሥትና የ18ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ስትሆን ምናልባት 1487-1466 ዓክልበ. የገዛች ነበረች። ከዚያ በፊት የ2 ቱትሞስ ንግሥት እና ያባቱ 1 ቱትሞስ ልጅ ነበረች። የ2 ቱትሞስ ቁባት ንግሥት ኢሰት ተባለች፣ እርሷም የተከታዩ 3 ቱትሞስ እናት ሆነች። የ፪ ቱትሞስ ተከታይ በይፋ ልጁ ፫ ቱትሞስ ሲሆን፣ እሱ ግን ገና የ 2 ዓመት ሕጻን ልጅ ሆኖ የቱትሞስ ንግሥት ሃትሸፕሱት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴው፣ በቅርብም ጊዜ ውስጥ በራስዋ መብት ፈርዖን ተባለች። በ22ኛ ዓመትዋ (1466 ዓክልበ. ግ.) ዓርፋ ያንጊዜ ፫ ቱትሞስ ለብቻው ፈርዖን ሆነ። 22 አመት ገዛች የሚታሠበው ከሺህ በላይ አመት በኋላ በኖረው በማኔጦን ምስክር ነው። በርሱ ዝርዝር በዚህ ሥፍራ አመንሲስ ወይም አሜሲስ የተባለች ንግሥት ለ22 ዓመት (እንደ አፍሪካኑስ ቅጂ) ወይም ለ21 ዓመት 9 ወር (እንደ ዮሴፉስ) ገዛች ይላልና። በ3 ቱትሞስ 22ኛው ዓመት በሶርያ እንደ ዘመተ እንሰማለን፣ ስለዚህ እንደሚታስበው የሃትሸፕሱት 22ኛ አመት በይፋ ደግሞ የ፫ ቱትሞስ 22ኛ ዓመት ተባለ፣ እርሱ በሕጻንነቱ በእንጀራ እናቱ ዘመን በይፋ ፈርዖን ተብሎ ነበርና። በአንድ ጽላት ደግሞ በየካቲት 10 ቀን፣ 22ኛ ዘመነ መንግሥትዋ አረፈች የሚል ነው። ፈርዖን የሆነችም ግንቦት 4 ቀን፣ 1ኛ ዘ. መ. ስለሚታወቅ፣ ልክ ማኔጦን እንዳለው 21 ዓመት 9 ወር ገዛች ማለት ነው። በሃትሸፕሱት ፱ኛዋ ዓመት ወይም 1479 ዓክልበ. አምስት መርከቦች ወደ ፑንት ለንግድ እንደ ላከች ይታወቃል። በሃትሸፕሱት ዘመን በርካታ ሃውልቶች ተሠሩ። ወደ ፫ ቱትሞስ ዘመን መጨረሻ፣ ልጁ 2 አመንሆተፕ የጋራ ፈርዖን በሆነበት ጊዜ (1435 ዓክልበ.) ወደያው ብዙ የሃትሸፕሱት ምስሎችና ካርቱሾች ከቅርሶቹ ለመደምሰስ እንደ ጣረ ይመስላል። የዘመንዋን ትዝታ ከታሪክ ለማጥፋት እንዳሠበ ይመስላል። ከተረፉት ምስሎቿ ብዛት የተነሣ ግን ዘመንዋን ማጥፋቱ ስኬታም እንዳልሆነ ግልጽ ነው። የአዲስ መንግሥት ፈርዖኖች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
a84bd09b30a1339af6f82f4457cd559b
6014070e6c47a186976ff24def508f8f
ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ አሸንዳ ዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ ሊመዘገብ ይገባል አሉ
አሸንዳ ዓለም አቀፍ ቅርስ መሆን እንደሚገባው የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ፡፡ ይህን ያሉት ‹‹አሸንዳን ለሠላም እና ለአንድነት እንጠቀም›› በሚል መሪ ቃል ነሐሴ 16 ቀን 2011 ዓ.ም. በመቀሌ ከተማ በተከበረው የአሸንዳ በዓልን ለማክበር በተገኙበት ወቅት ነው፡፡ፕሬዚዳንቷ በልጃገረዶች ደማቅ ትርዒት ታጅቦ በመከበር በርካታ ዘመናትን ያሳለፈው የአሸንዳ በዓል በቀጣይ እንደመስቀል፣ ፊቼ ጨንበላላ እና የገዳ ሥርዓት ሁሉ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ ሊመዘገብ እንደሚችል ገልፀዋል፡፡ ‹‹ሀብቶቻችን ከመበረዝ እና መነሻ ታሪካቸው ለአዲሱ ትውልድ ከመረሳት አደጋ የመጠበቅ እንቅስቃሴ የሁላችንንም ትኩረት የሚሻ ጉዳይ ነው” በማለት ቅርሱን ከማስመዝገብ በተጨማሪ መንከባከብ እንደሚያስፈልግም አስገንዝበዋል፡፡ በዓሉ ከኢትዮጵያ አልፎ ለአህጉሩ ትልቅ ሀብት መሆኑን የጠቀሱት ፕሬዚዳንቷ፤ በዓሉ በሚከበርበት ወቅት ለአሸንዳ ለልጃገረዶች የሚሰጠው ነፃነጻነት እና ክብር ለሁሉም የኢትዮጵያ ሴቶች በ365ቱ ቀናት ሊሰጥ ይገባል ብለዋል፡፡ አያይዘውም ውብ የሆኑ እሴቶቻችን የመነሻ ቀለም እና ለዛቸውን ጠብቀው ከትውልድ ወደ ትውልድ በመሸጋገር ውስጣዊ አንድነታችንን ከማጠናከር ባለፈ ለአገራችን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ያላቸውን እምቅ ዓቅም በአግባቡ መጠቀም እንዲቻል ከባለቤቶቹ ባለፈ ሌላውም ዓለም እንዲያውቃቸው ለማድረግ ሰፊ ሥራ እንደሚያስፈልግም ገልፀዋል፡፡ የአሸንዳ በዓል በሰሜኑ የሀገሪቱ አካባቢ ልጃገረዶች የሚከበር መንፈሳዊ እና ባህላዊ በዓል ሲሆን፤ በትግራይ እና አካባቢው አሸንዳ፤ በሰቆጣ እና አካባቢው ሻደይ፤ በላሊበላ እና አካባቢው አሸንድዬ እና በቆቦ እና አካባቢው ሶለል በመባል ይታወቃል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=19992
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
07338c6215b60900e3f69ae620c93585
546c7cc764fc8f9705476118b79a9b16
የተሾመ ታደሰ ጉዳይ ውሳኔ አግኝቷል
ፌዴሬሽኑ ለአንድ አመት ያህል ሲጓተት በነበረው የአርባምንጭ ከተማ እና የአጥቂው ተሾመ ታደሰ ጉዳይ ላይ ውሳኔ አሳልፏል።በአርባምንጭ ከተማ ያለፉትን አራት አመታት ቆይታ የነበረው እና በ2009 በአዲስ መልክ ለሁለት አመታት ተጨማሪ ኮንትራንት የፈረመው አጥቂው ተሾመ በዛው የውድድር አመት ግንቦት ወር ላይ በደረሰበት ከባድ ጉዳት ምክንያት ከሜዳ ከራቀ አንድ ዓመት አስቆጥሯል። ተሾመ በአርባምንጭ ከተማ እስከ ዘንድሮው የውድድር ዘመን ውል ቢኖረውም ክለቡ ከቡድኑ ስብስብ ውጭ አድርጎት በህክምና ላይ የቆየ ሲሆን ያወጣውን ወጪ እና ደሞዙን እንዲከፍለው በተደጋጋሚ ቢጠይቅም በቂ ምላሽን ማግኘት ባለመቻሉ ያለፉትን ሁለት ወራት ጉዳዩን ወደ ፌዴሬሽኑ ወስዶ የነበረ መሆኑ ይታወሳል።በዚህም መሰረት የዲሲፕሊን ኮሚቴው በሁለቱ ወገኖች መሀል ካለው ውል መካከል አንቀፅ 4 እና አንቀፅ 5 ላይ ትኩረት በማድረግ አራት ውሳኔዎችን አሳልፏል። ከውሳኔዋቹ መካከልም ክለቡ የተጨዋቹን ደሞዝ እና ጥቅማ ጥቅም እንዲከፍል የተወሰነበት የሚጠቀስ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም ሁለቱ ባለጉዳዮች ችግራቸውን በግልግል ኮሚቴ በመፍታት ለፌዴሬሽኑ ሪፖርት ማድረግም ይጠበቅባቸዋል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/37881
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d47863d6ee05647c5423e7e1a965259c
47b93eeee15e71472fff872afaa47c01
የቴክሳሱ የጅምላ ተኳሽ ከሥራ ተሰናብቶ ነበር ተባለ
ግለሰቡ ተኩስ በከፈተበት ቀን ጠዋት ላይ ከሥራ መሰናበቱን፣ ጥቃት ከማድረሱ አስቀድሞም ለፖሊሶችና ለአገሪቱ የምርመራ ተቋም ኤፍቢአይ ስልክ ደውሎ እንደነበር ተዘግቧል። • በቴክሳሱ ጅምላ ጥቃት 20 ሰዎች ሞተዋል • በቴክሳስ አንድ ታጣቂ አምስት ሰዎች ገደለ ማይክል ገርኪ የተባሉ የፖሊስ ኃላፊ እንዳሉት፤ ግለሰቡ ከሥራ መባረሩን ተከትሎ ተቀጥሮ ይሠራበት የነበረው መሥሪያ ቤት ሰውዬውን በተመለከተ ለአገሪቱ የድንገተኛ አደጋ ጊዜ ደራሾች (911) ደውሎ ነበር። ክሪስቶፈር ኮምብስ የተባሉት የኤፍቢአይ መርማሪ ደግሞ ተኳሹ ከሥራ ሲሰናበት ወደ 911 ደውሎ እንደነበር አስረድተው "ንግግሩ ግልጽ አልነበረም" ብለዋል። መርማሪው እንዳሉት፤ ግለሰቡ የጅምላ ተኩስ የከፈተው ከሥራ በመባረሩ ምክንያት አይደለም። "በሥራ ቦታው ላይ ሲገኝም በንዴት ተሞልቶ ነበር" ብለዋል። • የቴክሳስ ፖሊስ ልማደኛዋን ድንኳን ሰባሪ እየፈለገ ነው • የቀድሞው ፕሬዝደንት ልጅ በጉልበት ብዝበዛ ወንጀል ተፈረደባቸው ግለሰቡ ባደረሰው ጥቃት ሳቢያ ሰባት ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ፤ 22 ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። የፖሊስ ኃላፊዎች ተኳሹ ሴት አሮን አተር የተባለ የ36 ዓመት ጎልማሳ መሆኑን ይፋ አድርገዋል። ጥቃት አድራሹ የጅምላ ተኩስ ከመክፈቱ በፊት ፍሬቻ ሳያበራ መንገድ ሲቀይር ያዩ ፖሊሶች ሊያስቆሙት ሲሞክሩ መተኮስ እንጀመረና ቴክሳስ ውስጥ ወደምትገኘው ኦዴሳ ከተማ መንዳቱ ተነግሯል። ማንንም ኢላማ ሳያደርግ በአካባቢው ይንቀሳቀሱ የነበሩ ሰዎች ላይ ከተኮሰ በኋላ ራሱን ማጥፋቱም ተገልጿል። • "በክልሉ ታጥቆ የሚንቀሳቀስ ኃይል እናስቆማለን" የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት • ቅዱስ ሲኖዶስ የኦሮሚያ ቤተክህነት ፅህፈት ቤት ጥያቄን በሰላሳ ቀናት እንዲመልስ ተጠየቀ የቴክሳሱ ከንቲባ ግሬግ አበት እንዳሉት፤ ግለሰቡ መሣሪያ ለመግዛት አመልክቶ የነበረ ቢሆንም የቀደመ ታሪኩ ከተጠና በኋላ እንዳይገዛ ተከልክሎ ነበር። "መሣሪያ ወንጀለኞች እጅ እንዳይገባ ማድረግ አለብን" ብለዋል ከንቲባው። ከአራት ሳምንት በፊት በቴክሳስ ኤል ፓሶ አንድ ታጣቂ የጅምላ ተኩስ ከፍቶ 22 ሰዎች መግደሉ ይታወሳል። 'ጋን ቫዮለንስ አርካይቭ' የተባለ የጥናት ተቋም እንዳለው ዘንድሮ በጅምላ ተኩስ ሳቢያ 10,000 ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
42eb2ed8c9fdf368b2a79e8ad13aff57
598bee2593532d48900ab32dc1487eb3
አስራት መገርሳ ከአልጄርያ ጋር የሚደረጉትን ጨዋታዎች በአምበልነት ይመራል
አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ኢትዮጵያ ከ አልጄርያ ጋር ለምታደርጋቸው ተከታታይ ጨዋታዎች አማካዩ አስራት መገርሳን አምበል አድርገው መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ ወደ አልጄርያ ከማምራቱ በፊት በኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ በተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ አስራት መገርሳ ለሁለቱ ጨዋታዎች አምበል ተደርጎ መመረጡን ተናግረዋል፡፡ አስራት በአምበልነት ሹመቱ ደስታ እንደተሰማው ከሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል፡፡“አምበል በመሆኔ ደስታ ተሰምቶኛል፡፡ ሀገርን የመምራት ፣ የቡድኑን መንፈስ አንድ የማድረግ እና ልምዴን የማካፈል ሀላፊነት ተጥሎብኛል፡፡ ይህንን ሀላፊነት ለመወጣትም ተዘጋጅቻለሁ ብሏል፡፡የዳሽን ቢራው አማካይ በጉዳት ከብሄራዊ ቡድን ሮቆ በቅርቡ ከተመለሰ በኋላ በቻን 2016 መልካም እንቅስቃሴ ያሳየ ሲሆን በብሄራዊ ቡድኑ ስብስብ ልምድ ካካበቱ ተጫዋቾች መካከል ዋንኛው ሲሆን ከዚህ በፊት ዋልያዎቹን በአምበልነት መርቶ ባያውቅም በቀድሞ ክለቡ ኤሌክትሪክ አምበል እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ 
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/7678
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d3ec24dba7e824a872671abd54a2cfca
8823ad688c7ceca589b9e97a235b014c
በቅርቡ ይፋ የተደረገውን የአዲስ አበባ ወንዞችና ዳርቻዎቻቸውን የማልማት ሥራን እውን ለማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት አማካይነት በነፍስ ወከፍ አምስት ሚሊዮን ብር ተከፍሎ የሚታደሙበት የእራት ድግስ ተዘጋጅቷል።
የ5 ሚሊዮን ብር እራት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ጋር\n'ገበታ ለሸገር' በሚል ስያሜ የተዘጋጀው የእራት ዝግጅት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የሚታደሙበት ሲሆን አምስት ሚሊዮን ብር ከፍለው የዝግጅቱ ተሳታፊ ለሚሆኑ ሰዎች የተለያዩ መታሰቢያ ተዘጋጅቷል። • የማትተነፍሰው ከተማ: አዲስ አበባ • ፓሪስን፣ ኒዮርክን፣ ዱባይን ... ወደ አዲስ አበባ ይህ የልማት ሥራ ሲጠናቀቅ በተለያዩ የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻዎች ላይ የእራት ዝግጅቱ ታዳሚዎቹ ስም በተናጠል ተጽፎ የሚቀመጥ ሲሆን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ጋርም የአንድ ለአንድ ፎቶ የመነሳት እድልን ያገኛሉ ተብሏል። ይህም ፎቶግራፍ የአዲስ አበባን ገጽታ የቀየሩ ግለሰቦች በሚል ተሰባስቦ በአንድ ጥራዝ ላይ እንዲቀርብ ይደረጋል ተብሏል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት ዛሬ ባቀረበው የግብዣ ጥሪም የንግድ ተቋማት ባለቤቶችና አመራሮች እንዲሁም የዓለም አቀፍና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በዚሁ የእራት ዝግጅት ላይ እንዲታደሙ ጋብዟል። በቫርኔሮ ኩባንያ የሚከናወነው የአዲስ አበባን ገጽታ በከፍተኛ ደረጃ ይለውጣል ተብሎ የታሰበው ፕሮጀክት በ29 ቢሊየን ብር ወጪ የሚከናወን ሲሆን በሦስት ዓመታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተነግሮለታል። • በሃገሪቱ የተከሰቱት ቀውሶችና አዲስ አበባ ሥራው የአዲስ አበባ ከተማን ለሁለት ከፍለው የሚያልፉ ወንዞችን መሰረት ያደረገ ሲሆን ከእንጦጦ ተራራ እስከ አቃቂ ወንዝ ያለውን 56 ኪሎ ሜትር እርቀት የሚሸፍን ነው። የአዲስ አበባ ወንዞችና ዳርቻዎች ልማት ሥራ ሲጠናቀቅ 4 ሺህ ሄክታር መሬት እንደሚለማ የተነገረ ሲሆን፤ በውስጡም አስፈላጊው ነገር የተሟላላቸው የመዝናኛ፣ የመጓጓዣ፣ የንግድ ማዕከላትና አረንጓዴ ስፍራዎች ይኖሩታል ተብሏል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
6c05362b88b7df355c1f0ac3da2098db
05bf204859c72a8070894bdad30b64e7
ኢትዮጵያዊ ኩራታችንን የማስቀጠል ታሪካዊ አደራችንን እንወጣ!
 ኢትዮጵያዊ አንዱ ክልል ከሌላው ክልል፤ አንዱ ጎሳ ከሌላው ጎሳ የተሰናሰለ። በደምና ስጋ የተሳሰረ ህዝብ ነው። ኢትዮጵያውያን በባህል። በታሪክ። በሃይማኖትና እምነት የተጋመድን ህዝቦችም ነን ። በዚህ ማህበራዊ። ባህላዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር አንዱ ለሌላው። ሌላው ለአንዳችን ጋሻና መከታ ሆነን ኖረናል። ኢትዮጵያውያን የምንታወቀው በጀግንነት። በአንድነት፣ በአልበገር ባይነትና ለሀገራችንን ዳር ድንበር ክቡር መስዋዕትነት በመክፈልና ሉአላዊነታችንን በማስጠበቅ ጭምር ነው። ይሄ አንድነታችን ያስገኘው ጀግንነት ከአፍሪካ ብቸኛ በቀኝ ያልተገዛን ሀገር ለመሆን አስችሎናል። ይሄ አባቶቻችን ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ያኖሩልን እኛም የምንኮራበት የጀግንነት ታሪካችን ነው። ኢትዮጵያውያን ገድላቸው ይሄ ብቻ አይደለም፤ አለም ስልጣኔ ሳይዘልቀው ሳይንሰና ቴክኖሎጂ ዛሬ የደረሰበት ደረጃ ከመድረሱም በፊት የስልጣኔ በር ከፋች በመሆን ዛሬም ድረስ ለአለም የሚደንቅ እጅግ ውብና አስደናቂ የእጅ ስራ ጥበብ ባለቤት መሆን ችለዋል። አክሱም። ላሊበላ ። የፋሲል ግንብ እና ሌሎችም ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ቦታዎች የዚህ አብይ ምስክሮች ናቸው። ይህም ከእኛ ኢትዮጵያውያን አልፎ የዓለም ቅርስና መኩሪያ ሆኖ ተመዝግቧል። ቀደምት አባቶቻችን ይሄንን ድንቅ ጥበብ አስቀምጠው በማለፋቸው ዛሬ የቱሪስት መስህብ በመሆን የኢኮኖሚያችን አንዱ የገቢ ምንጭ ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛል። ይሄም ሌላኛው የእኛነታችን መኩሪያ ሀብታችን ነው። ኢትዮጵያውያን በማህበራዊ ህይወታቸው እስካሁን አለም ላይ የማይታይና የማይሰማ በአንድ ገበታ አብሮ መብላትና መጠጣት፤ በደስታና በችግር ጊዜ መረዳዳት። ሲታመሙ ማስታመም ሲሞቱ አልቅሶ መቅበር። ዘር። ሀይማኖትና ፆታ ሳይለዩ አንተ ትብስ አንቺ ብሎ መተሳሰብና መከበባር አብሮን የኖረ አስደናቂው የምንኮራበት ባህላችን ነው። በእድር። በእቁብና በሌላውም መሰል ማህበራዊ ተቋማት ራሳችንን በማደራጀት የኢኮኖሚ ችግሮቻችንን። የሚያጋጥሙ ግጭቶችን የምንፈታበት። ዳኝነት የምንሰጥበት። ይቅርታና ምህረት የምንጠያየቅበት የእኛነታችን መኩሪያ ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች ባለቤትም ነን። ይሄ ኢትዮጵያዊ ኩራታችን እና ልዩ መገለጫችን ነው። ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ አህመድ በበዓለ ሲመታቸው ወቅት ኢትዮጵያዊነት ኩራት መሆኑን የገለጹት “ትላንት፣ አባቶቻችን በመተማ፣ በአድዋ፣ በማይጨውና በካራ ማራ አጥንታቸውን ከስክሰው። የከበረ ደማቸውን አፍስሰው በክብርና በአንድነት ያቆዩዋት አገር አለችን። በውብ አገር ዘመን ተሻጋሪ የአኩሪ ታሪክ ባለቤት ነን። መነሻችንን የምናውቅ ታላቅ ህዝብ ነን። በልዩነት የደመቀው ህብረታችን ለዓለም ምሳሌ መሆን ይችላል። ጠላቶቻችንን አንበርክኳል። ሉአላዊነታችንን ጠብቆ ዛሬ ላይ ከማድረሱም በላይ ለሌሎች ህዝቦችም የነፃነት ትግል አርአያ ሆኗል። ብዙ ዓይነት ባህል ቋንቋ እና እምነት ቢኖረም ማንነታችን እንዳይለያይ ሆኖ የተሰናሰለ፣ እንዳይነጣጠል ሆኖ የተገመደ፣ የተዋደደ እና የተዋሀደ ነው።”በማለት ነው። ኢትዮጵያዊነት ኩራት ነው ስንልም ሳንሳቀቅ። ሳንፈራ። ሳንሰደድ። ደህንነታችን ተጠብቆ የምንኖርባት ዋስትና የምትሰጠን ሀገር አለችን እያልን ነው። የተፈጥሮ ጸጋዎች ኩራታችን ናቸው። የትም ሳልሰደድ የኖርኩት ሀገሬ ኩራቴና መመኪያዬ በመሆኗ ነው። አክሱም ላሊበላ የጥበብ መነሻ እያልን የምናደንቃቸው የእኛነታችን መገለጫ ኩራታችን ናቸው። በአለም ቅርስነት የተመዘገቡት የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶቻችን የእኛነታችን ማሳያ የማንነታችን መገለጫ ናቸው። ኢትዮጵያ የራሷ ፊደል ያላት። የሰው ልጅ መገኛ ሀገር የታሪካዊ ባህላዊና ስነጥበባዊ መነሻ ሀገር ናት ። የአየር ንብረቷ የህዝቧ እንግዳ ተቀባይነት ሁሉ የኢትዮጵያውያን መገለጫዎች ናቸው ይህ ነው ኢትዮጵያዊ ኩራታችን። ይሄንን አባቶቻችን ያቆዩልንን የኢትዮጵያዊነት ኩራት በተሻለ መልኩ ማስቀጠል የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊያ ኃላፊነት ሊሆን ይገባዋል። ዛሬ ከእኛ የሚጠበቀው የነበረን ታሪክ ማውራት። ባለፈ ታሪክ መኩራራት ብቻ ሳይሆን አሁንም ወቅቱን የዋጀ ታሪክ ሰርተን ለትውልድ ማስተላለፍ ነው። ከዚህ ዘመን ትውልድ የሚጠበቀው አደራ ይሄው ነው። ኢትዮጵያዊ ኩራትን ወደ ፊት ማስቀጠል ከሁሉም የሚጠበቅ ቢሆንም በዋነኛነት ወጣቱ ትልቁን ኃላፊነት መውሰድ አለበት። ሀገር የሚቀጥለውና የሀገራዊ ኩራት የሚጠነክረው ዛሬ የሚጠበቅብንን ለኢትዮጵያዊነት ኩራት የሚሆኑ ታሪኮችን ሰርተን ማለፍ ስንችል ብቻ ነው። ለዚህ ደግሞ ጊዜው አሁን ነውና እውቀታችንን። ጊዜያችንንና ጉልበታችንን ሳንሰስት በሃቅ። በቅንነትና በሀገር ስሜት እንስራ። በዚህም ሀገራችንን ከገባችበት ማህበራዊ። ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግሮችም በማውጣት ለብሔራዊ ኩራታችን መሰረት የሆነች አገር እንገንባ።አዲስ ዘመን ጳጉሜ 3/2011
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=17481
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5e10ce82a6fd3b2ab60d6cb75d6c6946
7f481132813f3717176b43fb8b9e5099
ተመድ፡ “የከፋ የአየር ንብረት ለውጥ ከመከሰቱ በፊት ማስጠንቀቂያ ያስፈልጋል”
ድርጅቱ ያወጣው ሪፖርት እንደሚያሳየው፤ የከፋ የአየር ሁኔታ ከመከሰቱ በፊት ማስጠንቀቂያ የሚሰጥበት መንገድ እንዲኖር አገራት ገንዘብ ፈሰስ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ባለፉት 50 ዓመታት በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የተፈጥሮ አደጋዎች እየተበራከቱ ነው። ዓለም ላይ ከሦስት ሰዎች አንዱ/አንዷ የአየር ሁኔታ ማስጠንቀቂያ እንደማይደርሳቸው ጥናት ያሳያል። በቀጣይ አሥር ዓመታት በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት እርዳታ የሚሹ ሰዎች ቁጥር በእጥፍ ይጨምራል ተብሎ ይገመታል። በጥናቱ ከ16 ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና ከዓለም አቀፉ የአየር ሁኔታ ትንበያ ተቋም የተወጣጡ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል። ባለፉት 50 ዓመታት ከአየር ሁኔታ፣ ከአየር ንብረት ለውጥ እና ከውሃ አካል ጋር የተያያዙ 11 ሺህ አደጋዎች ተከስተው፤ ሁለት ሚሊዮን ሰዎች ሞተዋል። ምጣኔ ሀብትም የ3.5 ትሪሊዮን ዶላር ኪሳራ ገጥሞታል። እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2018፤ 108 ሚሊዮን ሰዎች ተፈጥሯዊ አደጋ ከፈጠረባቸው ጫና ለመላቀቅ የዓለም አቀፍ ድርጅቶችን ድጋፍ ጠይቀዋል። የተመድን ሪፖርት የጻፉት ባለሙያዎች፤ በ2030 እርዳታ የሚሹ ሰዎች ቁጥር በእጥፍ አድጎ፤ ምጣኔ ሀብት ላይ የሚያሳድረው ጫና በዓመት 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ ያስረዳሉ። “የከፋ የአየር ሁኔታ ከመምጣቱ በፊት ማስጠንቀቂያ ያስፈልጋል” ተመድ እንደሚለው፤ የከፋ የአየር ሁኔታ ከመከሰቱ በፊት በተገቢው መንገድ ማስጠንቀቂያ መሰጠት አለበት። ይህም የአየር ሁኔታ ምን እንደሚመስል ከመተንበይ ባለፈ፤ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ያካተተም መሆን ይገባዋል። ማስጠንቀቂያዎች በታዳጊ አገራት እንዲሁም በደሴቶች የበለጠ አስፈላጊ ናቸው። እነዚህ አገራት ባለፉት አምስት አሠርታት ከአየር ሁኔታና የአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ አጥተዋል። ከተፈጥሮ አደጋ ጋር በተያያዘ ከተከሰቱ ህልፈቶች 70% የተከሰቱት በድሃ አገራት ነው። የዓለም አቀፉ የአየር ሁኔታ ትንበያ ተቋም እንደሚለው፤ አፍሪካ ውስጥ ካሉ የአየር ሁኔታ ትንበያ ተቋሞች ደረጃቸውን የጠበቁት 26% ብቻ ናቸው። ኮሮናቫይረስ የአየር ሁኔታ ማስጠንቀቂያ ላይ ጫና ማሳደሩን የድርጅቱ ሪፖርት ይጠቁማል። ሆኖም ግን የአየር ንብረት ለውጥ ተፈጥሯዊ አደጋ እያስከተለባቸው ያሉ ድሃ አገራት መረሳት እንደሌለባቸውም ተገልጿል። የዓለም አቀፉ የአየር ሁኔታ ትንበያ ተቋም ዋና ጸሐፊ ፕ/ር ፔትሪ ታላስ “ዝግጁ ሆኖ በተገቢው ጊዜ፣ በተገቢው ቦታ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል። የሰዎችን ሕይወትና ቤት ንበረታቸውን ለመታደግ ያስችላል” ሲሉ ገልጸዋል። አያይዘውም፤ “ኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ የጤና ሥርዓትና ምጣኔ ሀብትንም አቃውሷል። ከዚህ ለማገገም ዓመታት ይወስዳል። የአየር ንብረት ለውጥ ለዘመናት በሰው ልጆች፣ በሥነ ምህዳር፣ በምጣኔ ሀብት ላይ ዘላቂ ተጽዕኖ እንዳለው መረሳት የለበትም” ብለዋል። በተመድ የአደጋ ቅነሳ ክፍል ልዩ ተወካይ ማሚ ሚዙቶሪ እንዳሉት፤ ኮቪድ-19 ያመጣው የአደጋ ጊዜ ርብርብ ዓለምን ከአየር ንብረት ለውጥ ለመታደግም መተግበር አለበት። ምን ይደረግ? በተመድ ሪፖርት መሠረት ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ስድስት ነጥቦች ቀጣዮቹ ናቸው፦
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
6161f8f84f098e77e333fc4fb343d9c3
fde884563fb429aeebf0d357e917a9ce
የካናዳው ጠቅላይ ሚንስትር፡ ከሁዋዌ ባልደረባ እስር ጀርባ ፖለቲካ የለም
የቻይናው ቴሌኮም ኩባንያ ሁዋዌ ባለቤት ልጅ እና ምክትል ኃላፊ ሜንግ ዋንዦ ካናዳ ቫንኮቨር አየር ማረፊያ ውስጥ ለእሥር መዳረጓ ይታወሳል። ቻይና ሜንግ ዋንዦ በፍጥነት ከእስር እንድትለቀቅ የጠየቀች ሲሆን እስሩም የሰብዓዊ መብት ጥሰት ነው ብላለች። የሥራ ኃላፊዋ ተጠርጥረው የታሰሩበት ጉዳይ ምን እንደሆነ ለህዝብ ይፋ አልተደረገም። ሁዋዌም ''ሜንግ አንዳች ስለ ፈጸመችው ስህተት የማውቀው ነገር የለም'' ብሏል። ዛሬ አርብ ፍርድ ቤት ትቀርባለች ተብሎ ይጠበቃል። • የሁዋዌ ባለቤት ልጅ ካናዳ ውስጥ ታሠረች • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ • የኦሮሞ ፓርቲዎች የጋራ ፎረም ለማቋቋም ከስምምነት ላይ ደረሱ የቻይና እና አሜሪካ የንግድ ጦርነት በተጧጧፈበት ወቅት የሜንግ እሥር ተከትሏል። አርጀንቲና ላይ የጂ-20 ስብሰባ ወቅት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ሺፒንግ በተገናኙበት በዕለተ ቅዳሜ ነበረ ሜንግ ቫንኩቨር ካናዳ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋለችው። የሜንግ እስር ቻይናን ያስቆጠ ሲሆን በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የንግድ ጦርነት እንዳያባብሰው ተሰግቷል። ሜንግ በተሳረችበት ወቅት ሲወጡ የነበሩት ሪፖርቶች የእስሩ ምክንያት ምናልባትም ሁዋዌ አሜሪካ ኢራን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ሳይተላለፍ አልቀረም። የአሜሪካ የአገር ውስጥ ደህንነት አማካሪው ጆን ቦልት ከእስሩ ጋር በተያያዘ ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ ሳይሰጡበት ቀርተዋል። ሜንግ የኩባንያው የፋይናንስ ኃላፊ እና የሁዋዌ መስራች ልጅ ነች። ሜንግ የኩባንያው የፋይናንስ ኃላፊ እና የሁዋዌ መስራች ልጅ ነች ሁዋዌ በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴሌኮም እቃዎች አቅራቢ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንደኛው ነው። በቅርቡም ከሳምሰንግ ቀጥሎ ትልቁ ዘመናዊ ተንቀሳቃሽ ስልክ አምራች መሆን ችሏል። የምዕራቡ ዓለም መንግሥታት ቻይና ሁዋዌን ተጠቅማ የስለላ አቅሟን ታዳብራለች ብለው ይሰጋሉ። ሁዋዌ ግን የመንግሥት ጣልቃ ገብነት የለም ይላል። የአሜሪካ ሕግ አርቃቂዎች በተደጋጋሚ ሁዋዌ የአሜሪካ ደህንነት ስጋት ነው እያሉ ይከሳሉ። የጃፓን መንግሥት የቻይና ኩባንያ የሆኑትን ሁዋዌ እና ዜድቲኢ (ZTE) በመረጃ መረብ ደህንነት ስጋት ምክንያት በአገሪቱ ውስጥ አገልግሎት እንዳይሰጡ እገዳ ልታደርግ እንደሆነ እየተነገረ ነው። ኒው ዚላንድ እና አውስትራሊያ ሁዋዌን ካገዱ ሰነባብተዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
0a25f6fe19055833ccf29491be95b35c
ba72073d0d6c87ec0ba72d2cff4fb894
ኮንጎ ለድንበር ተሻጋሪ ነጋዴዎች የኢቦላ ክትባት ልትሰጥ ነው
• በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የጤና ባለሙያዎች ጥቃት ደረሰባቸው • የኢቦላ መከላከያ ክትባት በኮንጎ ሊሰጥ ነው በሩዋንዳ ድንበር ላይ በሚገኘው የኮንጎያዊያን የንግድ ማዕከል' ጎማ' የኢቦላ ኬዝ መገኘቱን በቅርቡ አንድ ሪፖርት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ነበር ለድንበር ተሻጋሪ ነጋዴዎች ትኩረት መሰጠት የተጀመረው። ባለፈው ዓመት ብቻ በኢቦላ ምክንያት በትንሹ 1900 ሰዎች ሕይወት ያለፈባት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ መከላከል አስተባባሪ የሆኑት ጂን ጃኪዩስ ሙየምቤ ከሆነ፤ በሩዋንዳ የሚገኙ የጤና ባለሥልጣናትም ድንበር ተሻጋሪ ነጋዴዎችን በተመለከተ ለሚደረገው የክትባት ዘመቻ 100 ሺህ ክትባቶችን ጠይቀዋል። ይሁን እንጂ የክትባት ዘመቻው መቼ እንደሚጀመር አልታወቀም። • ኢቦላ ወደ ኡጋንዳ እየተዛመተ ነው ዶ/ር ሙየምብ እንዳሉት ለድንበር ተሻጋሪ ነጋዴዎቹ ክትባት ከተሰጠ በኋላ የኢቦላ ታማሚ በተገኘባቸው አካባቢዎች ክትባቱን መስጠት እንደሚጀምሩ የህክምና ቡድኑ አስታውቋል። ዓለም አቀፉን የጤና ድርጅት ጨምሮ ዓለም አቀፍ የጤና ባለሙያዎች የተሳተፉበት ክትባት አገልግሎት ላይ መዋል የጀመረ ሲሆን ክትባቱ በዲሞክራቲክ ኮንጎ ግርታን ፈጥሮ ነበር። ክትባቱ በጆንሰን እና ጆንሰን የተሰራ ሲሆን በዲሞክራቲክ ኮንጎ ባለፈው ዓመት ሲሰጥ ከነበረው ከአንድ የሜርክ ክትባት መጠን የተለየ ነው ተብሏል። በምስራቃዊ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚዛመቱ ሀሰተኛ መረጃዎችና እምነት ማጣት ሳቢያ የኢቦላ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ገትቶታል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
22dee026abf022bb7da0f6658b3fdb6b
8f128149d080e4ae9369ecf31031756f
ለ20 ዓመት በታች ቡድን አሰልጣኞች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ተሰጠ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከ20 ዓመት በታች ቡድን አሰልጣኞች ያዘጋጀውን የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ላለፉት ሦስት ቀናት ማከናወኑን በድረ-ገፁ ገልጿል።በ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፉ 17 ክለብ አሰልጣኞችን ያሳተፈውና ታኅሳስ 14 የተጀመረው ይህ ስልጠና በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደ ሲሆን በፌዴሬሽኑ ቴክኒክ እና ልማት ኮሚቴ ተዘጋጅቶ በሀገር ውስጥ ኢንስትራክተሮች ተከናውኖ ዛሬ ተጠናቋል። በቅርቡ እንደሚጀምር ለሚጠበቀው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግም ጥሩ መዘጋጃ ይሆናል ተብሎለታል።ከ20 ዓመት ፕሪምር ሊግ ጋር በተያያዘ ፌዴሬሽኑ የህክምና ኮሚቴ አማካኝነት የተጫዋቾች የእድሜ ምርመራ በጳውሎስ ሆስፒታል እየተካሄደ ይገኛል። የመጀመርያ ዕይታ እና MRI ምርመራን ያካተተው ይህ ምርመራ በሳምንቱ መጀመርያ የተጀመረ ሲሆን ነገ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/53353
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8487b5cbd5875368c6cc9c366e8c655b
759c87977328384beb26d3e12e52c07f
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ የሚኒስትሮችን ሹመት ያፀድቃል
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የሚኒስትሮችን ሹመት ያፀድቃል ተበሎ ይጠበቃል።የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 34ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት እንደሚያሂድ ተገልጿል።በስብሰባውም የሚኒስትሮችን ሹመት መርምሮ የሚያፀድቅ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡(ምንጭ፡-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31091/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
76aa8e83698bdfb0b05d561e9be83057
7c6c9e8151ceae28ee78661a8e799c1f
ለልዩ ጣዕም የቡና ቅምሻ ውድድርከአንድ ሺ በላይ ናሙና መሰብሰቡ ተገለጸ
አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በቅርቡ ለሚካሄደው በባለ ልዩ ጣዕም የቡና ቅምሻ ውድድር አንድ ሺ 459 የቡና ናሙና መሰብሰቡንና ናሙናው በመጠን ከፍተኛ እንደሆነም የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።ባለስልጣኑ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በቅርቡ የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ቅምሻ ውድድር ለማካሄድ በሚደረገው ዝግጅት ላይ ከመላው ሀገሪቱ የሚመጡ የቡና ናሙናዎች የሚቀርቡ ሲሆን፣ቡና አምራቾች፣ላኪዎች፣አቀናባሪዎች፣የህብረት ሥራ ማህበራት፣ቡና ማጠቢያ ጣቢያዎች ናሙናቸውን አስገብተዋል።ከጥር 25-29 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ አንድ ሺ 459 የቡና ናሙና ተሰብስቧል ያለው መግለጫው፤ ውድድሩ በቡና ዘርፉ ለተሰማሩ በተለይም ለአርሶ አደሮችና አልሚዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረውና ለአገሪቱም የተሻለ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት እንደሚያግዝ አመልክቷል።ባለስልጣኑ ከአሜሪካን ተራድኦ የምግብ ዋስትና ጋር በመተባበር በዓለም ታዋቂ የሆነውንና‹‹ካፕ ኦፍ ኤክሰለንስ››የተባለውን የባለ ልዩ ጣዕም የቡና ቅምሻ ውድድር ወደ ኢትዮጵያ በከፍተኛ ጥረት ለማምጣት መቻሉን አመልክቷል። ውድድሩ ዓለም አቀፍ እውቅና ባላቸው ባለሙያዎች እንደሚዳኝና ዓለም አቀፍ ቡና ገዢዎችንም ይስባል ተብሎ እንደሚጠበቅ በመግለጫው ተመልክቷል።በውድድሩ የመጀመሪያ ዙር የሚያልፉ ናሙናዎች አዲስ አበባ ተልከው በሀገር ውስጥ ቡና ቀማሾች እንደሚቀመሱና 150 የሚሆኑ ሀገራዊ አሸናፊዎች ከተመረጡ በኋላ በድጋሚ በሀገር ውስጥ ቀማሾች ተቀምሰው 40 የላቁ ቡናዎች እንደሚመረጡም ተብራርቷል። ቀደም ሲል በተካሄደ የቡና ቅምሻ ውድድር አሸናፊ ሆነው የተሸጡ ቡናዎች በተደጋጋሚ የዓለም ቡና ክብረወሰን መስበር መቻላቸውን በመግለጫው ተጠቅሷል።ውድድሩ አምራቾች በጥራት እንዲያመርቱና ከዘርፉም ተጠቃሚ እንዲሆኑ እንደሚያግዛቸውም ተገልጿል።የባለስልጣኑ መግለጫ እንዳመለከተው ለውድድር የገቡት ቡናዎች የቅድመ መረጣ ስራ ከየካቲት 16-20/2012 ዓ/ም ድረስ እንዲሁም ቡናዎችን ወደ መጋዘን የማስገባት ስራው ከየካቲት 23 – መጋቢት 14/2012 ዓ/ም ድረስ ይከናወናል። ሀገራዊ የውድድር መድረኩ ደግሞ ከመጋቢት 21-25/2012 ዓ/ም ድረስ የሚካሄድ ሲሆን፤ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኩም ከመጋቢት 29- ሚያዝያ 2/2012 ዓ/ም እንደሚሆንና ዓለም አቀፍ ጨረታው ደግሞ ግንቦት 2012 ዓ.ም ይካሄዳል።አዲስ ዘመን የካቲት 19/2012በጋዜጣው ሪፖርተር
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=27949
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
80a2e804e2fd8f9374f943851e40c9c9
7788ae45bd0453d96044045a5ce1aac9
"የጋምቢያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ያህያ ጃሜህ ደፍረውኛል"
ይህንን ቃሏን የሰጠቸው ሂውማን ራይትስ ዎች እና ትራያል ኢንተርናሽናል ባደረጉት ምርመራ ፕሬዝዳንት ያህያ ጃሜህ ፈፀሟቸው በተባለው ጾታዊ ትንኮሳና መደፎሮችን ባጋለጠው ዝርዝር ሪፖርት ላይ ነው። ፋቱ ጃሎው ፕሬዝዳንቱን ስታገኛቸው የቁንጅና ውድድሩን በበላይነት አሸንፋ የነበረ ሲሆን እድሜዋም 18 ነበር። ይህንን ውድድር ባሸነፈችበት ወር ፕሬዝዳንቱ እንደ አባት እየመከሩ የተለያዩ ስጦታዎችን እና ገንዘብ እየሰጧት አክለውም ቤተሰቦቿ በሚኖሩበት አካባቢ ውሃ እንዲገባ በማስተባበር ቅርበታቸውን አጠናከሩ። • ሳፋሪኮም የተጠቃሚዎችን መረጃ በማውጣት ተከሰሰ • “የኢህአፓና መኢሶን ነገር አማራ ክልል ላይ ሊከሰት ይችላል ብዬ ነበር” • ዶ/ር አምባቸው በሌሎች አንደበት ከዛም ትላለች ፋቱ ለፕሬዝዳንቱ ድጋፍ ለማሰባሰብ በተዘጋጀ በአንድ የእራት ግብዣ ላይ የጋብቻ ጥያቄ አቀረቡላት። ፋቱ ግን ጥያቄውን በመቃወም በእራት ግብዣው ላይ ለመስራት የወሰደቻቸውን ኃላፊነቶችን ሰረዘች። በ2015 ሰኔ ወር ላይ ግን በፕሬዝዳንቱ ቤተመንግሥት በተካሄደ ሀይማኖታዊ ፕሮግራም ላይ እንድትገኝ ተጠየቀች። ቤተመንግሥቱ እንደደረሰች ግን የተወሰደችው ወደ ፕሬዝዳንቱ የግል መኖሪያ ነው። "ምን እንደሚፈጠር ግልፅ ነበር" ትላለች ፋቱ፤ ፕሬዝዳንቱ የጠየቁትን እምቢ በማለቷ መናደዳቸውን በማስታወስ። ከዛም በጥፊ እንደመቷትና መርፌ እንደወጓት ታስታውሳለች። ቀጥሎም ደፈሯት። ቢቢሲ ያህያ ጃሜህን በስደት በሚኖሩበት ኢኳቶሪያል ጊኒ ስለቀረበባቸው ክስ ለማነጋገር ሞክሮ ነበር። የፓርቲያቸው ቃል አቀባይ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ላይ የቀረበውን ክስ በአጠቃላይ ክደዋል። ቃል አቀባዩ ኡስማን ራምቦ ጃታ ለቢቢሲ በላኩት መግለጫ "እንደፓርቲ እና እንደ ጋምቢያ ህዝብ በቀድሞው ፕሬዝዳንት ላይ በሚቀርቡ መሠረተ ቢስ ውንጀላዎች ተሰላችተናል" ብለዋል። "የቀድሞው ፕሬዝዳንት ለእንዲህ አይነቱ ውሸትና የጥላቻ ዘመቻ መልስ ለመስጠት ጊዜ የላቸውም። የተከበሩ፣ ፈጣሪያቸውን የሚፈሩ፣ አማኝ ለጋምቢያ ሴቶች ክብር ያላቸው ናቸው" ሲሉ የተናገሩት ደግሞ የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ናቸው። ጃሎ ለቢቢሲ ፕሬዝዳንቱን ፍርድ አደባባይ ለማቆም እንደምትፈልግ ተናግራለች። "ይህንን ታሪኬን ለመደበቅ፣ ለማጥፋት ሞክሬያለሁ፤ የታሪኬ አካል እንዳልሆነ ለማድረግ ጥሬያለሁ" "እውነታው ግን አልቻልኩም፤ አሁን ለመናገር የወሰንኩት ታሪኬን በመናገር ያህያ ጃሜህ የሰሩትን እንዲሰሙ ስለፈለኩ ነው።" አክላም በጋምቢያ ሀቅና እርቅ አፈላላጊ ኮሚሽን ፊት ቀርባ ለመመስከርም ፈቃደኛ መሆኗን ተናግራለች። ይህ የሀቅና እርቅ አፈላላጊ ኮሚሽን የተቋቋመው በ2016 በፕሬዝዳንት አዳማ ባሮው ሲሆን በያህያ ጃሜህ የ22 ዓመት አስተዳደር ወቅት የተጸፀሙ ጥፋቶችን ይመረምራል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
196a50dcba9a8fe52c70f3e310093e99
b49dfebd97642c42587620e199d778b2
​ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ድሬደዋ ከተማ | ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሰሞኑን ተስተካካይ ጨዋታዎች እየተደረጉበት ሲገኙ ዛሬም ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድሬደዋ ከተማን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል። በጨዋታው ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች ለማንሳት ወደድን።በ2009 የውድድር አመት መገባደጃ ላይ ላለመውረድ ይደረግ በነበረው ትግል ውስጥ ዋነኛ ተሳታፊ ከነበሩት ክለቦች ውስጥ የሚታወሱት ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬደዋ ከተማ ዘንድሮም ከደረጃው ግርጌ አልታጡም። የመጨረሻ ደረጃ ላይ የተቀመጠው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዛሬውን ጨምሮ ሁለቱን ተስተካካይ ጨዋታዎቹን ተስፋ ያደርግ እንደሁ እንጂ ወቅታዊ አቋሙ አሁንም መሻሻልን አላሳየም። ቡድኑ በ15ኛው ሳምንት ከሲዳማ ይዞ የተመለሰው አንድ ነጥብ ካልሆነ በቀር ከዛ በፊት ከሜዳው ውጪም ሆነ ሜዳው ላይ የደረሱበት ተከታታይ ሽንፈቶች ለዚህ ማሳያ ናቸው። በመጠኑ የተሻለ ጉዞ ያደረገ የሚገኘው ድሬደዋ ከተማ በበኩሉ በወልዋሎ ዓ.ዩ ላይ ያሳካው ድል እንዲሁም ከቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ የተጋራበት ጨዋታ በቅርብ ሳምንታት ደረጃውን እንዲያሻሽል አግዘውታል። የዛሬው ጨዋታ ለድሬደዋ የመጨረሻው ተስተካካይ ጨዋታ እንደመሆኑ መጠን ሙሉ ነጥብ ለማግኘት ወደ ሜዳ እንደሚገባ ይጠበቃል። ለኢትዮ ኤሌክትሪክም ቢሆን የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ የሜዳው ጨዋታ በመሆኑ ቡድኑ ካለበት የውጤት ቀውስ ለማገገም ዕድሉን የሚሞክርበት ይሆናል። በዚህ ጨዋታ ሌላው ትኩረት የሚስበው ጉዳይ የፌደራል ዳኛ አሰፋ መመደብ ነው። በክልል ጨዋታዎች ላይ በአወዛጋቢ ውሳኔዎች የሚታወቀው ይህ  ዳኛ በቀጣዮቹ ሰዐታት በምደባው ላይ ለውጥ ካልተደረገ በቀር ከሁለት አመታት በኃላ ወደ አዲስ አበባ ስታድየም የሚመለስበት ጨዋታ ይሆናል።የኢትዮ ኤሌክትሪኮቹ ዐወት ገ/ሚካኤል ፣ ሞገስ ታደሰ ፣ ቢኒያም አሰፋ ፣ ጥላሁን ወልዴ እና በሀይሉ ተሻገር በጉዳት ለዛሬው ጨዋታ የማይደርሱ ሲሆን የረዥም ጊዜ ጉዳት ላይ የሚገኙትን ሀብታሙ ወልዴ ፣ ዘነበ ከበደ እና ሳምሶን አሰፋን ጨምሮ አናጋው ባደግ እና ሱራፌል ዳንኤል ደግሞ በድሬደዋ ከተማ በኩል በጉዳት ከቡድኑ ስብስብ ውጪ የሆኑ ተጨዋቾች ናቸው። | ሊንኩን ተጭነው ይወራረዱየዛሬው የ11 ሰዐት ፍልሚያ በርካታ ግብ የሚቆጠርበት የተከላካይ ክፍልን ግብ የማስቆጠር ችግር ካለበት የአጥቂ መስመር የሚያገናኝ ነው። በውድድር ዘመኑ እስካሁን ሰባት ግቦች ያሉት ድሬደዋ ከተማ በወልዋሎ ላይ ካስቆጠራቸው ሁለት ግቦች በፊት የሊጉ ዝቅተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ ነበር። ድሬደዋ በመከላከል ላይ የተመሰረተ ቡድን ሆኖ የውድድር ዘመኑን መጀመሩ በራሱ ለማጥቃት ቦታ መስጠት ከጀመረበት ጊዜ በኃላም የቡድን ውህደት ለማጥቃት የተመቸ በማድረግ በቶሎ ግቦችን በቀላሉ ማግኘት እንዳይችል አድርጎታል። ቡድኑ ለመጨረሻ ጊዜ ካስቆጠራቸው አራት ግቦች መሀከል የሶስቱ ባለቤት የሆነው አትራም ኩዋሜ ወደ ግብ አስቆጣሪነቱ መመለሱ እንደፊት አጥቂ በራስ መተማመኑን ከፍ የሚያደርግለት ነው። በዛሬውም ጨዋታም በዚህ ተጨዋች እና ከጀርባው በሚኖሩት የማጥቃት ባህሪ ባላቸው አማካዮች መሀል የሚኖረው የቅብብል ስኬት ለብርቱካናማዎቹ ውጤት ማማር ወሳኝ እንደሚሆን ይጠበቃል። ምንም እንኳን መጨረሻ ደረጃ ላይ ይቀመጥ እንጂ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብ በማስቆጠሩ ረገድ ከአብዛኛዎቹ የሊጉ ክለቦች የተሻለ ነው። ስድስት ክለቦች ብቻ ናቸው በ13 ጨዋታዎች 12 ግቦችን ካስቆጠረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የተሻለ ጎል የማስቆጠር ንፃሬ ያላቸው። ሆኖም ቡድኑ ያስተናገዳቸው 21 ግቦች ደግሞ ከሁሉም ክለቦች በታች ያደርገዋል። የኃላ መስመር ድክመቱ እና ግብ በተቆጠረበት ቁጥር እየተከፈተ የሚሄደው የመከላከል አደረጃጀቱ በአራት ጨዋታዎች ሶስት ሶስት ግቦች እንዲቆጠሩበት አድርጓል።  የሚያስገርመው ሁሉም ጨዋታዎች አዲስ አበባ ላይ የተደረጉ ነበሩ። ይህም ቡድኑ በዛሬውም ጨዋታ በዚህ ረገድ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የሚያሳይ ነው። ባለፉት አራት ጨዋታዎች መቀዛቀዝ ያሳየው ግብ የማስቆጠር አቅምም ዛሬ ከተለመደው የነካሉሻ አልሀሰን የግል ጥረት ተላቆ በተደራጀ የማጥቃት ሂደት በመታገዝ መሻሻል ማሳየት የግድ ይለዋል። 
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/34239
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f004193367769dcfd2edb5ef556f7fdb
0a94c9a017cddd33660af6e6185731aa
ጋብሬል ቤልትረን ከኡራጓይ ወደ ማያሚ የመጣው እውቅ የከበሮ ተጫዋች ለመሆን ነበር፡፡ ከአምስት ዓመት በፊት የቤት ኪራይ መክፈል አይችልም ነበር፡፡
ደላላ፡ ሚሊየነር የሆኑ ‹‹ኢንተርናሽናል የበይነ መረብ› አጭበርባሪ ደላሎች\nተማሪ ከነበረችው ሴት ጓደኛው የምሳ ይበደርም ነበር፡፡ ከዚያ በድንገት ተተኮሰ፡፡ 20 ሚሊዮን ዶላር አገኘ፡፡ ነገሩ በበይነመረብ ንግድ ውስጥ በዕቃ አቅራቢና በደንበኛ መሀል የሚደረግ የድለላ ሥራ ነው፡፡ ‹‹ድሮፕሺፒንግ›› ይባላል፡፡ ድለላ ለማለት እንኳ ይከብዳል፡፡ ሥራው እንዴት ነው የሚሰራው የሚለውን ቆየት ብለን እንመለስበታለን፡፡ በርካታ ሰዎች ይህንን ትርፉ የሚያቋምጥ ሥራ በመሥራት ላይ ናቸው፡፡ ለዚህ ሥራ የሚያስልገው ቆንጆ ኢንተርኔትና ቆንጆ ላፕቶብ ብቻ ነው፡፡ ጠዋት ከብርድልብስ ሳይወጡ መሰራት ይችላል ይላሉ፣ ትርፍ ያጋበሱበት፡፡ እንዴት? ሻጮቹ እንዲያውም የሚሸጡትን ዕቃ አይዳስሱትም አይነኩትም፡፡ መጋዘን የላቸውም፡፡ ግን እየሸጡ ያተርፉበታል፡፡ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንመልከት፡፡ ይሄ የበይነ መረብ ደላላ (dropshipper) ላፕቶፑን ይከፍትና ርካሽ የሆነ ዕቃ ከአንዱ የቻይና በይነመረብ ገበያ ይፈልጋል፡፡ ከዚያ ይኼ ደላላ ምን ያደርጋል? በቅመም ያበደ ሻይ እንደሚባለው በቀለም ያሸበረቀ ድረ ገጽ ያሰራና ይህንን ርካሽ ዕቃ በድረ ገጹ ይለጥፈዋል፡፡ ድረ ገጹ ግን ምርቱ 'ኦሪጅናሌ' አሜሪካ ሰራሽ ወይም ጀርመን ሰራሽ ሆኖ ነው የሚለጠፈው፡፡ ከዚያ ይኸው የበይነመረብ ደላላ ወደ ማኅበራዊ የትስስር መድረኮች ይሄድና ከፍሎ 'ያበደ' ማስታወቂያ ለዚህ እቃ ያሰራል፡፡ በፌስቡክ፣ ቴሌግራም ወይም ኢንስታግራም እጅግ ተጽእኖ ፈጣሪ ለሚባሉ ሰዎች ገንዘብ እየከፈለ ይህንን ምርት ያስተዋውቃል፡፡ ይህን የሚያደርገው ምርቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳይፈጠር በማለም ነው፡፡ ስለዚህ አንድ ደንበኛ ይህንን ዕቃ በሚያዝበት ጊዜ ከገዥው መጀመሪያ ገንዘቡን ይቀበላል፡፡ ደላላው ከገዢው ገንዘቡ ሲደርሰው ነው ምርቱን ከቻይና የሚገዛው፡፡ ከዚያ ዕቃው በቀጥታ ወደ ገዢው ይጫናል፤ ከቻይና፡፡ የበይነ መረቡ ደላላ ዕቃውን አልነካውም፣ አልዳሰሰውም፡፡ ነገር ግን ገንዘብ ያገኛል፡፡ በሌላ ቋንቋ ይህ ደላላ በመንፈስ በገዥና በሻጭ መሀል ያለ ሰው ነው፡፡ የሚደንቀው ታዲያ ይህ ሥራ ወንጀል አለመሆኑ ነው፡፡ ምኑ ነው ወንጀል፡፡ ምናልባት ከሚገባው በላይ አዳንቆና አዳምቆ ማስታወቂያ መሥራት? ችግሩ በዚህ ሕጋዊ ሥራ ውስጥ የሚጨበጥ ነገር ስለሌለ አጭበርባሪዎች መኖራቸው ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ደንበኞች ገንዘብ ከፍለው እቃቸው ግን አይላክላቸውም፡፡ ይህ በሕጋዊዎቹ የበይነ መረብ ደላሎች ዘንድ የሚፈጸም ሳይሆን በነሱ ስም የሚፈጸም ወንጀል ስለሆነ ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡ ጋብሬል በዚህ መንገድ ቻይና ስሪት የሆኑ የብሔራዊ አሜሪካ እግር ኳስ ሊግ (NFL) ምርቶችን ይቸበችባል፡፡ ሰዎች የሚገዙት የአሜሪካ ኦሪጅናሌ ምርት እየመሰላቸው ነው፡፡ በዚህ መንገድ በአንድ ወር $50,000 ዶላር አተረፈ፡፡ ከዚያ በኋላ ግን የተጭበረበረ እቃ ሸጬ አላውቅም ይላል፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሰዎች አንድ ጊዜ ጥሩ ገንዘብ ካገኙ በኋላ ይሰወራሉ፡፡ በወር ውስጥ ጥሩ ትርፍ ካገኙ በኋላ እቃ መላክ የሚያቆሙ ደላሎችም አሉ ብሏል ለቢቢሲ። አንዳንድ ጊዜ እቃዎቹ የተባሉት አይነቶች ይሆኑና ነገር ግን የአእምሮ ጥበቃ መብታቸው በማይጠበቅበት አገር ይመረታሉ፡፡ እነሱን ስንሸጥ ገንዘብ እናገኛለን፡፡ አንዳንድ ጊዜ ምርቶቹ የሌላ ሆነው ማሸጊያቸው የታዋቂ ድርጅት ስም ሊለጠፍበት ይችላል፡፡ ኬቨን ዴቪድ ሌላኛው የበይነ መረብ ደላላ ነው፡፡ እንደዚህ ዓይነት የተጭበረበረ ነገር ውስጥ ገብቼ አላውቅም ይላል፡፡ ሆኖም ጓደኞቹ ተመሳስለው የተሰሩ ምርቶችን በመሸጥ በመቶ ሺህ ዶላሮች አጋብሰዋል፡፡ በተለይ የአፕል ገመድ አልባ የጆሮ ማዳመጫዎች AirPods ተቸብችበዋል ይለል፡፡ ሐሳዊ ምርቶች ድሮፕሺፒንግ ለበይነመረብ ንግድ አዲስ ሐሳብ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
2f9b3569e2ed0e790dd41557640e768b
af7912ea4d128b5bc3a912969c39d426
የኢራን ድብደባ - የትራምፕ እና የዓለም ምላሽ
የጦር ኃይላቸውን ጥንካሬና የሀገራቸውን ምሳሌ ኃብት በአጽንኦት በተናገሩበት ለዘጠኝ ደቂቃዎች የዘለቀ ንግግራቸው፤ በከርሰ ምድር ዘይትና በጋዝ ምርት ከየትኛውም የዓለም ሀገር የቀደምን በመሆናችን ስለዚህ ጉዳይ መካከለኛው ምሥራቅ እምብዛም አያሰጋንም ብለዋል።የዛሬው የኢራን ጥቃት ያደረሰው የከበደ ጉዳት እንደሌለም ፕሬዚዳንት ትራምፕ ተናግረዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/trump-iran-appears-to-be-standing-down-1-8-2020/5237543.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7a5bd64418c3564de6dbd0a003cbd120
0bce1fa13f8e18a4ae9b83dc6ed5cfdd
ቆይታ ከተሰናባቹ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ጋር
ግጭቶችን ለመከላከልና ሲከሰቱም እንዲቆሙ ለማድረግ፣ የልማት ጥረቶችን ለማጎልበትና የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ጣጣ ለመቀነስ በሚወጠኑ ጅምሮች ምክንያት ዓለምን ዞረዋል።በጉዟቸውም ከበርካታ መሪዎች ጋር ተገናኝተው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረጉትን ያህል ከቀያቸው ተፈናቅለው ለመሰደድ የተገደዱ ብዙዎችንና እንዲሁም በከፉ የተፈጥሮ አደጋዎች ሣቢያ ለውድመት የተጋለጡ ወገኖችን በያሉበት ጎብኝተዋል።በአመራር ዘመናቸው የሠሩ ወይም ያልሠሩትን አስመልክቶ ትተውት ስለሚሄዱት ቅርስ ብይን የሚሰጡት የታሪክ አዋቂዎች መሆናቸውን ያስታወሱት ባን ኪ-ሙን ከክንውኖቻቸው ሁሉ የላቀ ሥፍራ የሚሰጡት ግን ረሃብን ለማጥፋት ለታለመው ባለ አሥራ ሰባት ነጥብ የዘላቂ ልማት ግቦች እቅድ መሆኑን ይናገራሉ።የደቡብ ኮሪያ ተወላጁ ባን ኪ-ሙን ሰሜን ኮሪያ በተደጋጋሚ በምታደርገው የኒኩሌር እና የተምዘግዛጊ ሚሳይሎች የሙከራ ውንጨፋዎች ሳቢያ እየከረረ በመጣው የኮሪያ ልሳነ-ምድር ውጥረት ቀልባቸው እንደተያዘ ነው።ባለፈው ዓመት ሰሜን ኮሪያን ለመጎብኘት ይዘውት የነበረውን የጉዞ ዕቅድ በመጨረሻ ደቂቃ ፒዮንግያንግ በመሠረዟ ተስተጓጎለ።ባን በዓለም ዙሪያ የሞት ቅጣት እንዲቆም፥ የሴቶችን መብቶች ጥበቃ ለማሻሻል እና ብጥብጦችን ለመዋጋት የመንግሥታቱ ድርጅት ባደረገው ጥረት ይወደሳሉ።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/unsg-legacy-12-7-2016/3627308.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1a41763ba6460285caa8a0ba9837a008
f40593b25bc329e3bdd9e61e346df14a
የፖሊስን ጭካኔ ተቃውሞ የሚመሩት ናይጄሪያውያን ሴቶች
ሪኑ ኦዱዋላ ባህርይዋ ለናይጄሪያ መንግሥት ፍራቻ ፈጥሮበትም የባንክ አካውንቷ እንዲታገድ ትዕዛዝ ተላልፏል። ሪኑ ናይጄሪያውያን የፖሊስ ጭካኔን በመቃወም መንግሥት ለውጥ እንዲያመጣ አላፈናፍን በማለት ተቃውሟቸውን በመግለፅ ታሪክ ከሰሩ በአስር ሺህ ከሚቆጠሩ ወጣቶች መካከል አንዷ ናት። ዘረፋን ለማስቆም የተቋቋመውን ልዩ የፖሊስ ክፍል ወይም ሳርስ ተብሎ የሚታወቀው ቡድን አንድን ሰው ሲገድል የሚያሳይ ቪዲዮ መውጣቱን ተከትሎ ተቃውሟዋን ለመግለፅ ሪኑ ጎዳና ላይ ወጣች። ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ ሰዎችን ማሰር፣ ማሰቃየትና ግድያም ይፈፅማል በሚልም ቡድኑ እንዲበተን ጠየቁ። ሪኑም ከሌጎስ አስተዳዳሪ ቢሮ ውጭም ተቃውሟቸውን ለማሰማትም መጠለያ በመስራትም በርካቶችም ለተቃውሞ ሰፈሩ። የመገናና ብዙሃን ባለሙያ መሆኗም በማኅበራዊ ሚዲያ ሰልፈኞችን በመጥራት፣ ውጪ ለሚያድሩ ተቃዋሚዎችም ብርድ ልብስ የማሰባሰብ ሥራዎችን ለመስራት ጠቅሟታል። በርካታዎችም በመንግሥት ቢሮዎች ህንፃ ውጪ ለ72 ሰዓታት ተቃውሟቸውን እየገለፁም ውለው አድረዋል። በኋላም ፖሊስ ጥቃት በማድረሱ ተበትነዋል። ከ172 ሺህ በላይ የትዊተር ተከታዮች ያሏት ሪኑ በባለፉት ስድስት ሳምንታት የናይጄሪያን መንግሥት መሰረት ካብረከረከው በርካታ የሴት ተቃዋሚዎች መካከል አንዷ ናት። ሳርስ መቆም አለበት በሚለው የትዊተር እንቅስቃሴዋም ትዊተር በሰማያዊ ይፋ መለዮ እውቅና ሰጥቷታል። በአሁኑ ወቅት በሌጎስ የፖሊስን ጥቃትና ትንኮሳን የሚከታተል የፍትህ አጣሪ ኮሚቴ ስብስብ አባል ናት። የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሳርስ መበተናቸውን ተከትሎም ነው ይህ የፍትህ አጣሪ ኮሚቴ እንዲመሰረት ከፍተኛ ጥያቄ ቀርቦ የነበረው። ሆኖም እሷም ሆነ 20 የተቃውሞው አስተባባሪዎች ደኅንነት አደጋ ላይ ወድቋል። የሪኑም ሆነ የሌሎቹ አስተባባሪዎች የባንክ አካውንት እንዲታገድ ትዕዛዝ ከማዕከላዊ ባንክ ከተላለፈ ሁለት ሳምንታትን አስቆጥሯል። "የፖሊስን ጭካኔ ለማስወገድ የተነሳንበት ጥሩ አላማ እንደ ሽብርተኛ እንደሚያሳየን ማወቁ በጣም ልብ የሚሰብር ነው" በማለት ለቢቢሲ ተናግራለች። ማዕከላዊ ባንክ በበኩሉ የእነዚህን ግለሰቦች የገንዘብ ምንጭን ለማጣራት በሚል ለሦስት ወራት ያህል የባንክ አካውንታቸው እንዲታገድ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተላልፏል ብሏል። ጠበቃዋም ትዕዛዙን በመቃወምም እየሞገቱ ነው። "ይሄ የመጀመሪያው ነው" ሌላኛዋ ሳርስ እንዲበተን ስትሟገት የነበረችው ጠበቃ ሙዱፔ ኦዴሌም ባለፈው ወር ፓስፖርቷን ተነጥቃለች። በተቃውሞ ሰልፉ ላይ ለእስር የተዳረጉ ግለሰቦችን ወክላም ሙያዊ እርዳታዋን ስትለግስ ነበር። ባለፈው ሳምንትም በፌሚኒስቶች ጥምረት የተቋቋመ ድረ ገፅ ተዘግቷል። በአስር ሴቶች የተቋቋመው ይህ ድረ ገፅ የተዛባ የሥርዓተ- ፆታን መዋቅር ለማቃናት የተቋቋመ ሲሆን በተቃውሞውም ላይ ከፍተኛ ሚና ነበረው። ድረ-ገፁን የዘጋው አካልም ሆነ ለምን ተዘጋ የሚለው ጉዳይ ግልፅ አይደለም። የታዋቂው አፍሮ ቢት ሙዚቀኛ ፌላ ኩቲ እናት ፉንሚላዮ ራንሶም ኩቲ በተቃውሞ ሰልፉ ላይ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች 385 ሺህ ዶላር ማሰባሰብ ችለዋል። የተወሰነውንም ገንዘብ በተቃውሞው ለታሰሩት የሕግ ባለሙያ ምክር እንዲያገኙ ለማስቻል፣ ለቆሰሉት የህክምና ወጪ፣ በተቃውሞውም ላይ የግል ጥበቃን ለመቅጠርና በየዕለቱም ለሻይና አንዳንድ ወጪዎችም ውሏል። ቀሪው የተሰባሰበውም ገንዘብ በፖሊስ ጭካኔ ጥቃት ለደረሰባቸውና በፖሊስ ለተገደሉ የጥቃት ሰለባ ቤተሰብ አባላትና እንዲሁም ለአዕምሮ ጤና ማማከር አገልግሎት ይውላል ተብሏል። በፖሊስ ህይወታቸውን ላጡ ሰዎችም ማስታወሻ የሚሆኑ ተግባራትንም ድጋፍ ለማድረግ እቅድ ይዟል። "ይህ በናይጄሪያ ወጣቶች የመንቃት ሁኔታ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
588ef73a8e2b622ad7d756be2818c328
2899e4ebddd8619f89f61acbd90b9325
የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በሕግ ማስከበር ሂደት ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል አባላትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፡- ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በሕግ ማስከበር ሂደት ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል አባላትን ጎበኙ:: በጉብኝቱ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው፣ በአማራ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ሙሉነሽ አበበን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው የምዕራብ እዝ መከላከያ ሆስፒታል እና የልዩ ሃይል የቁስለኞች ማቆያ በመገኘት በትግራይ ክልል በተደረገው የሕግ ማስከበር ሂደት ጉዳት የደረሰባቸውን የመከላከያ እና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል አባላት በመጎብኘት አበረታተዋል::በሕግ ማስከበር ሀገራዊ ተልዕኮው ወቅት ለደረሰው የአካል ጉዳት ድጋፍ እንዲሆን ለሆስፒታሎቹ የዊልቸር፣ ክራንች እና ዎከር ድጋፍም ተደርጓል:: በተመሳሳይ በተያያዘ ዜናም በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ጀግኖች እና ወላጆቻቸው በጦርነት መስዋት የሆኑባቸው የወታደር ልጆች ይኖሩበት የነበረውና የፈረሰውን የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባን ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑ ተጠቁሟል::ለሀገር የዋሉ ጀግኖች ማግኘት የሚገባቸውን ክብርና ትኩረት ወደጎን በማለት የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባ ከለውጡ በፊት በነበረው ስርዓት አገልግሎት እንዲያቆም በመደረጉ በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ጀግኖች እና ወላጆቻቸው በጦርነት መስዋት የሆኑባቸው የወታደር ልጆች ለሀገር ያበረከቱትን ውለታ የዘነጋ ተግባር ሲፈፀምባቸው ቆይቷል:: በጦርነት ጉዳት የደረሰባቸው ጀግኖች እና ወላጆቻቸው በጦርነት መስዋእት የሆኑባቸው የወታደር ልጆች ይኖሩበት የነበረውና የፈረሰውን የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባን ለማቋቋም በበጎ ፈቃደኝነት የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባ አደራጅ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መግባቱን ብሔራዊ የጀግኖችና የሕፃናት አምባ በጎ አድራጎት ድርጅት የቦርድ ሊቀመንበር ዶክተር አዳሙ አንለይ ተናግረዋል:: የኢትዮጵያ የጀግኖች እና ህፃናት አምባ መቋቋም ለሀገር ክብር ዘብ በመቆም እስከ ህይወት መስዋዕትነት ለከፈሉና እየከፈሉ ላሉ ጀግኖችና ወላጆቻቸውን መስዋእት ላደረጉ የጀግኖች ልጆች ተገቢውን ቦታ እና ክብር መስጠት ያስችላል መባሉን የዘገበው ፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ነው::አዲስ ዘመን ታኅሣሥ 20 /2013
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=38401
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ecd8ff55dc79b10bc942df64f464e0fc
f46388ffafd6fab3d90bb0631cdbbbc9
የእንቅልፍ ሰዓትዎን እንዴት ማስተካከል እንደሚችሉ ያውቃሉ?
የእንግሊዝና የአውስትራሊያ ተመራማሪዎች የእንቅልፍ ሰዓትን በማስተካከል የአካልና የአዕምሮ ጤንነትን መጠበቅ እንደሚቻል እንደደረሱበት ይፋ አድርገዋል። አጥኚዎቹ ትኩረት ያደረጉት ሳይተኙ እኩለ ሌሊቱን የሚገፉ 'የምሽት ሰዎች' (የሌሊት ወፎች) ላይ ነው። • ስለ እንቅልፍ የተሳሳቱ አመለካከቶች • የኢትዮጵያን አደራዳሪነት የሱዳን ህዝብ እንዴት ይመለከተዋል? • በንቅለ ተከላ ዕይታው የተመለሰለት ኢትዮጵያዊ ታዳጊ ባለሙያዎቹ እንደሚሉት ጥናቱን ለማካሄድ ውስን የእንቅልፍ ሰዓት መስጠትን፣ አነቃቂ መጠጦችን ማስወገድና የጠዋት ፀሐይ መኮምኮም የተጠቀሟቸው ዘዴዎች ናቸው። ዘዴዎቹ የተለመዱ ቢሆንም በሰዎች ሕይወት ላይ ግን ከፍተኛ ልዩነት ማየት የተቻለበት ነበር ብለዋል። እያንዳንዱ ሰው የፀሐይን መውጣትና መግባት ተከትሎ የራሱ የእንቅልፍ ሰዓት አቆጣጠር አለው። ለዚህም ነው ሲመሽ እየተኛን፤ ሲነጋ የምንነቃው። ይሁን እንጂ ይህ ለሁሉም ሰው ላይሰራ ይችላል፤ ምክንያቱም የአንዳንድ ሰዎች ሰዓት ከሌሎቹ ዘግይቶ ይዘውራልና። • እንቅልፍ እንዲህ ጠቃሚ ነገር ኖሯል? በማለዳ ዝማሬያቸውን እንደሚያሰሙት 'የማለዳ ወፎች' ሁሉ የጠዋት ሰዎች በማለዳ ነው የሚነቁት ግን ማታ ለማምሸት ይቸገራሉ፤ በተቃራኒው የማታ ሰዎች (የሌሊት ወፎች) ምሽቱን ንቁ ሆነው ይገፉና ጠዋት ላይ ግን እንቅልፍ ያሸንፋቸዋል። ለምሽት ሰዎች (የሌሊት ወፎች) በጣም አስቸጋሪው ነገር ከምሽቱ 3፡00 እስከ ማለዳ 11፡00 ባሉት ሰዓታት ራሳቸውን ማስማማት ነው። የጠዋቱ የማንቂያ ደወል ሰውነትዎ ከመዘጋጀቱ አንድ ሰዓት ቀድሞ ያነቃዎታል። ይህም ከከፍተኛ የጤና ችግር ጋር ይያያዛል። ተመራማሪዎች ጥናት ባደረጉባቸውና በአማካይ ወደ መኝታቸው ለመሄድ እስከ ሌሊቱ 8፡30 የሚቆዩና እስከ ጠዋት 4፡00 ሰዓት ከእንቅልፋቸው የማይነቁ 21 የማታ ሰዎች (የሌሊት ወፎች) ላይ ጥናት አድርገዋል። በጥናቱ የተመረጡት ሰዎችም የሚከተሉትን እንዲፈፅሙ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸው ነበር። • ሁል ጊዜ ከእንቅልፋቸው ከሚነቁበት ሰዓት ሁለት ወይም ሦስት ሰዓት ቀድመው እንዲነሱና የጠዋት ፀሐይ እንዲሞቁ ማድረግ • በተቻላቸው መጠን ቁርሳቸውን እንዲመገቡ • የጠዋት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ • በየቀኑ በተመሳሳይ ሰዓት ምሳቸውን እንዲመገቡና ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት በኋላ ምንም ዓይነት ምግብ እንዳይመገቡ • የሚያነቃቁ መጠጦችን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በኋላ እንዳይጠቀሙ • ከቀኑ 10 ሰዓት በኋላ ምንም ዓይነት 'ሸለብታ' (ናፕ) እንዳያደርጉ • የብርሃን መጠኑ በተወሰነበት ክፍል ከተለመደው የእንቅልፍ ሰዓት ሁለት ወይም ሦስት ሰዓት ቀድመው እንዲተኙ እና • የሚተኙበትንና የሚነቁበትን ሰዓት ተመሳሳይ እንዲያደርጉ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸው ነበር። ከሦስት ሳምንታት በኋላ፤ ሰዎቹ የመኝታ ሰዓታቸውን ከተለመደው በሁለት ሰዓት ማስተካከል ችለው እንደነበር የበርሚንግሃም፣ ሱሬይ እና ሞናሽ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ውጤት አመልክቷል። • ደስታና እንቅልፍ- የፀሃይ ብርሃን ለህይወት አስፈላጊ የሆነባቸው ምክንያቶች የጥናት ውጤቱ እንዳሳየው ሰዎቹ ዐይናቸውን የሚከድኑበት ሰዓት ተመሳሳይ ነበር፤ ነገር ግን ዝቅተኛ በሆነ ደረጃም ቢሆን እንቅልፍ ማጣት፣ ጭንቀትና ድብርት አጋጥሟቸዋል። የሚነቁበት ሰዓት ግን መሻሻል አሳይቷል። "ተራና የተለመዱ የሆኑ ሥራዎችን መልክ ማስያዝ፤ የሚያመሹ ሰዎች (የሌሊት ወፎች) የእንቅልፍ ሰዓታቸውን እንዲያስተካክሉ ረድቷቸዋል፤ የአካልና የአዕምሮ ጤንነታቸውም ተሻሽሏል" ይላሉ በሰሬይ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ደብራ ኬኔ። እርሳቸው እንደሚሉት በቂ ያልሆነ እንቅልፍ እና የእንቅልፍ ሰዓት መዛነፍ የሰውነትን ጤናማ ተግባር ያውካል፤...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
301583d9276f1b2aec319882ce654d02
d0ee764077fa11df14b7d957e3a912d3
ሻሸመኔ የተከሰተው የሞትና የመቁሰል አደጋ
ትናንት የኦ ኤም ኤን ዳይሬክተር ጃዋር መሐመድን ለመቀበል በወጣው ሕዝብ መካከል በደረሰው መገፋፋትና መረጋገጥ የሦስት ሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ይታወሳል።ከሰባ በላይ የሚሆኑ የመቁሰውል አደጋ ደርሶባቸዋል። አንድ ማንነቱ ያለታወቀ ሰው ሻሸመኔ ሕዝቡ ከተሰበሰበበት ስቴድዮም ራቅ ብሎ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ቦምብ ይዟል ተብሎ ዘግናኝ በሆነ ሁኔታ ሕይወቱ ማለፉም ይታወሳል። ከሻሸመኔ ዘገባ አለን።።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/shashemene-violence-8-13-2018/4526982.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
caf7fb353635aa4fcb825a92c3ef3f3f
452de53481a72081e96acb286e30df8b
የአቢሲኒያ ባንክ ፕሬዚዳንት የብሔራዊ ባንክ የቀድሞ ምክትል ገዥ እንዲተኳቸው አደረጉ
ቦርዱ የአዲሱን ፕሬዚዳንት መተካት በሙሉ ድምፅ አፀደቀየአቢሲኒያ ባንክን ከአራት ዓመታት በላይ በፕሬዚዳንትነት እየመሩ የሚገኙት አቶ ሙሉጌታ አስማረ ‹‹በቃኝ›› በማለት የሚተካቸውን ኃላፊ ራሳቸው በመፈለግ፣ የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ የነበሩትን አቶ በቃሉ ዘለቀን እንዲተኳቸው ያቀረቡትን ሐሳብ ቦርዱ ተቀብሎ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተለያዩ ኃላፊነቶች ከአሥር ዓመታት በላይና በፕሬዚዳንትነት ደግሞ ለአሥር ዓመታት ካገለገሉ በኋላ፣ ከሦስት ወራት በፊት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ ሆነው ተሹመው የነበሩት አቶ በቃሉ፣ ከአቢሲኒያ ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ ጋር ለሁለት ወራት ያህል ከተወያዩ በኋላ በመስማማታቸው፣ እ.ኤ.አ. ከጥር ወር 2019 ጀምሮ የአቢሲኒያ ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲሠሩ ቦርዱ ውሳኔ ማስተላለፉን ሪፖርተር ለማወቅ ችሏል፡፡ የአቢሲኒያ ባንክ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ መሠረት ታዬ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፎች ወይም በሌላም የሥራ ዘርፍ ላይ በነበሩና ባሉ ኃላፊዎች ያልነበረና ያልተለመደ እንግዳ ነገር አቢሲኒያ ባንክን ገጥሞታል፡፡ ይኼውም ያለ ማንም አስገዳጅነትና ጣልቃ ገብነት በራሳቸው ፈቃድ የባንኩ ፕሬዚዳንት የሥራ መልቀቂያ አቅርበዋል፡፡ ቦርዱም ሆነ ባለድርሻዎች የመጀመርያ ጥያቄያቸው ‹‹ለምን? ምን ችግር አጋጠመዎ?›› የሚል እንደነበር አስረድተዋል፡፡ ነገር ግን አቶ ሙሉጌታ ከነበራቸው የሥራ ብቃትና ችሎታ በላይ የሚገርምና ለሌሎችም ትምህርት የሚሆን ተግባር መፈጸማቸውን የተናገሩት የቦርድ ሰብሳቢው፣ ኃላፊነታቸውን መልቀቅ ብቻ ሳይሆን ራሳቸው በመደራደርና በማሳመን ‹‹ከእኔ በላይ ብቃት ያለውና በፋይናንስ ዘርፉ አንቱ የተባለ ባለሙያ ነው፤›› ያሏቸውን አቶ በቃሉ ዘለቀን ተክተው መሆኑንም አክለዋል፡፡ የቦርድ አባላትና ከፍተኛ ባለድርሻዎች ለጊዜው ግራ ቢጋቡም አቶ ሙሉጌታ ያደረጉት ነገር አሳማኝና የተኳቸው ባለሙያ ከፍተኛ ልምድና ዕውቀት ያላቸው መሆናቸውን ሁሉም ስለሚያውቅ፣ በሙሉ ድምፅ ተቀብለው ማፅደቃቸውን አቶ መሠረት አረጋግጠዋል፡፡ አቶ ሙሉጌታ አምስተኛው የአቢሲኒያ ባንክ ፕሬዚዳንት መሆናቸውን ጠቁመው፣ አስተዋይና ከሁሉም ባለሙያዎች ጋር ተግባብተውና ተባብረው ሲመሩ በመቆየታቸው፣ በባንኩ በቆዩባቸው ከአራት ዓመታት በላይ ተከታታይ ዕድገት ያስመዘገቡ ምሥጉን ኃላፊ እንደነበሩ አቶ መሠረት መስክረዋል፡፡ አቶ በቃሉም ከአዲሱ የአውሮፓውያን ዓመት ጀምሮ ሥራ እንደሚጀምሩ፣ ሁሉም ነገር አልቆ በቅርቡ የሚገኘውን የብሔራዊ ባንክ ይሁንታ ብቻ እየጠበቁ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ባልተለመደ ሁኔታ እንዴትና ለምን ‹‹በቃኝ›› ብለው ኃላፊነታቸውን ራሳቸው ለመረጡት ባለሙያ መስጠት እንደፈለጉ ሪፖርተር አቶ ሙሉጌታን አነጋግሯቸው በሰጡት ምላሽ፣ ከወጣትነት ዕድሜያቸው ጀምሮ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሥር ጀምሮ በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ ለ18 ዓመታት መሥራታቸውን አስታውሰዋል፡፡ በአቢሲኒያ ባንክ ደግሞ በምክትል ፕሬዚዳንትና በፕሬዚዳንትነት ለዘጠኝ ዓመታት እንደሠሩ ተናግረዋል፡፡ በአጠቃላይ ከ26 ዓመታት በላይ መሥራታቸውን ገልጸው፣ ኋላቀር ከነበረው አሠራር ጀምሮ እስከ ዘመናዊ አሠራር ድረስ በዘርፉ ከታች ጀምረው እስከ መምራት ድረስ መዝለቃቸውን ጠቁመዋል፡፡ በ26 ዓመታት የሥራ ልምዳቸው የተለያዩ የሥራ ሒደቶችን ማለፋቸውንና ውጤታማም መሆናቸውን የገለጹት አቶ ሙሉጌታ፣ የባንክ ሥራ ፈታኝ እየሆነና ዓለም አቀፍ ይዘት ኖሮት እያደገ የሚሄድ ዘርፍ በመሆኑ፣ አዳዲስ ዕውቀቶችንና ጉልበት እየፈለገ እንደሚሄድ ተናግረዋል፡፡ ዕድሜያቸው 50 መሆኑንና ገና ለቀጣይ አሥርና አሥራ አምስት ዓመታት የመሥራት ብቃት ላይ ቢሆኑም፣ ዘርፉ ፈጣንና ተለዋዋጭ እየሆነ ስለሚሄድ፣ ከእሳቸው የተሻለ ጉልበትና ተራማጅ አመራር መተካት አስፈላጊ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ውስብስብ የሆነ ለውጥና ፍጥነት ተከትሎ ማሰብና መወሰን የሚችሉ ሰዎች ዘርፉን መምራት ስላለባቸው፣ በራሳቸው ተነሳሽነት ባንኩን የሚመጥን ሰው ሲያስቡ፣ አቶ በቃሉ ዘለቀን የመጀመርያ ምርጫቸው ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡ አቶ በቃሉ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተነስተው በምክትል ገዥነት ለብሔራዊ ባንክ ሲሾሙ ስላልተመቻቸው ይሁን ወይም ስላልፈለጉ ባያውቁም ብዙም እንደማይቆዩ በመረዳታቸው፣ ‹‹ከዚህ ኃላፊነት ወጥተህ ወደ ግሉ ዘርፍ የምትመጣ ከሆነ እኔን ተክተህ የአቢሲኒያ ባንክ ኃላፊ ትሆናለህ፤›› ብለው የመጀመርያ ጥያቄ እንዳቀረቡላቸው ገልጸዋል፡፡ ነገር ግን የአቶ በቃሉ መልስ፣ ‹‹ወደ ግሉ ዘርፍ የምመጣ ቢሆንም አቢሲኒያ ባንክ ምርጫዬ አይደለም፤›› የሚል ምላሽ ቢሰጧቸውም፣ ከሁለት ወራት ንግግር በኋላ ማሳመን መቻላቸውን አክለዋል፡፡ በመቀጠልም ለቦርዱ ሲያሳውቁ ቦርዱ ለመቀበል ያንገራገረ ቢሆንም መስማማቱን ጠቁመዋል፡፡ የአቢሲኒያ ባንክ ቦርድ አባላት ደስ ባይላቸውም፣ ባለሀብቱን አሳምነው አቶ በቃሉን በመሾም ከታኅሳስ 2 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ የእሳቸውን መልቀቂያ እንደተቀበሏቸው አስረድተዋል፡፡ በቀጣይ የሥራ ዘመናቸው በሌሎች ባንኮች ተቀጥረው ለመሥራት ያላቸውን ፍላጎት በሚመለከት ተጠይቀው፣ ‹‹ከዚህ በኋላ በግልም ሆነ በመንግሥት ተቋማት ውስጥ ተቀጥሬ አልሠራም፡፡ ምናልባት ወደፊት ዘርፈ ብዙ ያልተነኩ ሥራዎች ስላሉ በማማከርና ሌሎች ነገሮችን በግል ልሠራ እችላለሁ፤›› ብለዋል፡፡ከመንግሥት በዘርፉ ያለውን ክፍተት ለመሙላት ሹመት ቢሰጣቸው ስለመቀበላቸው ተጠይቀው፣ ‹‹በእውነት እሱን አስቤው አላውቅም፡፡ ይኼንን ወደፊት የምናየው ይሆናል፤›› ብለዋል፡፡ አቢሲኒያ ባንክን ግን በፈለገው ዘርፍ ለማገዝ ሙሉ ፈቃደኛ መሆናቸውን አቶ ሙሉጌታ ተናግረዋል፡፡የኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፎች ብዙ ውጣ ውረድ ያለባቸው መሆኑን የጠቆሙት አቶ ሙሉጌታ፣ ምክንያቱ ደግሞ አብዛኛዎቹ የተቋቋሙት በዘር፣ በሃይማኖትና በፖለቲካ አቋም በመያዝ መሆኑ ገልጸው፣ ኢትዮጵያዊ ይዘት ኖሯቸው ቢሆን ጥሩ መሆኑን በመጠቆም፣ አሁን አሁን ሕጎችም እየተሻሻሉና ባለድርሻውም ሰከን ስላለ በቀጣይ ይሻሻላል የሚል እምነት እንዳላቸው አስረድተዋል፡፡ የባንክ ደንበኞች የተሻለ አገልግሎት ስለሚፈልጉ በቴክኖሎጂ የዘመነ አገልግሎት መስጠት አስፈላጊ መሆኑንም አክለዋል፡፡ ብሔራዊ ባንክ በተለይ ሴክተሩን ለቀቅ ማድረግ እንዳለበት ጠቁመው፣ ራሱም ብሔራዊ ባንክ አቅሙን ማሳደግ እንዳለበት ተናግረዋል፡፡ አሁን ባለበት ሁኔታ ለራሱም አቅም አለው ብለው እንደማያስቡና ተገቢውን ቁጥጥር ማድረጉ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የሚያሠሩ ሁኔታዎችን መፍጠር እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡ የባንክ ባለድርሻዎች ሥራውን ለባለሙያው ትተው ውጤቱን መጠበቅ እንዳለባቸው ጠቁመው፣ ባለሙያውም በዘርፉ ተገቢ ዕውቀት እየጨመረ ለመሄድ፣ ማንበብና መማር እንዳለበት መክረዋል፡፡ ሪፖርተር አዲስ የተሾሙትን የአቢሲኒያ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ በቃሉን ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡ አቶ በቃሉ ከሦስት ወራት በፊት የብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥ ሆነው የተሾሙ ቢሆንም፣ ከወር በፊት መልቀቂያ አስገብተው ተቀባይነት እንዳገኙ መዘገባችን ይታወሳል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/14195
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5faaeda4f3f6639825217b1dbfbeb478
acdf74579a0df8a9d23a3eb7d9a309b2
ጣሊያን በኢትዮ ኤርትራ የባቡር ፕሮጀክት ላይ የመሳተፍ ፍላጎት አሳየች
መንግሥትየአዋጭነትጥናትእያካሄደእንደሚገኝአስታወቀበኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረጉት የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ኢማኔኤላ ዴል ሪ፣ አገራቸው ኢትዮጵና ኤርትራን በባቡር ትራንስፖርት የሚገናኘውን ፕሮጀክት ለመደገፍ እያሰበች እንደምትገኝ አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያና የጣሊያን የንግድ ፎረም ሐሙስ ሰኔ 13 ቀን 2011 ዓ.ም. በተካሄደበት ወቅት ምክትል ሚኒስትሯ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ዕርቅ መውረዱን ተከትሎ የልማት ፕሮጀክቶችን ለመገንባትና በሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር የሚደረገውን እንቅስቃሴ ጣሊያን ትደግፋለች፡፡ በመሆኑም አገራቸው በባቡር ፕሮጀክቱ ልትሳተፍ የምትችልበት አጋጣሚ እንደሚኖር አስታውቀዋል፡፡ ምክትል ሚኒስትሯ ከሌሎች የጣሊያን መንግሥት ኃላፊዎች ጋር በመሆን 40 ኩባንያዎችን ይዘው በአዲስ አበባ ቆይታ አድርገዋል፡፡ የኢትዮ ጣሊያን የንግድ ፎረም በማካሄድም፣ የጣሊያን ባለሀብቶች ከኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ጋር በተወያዩበት ወቅት ፎረሙን መርተዋል፡፡ በሁለቱ አገሮች የንግድ ፎረም ላይ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ፣ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የባቡር ትራንስፖርት ግንኙነት ለመፍጠር የሚያስችል ፕሮጀክት መነደፉን አስታውቀዋል፡፡ ፕሮጀክቱ የኢትዮጵያን ሰሜናዊ፣ ምሥራቃዊና ማዕከላዊ ክፍሎች ከአሰብና ከምፅዋ ወደቦች ላይ ለማገናኘት እንደሚያስችል ታምኖበታል፡፡ የአዋጭነት ጥናት በመካሄድ ላይ እንደሚገኝና የዓለም ባንክም ድጋፍ እንደሚያደርግበት ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ ለፕሮጀክቱ ስለሚያፈልገው የገንዘብ መጠን ሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ ከአዋጭነት ጥናቱ በኋላ እንደሚታወቅ ገልጸዋል፡፡ በጣሊያንና በኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትሮች መካከል በቅርቡ በተካሄደ ውይይት፣ ጣሊያን ለኢትዮጵያ 140 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለመስጠት መወሰኗን አቶ አህመድ አስታውሰዋል፡፡ ይህም ሆኖ ጣሊያን አሳሳቢ እየሆነ የመጣውን የአክሱም ጥንታዊ ሐውልቶች ህልውና ለመታደግ ድጋፍ ስለምታደርግበት አግባብ የገለጹት ምክትል ሚኒስትሯ ኢማኔኤላ፣ ሐውልቶቹን በመጎብኘት ስለሚገኙበት ሁኔታና ጣሊያን ድጋፍ ማድረግ ስለምትችልበት አግባብ ምልከታ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል፡፡  በንግድ ፎረሙ ማጠቃለያ ላይ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳልህ፣ እንዲሁም የኤርትራ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ኃላፊና ፕሬዚዳንታዊ አማካሪ አቶ የማነ ገብረአብ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር በመሆን የጣሊያን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርን አነጋግረዋል፡፡ የሦስቱን አገሮች ውይይት በተመለከተ ሪፖርተር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯን ጠይቆ በሰጡት ምላሽ፣ ‹‹ነገሩ በአጋጣሚ እንጂ ታስቦበት አይደለም፤›› በማለት፣ ከኤርትራ ባለሥልጣናት ጋር መነጋገራቸው ቀድሞ ታስቦበት የተደረገ ውይይት እንዳልነበር ገልጸዋል፡፡ የኤርትራ ባለሥልጣናት በአዲስ አበባ በተካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ስብሰባ ለመታደምና ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን ለማነጋገር መምጣታቸው ታውቋል፡፡  በንግድ ፎረሙ ወቅት ማብራሪያ የሰጡት አቶ አህመድ ሺዴ፣ ኢትዮጵያ በመሠረተ ልማት አውታሮች ግንባታ በተለይም በመንገድ፣ በባቡርና በኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከጎረቤት አገሮች ጋር የሚያገናኙ ግንባታዎችን ማካሄዷን አስታውሰዋል፡፡ በዚህም ከጂቡቲ፣ ከኬንያ፣ ከሱዳን፣ ከደቡብ ሱዳንና ከሌሎችም ጋር ግንኙነት መመሥረቷን ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በመንግሥት እየተካሄዱ ስለሚገኙ የፕራይቬታይዜሽንና የኢኮኖሚ ሪፎርም ሥራዎችን በተመለከተም አቶ አህመድ ለጣሊያን የንግድ ልዑካን አብራርተዋል፡፡ መንግሥት የኢትዮጵያ አየር መንገድንና የሎጂስቲክስ ዘርፉን በከፊል ወደ ግል የማዛወር ዕርምጃን፣ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ የስኳርና የኢነርጂ ኩባንያዎችን ወደ ግል የማዛወር እንቅስቃሴ መጀመሩን አስረድተዋል፡፡ በአንፃሩ አንጋፋና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመምጣት በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያደረጉ ባለሀብቶችም ጥያቄዎች አቅርበዋል፡፡ የታክስ ማሻሻያና ካገለገሉ ተሽከርካሪዎች የሚወጣውን ብክለት የሚቀንስ አሠራር ይተግበር የሚሉትን ጨምሮ፣ በውጭ ምንዛሪ እጥረት እየተቸገሩ የሚገኙ ኩባንያዎችም ጥያቄቸውን ለአቶ አህመድ አቅርበዋል፡፡ በተለይም በፊያት ኩባንያና በኢትዮጵያ መንግሥት ሽርክና መሠረት የ70 በመቶና የ30 በመቶ ድርሻ የተመሠረተው አምቼ ፋብሪካ፣ ለሚገጣጥማቸው ተሽከርካሪዎች የውጭ ምንዛሪ እጥረት ፈተና እንደሆነበት አስታውቋል፡፡ አቶ አህመድ በበኩላቸው ኩባንያው የመንግሥት ባለቤትነት ድርሻ ያለበት እንደ መሆኑ ችግሩን ከኩባንያው ኃላፊዎች ጋር በመነጋገር ዕልባት እንደሚሰጡበት በማስታወቅ፣ የኩባንያው ኃላፊዎችን ቢሯቸው እንደሚያነጋግሯቸው ገልጸውላቸዋል፡፡  በአሁኑ ወቅት ከ590 ሚሊዮን ዩሮ ያላነሰ ካፒታል ኢንቨስት ያደረጉ ነባርና አዳዲስ የጣሊያን ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ይገኛሉ ያሉት፣ የጣሊያን ንግድ ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ካርሎ ፌሮ ናቸው፡፡ የንግድ ፎረሙ ለጣሊያን ኩባንያዎች ውጤታማ እንደነበር ለሪፖርተር የገለጹት ሚስተር ፌሮ፣ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግም ሆነ የጣሊያን ቴክኖሎጂዎችን ለኢትዮጵያ ለማቅረብ የሚቻልባቸው ሰፊ ዕድሎች እንዳሉ መገንዘባቸውንና ይህም ለጣሊያን ኩባንያዎች መልካም ዕድል እንደሆነ አብራርተዋል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/15989
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
978d27a1eff2f7d4768d9a7016660634
8c958090f639bdaf2d39b798a4d3baa3
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ የ500 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ እና ብድር አፀደቀ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ የ500 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ እና የብድር ስምምነት አፀደቀ።ከዚህ ውስጥ 250 ሚሊየን ዶላሩ እርዳታ ሲሆን፥ ቀሪው ደግሞ በብድር የተሰጠ መሆኑን ባንኩ አስታውቋል።ገንዘቡ በኢትዮጵያ የተጀመረውን ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለመደገፍና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ ዘላቂ ልማት ለማስመዝገብ የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ይረዳል ተብሏል።ከዚህ ባለፈም በሃይልና በቴሌኮም ዘርፍ የሚደረጉ ማሻሻያዎችን መደገፍና የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያዎች ለመደገፍ ይውላልም ነው የተባለው።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%89%a3%e1%8a%95%e1%8a%ad-%e1%88%88%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8b%a8500-%e1%88%9a%e1%88%8a%e1%8b%a8%e1%8a%95-%e1%8b%b6%e1%88%8b%e1%88%ad/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
80dc92a295639a497b29b4fa1a90c3ea
9f4fffa5a7c1e02ab425feb46203c53b
ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ጆሮ ግንዳቸው አካባቢ በጥይት ተመተዋል ተባለ
በአፍሪካ ትልቁ የኃይል ማመንጫ እንደሚሆን የሚነገርለት ግዙፉ የሕዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ መሃንዲስ ስመኘው በቀለ መስቀል አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ። ጆሮ ግንዳቸው አካባቢ በጥይት መመታቸውን የገለፀው የፌዴራል ፖሊስ በትክክል የሆነው ነገር ግን በመመርመር ላይ መሆኑን አስታውቋል።የዋናዋ ከተማ እምብርት የሆነው መስቀል አደባባይ ከአንድ ወር ብዙም ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሁለት አሳዛኝ ክስተቶችን አስተናግዷል።።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/director-of-renaissacne-dam-passes-estabilsh-theme-and-keep-under-7-26-2018/4501586.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
bfc5d2d932c75853b44929fd3f33c65b
09386b3ed6208b656c8a58783d7924ac
ቡሲሪስ
ቡሲሪስ (ግሪክኛ፦ Βούσιρις) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ከሄራክሌስ ጋራ የታገለ የግብጽ ንጉሥ ነበር። የፖሠይዶንና የአኒፔ ልጅ ይባላል። ዲዮዶሩስ ሲኩሉስ እንደ ጻፈው፣ ቡሲሪስ በጤቤስ መጀመርያው የነገሠው ፈርዖን ነበረ። በሌላ ቦታ ግን ኦሲሪስ አፒስ ቡሲሪስን በፊንቄ ላይ እንደ አገረ ገዥ ሾመው ይላል። ይህ ክፉ ንጉሥ የጎበኙትን ሁሉ አሥሮ ይገድል ነበር። ሄራክሌስ ግን በግብጽ ሲያልፍ ከርሱ አመለጠና ቡሲሪስን ሎሌዎቹንም ገደላቸው ይባላል። ከዚህ በላይ ግሪኮች አራት ልዩ ልዩ ሥፍራዎች በግብጽ «ቡሲሪስ» ይሏቸው ነበር፤ ቡሲሪስ (ከተማ)ን ይዩ። የግሪክ አፈታሪክ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
491430e49f4c7d9da5f5a812400ba61e
1469060bfebe0a98cb164d22650a043c
ምክርቤቱ የሃሰት ሪፖርት ለማስቀረት የስታትስቲክስ ኤጀንሲ አዋጅን አጸደቀ
የትግራይ ክልል ምክርቤት የሃሰት ሪፖት ለማስቀረት እንዲቻል  የስታትስቲክስ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅን አጽድቋል ፡፡የትግራይ ክልል ምክር ቤት ትናንት ከሰዓት በኋላ ያካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ሁለት አዋጆችንና ሁለት የቢሮ ኃላፊዎችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቋል።ምክር ቤቱ በክልሉ ቀደም ሲል በስፋት ይታይ የነበረውን የተዛባ የሃሰት ለማስቀረት እንዲቻል  የስታትስቲክስ ኤጀንሲ ማቋቋሚያ አዋጅን አጽድቋል።እንዲሁም በክልሉና በአገር አቀፍ ደረጃ የሚነደፉ ፖሊሲዎችንና የሚሰጡ ውሳኔዎችን በጥናትና ምርምር ለመደገፍ የክልሉን የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለማቋቋም የወጣውን አዋጅ በሙሉ  ድምጽ አጽድቆታል።በተጨማሪም የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ የነበሩት ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሒምና የምስራቃዊ ትግራይ ዞን አስተዳዳሪ የነበሩት ወይዘሮ የዓለም ጸጋይ ለሌላ ኃላፊነት ወደ ፌዴራል በመሔዳቸው አዳዲስ ተሿሚዎችን መድቧል።በዚህ መሰረትም ወይዘሮ ሰብለ ካሕሳይን በሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊነት እንዲሁም አቶ ሺሻይ መረሳን ደግሞ በምስራቃዊ ትግራይ ዞን አስተዳዳሪነት በመሾም ጉባኤው ተጠናቋል።በተያያዘም የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የግንቦት 20 በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ2 ሺህ 206 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን ገልጿል።ከትግራይ ክልል የህዝብና የመንግስት ግንኙነት ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ከእስረኞቹ መካከል 54ቱ ሴቶች ናቸው ።ይቅርታው በሙስና ወንጀል፣ ሰዎችን በማፈን ያሰቃዩ፣ጭካኔ የተሞላበት ግድያ የተሳተፉን እንደማያካትት ነው የተመለከተው ፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29944/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
26331898716b4bb96674b8d6c82dbb52
1b38814e3a46543c5b58674762805cd3
የኅልውና ቀውስ
የኅልውና ቀውስ የምንለው አንድ ግለሰብ በህይወት ጎዳናው ላይ በድንገት ቆም ብሎ በአጠቃላይ የህይወቱ መሰረቶች ላይ ጥያቄ ሲያቀርብ ነው፡- ለምሳሌ " ህይወቴ ትርጉም፣ ዋጋ ወይም አላማ አለው ወይ?" ብሎ ሲጠይቅ። ይህ ጉዳይ በኅልውነት ፍልስፍና ከፍተኛ ቦት ተሰጥቶት የሚጠና ነው። የኅልውና ቀውስ ብዙ ጊዜ የሚነሳው ባንድ ግለሰብ ህይወት ውስጥ ክፍተኛ ግምት የሚሰጣቸው ክንውኖች ሲፈጸሙ ነው፣ ለምሳሌ ያልን እንደሆን በአለም ውስጥ ብቻየን ነኝ ብሎ ከማሰብ አንድ ግለሰብ በርግጥም መሞቱ የማይቀር መሆኑን በርግጥ ሲረዳ አንድ ሰው ህይወቱ ትርጉም ሆነ አላማ እንደሌለው ሲገነዘብ አንድ ሰው ሙሉ ነጻነት እንዳለው ሲረዳ፣ ሃላፊነቱንም በዛው ልክ ሲቀበል ወይም ሲክድ እጅግ አስደሳች ወይም እጅግ ጎጂ የሆነ ጉዳይ በግለሰብ ላይ ሲደርስ በጋብቻ ወቀት፣ በፍቺ፣ መለያየት፣ የሚወዱት ሰው መሞት፣ አዲስ ፍቅረኛ፣ ልጆች አድገው ቤት ሲለቁ፣ 30 ወይም 40 ዓመት ሲሞላ፣ ወዘተ... እንግዲህ ይህን ቀውስ ከሌሎች ለየት የሚያደርገው ጉዳይ አለ። አንድ ግለሰብ የራሱ ህይወት በጣም አስፈላጊ መሆኑን ለራሱ እያወቀ ነገር ግን አጠቃላይ የሰወች ኑሮ ትርጉም የለሽና አላማም የሌለው መሆኑን ሲገነዘብ በጭንቅላት ውስጥ ፍትጊያ (cognitive dissonance ) ይፈጥራል። ይህ ፍትጊያ የከባቢው ባህልና እራሱ አይምሮአችን በደመነፈስ እኒህን ለመከላከል የፈጠራቸውን የመከላከያ መሳሪያወች ያሸንፋል። ስለዚህ የኅልውና ቀውስ በሁሉም ሰው በሁሉም ህብረተሰብ ኅልው በመሆን ብቻ የሚፈጠር መሰረታዊ ጥያቄ ነው። የኅልውነት ፍልስፍና እንግዲህ የሚለው፣ እያንዳንዱ ግለሰብ የየራሱን ህይወት ትርጉምና አላማ በማስቀመጥ ይህን ቀውስ በበቂ ሁኔታ መፍታት ይችላል። መደብ : ኅልውነት መደብ : ፍልስፍና
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
95ba73adf253e8be3776546f360dcc94
bf9de945a0be39198b10e594cb3dd9ba
ሲኮሩስ
ሲኮሩስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ አትላስ ኪቲም በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር። ስሙ ደግሞ ኦሩስ ይባል ነበር። ስሙን ለሴግሬ ወንዝ እንደ ሰጠ፣ እንዲሁም የአሄር መስራች እንደ ነበር ይጻፋል። ልጁ ሲካኑስ ተከተለው። የእስፓንያ አፈታሪካዊ ነገሥታት
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
a0ec97077b90fb356a990f5be64ce1e7
3efc0c77b27783263acea03764b98f49
ከ1.4 ሚሊዮን በላይ የመሬት ይዞታዎችን በአምስት ዓመታት ለመመዝገብ ቢሠራም ክንውኑ 435 ሺሕ ብቻ መሆኑ ተገለጸ
ላለፉት አምስት ዓመታት ከ1.4 ሚሊዮን በላይ የመሬት ይዞታዎችን በዘመናዊ መንገድ ለመመዝገብና ለማረጋገጥ ታቅዶ ሥራ ቢጀመርም፣ 435 ሺሕ ይዞታዎች ብቻ በሥርዓቱ መካተታቸውን፣ የፌዴራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው ይኼንን የገለጸው የአምስት ዓመታት ስትራቴጂካዊ ዕቅድና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ፣ ከክልሎችና ከሁለቱ የከተማ አስተዳዳሮች ተወካዮች ጋር ሐሙስ ታኅሳስ 22 ቀን 2013 ዓ.ም. በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተደረገ የፓናል ውይይት ነው፡፡ሐዋሳ፣ መቀሌ፣ ባህር ዳር፣ ድሬዳዋና ሐረርን ጨምሮ በ18 ከተሞች የመሬት ይዞታ የመመዝገብና የማረጋገጥ ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ፣ የፌዴራል የመሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ሴታ ተናግረዋል፡፡ የመሬት መረጃ አያያዝ ዘመናዊ ባለመሆኑ ሙስና፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና ሕገወጥ አሠራሮች ባለፉት ዓመታት ጎልተው እንደታዩ ጠቁመዋል፡፡ በዘላቂነት ችግሮቹን ለመፍታት የካዳስተር ሥርዓት ተግባራዊ ሲደረግ መቆየቱን የጠቆሙት ዋና ዳይሬክተሩ፣ በመጪዎቹ አምስት ዓመታትም ዕቅዱ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስረድተዋል፡፡  የካዳስተር ምዝገባ በዋናነት በአራት ከተሞች ማለትም በሐዋሳ፣ በአዳማ፣ በባህር ዳርና በመቀሌ መካሄዱን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል፡፡ በካዳስተር አገልግሎት የመሬት ይዞታ ለመመዝገብና ለማረጋገጥ በአምስት ዓመታት ውስጥ ከታቀደው በታች መሥራቱን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመው፣ ከታቀደው ውስጥ 30 በመቶ ያህሉ ብቻ ተፈጻሚ ሆኗል ብለዋል፡፡በዋነኛነት እንደ ችግር የተጠቀሱትም በዘርፉ ያሉ አመራሮች ያላቸው የክህሎት ክፍተት፣ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ለዘርፉ ያለው የትኩረት አናሳነትና በቴክኖሎጂ የታገዘ አለመሆኑ ናቸው፡፡ በዚህም ሳቢያ የተሠራው ሥራ ውጤታማ ሳይሆን ቀርቷል ሲሉ አክለዋል፡፡ ኤጀንሲው ችግሮቹን በመቅረፍ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በ60 ከተሞች ከሦስት ሚሊዮን በላይ የከተማ መሬት ይዞታዎች ለመመዝገብ ማቀዱን አስታውቋል፡፡ የመሬት ይዞታ የማረጋገጥና የመመዝገብ ሥራ በዋናነት ጠንካራ የመረጃ ልውውጥ፣ ዘመናዊ የመሬት አስተዳደር ሥርዓት ለመዘርጋትና የዜጎችን የይዞታ ዋስትና ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ በከተማ የመሬት ይዞታ ምዝገባ የመጀመርያው አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ570,000 የመሬት ይዞታዎች ውስጥ 412,056 መመዝገቡን ጠቁመው፣ ከሌሎች ክልሎች የተሻለ አፈጻጸም እንዳለው አስታውቀዋል፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቀጥሎም የደቡብ፣ የኦሮሚያ፣ የአማራ፣ የትግራይ ክልሎች በመሬት ይዞታ ምዝገባ አፈጻጸም፣ በየደረጃ መቀመጣቸውን የአምስት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱ ያሳያል፡፡   ያደጉ አገሮች የመሬት ይዞታ ምዝገባና ማረጋገጥ ከ100 ዓመታት በፊት መጀመራቸውን ያስረዱት አቶ ወንድሙ፣ ዘመናዊ አሠራር መኖሩ ቀልጣፋና ፍትሐዊ አገልግሎት እንዲኖር ያደርጋል ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ ለመሬት ይዞታ ማነቆ ምክንያቱ ዘመናዊ የሆነ አሠራር፣ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ፣ የዕውቀትና የሕግ ማዕቀፎች አለመኖር መሆኑን ገልጸው፣ ዘርፉ እንዳይዘምንና አንድ ዕርምጃ ወደፊት እንዳይሄድ እንዳደረገውም ጠቁመዋል፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/20912
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e3fd0858de4d41ac1cc0d98064143813
6248e2473fba9632b7eabf581dfc133e
በኦሮሚያ ክልል ከሁለት ሺ በላይ አርሶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት ተሸጋገሩ
አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ሁለት ሺ 481 አርሶ አደሮች እና ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ኢንቨስትመንት መሸጋገራቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ጁላ ለማ እንደገለጹት፤ በኦሮሚያ ዞኖችና ከተሞች የተመረጡ ከ100 ሚሊዮን በላይ ካፒታል ያላቸው ሁለት ሺ 481 አርሶ አደሮች በግብርና፣ በግብርና ምርት ማቀነባበርና አገልግሎት ዘርፍ ወደ ኢንቨስትመንት ተሸጋግረዋል፡፡ ወደ ኢንቨስትመንት የተሸጋገሩት አርሶ አደሮች መነሻ ካፒታላቸው ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ መሆናቸውን ገልጸው፣ እነዚህ አርሶ አደሮች ወደ ኢንቨስትመንት ሲገቡ መንግሥት ትራክተርና ለሥራ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎችን ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ የሚፈቀድላቸው፣ ሙያዊ ዕገዛ የሚሰጣቸውና የብድር አቅርቦት የሚያመቻችላቸው መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ የኮሚሽኑ የድጋፍና ክትትል ቡድን መሪ አቶ በላይ ዱፈራ በበኩላቸው እንዳሉት፤ ወደ ኢንቨስትመንት የሚሸጋገሩት አርሶ አደሮች የሚሰማሩባቸው መስኮችም በአግሮ ኢንዱስትሪ 362፣ ማኑፋክቸሪግ 193፣ በግብርና 607፣ በአገልግሎት 494 የግብርና መሣሪያዎችን በኪራይ በማቅረብ 825 ናቸው፡፡ ለእነዚህም አምስት ሺህ 762 ነጥብ 21 ሄክታር መሬት ተዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ወደ ሥራ ሲገቡም ለ77 ሺ ሰዎች የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ይሆናል፡፡ ወደ ኢንቨስትመንት በመሸጋገራቸው የዕውቅና ሰርተፊኬት የተሰጣቸው ምሥራቅ ሸዋ ሎሜ ወረዳ ሸራ ዲባዲባ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት አርሶ አደር አሸናፊ አያሌው በግብርና የሚተዳደሩ መሆናቸውን ገልጸው በአላቸው ሦስት ሄክታር መሬት ቲማቲም፣ ሽንኩርት፣ ስንዴና ጤፍ የሚያመርቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በ 60ሚሊዮን ብር ካፒታል ፋብሪካ ገንብተው እንዳጠናቀቁና በቅርብ ጊዜ አቮካዶና ቲማቲምን በማቀነባበር ለገበያ የሚያቀርብ መሆኑን ገልጸው ፋብሪካውም የአርሶ አደሩን የገበያ ችግር ይፈታል የሚል እምነት እንዳላቸው ጠቅሰዋል፡፡ የግብርና ሥራ ትዕግስትን ይጠይቃል ያሉት አርሶ አደሩ ታትረው ከሰሩና የቅርብ ክትትል ከተደረገ በአጭር ጊዜ ለውጥ ማምጣት ይቻላል ብለዋል፡፡ በከብት ዕርባታና በአትክልት ልማት የተሰማራውና ከ 12 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ማፍራቱን የገለጸልን ወጣት አርሶ አደር መሀመድ አቡና ጉቶ ቀደም ሲል በኢንቨስትመንት ስም ገበሬው ይፈናቀል ነበር፡፡ ከለውጡ ወዲህ ገበሬው በማሳው ውጤታማ እንዲሆን ድጋፍ እየተደረገለት መሆኑን ተናግሯል:: ወደፊት በከብት ዕርባታና በአትክልት ልማት በስፋት ኢንቨስት በማድረግ የግብርናውን ውጤታማነት ለማሻሻልና የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት የበኩሉን ድርሻ እንደሚያበረክት ተናግሯል፡፡ አዲስ ዘመን ግንቦት 2/2012 ጌትነት ምህረቴ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=32001
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
af0165a028fb6ce917a0c2f079b61c71
2746eac481992bec70c89b793fd074c6
ትግራይ፡ የኤርትራ መንግሥት በጦርነቱ በቀጥታ ተሳትፏል ሲሉ የክልሉ ፕሬዝዳንት ከሰሱ
በትግራይ ክልልና በፌደራል መንግሥት መካከል አየተካሄደ ባለው ግጭት ውስጥ የኤርትራ መንግሥት በቀጥታ ተሳታፊ ሆኗል ሲሉ የትግራይ ርዕሰ መስተዳድር ደብረፅዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) ተናገሩ።የኤርትራና የኢትዮጵያ መንግሥታት ግን በትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት በኩል የቀረበውን ክስ ሐሰት ነው ሲሉ አጣጥለውታል። ፕሬዚዳንቱ በዛሬው ዕለት ህዳር 1/2013 ዓ.ም በሰጡት መግለጫ የኤርትራ ሠራዊት አባላት በምዕራብ ትግራይ በኩል ከፍተኛ ድብደባ ፈፅመዋል ሲሉ ከሰዋል።"በትናንትናው ዕለት የኤርትራ ሠራዊት አባላት ከፌደራል መንግሥት ጋር በመወገን በሁመራ በካባድ መሳሪያ የታገዘ ጥቃት ፈፅመዋል" ብለዋል።ከዚህም በተጨማሪ የኤርትራ ሠራዊት አባላት በዛሬው ዕለት ድንበር ጥሰው በባድመ በኩል በመግባት ጦርነት ከፍተዋልም ሲሉ በመግለጫቸው ላይ ያከሉት ደብረፅዮን የኤርትራ መንግሥት በጦርነቱ ተሳታፊ መሆን፣ ጦርነቱን "ወደተለየ ምዕራፍ አሸጋግሮታል" ብለዋል።።"አሁንም ተመልሰን ወደዚህ ጦርነት መግባታችን ያሳዝናል። ባለፈው ይብቃ- ብለን ነበር። ወደ ሌላ ምዕራፍ ተሸጋግረናል። ትግራይ ላይ ትልቅ ክህደት ተፈጽሞባታል" ብለዋል።"ኤርትራውያን ይሄ ሁኔታ እንዳይፈጠር ብዙ ጥረት አድርጋችኋል። አመስግነናል። አሁንም እናመሰግናለን። ይሁን እንጂ ኢሳይያስ ከዐብይና ከአሃዳዊ ኃይሎች ጋር በመወገን የጀመርነውን ራሳችንን የመከላከል ዘመቻ ሊያከሽፍ መጥቷል። ይህንን ያደረገው በጦርነቱ የኛን የበላይነት አይቶ ነው" በማለትም ተናግረዋል።ይሁን እንጂ በጦርነቱ የኤርትራ ሠራዊት አባልት በቀጥታ ተሳትፈዋል ስለመባሉ ቢቢሲ ከገለልተኛ አካል ማረጋገጥ አልቻለም።ሆኖም የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ ይህንን የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንትን ክስ ማጣጣላቸውን ሮይተርስ በዘገባው አመልክቷል።"ይሄ ውስጣዊ ግጭት ነው። እና የግጭቱ አካል አይደለንም" ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በስልክ እንደገለጹለት ሮይተርስ ዘግቧል።በተመሳሳይ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) እንደተናገሩት በኤርትራ ወታደሮች ጥቃት ስለመፈጸሙ በደብረጺዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) የተሰጠው መግለጫ "ፍፁም ሐሰት" መሆኑን ተናግረዋል። በተለያዩ አቅጣጫዎች ዘመቻ እያካሄደ የሚገኘው የፌደራል መንግሥት ሠራዊት በምዕራብ የሚገኘውን የሁመራ አየር ማረፊያን መቆጣጠሩን የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዛሬ [ማክሰኞ] ጠዋት ዘግበዋል። ከዚህም በተጨማሪም በአካባቢው የነበሩ የትግራይ ልዩ ኃይል፣ ፖሊስ እና ሚሊሻ አባላትም እጃቸውን ሰጥተዋል ብለዋል።ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሻከረ የመጣው የፌደራልና የትግራይ ክልል መንግሥት ግንኙነት የማይታረቅ ደረጃ ደርሶ ከሳምንት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የትግራይ ልዩ ኃይል በክልሉ የሚገኘውን የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሱን ገልፀው ጦርነት መከፈቱን አስታውቀዋል።ጠቅላይ ሚንስትሩ በአገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው የመከላከያ ሠራዊት በኮማንድ ፖስት እየተመራ "አገሩን የማዳን ተልዕኮውን እንዲወጣ ትዕዛዝ ተሰጥቶታል" ብለዋል።የትግራይ ክልል በበኩሉ በክልሉ የሚገኙት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰሜን ዕዝ ሰራዊት አባላትና አዛዦች ከትግራይ ክልል መንግሥት ጎን ለመሰለፍ ወስነዋል ማለቱ ይታወሳል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.bbc.com/amharic/news-54891102
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4dfe9e3789246720d9febef417eeec0b
358c328afde1035dfff7d45474f01b52
ተቋሙ የቻይናና አውሮፓ አገራት ኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገባቸውን ገለጸ
አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ ቻይናና  የአውሮፓ  ሃገራት የኢኮኖሚ እድገት ማሳየታቸውን ገለፀ፡፡አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም በየአመቱ የአለም የምጣኔ ሀብት እድገት ይፋ ያደርጋል ።  ጥናቶችን መሠረት በማድረግ አዲሱ የዓለም የምጣኔ ሃብት መረጃ እንደሚያሳው ደግሞ  በዓለም አቀፍ ደረጃ  በአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርቶች እ.ኤ.አ በ2017 በ3ነጥብ5 በመቶ እና በ 2018 በ 3ነጥብ 6 በመቶ እድገት አሳይቷል ተብሏል፡፡ይሁን እንጂ አለም አቀፍ የእድገት ደረጃዎች ትንበያ በምጣኔ ሃብት እድገቱ የተለያዩ እንቅፋቶች አጋጥመዋል ተብሏል፡፡በመካከለኛና በአነስተኛ ደረጃ ያሉ ተፅዕኖዎች አሁንም በተለያዩ መንገድ ለእድገቱ  መሰናክል ሲሆኑ መቆየታቸውን ነው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ  በማሌዥያ መዲና በሆነችው ኳላላምፑር በተደረገው ሪፖርት ያስታወቀው፡፡ በአውሮፓ ሃገራት በ2017 የኢኮኖሚ ዕድገት በተሻለ መልኩ ጠንካራ የምጣኔ ሀብት እድገት ማሳየታቸውን አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ ባወጣው  ሪፖርት አመላክቷል፡፡በዚህም እኤአ በ2017 የአውሮፓውያን ሃገራት ቀጠና ከተጠበቀው በላይ የሀገር ውስጥ ምርት እድገት ከ1ነጥብ 7 ወደ 1ነጥብ 9 በመቶ እድገት ማሳየታቸውን ጠቅሷል፡፡  የሃገራቱ የተጠበቀው ከፍተኛ እድገት ከቀድሞው በሚጠበቀው የሀገር ውስጥ ቁሳቁስ አቅርቦት በፍጥነት እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል ብለዋል፡፡ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም  እ.ኤ.አ በ 2017 በእንግሊዝ  የነበረው ምጣኔ ሀብት ከነበረበት 0ነጥብ 3 በመቶ ወደ 1ነጥብ 7 በመቶ እድገት አስመስግቧል ሲል መረጃው ላይ አስፍሯል፡፡ እናም እንደ ተቋሙ መረጃ  እኤአ በ 2017 የነበረው የምጣኔ ሃብት እድገት ቻይና እና የአውሮፓ ሀገራት በተሻለ መጠን እድገት ማሳየታቸውን በመረጃው አመላክቷል፡፡ቻይናና አውሮፓ ላሳዩት ዕድገትም ጠንካራ የሀገር ውስጥ ምርት ፍላጎት መጨመር  በምክንያት ይጠቀሳል፡፡ በቻይና በኩልም ባለስልጣናት ፈጣን የሆነ ብድር አገልግሎት አስተዳደር እና ከወለድ ነፃ ብድር ተግባራዊ ማድረጋቸው ለእድገቱ ድርሻ ወስዷል ተብሏል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/33499/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7566ab536a33ad6768ff1286271b6183
86d641ab8dbb02a1713f7285846ba58b
ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጣ ስእል በአንዲት አዛውንት ማእድ ቤት ተገኘ
ለረዥም ጊዜያት የት እንደገባ ጠፍቶ የነበረው እሄ የስእል ስራ ባለቤት ጣልያናዊው ሲምባው ወይም ሲኒ ዲ ፒፖ እንደሆነም ኤክስፐርቶች አስታውቀዋል። እርግጥም ይህ የጥበብ ስራ የዚህ ጣልያናዊ መሆኑን ለማረጋገጥ በኢንፍራሪድ ምርመራም ተካሂዷል። ስእሉ እአአ በሚቀጥለው ወር ለጨረታ የሚቀርብ ሲሆን 6̂.5 ሚሊዮን ዶላር ድረስ ሊያወጣ እንደሚችል ተገልጿል። ዘመናትን የተሻገረውና ከፍተኛ ዋጋ ያለው ይህ ስእልን ያስቀመጡት አዛውንት ስእሉ ትልቅ የጥበብ ዋጋ ያለው ሃይማኖታዊ ስእል እንደሆነ ያምኑ እንደነበርም ተገልጿል። • የለማ ጉያ ድንቅ የቆዳ ላይ ሥዕሎች • ስለኢትዮጵያ የቤተ ክርስቲያን ስዕሎች ምን ያህል ያውቃሉ?
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
3d8f5e61ab38d6675c921715a1f2f9da
e1dcd8938e1c89f9859cf9db6d62944d
የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳልህ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ
የኤርትራው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳልህ ዛሬ አዲስ አበባ ገቡ።ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቆይታቸው ከኢፌዴሪ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ይወያያሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያወጣው መረጃ ያመላክታል።ጉብኝቱ ዳግም የተጀመረውን የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ እንደሚያግዝም ታምኖበታል።ኢትዮጵያና ኤርትራ ለ20 አመታት አቋርጠውት የነበረውን ግንኙነት ዳግም መጀመራቸው ይታወሳል።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአስመራ ታሪካዊ የተባለውን የመጀመሪያ ጉብኝት ማድረጋቸዉም ይታወቃል።በጉብኝታቸው ወቅትም የሁለቱን ሃገራት የንግድና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል።የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የኤርትራ ኤምባሲ መርቀው ከፍተዋል።በቅርቡም የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ ወደ ኤርትራ በማቅናት ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸው የሚታወስ ነው።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30233/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e0c920ad6bee1d3171f27d40e5ffe84c
d26ba37297b13039096325458bdd12e6
በስዊድን ያሉ የስደተኛ ልጆች ሚስጥራዊ ህመም
በሽታው ሙሉ ለሙሉ እንዳያወሩ ወይም እንዳይራመዱ ወይንም ዓይናቸውን እንዳይከፍቱ የሚያደርግ ነው። ጥያቄው ግን በሽታው ለምን በስዊዲን ብቻ ተከሰተ? አባትዋ ከተሽከርካሪ ወንበር ላይ ሲያነሳት የዘጠኝ ዓመቷ ሶፊ ህይወት አልባ ነበረች። በተቃራኒው ግን የቆዳዋና የጸጉሯ አንጸባረቂነትና ጠንካራነት ከጤነኛ ህጻናት ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም የሶፊ አይኖች ተከድነዋል። ዕድሜዋ በአስራዎቹ ቢገኝም ከውስጥ ሱሪዋ ውስጥ ደግሞ የጽዳት መጠበቂያ (ዳይፐር) አድርጋለች። ላለፉት 20 ወራት ስትመገብበት የነበረው ቱቦ ደግሞ በአፍንጫዋ በኩል ተተክሎላት ይገኛል። ሶፊና ቤተሰቦቿ ከቀደሞዋ ሶቪየት ህብረት የመጡ ጥገኝነት ጠያቂዎች ናቸው። እ.አ.አ ታህሳስ 2015 የመጡት እነሶፊ በማዕከላዊ ስዊድን በሚገኝ የስደተኞች ማቆያ ውስጥ ይኖራሉ። "የደም ግፊቷ የተስተካካለ ነው" ይላሉ ዶክተርስ ኦፍ ዘ ዎርልድ ውስጥ በበጎ ፈቃደኝነት የሚያገለግሉት ዶ/ር ኤልሳቤት ሃልትክራንትዝ። "የልብ ምቷ ግን ከፍተኛ ነው። ዛሬ ብዙ ሰዎች ሊጠይቋት ስለመጡ ምላሽ እየሰጠች ነው" ብለዋል። ሃልትክራንትዝ ሶፊ ሳታስብበት በተፈጥሮ የምትሰጣቸውን አካላዊ እንቅስቃሴዎችና ምለሾች ያጠናሉ። ሁሉም ነገር ግን በትክክለኛው መንገድ ይሰራል። ሆኖም ልጅቱ መንቀሳቀስ አትችልም። ጡረታ ከመውጣታቸው በፊት ከአንገት በላይ ሃኪም የነበሩት ዶ/ር ሃልትክራንትዝ፤ ሶፊ አፏን እንኳን መክፈት አለመቻሏ ያሳስባቸዋል። ይህ አደገኛ ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም በመመገቢያ ቱቦዋ ላይ ችግር ካለ መተንፈስ ሊያስቸግራት ይችላል። ታዲያ መደነስ የምትወደው ልጅ እንዴት ለመንቀሳቀስ የሚሆን ጉልበት እንኳን አጣች? "ጉዳዩን ለቤተሰቦቿ ሳስረዳ፤ የሶፊ ሰውነት ንቁ ከሆነው የአዕምሮዋ አካል ጋር ያለው ግንኙነት ተቋርጧል በሚል ነው" ብለዋል ሃልትክራንትዝ። እነዚህን ህጻናትን የሚረዱት የህክምና ባለሙያዎች የሚስማሙበት ጉዳይ በሽታው የሚፈጥረው ተጽዕኖ ልጆቹ ራሳቸውን ከተቀረው ዓለም እንዲያርቁ ያደርጋቸዋል። ለችግሩ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑት ደግሞ ቤተሰቦቻቸው ወይም ቤተሰቦቻቸው እጅግ አስቸጋሪ ከሆነ ችግር የሸሹና ከባድ ግጭትን የተመለከቱ ናቸው። የሶፊ ወላጆች ገንዘብ በህገወጥ መንገድ በማግኘት እና ከማፊያዎች ጋር ባላቸው መጥፎ ግንኙነት አስፈሪ ታሪክ አላቸው። እ.አ.አ መስከረም 2015 ላይ የፖሊስ ዩኒፎርም በለበሱ ሰዎች መኪናቸው እንዲቆም ተደረገ። "ተጎትተን ወጣን። እኔና እናቷ ስንደበደብ ሶፊ መኪና ውስጥ ሆና ሁኔታውን ስትከታተል ነበር" ሲል ሶፊ አባቷ ጉዳዩን ያስታውሳል። ሰዎቹ የሶፊን እናት ሲለቋት ልጇን ይዛ ከአካባቢው ታመልጣለች። የሶፊ አባት ግን ማምለጥ አልቻለም ነበር። "እኔን ይዘውኝ ከሄዱ በኋላ ምን እንደተፈጠረ ግን አላስታውስም" ይላሉ የሶፊ አባት። የሶፊ እናት ልጇን ወደ ጓደኛዋ ቤት ይዛት ሄደች። ትንሿ ልጅ በጣም ተበሳጭታ ነበር። እያለቀሰች "እባካችሁ ሂዱና አባቴን ፈልጉት" እያለች ግድግዳውን በእግሮቿ እየደበደበች ትጮህ ነበር። ከሶስት ቀናት በኋላ አባት ድምጹን ካለበት ያሰማ ሲሆን፤ ከሶስት ወር በኋላ ሙሉ ለሙሉ ወደ ስዊድን እስከሚያቀኑ ድረስ በተለያዩ ጓደኞቻቸው ቤት እየተዘዋወሩ ቆይተዋል። ሲደርሱም ለአራት ሰዓታት በስዊድን ፖሊሶች ቁጥጥር ስር ነበሩ። የሶፊ ጤንነትም ወዲያው ነበር በፍጥነት እያሽቆለቆለ የሄደው። "ከሁለት ቀናት በኋላ ቀደም ሲል ከእህቶቿ ጋር የምትጫወተውን ያህል እየተጫወተች አለመሆኑን ተገነዘብኩ" ትላለች በቅርቡ ሌላ ልጅ የምትጠብቀው የሶፊ እናት። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ቤተሰቡ በስዊዲን እንደማይቆይ ተነገረው። የስደተኞች ቦርድ ስለጉዳዩ ሲያወራን ሶፊ ጉዳዩን ሙሉ ለሙሉ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
304647d868aae24a6d0c05bd101e00ec
33af1ff308a583a2cc6760bceef0df06
ብዙ የሚቀረው ባለብዙ ተስፋው ‹ሞዴሊንግ›
ሞዴሊንግ በሌሎቸ አገሮች ውስጥ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ ጀምሮ እንደ አንድ የሥራ ዘረፍ እየዳበረ የመጣ ሙያ ዘርፍ ነው። ዘርፉ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚተገበር ቢሆንም እንደ ሥራ ግን መታየት የተጀመረው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ነው። በተለይ ባለፉት ዐሥር ዓመታት በኅብረተሰቡ የኑሮ ዘዬ መለወጥ ምክንያት የሞዴሊንግ ሥራ ለብዙ ወጣት ሴቶችና ወንዶች ተስፋ ሰጪ የሥራ ዘርፍ እየሆነ ይገኛል።ሞዴሎች በማስታወቂያ፣ በፋሽን ትዕይንቶችና በሌሎች ሥራዎች ውስጥ ተካቶ ቢቀርብም ቀላል በማይባል የማኅብረተሰብ ክፍል ዘንድ የሙያው ግንዛቤ ዝቅተኛ መሆኑን በዘርፉ የተሰማሩ ባለሞያዎች ይናገራሉ። ነገር ግን ባለፉት ዐሥር ዓመታት ዓለም ዐቀፍ መስተጋብሩ እየጨመረ ሲሄድና የኢትዮጵያ ፋሽን በዓለም እየታወቀ ሲመጣ ሞዴሊንግም በዚሁ ሰበብ እንደ ሞያ እየታወቀ መጥቷል። ድሮ ወጣት ሴቶች ሥራ ከመጀመራቸው በፊት እንደ ሥራ ማፈላለጊያ የሚሠማሩበት መሆኑ ቀርቶ አሁን ወንዶችም ሴቶችም በሥራው ላይ መግባት ጀምረዋል። በተጨማሪም ትምህርት ቤቶችና የማሰልጠኛ ተቋማት ወጣቶችን በሞዴሊንግ ዘርፍ ለማሰልጠን እየተከፈቱ ይገኛሉ። አቢሲኒያ የሥነ ጥበብና የሙያ ማሰልጠኛ ተቋም፣ ‹ኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ› እና ፍቅር ዲዛይን ከሚጠቀሱት ተቋማት መካከል ይገኛሉ። ገነት ከበደ የአቢሲኒያ የሥነ ጥበብና የሙያ ማሰልጠኛ ተቋም ሥራ አስኪያጅ ናቸው። ባለፉት ጥቂት ዓመታት ያዩት ትልቁ ለውጥ ከሴቶች እኩል ወንዶች ወደ ዘረፉ መግባታቸው እንደሆነ የሚናገሩት ገነት ‹‹ሞዴሊንግ እንደሥራ ዘርፍ መቆጠር እየተጀመረ ነው፤ በማኅበረሰቡ ዘንድ ብቻ ሳይሆን በተማሪ ቤተሰቦች ዘንድም ተቀባይነቱ እየጨመረ ነው›› ይላሉ።እንደ ገነት አስተያየት አቢሲኒያ የሥነ ጥበብና የሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በአሁኑ ጊዜ ሞዴሎች በሥራው ላይ ብዙ ምርጫ ማግኘታቸውም ሥራው ተቀባይነት እንዲያገኝ አስችሏል ይላሉ። ገነት ‹‹ፋሽን ብቻ መሥራት የለባቸውም፤ ማስታወቂያ፣ የምርት ወይም የአገልግሎት አምባሳደርነትም ሆነ በግብይት ዘመቻ ሥራ [‹ማርኬቲንግ ካምፔን›] ላይ መሳተፍ ይችላሉ›› በማለት ያሉትን አማራጮችም ዘርዝረዋል።እንደ አቢሲኒያ የመሳሰሉት ተቋማት ሞዴሊንግ ሲስተምሩ እነዚህን ዘርፎች በመረዳት መሆኑንም ገነት ያሰምሩበታል። ‹‹ተማሪዎች እንዴት መራመድ እንዳለባቸው ብቻ ሳይሆን በራስ መተማመን እንዲኖራቸው ያስተምራሉ።›› በማለት ገነት በምሳሌ ያስረዳሉ። ከእነዚህ ተቋማት የተመረቁት ተማሪዎች በብዙ ዘርፎች ቢሠሩም ማኅበረሰቡ ለሞዴሊንግ ያለው አስተያየት እየተለወጠ ቢሆንም ብዙ ሰዎች ግን እስካሁን የመጣው ለውጥ በቂ እንዳልሆነ ያስባሉ። ቤተልሔም አበበ የ20 ዓመት ወጣት ስትሆን የዩንቨርስቲ ተማሪ ናት። ወደ ፊት በሞዴሊንግ ሥራ መሰማራት ብትፈልግም ፋላጎቷን በዙሪያዋ ካለው እውነታ ጋር ለማየት ተገዳለች። ሥራውን በጣም ብትፈልገውም የቤተሰቧን አስተያየትና ከማኅበረሰቡ ያለው ጫና ሐሳብ ሆኖባታል። ‹‹አሁን ተማሪ ብሆንም ወደ ፊት ሞዴል መሆን እፈልጋለሁ። ይህም ከድሮ ጀምሮ የነበረኝ ፈላጎት ነው። ልጅ እያለሁ በቴሌቭዥንና በመጽሔቶች የማያቸው ምስሎች በጣም ደስ ይሉኝ ስለነበር እንደዛ መሆን ነው የምፈልገው›› ብላለች።ቤተሰቦቿ በቀጥታ ሥራውን እንዳትሠራ ባይከለክሏትም ሙሉ ትኩረቷን ለትምህርቷ እንድሰጥ ግን ተጽዕኖ ያሳድሩባታል። ‹‹ቤተሰቦቼ ሙሉ ትኩረቴን ለትምህርቴ እንድሰጥና ተመርቄ ጥሩ ሥራ እንዳገኝ ነው የሚፈልጉት። የሞደዴሊንግ ሥራዎችን እንዳልፈልግ ባይከለክሉኝም ንቀት [በዘርፉ ላይ] እና ትንሽ ንዴትም አይቼባቸዋልው። አስተያየታቸው ቢገባኝም ከልጅነቴ መሆን የምመኘው ሙያ ግን መተው አልፈልግም። ሞዴሊንግም ጥሩ ሥራ መሆን እንደሚችል ለማስረዳት ሞክሪያለሁ። የወደፊት ሕይወቴ በፋሽን ሥራ ላይ እንዲሆን ነው የምፈልገው›› ስትል ያለባትን ተግዳሮትና የውስጥ ፍላጎት በንጽጽር ታስረዳለች።ዓለም ዐቀፉ የፋሽን ኢንዱስትሪ ወደ ሦስት ቢሊዮን ዶላር የሚያመነጭ ዘርፍ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ገና ዳዴ በማለት ላይ ነው ማለት ይቻላል። ባለፉት ዐሥርት ዓመታት ከብዙ አገራት ልምድ ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያውያን የፋሽን ባለሙያዎች ወደ አገራቸው ተመልሰው የፋሽን ሥራዎችን በመሥራት ለአገሪቱ የፋሽን ኢንዱስትሪ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረጉ ነው። በዓለም ታዋቂነት ያገኘችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አና ጌታነህ ያቋቋመችው ‹የአፍሪካ ሞዛይክ ብራንድ› እንደ ምሳሌ ይጠሳል።ገነትም የኢትዮጵያ ፋሽን ኢንዱስትሪ ገና ብዙ ሥራ እንደሚያፈልገው ይናገራሉ። ‹‹የኢትዮጵያ ሞድሊንግ ሥራ ገና በጅምር ላይ ነው፤ የሚያስገኘውንም ጥቅም ገና አላይንም። ሥራውን ለማስተዋወቅ በመንግሥት በኩል ምንም ሥራ አልተሠራም። ዝግጅት ስናዘጋጅ [እንኳን] የመንግሥት ሰዎች በዝግጅታችን ላይ አይገኙም›› በማለት ገነት መንግሥት ለዘርፉ የሰጠውን ዝቅተኛ ግምት ማሳያ አድገው የመከራከሪያ ነጥብ ያነሳሉ።እስካሁን ለ250 ሰዎች ሞዴሊንግ ሥልጠና የሰጠው የኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ መሥራች ሳራ መሐመድ የዘርፉን ተግዳሮት በተመለከተ ከገነት ጋር ይስማማሉ። ‹‹ትልቁ ተግዳሮት የመንግሥት ለዘርፉ ትኩረት አለመስጠት ነው›› የሚሉት ሳራ ዝቅተኛ ክፍያም ዘርፉን ወደ ኋላ መጎተቱም አክለዋል።ኢትዮጵያ ውስጥ የሞድሊንግ ሥራ ገና እያደገ ቢሆንም ዘርፉ ባደገባቸው የዓለም ክፍሎች የሚታዩት አሉታዊ ተጽዕኖዎች መታየት ጀምረዋል። ብዙ ሰዎች እንደሚናገሩት በምዕራብ አገሮች የሚገኙ ሞዴሎች ለብዙ ጉዳቶች ይጋለጣሉ። ለምሳሌ የተወሰነ የሰውነት ክብደት ላይ ለመድረስ አለመመገብን እንዲሁም አደገኛ መድኃኒቶችን መጠቀም ይጀምራሉ። ብዙ የተደራጁ ጥናቶች ባይሠሩም ከብዙ ሰዎች የሚገኘው መረጃ ችግሩ የተስፋፋ መሆኑን ያሳያል። ችግሩን ለመከላከል ፈረንሳይ ሞዴሎች ከተወሰን ክብደተ በታች ላለመሆናቸው የሀኪም ማስረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስገድድ አዋጅ አውጃለች።ኢትዮጵያ ውስጥ እዚህ ደረጃ ላይ ባይደርስም ሥራው ላይ መግባት የሚፈልጉት ሰዎች የተወሰን ጫና እንደሚደርስባቸው ይናገራሉ፤ ቤተልሔምም ከእነዚህ መካከል ትመደባለች። ‹‹እውነቱን ለመናገር ኢትዮጵያ ውስጥ ሰው ባያውቅሽም ስለ ክብደትሽና አለባበስሽ የመናገር ልምድ አለ። ሞዴሊንግን ሥራ ላይ መግባት ለፈለገ ሰው ደግሞ ተጨማሪ ጫና ያለ ይመስለኛል›› ትላለች ቤቲ በዘርፉ ላይ መሳተፍ ስለሚያደርሰው ተጽዕኖ ስታብራራ።ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ሞዴሊንግ ኢንዲስትሪ ብዙ ሊያስገኛቸው የሚችሉ ዕምቅ ችሎታ እንዳለው ባለሙያዎች ይናገራሉ። የማኅበራዊ ግንኙነት ድረ ገጾችና የኢንተርኔት ተጠቃሚነት ሲጨምር የኢትዮጵያን ፋሽንና ባሕል ለማሰስተዋወቅ ተጨማሪ ዕደሎችም እንደሚፈጠሩ ይናገራሉ። ገነት ‹‹ጥሩ ድጋፍ ከተሰጠን ለአገራችን ብዙ ገቢና ዕውቅና ማስገኘት ይችላል። አሁን ግን ገና መጀመሪያው [ምዕራፍ] ላይ ነን›› ይላሉ። ይህ ጽሑፍ ከ‹ኢትዮጵያን ቢዝነስ ሪቪው›› መጽሔት ለአዲስ ማለዳ በሚመች መልኩ ተተርጉሞ የቀረበ ነው።ቅጽ 1 ቁጥር 11 ጥር 18 ቀን 2011
መዝናኛ
https://addismaleda.com/archives/3010
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
79f04cb4a8f5bc4b3370970e8715053f
d402518df5812d286801a380838e514d
ምርጫ 2013፡ የመራጮች ምዝገባ ወደ ሌላ ጊዜ ተላለፈ
ቦርዱ እንዳለው ለምርጫው ዝግጅት መከናወን ባለባቸው ቀዳሚ ሥራዎች ላይ መዘግየቶች በማጋጠሙ በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የካቲት 22/2013 ዓ.ም እንዲጀመር ታስቦ የነበረው ምዝገባ በሦሰት ሳምንታት ዘግይቶ መጋቢት 16/2013 ዓ.ም እንዲጀመር መወሰኑን ገልጿል። ለዚህም ከክልሎች የሚጠበቀው የቢሮዎች ትብብር በመዘግየቱ፣ የዕጩዎች ምዝገባ ከተጀመረ በኋላ በነበሩ መስተጓጉሎች፣ የዕጩዎች ምዝገባ በመራዘሙ እና የአስፈጻሚዎችን ገለልተኝነት የማጣራት ሥራን በተገቢው ሁኔታ ለማከናወን ሲባል የመራጮች ምዝገባ ቀን ወደ ሌላ ጊዜ መተላለፉን አሳውቋል። ለስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ የዕጩዎች ምዝገባ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ፣ በኦሮሚያና በሐረሪ ክልሎች ከየካቲት 8 እስከ የካቲት 21/2013 ሲካሄድ የቆየ ሲሆን የነበረውን ሂደት በመገምገም ምዝገባው ለተጨማሪ አራት ቀናት እንዲራዘም ማድረጉ ይታወሳል። ቦርዱ እንዳለው ከዕጩዎች ምዝገባ ጎን ለጎን ገለልተኛ ምርጫ አስፈጻሚዎች ምልመላን እያከናወነ ሲሆን፤ በዚህም ከ140 ሺህ በላይ በምርጫ አስፈጻሚነት የሚሰሩ ግለሰቦችን አዘጋጅቶ ገለልተኝነታቸውን የማጣራት ሥራን እያከናወነ ነው። ባለፈው ዓመት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው አገራዊና ክልላዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ወደዚህ ዓመት ከተሸጋገረ በኋላ በመጪው ግንቦት ማብቂያና በሠኔ ወር መጀመሪያ ላይ ለማካሄድ የጊዜ ሰሌዳ ወጥቶለት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስፈላጊውን ዝግጅት እያካሄደ መሆኑ ይታወቃል። ባለው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ከትግራይ ክልል በስተቀር በሌሎቹ የአገሪቱ ክፍሎች ይካሄዳል በተባለው ምርጫ ከአገሪቱ ሕዝብ ግማሽ ያህሉ በመራጭነት ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ምርጫ ቦርድ ገልጿል። በዚህ ምርጫ በመላው አገሪቱ ድምጽ የሚሰጡባቸው ከ50 ሺህ በላይ የምርጫ ጣቢያዎች፣ ከ152 ሺህ በላይ የመራጮች ምዝገባን የሚያከናውኑ ባለሙያዎችና ከ254 ሺህ በላይ ምርጫ አስፈጻሚዎ እንደሚሰማሩ ተገልጿል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
29ddd3b5a4f2fc915d86dade671beeab
4716f924d8d634f2cb6f31527430be0f
የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ሙሐማዱ ቡሃሪ ለሞተ ሰው ሹመት መስጠታቸው አነጋጋሪ ሆኗል።
የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ለሞተ ግለሰብ ሹመት ሰጡ\nቶቢያስ ቹክዌሜካ ኦክውሩ ከሞቱ ሁለት ወራት ቢያልፋቸውም በቅርቡ የአንድ የመንግሥት መስሪያ ቤት የቦርድ አባል ተደርገው በፕሬዚዳንቱ ተሹመዋል። ፕሬዚዳንት ቡሃሪ ለአገሪቱ ምክር ቤት ከሰሞኑ የ37 እጩ ተሿሚዎችን ዝርዝር የያዘ ደብዳቤ የላኩ ሲሆን፤ የሞቱትም ግለሰብ ስም በዝርዝሩ ውስጥ ተካቷል። የፕሬዚዳንቱ ሚዲያ አማካሪ ላውሬታ ኦኖቺ በበኩሏ ፕሬዚዳንቱ በቦርድ አባልነት ሲሾሟቸው ግለሰቡ በህይወት እንደነበሩ ገልፀው "የትምህርትና የሥራ ማስረጃቸውን አቅርበዋል። ለሹመታቸውም ዝግጁ ሆነው በደስታ ነበር የተቀበሉት" ብላለች ላውሬታ። "በሚያሳዝን ሁኔታ ህይወታቸው ሲያልፍ የምክር ቤቱን የማጣራት ሂደት እየጠበቁ ነበር። የማለፋቸውም ዜና ለፌደራል መንግሥቱ አልተነገረም" ብላለች። ምንም እንኳን አማካሪዋ ይህንን ትበል እንጂ ፕሬዚዳንቱ እንዲህ አይነት ከባድ ስህተት ሲፈፅሙ የመጀመሪያቸው አይደለም። ከዚህ ቀደምም፣ ከሦስት ዓመታት በፊት ከሞቱ ረዥም ጊዜ ያለፋቸውን አምስት ሰዎች ለመንግሥት መስሪያ ቤቶች በቦርድ አባልነት ሾመዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7cf4d480868fa6984854c3646de77f31
c524062207da3e9d94a68d3dcc046b52
መርጡለ ማርያም ከተማ
መርጡለ ማርያም ከተማ የምትገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን እነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ሲሆን የወረዳው ርዕሰ ከተማ ነች ፡፡ የተመሰረተችውም ህሩያን ነገስታት አብርሃ ወ አፅብሃ ታላቁን ባለ ፲፪ ቤተ መቅደስ ቤተ ክርስቲያን ሲሰሩ ነው ፡፡ መርጡለ ማርያም
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
5d939143b1dcd4c8c2e5aa8a5b36b8a7
45208c00462b5b8ca4192e4b0ffd92bd
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታዎችን እያካሄደ ነው
 አዲስ አበባ፡- የጅማ ዩኒቨርሲቲ በአንድ ቢሊዮን 225 ሚሊዮን ብር የግብርና፣ ቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ ፣የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ)ና ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ፣ ካምፓስና ማዕከላት የማስፋፊያ ግንባታዎች እያካሄደ እንደሚገኝ አስታወቀ።በጅማ ዩኒቨርስቲ የቢዝነስና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኮራ ጡሾኔ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ዩኒቨርስቲው በ305 ሚሊዮን ብር የአጋሮ የማስተማሪያና የምርምር ካምፓስ፣ በ400 ሚሊዮን ብር የቱሪዝምና ሆስፒታልቲ እንዲሁም በ520 ሚሊዮን ብር የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ማዕከልና ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ ግንባታ እያካሄደ ይገኛል። የካምፓስና ማዕከላት ግንባታዎቹ በተለያየ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ የገለፁት አቶ ኮራ፣ የአጋሮ ካምፓስ ግንባታ ከአምስት ዓመት በፊት የተጀመረ ቢሆንም የስራ ተቋራጩ በገባው ውል መሰረት በተቀመጠለት ጊዜ ሊያጠናቅቅ ባለመቻሉ ፕሮጀክቱ ተነጥቆ ለሌላ ስራ ተቋራጭ በመሰጠቱ ግንባታው እየተፋጠነ እንደሚገኘ ገልጸዋል።በአጋሮ ከተማ በ305 ሚሊዮን ብር የሚገነባው ካምፓስ በተለይ የቡና ምርምር የሚካሄድበትና የተለያዩ በትምህርት መስኮች ትምህርት የሚሰጥበት መሆኑን አመልክተው በያዝነው ዓመት ግንባታው ተጠናቆ በሚቀጥለው ዓመት ተማሪ ተቀብሎ ማስተማር እንደሚችል ተናግረዋል።እንደ አቶ ኮራ ገለጻ፤የመማሪያ ሆቴሉ ከማስተማሪያነት በተጨማሪ ዘመናዊ የሆቴል አገልግሎትም የሚሰጥ ነው።ሌላው ዋና መስሪያ ቤትና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ(አይሲቲ) ማዕከል የሚያካትተው ህንጻ ግንባታ አፈጻጸሙ 80 በመቶ ደርሷል። በአገራችን ስመ ጥር ከሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የሆነው ጅማ ዩኒቨርሲቲ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ከሆኑ 10 ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ እንደሆነም ይነገርለታል። ተቋሙ ዩኒቨርሲቲ ከመሆኑ በፊት በግብርና ኮሌጅነት፣ በተወሰነ አቅምና በተለያዩ የትምህርት መርሀ ግብሮች ስራውን የጀመረ ሲሆን፤ ወደ ዩኒቨርሲቲነት ያደገው ደግሞ በ1992 ዓ.ም ነው። በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች እምብዛም ያልተሞከሩ አሰራሮችን በመጠቀምና ጥናትና ምርምር ላይ በማተኮር ውጤት እያስመዘገበ ያለ ዩኒቨርሲቲ እንደሆነም ይነገራል።አዲስ ዘመን የካቲት 27  ቀን 2012 ዓም ጌትነት ምህረቴ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=28597
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
95d04c8ae96f510ba40efb3ad255b7be
99d7fa3d85712d033f7f3b7c75493976
ዛሬ በሱዳን የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 13 ደረሰ
የመብት ተከራካሪዎች የሱዳን ጦር በተቃዋሚዎች ላይ በከፈተው ተኩስ በርካቶችን ገድሏል ብለዋል። የሆስፒታል ምንጮች ደግሞ 13 ሰዎች መገደላቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸው ይጠቁማሉ። በሱዳን መዲና ካርቱም በሚገኝ አንድ ሥፍራ አድማ ላይ የነበሩ ዜጎች የተከፈተባቸውን ተኩስ በመሸሽ ላይ እንደሆኑ ከካርቱም የሚወጡ ዘገባዎች እየጠቆሙ ነው። ሮይተርስ የተሰኘው የዜና ወኪል የታጠቁ ወታደሮች አድማ የሚደረግበት ሥፍራን ሰብረው እንደገቡ አስነብቧል። ተቃዋሚዎች ከወታደሩ ጋር ያላቸውን ንግግር ከዛሬ ጀምሮ አቋርጠናል ያሉ ሲሆን ተቃዋሚዎች ከወታደሩ ጋር በፈጠሩት ግጭት ሳቢያ ነው 13 ሰዎች መሞታቸው የተዘገበው። የዓይን እማኝ የታጠቁ ወታደሮች የታቃደ ጥቃት ሰላማዊ ዜጎች ላይ ፈፅመዋል ሲል ይወነጅላል። ''የሱዳን ጦር አድማውን ለመበትን አልሞከረም ይልቁንም በጦሩ ዋና መስሪያ ቤት አካባቢው እየተደረገ ያለው አድማ ለሱዳን ዜጎች ደህንነት አስጊ ሆኖ ስለተገኝ እሱ ላይ ነው ትኩረት የተደረገው'' ሲሉ የሱዳን ጊዜያዊ ወታደራዊ የሽግግር መንግሥት ቃል አቀባይ ሌተናል ጄኔራል ሸመስ አል-ዲን ካባሺ ስካይ ኒውስ አረቢያ ተናግረዋል። • በደቡብ ሱዳን የምሽት ክለቦች ታገዱ በማሕበራዊ ድር አምባዎች የሚለቀቁ ምስሎችም በጭስ ከታፈነችው ካርቱም የሚወጡ የጥይት ድምፆችን የሚያስደምጡ ናቸው። አልፎም ተቃዋሚዎች ጎማ በማቃጠል ራሳቸውን ከወታደሮች ለመከላከል እየጣሩ እንዳለ ታውቋል። ከሱዳን ጦር ኃይል ዋና መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት እየተደረገ ያለው ተቃውሞ ወታደራዊው ጊዜያዊ አስተዳደር ሥልጣኑን ለሲቪል እንዲያስረክብ የሚጠይቅ ነው። ለቢቢሲ ድምጿን የሰጠችው ፋቢያ ካላፍ ተቃውሞው ላይ ለመሳተፍ የካርቱም መንገዶችን እያካለለች እንደሆነ ትናገራለች። • ኦማር አል-በሽር: ከየት ወደየት? ፀረ-መንግሥት የሆኑ ሰልፎችን በማቀነባበር የሚታወቀው 'ሱዳኒዝ ፕሮፌሽናል አሶሴሽን' ሱዳናውያን ወታደራዊውን አስተዳደር ተቃውመው ሰልፍ እንዲወጡ አዟል። ፋቢያ «ወታደራዊው አገዛዝ ሥልጣን ለሲቪል እስኪሰጥ ድረስ ድምፃችንን ማሰማት አናቆምም» ትላለች። • የሱዳን ተቃውሞ ተጋግሎ አምስት ቀናት ተቆጥረዋል
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
1162b699091525f9e9c8a57b00e3e778
161ef8ee7435baba2c877a5c0baa825c
ኡልትራ አጭር አቆጣጠር
ኡልትራ አጭር አቆጣጠር (አብልጦ አጭር አቆጣጠር) ማለት በታሪክ ሊቃውንት ከተገመቱት የጥንት (ከ1000 ዓክልበ. በፊት) ዘመን አቅጣጠሮች መካከል አንዱ ነው። ከ1000 ዓክልበ. ያሕል በኋላ ለሆነው ታሪክ፣ በተወሰነ አመት ይህ ድርጊት ሆነ ለማለት በጣም አጠያያቂ አይደለም። ከዚያ አስቀድሞ ግን መዝገቦች በካሳውያን ዘመን ጥቂት ስለ ነበሩ፣ ትንሽ 'ጨለማ ዘመን' ተብሏል። በ«ኡልትራ አጭር አቆጣጠር» ዘንድ፣ በ1507 ዓክልበ. የሐቲ (የኬጥያውያን) ንጉስ 1 ሙርሲሊ ባቢሎንን ዘረፈ፤ ከዚያ ካሳውያን ከተማውን ይዘው ስሙን ካራንዱንያሽ አሉት። የባቢሎን ውድቀት ዓመት መወሰን የባቢሎን መጨረሻ ንጉሥ ሳምሱ-ዲታና ለ31 ዓመታት የነገሠ ቢታወቅም፣ የባቢሎን (ካርንዱንያሽ) መጀመርያ ካሳውያን ነገሥታት (እስከ 1 ካዳሽማን-ኤንሊል ድረስ፣ 1383-1368) ግን ስንት አመታት እንደ ነገሡ በትክክል ስላልተገኘ፣ የባቢሎን ውድቀት አመት በትክክል ለመወሰን ለረጅም ጊዜ አልተቻለም ነበር። ዳሩ ግን በንጉሥ አሚ-ሳዱቃ ዘመን በ8ኛው ዓመት የዘሃራ ሁኔታና አቀማመጥ በደንብ ስለ ተመዘገበ፣ ይህ የታሪክ ሊቃውንት ዘመኑን ለመወሰን ረድቷል። ስለዚሁ የሥነ ፈለክ ቁጠራ፣ የአሚ-ሳዱቃ 8ኛው አመት ወይም በ1702፣ በ1646፣ በ1582፣ ወይም በ1550 ዓክልበ. እንደ ተከሠተ ታወቀ። ዛሬ የብዙ አገራት ታሪክ ሊቃውንት «መካከለኛ አቆጣጠር» የተባለውን ሲቀበሉ፣ የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1646 እና የባቢሎን ውድቀት በ1603 ዓክልበ. የሚወስኑት ናቸው። አለዚያ «አጭር አቆጣጠር» ተከትለው የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1582፣ የባቢሎንም ውድቀት በ1539 ዓክልበ. ያደርጉታል። ባለፈው ቅርብ ጊዜ ግን በሥነ ቅርስ እርምጃ ሳቢያ የአሦር ነገሥታት ዘመናት ቁጥር ለማወቅ ስለ ተቻለ፣ የፈረንሳይ ሊቅ ዤራርድ ዠርቱ «ከሁሉ አጭሩ» ('ኡልትራ' ወይም 'አብልጦ አጭር') አቆጣጠር በትክክል እንደሚስማማው አስረድቷል። የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1550፣ የባቢሎንም ውድቀት በ1507 ዓክልበ. ሆነ (ወይም ክ.በ. በ1499 እንደ ኤውሮጳውያን አቆጣጠር) ለማለት እንችላለን ማለት ነው። መጣቀሻዎች ታሪክ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
018c7979b69c3e7443b6dee7fd0f2a95
358b3d1b1dd0ff8745b41aced5e3068a
ራስን በራስ የማስተዳደር መብት ተነፍገናል ያሉ የሸኮ ብሔረሰብ ተወካዮች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታ አቀረቡ
ላለፉት 27 ዓመታት ራስን በራስ የማስተዳደር መብት ተነፍገናል ያሉ የሸኮ ብሔረሰብ አባላት በግፍ አጥተነዋል ያሉት መብት እንዲከበርላቸው፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አቤቱታ አቀረቡ፡፡       የሸኮ ብሔረሰብ አባላት ሰኞ ሰኔ 25 ቀን 2010 ዓ.ም. በተወካዮቻቸው አማካይነት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ያቀረቡት አቤቱታ እንደሚያመለክተው፣ ኢሕአዴግ አገሪቱን ከመቆጣጠሩ በፊት በደቡብ ክልል ጉርፋርዳ፣ የኪና መሀል ሸኮ የተሰኙ ሦስት ወረዳዎች ውስጥ በ80 ቀበሌዎች እስከ 500 ሺሕ የሚገመት የሸኮ ሕዝብ ይኖር እንደነበር ገልጸዋል፡፡      ነገር ግን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ በሕገ መንግሥቱ መሠረት የብሔርና ብሔረሰቦች መብት ሲከበርና ብሔርና ብሔረሰቦች በዞንና በወረዳ ተደራጅተው ራሳቸውን ሲያስተዳድሩ፣ ባህል፣ ቋንቋና፣ ወጋቸውን ሲያሳድጉ የሸኮ ብሔረሰብ ግን ለዚህ አለመታደሉን ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡      ‹‹የሾኮ ብሔረሰብ ላይ የደቡብ ክልል መንግሥት ባሳደረው ተፅዕኖ ቤንችና ሸካ በሚባሉ የሁለት ብሔረሰቦች ዞኖች ሥር ለሁለት ተከፍለንና ተሰግስገን እንድንኖር ተደርገናል፤›› ሲሉ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቤቱታ ያቀረቡት የሸኮ ብሔረሰብ አባላት፣ ‹‹በቋንቋችን መማር አልቻልንም፡፡ በሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ራሳችንን ችለን ልንቆጥር አልቻልንም፡፡ ራሳችንን እያስተዳደርን ባለመሆኑ ከፍተኛ አስተዳደራዊ በደል እየደረሰብን ነው፤›› ሲሉም አቤቱታቸውን አሰምተዋል፡፡       ‹‹እስከ ደርግ ውድቀት ማግሥት ድረስ የቤንች ብሔረሰብ ጠንመጃጅ የሚባል አንድ ወረዳ ብቻ ነበረው፡፡ የሸካ ብሔረሰብም አደራቻና ማሻ የሚባሉ ሁለት ወረዳዎች ብቻ ነበሩት፡፡ ነገር ግን ከደርግ ውድቀት በኋላ ቤንች ብሔረሰብ ጉፈርዳንና መሀል ሸኮ ወረዳዎችን ወስዶብናል፡፡ ሸካም እንዲሁ የኪ ወረዳን ወስዶብናል፤›› ብለዋል፡፡      ‹‹ሁለቱም ብሔረሰቦች ያሉንን ወረዳዎች ተከፋፍለው ወስደውብናል፡፡ በአሁኑ ወቅት እኛ (ሸኮ) የምናስተዳድረው ወረዳ የለንም፤›› ሲሉ በደብዳቤያቸው አስረድተዋል፡፡       ‹‹ሕገ መንግሥቱ ያጎናፀፈንን የማንነት መብት ከመታፈኑ በተጨማሪ፣ የአፍ መፍቻ ቋንቋችንን (ሸኮኛ) ትተን የእነሱን ቋንቋ እንድንማር ተገደናል፡፡ በሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ወቅት የእነሱ ማሟያ ተደርገናል፤›› ሲሉም አቤቱታቸውን አሰምተዋል፡፡      የሸኮ ብሔረሰብን ወክለው አዲስ አበባ በመምጣት የአቤቱታ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስገቡት አቶ አንድሪስ በዲና አቶ ባሳ ባንጨሾ ናቸው፡፡      አቶ አንድሪስ ለሪፖርተር ‹‹ሕገ መንግሥታዊ መብታችንን በመጠየቃችን ብቻ ላለፉት 27 ዓመታት ከፍተኛ በደል ደርሶብናል፡፡ የሄድንባቸው ቦታዎች በሙሉ በደላችንን የሚያበዙ ነበሩ፡፡ አሁን የመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ የለውጥ ሰው በመሆናቸው ችግራችንን ይፈታሉ ብለን ነው የመጣነው፤›› ብለዋል፡፡      ‹‹ሕገ መንግሥታዊ መብታችንን በመጠየቃችን ብቻ ከ1885 እስከ 2007 ዓ.ም. ድረስ ከ500 በላይ የሸኮ ሕዝብ ተጨፍጭፎ ተገድሏል፡፡ በጅምላ ተቀብሯል፡፡ ይህንን ያደረጉ ባለሥልጣናት ግን ዛሬም ድረስ ከሥልጣን ወደ ሌላ ሥልጣን ዕርከን እየተሸጋገሩ ነው፤›› ሲሉ አቶ አንድሪስ ተናግረዋል፡፡      አቶ አንድሪስ ጨምረው፣ ‹‹የጎሳ መሪያችን አባ ፈተሸ ሾሻን ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ቀብር በሚል ምክንያት አዲስ አበባ በመውሰድ ሰውረውብናል፡፡ የጎሳ መሪያችን በሕይወት ካሉ እንዲያመጡ፣ ከተገደሉም ገዳዮቹ ለፍርድ እንዲቀርቡ፤›› ሲሉም ጠይቀዋል፡፡      አቶ ባሳ በበኩላቸው፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ መንግሥት ለ27 ዓመታት ከ500 በላይ የሸኮ ተወላጆችን ያስገደሉና የገደሉ አካላት ለሕግ እንዲቀርቡ እንዲያደርግ፣ እንዲሁም የት እንደተቀበሩ የማይታወቁ ወገኖች ስላሉ በክብር የሚያርፉበት ሁኔታ እንዲመቻች ጠይቀዋል፡፡      የሸኮ ብሔረሰብ አባላት ሕገ መንግሥቱ ያጎናፀፋቸው መብት እንዲከበርና የታሰሩ ወገኖቻቸው እንዲፈቱ፣ በአጠቃላይም ለብሔረሰቡ ፍትሕ እንዲሰጥ ተወካዮቹ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/11667
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f8fc4267be99195ec2076050bc18edc8
4267e570e9e476ee96a679011734ddc2
በባለፈው የፈረንጆች ዓመት በዓለም ዙሪያ አዲስ ከተፈናቀሉ ሰዎች መካከል ኢትዮጵያዊያን ከፍተኛውን ቁጥር እንደሚይዙ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያወጣው መረጃ አመለከተ።
የአለም ተፈናቃዮች ቁጥር ከ70 ሚሊዮን በላይ ደርሷል\nየተፈናቃዮቹ ቁጥር 1.5 ሚሊዮን ሲሆን ከእነዚህም መካከል 98 በመቶዎቹ እዚያው ሃገር ውስጥ የተፈናቀሉ ናቸው። ይህ አሃዝ ቀደም ሲል ከነበረው ከእጥፍ በሚበልጥ ቁጥር የጨመረ ሲሆን ከዚያም በኋላ ቁጥሩ ጨምሯል። • የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ተፈናቃዮች ለችግር ተዳረግን አሉ • የጌዲዮ ተፈናቃዮች የከፋ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት አጋጥሟቸዋል ለዚህ መጠኑ ከፍተኛ ለሆነው የሃገር ውስጥ መፈናቀል ተጎራብተው በሚኖሩ የተለያዩ ማኅበረሰቦች መካከል ባለፈው ዓመት ባጋጠሙ ግጭቶች ምክንያት እንደሆነ ተጠቅሷል። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስር የስደተኞችን ጉዳይ የሚከታተለው አካል በዓለም ዙሪያ በግጭቶች ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር በታሪክ ካጋጠመው ከፍተኛ ቁጥር ላይ መድረሱንም አስታወቋል። ድርጅቱ በየዓመቱ በሚያወጣው የስደተኞች ሁኔታ ሪፖርቱ ላይ እንዳመለከተው በአሁኑ ወቅት የተፈናቃዮቹ ቁጥር ከ70 ሚሊዮን በላይ ደርሷል። በጦርነቶችና ጥቃቶችን በመሸሽ ከቀያቸውና ከቤታቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ የተነሳ መጠጊያና መፍትሄ ለመስጠት አዳጋች እንደሆነ ድርጅቱ አመልክቷል። • አምስት ነጥቦች ስለጌዲዮ ተፈናቃዮች • የጌዲዮ ተፈናቃዮች ሁኔታ በፎቶ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ጥገኝነት ጠያቂዎች የወጡባት ሃገር ቬንዙዌላ ናት። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር የሆኑት ፊሊፖ ግራንዴ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የተከሰተውን አሳሳቢ የስደተኞች ጫና ተሸክመው የሚገኙት ደሃ ሃገራት ሲሆኑ ባለጸጋዎቹ ሃገራት እገዛ ለማድረግ የበለጠ መስራት አለባቸው። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ መሰረት በዓለም ዙሪያ ካሉ ስደተኞች መካከል ከሁለት ሦስተኛው የሚበልጡት የመጡት ከአምስት ሃገራት ነው። እነሱም ሶሪያ (6.7 ሚሊዮን)፣ አፍጋኒስታን (2.7 ሚሊዮን)፣ ደቡብ ሱዳን (2.3 ሚሊዮን) ማይናማር (1.1 ሚሊዮን) እና ሶማሊያ (900 ሺህ) ናቸው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
2920c50be613937338ef666f0f91308f
e960ea82c2014498f6ce3b7f44563196
ወባ በኢትዮጵያ
ባለፉት 6 ዓመታት ብቻ የወባ ስርጭት በግማሽ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ደኤታዋ ዶ/ር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡12ኛው የዓለም የወባ ቀን በድሬዳዋ በልዩልዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/world-malaria-day-4-25-2019/4891157.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7878314bfddc5d87c979b47421909471
f6fd7d8bee59208f38e64895caf2327a
ሥነ ጽሑፍ ለሰላም
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በማኅበረሰብ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ በመጋቢት ወር መጨረሻ 2011 ዓ.ም ሥነ ጽሑፍ ለሰላም በሚል አገር አቀፍ ዐውደ ጥናት አካሂዶ ነበር። በዶክተር ደመቀ ጣሰው የማኅበረሰብ ሳይንስና ሥነ ሰብ ኮሌጅ ምርምር አስተባባሪነት በተካሄደው ውይይት ላይ በዶክተር ተስፋዬ ዳኘው፤ በወይዘሮ ሜሪ ጃዕፋር፤ በዶክተር ታደለ ፋንታው፤ በዶክተር ጥላሁን በጅቷል፤ በዶክተር አንተነህ ደመቀ፤ በዶክተር አብርሃም መልኬ፤ በዶክተር ሃይማኖት ዋሴ፤ በተለያዩ የጥናት ርእሶች ዙሪያ የመወያያ ሐሳቦች ቀርበዋል። በውውይቱ ጣልቃም ስለ ሀገር ፍቅርና ስለ ሰላም የሚያስገነዝቡ የግጥም ሥራዎች ተደምጠዋል። የሰላም ሥነ ጽሑፍ ዘውጉ፤ ምንነቱና ዓላማው በሚል ዶክተር ጥላሁን በጅቷል ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሥነ ጽሑፍ ለሰላም ያለው አሉታዊና አዎንታዊ ሚና ላይ ጥናት አቅርበዋል። እንደ እርሳቸው ገለጻ ድርሰት ርኅራኄ ኀዘኔታ፤ ራስን በሌላው ቦታ ላይ አድርጎ የማሰብ ጉዳይ፤ የዓለማቀፋዊነትና የሰብአዊነት ይዘት አለው። ሥነ ጽሑፍ የሰላም መንገድ ጠራጊ ነው። በተመሳሳይ በየዕለት ሰላምታችንና ጸሎታችን (በክርስትናውም በእስልምናውም) ሰላም የሚል ቃል እናዘወትራለን። በሰላም ሥነ ጽሑፍ ልቦለድ ድርሰት፤ ሥነ ግጥምና ፊልም፤ ዐጭር ልቦለድና በትረካ ላይ የተመሠረተ ጽሑፍ፤ ኖቬላ ታላቅ ሚና ይጫወታሉ። ዶክተር አንተነህ አወቀ እንዲሁ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሥነ ጽሑፍ ለሰላምና ወይም ለግጭት ያበረከተው አስተዋጽኦ በዛሬይቱ ኢትዮጵያ በሚል ርእስ ጥናታቸውን አቅርበዋል። በእርሳቸው ገለጻ ረገድ ሥነ ጽሑፍ በማኅበረሰቡ ውስጥ የሚከሰቱ ማናቸውንም ሀገራዊ ጉዳዮች ለማንጸባረቅና በጉዳዮቹ ላይ የሚፈጠሩ የተለያዩ ስሜቶችን፤ አስተሳሰቦችን ለመግለጽ የሚችል መሣሪያ ነው። ለምሳሌም በ1976 ዓ.ም የታተሙ ድርሰቶች ሕዝብን በማስተባበር ሰላምን ለማስፈን የቻለ መሆኑን ይገልጽልናል። ዶክተር አንተነህ አወቀ እንደሚሉት በጣምራ ጦር ሀገርን የመከላከል ተግባር የተሠራው በሕዝቡ ጥምረት ነው። የኢትዮጵያ ሶማሌዎች፣ ከኦሮሞ፣ ከአማራና መሰል ኢትዮጵያውያን ጋር ኅብረት በመፍጠር ሀገርን የመከላከል ሥራ ተሠርቶ ሰላምን ለማስፈን ተችሏል። ልቦለዱም ስልታዊ መንገድ በሆነ መልኩ የሕዝብን አንድነት የሚገልጽ ነው። ምክንያቱም ኃላፊነት በተመላበት መንገድ በተቆርቋሪነት ስለተጻፈ ነው። የሕዝብን አንድነት፤ ሰላምና ፍቅርን የሚያጠናክሩ ድርሰቶች እንዳሉ ሁሉ የተለየ ተልእኮን (ግላዊም ሆነ ተቋማዊ) ለማስፈጸምና ጥላቻን በሕዝቦች መካከል የሚዘሩ ድርሰቶች አሉ። በዚህ ረገድ በዘመነ ኢሕአዴግ ከተቀነባበሩ ድርሰቶች ውስጥ አንዱ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የመምሪያ ኃላፊ ሆኖ ሲሠራ የነበረው የተስፋዬ ገብረ አብ መጽሐፍ ነው። ተስፋየ የቡርቃ ዝምታ በሚል በሸረበው ሥራው በተለይም በአማራና ኦሮሞ ሕዝብ መካከል ግጭት ለመፍጠርና ፖለቲካዊ ጥቅም ለማግኘት ሲል ያቀነባበረው የሴራ ድርሰት ነው። በዚህም አቀናባሪው ለሕዝብ ፍቅርና ለእውነት ያለው አስተሳሰብ ዝቅተኛ ስለሆነ ጥያቄ ላይ ወድቋል። ድርሰት ከፖለቲካና ከርእዮተ ዓለም ነጻ እንደማይሆንና የተለያዩ ቡድኖች በተለይም መንግሥትና የፖለቲካ ተቋማት በሕዝብ ውስጥ ማስረጽ ለሚፈልጉት ጉዳይ መሣሪያ አድርገው ሊጠቀሙበት እንደሚሹ መረዳት ተገቢ ነው። በዚህ ዓይነት ጥናት አቅራቢው እንደጠቀሱት ተስፋዬ ገብረ አብ የቡርቃ ዝምታ (1992) ብሎ በሸረበው ድርሰቱ በአማራ ላይ ያለውን የከረረ ጥላቻ በኦሮሞነት በኩል ተጠግቶ ማስተጋባቱ ነው። ተስፋዬ ገብረ አብ የልቦለዱ አቀንቃኞች በሆኑት አኖሌና ሐዊ አንደበት እንደሚናገረው የኢትዮጵያ ታሪክ የ100 ዓመት ብቻ ነው። ይህም የኦሮሞን መሬት ከወሰደው፤ የተቃወሙትን ጥፍር ከነቀለው፤ ብልትና ጡት ከቆረጠው፤ የገዳ ሥርዓትን ከአጠፋው ከምኒልክ ጋር የተያያዘ ነው (ገጽ 93)። ቡርቃ የተባለው ወንዝም የኦሮሞ ሕዝብ ተምሳሌት ሲሆን ከምኒልክ በፊት በመሬት ላይ ይፈስስ ነበር። ምኒልክ ከመጣ በኋላ ግን በኦሮሞ ሕዝብ ድርጊት አፍሮ በመሬት ውስጥ እየሄደ ነው። « እናም ዛሬ የኦሮሞ ሕዝብ በኢሕአዴግ ትግል አማካይነት ነጻነት ስላገኘህ አማራን ውጋው፤ አጥፋው፤ ደምስሰው፤ አኖሌ ሆይ አንተም በበኩልህ የአክራሪ ነፍጠኛ ልጅ የሆነቺውን አማራዋን ዮዲትን ፍታት፤ ዘርህ አይደለችምና »ይለናል። ልቦለዱም የሚጠናቀቀው የዘር ፖለቲካን በማቀንቀን፤ እንኳን ምድሩ ሰማዩም የኦሮሞ ነው በሚል የሰላም ፀር የሆነውን ግጭት በመቀስቀስና ኦሮሞን ለበቀልና ለጥላቻ በማነሣሣት ነው። ተስፋዬ በድርሰቱ ፊታውራሪነት ዐመፁን ያስጀምረዋል። ኦሮሞው ነፍጠኛ ብሎ በፈረጀው የአማራ ሕዝብ ላይ ይዘምታል፤ ይገድላል፤ ቤት ንብረቱን ያፈራርሳል። በዚህ ድልም ተስፋዬ በሳለው ገጸ ባሕርይ ደስታን ይጎናጸፋል። በአማራ ሕዝብ ሥቃይ፤ ሞትና ስደት፤ ውርደት ይደሰታል፤ ተስፋዬ። በዚህ ዓይነት የዘር ፖለቲካን በሚያኝከው፤ አማራን በሚያጠቁረው፤የኢትዮጵያን ታሪክ በ100 ዓመት በገደበው፤ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክን ጨምሮ የቀድሞ ነገሥታትን ጥላሸት በሚቀባው የዘመናችን የጥፋት መልእክተኛ በሆነው የቡርቃ ዝምታ ትርክት ሕዝቡ አብሮ እንዳይኖር፤ ሰላሙ እንዲደፈርስ፤ በራስ የመቆም ተስፋው እንዲያከትም፤ እምነቱ እንዲቀጭጭ፤ በዘረኝነትና ጎጠኝነት ሕልሙ እንዲጨልምና እርስ በእርሱ እንዲታመስ፤ ግጭት እንዲፈጠር፤ የሰብአዊ መብቱ እንዲረገጥና ነጻነት እንዲጠፋ፤ ጊዜ በሰጣቸው ፖለቲከኞች እንዲዋረድና ግፍና መከራ እንዲደርስበት ሲደረግ ቆይቷል። እናም ባለፉት 27 ዓመታት ሥነ ጽሑፍ ኢሕአዴግን ኮቴ ከኋላው ተከትላ ትንፋሹን እያዳመጠች ወደ ፊት ከመሄድና ለሥርዓቱ አሽቃባጮች የገንዘብ ማግኛ ከመሆን የዘለለ ሚና አልነበራትም። የሥርዓቱ አሽቃባጮች ጥበበኛ ሳይሆኑ እንደ ጥበበኛ መስለው በጥበብ ስም ነግደዋል። ጥበብ ከማኅበረ ሰብ ፊት ቀድማ መምራት እንጂ በኋላ እየተከተለች ለባለጊዜ ማሽቃበጥና ሕዝብን እርስ በርሱ ማፋጀት የለባትም። ዶክተር አንተነህ አወቀ ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ ከበኩር ጋዜጣ ጋር ያደረገውን ውይይት ዋቢ በማድረግ እንደጠቀሱት ጥበብ ወይንም ሥነ ጽሑፍ ማኅበረ ሰብን ሊከተል ወይም ሊመራው ይችላል። ከማኅበረሰብ ፊት ቀድሞ መንገድ ያሳያል። ጉድፍ ያነሣል። ኅብረተሰቡ ያላየውን እያየ ምዕናባዊ እርካታን ለማስገኘት ይጥራል። በኢጣሊያ ወረራ ወቅት እነ ዮፍታሔ ንጉሤ ነጻነት እንዲመለስ፤ ሰንደቅ ዓላማ እንዲቆም ሱዳን ውስጥ ሆነው በጽሑፎቻቸው ለዐርበኞች የሠሩት ሥራ ጥበብ ማኅበረ ሰቡን የምትመራ ምልክት ተደርጋ እንድትታይ ያደርጋታል። በደርግ ጊዜ ጥበብ የአብዮቱ መቀስቀሻና ማታገያ ሆናለች። ይህ ልምድ ሕዝብን በብሔር ልዩነት ወደሚከፋፍለውና በተበድለሃል መንፈስ እርስ በርሱ ወደሚያላትመው ወደ ኢሕአዴግ ዘመነ መንግሥት ስለመጣ ሥነ ጽሑፍም ላለፉት 27 ዓመታት የፕሮፓጋንዳ መሣሪያ ሆና ቀጥላለች። እናም እንደነ ተስፋዬ ገብረ አብ በመሳሰሉት ፕሮፓጋንዲስቶች ጥበብ ከጥንተ ተፈጥሮዋ ከውበትና ከነጻነት ተገልላ፤ የሕዝብ ሰላምን፤ አንድነትንና ልማትን ችላ ብላ፤ ከከፍተኛው የክብር ማማዋ ላይ ወርዳ ወደ ተራ ቀስቃሽነት፤ ወደ ገንዘብ ቃራሚነት፤ ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ወደሚያጋጨውና ወደሚለያየው ወደ ዘረኝነት እድታመራ ስትደረግ ቆይታለች። ተስፋዬ ገብረ አብን የወሰደው የጥላቻ ማዕበልም በጥርጣሬ ዓይን ያየው የነበረውን ኢሕዴግን ለማስደሰት፤ ለመሾምና ለመሸለም ነበር። በሀገራችን በዘር ፖለቲካ ላይ በተመሠረተ ቅኝት በግፍ ታስረው የነበሩት፤ አካላዊ ቅጣት የተፈጸመባቸው፤ አካላዊ ጉድለት የደረሰባቸውና የሞት ፍርድ የተወሰነባቸው ወገኖቻችን ክቡር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እስከተሾሙበት ጊዜ ድረስ በየ እስር ቤቶች የመከራውን ገፈት ሲቀምሱና ሲሰቃዩ ኖረዋል። የፖለቲካ እሥረኞችን ቢፈቱም እነ ተስፋዬ ገብረ አብ በዘሩት የዘረኝነቱ ጥቃት ግን እስከ አሁን ሕዝቡ በመሰቃየት ላይ ነው፤ የግጭት እና ጦርነት አፋፍ ለማድረስ ሞክሯል፤ የመከራው ዘመን ገና የቆመ አይመስልም። ዶክተር አንተነህ አወቀ እንዳሉት ለ ተስፋዬ ገብረ አብ አጻፋዊ መልስ ሊሰጡ በሚችል መልኩም የተቃኙ ሌሎች በፀረ ብሔርተኝነትና በፀረ ዘር ፖለቲካ ላይ ያተኮሩ ሥላቃዊ የፖለቲካ ድርሰቶችን እናገኛለን። ለምሳሌ የበድሉ ዋቅጅራ « ኑ ሐውልት እንሥራ (የተስፋ ክትባት 2008.85) » የኤፍሬም ሥዩም «ኑ ግድግዳ እናፍርስ» ን በአስረጅነት መጥቀስ ይቻላል። በ ተስፋዬ ገብረ አብ በተቃራኒ በዴርቶ ጋዳና ራማቶሐራ ዓፄ ቴዎድሮስና ዓፄ ምኒልክ ጀግናና የሕዝብ ተምሳሌት ሆነው ቀርበዋል። ሀገሪቱም ከ3000 ሺህ ዓመታት በላይ ታሪክ እንዳላት ይገልጻሉ። ዶክተር ተስፋየ ዳኘው ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በበኩላቸው በጉባኤው ላይ በአቀረቡት ምክረ ሐሳብ ሰዎች ስለ ሥነ ጽሑፍ መነጋገርና መከራከር ከጀመሩ ረጅም ዘመናት አልፈዋል። እርሳቸው እንደሚሉት ሥነ ጽሑፍን በተመለከተ በቅጅ፤ በውበትና በእውነት መካከል ስለአለው ግንኙነት በአንድ የሥነ ጽሑፍ ሥራ ውስጥ ስለሚገኙ አካላት አንድነት፤ ስለ ሥነ ጽሑፍ ማኅበራዊ፤ ፖለቲካዊና ሥነ ምግባራዊ ፋይዳዎች፤ ስለ ፍልስፍናና ንግግር ግንኙነት፤ድራማ በአንባቢዎች ዘንድ ስለሚኖረው ተጽዕኖ፤ ስለ ንግግር ዘይቤዎች ምንነት፤ ስለ ካኖንስ (ምስሎች)፤ ስለ ትራጄዲና ኮሜዲ ልዩነት መሠረታቸው የተጣለው በአምስተኛው ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ክላሲካል ወይም ዘመን አይሽሬ ተብሎ በሚጠራው ዘመን በነበሩ የግሪክ ፈላስፋዎች ነው። ዶክተር ተስፋየ ዳኘው እንዳብራሩት በግሪኩ ፈላስፋ ፕሌቶ አመለካከት እውነት (ሐቅ) እንደ ሒሳብ/ጆኦሜትሪ ስሌት በምክንያት ላይ የተመሠረተ ነው። በፕሌቶ ሐሳባዊ ዓለም ሥነ ጥበብ የተፈጥሮ የቅጂ ቅጂ ስለሆነ ከእውነት ፈጽሞ የራቀ ነው። ሥነ ጥበብ ከምክንያታዊነት ይልቅ በስሜት ላይ ስለሚያተኩር ተቀባይነት የለውም ብሎ ያምናል። እንዲያውም በዘመኑ ደራሲዎችና ገጣሚዎች ተብለው ይጠሩ የነበሩት ሰዎች የተረጋጋ ማኅበራዊ ሥርዓትን ለማፍረስ ይችሉ ስለነበር ፕሌቶ ከእብዶች ጋር ያመሳስላቸዋል። ስለዚህ በግሪክ ሪፐብሊኮች ውስጥ ገጣሚዎች ቦታ እንዲኖራቸው አይፈቀድም ነበር። ፕሌቶም ቁጥጥር ሊደረግባቸው ይገባል ብሎ ያምን ነበር። ይህ የፕሌቶ አስተሳሰብ ሥነ ጽሑፍ በማኅበረ ሰብ ላይ በሚኖረው ሚና ትኩረት እንዲደረግ በር ከፋች ሆነ። «ገጣሚዎች » በሚለው ሥራው የፕሌቶን ሐሳብ የተቃወመው የገዛ ተማሪው አሪስቶትል ነው። አሪስቶትል ሥነ ጥበብ ቅጂ ሳይሆን በየጊዜው ተለዋዋጭ የሆነውን የዓለም እውነታ የሚያሳይ ጥበብ ነው ብሎ ያምን ነበር። በእርሱ አመለካከት የጥበብ ሰዎች የፈጠራ ችሎታቸውን በመጠቀም ተፈጥሮ የተሟላች እንድትሆን ሊያደርጓት ይችላሉ። አሪስቶትል ሥነጽሑፍን በመጠቀም በግማሽ ስሜታዊ የሆነውን የሰው የተፈጥሮ ባሕርይ የሠለጠነ እንዲሆን ለማድረግና ስሜትን በስሜት ለመግራት ይቻላል ብሎ ያምን ነበር። ዶክተር ዳኘው ይህንኑ በምሳሌ እንዳስረዱት አሪስቶትል ከፍተኛ የድራማ ዓይነት አድርጎ በሚተነትነው ትራጀዲ ውስጥ ካታርሲስ ወይም ፑርጌሽን የሚባል ጽንሰ ሐሳብ ያገኛል። ይህም ጥልቅ ከሆነ ስሜት ተላቅቆ ከጭንቀት መውጣትና መገላገል እንደማለት ነው። ለአብነት ኦቴሎ በተባለው የዊልያም ሼክስፒር ትራጀዲ ውስጥ ኦቴሎ ሚስቱን ዴዝዲሞናን በኢያጎ መሰሪነት መግደሉን ያየ ተመልካች በድንጋጤና በፍርሐት ይዋጣል። መጨረሻ ላይ ግን ተመልካቹ በትራጀዲው ይፈወሳል። እንደ ኦቴሎ በስሜት ተነድቶ ተመሳሳይ ድርጊት የመፈጸም አደጋ ላይ እንዳይወድቅ ይጠነቀቃል። ይህም ከላይ እንደተጠቆመው ካታርሲስ ወይም ፑርጌሽን ይባላል። ስለዚህ አሪስቶትል ትራጀዲ ማኅበረሰብን የመፈወስ ሚና አለው ብሎ በማስረዳት የመምህሩን የፕሌቶን ሐሳብ ይቃወማል። የአፍሪካን ሥነጽሑፍ ታሪክ ስንመለከት በዐመፅ ላይ የተቃኘ ነው። ይኸውም አፍሪካውያን በባርነት ወደ ካሪቢያን ደሴቶች ከተጋዙበት ጊዜ ጋር ይያያዛል። እንደነ ኦላውዳህ እና ኢግናቲየስ ሳምቾ የመሳሰሉና በባርነት የተሸጡ አፍሪካውያን ግለ ታሪካቸውን ሥነ ጽሑፋዊ በሆነ መንገድ ጽፈው የነበረውን ኢ-ሰብአዊ ሁኔታ በማሳየት አውሮፓውያን በሕግ የተደነገገውን የባሪያ ንግድ ሥርዓት እንዲሰርዙ ከፍተኛ አሰተዋጽኦ አድርገዋል። በቅኝ አገዛዝ ዘመን በፈረንሳይ ኔግሪቲዩድ በመባል በሚታወቀው የጥቁሮች እንቅስቃሴ እንደነ ሴዳር ሴንጎርና ኦስማን ሶሴ የመሳሰሉ ገጣሚዎች በፀረ ዘረኝነት ግጥሞቻቸው ለአፍሪካውያን ክብርና ለሀገሪቱ ነጻነት በብርቱ ታግለዋል። የማኅበረ ሰቡን ዶክተር ተስፋየ ዳኘ የልቦለድን ሥራ አስመልክተው እንዳወሱት የፖለቲካ ይዘት ያላቸው ልቦለዶች በሚጻፉበት ወቅት ፖለቲካው የሥነ ጽሑፉን ሥራ መጫንና ማደብዘዝ የለበትም። የአንድ ልቦለድ ሥራ ሥነ ጽሑፋዊና ፖለቲካዊ ሚዛኑ ተጠብቆ እንዲሄድ ደራሲው ኃላፊነት በተሞላበት ሁኔታ ብርቱ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርበታል። ድርሰቱ የፖለቲካ መሣሪያ ከመሆንና ሕዝብን ከመከፋፈል ወጥቶ የተጨቆነው ማኅበረሰብ አጋር፤ መሪና መንገድ ጠራጊ መሆን አለበት። ምክንያቱም አንድ የሥነ ጽሑፍ ሥራ ፕሮፓጋንዳ ከሆነ ጥበባዊ ባሕርይ ይለየዋልና ነው። እናም በትላንትናዋና በዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጨቋኝ ሥርዓትን ለመፋለምና ፍትሕንና ሰላምን በሕዝቡ መካከል ለማስፈን የሞከሩ ድርሰቶች የመኖራቸውን ያህል ሥነ ጽሑፍን በአፍራሽ መንገድ ቀይሰው ለአፍራሽ ተልእኮ ለማዋል የሚሞክሩ ደራሲዎች ከጥበብ የተፋቱና በዘረኝነት የዛር መንፈስ የተያዙ፤ ለሰው ልጅ ሰላም፤ እድገትና ብልጽግና የማያስቡ የአእምሮ ሕሙማን ናቸው። በእርሳቸው እምነት በሀገራችን የአማርኛ ሥነ ጽሑፍም እንደዘመኑ ሁኔታ የተለየ ሚና ተጫውቷል። ከኢጣሊያ ወረራ በኋላ እስከ 1950ዎቹ የነበረውን ሥነ ጽሑፍ አወዳሽ ነበር ብለውታል። ነገር ግን እንደ አርዓያና አደፍርስ በመሳሰሉ ልቦለዶችና በከበደ ሚካኤል ግጥሞች ለውጥን የሚደግፉና ዘመናዊነትን በሀገሪቱ የማስፋፋት አስፈላጊነትን የሚያመለክቱ ሥራዎችንም እናገኛለን። ከ1950 እስከ 1966 ሥነ ጽሑፍ ከነበረበት የአወዳሽነት መንፈስ ተላቅቆ የጊዜውን የለውጥ ፍላጎት በተለየ መንገድ አሳይቷል። ዶክተር ተስፋየ የቴዎድሮስ ገብሬን ጥናታዊ ጽሑፍና ትንታኔ (2013) ጠቅሰው እንደተናገሩት በዚያ ወርቃማ የሥነ ጽሑፍ ዘመን ከተጻፉት ልቦለዶች ውስጥ ፍቅር እስከ መቃብር፤ የቴዎድሮስ ዕንባ፤ አደፍርስ፤ ከአድማስ ባሻገር እና ሌቱም አይነጋልኝ የተሰኙት ድርሰቶች በጊዜው የነበረው ትውልድ ስለ ሀገሩ ወቅታዊ ሁኔታና ስለመጭው ዘመን አደጋ እንዲያስብ አስችለዋል። እነዚህ ልቦለዶች ፖለቲካዊ ይዘት ቢኖራቸውም ጎልቶ የወጣው ግን ሥነ ጽሑፋዊ ይዘታቸው ነው። በሌላ በኩል ደግሞ የፖለቲካ ይዘታቸው ጎልቶ የወጣ እንደ አልወለድም ያሉ ድርሰቶችም እንደነበሩ አይዘነጋም። ዘመን ሰኔ 2011 
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=14016
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6fa34b6720d6574601a902a97f114e5e
8254079b81c13e0b318d7a80c7cb7071
በርናርድ ፓርከር
በርናርድ ሜልቭን ፓርከር (መጋቢት ፯ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለግሪኩ ክለብ ፓንሴራይኮስ ይጫወታል። መደብ :የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ ተጫዋቾች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
b601e5113f5f15f26e79e8cfeac1d697
0796536ae6a7e3890599df2f34d00a15
የጨዋታ ሪፖርት ፡ አሰልጣኝ ደረጄ በላይ “የመጨረሻ” ባሉት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስን ነጥብ አስጥለዋል
የባለሜዳዎቹ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት በታየበት የመጀመሪያው አጋማሽ ከወትሮው በተለየ ፈረሰኞቹ ወደ ግብ ለመሞከር ሲቸገሩ ነበር፡፡ በአንፃሩ ደግሞ ጥብቅ መከላከልን እና ፈጣን የሆነ የመልሶ ማጥቃትን የመረጡት አባ ቡናዎች በተደጋጋሚ የቅዱስ ጊዮርጊስን የኃላ መስመር ሲፈትሹ ነበር፡፡ ጨዋታው በተጀመረ በ9ኛው ደቂቃ አሜ መሃመድ የሞከረውን ኳስ ግብ ጠባቂው ፍሬው ጌታሁን መልሶበታል፡፡ ከደቂቃ በኃላ አባ ቡናዎች መሪ መሆን የሚችሉበትን እድል በቴዎድሮስ ገ/ፃዲቅ ነኩል ሞክረው ኳሷ ዓላማዋን ሳትጠብቅ ወደ ውጪ ወጥታለች፡፡ አሁንም በ13ኛው ደቂቃ ከመሃል ወደ ሳጠኑ የተሻገረለትን ኳስ በአግባቡ የተቆጣጠረው አሜ ግብ ጠባቂው ፍሬውን ቢያልፈውም ሙከራው ግን በማይታመን መልኩ ወደ ውጪ ወጥቷል፡፡ የፈረሰኞቹ የኳስ ቁጥጥር በጅማ አባ ቡና ሜዳ ላይ ቢሆንም ይህ ነው የሚባል የግብ ማግባት ሙከራ ግን ማድረግ አልቻሉም ነበር፡፡በ31ኛው ደቂቃ አሜ ሱራፌል አወል የጨረፈለትን ኳስ ቢያገኝም ሳይጠቀምበት ሲቀር ከአምስት ደቂቃዎች በኃላ ጅማ አባ ቡናዎች ግብ ማስቆጠር ችለዋል፡፡ ኪዳኔ አሰፋ በግምት ከ18 ሜትር ርቀት ያገኘውን ኳስ በቀጥታ ወደ ግብነት ቀይሮታል፡፡ ግብ ጠባቂው ፍሬው ኳሷን ለማውጣት ያልተሳካ ሙከራ ማድረግ ችሎ ነበር፡፡ከግቡ መቆጠር በኃላ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ቅብብል በራሳቸው የሜዳ ክልል ብቻ ተወስኖ ቆይቷል፡፡ የመጀመሪያው አጋማሽ ሲጠናቀቅም የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች በክለባቸው ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ላይ ተቀውሟቸውን አሰምተዋል፡፡ በተለይ በጨዋታው የመጀመሪያ ደቂቃዎች ላይ በካታንጋ የነበሩ የክለቡ ደጋፊዎች ‘የክቡር ይደነቃቸውን ዘመን እናፍቃለን’ እና በእንጅሊዘኛ ‘Mart Nooj Out’ የሚል ባነር አሳይተዋል፡፡ የሆላንዳዊውን አሰልጣኝ ስም እየጠሩም ተቃውሟቸውን አሰምተዋል፡፡በሁለተኛው አጋማሽ ከመጀመሪያው 45 በተሻለ ቅዱስ ጊዮርጊሶች ለግብ የቀረቡ ሙከራዎች ማድረግ ችለዋል፡፡ በ54ኛው ደቂቃ ናትናኤል ዘለቀ ከርቀት አክርሮ የሞከረው ኳስ የአባ ቡናው ግብ ጠባቂ ሙላት አለማየሁ ወደ ውጪ አውጥቶበታል፡፡ ጅማ አባ ቡናዎች በተደጋጋሚ የተጋጣሚያቸው ያልተሳካ የኳስ ቅብብልን እየተጠቀሙ በመልሶ ማጥቃት ጫና ፈጥረው ተጫውተዋል፡፡ በ69ኛው ደቂቃ ከማዕዘን የተሻገረውን ኳስ የአባ ቡና ተከላካዮች በአግባቡ ማውጣት ተስኗቸው በቅርብ ርቀት የነበረው ሳላዲን ሰዒድ ኳሷን ወደ ግብነት ቋይሮ ቅዱስ ጊዮርጊስን አቻ አድርጓል፡፡ከደቂቃዎች በኃላ በሁለተኛው አጋማሽ አዳነ ግርማ ወደግብ ያላከው ኳስ በተከላካዮች ተጨርፋ ግብ ሳትሆን ቀርታለች፡፡ በ75ኛው ደቂቃ ግብ አስቆጣሪው ኪዳኔ ከአሜ ጥሩ ኳስ ቢቀብልም አገባ ተብሎ ሲጠበቅ ኳሷን ወደ ውጪ ሰዷታል፡፡ ከሁለት ደቂቃዎች በኃላ ሱራፌል አወል በቅጣት ምት የሞከረው ሙከራ በግቡ አናት ለጥቂት ወጥቶበታል፡፡ በ80ኛው ደቂቃ ራምኬል ሎክ ከግራ መስመር ኳስን ወደ አደጋ ክልሉ ያላከው ኳስ የአባ ቡና ተከላካዮች ሲጨርፉ በቅርብ ርቀት የነበረው ሳላዲን በማየታመን መልኩ ዕድሉን ሳይጠቀምበት ቀርቷል፡፡ በጨዋታው መገባደጃ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊሶች ጫና ፈጥረው ሲጫወቱ አባ ቡናዎች  የተከላካይ ክፍል ክፍተት ታይቶበታል፡፡ በጭማሪው ደቂቃ ላይ አዳነ በሳጥኑ ውስጥ ሆኖ የሞከረው ሙከራ ሙላት በቀላሉ ይዞበት የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ 1 አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ተቃውሟቸውን ያሰሙ ሲሆን ከጅማ አባ ቡና ጋር መለያየታቸው እውን እየሆነ የመጣው አሰልጣኝ ደረጄ በላይ በቀኝ ከማን አንሼ ለተገኙት የጅማ አባ ቡና ደጋፊዎች ስንብት የሚመስል ሰላምታ ሲያቀርቡ ተስተውሏል፡፡በደረጃ ሰንጠረዡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመሪው አዳማ ከተማ በሁለት ነጥቦች ተበልጦ በ22 ነጥብ ሶስተኛ ሲሆን ጅማ አባ ቡና በ10 ነጥብ 14ኛው ነው፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/23495
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e6b72cdc837a18e315efcea8024e3150
0109aa7bfb7477bce698291198050cc0
በሺሕ የሚቆጠሩ የባሕር ላይ ስደተኞች ሲተርፉ በሺሕ የሚቆጠሩት ደግሞ ሊቢያ እስር ቤት ገቡ
ከሊቢያ ተነስተው በሜዲተራኒያን ባህር አቋረጠው ወደ ጣሊያን ለመግባት በጉዞ ላይ የነበሩና ባጋጠማቸው አደጋ የድረሱልኝ ጥሪ ያሰሙ 1500 ስደተኞች በጣሊያን የባህር ላይ ጠባቂዎች አማካኝነት ሕይወታቸው ተርፏል። በሌላ በኩል ደግሞ በሊቢያ የትሪፖሊን የባሕር ኃይል የሚቆጣጠረው ቡድን ከ1200 በላይ የሚሆኑ ወደ ጣሊያን ጉዞ የጀመሩ የባሕር ላይ ስደተኞችን ይዞ ወደ ኋላ በመመለስ ወደ እስር ቤት አስገብቷቸዋል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/migrants-rescued-at-libya-2-7-2017/3710116.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
80ff305e1298b0c8660106636628c301
ca9bf73a9fac3ad29e32b6ece6a6b813
ኮሮናቫይረስ፡ ስለኮሮናቫይረስ ሐሰተኛ መረጃና ወሬዎችን የሚፈጥሩትና የሚያሰራጩ ሰባት አይነት ሰዎች
በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት በብዛት የተሰራጩ በመቶዎች የሚቆጠሩ አሳሳች መረጃዎችን ተመልክተናል። ይህም እነዚህን መረጃዎች ማን እንደሚያሰራጫቸው መነሻ ሀሳብ ሰጥቷል። ምን እንደሚያነሳሳቸውም ያሳያል። ከዚህ በታች የተሳሳቱ መረጃዎችን የሚያስጀምሩ እና የሚያሰራጩ ሰባት አይነት ሰዎችን ተለይተዋል። "ቀልደኞች" በአንድ ወቅት የእንግሊዝ መንግሥት ዌምብሌይ ስታዲየም ውስጥ የለንደን ነዋሪዎችን ለመመገብ ላዛኛ እያበሰለ ነው የሚል መረጃ ሲለቀቅ በርካቶች እንደቀልድ እንኳን አልወሰዱትም ነበር። በሌላ አጋጣሚ ደግሞ አንድ ግለሰብ መንግሥት ያስቀመጣቸውን ገደቦች በመጣስ ከቤቱ ብዙ ጊዜ በመውጣቱ ተቀጣ የሚል መረጃና ለማሳመኛ ደግሞ የሐሰት ምስል ተጠቅሞ ነበር። እሱ እንደሚለው ይህ መረጃ ሰዎች ከቤት መውጣት እንዲፈሩ ያደርጋል በሚል ነበር። ኢንስታግራም በተባለው የማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የሚከተሉትን ሰዎች ይህንን መረጃ እንዲያጋሩ የጠየቀ ሲሆን መረጃው ግን ከኢንስታግራም አልፎ በፌስቡክም በርካቶች ሲጋሩት ነበር። ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው ሰዎችም መረጃውን እውነት አድርገው ወስደውት ነበር። "በሰዎች ዘንድ ድንጋጤ መፍጠር አልፈልግም'' ይላል መረጃውን መጀመሪያ ላይ ያጋራው ግለሰብ። ስሙን ግን መናገር አልፈለገም። "ነገር ግን እነዚህ ሰዎች እውነተኛ ያልሆነውን ምስል መለየት ካልቻሉ ከበይነ መረብ መረጃ የሚያገኘበትን መንገድ በደንብ መመርመር አለባቸው'' ብሏል። "አጭበርባሪዎች" በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት በርካታ አጭበርባሪዎች ከመንግሥት የሚላኩ በማስመሰል የተለያዩ የጽሁፍ መልዕክቶችን ለዜጎች ሲልኩ ነበር። ዋነኛ ዓላማቸው ደግሞ ሰዎችን አሳስቶ ገንዘብ ማግኘት ነው። ባሳለፍነው መጋቢት ወር ላይ አንድ መረጃ አጣሪ ቡድን ባደረገው ምርመራ መሰረት አንድ አጭበርባሪ መንግሥት ለዜጎች ድጎማ ለማድረግ ስላሰበ የባንክ መረጃችሁን ላኩ የሚል የጽሁፍ መልዕክት ሲልክ ነበር። የአጭበርባሪው የጽሁፍ መልዕክት በፌስቡክ በርካቶች ተጋርተውታል። ይህ መልዕክት ለዜጎች ሲላክ የነበረው የጽሁፍ መልዕክትን በመጠቀም ስለነበር ከጀርባው ማን እንዳለ ለማወቅ አስጋቸሪ ነበር። ከጥቅምት ወር ጀምሮ ደግሞ አጭበርባሪዎች በተለያዩ መንገዶች ገንዘብ ለማግኘት ስለኮሮናቫይረስ የተሳሳቱ መረጃዎችን ሲያሰራጩ ነበር። አንዳንዶቹ ኢሜል በመጠቀም ሰዎች ስለ ክትባቱ ለማወቅ ከፈለጋችሁ ይህንን ተጫኑ በማለት የሰዎችን የባንክ መረጃ ለማግኘት ሞክረዋል። በሌሎች አጋጣሚዎች ደግሞ መንግሥት በወረርሽኙ ምክንያት በየወሩ የሚወስደውን ግብር አቋርጧል፤ ከዚህ በፊት የተቆረጠባችሁ እንዲመለስላችሁ ከፈለጋችሁ የባንክ መረጃችሁን ንገሩን የሚሉ አጭበርባሪዎችም አልጠፉም። "ፖለቲከኞች" ስለኮሮናቫይረስ እና ስለክትባቱ የተሳሳቱና ሐሰተኛ መረጃዎችን ከበይነ መረብ ጀርባ ተደብቀው ከሚያሰራጩ ብቻ የሚመጣ አይደለም። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ግንቦት ወር ላይ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎችን ፀሐይ ላይ ማሞቅ አልያም ኬሚካሎችን መውጋት ከበሽታው እንዲድኑ ሊያደርጋቸው ይችል ይሆን ብለው ነበር። ፕሬዝዳንቱ በኋላ ላይ የሰጡት አስተያየት እንደ ቀልድ እንደሆነ ገልጸዋል። ነገር ግን ፕሬዝዳንቱ ይህንን ግምታቸውን ከተናገሩ በኋላ በርካታ ሰዎች ወደ መረጃ ማዕከላት በመደወል እራሳቸውን በተመሳሳይ መንገድ ከበሽታው ማዳን ይችሉ እንደሆነ ሲጠይቁ ነበር። መሰል መረጃዎችን ያሰራጩት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ብቻ አይደሉም። የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ቃል አቀባይ የኮሮናቫይረስ መጀመሪያ ላይ ወደ ዉሃን ከተማ የመጣው ምናልባት "በአሜሪካ ወታደሮች ሊሆን ይችላል" ብለው...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
1c274a271944215dde31c202486ab222
9601406bbd4b293bb75303fd12102872
ጎልጎታ
ጎልጎታ በአዲስ ኪዳን ወንጌሎች መሰረት በኢየሩሳሌም አካባቢ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ቦታ ስም ነው። ይህ ቦታ በዮሐንስ 19፡20 «ለከተማ ቅርብ ነበረ» ሲባል እንዲሁም በዕብራውያን 13፡12 «ከበር ውጭ» መሆኑን ይመሰክራል። በአራቱ ወንጌሎች ሁሉ ስለ ስፍራው ተመሳሳይ ታሪክ አለ፦ ማቴዎስ 27፡33፦ ትርጓሜው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደሚባለው ስፍራ በደረሱ ጊዜም፥ ማርቆስ 15፡22፦ ትርጓሜውም የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደ ተባለ ስፍራ ወሰዱት። ሉቃስ 23፡33፦ ቀራንዮም ወደሚባል ስፍራ በደረሱ ጊዜ፥ በዚያ እርሱን ክፉ አድራጊዎቹንም አንዱን በቀኝ ሁለተኛውንም በግራ ሰቀሉ። ዮሐንስ 19፡17፦ ኢየሱስንም ይዘው ወሰዱት፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት ወጣ። በሉቃስ ወንጌል ያለው ስም ቀራንዮም ከግሪኩ ቃል Κρανίον /ክራኒዮን/ (የራስ ቅል) ደረሰ። ነገር ግን «ጎልጎታ» (Γολγοθα) የሚለው ስም ዕብራይስጥ ሳይሆን የአራማያ ቃል גלגלתא /ጉልጋልታእ/ (የራስ ቅል) ይመስላል። አዲስ ኪዳን ከኢየሩሳሌም በር ውጭ እንደ ነበር ምንም ቢገልጽም፣ በ317 ዓ.ም. የሮሜ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ እናት ቅድስት ሄሌና ወደ ከተማው ሄዳ፣ የዛኔ በከተማው ውስጥ የአረመኔ ጣኦት ቤተ መቅደስ በሆነበት ስፍራ ጎልጎታን እንዳገኘች ገመተች። ከዚያ ጀምሮ ሄሌና ያገኘችው ኮረብታ እንደ «ጎልጎታ» ሆኖ ከብሯል። ይህ ቦታ ከደብረ ጽዮን (ከሰሎሞን ቤተ መቅደስ) ወደ ምዕራብ ቢገኝ፣ በዚያ ዘመን የኖረው ክርስቲያን ጸሐፊ አውሳብዮስ ግን ጎልጎታ ከደብረ ጽዮን ወደ ስሜን ይገኛል ብሎ ጻፈ። ስለዚህ ሄሌና ያመለከተችው ኮረብታ በእውኑ ጎልጎታ መሆኑ አጠያያቂ ሆኗል። ከዚህ በላይ ከኢየሩሳሌም በር ውጭ ወደ ስሜን በኩል ሌላ ኮረብታ «የራስ ቅል ኮረብታ» ይባላል፤ ይህም ኮረብታ የጭንቅላት ቅርጽ አለው። ስለዚህ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ያው ወደ ስሜን የሚሆነው ኮረብታ በእውነት ጎልጎታ ነው ያሚያስቡ ጥቂቶች አይደሉም። በአንዳንድ ጥንታዊ መጻሕፍት ልማድ ዘንድ፣ ሴምና መልከ ጼዴቅ ወደ አራራት ሔደው የአዳምን ሬሳ ከኖህ መርከብ አወጡት። ከዚያ በሗላ፣ በመላዕክት ዕርዳታ ወደ ኢየሩስሌም ዞረው በጎልጎታ ኮረብታ ውስጥ አቀበሩት። በዚሁ ልማድ፣ ይህ ኮረብታ በአለም መካከል እንደሚቀመጥ ይባላል። በተጨማሪ፣ እግዚአብሔር አዳምንና ሕይዋንን ከኤደን ገነት ከጣላቸው በኋላ፣ የእባቡን ራስ ጨመቀውና በዚያው ኮረብታ ውስጥ ደግሞ እንደሚገኝ ይባላል። መጽሐፍ ቅዱስ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
af19d8040f2ec28d355625afafa9568c
79a53a7cd081665031e2e99057b7d322
ኮሮናቫይረስ፡ አሜሪካ ጥላ የወጣቻቸው የዓለም ድርጅቶች እነማን ናቸው?
የቅድመ ትራምፕ አሜሪካ የምትታወቀው ዓለም አቀፍ ተቋማትን በመደገፍና ዓለም አቀፍ ወሳኝ ኩነቶችን በማስተባበር፣ የትብብር ማዕቀፎችን በማርቀቅና በማዋቀር ነበር። ትራምፕ ግን በተቃራኒው እየሄዱ ይመስላሉ። እንዲያውም አሜሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ የነበራትን ተሰሚነት ጥያቄ ውስጥ እየከተቱት መጥተዋል የሚሉም ድምጾች ይሰማሉ። ለዚህ ማሳያ ደግሞ የአውሮፓ አገራት ናቸው። ለአሜሪካ የማያወላዳ ድጋፍ በመስጠት የሚታወቁት የአውሮፓ አገራት የትራምፕ አካሄድ እያስኮረፋቸው በመምጣቱ ከእርሳቸው ጋር መስማማት ከባድ ነው እስከማለት ደርሰዋል። ለሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) የአውሮፓ አገራት በበቂ ገንዘብ አያዋጡም በሚል ሲተቹ ነበር። ጥምረቱ ትራምፕ ከመጡ በኋላ የድሮ የትብብር ጥንካሬው እርቆታል ይላሉ ታዛቢዎች። ዛሬ ዶናልድ ትራምፕ ከዓለም አቀፉ ጤና ድርጅት ጋር በይፋ መኳረፋቸውን አሳውቀዋል። ሆኖም ግን እርሳቸው ከምድራችን አገራት የትብብር መድረክ አገራቸውን ሲያርቁ ይህ የመጀመሪያው አይደለም። ለምሳሌ P5+1 በሚል የሚታወቀው የ2015 የኢራን የኒክሌየር ስምምነት ዩናይትድ ኪንግደም፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሩሲያና ቻይና የፈረሙት ሲሆን ዶናልድ ትራምፕ የተናጥል እርምጃ በመውሰድ ከስምምነቱ ሲወጡ አንዳቸውም ድጋፍ አልሰጧቸውም። ከዚያ ይልቅ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ማክሮንና የጀርመኗ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ትራምፕን ለማሳመንና ወደ ስምምነቱ እንዲመለሱ ለማድረግ ደፋ ቀና ብለው ነበር። ዶናልድ ትራምፕ ግን አልሰሟቸውም። ስምምነቱንም "የኦባማ ኮተት" ሲሉ አጣጥለውታል። ዶናልድ ትራምፕ "አሜሪካ ትቅደም" በሚለው መርሃቸው እየተገዙ ከብዙ አገራትና ተቋማት ጋር መቃቃራቸው እሙን ነው። አሁን ከዓለም አቀፉ የጤና ተቋም ጋር መካረር መግባታቸው ለፖለቲካ ተንታኞች ሌላ ትርጉም የሰጠ ነው። ሰውየው በቤት ውስጥ በጋዜጠኞችና ተቃዋሚዎቻቸው ዘንድ "ለወረርሽኙ መዘናጋትን አሳይተዋል" በሚል ክፉኛ እየተተቹ ሲሆን ይህን ተከትሎ እፎይታ ለማግኘት ትራምፕ በእርሳቸው ላይ የሚወርደውን ውርጅብኝ ወደ ዓለም ጤና ድርጅት ለማሸጋገር የወሰዱት እርምጃ እንደሆነ እየተነገረ ነው። በርካታ የዓለም መንግሥታትም ትራምፕ ለድርጅቱ መዋጮ ላለማድረግ መወሰናቸውን አውግዘዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ "ጊዜውን ያልጠበቀ ውሳኔ" ሲሉ እርምጃውን ነቅፈውታል። አሜሪካ ዶ/ር ቴድሮስ ለሚመሩት የዓለም ጤና ድርጅት የገንዘብ መዋጮ አላደርግም ብላ ከጸናች ከአባልነት ትሰረዛለች ማለት ነው። ሆኖም አሜሪካ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጥላ ስትወጣ ይህ የመጀመርያዋ አይደለም። በትንሹ ከምስት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ወይም ስምምነቶች ወይም ማዕቀፎች ራሷን አግልላች። 1ኛ. የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሜሪካ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ካውንስልን በሠኔ 2018 ጥላ ወጥታለች። ምክንያቷ ደግሞ ካውንስሉ የምንጊዜም አጋሬን እስራኤልን አስቀይሞብኛል በሚል ነው። ካውንስሉ እስራኤል በፍልስጤሞች ላይ የምታደርሰውን የሰብአዊ መብት ጥሰት ሲተች ቆይቷል። በዚያን ጊዜ በተባባሩት መንግሥታት የአሜሪካ ቋሚ አምባሳደር ኒኪ ሄሊ ካውንስሉ ለእስራኤል ጥላቻ አለው፤ በዚያ ላይ ግብዝ ነው ስለዚህ አባል መሆን አንሻም ብለው ነበር። እስራኤልም ይህንን የዶናልድ ትራምፕ ውሳኔ በደስታ ነበር የተቀበለችው። አሜሪካ የዚህ ካውንስል አባል የሆነችው በፕሬዝዳንት ኦባማ ጊዜ ነበር። 2ኛ. የፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት አሜሪካ ከፓሪሱ የአየር ንብረት ስምምነት የወጣቸው ባለፈው ዓመት ቢሆንም ተግባራዊ መሆን የሚጀምረው በያዝነው የፈረንጆች ዓመት...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
d7c06afff73a1a7e79c47ef9d8a0d646
590d919c8af458972b4c19abd2669a90
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢትዮጵያውያን መብታቸው እንዲጠበቅ ለሊባኖሱ ፕሬዚዳንት መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለሊባኖስ ፕሬዚዳንት ማይክል ኦን በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መብታቸው እንዲጠበቅ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ መልዕክቱን ቤይሩት የሚገኘው የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ቆንሱል ጄኔራል አቶ ተመስገን ኡመር በሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት በአካል ተገኝተው ማስረከባቸው ነው የተገለጸው፡፡ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በመልዕክታቸው በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሰሩበት ደመወዝ እንዲከፈላቸው፣ መብታቸው እንዲጠበቅላቸው አሳስበዋል፡፡ፈ እንዲሁም ኢትዮጵያውያኑ ከቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት የሚሰጣቸውን የጉዞ ሰነድ በመያዝ ኤርፖርት በሚገኘው ኢሚግሬሽን በኩል መውጫ እየተመታ ወደ አገር ቤት መመለስ እንዲችሉ ሁኔታዎች እንዲመቻቹላቸው ጥያቄያቸውን አቅርበዋል፡፡ አቶ ተመስገን ኡመር ጉዳዩን አስመልክቶ ለሊባኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አምባሳደርና የውጭ ጉዳዮች ቋሚ ተጠሪ ለሆኑ ከፍተኛ ባለስልጣን በዝርዝር አብራርተዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8d%95%e1%88%ac%e1%8b%9a%e1%8b%b3%e1%8a%95%e1%89%b5-%e1%88%b3%e1%88%85%e1%88%88%e1%8b%88%e1%88%ad%e1%89%85-%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab%e1%8b%8d%e1%8b%ab%e1%8a%95-%e1%88%98/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
952e50cadaa4f9d67efa8e9896094c7f
894a978e28140dae55c748d6b5f8c484
የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የ1.7 ቢሊዮን ዶላር ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት ማስመዝገቡ ተገለጸ
የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመንና የመንግሥት የግብርና ስትራቴጂዎችን በመደገፍ በዘርፉ ዕድገት ለማስመዝገብ የተቋቋመው የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ፣ ከ2005 ዓ.ም. እስከ 2011 ዓ.ም. ባከናወነው ዘርፉን የመደገፍ ሥራ በጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት ላይ የ1.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማስመዝገቡ ተገለጸ፡፡ኤጀንሲው ከተቋቋመ ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ ላለፉት አሥር ዓመታት ያከናወናቸውን ተግባራት፣ ውጤቶች ተግዳሮቶችና በቀጣይ አሥር ዓመታት ሊሠራቸው ያቀዳቸውን ሥራዎች አስመልክቶ ታኅሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. ዓውደ ጥናት አዘጋጅቶ ነበር፡፡ በኤጀንሲው ዙሪያ ጥናት ያቀረቡት የዓለም የምግብና የግብርና ድርጅት (ፋኦ) ዋና ኢኮኖሚስት ማክስዬ ቶሪሮ እንዳሉት፣ ኤጀንሲው ከ2005 ጀምሮ የግብርናውን ዘርፍ ለመደገፍ ባዘጋጀው ፕሮጀክቶች 138.9 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጓል፡፡ በዚሁ ተመሳሳይ ጊዜ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ያደረገው አስተዋጽኦ ደግሞ 1.7 ቢሊዮን ዶላር ነው ብለዋል፡፡ ካወጣው ወጪ ሲነፃፀር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አሥር እጥፍ ያህል አመንጭቷል ያሉት ዋና ኢኮኖሚስቱ ቶሪሮ፣ ኤጀንሲው በግብርናው ዘርፍ ካበረከተው አስተዋጽኦ ከ2003 እስከ 2012 ዓ.ም. በነበረው እያንዳንዱ ዓመት በጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርቱ ላይ በአማካይ 0.30 በመቶ ወይም የ243 ሚሊዮን ዶላር ጭማሪ መመዝገቡንም ገልጸዋል፡፡እ.ኤ.አ. በ2019 ማብቂያ ደግሞ ጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርቱ 0.75 በመቶ ወይም 666 ሚሊዮን ዶላር መድረሱን ዋና ኢኮኖሚስቱ አክለዋል፡፡የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ካሊድ ቦምባ በበኩላቸው፣ ለፕሮጀክቶቹ ትንሽ ኢንቨስት አድርጎ ለኢትዮጵያ አጠቃላይ ኢኮኖሚ ከፍተኛ ገቢ ያስገኘውን የኤጀንሲ ሥራ በማጠናከር፣ በቀጣይ አሥር ዓመት በግብርናው በተለይም በሰብል ዘርፍ ሲሠራ ከቆየው በተጨማሪ በእንስሳት ሀብት ዘርፍ በመሥራት ከአርሶ አደሩ አልፎ ለውጭ ገበያ እንዲቀርብ ለማስቻል ማቀዳቸውን ተናግረዋል፡፡ ኤጀንሲው በ2003  ዓ.ም. ሲቋቋም፣ ዓላማ አድርጎ የተነሳው የግብርናውን ዘርፍ በማዘመንና ኢንዱስትሪና ንግድ ተኮር በማድረግ አርሶ አደሩ ከራሱ አልፎ ለአገር ኢኮኖሚ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዲያደርግ ለማስቻል ነው ያሉት አቶ ካሊድ፣ ባለፉት አሥር ዓመታት የግብርና ፖሊሲና ስትራቴጂዎችን የሚደግፉ 250 ያህል ጥናቶችና 48 የተለያዩ ፕሮጀክቶች መሠራታቸውን ገልጸዋል፡፡ የገበሬ መረጃ ፕላትፎርምና የዘር ማሠራጫ ቴክኖሎጂዎች ከፕሮጀክቶቹ ይጠቀሳሉ፡፡ አርሶ አደሮች ዘመናዊ የአስተራረስ ዘዴን እንዲከተሉ የማድረግ ሥራው ሜካናይዜሽን አንዱ ቢሆንም፣ እዚህ እርሻው ላይ ሌሎች ድጋፎችን በማድረግ ለውጥ እንደሚመጣም ልምድ ተወስዷል ብለዋል፡፡ባለፉት አሥር ዓመታት የአርሶ አደሮች የምርጥ ዘር አጠቃቀማቸው ማደጉና የተፈጥሮንና የተፈጥሮ ያልሆነ ማዳበሪያ መጠቀማቸው ምርታማነታቸውን የጨመረው መሆኑን፣ በዚህም አብዛኛው አርሶ አደር አምርቶ ቤተሰቡን መመገብ ብቻ ሳይሆን ወደ ገበያም እንዲያወጣ ዕድል ተፈጥሯል ብለዋል፡፡የከርሰ ምድር ውኃ መጠቀም ብቻ ሳይሆን የገጸ ምድር ውኃም በመጠቀም መስኖ መጀመሩና ውኃው እየተቆጠበ ጥቅም ላይ የሚውልበት አሠራርም እየተዘረጋ መሆኑ፣ ኤጀንሲው ካስመዘገባቸው ውጤቶች ተጠቅሷል፡፡እስካሁን በሰብል አርሶ አደሮች ላይ ትኩረት አድርጎ ሲሠራ የከረመው ኤጀንሲው፣ በቀጣይ የአሥር ዓመት ዕቅዱ በሰብል የተሰማሩ አርሶ አደሮችን ከመደገፍ ጎን ለጎን የእንስሳት ዘርፍ ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሠራ መሆኑ፣ ይህም ኢትዮጵያ በእንስሳት ሀብት ከአፍሪካ በቀዳሚነት ደረጃ የመገኘቷን ያህል ሳትጠቀም የመቆየቷን ታሪክ የሚቀይር ይሆናል ተብሏል፡፡የእንቁላልና የወተት ምርትን ለአብነት ያነሱት አቶ ካሊድ፣ እነዚህን ለአገር ገበያ በበቂ ሁኔታ ማቅረብ ከዚያም በብዛት ወደ ውጭ መላክ ላይ ይሠራል ብለዋል፡፡ኢትዮጵያ በእንስሳት ሀብት ዘርፍ ወደ ውጭ የመላክ አቅም ቢኖራትም፣ በወተት ዘርፍ እንኳን ሲታይ ያላትን ሀብት መጠቀም ባለመቻሏ ዱቄት ወተት ከውጭ ታስገባለች፡፡ በወተት ዘርፍ በስፋት ከተሠራ የአገርን ፍላጎት በበቂ አሟልቶ ወደ ውጭ ለመላክ የሚያስችል ሀብት አለ፡፡ ስለዚህ የአገርን ገበያ ማሟላት፣ ሕዝቡን መመገብ በኋላም የቁም እንስሳት ግብይት ሳይሆን ከእንስሳቱ የሚገኘው ምርት ላይ እሴት በመጨመርና የወጪ ንግድን በማስፋፋት የአውሮፖንና የመካከለኛው ምሥራቅ ገበያን መድረስ እንደሚገባ አቶ ካሊድ ገልጸዋል፡፡የግብርና ትራንስፎርሜሽን ሥራ የአንድ ድርጅት ብቻ እንዳልሆነ የጠቆሙት አቶ ካሊድ፣ ኤጀንሲው የግብርናውን ዘርፍ ለመደገፍ ቴክኖሎጂ ማምጣት፣ የገበያ ትስስር የሚፈጥርበትን ሥልት መደገፍና ተያያዥ ጉዳዮችን ሲሠራ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡ ባለፈው አሥር ዓመት ግብርናው ሙሉ ለሙሉ አድጓል ዘምኗል ማለት ባይቻልም፣ ትልቅ ለውጥ የመጣበት ሥራ መሠራቱንም ጠቁመዋል፡፡‹‹ለአጋሮችና ለውጭ ባለሀብቶች የኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ ከተሠራበት አዋጭ እንደሆነ አሳይተናል፡፡ የውጭ ባለሀብቶችም ኢትዮጵያን እንደ ንግድ መዳረሻ ማየት ጀምረዋል፤›› ያሉት አቶ ካሊድ፣ በኢትዮጵያ ያለውን ገበያ ብቻ ሳይሆን የውጭ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ቢሠሩም ውጤት ማምጣት እንደሚቻል ተስፋ ማድረግ መጀመራቸውን መታዘባቸውን ገልጸዋል፡፡‹‹በባለፉት አሥር ዓመታት 139 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አድርገናል፡፡ ይህም በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ 1.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ አምጥቷል፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹በአንድ ዶላር የተደረገው ኢንቨስትመንት አሥር ዕጥፍ ውጤት አምጥቷል፡፡ ይህ ትልቅ የኢንቨስትመንት ገቢ ነው፡፡ በኤጀንሲው ኢንቨስት የተደረገው ገንዘብ በየዓመቱ 289 በመቶ ገቢ እያመጣ ነው፤›› ብለዋል፡፡በሁሉም ክልሎች ያለው የእንስሳት ሀብት ምን ይመስላል? ምን ዓይነት እንስሳት አሉ? ገበያው የት ነው? የሚሉት ላይም ጥናት እየተሠራ መሆኑን፣ ጥናቱ በ2013 ዓ.ም. ያልቃል ተብሎ የሚጠበቅ እንደሆነ፣ ጥናቱ ሲጠናቀቅ በተለይ በወተት፣ በእንቁላልና በሥጋ ላይ የኢትዮጵያን ሕዝብ የምግብ አቅርቦት በማሻሻል፣ የምርት አቅርቦት በማስፋፋትና ተመጣጣኝ ዋጋ እንዲኖር በማድረግ የሚሠራ መሆኑን፣ ከኢትዮጵያ ፍላጎት የተረፈው ደግሞ ወደ ውጭ የሚለካበት ስትራቴጂ ይጠናከራል ተብሏል፡፡ኤጀንሲው ከተቋቋመ ጀምሮ ካሉት ፕሮጀክቶች በክላስተር ሥራ ወደ አምስት ሚሊዮን አርሶ አደሮች፣ በግብርና መረጃ አገልግሎት 5.3 ሚሊዮን አርሶ አደሮች፣ ‹‹ኢንፑት ቮቸር ሲስተም›› ሰባት ሚሊዮን ያህል አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ማድረጉ ተገልጿል፡፡ ይህ ቁጥሩ መደራረብ ስላለው በአማካይ ከሰባት ሚሊዮን እስከ አሥር ሚሊዮን ያህል አርሶ አደሮች ተጠቃሚ ሆነዋል ተብሏል፡፡በክልል ደረጃ በስንዴ በኦሮሚያ፣ በጤፍ አማራ ክልል፣ በፍራፍሬ ደቡብና ኦሮሚያ በሰሊጥ በትግራይ ጥሩ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ ይህ አንዱ ከአንዱ ክልል እየተማረ ግብርናውን ለማሳደግ ዕድል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ኤጀንሲው ላለፉት አሥር ዓመታት የግብርና ሚኒስቴርን በመደገፍ ተጨባጭ ለውጥ አስመዝግቧል ያሉት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን፣ ከተሠሩ ሥራዎች የግብርናው ዘርፍ ዕድገት ማነቆ የሆኑ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ጥናቶች፣ ፕሮጀክቶችና የክልሎችንና የፌደራል የሚመለከታቸውን አካላት ትብብር ማጠናከር ይገኝበታል ብለዋል፡፡ በቀጣዮቹ አሥር ዓመታትም የግብርናውን ችግሮች በመፍታት ረገድ ሥራዎቹ ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/20712
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
673eda4eddd72ee5c676581b840e022e
a199fb1ed34f96bd19bfad25237db4cb
መንግስት የድርቁ ተጎጂዎችን ከችግሩ ስነ ልቦና በማላቀቅ ለበልግ እርሻ እንዲዘጋጁ እየሠራ ነው – ጠ/ሚ ኃይለማርያም
በኦሮሚያ ክልል በተለይ በምዕራብ አርሲ አንዳንድ ቀበሌዎች ከሰሞኑ የተከሰተው ሁከት የክልሉ ህዝብ ከዚህ ቀደም ካነሳው  የመብት ጥያቄ ጋር ግንኙነት የሌለው  መሆኑንም ነው  ጠቅላይ ሚኒስትር  ኃይለማርያም ተናግረዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በመግለጫቸው በመጪው የበልግ ወቅት በሀገሪቱ አብዛኛው ክፍል የተስተካከለ ዝናብ እንደሚኖር የሜቲዮሮሎጂ የትንበያ መረጃ አመላክቷል ብለዋል፡፡በዚህም በደርቁ የደረሰውን ጉዳት ለማካካስ ሰፊ ዝግጀት እየተደረገ መሆኑን ነው ያስታወቁት ።መንግስት የድርቁ ሁኔታ ሀገሪቱ እያስመዘገበችው ያለውን የዕድገት ጉዞ እንዳያስቆም እና በህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዳያደርስ ያከናወናቸው ተግባራትም ስኬታማ እንደነበሩ ነው ያነሱት።ድርቁ በተለይም በህፃናት፣ ሴቶች እና እናቶች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ እንዳያደርስ የተሰራው ስራ ውጤታማ መሆኑንም ጠቁመዋል።ድርቁ በህብረተሰቡ ላይ የሚያደርሰውን ስነ ልቦናዊ ጫና ለመቅረፍም እና ለበልግ ወራት እርሻ ዝግጁ እንዲሆን የስራ መነቃቃት መንፈሱን የሚያሳድጉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።ከዚህም ባሻገር ከዓለም አቀፍ አጋሮች የሚገኘውን ድጋፍ በማስተባበር የድርቁን ስጋት ለማውረድ ይሰራል ነው ያሉት።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰሞኑ በኦሮሚያ ክልል በተለይም በምዕራብ አርሲ አንዳንድ ቀበሌዎች የተከሰተው ሁከት የህዝብ ጥያቄ ሳይሆን የጥፋት ኃይሎች ለራሳቸው አላማቸውን ለመተግበር ይዘውት የተነሱት ነው ብለዋል።የፌደራል ስርአቱ የፈጠረውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በአንዳንድ ኦሮሚያ አካባቢዎች ተገቢ ጥያቄ መነሳቱን እና ይህም ጥያቄ የፌደራል ስርዓቱ ያለምንም መንገራገጭ እንዲቀጠል ከፈለጉ ዜጎች የቀረበ ትክክለኛ ጥያቄ መሆኑን የገለጹት አቶ ኃይለማርያም፥ መንግስትም እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑን አስገንዝበዋል።የሻዕቢያ መንግስት እና በውጭ ኃይሎች የሚደገፉ የጥፋት ኃይሎች በዚህ የሁከት ተልዕኮ መሳተፋቸውን የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሰውናልም ነው ያሉት አቶ ኃይለማርያም።እነዚህ ኃይሎች በአንዳንድ አካባቢዎች ህዝብ በሚገለገልባቸው የመንግስትና የህዝብ ንብረቶች ላይ ጉዳት ማድረሳቸውንም ገልፀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስትና ህዝብ በጋራ በመተባበር ችግሩን ለመፍታት ያደረጉት ስራ ውጤታማ መሆኑን ጠቅሰው፥ የፌደራል መንግስት ከክልሉ መንግስት ጋር በመቀናጀት ይህን የጥፋት ተልዕኮ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ በማስቆም ወደተጀመረው የልማት እንቅስቃሴ ፊቱን ያዞራል ብለዋል።በሁከቶቹ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የተሳተፉትን ወጣቶች የመለየቱ ስራ እየተከናወነ ነው፤ በጥፋተኞቹ ላይም አስፈላጊው ህጋዊ እርምጃ  ይወሰዳልም ብለዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25656/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
efa64a9fced008bde5554394e077e3fa
26357f4f2ad86e616fd57ced50e68caf
ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ቅድመ ዝግጅት
ነ ገ የሚጀመረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛው ዙር ውድድር የተሳካ እንዲሆን የመጀመሪያ ዙር አፈጻጸምን በመገምገም፤ ክፍተቶች እንዳይደገሙ፤ እንዲሁም የነበሩ ጠንካራና በጎ ጎኖች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ለማስቻል የኢትዮጰያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከክለቦችና ከዳኞች ኮሚቴ ጋር ውይይት በማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ባህሩ ጥላሁን እንደገለጹት፤ በአንደኛው ዙር የሊጉ ውድድር ላይ በቀረበው ሪፖርት ክፍተት መኖሩ ተገምግሟል፡፡ ለዳኞች ተገቢውን የደህንነት ሽፋን ከመስጠት አንፃር፤ አልፎ አልፎ የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል፤ የዳኞች ውሳኔ መዘግየት፤ ፌዴሬሽኑ የሚያሳልፋቸው የስነምግባር እርምጃና ውሳኔዎች መዘግየት የመሳሰሉት በተደረገው ግምገማ እንደ ክፍተት ታይተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አንዳንድ የክለብ አሰልጣኞችና የቡድን መሪዎች ውጤት ሲጠፋባቸው ከተገቢው መንገድ ውጪ ውጤት ለማግኘት ሲሉ፤ ሜዳ ላይ የሚገኙ ደጋፊዎችንና ተጫዋቾቻቸውን ባልተገባ መልኩ በማነሳሳት ኃላፊነት የጎደለው ስራ የሚሰሩ አካላት እንዳሉም በግምገማው ታይቷል፡፡ አቶ ባህሩ እንደሚሉት፤ ችግሮቹ በሁለተኛው ዙር የፕሪሚየር ሊግ ውድድር እንዳይከሰቱ በግምገማው ላይ ክለቦች ችግሮቻቸውን እንዲያስተካክሉ አቅጣጫ ተቀምጧል። ፌዴሬሽኑም ችግሮች በሁለተኛው ዙር የፕሪሚየር ሊግ ውድድር ላይ የሚከሰቱ ከሆነ የማያዳግም የስነምግባር እርምጃ እንደሚወስድ ለክለቦች አሳውቋል። በመሆኑም ፌዴሬሽኑ ስፖርታዊ ጨዋነትን ለማስፈን በቀጣይ አጠናክሮ የሚሰራ ይሆናል። ስፖርታዊ ጨዋነት ችግር በአንድ ጊዜ የሚቀረፍ ስላልሆነ በሂደት እየተስተካከለ የሚሄድ በመሆኑ ኃላፊነቱ የአንድ ተቋም ወይም የክለቦች ብቻ ሳይሆን የሁሉም የስፖርት ቤተሰብ መሆኑንም ገልጿል። ኃላፊው አክለውም፤ አንዳንድ ጊዜ የስፖርታዊ ጨዋነት ክፍተት እንዳለ ሆኖ፤ ጋዜጠኞች ስለተፈጠረው ችግር ወይም ስለጉዳዩ የሚያስረዱበትና የሚዘግቡበት መንገድ የግጭት መነሻ ምክንያት ሊሆን ይችላል ካሉ በኋላ አንዳንድ ውድድሮች ገና ሳይጀመሩ ማጋጋሉና በክለቦች መካከል ካለው አንድነት ይልቅ ሊያለያዩ የሚችሉ ነጥቦች ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመዝገብ ደጋፊውና ተጫዋቾች ከስፖርታዊ ጨዋነት ውጭ እንዲወጡ የሚያደርጉ ሂደቶች እንደነበሩ ገልጸዋል። የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች፣ የእግርኳስ ፌዴሬሽኑ፣ የክለብ አመራሮች፣ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች፣ ደጋፊዎችና አጠቃላይ የስፖርት ቤተሰቡ ውድድሮች በፍጹም ስፖርታዊ ጨዋነት እንዲካሄዱና የሀገራችን ስፖርት አንድ እርምጃ ወደፊት እንዲጓዝ መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡ የዳኞች ብሄራዊ ኮሚቴ አንደኛ ዙር የፕሪሚየር ሊግ አፈጻጸም ምን እንደሚመስል መገምገሙን የጠቀሱት ኃላፊው፤ በዚህም ኮሚቴው በዳኝነት በኩል በታዩ ክፍተቶች ላይ በመነጋገር ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት በሁለተኛው ዙር እንዳይደገሙ ለማድረግ እንዲቻል ውይይት ማድረጉን ጠቁመዋል፡ ፡ በመጀመሪያው የውድድር ዘመን በዳኝነቱ ዙሪያ የነበሩ ጠንካራ ጎኖች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ስምምነት መደረሱንም አክለዋል፡፡ አቶ ባህሩ በክለቦች በኩል አዲሱን የእግር ኳስ የዳኝነት ህግ ከማወቅ ጋር ተያይዞ ክፍተቶች እንደነበሩም ገልጸው፤ ፌዴሬሽኑ ፕሮግራሞችን አመቻችቶ ለክለብ አመራሮችና ቡድን መሪዎች ስልጠናውን እንዲያገኙ ማሳወቁንና በዚህም መሰረት ስልጠናው እንዲሰጣቸው ጥያቄ ላቀረቡ አካላት ስልጠናውን ለመስጠት ዝግጅቱን መጨረሱን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም እያንዳንዱ ክለብ ስፖርታዊ ጨዋነትን በማክበር ኃላፊነት ወስዶ ውድድሩን እንዲያካሄድ፤ እንዲሁም ስለስፖርታዊ ጨዋነትና ስለ እግርኳስ ህግ ትምህርትና ስልጠና እንዲሰጡ የሚል መመሪያ ከፌዴሬሽኑ በኩል መተላለፉን አስታውቀዋል፡፡ በዚህ መሰረት ክለቦች በተግባር ትምህርቱንና ስልጠናውን እንዲሰጡ ፌዴሬሽኑ ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል። የሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከመጀመሪያው ዙር የተሻለ ወይም የበለጠ እንዲሆን ለማድረግ፤ የተለያዩ ተግባራት ከባለድርሻ አካላት እንደሚጠበቅም ቁርጠኛ አቋም መያዙንም አቶ ባህሩ ተናግረዋል። ‹‹በተደረገው ግምገማና በቀረበው ሪፖርት መሰረት የአንደኛ ዙር የፕሪሚየር ሊጉ ውድድር የተሳካ ነበር። የተሻለ የውድድር ጊዜ የተመለከትንበትም ነው። ተራርቀው የነበሩ ክለቦች ተቀራርበው ውድድራቸውን ማድረግ ችለዋል። በገለልተኛ ሜዳ ውድድራቸውን ሲያደርጉ የነበሩ ክለቦች ልዩነታቸውን ወደጎን ትተው በራሳቸው ሜዳ ላይ ተጫውተዋል። ፌዴሬሽኑም ከፍተኛ ጥረት በማድረግ እነዚህ ክለቦች ችግራቸውን በውይይት በመፍታት ውድድራቸውን በተሳካ ሁኔታ እንዲያካሂዱ ትልቁን ሚና ተጫውቷል። የየክልሎቹ አስተዳደሮችና አመራሮችም ይህ እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋጽ አድርገዋል። አሁንም በሁለተኛው ዙር የሊጉ ጨዋታ በክልሎች መካከል የተፈጠረው መልካም ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከፌዴሬሽኑ ጎን በመሆን ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል›› በማለት አቶ ባህሩ አብራርተዋል፡፡ ከስፖርታዊ ጨዋነት ጋር ተያይዞ የቤት ስራው የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ወይም ይህን ውድድር የሚመራው አካል ኃላፊነት ብቻ ነው ተብሎ መቆጠር የለበትም ያሉት አቶ ባህሩ፤ ስፖርታዊ ጨዋነት የሚረጋገጠው ሁሉም የስፖርት ቤተሰብ ኃላፊነቱን በተገቢው ሁኔታ ሲወጣ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ እንደ እርሳቸው ማብራሪያ፤ በክልሎች መካከል የታየው ስፖርታዊ ጨዋነት ተጠናክሮ እንዲቀጥልና በክለቦች መካከል የተሻለ መቀራረብ እንዲኖር የመገናኛ ብዙኃን አጀንዳ ቀርጸው ሊሰሩ ይገባል። ይህ እንዲሆን ከክለቦችና ከፌዴሬሽኑ ጋር ተቀራርበው መስራት ይጠበቅባቸዋል። ፌዴሬሽኑ በክልል ክለቦች መካከል የተፈጠረው ስፖርታዊ ጨዋነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የጀመረውን ስራ አጠናክሮ በመቀጠል ከኮሚሽነሮች በተጨማሪ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች በተለያዩ የውድድር ሜዳዎች ላይ ተገኝተው ጨዋታዎችን እንዲታደሙ፣ እንዲታዘቡ የማድረጉ ስራም ተጠናክሮ ይቀጥላል። ስፖርት «ለወዳጅነት፣ ለፍቅር፣ ለአንድነት፣ ለወንድማማችነት» የሚለውን መርህ ለማስቀጠል ፌዴሬሽኑ ከየክለቡ የስራ አስፈፃሚዎችና ፕሬዚዳንቶች ጋር ውይይት በማድረግ በጎ ፉክክርን በሚፈጥር ስሜት ላይ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል። ‹‹ሊጉ ፍጹም ስፖርታዊ ጨዋነት በተሞላበት ውድድሮች የሚካሄዱበት የውድድር ዘመን እንዲሆን፤ ማሸነፍ፣ መሸነፍና አቻ መውጣት የሚሉትን እግር ኳሳዊ ውጤቶች የስፖርት ቤተሰቡ መረዳት አለበት። ጥቃቅን ነገሮችን እያነሳን በመካከላችን ያሉ ልዩነታችንን እያሰፋን ወዳልሆነ አቅጣጫ እንዳንጓዝ፤ አንድ በሚያደርጉን ነገሮች ላይ ትኩረት በማደረግ ክፍተቶቻችንን እያሟላን ውጤታማ የሆነ የእግር ኳስ ውድድር እንዲኖረን ማድረግ አለብን። የዚህ ሁሉ ውድድር ዋነኛ ግቡ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብዓት የሚሆኑ ተጫዋቾችን ማፍራት በመሆኑ የስፖርት ቤተሰብ የበኩሉን አስተዋጽ ማድረግ ይጠበቅበታል።›› ሲሉ የሁለተኛውን የሊግ ውድድር መጀመር አስመልክተው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ የኢትዮጰያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ነገ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከሀዋሳ ከተማ በመቀሌ ስቴዲየም ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት በሚያደረጉት ጨዋታ የሚጀመር ሲሆን ሊጉ እሁድ ዕለት ቀጥሎ ወላይታ ዲቻ ከስሑል ሽረ፣ ደደቢት ከመቐለ 70 እንደርታ፣ ባህር ዳር ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ፋሲል ከነማ ከሲዳማ ቡና፣ ጅማ አባ ጅፋር ከአዳማ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና በተመሳሳይ ሰዓት ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ውድድራቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል። መከላከያ ከደቡብ ፖሊስ በዚሁ ዕለት ከቀኑ አስር ሰዓት ግጥሚያቸውን ያካሂዳል። ፕሪሚየር ሊጉን መቐለ 70 እንደርታ በ35 ነጥብ ሲመራ፤ ሲዳማ ቡና በ30 ነጥብ ይከተላል።ቅዱስ ጊዮርጊስ በ26፣ ፋሲል ከነማ በ25 ነጥብ ሶስተኛና አራተኛ ደረጃ ይዘዋል፡፡ ደቡብ ፖሊስ፣ ስሑል ሽረ እና ደደቢት ደግሞ ከ14ኛ እስከ 16ኛ ያሉትን የመጨረሻዎቹን ሦስት ደረጃዎች ይዘው ወራጅ ቀጣና ውስጥ ይገኛሉ፡፡አዲስ ዘመን መጋቢት 6/2011በሶሎሞን በየነ
ስፖርት
https://www.press.et/Ama/?p=6915
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
48480f526809856dd63b7e27dade1417
f74e4c999c3f648182d463ded65f7168
የእስረኞች መፈታትና የማዕከላዊ መዘጋት ውሳኔ አንድምታዎች
የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው መግለጫ ግን ጥቅል የሆኑ የመሻሻል እርምጃዎች ይወሰዳሉ ከማለት ያለፈ ነገር ስላልነበረው ብዙዎች ተስፋ ቆርጠው ነበር። በተከታይ ቀናት የጋራ መግለጫ ይሰጣሉ የተባሉት የኢህአዴግ አባል ፓርቲ መሪዎችም ከዛሬ ነገ እየተባለ፤ ረቡዕ ለተወሰኑ የመንግሥት መገናኛ ተቋማት በሰጡት መግለጫ ግን አዲስ ነገር ተሰምቷል። በተለይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች ከሌላው ጊዜ በተለየ ተከታታይ ፎቶግራፎችንና አነጋጋሪ የሆነውን ውሳኔ ለሕዝብ ሲያቀርቡ ነበር። በቀዳሚነት የተላለፈው ባለ ሃያ ቃላቱ መልዕክት "በአቃቢ ህግ ጉዳያቸው ተይዞ በእስር የመሚገኙ የተለያዩ ፖለቲከኞች የተሻለ ሃገራዊ መግባባት ለመፍጠርና የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት በማሰብ ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ ተወስኗል::" የሚል ነበር። ከዚያ በኋላ ግን ቃላት እየተቀየሩና እየተጨመሩ ለሰባት ጊዜ ያህል ለውጥና መሻሻል ተደርጎበታል። ይህም በተለይ ፖለቲከኞችን በተመለከተ የሰፈሩት አገላለፆች ጥርጣሬን አጭሯል። ለሰባተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የቀረበው መልዕክትም 46 ቃላትን ይዞ "በፈፀሙት ወንጀል ምክንያት በፍርድ ቤት የተፈረደባቸው ወይም ደግሞ ወንጀል በመፈፀም ድርጊት ተጠርጥረው በአቃቢ ህግ ጉዳያቸው ተይዞ በእስር የሚገኙ አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲ አባላትን ጨምሮ ሌሎች ግለሰቦች የተሻለ ሃገራዊ መግባባት ለመፍጠርና የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት በማሰብ ክሳቸው ተቋርጦ ወይም በምህረት ህግና ህገመንግሥቱ በሚፈቅደው መልኩ ተገቢው ማጣራት ተደርጎ እንዲፈቱ ይደረጋል::" የሚል ነበር። እስካሁን ውሳኔው መቼ ተግባራዊ እንደሚሆን የተገለፀ ነገር ባይኖርም በርካቶች ግን ትክክለኛ እርምጃ እንደሆነ እየገለፁ ነው። መልካም ጅምር በኪል ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር ለሆኑት ዶ/ር አወል ቃሲም አሎ የመግለጫው መንፈስ ጥሩና የሚያበረታታ ነው። ነገር ግን ለሁሉም የሕዝብ ጥያቄዎች መልስ እንደሆነ ሳይሆን መንግሥት ሊወስዳቸው ካሰባቸው እርምጃዎች መካከል እንደ አንድ ተደርጎ የሚወሰድ ከሆነ ጥሩ ዜና ነው ይላሉ። የመብቶች ተከራካሪ እና ጋዜጠኛ ለሆነው አቶ ጌታቸው ሽፈራው ደግሞ ኢህአዴግ የ17 ቀኑን ስብሰባ ሲያጠናቅቅ በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ መሰረታዊ የሆነ እርምጃ እንወስዳለን ማለቱ ምን ሊወሰድ ይችል ይሆን የሚል ጥያቄ ፈጥሮበት ነበር ። "ምክንያቱም አብዛኛው ሰብአዊ መብቶች የሚመለከቱት እስረኞችን ነው። ያ ደግሞ መሰረታዊ የፖለቲካ ጥያቄ ስለሆነ አሁን ባሉት መልኩ አልጠበኩም።" አቶ ገብሩ አስራት እንደሚሉት መጀመሪያም የፖለቲካ እስረኛ የሚባል ነገር መኖር አልነበረበትም። ማንም በፖለቲካ አመለካከቱ ሊታሰር እንደማይገባ በማመልከትም ሕገ-መንግሥቱን ይጠቅሳሉ። "ስለዚህ እርምጃው ቀድሞም ፖለቲከኞች ላይ የተከፈተ ጥቃት ነው። ማዕከላዊም የዚህ ጥቃት አካልና መሳሪያም" ነው ብለዋል። ውሳኔውን እንደ አንድ አዎንታዊ እርምጃ ቢመለከቱትም የዘገየና ከብዙ ጥፋት በኋላ የተወሰደ መሆኑን ግን ይናገራሉ። ይህ ውሳኔ መልካም ጅምር ነው፤ የሚሉት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ-መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ በቂ የሚባል ግን እንዳልሆነ ይናገራሉ። "ለዚህች ሃገር ሰላም የሚሆነው ኢህአዴግ አሁን ያለበትን ሁኔታ መልሶ አይቶ ከሕዝቡ ጋር ተወያይቶ የሽግግር መንግሥት መመስረት ሲችል ብቻ ነው'' ይላሉ። "ላለፉት 26 ዓመታት ብዙ ሕይወት ጠፍቷል፣ ደም ፈሷል፣ የሰዎች ኑሮ ተመሰቃቅሏል፣ በርካታ ሰዎች ሃገር ጥለው ተሰደዋል። ስለዚህ ይህን ጥያቄ ብቻ በመመለስ እርቅ ይፈጠራል ብለን አናምንም'' የሚሉት አቶ ሙላቱ የአሁኑ የመንግሥት ውሳኔ ሰላም ለማስፈን መልካም ጅምር በመሆኑ መቀጠል እንዳለበት ይጠቅሳሉ። ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
da33483e985dc030682b516a8768245d
71d17586efb712bc689e9b7ff8ed31e9
በወር አበባ ምክንያት መምህሯ ያንጓጠጣት ተማሪ ራሷን አጠፋች
እናቷ ቢያትሪስ ቺፕኩሩይ ልጇ ካቢያንጌክ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በምትማርበት ወቅት አስተማሪዋ የደንብ ልብሷ ደም መራሱን ተመልክቶ አርብ ዕለት ከክፍል እንድትወጣ ብቻ ሳይሆን አንጓጥጧታል ይህ ከሆነ ከሰዓታት በኋላም ልጄን በሞት ተነጥቄያለሁ ብለዋል። ይህንን ተከትሎም የልጅቷ ራሷን ማጥፋት ትክክለኛው ምክንያት መምህሩ መሆኑ አለመሆኑን ፖሊስ እያጣራሁ ነው ብሏል። •"የሴቶች የንፅህና መጠበቂያን ከቀረጥ ነፃ እናደርጋለን" ዶ/ር አሚር አማን •"ለመጨረሻ ጊዜ ያየሁት በትንሳኤ በዓል ነበር" የብርጋዴር ጄነራል አሳምነው ፅጌ እናት "የሴቶች ንፅህና መጠበቂያ ለመግዛት አቅሙ አልነበራትም። የወር አበባዋ ሲፈስ የተመለከተው አስተማሪ ግን ከክፍል አስወጥቶ ውጭ እንድትቆም አድርጓታል" በማለት እናት ይከስሳሉ። ከናይሮቢ በምዕራብ በኩል 270 ኪ/ሜ በሚገኘው የሃገሪቱ ክፍል እናቷን ጨምሮ ከ200 በላይ ወላጆች መምህሩ እንዲታሰር ትናንት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ትምህርት ቤቱ በዚሁ ምክንያት የተዘጋ ሲሆን የተዘጋውን መንገድ ለማስከፈትም ፖሊስ አስለቃሽ ጋዝ ተኩሷል። •ወደ ጫካነት የተቀየረው ስታዲየም ከሁለት አመታት በፊት የወጣውን የኬንያ ሕግ ተከትሎ መንግሥት ለሁሉም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ለማቅረብ ወስኗል። የሃገሪቱ የፓርላማ አባላት 4.5 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣው የተማሪዎቹ አመታዊ የንፅህና መጠበቂያ ፍጆታ በሚገባ በየትምህርት ቤቱ ስለመድረሱ እያጣሩ ይገኛሉ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
ef5d63afbf47a1c60f18db3f287c9099
a935761e2d680fec52f8ba5bce633850
ፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ የምናጠፋው ጊዜ ገደብ ሊበጅለት ነው
ውሳኔው ላይ የተደረሰው አብዛኛዎቹ ተጠቃሚዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከመጠን ያለፈ ጊዜ እያሳለፉ ስለሆነና ይህም በአእምሮ ጤና ላይ አሉታዊ ተጽህኖ እያስከተለ ስለሆነ ነው። • በሞባይልዎ የኢንተርኔት ወጪ ተማረዋል? • በፌስቡክ ማስታወቂያ የተሳካ ጋብቻ • ፌስቡክ የተጠቃሚዎችን ግላዊ መረጃ መበርበሩን አመነ በዚህ መሰረት ተጠቃሚዎች በፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ ምን ያህል ጊዜ እንዳጠፉ ማወቅ የሚችሉ ሲሆን፤ የተመደበላቸው ጊዜ ሲያልቅም አስታዋሽ መልዕክት እንዲያገኙ እንደሚደረግም ተገልጿል። በተጨማሪም ለተወሰ ሰዓት ምንም አይነት መልእክቶች ከመተግበሪያዎቹ እንዳይደርሳቸው ማድረግ ይችላሉ። አንዳንድ ተጠቃሚዎች ግን አሰራሩ ተገቢ ያልሆነና ብዙ ርቀት የማያስሄድ ነው እያሉ ነው። ''በአዲስ መልኩ የሚተዋወቀው አሰራር ስር ነቀል ለውጥ ያመጣል ብዬ አላምንም፤ እንደውም በፌስቡክና ኢንስታግራም ተጠቃሚዎች ላይ ምንም አይነት የሰዓት ለውጥ አያመጣም'' ያሉት ከኦክስፎርድ ቤይነ መረብ ማእከል የመጡት ''ግራንት ብላንክ'' ናቸው። ፌስቡክ ተጠቃሚዎቹ በመተግበሪያው ላይ ብዙ ጊዜ እያጠፉ እንደሆነና ይህ ደግሞ አሉታዊ ተጽህኖዎችን እያስከተለባቸው እንደሆነ የሚያሳይ ጽሁፍ ባለፈው ታህሳስ አስነብቦ ነበር። በቅርቡ በተሰራ አንድ የሙከራ ጥናት ''በዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሚቺጋን'' የሚማሩ ጥቂት ተማሪዎች ለ10 ደቂቃዎች ያህል ምንም ሳይሰሩ የፌስቡክ ገጻቸውን ብቻ እንዲመለከቱ የተደረገ ሲሆን፤ ሌላኞቹ ደግሞ ፌስቡክን በመጠቀም ከጓደኞቻቸው ጋር እንዲወያዩና መልእክቶች እንዲያስተላልፉ ተደርገው ነበር። በሙከራው መሰረት ፌስቡክን በአግባቡ ከተጠቀሙት ተማሪዎች ጋር ሲነጻጸር፤ ምንም ሳይሰሩ የፌስቡክ ገጻቸው ላይ 10 ደቂቃ ያሳለፉት ተማሪዎች ጥሩ ያልሆነ ስሜት ውስጥ እንደገቡ ተገልጿል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
8aa699fb6e7ca7f544c3ea744d5c322b
22ebfd9b558f3e8440cbaefce9d2364f
​ፀረ ሙስና ኮሚሽን የዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃውን ለፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እንዲያስረክብ ታዘዘ
በዳዊት እንደሻውየፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለ15 ዓመታት በዋና መሥሪያ ቤትነት ሲጠቀምበት የነበረውን ሕንፃ እንዲለቅ ታዘዘ፡፡ በካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትርና በፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ቦርድ ሰብሳቢ በአቶ ዓለማየሁ ተገኑ ተፈርሞ በወጣ ደብዳቤ፣ ኮሚሽኑ ሕንፃውን እንዲለቅና በምትኩ በቅርቡ የተቋቋመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እንዲገባበት ተወስኗል፡፡ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለገሃር አካባቢ የሚገኘውን ዋና መሥሪያ ቤት ለቆ አሁን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ወደሚገኝበት ሕንፃ እንዲዛወርም ታዟል፡፡ይህ ውሳኔ ኮሚሽኑ ቀድሞ ከሙስና ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የመመርመርና የመክሰስ ሥልጣኑ፣ ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንና ለፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በሕግ ከተላለፈ በኋላ የመጣ ነው፡፡ከዚህም ጋር በተያያዘ ከ400 በላይ የነበሩ የኮሚሽኑ ሠራተኞች ብዛት ቀንሶ ወደ 240 አካባቢ ደርሷል፡፡ በተጨማሪም አሁን ባለው ሥልጣን ኮሚሽኑ ትምህርት፣ ሥልጠናና የጥናት ሥራዎችን ላይ አተኩሮ እየሠራ ነው፡፡‹‹አሁን እንድንዛወር የተወሰነልን ሕንፃ በቂ አይደለም፤›› ሲሉ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኮሚሽኑ ኃላፊዎች ገልጸዋል፡፡ በቅርቡ ተጨማሪ ሠራተኞችን ለመቅጠር ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ የገለጹት የኮሚሽኑ ኃላፊዎች፣ አሁን ግን ኮሚሽኑ ለተሰጠው ኃላፊነት አዲሱ ዋና መሥሪያ ቤት በቂ አይደለም ብለዋል፡፡በዚህም ምክንያት ኮሚሽኑ ለዋና መሥሪያ ቤት የሚሆን ሕንፃ ለመከራየት አማራጮችን እያየ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ በአቶ ዓለማየሁ የቦርድ ሰብሳቢነት የሚመራው አዲሱ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከዚህ ቀደም የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ በሚባል ስያሜ ሲሠራ እንደነበር ይታወሳል፡፡በዚሁ ዓመት በተደረገው ለውጥ ከዚህ ቀደም በሥሩ የሚገኙ 18 ሺሕ የሚጠጉ ቤቶች ከማስተዳደር ያለፈ ሥልጣን ያልነበረው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ፣ አሁን ግን ግንባታዎችን እንዲያከናውን ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በ33.1 ቢሊዮን ብር የተፈቀደ ካፒታልና በ11 ሚሊዮን ብር በጥሬና በዓይነት በተከፈለ ካፒታል ነው እንደገና የተመሠረተው፡፡ በቅርቡም ከዋና ሥራ አስፈጻሚ በተጨማሪ ሦስት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች እንደተሾሙለት መዘገባችን ይታወሳል፡፡ከዚህም ጋር በተያያዘ በሥሩ የሚገኙ ይዞታዎች ውስጥ ያሉ ያረጁ ቪላዎችን በማፍረስ አዳዲስ አፓርታማዎችን እንዲገነባ ፈቃድ ተሰጥቶታል፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ በደርግ ዘመነ መንግሥት የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ተብሎ በ1967 ዓ.ም. ሲቋቋም፣ የተወረሱ ቤቶችን እንዲያስተዳድር እንደነበር ይታወሳል፡፡  
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E2%80%8B%E1%8D%80%E1%88%A8-%E1%88%99%E1%88%B5%E1%8A%93-%E1%8A%AE%E1%88%9A%E1%88%BD%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8B%8B%E1%8A%93-%E1%88%98%E1%88%A5%E1%88%AA%E1%8B%AB-%E1%89%A4%E1%89%B5-%E1%88%95%E1%8A%95%E1%8D%83%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%88%88%E1%8D%8C%E1%8B%B4%E1%88%AB%E1%88%8D-%E1%89%A4%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%8A%AE%E1%88%AD%E1%8D%96%E1%88%AC%E1%88%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8A%AD%E1%89%A5-%E1%89%B3%E1%8B%98%E1%8B%98
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ecc434c7465e3d8da597d5f348a1e270
cc25f52abcb999523dd4c3f2f2316d2d
ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ኩባንያዎች ከቻይና ወታደራዊ ተቋማት ጋር እንዳይሰሩ አገዱ
በዚህም መሰረት ማንኛውም የአሜሪካ ኩባንያ ከቻይና መከላከያ ጋር ያለውን የሥራ ግንኙነት እንዲያቋርጥ አዝዘዋል። ከዚህም በተጨማሪ በቻይና መከላከያ የሚደገፉ ኩባንያዎቸ ላይ የአሜሪካ ኩባንያዎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዳያፈሱ ያግዳል። ትራምፕ ለዚህ ልዩ ትዕዛዝ መውጣት ዋንኛው ምክንያት ነው የሚሉት ቻይና የአሜሪካ ኩባንያዎችን እየተጠቀመችባቸው ነው የሚል ነው። እንዴት ለሚለው ሲያብራሩ ቻይና ከአሜሪካ ኩባያዎች ጋር የተለያዩ የሥራ ስምምነቶች በመፈራረም መከላከያዋን እየገነባችም ነው። የቻይና መከላከያን የሚያዘምኑት የኛው የአሜሪካዊያን ኩባንያዎች ናቸው ብለዋል። ይህ የትራምፕ እቀባ ተግባራዊ መሆን የሚጀምረው ከፈረንጆቹ የጃንዋሪ ወር በኋላ ነው። ይህ እቀባ የቻይና ሕዝብ ይደጉማዋል የሚባሉትን የቻይና ቴሌኮምን እንዲሁም ሂክቪሽን የቴክኖሎጂ ድርጅት ላይ ተጽእኖ ይኖረዋል ተብሏል። ዶናልድ ትራምፕ ያለፉትን አራት ዓመታት አገራቸው ከቻይና ጋር ያላትን ግንኙነት ለመገደብ ብዙ ሲጥሩ ከርመዋል። ትራምፕ ከቻይና በሚመጡ ገቢ እቃዎች ላይ ጫን ያለው ግብር በመጣል በቢሊዯን ዶላር ለመሰብሰብ ሞክረዋል። እንደ ቲክቶክ ያሉ የቻይና ግዙፍ ቴክኖሎጂ ላይ በአሜሪካ ምድር አገልግሎት እንዳይሰጡ የደኅንነት ስጋትን በማንሳት እቀባን ጥለዋል። ቻይና በሆንግ ኮንግ ላይ እየወሰደችው ባለው ጥብቅ የቁጥጥር እርምጃ እንዲሁም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አነሳስና ሥርጭት የሁለቱ የዓለም ልዕለ ኃያላን ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዲሻክር ካደረጉ ተጨማሪ ምክንያቶች ይጠቀሳሉ። የትራምፕ ባለሥልጣናት እንደሚሉት ይህ አዲስ ደንብ በዋይት ሐውስ ለወራት ሲብሰለሰል የነበረ ነው። በቻይና መከላከያ ይደገፋሉ፣ የተባሉ 31 የሚሆኑ የቻይና ኩባንያዎችም በስም ከተለዩ ቆይተዋል። ዶናልድ ትራምፕ ይህ ያወጡት አዲስ እቀባ ተግባራዊ መሆን በጀመረ በ20 ቀናት ውስጥ ዋይት ሐውስን ይለቃሉ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
c30d894706014cb5d4f446a47b10b18c
7e897c4c382fa72e6a1fc298f485e9d7
ግድቡ በድርቅ ወቅት ከ35 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ በታች ካልሆነ ውሃ እንደማይለቀቅ ተገለጸ
 • ተፈጥሯዊ የውሃ ፍሰት ይጠበቅ የሚለው ሃሳብ በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት የለውምአዲስ አበባ:- ኢትዮጵያ በድርቅ ወቅት የግድቡ የውሃ መጠን ከ35 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ በታች ካልሆነ ውሃ እንደማትለቀ አቋሟን ገልጻለች። ተፈጥሯዊ የውሃ ፍሰት ይጠበቅ የሚለው ሃሳብ በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት እንደሌለው ተጠቆመ።የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ፤የህዳሴውን ግድብ ውሃ አሞላልና አለቃቀቅ በተመለከተ ሱዳን ካርቱም የተካሄደውን የሦስትዮሽ ውይይትን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለጹት፤ በውይይቱ ወቅት ግብጽ በድርቅ ወቅት የህዳሴ ግድቡ የውሃ መጠን 40 ቢሊዮን ሜትር ኪዮብ ሲደርስ ኢትዮጵያ ውሃ እንድትለቅ የሚል ሀሳብ ብታነሳም፤ ኢትዮጵያ ከ35 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ በታች እስካልሆነ ድረስ ውሃ አትለቅም።ሚኒስትሩ እንዳብራሩት፤ በካርቱም በተደረገው ድርድር የግድቡን ሙሌት በተመለከተ የመጨረሻውን ውይይት ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ በዚህም ግድቡ በመሰረታዊነት ከአራት እስከ ሰባት ዓመት እንዲሞላ በኢትዮጵያ በኩል ሰንጠረዠ የተዘጋጀ ሲሆን፤ በግብጽ በኩል በአምስት ደረጃዎች እንዲሞላ የሚል ሰንጠረዠ የሚያሳይ በመሆኑ በውሃ ሙሊቱ ላይ ተመሳሳይ አቋም በመኖሩ የጋራ ስምምነት አለ። ባለፉት ዓመታት በውሃ የመሙላት ጊዜ ድርቅ እስካልተከሰተ ድረስ ከአራት እስከ ሰባት ዓመት ውስጥ እንዲሞላ የሚደረግ ሲሆን፤ የድርቅ ትርጓሜ ላይ በተነጋገሩበት ወቅት፥ የድርቅ ትርጓሜ ኢትዮጵያ ከ35 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር በታች ውሃ ሲፈስ ነው ስትል፣ ግብጽ ደግሞ ከ40 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር በታች ይሁን ማለታቸውን ተከትሎ ሳይስማሙ እንደቀሩ አመልክተዋል።ሌላው ግብፅ ያቀረበችው አዲስ ሃሳብ የአባይ ወንዝ ተፈጥሯዊ ፍሰቱ ይጠበቅ የሚል መሆኑን ጠቅሰው፤ ኢትዮጵያ ይህንን ሀሳብ እንዳልተቀበለች፤ ተፈጥሯዊ ፍሰቱ ከተጠበቀ የላይኛው የተፋሰሱ ሀገራትን የመጠቀም መብት ይገታል የሚል አመክንዮ በማቅረቧም ግብጽም ላስብበት እንዳለች አስታውቀዋል።ሚኒስትሩ እንዳብራሩት፤ መደራደር የሚቻለው ወደ ግድቡ በገባው የውሃ መጠን አማካኝ ወደ ተፋሰሱ አገራት የሚፍሰውን የውሃ ፍሰት ሚዛኑን ጠብቆ እንዲፈስ ማድረግ ላይ ነው። ተፈጥሯዊ ፍሰት መጠበቅ ማለት ውሃው ጥቅም ላይ ሳይውል እንዲፈስ የሚያስገድድ በመሆኑ በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት የለውም፡፡ኢትዮጵያ ከኃይል ማመንጨት በተጨማሪ በአካባቢ ያሉ ማህበረሰቦች ንጹህ ውሃ እንዲያገኙ፤ አነስተኛ መስኖዎች ሥራ ላይ እንዲውሉ፤ ለቱሪዝም መስህብነትን ጥቅም ላይ ለማዋል ስለምትፈልግ፣ ተፈጥሯዊ ፍሰት ይጠበቅ ማለት የኢትዮጵያን ውሃ የመጠቀም መብት የሚገድብ ስለሆነ በፍጹም መነሳት እንደሌለበት በግልጽ ቋንቋ አስረድታለች። ቀጣዩ ውይይት እአአ ጥር 8 እና 9/2020 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡አዲስ ዘመን ታህሳስ 15/2012  ሶሎሞን በየነ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=24642
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
151893bcfe018ea5229aae104ceba205
50f545ab3bb2dfcb35ecea18a414c459
የቋንቋ ሥነልሳናዊና ማህበራዊ ተግባር
 የኢፌዴሪ ህገ መንግስት በምዕራፍ አንድ አንቀፅ 5 ከንዑስ አንቀፅ1እስከ3 ባስቀመጠው ድንጋጌ፤ ማናቸውም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እኩል እንደሆኑ፤ የፌዴራሉ መንግሥት የሥራ ቋንቋ አማርኛ እንደሆነ እንዲሁም ክልሎች የራሳቸውን የሥራ ቋንቋ መወሰን እንደሚችሉ ያስቀምጣል። ሆኖም በአንዳንድ ወገኖች ህገ መንግሥቱ በሚደነግገውም ይሁን ከዚያ በተለየ መንገድ ቋንቋን መሰረት ያደረጉ ፅንፍ የወጡ ሃሳቦች በተለያዩ መድረኮች ሲያነሱ ይደመጣል። ለመሆኑ የቋንቋ እና የስነ ልሳን ምሁራን ይህን ጉዳይ እንዴት ይመለከቱታል?ዶክተር ዮሐንስ አድገህ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ባህሎች አካዳሚ የስነ ልሳን ተመራማሪ ናቸው። እንደ እርሳቸው እይታ በማህበረሰቡ እና በተለያየ አደረጃጀት ያሉ ቡድኖች በቋንቋ ላይ ያላቸው አመለካከት እጅግ የተለጠጠ ነው። የደርግ ስርዓት መውደቅ ሁሉም የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የራሳቸውን ቋንቋ የመንከባከብና የማሳደግ እድል እንዲያገኙ አድርጓል። ይህ መልካም መሆኑን ቢያምኑም ቋንቋ ከስነ ልሳናዊ ተግባሩ ባለፈ የማንነት መግለጫ እና ማህበራዊ ተግባሩ ጎልቶ እንዲወጣ መሰበኩ ተገቢ አለመሆኑን ይናገራሉ።«ቋንቋ ሁለት ዋና ዋና ተግባራት አሉት። የመጀመሪያው ስነልሳናዊ ሲሆን ከምንም ነገር ሳይያያዝ የአንድን ተናጋሪ ሃሳብ፣ ስሜት፣ ፍላጎት ፍልስፍና እንዲሁም ማንነት በቀጥታ ለሌሎቹ መልዕክቱን ያስተላልፋል ማለት ነው» የሚሉት ዶክተር ዮሐንስ፣በዚህ ትርጓሜው ቋንቋ ከብሄር፣ ከፖለቲካ፣ ከጎሳ፣ ከሃይማኖት፣ ከመልክዓምድር፣ ከፆታ፣ ከባህል፣ ከእድሜ፣ ከማህበራዊ ሁኔታ እንዲሁም ከትምህርት ደረጃ ጋር የማይያያዝ መሆኑን ይጠቅሳሉ።ሁለተኛ ተግባሩ ደግሞ ማህበራዊ ሲሆን በውስጡም ብዙ ዘርፎችን የሚይዝ ነው። «ከአነጋገር ይፈረዳል፤ ከአያያዝ ይቀደዳል» እንዲሉ፤ አንድ ሰው በሚናገርበት ጊዜ ሌሎቹ ማንነቶቹ በቋንቋው ውስጥ ይንፀባረቃሉ በማለት ቋንቋ የተናጋሪውን ማንነት መግለጫ መሆኑን ያስረዳሉ። ተመራማሪው ከላይ የጠቀሱትን የቋንቋ ትርጓሜ መነሻ አድርገው የወቅቱን ሁኔታ በመቃኘት ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው አመለካከት «የቋንቋን ማህበራዊ» ፋይዳውን ብቻ አጉልቶ የሚያሳይ መሆኑን ይጠቅሳሉ።«ቋንቋ ብቻውን የማንነት መግለጫ አይደለም። ባህል፣ ፆታ፣ እድሜ፣ መልክዓምድርን ጨምሮ በርካታ የማንነት መገለጫዎች አሉት» የሚሉት ተመራማሪው፤ ይሁን እንጂ ከስነ ልሳናዊ አገልግሎቱ በላይ፤ ማህበራዊ ፋይዳውን አጉልቶ በማንሳት የማንነት መገለጫነቱ ተለጥጦ እና ዋጋ ተሰጥቶት መታየቱ ትክክል አለመሆኑን ይናገራሉ፡፡ በመሆኑም ከማቀራረብ ይልቅ የማራራቅ፤ ከመቻቻል ይልቅ የማቀያየም አቅሙ ከፍተኛ ይሆናል ይላሉ።ዶክተር ሙሉጌታ ስዩም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ባህሎች አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር እና የዘርፉ ተመራማሪ ናቸው፡፡ እርሳቸውም ማንኛውም ቋንቋ ምሉዕ መሆኑን ይናገራሉ። በስነ ልሳን ፍልስፍና አንዱ ቋንቋ ካንዱ ያንሳል ተብሎ ሊነገር የሚችልበት ምንም አይነት ምክንያት እንደሌለ ይናገራሉ። ጠቀሜታው ላይ ሲመጡ ግን አንዳንዱ ወንዝ ተሻጋሪ፤ አንዳንዱ ደግሞ ባለበት ተወስኖ የሚቆይ ሊሆን እንደሚችል ያስረዳሉ። ወንዝ ተሻግሮ በሌሎች ማህበረሰቦችና በብዙሀን የሚነገረው ቋንቋ ደግሞ የጋራ አስተሳሰብን እና ግንኙነትን የመፍጠር አቅሙ ከፍተኛ እንደሆነ ይገልፃሉ።«ቋንቋ በጥንቃቄ ከተጠቀምንበት የእውቀት ማሸጋገሪያ ነው። የማንነት መገለጫም ነው። በተፈጥሮ የሚገኝ ስጦታ ነው» የሚሉት ተመራማሪው፤ ሆኖም ቋንቋ የሚያቀራርብ፣ ልምድ እና እውቀትን የሚያስተሳስር የመግባቢያ መሳሪያ መሆኑን ማህበረሰቡ ካልተረዳ «የኔ ቋንቋ ካልሆነ በሌላው አልግባባም» የሚል አመለካከት ካዳበረ ተጎጂ የሚሆነው እራሱ መሆኑን ያብራራሉ።«የአንድን ብሄር ቋንቋ ማሳደግ እና በራሱ ቋንቋ ጋር እንዳይደርስ እና እንዳይገለገልበት ማለት አይደለም» የሚሉት ዶክተር ሙሉጌታ፤ ቋንቋን መሰረት በማድረግ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ከሚያደርጉ የጋራ ጉዳዮች በላይ ልዩነት እና የግል እሴት ላይ በጉልህ ተሰርቷል፡፡ ይሄ ደግሞ መራራቅ እየፈጠረ መሆኑን ነው የተገነዘቡት።ተመራማሪዎቹ አሁን አሁን ቋንቋን መሰረት አድርገው የሚፈጠሩ ልዩነቶችን ጥልቀት እና ስፋት ከዳሰሱ በኋላ መፍትሄ የሚሉትን ምክረ ሃሳብ አስቀምጠዋል፡፡ የስነ ልሳን ተመራማሪው ዶክተር ዮሐንስ፣ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየታየ ያለውን የአመለካከት እና የፖለቲካ ልዩነት ለማጥበብ እና የጋራ እሴቶችን ለማጉላት በርካታ ሥራዎች መሰራት እንዳለበት ያምናሉ፡፡የራስን ቋንቋ ከማበልፀግ ጎን ለጎን ከብሄር ብሄረሰቦች ጋር ለሚኖረው የእርስ በእርስ መስተጋብር እንዲሁም አንድነትን ለማስቀጠል የሚያስተሳስር ቋንቋ ሊኖር ይገባል። አማርኛ ቋንቋ የፌዴራሉ መንግስት የሥራ ቋንቋ ከመሆኑ አኳያ በተግባርም ጭምር ታግዞ የብሄር ብሄረሰቦችን አንድነት እንዲያጠናክር ሊሰራበት ይገባ የሚል ምክረ ሀሳባቸውን ያስቀምጣሉ። ሁሉም «የኔ ቋንቋ ይሄ ነው ሌላው አይመለከተኝም» የሚል የተሳሳተ አስተሳሰብ ማራመዱም ተገቢ አለመሆኑን እና ይህን መሰል አመለካከት ዘመኑን የማይመጥን መሆኑን በምክንያት ያስቀምጣሉ።«አማርኛ ቋንቋን ለመግባቢያነት መጠቀም አማራ አያደርግም፤ ማንነትንም አይሸረሽርም» የሚሉት ዶክተር ዮሐንስ፤ እያንዳንዱ ብሄረሰብ የራሱን ቋንቋ ከማዳበር በተጨማሪ ከወንድም እህቶቹ፤ ከብሄር ብሄረሰቦች ጋር ሊያስተሳስረው የሚችል ቋንቋ ቢማር ወይም ቢያውቅ ክፋት የለውም ይላሉ።የጋራ ቋንቋ ለመፍጠር እና ያለውንም ደረጃ ከፍ ለማድረግ በሁሉም ክልሎች የቋንቋ ማበልፀጊያ ማእከል ከፍቶ ማህበረሰቡ ማህበራዊ ተግባቦቱ እንዲሰፋ ማስተማር ተገቢ ነው። በዚህ የተነሳ ዜጎች ክልላዊ፣ አገራዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሚናቸውን ማስፋት እንደሚችሉም ያምናሉ። በዘርፉ ላይ የረጅም ጊዜ ልምድ እና የምርምር ሥራ ያከናወኑት ዶክተር ሙሉጌታ ከዶክተር ዮሐንስ ጋር የተቀራረበ መፍትሄ ይጠቁማሉ፡፡ እርሳቸው የብሄር ብሄረሰቦች ቋንቋ በተለይም አንድ የጋራ መግባቢያ ቋንቋን ማወቅ እድላችንን ያሰፋል። «አገር ለመምራት እና ለማሳደግ የጋራ የሆነ ቋንቋ የመኖሩን ጠቀሜታ ልንረዳ ይገባል። በዚህ መንገድ የሚያለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥንቃቄ በማድረግ አንድ የሚያደርጉ አገራዊ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት ያስፈልጋል» ብለው ያምናሉ።«የራስን ሰጥቶ የሌላውን መቀበል መልመድ ይኖርብናል» የሚሉት ዶክተር ሙሉጌታ፤ በታሪክ አጋጣሚ ተፈጥረው በጋራ ሊያግባቡ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን በአግባቡ መጠቀም ያስፈልጋል የሚል ምክረ ሀሳብ በማስቀመጥ አስተያየታቸውን ይቋጫሉ።የተለያዩ የታሪክ ድርሳናት እና የቅርብ ጊዜ የምርምር ፅሁፎች በኢትዮጵያ ከ80 ቋንቋዎች በላይ ቢኖሩም አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ወደ ፅሁፍ ያደጉት 52 ብቻ መሆናቸውን ያሳያሉ። የአገሪቷ ባህል፣ እውቀት እና ታሪክ በስፋት የተዳሰሰበትና የዳበረ የፅሁፍ መረጃ ያለው የግእዝ ቋንቋ እንደሆነም ከነዚህ መረጃዎች መረዳት ይቻላል። በቀጣይነት አማርኛ ቋንቋ ይቀመጣል፡፡ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የስነ ፅሁፍ ደረጃቸውን እያሳደጉ ከመጡት ቋንቋዎች ውስጥ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ከስነ ልሳን ተመራማሪዎቹ አስተያየት እና ምክረ ሀሳብ መረዳት የሚቻለው የቋንቋ ጉዳይ በቶሎ ለውይይት ቀርቦ መፍትሄ የማይበጅለት ከሆነ በርካታ መዘዞች ይዞ መምጣቱ አይቀሬ ነው። የቆጡን ሲያወርዱ የብብትን ላለመጣል ሲባል ስነ ልሳናዊ ፋይዳዎቹን ባለመዘንጋት አገራዊ በሆኑ የጋራ አጀንዳዎች ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት ይገባል። ካልሆነ ግን በብሄር ብሄረሰቦች መካከል የእኔ ይበልጥ የእኔ ይበልጥ የሚለው አስተሳሰብ ይሰፋል። ይህን ተከትሎም መራራቅ፣ መቃቃር እንዲሁም ግጭቶችን የመፍጠር አቅሙም ከፍተኛ ይሆናል። ከሁሉም በላይ ግን አብሮ የመኖር እሴትን ይሸረሽራል።ዳግም ከበደ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=519
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
3c33d92863178d0c8821add4934308e3
32edcf5c0cd4c2709bbdeffa58c3f41a
ኢትዮጵያ ከሃገራት ጋር የጀመረችውን ስትራቴጂያዊ አጋርነት አጠናክራ ትቀጥላለች
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም እንዳሉት፥ የተፈጠረው ስትራቴጂያዊ አጋርነት  በመርህ ላይ የተመሰረተውን የኢትዮጵያን አቋም ሃገራት ደግፈው እንዲቆሙ የሚያስችል ነው።ኢትዮጵያ ከአሜሪካ፣ ከቻይና፣ ከአፍሪካ ቀንድ እንዲሁም በቅርቡ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ስትራቴጂያዊ አጋርነት መፈራረሟን አንስተዋል።በዚህ ሣምንትም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም በኬንያ ያደረጉት ጉብኝት የዚሁ አካል መሆኑን ነው የተናገሩት።ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በበርካታ ጉዳዮች ተሳታፊ እንድትሆን በስፋት እየተጋበዘች መሆኑም የዚሁ ማሳያ ተደርጎ የሚወሰድ ነው።በዚህ በኩል እየተገኘ ላለው ስኬት የዓለም ሃገራት በተለይ ደግሞ የአፍሪካን ሙሉ ድጋፍ ማግኘት ወሳኝነት አለው።ኢትዮጵያ በየክፍለ አህጉሩ ምሰሶ የሆኑ ሃገራትን በመለየት በጋራ፣ በአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮቹ ዙሪያ መግባባትን ለመፍጠር እየሰራች መሆኗን ጠቁመዋል።ይህም የአፍሪካን አቋም በዓለም መድረክ ጎልቶ እንዲታይ ለማድረግ ቁልፍ አስተዋጽኦ እንዳለው ነው የገለጹት።ከዚህ አኳያ በምዕራብ አፍሪካ ጋና፣ በመካከለኛው ምዕራብ ጊኒ፣ በምሥራቅ አፍሪካ ኬንያ፣ ሩዋንዳና ኡጋንዳ፣ በሰሜን አልጄሪያ በደቡባዊ አፍሪካ ደግሞ ሞዛምቢክ ምሰሶ ተደርገው የተወሰዱ ሃገራት ሆነዋል ነው ያሉት።እነዚህ ሃገራት የኢትዮጵያን አቋም በመደገፍ ይሁን በአፍሪካ የጋራ ጉዳዮች ጠንካራ ሆነው እንዲወጡ በማድረግ ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱ ናቸው።ስትራቴጂያዊ አጋር ሃገሮች ብሄራዊና የአካባቢው ሠላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ እንዲሰፍን የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ የሚያደርግ ነው ብለዋል።የቀጣናውን ሠላም የሚያደፈርሱ አካላት በዓለም አቀፍ መድረክ ተጠያቂ እንዲሆኑ አዎንታዊ ድጋፍ የሚያደርጉ መሆናቸውን ተናግረዋል።እናም ኢትዮጵያ ሃገራዊና አሕጉራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ ከሃገራት ጋር የጀመረችውን ስትራቴጂያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የገለጹት።(ኢዜአ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25740/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c1539eee37468ebbd9b337aca7400069
4d931e47a8c13d68aa7eb068d3269eec
ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ደረቅ ቼኮች የፈረሙ ተጠርጣሪዎችን የለቀቁ ዳኛ እንዲሰናበቱ ተጠየቀ
ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ በርካታ ደረቅ ቼኮችን በተደጋጋሚ በመፈረም ተጠርጥረው ጉዳያቸው በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙ ተጠርጣሪዎችን መዝገብ ወደ ተመደቡበት ችሎት በማዘዋወር፣ ተጠርጣሪዎቹን በዋስትና የለቀቁ አንድ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ፓርላማው ከዳኝነት እንዲያሰናብት ተጠየቀ። የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ዳኞችን ለሚሾመውና ለሚያነሳው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በላከው የውሳኔ ሐሳብ፣ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዳኝነት ተመድበው እየሠሩ የሚገኙት አቶ አየለ ዲቦ ስሜ ሆነ ብለው በፈጸሙት የዲስፕሊንና የሕግ ስህተት እንዲሰናበቱ መወሰኑንና ከጥቅምት 4 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ከሥራቸው ማገዱን በመግለጽ ምክር ቤቱ ውሳኔውን እንዲያፀድቅለት ጠይቋል። ተጠርጣሪዎቹ አቶ አዲሱ አማኑኤል፣ ፓስተር አማንና በዛብህ ሲሳይ በተለያዩ ጊዜዎች ፈርመው የቆረጧቸው ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ቼኮች በባንኮቻቸው ስንቅ የሌላቸው (ደረቅ ቼክ) መሆናቸው በመረጋገጡ፣ የተከፈተባቸውን የወንጀል ክስ ለሚመለከተው የከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ችሎት የዋስትና ጥያቄ አቅርበው ውድቅ መደረጉን ጉባዔው የላከው የውሳኔ ሐሳብ ያስረዳል። በዚህ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ላይ ያቀረቡትን ይግባኝም ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተመልክቶ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔን እንዳጸና ይገልጻል። በመቀጠልም ተጠርጣሪዎቹ በጠበቃቸው አማካይነት ለአራዳ ምድብ ችሎት መዝገቡ ወደ አቃቂ ቃሊቲ አንደኛ ወንጀል ችሎት እንዲዘዋወርላቸው በአቤቱታ አመልክተው ችሎቱ ውድቅ እንዳደረገው ያትታል።ነገር ግን ዳኛ አየለ ዲቦ በአራዳ ምድብ ችሎት የተከፈተውን መዝገብ ለመመርመር በሚል ዳኛ ሆነው ወደሚያስችሉበት አቃቂ ቃሊቲ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት በትዕዛዝ አስመጥተው መዝገቡን በማጣመር፣ ተጠርጣሪዎች በገንዘብ ዋስትና በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ መወሰናቸውን ያስረዳል። የክሱ ወደ ሌላ ችሎት ይዘዋወርልኝ አቤቱታ አግባብነት የሚኖረው የክሱ ጭብጥ ከመሰማቱ በፊት የቀረበ እንደሆነና አቤቱታውም ለቀጣይ እርከን ፍርድ ቤት ቀርቦ ተገቢነት ያለው መሆኑ ከተረጋገጠ ብቻ መሆኑ በሥነ ሥርዓት ሕጉ ተደንግጎ ሳለ፣ ይኼንን በመጣስ እንዲሁም ጉዳዩን የያዘው ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በጉዳዩ ላይ ተጠርቶ አስተያየት ሳይሰጥበት የወሰኑት በመሆኑ፣ ዳኛው ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ሆን ብለው የሕግና የዲስፕሊን ጥሰት መፈጸማቸውን የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ለፓርላማው አመልክቷል። ፓርላማው በቀረበው ጥያቄ ላይ በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት የውሳኔ ሐሳቡንና የዳኛውን ምላሽ መርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥበት ይጠበቃል።
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/13801
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7a849b2d0dab2390c9e5811a40740bb6
71c0fec6afa938c7f684654a35dc3716
ኢንስቲትዩቱ ከቆዳ አልባሳትና ዕቃዎች ከ26 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ
የኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስሪ ልማት ኢንስቲትዩት ከቆዳ አልባሳትና ዕቃዎች ወደ ውጭ አገሮች በመላክ ከ26 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ገለጸ ፡፡የኢንስቲትዩቱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ብርሃኑ ስርጀቦ ለዋልታ እንደገለጹት በሩብ  በጀት ዓመት ከጫማ፣ የቆዳ አልባሳትና ዕቃዎች ወደ ተለያዩ የውጭ አገሮች 49ሚሊየን 488 ሺ 980 ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 26ሚለየን 87ሺ 150 ዶላር ገቢ ለማግኘት ተችሏል ፡፡ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት አፈፃፀም ጋር ሲነጻጸር ወደ ውጭ ከተላኩት የቆዳ ጓንትና ያለቀለት ቆዳምርቶች ላይ መቀነስ ያሳየ ሲሆን የጫማ ፣የቆዳ አልባሳትና ዕቃዎች በመጠኑ መጨመሩን አብራርተዋል፡፡በመሆኑም ይህን ክፍተት በመሙላት ኢንስቲትዩቱ  በዘላቂነት የቆዳ ኢንዱሰትሪው በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆን ለማድረግና የተማረ የሰው ኃይል ለማፍራት በሀገር ውስጥ እና በውጭ አገር ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ትስስር መፈጠሩ አስረድተዋል፡፡በዚህም በዘርፉ  እስከ ዶክትሬት ዲግሪ ድረስ የሰለጠኑ  በርካታ መሃንዲሶችና ባለሙያዎችን የማፍራት ሥራ እየተሠራ እንደሚገኝ ነው ያመለከቱት ፡፡በመላው ሀገሪቱ ከ32 በላይ በሆኑ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆች ጋር በመተባበርም በቆዳ ውጤቶች ቴክኖሎጂ እስከ ደረጃ አራት በርካታ ወጣቶች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እንደሚገኙ ገልጸዋል ፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ ከ10 በላይ ችግር ፈች ምርምሮች እየተካሄዱ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡ይህም የወቅቱን የዓለምን ፋሽን አቅጣጫ በመከተል በዘርፉ በርካታ ፋብሪካዎች ምርቶቻቸውን  በብዛት እያመረቱ ለገበያ እንዲያቀርቡ መደረጉ አመልክቷል፡፡ኢንስቲትዩቱ በቅርቡ የዓለም አቀፍ የጥራት ማኔጅመንት ሰርተፊኬት ባለቤት መሆኑን ነው የጠቆሙት ፡፡በዚሁም ከሀገራችን ወደ ውጭ የሚወጡ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች እሴት የተጨመረባቸውና  በኢንስቲትዩቱ ላቦራቶሪ ተፈትሸው የጥራት ማረጋገጫ እንደሚሰጣቸው ሃላፊው ገልጸዋል ፡፡በዚሁም በአነስተኛና መካከለኛ የጫማና የቆዳ ውጤቶች የተሰማሩ ድርጅቶች ከትላልቅ የጫማና የቆዳ ውጤቶች ጋር እንዲተሳሰሩ በማድረግም ለውጭ ገበያ ምርቶችን እያቀረቡ ይገኛሉ ነው ያሉት ፡፡ 
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/22891/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ee544ea5a3c2896ed3e00e0f6876bbee
6677eacc5fefab27e6f382f829b1f260
​ጳውሎስ ጌታቸው የባህርዳር ከተማ አሰልጣኝ ሆነው ተሹመዋል
ባህርዳር ከተማ ጳውሎስ ጌታቸውን ቀጣዩ የክለቡ አሰልጣኘ አድርጎ መሾሙ ታውቋል፡፡በከፍተኛ ሊጉ በተለይ በመጀመሪያው ዙር ጥሩ ጉዞ አድርጎ የነበረውና ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማደግ ሲፎካከር የነበረው ባህርዳር ከተማ በሁለተኛው ዙር ከነበረበት የወጥነት ችግር ለመውጣት እና በቀጣይ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማደግ ዋና አሰልጣኙን ጌታሁን ገ/ጊዮርጊስ አሰናብቶ በዝውውሩ ከበርካታ ክለቦች ጋር ስሙ ሲያያዝ የነበረው  ጳውሎስ ጌታቸውን መቅጠሩን አስታውቋል።የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና እና ሱሉልታ ከተማ አሰልጣኝ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በከፍተኘው ሊግ በሀዲያ ሆሳዕና ጥሩ ቡድን የሰራውና ወደፕሪምየር ሊግ ለማለፍ እስከ መጨረሻው የመቐለ ከተማ የመለያ ጨዋታ ድረስ መድረስ ችሎ ነበር፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/29646
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b13300148312011d0dc8bbf7b7fe6928
9b174082a6e863b15e07b242cea7f16a
ሳን ማሪኖ (ከተማ)
ሳን ማሪኖ ከተማ የሳን ማሪኖ ዋና ከተማ ነው። ከተማው የተመሠረተ በቅዱስ ማሪኑስ በ293 ዓ.ም. ነበር። ስለዚህ ክርስትና ቶሎ ከተቀበሉት አገራት አንዷ ነች። በዚያን ጊዜ እንኳን ክርስትና በሮሜ መንግሥት ገና ሕጋዊ እምነት አልነበረም። በሳን ማሪኖ በተራራማ ቦታ የሰፈሩት ክርስቲያኖች ስደተኞች ነበሩና። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 4,493 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
f22aafa62db2c75587a0e0bb070fe6d0
d190fccd5fa15cd2ca1a52d7423b3bb2
ከአዲስ አበባ ባህርዳር እና ጎንደር ተቋርጦ የነበረው በረራ ጀምሯል
ከአንድ ወር በላይ ተቋርጦ የቆየው የበረራ አገልግሎት ታኅሣሥ 10/2020 እንደገና መጀመሩን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤርፖርቶች ድርጅት የባህርዳር ቅርንጫፍ ኃላፊ አዋጁ ባዘዘው ገልፀዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/5706617.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6910d9ddf977f102d11c2342d4c2df9b
0a429770f78e3d6741edb276bdf92c11
ቤተክርስቲያኗ መንፈሣዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤያትና የመንፈሳዊ ጉዞ መርሐ ግብሮች ለጥቂት ቀናት እንዲቆሙ ውሳኔ አሳለፈች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሣዊ የስብከተ ወንጌል ጉባኤያትና የመንፈሳዊ ጉዞ መርሐ ግብሮች ለጥቂት ቀናት እንዲቆሙ ውሳኔ አሳለፈች።በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊና የምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ቋሚ ሲኖዶስ ያሳለፈውን ውሳኔ በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጸሎትና ምሕላ አጠናክሮ ከማድረግ በተጨማሪ ጤነኞችን የመጠበቅ፣ ሕሙማን የመንከባከብና የማጽናናት ኃላፊነት ስላለባት ቋሚ ሲኖዶስ ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ውሳኔዎች አሳልፏል ተብሏል።በመግለጫቸውም በቅዳሴና በምሕላ ጸሎት ጊዜ በውስጥም ሆነ በአጸደ ቤተ ክርስቲያን ዘርዘር ብሎ በመቆም መንፈሳዊ አገልግሎቶችን እንዲፈጸሙ ቤተክርሲያኗ መሳሰቧን ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ተናግረዋል።ከቤተ ክርስቲያን ቀኖና ጋር የማይጋጩ የመከላከያ መንገዶች ማለትም የእጅ ለእጅ መጨባበጥን ማቆም፣ እጅን በሚገባ መታጠብ፣ ሳይጠጋጉ ዘርዘር ብሎ መቆም፣ በመሳልና በማስነጠስ ጊዜ መጠንቀቅ፣ በመሳሳም ምትክ እማሄ ወይም ሰላምታ መስጠት በየአጥቢያው፣ በየገዳማቱና በያለንበት ሁሉ ተግባራዊ እንዲደረግ ነው ውሳኔ የተላለፈው።ሊቃውንት፣ ካህናት፣ መምህራን፣ ሰባክያነ ወንጌል፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፣ ከተሳሳቱ መረጃዎች ተቆጥበው ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን የሚሰጡ መመሪያዎችን በየአጥቢያ ቤተ ክርስቲያኑና አስፈላጊ በሆኑ ቦታዎች ሁሉ እንደፈጽሙም ቤተክርስቲያኗ ማሳሰቧን ከቤተክርስቲያኗ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ለራስና ለወገን በመቆርቆርና በመተዛዘን፣ አረጋውያንን በመጠበቅ፣ ነዳያን በማሰብ የበሽታውን ሥርጭት ተባብረን ማስቆም እንደሚገባ ቅዱስ ሲኖዶስ መወሰኑ ተጠቁሟል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a4%e1%89%b0%e1%8a%ad%e1%88%ad%e1%88%b5%e1%89%b2%e1%8b%ab%e1%8a%97-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8d%88%e1%88%a3%e1%8b%8a-%e1%8b%a8%e1%88%b5%e1%89%a5%e1%8a%a8%e1%89%b0-%e1%8b%88%e1%8a%95%e1%8c%8c/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ab4435f60381682778697e747a71603c
765252e0ed91e743f04957bb46bc0a01
ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ዙሪያ ያቀረበችው የመነሻ ሃሳብ ውድቅ መደረጉ ተገለፀ
ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ዙሪያ ያቀረበችው የመነሻ ሃሳብ(ፕሮፖዛል) ውድቅ መደረጉን በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የድንበርና ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አማካሪ አቶ ተፈራ በየነ ገልፀዋል፡፡አማካሪው እንዳሉት ግብፅ ሀምሌ 25፣ 2011 ዓ.ም ለኢትዮጵያና ሱዳን የግድቡ የውሃ ሙሌትና አለቃቀቅን እንዲሁም ቀጣይ ቅንጅታዊ አሰራርን በተመለከተ አዲስ የመነሻ ሃሳብ(ፕሮፖዛል) ልካ በኢትዮጵያ በኩል ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ፕሮፖዛሉ ውድቅ የተደረገው ኢትዮጵያን ጨምሮ የላይኛው ተፋሰስ ሀገራትን ጥቅም የማያሥጠብቅ በመሆኑ ነው ብለዋል፡፡የግብፅ ወገን ላለመስማማት ተስማምቶ የመጣ ነው የሚመስለው ያሉት አማካሪው፤ ግብፅ ያቀረበችው ፕሮፖዛል የሶስትዮሽ ምክክር አሰራሩን የጣሰ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ግብፅ የአባይ ተፈጥሯዊ ፍሰት ሳይዛባ እንዲቀጥል ጠይቃለች ፣ ይህ ደግሞ የላይኛው ተፋሰስ ሀገራት የልማት ተጠቃሚ እንዳይሆኑ ያደርጋል ነው ያሉት፡፡የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ብሄራዊ አሰተባባሪ ም/ቤት ፅ/ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍቅርተ ታምር ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ በ2011 ዓ.ም 970 ሚሊየን ብር መገኘቱን ገልፀዋል፡፡እስካለፈው ሰኔ መጨረሻ ድረስ በአጠቃላይ ከህብረተሰቡ ለግንባታው 12 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ድጋፍ መደረጉንም ነው ያስታወቁት፡፡የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ የፕሮጀክቱን አሁናዊ ሁኔታ በተመለከተ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው ውይይት ላይ ለተገኙ ተሳታፊዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡በዚህም የኮርቻ ግድብ(ሳድል ዳም) 96 በመቶ፣የሃይል ማመንጫዎች 69 በመቶ፣ የኤሌክትሮ መካኒካል ስራው 25 በመቶ፣ የሲቪል ስራው 84 በመቶ መጠናቀቃቸውን ገልፀዋል፡፡በአጠቃላይ የፕሮጀክት አፈፃፀም ደግሞ 68 ነጥብ 5 በመቶ መድረሱን አብራርተዋል፡፡እስካሁን ለግድኑ ግንባታ 99 ቢሊየን ብር ወጪ ሲደረግ፣ ፕሮጀክቱን ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅም ተጨማሪ 40 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡በ2013 ዓ.ም ግድቡ የመጀመሪያው ምዕራፍ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት እንደሚጀምርም ነው የገለፁት፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31383/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a8e3a93ded06e159403fd899a6aa7ee0
a5185e7b746106fab7b0c53db40bee02
ዛሬ ንጋት ላይ 2.2 ሚሊዮን የኮቪድ-19 ክትባት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ደረሰ።
የኮቪድ-19 ክትባት አዲስ አበባ ገባ\nኢትዮጵያ የገባው የኮቪድ-19 ክትባት አስትራዜኔካ ሠራሽ ሲሆን ክትባቱ ኮቫክስ ከተሰኘው ዓለም አቀፍ ጥምረት የተገኘ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቢሮ አስታውቋል። በኮቫክስ አማካኝነት ክትባቱ ኢትዮጵያ መግባቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ የክትባት ስርጭቱን እኩል ተጠቃሚ ለማድረግ ለሚደረገው ጥረት ማሳያ ነው ብሏል የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ። የጤና ሚኒስቴር የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውለው የመጀመሪያ ዙር ክትባት ዛሬ እንደሚገባ አስታውቆ ነበር። ክትባቱ ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የጤና ሠራተኞችን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመለየት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸውም ተገልጿል። ከዚህ ቀደም የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለክትባቱ በዋናነት ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዜጎች ተጋላጭ ይሆናሉ ተብለው የተለዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እንደሆኑ አስታውቀዋል። በዚህ መሰረት የጤና ባለሙያዎች፣ የማህበራዊ ጤና ሠራተኞች፣ የህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት ቅድሚያ ይሰጣቸዋል ያሉ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው ግብረ ሀይልም የተሳለጠ የክትባት አሰጣጥና ቁጥጥር እንዲኖር ያደርጋል ማለታቸው የሚታወስ ነው። ኮቫክስ ምንድነው? ኮቫክስ የኮቪድ-19 ክትባት ለደሃ አገራት እንዲደርስ የተመሰረተ ዓለም አቀፍ ጥምረት ነው። የበለጸጉት አገራት ለኮቫክስ ኢኒሺዬቲቭ የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል። ለምሳሌ ዩናይትድ ኪንገደም በዩኬኤይድ በኩል ለኮቫክስ የ760 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን በኢትዮጵያ የዩኬኤይድ ተወካይ ክርስቲያን ሮግ በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍራዋል። በኮቫክስ አማካኝነት በአንድ ዓመት ብቻ በ190 አገራት ሁለት ቢሊዮን ክትባቶችን ለማሠራጨት ታልሟል። በተለይ ደግሞ 92 ደሃ የሚባሉ አገራት ከሌሎች 98 አቅም ካላቸው አገራት እኩል ክትባቱን እንዲቀበሉ ይደረጋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካ ሃገራት የዚህ ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ናቸው። ይህም ማለት አፍሪካ በዚህ ኢኒሼቲቭ በኩል፣ 220 ሚሊዮን ክትባቶችን ታገኛለች። ፕሮግራሙ እስካሁን ድረስ ለክትባት የሚሆን 6 በሊየን ዶላር ማሳበሳብ ችሏል። ቢሆንም ተጨማሪ 2 ቢሊየን ዶላር ያስፈልጋል እየተባለ ነው። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ኢትዮጵያና መሰል ሀገራት ከኮቫክስ የክትባት ትብብር ተቋም ጋር በመሆን እስከ ፈረንጆቹ 2021 መጨረሻ 20 በመቶ የሚሆነውን ህዝባቸውን ለመከተብ እየሰሠሩ ነው ማለታቸው የሚታወስ ነው። ምንም እንኳን በአፍሪካ በቫይረሱ የተያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በንፅፅር ዝቅተኛ ቢሆንም በአንዳንድ አገራት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በድጋሚ እየጨመረ ነው። በኢትዮጵያም ወረርሽኙ ከተከሰተባት ዕለት ጀምሮ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ ጭማሪ እያሳየ ሲሆን እስካሁንም ባለው አሃዝ 165 ሺህ 29 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል፤ ከነዚህም ውስጥ 137 ሺህ 785 ሲያገግሙ 2 ሺህ 420 ሕይወታቸው አልፏል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
d6c0aa3790aaa7605f49509e98c5fd98
d16fcc4cda812e8b5fd0a5cda5b57ef3
የኢትዮ-ኤርትራ የብስክሌት ቱር የሰላም ገመዱን ለማጠንከር ዛሬ ተነስቷል
 በሜልቦርን፣ በሮም፣ በቶኪዮ እንዲሁም በበርካታ አገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ የብስክሌት ውድድሮች ላይ ኢትዮጵያን ወክለዋል። በብስክሌት ስፖርት ፍቅር የተለከፉ ናቸው። ብስክሌት ሲታወስ እነሱ፤ እነርሱ ሲታወሱ ደግሞ የብስክሌት ስፖርት ሳይነጣጠሉ ይነሳሉ። ኤርትራዊያን። «በስፖርቱ ፍቅር መነደፋቸው ለምን?» የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ቀደምት ታሪኩን ለማስታወስ ስንሞክር ዘመናትን ወደኋላ መለስ ብለን መቃኘት የግድ ይለናል። ይህ ዘመን ወራሪው ፋሽስት ጣሊያንን የጥቁርን ክንድ ለማንበርከክ ድምበር ጥሶ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት የተዳፈረበት ነበር። ለእብሪቱ እና ለትቢቱ ማስታገሻ ጀግኖች አርበኞች በዱር በገደሉ እየመሸጉ ትንፋሽ አሳጥተው ወደመጣበት መልሰውታል።መቼም ሁሉም ነገር መጥፎ አይሆንም። ወራሪ ወታደሮቹ ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ የጣሊያን ስሪት የሆኑትን እነ ቢያንኪሊ፣ ባርታሊ እንዲሁም ቦንሲት የሚል ስያሜ ያላቸው ብስክሌቶችን ይዘው ገብተው ነበር። ታዲያ እነዚህ ብስክሌቶች ፋሽስት በጀግኖች አርበኞች ድል ተደርገው ከኢትዮጰያ ጨርቃቸውን ጥለው ሲወጡ በምርኮነት አገር ውስጥ ቀርተው ነበር። ፋሽስት ጣሊያን በአምስት ዓመት የቆይታ ጊዜው ወታደሮቹ በአዲስ አበባ ብስክሌቶችን በጎዳናዎች ላይ በመጋለብ፣ ሰዎችን በማለማመድ እና ውድድር በማካሄድ የኢትዮጵያውያንን ልብ ለመማረክ ጥረት ያደርግ ነበር።በወቅቱ በዓለም ላይ በተለይ በፈረንሳይ፣ ቤልጄም እንዲሁም ሆላንድ የመሳሰሉ አገራት ብስክሌት ተወዳጅ እና ቀዳሚው ስፖርት ነው። ለዚህ ስፖርት ኢትዮጰያውያኑ እንግዳ ቢሆኑም በቀላሉ እውቀቱን በመቅሰም ጥሩ ችሎታን አዳብረው ነበር። በጎዳናዎች ላይ እንደ ድንገት ከወራሪዎቹ ጣሊያኖች ጋር ሲገናኙ እንኳን በቀላሉ እያለፏቸው ይጓዛሉ። በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለ ጣሊያን ከአገሪቷ ሳይወድ በግዱ ተባረረ። የብስክሌት ስፖርት ግን በኢትዮጵያውያን እና ኤርትራዊያን ዘንድ ተወዳጅነቱ ቀጠለ።በዚህ ወቅት ግን የብስክሌቶቹን ጥበብ ጠንቅቀው በመረዳት ከፈጣሪዎቹ ባልተናነሰ በስፖርቱ ላይ በመሰልጠን ከሌሎች ኢትዮጵያዊ ወንድሞቻቸው ጋር የሚታወቁ እጅግ በጣም በርካታ ኤርትራዊያን ነበሩ። የስፖርቱ ወዳጅ ከመሆን ባለፈ በሚሳተፉበት ውድድር ላይ ድል የሚያደርጉም ናቸው። ለባለ ሁለቱ ጎማ ተሽከርካሪ እንግዳ ከመሆን ይልቅ እንደ ባህል ይቆጥሩት ጀመር። በእነዚህ ዘመናት ኤርትራ የኢትዮጵያ አንድ አካል የነበረች ሲሆን፤ በተለይ በብስክሌት ስፖርት ከዚያ ክፍለ አገር የሚመጡ ስፖርተኞች ታዋቂ ነበሩ።በዘመኑ እነ ካሳ ፈዲር፣ ካሳ ርእሶም፣ ሙሉጌታ ካሳ፣ታዬ ክፍሌ የሚባሉ ብስክሌተኞች ከአንዋር መስጊድ ፊት ለፊት እነ ኡስማን ኪኪያ ሱቆች አካባቢ እነ ራስ ሃይሉን የመሳሰሉ ታላላቅ መሳፍንት እና መኳንቶች በክብር ቦታቸው ላይ ተቀምጠው ውድድር ያደርጉ ነበር። የብስክሌት፣ የቦክስ እንዲሁም የአትሌቲክስ ስፖርት ቡድን በ1948 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አውስትራሊያ ሲያቀና ኢትዮጵያን በመወከል ኤርትራዊያንም ተሳታፊ ነበሩ። ጊዜው 1962 ነበር። በሮም ኦሎምፒክ ተሳትፎ ፈር ተቀዷል።በድጋሚ ኢትዮጵያን ለመወከል በጋሽ ገረመው ደንቦባ የሚመራው እና አድማሱ መርጊያ፣ አላዛር ክፍሎም እና ጆቫኒ ማሶላን ያሳተፈው የሮም ኦሎምፒክ ላይ አሁንም ኤርትራዊያን ድርሻቸው ላቅ ያለ ነበር። በተለይ ታሪክን መለስ ብለው የሚያስታውሱን ጀግናው ብስክሌተኛ ጋሽ ገረመው ደንቦባ ኤርትራዊያን ስፖርተኞች ታዋቂና የማይበገሩ ነበሩ። በዛሬው የእሁድ ስፖርት ዝግጅታችን ያለፈውን ዘመን መለስ ብለን በመቃኘት ኤርትራዊያን ብስክሌተኞች በኢትዮጵያ የኦሎምፒክ እና አጠቃላይ የስፖርት ውድድሮች ላይ የነበራቸውን ሚና ለማንሳት የሞከርነው ያለ ምክንያት አልነበረም።እንደሚታወቀው ኤርትራ ነፃ አገር መሆኗን ካወጀች እና እወቅናን ካገኘች ሶስት አስርት ዓመታት ሊቆጠሩ በጣት የሚቆጠሩ ዓመታት ቀርተዋል። ሆኖም በፖለቲካዊ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት ማህበራዊ፣ ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ትስስሩ ተቋርጦ ወንድማማች ህዝቦች ተለያይተው ቆይተዋል። የዚህ ግንኙነት መቋረጥ ደግሞ ዛሬ ያነሳነውን ታሪካዊውን የብስክሌት ስፖርታዊ ውድድር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ ያሳረፈ ነበር። በቅርቡ ግን ለሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች ብስራት የሚሆን ዜና መንግስታቱ ይፋ ማድረጋቸውን ተከትሎ ከታሰበው ፍጥነት በላይ የቀደመው ትስስር እየተጠናከረ ይገኛል።ሁለቱ ወንድማማች ህዝቦች በፖለቲካዊ ቀውስ በትስስር ከኖሩበት ህይወት ለ20 ዓመታት ተለይተው ቢቆዩም በቅርቡ ዳግም የተፈጠረውን ግንኙነት ምክንያት በማድረግ፣ የአገራቱንና የህዝቦቹን ወዳጅነት ይበልጥ ለማደስና ለማጠናከር ያለሙ በርካታ የግንኙነት መድረኮችም እየተፈጠሩ ነው። የሰላም ዘብ በመሆን ባላንጣ የሆኑትን የማቀራረብ እና እርቅ የመፍጠር ሚናው ጉልህ የሆነው ስፖርት በአገራቱ መካከል ተከፍቶ የነበረውን ሽንቁር ለመድፈን ሁነኛ መፍትሄ ሳይሆን አልቀረም። ለዚህም ይመስላል ከሳምንታት በፊት ስፖርቱ አሃዱ ብሎ ወንድማማች የሆኑትን ህዝቦች የማቀራረብ ሚናውን መወጣት የጀመረው። ይህን ጉዳይ ከቅርብ ቀናት በፊት የተደረጉ ሁነቶችን ያስታውሰናል። ሁለቱ አገራት እንደ አዲስ ግንኙነታቸውን ለማደስ ቃል ከገቡ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደው «የኢትዮ ኤርትራ የሰላም የአንድነትና የፍቅር ሩጫ» ነበር። በፍቅር ተጀምሮ በሰላም የተጠናቀቀው ይህ ስፖርታዊ ሁነት በሺዎች የሚቆጠሩ የሁለቱ አገራት ዜጎች የተሳተፉበት ነበር። የውድድሩ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ታፈረ ጥቅምት 18 በተካሄደው ዝግጅት የኢትዮ ኤርትራ የፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት እንዲ ጎለብት መሰል መርሃ ግብሮች የሚያበረክቱት አስተዋፅኦ ከፍተኛ እንደሆነ መግለፃቸው ይታወሳል።ሌላኛውና ሁለቱን አገራት ግንኙነት የሚያጠናክረው ሁነት ህዳር 9 ቀን የተካሄደው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የጎዳና ላይ ውድድር ሲሆን፤ ለ18ተኛ ጊዜ በተካሄደው እና ከ44ሺ በላይ ተሳታፊዎች የተካፈሉበት ሁነት ላይ ታዋቂው ኤርትራዊ አትሌት ዘረሰናይ ታደሰ መገኘቱ እና ውድድሩን ማስጀመሩ ይናገራል። ኤርትራዊው ዘረሰናይ ታደሰ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣቱ መደሰቱን በዝግጅቱ ወቅት ይፋ ማድረጉን እና በይፋ ስፖርት የፍቅር መሰረትን መጣል የሚችል ዘርፍ መሆኑን አመላክ ቶበታል።አትሌት ዘረሰናይ ታደሰ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2004 አቴንስ ኦሎምፒክ ቀነኒሳን እና ስለሺን ተከትሎ በ10ሺ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ ያሸነፈ ነው። በረጅም ርቀት የትራክ፤ የአገር አቋራጭ እና የጎዳና ላይ ሩጫዎች ከኤርትራ አትሌቶች ከፍተኛውን ስኬት ያስመዘገበም ነው። ዘረሰናይ በተለያዩ የዓለም አትሌቲክስ ውድድሮች 6 የአሸናፊነት ሽልማቶች ያገኘ ሲሆን፤ አራቱን በግማሽ ማራቶን፣ አንዱን በ20 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ሌላኛውን በ12 ኪሎ ሜትር እና የሞምባሳው የዓለም አገር አቋራጭ ላይ የተቀዳጃቸው ውጤቶች ናቸው። ምስራቅ አፍሪካን ከሚያኮሩ አትሌቶች መካከል የሚመደበው ይህ አትሌት ስፖርቱ የሰላም ድልድይ መስሪያ መሆኑን ከወንድሞቹ ጋር በመሆን አስመስክሯል። አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ በበኩሉ፤ ስፖርት የሰላም መሳርያ መሆኑን ለማመልከት «ተመልከቱን ምንም ልዩነት የለንም፣ በሌላው ዓለም ኢትዮጵያውያንን ከኤርትራዊያን ለይቶ የሚመለከት የለም» ሲል ሁነቱን በሁለቱ አገራት መካከል የነበረው የጥላቻ ግንብ መፍረሱን ይፋ አድርጎበታል።በመግቢያችን ላይ በስፋት ለመዳሰስ እንደሞከርነው በስፖርቱ በተለይ ደግሞ በብስክሌት እና በአትሌቲክስ ስፖርቶች ሁለቱ ወንድማማች አገራት ጠንካራ ማህበራዊ ትስስር እንዳላቸው አሳይተናል። ለዚህም ነው ከላይ የጠቀስነውን ሁነቶች በማሰናዳት ደብዝዞ የነበረውን ግንኙነት በአዲስ የፍቅር ቀለም ለማድመቅ ዋንኛ መሳሪያ የሆኑት። እስካሁን ከተደረጉት ስፖርታዊ ሁነቶች በተጨማሪ ደግሞ የአዲስ አበባ ብስክሌት ፌዴሬሽን አንድ ብስራት ይፋ አድርጓል።ዛሬ ማለዳው ላይ በአዲስ አበባ ብስክሌት ስፖርት ጠንሳሽነት በኤርትራ የብስክሌት ፌዴሬሽን አጋርነት የታቀደ እና መዳረሻውን ኤርትራ አስመራ የሚያደርግ ልኡካን ቡድን መነሻውን ከመሃል ፒያሳ ጊዮርጊስ አደባባይ በማድረግ ጉዞውን ይጀምራል። በዚህም በርካታ አገር አቀፍ የብስክሌት ተወዳዳሪዎች የሁለቱን አገራት ወዳጅነት ያጠናክረዋል ተብሎ የታቀደው «የብስክሌት ቱር» ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ።የአዲስ አበባ ብስክሌት ስፖርት ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ረዘነ በየነ በተለይ ለዝግጅት ክፍላችን በሰጡት መረጃ እንዳብራሩት፤ ወዳጅነትን ለማጠናከር ታስቦ ዛሬ በይፋ የሚጀመረው «የብስክሌት ቱር» መዳረሻውን አስመራ ያደርጋል። «የተጀመረውን የሁለቱን አገራት ወዳጅነት በተለይ ደግሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የተጀመረው ሰላም አስመልክቶ በስፖርቱ የበለጠ ለማጠንከር ታሳቢ አድርገናል» ብለዋል።አቶ ረዘነ፤ በብስክሌት ስፖርት ሰፊ እውቅና ካላት ኤርትራ ልምድ ለማግኘት ሁነቱ ያግዘናል ብለዋል። ወደ ኤርትራ «በብስክሌት ቱር» የሚያቀናውን የልኡካን ቡድን የሚመሩት የስራ አስፈፃሚ እና የፌዴሬሽን አመራሮች ከዚህ ቀደም ወደ ኤርትራ በመጓዝ አገራዊ ትስስሩን የሚያጠናክር ሁነት ለማዘጋጀት መመካከራቸው የሚታወስ ነው። አዘጋጆቹ ይሄ ጉዞ ውድድር ሳይሆን በኢትዮጵያ እና በኤርትራ የተለያዩ ገጠራማ እና የከተማ አካባቢዎች ለሚገኙ ነዋሪዎች የልኡካን ቡድኑ የሰላም ጉዞ ወደኤርትራ እያደረገ መሆኑን ለማሳወቅ እና ግንኙነቱን ይበልጥ እንዲጠናከር ለማድረግ መሆኑን ነው ያሳወቁት።መነሻውን ከመሃል ፒያሳ የሚያደርገው የልኡካን ቡድን በመጀመሪያ ቀን «የብስክሌት ቱር» መዳረሻውን ደብረ ብርሃን የሚያደርግ ሲሆን፤ ከፊት ለፊቱ የሚያገኛቸው ከተሞች ላይ እረፍት እያደረገ እና የሰላም ጉዞውን እያስተዋወቀ በሳምንቱ እሁድ አስመራ ይደርሳል። ከሰናፊ አዲቀዪ ከምትባል የኤርትራ ግዛት ደግሞ የአገሪቷ ተወዳዳሪዎች ኢትዮጵያውያን የልኡክ ቡድኑን በመቀላቀል በጋራ «ቱር» ያደርጋሉ። ከዚህ በተጨማሪም ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ወክለው በብስክሌት ስፖርት ይወዳደሩ የነበሩ ኤርትራዊያን ከልኡካን ቡድኑ ጋር የሚገናኙ ይሆናል። የአዲስ አበባ ብስክሌት ፌዴሬሽን አስር ብስክሌተኞችን ይሳተፋሉ። የድሬዳዋ፣ ኦሮሚያ እንዲሁም የትግራይ ብስክሌት ፌዴሬሽኖች ጉዞው አገር አቀፍ ይዘት እንዲኖረው ከልኡካን ቡድኑ ጋር እንደሚቀላቀሉ ታውቋል።የኢትዮ-ኤርትራ የሰላም የብስክሌት ቱር እውን እንዲሆን ከፌዴሬሽኑ ጋር በርካታ አካላት ሰርተዋል። ከእነዚህ ውስጥም በየዓመቱ ፌዴሬሽኑን በመደገፍ የሚታወቀው ኢስት አፍሪካን ቦትሊንግ «ኮካ ኮላ» ዋንኛው ነው። ይህ ኩባንያ በአገር ውስጥ በእግር ኳስ፣ አትሌቲክስ እና መሰል ስፖርቶችን በመደገፍ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በተደጋጋሚ የሚወጣ መሆኑ ይታወቃል። ይህን በተመለከተ የዝግጅት ክፍላችን በአንድ ወቅት የካምፓኒው ዋና ማናጀር ሚስተር ዣቪ ሴልጋ አነጋግሮ ነበር።በኢትዮጵያ ለተለያዩ ስፖርቶች እድገት እና መስፋፋት የግል ድርጅቶች ምን አይነት ሚና ሊወጡ ይገባል? በሚል ባነሳነው ሃሳብ ላይ ሚስተር ዣቪ፤ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣቱ በፊት ከማህበረሰቡ ጋር ተቀራርቦ መስራት ዋነኛ ግቡ አድርጎ መንቀሳቀስ ይኖርበታል ብለዋል። «የእኛን አስፈላጊ ድጋፍ ለሚሹ ሁሉ በትብብር እንሰራለን፤ በአገር ውስጥ የማስተዳድረው ድርጅት ኮካ ኮላ ካምፓኒም ይህንን እንዲያደርግ አግዛለሁ» በማለት ተግባራቸውን እንደሚያከናውኑ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ ስፖርት እንዲያድግ የበኩላችንን አስተዋፆ ለማድረግ ወጣቱ የማህበረሰብ ክፍል ላይ ትኩረት አድርገው እንደሚሰሩም አስረድተዋል። የኢትዮ-ኤርትራ የሰላም የብስክሌት ቱር እውን እንዲሆንም የዚህ ካምፓኒ ድርሻ ጉልህ እንደሚሆን ይጠበቃል።
ስፖርት
https://www.press.et/Ama/?p=571
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5930739180b7ab46170c6715dd4821ce
194affa88a7fe3c6a5e1b23bbab87a5b
አይኤስን ለመቀላቀል ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ 20 ተጠርጣሪዎች ተከሰሱ
በሽብር ተግባር ላይ በመሰማራትና ራሱን አይኤስ (ኢስላሚክ ስቴት) በማለት የሚጠራውን ቡድን ለመቀላቀል ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል የተባሉ 20 ተጠርጣሪዎች፣ ማክሰኞ ጥቅምት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡አዲስ አበባ ከተማን የሽብር ቡድኑ መቀመጫ አድርገው በመሰየም በኦሮሚያ፣ በደቡብ፣ በአማራ፣ በሶማሌና በሌሎች ክልሎች መዋቅራቸውን በመዘርጋት እነሱ ከሚከተሉት ክዋርጂያ አስተምህሮትና እምነት ውጪ ሌላ እምነት በኢትዮጵያ ሊኖር እንደማይገባ ለማድረግ መንቀሳቀሳቸውን፣ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው ክስ ያስረዳል፡፡በአዲስ አበባ በተለይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ፣ በወለጋ፣ በሸዋሮቢት፣ በከሚሴ፣ በሰንበቴና በጅግጅጋ ከተሞች ይንቀሳቀሱ እንደነበር የተጠቀሱት ተከሳሾች አብዱል ዋህድ አብደላ፣ ናስር ደጉ፣ ሬድዋን ታኢ፣ ሼህ እድሪስ ሐሰን፣ አብዱ መሐመድ፣ ዛይድ ናስር፣ ኒዛሙ ሼዓ አብዱል ሐኪም፣ አብዱል ሐመድ፣ ተማም መኰንን፣ ኤልያስ ያሲን፣ ሐምዴ ይማም፣ ሸሪፍ ባሉዴ፣ እድሪስ መሐመድ፣ ሐሰን ሁሴን፣ አስራር ሐሰን፣ ሼክ ሚፍታህ አባራያ፣ ሼክ መሐመድ አባወርቁ፣ ሼህ መሐመድ ሳላህ፣ መሐመድ እድሪስና ሰዒድ ዓሊ ናቸው፡፡ተከሳሾቹ መንግሥትን በትጥቅ ትግል ለመጣል፣ የጦር መሣሪያዎችን ለመግዛትና የሥልጠና ቦታዎችን በመምረጥ ገንዘብ የሚያገኙበትን መንገድ እያፈላላጉ እንደነበር የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ በጅማ አካባቢ ተሽከርካሪዎችን በማስቆምና ተሳፋሪዎችን በመግደል ንብረትና ገንዘብ መዝረፋቸውንም አክሏል፡፡ተከሳሾቹ በሃይማኖታቸው መከሰስ የተከለከለ መሆኑን፣ ምስክር መሆን እንደማይቻል፣ የመንግሥት ተቋማት የሚሰጡትን አገልግሎት መጠቀም እንደማይቻል፣ በመንግሥት ትምህርት ቤት መግባትና ሳይንሳዊ ትምህርቶችን መማር እንደማይቻልና ሌሎችንም መልዕክቶች በተለይ አንደኛ ተከሳሽ አብዱል ዋህድ አብደላ ያስተላልፍ እንደነበር ክሱ ያብራራል፡፡ከ1999 ዓ.ም. እስከ 2007 ዓ.ም. በተጠቀሱት የተለያዩ ቦታዎች መንቀሳቀሳቸውንና ለጀመሩት የወንጀል ድርጊት ውጥን እንዲረዳቸው፣ ‹‹አልኩፋሩ ቢጣጉት›› የሚል መጽሐፍ እያነበቡ ይዘጋጁ እንደነበር የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡አብዱል ዋህድ የተባለው ተጠርጣሪ የአሸባሪው አይኤስን አስተሳሰብ የሚያራምዱ ግለሰቦችን እንዴት ወደርሱ አስተሳሰብ መለወጥ እንደሚቻል፣ እስላማዊ መንግሥት ለመመሥረት ስለሚደረገው ውይይት የተቀረፁ ድምፅና ምሥል የያዙ ሥራዎችን፣ ለዓላማቸው እንዲረዳቸው በንቃት ይመለከቱ እንደነበር የዓቃቤ ሕግ ክስ ያብራራል፡፡ተከሳሾቹ የአይኤስ ዘጋቢ ፊልሞችን የማየት ግዴታና ኃላፊነት እንዳለባቸውም በትኩረት ሲሠራ እንደነበር አክሏል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ መቅረባቸውን አረጋግጦ ክስ ለማንበብ ሲዘጋጅ አስተርጓሚ ባለመቅረቡ፣ ክስ ለማንበብ ለጥቅምት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/9222
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
444579b1fbc1c54c02a7c8e571dbd5b0
83c990c315db7a2bb6462ed7195749e4
ባለፈው ሳምንት በቤይሩት ከፍተኛ የሚባለውን ፍንዳታ ተከትሎ የጤና ማዕከላት ከጥቅም ውጭ ሆነዋል ተብሏል።
ሊባኖስ፡ የቤይሩት ፍንዳታን ተከትሎ በርካታ የህክምና ማዕከላት ጥቅም አልባ ሆነዋል\nየአለም ጤና ድርጅት በከተማዋ አደረግኩት ባለው ግምገማ ከ55ቱ ውስጥ ግማሹ ጥቅም አልባ መሆናቸውን ተረድቷል። ትልልቅ የሚባሉ ሶስት ሆስፒታሎች የተዘጉ ሲሆን ተጨማሪ ሌሎች ሶስት ሆስፒታሎች ደግሞ የሰራተኞቻቸውን ቁጥር ቀንሰዋል። የድርጅቱ አሰሳ እንደጠቆመው በጤና ማዕከላቱ ውስጥም የኮሮናቫይረስን ለመግታት የወጡ መመሪያዎች ተግባራዊ እየሆኑ አይደለም። ቤይሩትን ባንቀጠቀጣት በዚህ ፍንዳታ 200 ዜጎቿን ያጣች ሲሆን 6 ሺህ ያህል ደግሞ መጎዳታቸውንም የከተማዋ አስተዳዳሪ ማርዋን አቡድ አስታውቀዋል። ለፍንዳታው ምክንያት ደግሞ በስፋት ለግብርና ማዳበሪያነት የሚውለው የአሞኒየም ናይትሬት ኬሚካል በወደብ አካባቢ ደህንነቱ ባልተጠበቀ ሁኔታ በመቀመጡ ነው። ከፍተኛ ክምችት የተባለው ይህ ኬሚካል ወደ 2 ሺህ 700 ቶንም ይመዝናል። ፍንዳታው ሳምንቱን በትናንትናው ዕለት የደፈነ ሲሆን ይህን ያህል ተቀጣጣይ ኬሚካል ደህንነቱ ባልተጠበቀ ሁኔታ በወደብ ላይ መቀመጡ ቁጣን ቀስቅሷል። ይህ የገነፈለው ቁጣም የሊባኖስ መሪን ከስልጣናቸው እንዲለቁ አድርጓቸዋል። የሆስፒታሎቹ ሁኔታ እንዴት ነው? በምስራቅ ሜድትራንያን የአለም ጤና ድርጅት ቅርንጫፍ ዳይሬክተር ዶክተር ብሬናንን በቤይሩት የሚገኙ 55 ዋነኛ የጤና ማዕከላትን ሁኔታ ገምግመዋል። ከነዚህም ውስጥ ግማሹ ጥቅም አልባ የሆኑ ሲሆን በዚህም ምክንያት በአገሪቷ 500 ለህሙማን የሚሆኑ አልጋዎችን እጥረት አስከትሏል። ሆስፒታሎቹ በፍንዳታው በተጎዱ ሰዎች በመጨናነቃቸው ሌሎች ህመምተኞችን ማከም አልቻሉም ብለዋል። የአለም ጤና ድርጅትም የተዘጉት ሆስፒታሎችና ክሊኒኮችን መክፈትና አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻል ቅድሚያ የሚሰጠው ስራ መሆን እንዳለበት እያሳሰበ ነው። ድርጅቱ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ለሚያስፈልጋቸው የጤና ማዕከላትም እያሰራጨ ይገኛል። የኮሮናቫይረስ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ባለባት ሊባኖስ የጤና ማዕከላቱ ከጥቅም ውጭ መሆን ራስ ምታት ሆኖባታል። በቫይረሱ 7 ሺህ 121 ሰዎች መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን 87 ሰዎችም ህይወታቸው ማለፉን ከጤና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያስረዳል። ሊባኖስ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት እያደረገች የነበረውን ጥረት ያመሰገኑት ዶክተር ብሬናን ፍንዳታውን ተከትሎ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች መጨመሩ ስጋት አጥሏል ብለዋል። አገሪቷም ከፍተኛ የሚባለውን ቁጥር የመዘገበችው በዚህ ሳምንት ሲሆን ዳይሬክተሩ ከፍተኛ ጥንቃቄና ቁጥጥር እንደሚያስፈልግም አሳሳስበዋል። ፍንዳታው ከፍተኛ ጉዳት ያስከተለባት ቤይሩት ታሪካዊ ቦታዎችን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ ህንፃዎች ፈራርሰዋል። ከተማዋን የጦር አውድማ አስመስለዋታል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
c99fc62672abf4b96d8344dfc15c6ba2
aa919ec5c04225dfc34bd1fe18c462ec
ዳሽን ቢራ የአርሰናል ይፋዊ አጋር ድርጅት ሆነ
 ዳሽን ቢራ አክሲዮን ማህበር የእንግሊዙ ክለብ አርሰናል ይፋዊ አጋር የሚያደርገውን ውል መፈራረሙን ዛሬ አስታውቋል። ድርጅቱ ዛሬ በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ውሉ ለቀጣይ 3 ዓመታት የሚዘልቅ እንደሆነ ገልጿል።የዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዴቭሊን ሄይንስወርዝ እንደተናገሩት ይህ ፈር ቀዳጅ ስምምነት ለሁሉም ባለድርሻ አካላት ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።እንደምታውቁት በቀጣይ ሳምንታት በደብረብርሃን የገነባነው አዲስ ፋብሪካ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ምርት የሚገባ ይሆናል። ይህን የዳሽን ቢራ ብሩህ ጉዞ በማስመልከት እንግሊዛውያኑ የድርጅታችን ሼር ሆልደሮች ዱቬት እና ቫሳሪ ከአርሰናል ክለብ ጋር ባላቸው ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ ግንኙነት ይህንን የትብብር ስምምነት አመቻችተዋል። ከዚህ ጊዜ ጀምሮም ዳሽን ለቀጣይ 3 ዓመታት የአርሰናል ይፋዊ የቢራ ስፖንሰር መሆኑን እንገልፃለን።ስምምነቱ ለኢትዮጵያ እግርኳስ ዕድገት ትልቅ ጥቅም ይኖረዋል። በአመት ለበርካታ ጊዜያት የአርሰናል አሠልጣኞች እና የክለቡ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋቾች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ከፌዴሬሽኑ ጋር በትብብር ለኢትዮጵያውያን አሠልጣኞች ስልጠና እንዲሰጡ ይደረጋል። የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግን ለኢትዮጵያውያን ደጋፊዎች በቅርበት ማምጣቱ ሌላው የስምምነቱ ጠቀሜታ ነው። ዳሽን የተለያዩ የማስተዋወቂያ ጥቅሎችን ለደንበኞቹ የሚያቀርብ ይሆናል።ዴቭሊን ሄይንስወርዝ አያይዘውም አዲሱ ስምምነት ድርጅቱንና ደንበኞቹን ይበልጥ የሚያቀራርብ መሆኑንም ገልፀዋል።አላማችን ደንበኛዎቻችንን ማስደሰት ነው። ከአርሰናል ጋር ያለን አጋርነት ዳሽንን ከደንበኞቹ እና ከቢራ ተጠቃሚዎች ጋር ይበልጥ የሚያቀራርብ ነው። ስምምነቱ ዳሽንንም፣ አርሰናልንም፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ እግርኳስን ተጠቃሚ ያደርጋል።በኢትዮጵያ የብሪታንያ አምባሳደር ግሬግ ዶሬይ በበኩላቸው ስምምነቱ በኢትዮጵያ እና በብሪታንያ መሃል ያለውን ግንኙነት እንደሚያጠናክረው ያላቸውን እምነት ገልፀዋል።ኢትዮጵያና ብሪታንያ በኢኮኖሚ ድጋፍ፣ በንግድ፣ በቀጠናው የፀጥታ ጉዳይ እና እንደ የአለም ሙቀት መጨመር ባሉ ዓለምዓቀፋዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር እየሰሩ ይገኛሉ። የስፖርት ዲፕሎማሲ ወሳኝ የሆነ የስራችን አካል ነው። ከረጅም ጊዜ በፊትም በኢትዮጵያውያን ያለውን የስፖርቱ ፍቅር ለመመልከት ችለናል። ዳሽን በግሌ ከምወዳቸው የኢትዮጵያ ቢራዎች ውስጥ አንዱ ነው። ስለዚህ ከአርሰናል ጋር በተፈራረሙት ስምምነት እጅግ ደስተኛ ሆኛለሁ።የአርሰናል ክለብ የንግድ ጉዳዮች ሃላፊ ቪናይ ቬንካቴሻም ለክለባቸው ድረ-ገፅ እንደገለፁት ከዳሽን ጋራ የሚኖረው ትብብር አርሰናልን በኢትዮጵያ ከሚገኙ ደጋፊዎቹ ጋር የሚያቀራርብ እንደሆነና ዳሽን በሚሰራቸው ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች ላይ እንደሚያተኩር ተናግረዋል።አርሰናል በአፍሪካ ትልቅ የደጋፊ መሰረት አለው፤ በኢትዮጵያ ያለን ድጋፍ ደግሞ ላቅ ብሎ የሚታይ ነው። ከዳሽን ጋር የፈጠርነው አጋርነት ክለባችንን ወደዚህ በፍጥነት እያደገ ወደሚገኝ ክልል የሚወስድ በመሆኑ ደስተኛ ነን።ይህ ፈርቀዳጅ ስምምነት አርሰናል እግርኳስ ክለብን በኢትዮጵያ ካለ ድርጅት ጋር በትብብር በመስራት የመጀመሪያው እና ብቸኛው የእንግሊዝ ፕሪምየር ክለብ ያደርገዋል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/4073
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
15ca5d88d4d276ed293554dca4b70094
1c69e556e1a51b59ca29aa7ca0782f51
ሄግ ፍርድ ቤት የቀረበው የቀይ ሽብር ተከሳሽ ምስክሮችን እንዲያድኑት ተማፀነ
ኢትዮጵያን ለ17 ዓመታት የመራው እጅግ የሚፈራው ወታደራዊ ቡድን ደርግ አባል እንደነበረ ያመነው እሸቱ አለሙ፤ በፍርድ ቤቱ ውስጥ ከኋላው ተቀምጠው ወደነበሩት የቀይ ሽብር ሰለባዎች በመዞር ''እባካችሁ ከዚህ ነገር አድኑኝ። አዎ ድርጊቱ ተከስቷል፤ ቢሆንም ግን እኔ የለሁበትም። በቦታው አልነበርኩም'' ሲል ተማፅኗቸዋል። "ወንጀለኛ አይደለሁም። ከዚህ በኋላ መኖርም አልፈለግም" ሲልም ለሄግ ዳኞች ተናግሯል እሸቱ። ትናንት በነበረው የፍርድ ቤት ውሎ አምስት ሰዎች ዘመዶቻቸውን ማጣታቸውን ለችሎቱ ተናግረዋል። ከእነዚህም መካከል አንዲት ሴት "በጣም ውብና ቅን ወንድሜ የት እንደገባ ሳላውቅ አጥቼዋለሁ" ስትል ምስክርነቷን ሰጥታለች። የሴትየዋ ጠበቃ ሁለት ያረጁ ፎቶዎችን በምስክረነት ለዳኞች አስረክቧል። እጅግ በሃዘን እንደተጎዳች የገለፀችው ምስክር "በስተመጨረሻም ፍርድ ሲሰጥ ለማየት በመብቃቴ ዕድለኛ ነኝ" ስትል ተደምጣለች። ሌላ የድርጊቱ ሰለባ ''በጨለማ ክፍል'' ውስጥ እንደታሰሩ እማኝነታቸውን ሰጥተው፤ 82 ሰዎች ሲገደሉ ማየታቸውን እና አስከሬናቸውም በአንድ የጅምላ መቃብር እንደተቀበረ ተናግረዋል። በቀጣይ ቀንም አሳሪዎቹ የተገደሉትን ሰዎች የጋብቻ ቀለበትና ልብሶቻቸውን ለብሰው እንዳዩ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። እሸቱ አለሙ በቤተ-ክርስቲያን ውስጥ ተገደሉ በተባሉ 75 ሰዎች፣ ሰቆቃ በመፈፀም፣ በጅምላ እስር እና ከህግ ውጪ ሰዎችን በማሰርን የቀረቡበትን አራት የጦር ወንጀሎችን አልፈፀምኩም ብሏል። የፍርድ ሂደቱ በሦስት ሳምንታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
dd9ae653dc15e586f816be22f14adcd8
928d61d5bba319a8ecf230c6f8ff1c58
የ17 እና 20 ዓመት በታች ማጠቃለያ ውድድሮች የሚካሄዱበት ቦታ ታውቋል
2010 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች እና 20 ዓመት በታች ሊጎች የማጠቃለያ ውድድሮች በባቱ ከተማ እንደሚካሄዱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። ከሐምሌ 5 እስከ 15 ጨዋታዎቹ የሚካሄዱበት ቀናት ናቸው።ሁለቱም ውድድሮች በሁለት ምድቦች ተከፍለው እየተካሄዱ የሚገኙ ሲሆን የ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ባለፈው ሳምንት ተጠናቋል። ከ17 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ደግሞ በቀጣይ ሳምንት በሚደረጉ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ፍፃሜውን የሚያገኝ ይሆናል።በባቱ በሚደረገው የማጠቃለያ ውድድር ከየምድቡ 5 ቡድኖች ይካፈላሉ የተባለ ሲሆን በ20 ዓመት በታች ውድድር ኢትዮጵያ ቡና፣ መከላከያ፣ መድን፣ ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ እና ድሬዳዋ ከተማ ከምድብ ሀ ፤ ሀዋሳ ከተማ፣ ደደቢት፣ ወላይታ ድቻ፣ አአ ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ከምድብ ለ ወደ ማጠቃለያ ውድድሩ ያለፉ ናቸው።አንድ ሳምንት በሚቀረው ከ17 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ከምድብ ሀ ማራቶን፣ ሀዋሳ ከተማ፣ አዳማ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ፤ ከምድብ ለ ደግሞ አፍሮ ጽዮን፣ ኢትዮጵያ ቡና፣ አካዳሚ እና ወላይታ ድቻ ወደ ማጠቃለያው ውድድር ያለፉ ቡድኖች ናቸው።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/38226
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
849b2557ca476688836a9026425f8a73
c9b33b332f7b4b2aa336c32504213db3
ኢትዮጵያ ግብጽና ሱዳን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ
የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ፣ እንደዚሁም የድርቅ አስተዳደር መርኅ፣ ያለስምምነት የቀጠሉ ጉዳዮች መሆናቸውን የኢትዮጵያ የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢኒጂነር በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ አብራርተዋል።ዩናይትድ ስቴትስና የዓለም ባንክ በውይይቶቹ በታዛቢነት እንዲሳተፉ መስማማት ጥቅምን አሳልፎ መስጠት እንደሆነ ተደረጎ የሚናፈሱ መረጃዎችን አጣጥለዋል ሚኒስትሩ።የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢኒጂነር ስለሽ በቀለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሥራ መልቀቂያ ጥያቄ አስገብተዋል በሚል የተናፈሱ አንዳንዱ መረጃዎችንም አስተባብለዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/nile-dam-negotiation-1-10-2020/5240484.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e968f94959980a0d17b1133a877889e4
15e57472bffec40ba3d90988c1f78e04
አዉሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ 20 ሚሊየን ዩሮ የእርዳታ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ
የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ 20 ሚሊዮን ዩሮ የእርዳታ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ ።ስምምነቱ የተደረገዉ በኢፌዴሪ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የአዉሮፓ ህብረት የልዑካን ቡድን መሪ ኢሪክ ሀብርስ መካከል ተፈራርመዋል፡፡ከህብረቱ  የተገኘው  ድጋፍ በዋናነት የሴቶችንና ህፃናነትን አመጋገብ እና ጤና ለማሻሻል የሚውል ሲሆን መንግስት የሚያድረገውን አካታች ዕድገትና ድህንነትን ለመቀነስ የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ ይሆናል፡፡ድጋፉ የሚውለው በአፋር፣ቤንሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ ክልሎች የሚሰጠውን የጤና አግልግሎት ተደራሽነትና ጥራት ለማሳደግ እንዲሁም አንዳንድ ጎጂ ልማዶችን ለመቀነስ የሚውል ይሆናል ብለዋል፡፡ህብረቱ እና የህብረቱ አባል ሃገራትም ዲፕሮማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትስስርም ከንግድ እና የእርዳታ ድጋፍ የሚሻገር መሆኑን በኢፌዴሪ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አድማሱ ነበበ ገልጸዋል፡፡በኢትዮጵያ የአዉሮፓ ህብረት ትብብር መሪዉ እንደተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ለሚመራዉ መንግስት ፅኑ ድጋፍ መኖሩንና ህብረቱም ሆነ አባል ሃገራቱ በመሠረተ ልማት እና በሌሎች የድጋፍ ስራዎች ለመሥራት ፋላጎት ማሳያ ነዉ ብሏል፡፡በኢትዮጵያ ዉስጥ እየስተዋለ ያለዉ ሀገራዊ ለዉጥ የአዉሮፓ ህብረት አባል የሃገራቱን አወንታዊ ትኩረት እየሳበ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ 
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23661/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
de7ff50fc96e51d7d8ade5302051da31
4d762ee1aefe83760328bafb966eb71d
የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት ላይ ደረሰ
የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ።የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባርና የኢትዮጵያ መንግስት በዛሬው ዕለት በአስመራ ባደረጉት ድርድር ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተነግሯል።በዚህም ለረጅም አመታት የትጥቅ ትግልን አማራጭ አድርጎ ሲንቀሳቀስ የቆየው የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር ወደ ሀገር ቤት ተመልሶ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ስምምነት ላይ መድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) በቅርቡ ልዑኩን ወደ ሀገር መላኩ የሚታወስ ነው።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ ተከትሎ ኦነግ፣ አርበኞች ግንቦት 7 እንዲሁም የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደምህት) የትጥቅ ትግል በማቆም ወደ ሀገር ቤት መግባታቸው ይታወቃል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30466/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e2c43b47549271597c9229468097ec8b
7fe0cb7b5d23e98c9f7945a1a05e2adc
ሱዳንን ከኤርትራ የሚዋሰነው ድንበር ሊከፈት ነው
የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል-ባሺር ለአንድ ዓመት ያህል ተዘግቶ የቆየው ከኤርትራ ጋር የሚዋሰነው ድንበር እንደሚከፈት ዛሬ አስታውቀዋል።ሱዳን ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ድንበሩን የዘጋችው የመሳርያና የምግብ ህገ ወጥ ዝውውርን ለመግታት በሚል በከሰላና በሰሜን ኮርዱፋን ክልሎች የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ካወጀች በኋላ ነበር።“እዚህ ከሰላ ላይ ሆኜ ከኤርትራ ጋር የሚዋሰነው ድንበር እንደሚከፈት አስታውቃለሁ። ምክንያቱም ወንድሞቻችንና ህዝባችን ናቸውና። ፖለቲካ ሊለያየን አይገባም” ሲሉ በቴሌቪዥን በተላለፈ ንግግር አስታውቀዋል።አል-ባሺር ከሰላ ላይ ንግግር ባደረጉበት ወቅት በአገዛዛቸው ላይ ተቃውሞ እንዲነሳ ጥሪ የሚያደርገው የሱዳን ባለሙያዎች ማኅበር ዛሬ በብዙ የሱዳን ከተማዎች የተቃውሞ ሰልፍ እንዲካሄድ ቀስቅሷል።ሱዳን ካለፈው ነሃሴ ወር አንስቶ ከሞላ ጎዳል በየቀኑ በተቃውሞ ስትናጥ ቆይታለች። በተከተለው ግጭት ቢያንስ 45 ሰዎች መገደላቸውን የሰብዓዊ መብት ቡድኖች ገልጸዋል። መንግሥት ግን የሞቱት 30 ናቸው ይላል። አል ባሺር በበኩልቸው ስለተቃውሞው ከሰላ ላይ ባደረጉት ንግግር “ፕሬዚዳንትን የመለወጡ ጉዳይ በፌስ ቡክና በዋትስአፕ በኩል ሳይሆን በምርጫ ሳጥን ነው” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። “በሀገሪቱ ህዝብ ፊት ቆመን የምንሰጠው ቃልና ቁርጠኝነት ይህ ነው። ሰፊው የሱዳን ህዝብ ውሳኔው ያንተ ነው” ሲሉም አስገንዝበዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/president-omar-al-bashir-speech-1-31-2019/4767095.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1914f94e77f33a74ad21551206cfcfe3
a6969bbe826dd215019f1723732486ae
በቅርቡ አዲስ የአመራር አባላትን መርጫለሁ ያለው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ክንፍ ያካሄደው ጠቅላላ ጉባኤና በምርጫ ለመሳተፍ ያቀረበው ጥያቄ በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ውድቅ ተደረገበት።
ቦርዱ የኦነግን ጠቅላላ ጉባኤና በምርጫ የመሳተፍ ጥያቄን ውድቅ አደረገ\nአቶ አራርሶ ቢቂላ በኦነግ ከፍተኛ የአመራር አባላት መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ሳቢያ ግንባሩ በሁለት ወገኖች መካከል ተከፍሎ በቀጣዩ ምርጫ ለመሳተፍ የዕጩዎች ምዝገባ ሳያከናውን የጊዜ ገደቡ ጊዜ እንዳለፈው ይታወሳል። ቦርዱ ውሳኔውን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ላይ እንደጠቀሰው በግንባሩ አመራሮች መካከል የተፈጠረውን ክፍፍልና ውዝግብን ተከትሎ ከሁለቱም ወገን አቤቱታዎችና የማሳወቂያ ደብዳቤዎችን ሲቀበል መቆየቱ በመግለጽ ችግሩ መፍትሄ እንዲያገኝ የበኩሉን ጥረት ማድረጉን ገልጿል። ግንባሩ በቀደምት ሊቀመንበሩ በአቶ ዳውድ ኢብሳና ምክትላቸው በነበሩት በአቶ አራርሶ ቢቂላ መካከል ለሁለት ተከፍሎ የተለያየ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ውሳኔዎችን እየሰጠ ነው። በአቶ ዳውድ የሚመራው ቡድን በግንባሩ ላይ የተለያዩ ጫናዎች እየደረሱ ነው በሚል በምርጫው ላይ እንደማይሳተፍ ቢገልጽም የአቶ አራርሶ ቡድን ግን ተገቢውን ማስተካከያ እንዳደረገ በመግለጽ በምርጫው የመሳተፍ ፍላጎቱን ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አቅርቦ ነበር። በግንባሩ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታትም ሁለቱ ወገኖችን በተናጠል እንዲሁም የፓርቲውን የሥነ ሥርዓት እና የቁጥጥር ኮሚቴን በማነጋገር ያሉ አስተዳደራዊና ሕጋዊ መንገዶች ሁሉ በመጠቀም መፍትሔ ለመስጠት ጥረት ማድረጉን ቦርዱ ገልጿል። በመጨረሻም የግንባሩን ጠቅላላ ጉባኤ መጥራት ፓርቲው ለገጠመው ችግር ብቸኛ መፍትሔ መሆኑን በማስረዳት በውዝግብ ውስጥ ያሉ አመራሮችም ይህንኑ ሃሳብ በመቀበል የተፈጠረውን ችግር በጠቅላላ ጉባኤ እንዲፈታ መወሰኑ የምርጫ ቦርድ መግለጫ አስታውሷል። በዚህም የግንባሩ አንደኛ ወገን ጠቅላላ ጉባኤ በማካሄድ አዲስ የአመራር አባላት መምረጡን በመግለጽ፣ "በውስጥ ችግሩ ምክንያት የጠቅላላ ጉባኤ ሳያካሂድ በመቆየቱ የነበረበትን ችግር ግምት ውስጥ በማስገባት የምልክት መረጣና የዕጩ ተወዳዳሪዎች ምዝገባ እንዲያደርግ እንዲፈቅድለት ጠቅላላ ጉባኤውንም እንዲጸድቅለት" መጠየቁን ምርጫ ቦርድ አመልክቷል። ቦርዱም የቀረቡለትን ሰነዶች መርምሮ በጠቅላላ ጉባኤው አካሄድና ተሳታፊዎች በኩል የግንባሩን ሕገ ደንብ ባከበረ መንገድ አለመካሄዱን የሚያመለክቱ አምስት ነጥቦችን በማስቀመት የቀረበለትን የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔና በምርጫ የመሳተፍ ጥያቄን እንዳልተቀበለው ገልጿል። ስለዚህም በመጪው ግንቦት ወር ማብቂያ ላይ በሚካሄደው አጠቃላይ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎቱን ገልጾ የነበረው በአቶ አራርሶ ቢቂላ የሚመራው የኦነግ አንድ ክፍል ያካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል። ባለፈው ሳምንት በአገሪቱ ምክር ቤት ቀርበው ለተነሱ ጥያቄዎች መልስና ማብራሪያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በምርጫው ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ፓርቲን አሁንም ቦርዱ ቢቀበለው እንደሚደግፉ ገልጸው ነበር። በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ኦነግ በምርጫው የመሳተፉ ሁኔታ ጥያቄ ውስጥ የቆየ ቢሆንም አሁን በገጠመው ችግር ምክንያት ከምርጫው ውድድር ውጪ ሆኗል። ከዚህ ቀደምም የኦሮሞ ፌደራሊስte ኮንግረስ በአባላቱ መታሰርና በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ ጽህፈት ቤቶቹ መዘጋትን እንደምክንያት በማቅረብ በምርጫው ላይ ለመሳተፍ እንደሚቸገር መግለጹ ይታወሳል። የብልጽግና ፓርቲ ሕዝብ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ፓርቲዎቹ መንግሥት ጫና ያደርስብናል፣ አባላቶቻችንን ያስራል፣ ጽህፈት ቤታችንን ዘግቷል ሲሉ የሚያቀርቡትን ውንጀላ "መሰረት የሌለው" ሲሉ ከዚህ በፊት ለቢቢሲ ተናግረው ነበር። በመጪው ግንቦት ወር መጨረሻና በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ ከትግራይ ክልል በስተቀር በቀሪው...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
a2a80b56e5fa63c7d9076363dd246c08
e4dcdc4297cf7764a4b809e4cbf4d114
የሃገር ባሕልና ሳይንስ
“እርግጥ ነው ኮቪድ- 19 በመጀመሪያ ደረጃ ትልቅ የጤና ቀውስ ነው። ሌላ ደግሞ በሰው ልጅ የረጅም ጊዜ ታሪኩ ካየነው ደግሞ ምንም እንኳን ቫይረሱም ሆነ የሚያስከትለው በሽታ አዲስ ቢሆኑም፣ የሰው ልጅ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ለሚያስከትሉ ትላልቅ ክስተቶች ሲጋለጥ ግን የመጀመሪያ ጊዜው አይደለም። እንዴት ለእነዚህ ነገሮች መዘጋጀት እንዳለበትና እንዴትም አድርጎ አብሯቸው መኖር እንደሚችል በሂደት ያለፈበት ነው። “ ዶ/ር ተፈሪ አባተ አደም በዩናይትድ ስቴትሱ Yale ዩኒቨርሲቲ የስነ-ሰብ ተመራማሪ።“ዘመን የጠገቡ ቤት ያፈራቸው” መላዎች አዲስ ወረርሽኝ ለመመከት እንደምን ለጥቅም ሊውሉ ይችላሉ?ሳይንስና ባሕል የሚገናኙበት መስመር ይኖር ይሆን?እስካሁን ፈዋሽ መድሃኒትም ሆነ የመከላከያ ክትባት ላልተገኘለት ወረርሽኝ ቀድሞ መሰል ወረርሽኞች በተነሱ ጊዜ የበሽታውን መዛመት ለማገድ ለጥቅም የዋሉ ዘዴዎች ዛሬ የሚጠኑበትንና ለጥቅም የሚውሉበትን ብልሃት እንመርምር ከሚሉ ባለሞያ ጋር የተደረገ ቆይታ ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/covid-19-role-of-undigenous-wisdom-a-conversation-with-social-anthropologist-5-7-2020/5410597.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification