id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
10
241k
22082
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%89%A0%E1%8C%89%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%89%B1%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8C%B8%E1%8C%8B%20%E1%89%A0%E1%88%80%20%E1%89%A5%E1%89%B1
ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ
ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
40833
https://am.wikipedia.org/wiki/25%20August
25 August
በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ነሐሴ 19 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል። የፈረንጅ ቀኖች
47080
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8D%88%E1%89%B3%E1%88%AA%E1%8A%AB%E1%8B%8A%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%A5%E1%89%B3%E1%89%B5%20%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD
የጀርመን አፈታሪካዊ ነገሥታት ዝርዝር
የጀርመን አፈታሪካዊ ነገሥታት ዝርዝር በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ በጀርመን ዜና መዋዕል ያሳተመ ነው። ቱዊስኮን - 2391-2256 ዓክልበ. ግድም ማኑስ - 2256-2190 ዓክልበ. ግ. ኢንጋይዎን - 2190-2145 ዓክልበ. ግ. ኢስታይዎን - 2145-2092 ዓክልበ. ግ. ሄርሚኖን - 2092-2065 ዓክልበ. ግ. ማርሱስ - 2065-2019 ዓክልበ. ግ. ጋምብሪቪዩስ - 2019-1975 ዓክልበ. ግ. ሷይቩስ - 1975-1923 ዓክልበ. ግ. ቫንዳሉስ - 1923-1882 ዓክልበ. ግ. ቴውታኔስ - 1882-1855 ዓክልበ. ግ. ሄርኩሌስ አለማኑስ - 1855-1791 ዓክልበ. ግ. <ብሐራዊ ጦርነት በልጆቹ መካከል> ቦዩስ - 1759-1699 ዓክልበ. ግ. <? ጎጣውያን> ላረይን (ላኤርቴስ) ኢውልሲንግ (ኦዴሲውስ) ፩ ብረነር ሄካር (ሄክቶር) ቮልፍሃይም ሲልክሊንገር ፩ ኬልስ፣ ጋልና ሂሊውር ቫልቴር፣ ፓኖ እና ሻርድ ማይን፣ ኦንገልና ትራይብል ምዬላ፣ ላቤርና ፔኖ ቬኖ እና ሄልቶ ፪ ብረነር እና ኩንማን ላንዳይን፣ አንቶርና ሮጎር ፫ ብረነር (ብረኑስ) 407-369 ዓክልበ. ግ. ሺርምና ፬ ብረነር 369-271 ዓክልበ. ግ. ጠሠል፣ ለውርና ኤውሪንግ 271-202 ዓክልበ. ግ. ፩ ዲጥና ዲጥመር 202-180 ዓክልበ. ግ. በይርሙንድና ሲውንፖል 180-135 ዓክልበ. ግ. ቦይገር (ቦዮሪክስ) ፪ ኬልስና ቴውተንቡከር (ቴውቶቦድ) 135-108 ዓክልበ. ግ. ሻይረር 108-78 ዓክልበ. ግ. ኤርንስት (አሪዮዊስቱስ) እና ቮኾ 78-58 ዓክልበ. ግ. ፐርንፓይስት 58-48 ዓክልበ. ግ. ኮጽ፣ ፪ ዲጥና ክረይትሺር 48-21 ዓክልበ. ግ. የጀርመን አፈ ታሪክ የነገሥታት ዝርዝሮች
12546
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%84%E1%88%9D%E1%88%B5%20%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%8D%E1%8A%95
ጄምስ ብራውን
ጄምስ ብራውን (ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም እስከ ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም) አሜሪካዊ ዘፋኝ እና የመዝናኛው ዘርፍ ባለሙያ ነበር። "" ወይም ሶውል ተብሎ በሚጠራው የሙዚቃ አይነት የሚታወቀው ብራውን 'የሶውል ክርስትና አባት' () እየተባለ ይጠራ ነበር። ብራውን የተወለደው ባርንዌል በተባለች በደቡብ ካሊፎርኒያ ውስጥ በምትገኝ ከተማ፣ ውስጥ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ሲሆን በደረሰበት የልብ ሕመም የተነሳ ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፱ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ሲሞት በአቅራቢያው ከነበሩት ሰዎች በተገኘው መረጃ «ዛሬ እሄዳለሁ» የሚል ሐረግ እና ሦስት ረጃጅም እና ፀጥታ የሰፈነባቸው ትንፋሾችን አሰምቶ ነበር። የአሜሪካ ዘፋኞች
12455
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%88%B2%E1%8B%A8%E1%88%9D
ካልሲየም
ካልሲየም () የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 20 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ንጥረ ነገሮች
21012
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%B5%20%E1%89%80%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%89%A4%E1%89%B1%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%89%80%E1%88%8B%E1%88%8D
የልብስ ቀላል ባለቤቱን ያቀላል
የልብስ ቀላል ባለቤቱን ያቀላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልብስ ቀላል ባለቤቱን ያቀላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
3405
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%90%E1%88%B4%20%E1%8D%B1
ነሐሴ ፱
ነሐሴ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፱ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፮ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፮ ዓ/ም - የአትላንቲክ ውቅያኖስንና ሰላማዊ ውቅያኖስ ለማገናኘት የተቆፈረው የፓናማ ቦይ ሥራው ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ፲፱፻፴፯ ዓ/ም - ጃፓን በቃል ኪዳን አገሮች ተሸንፋ እጇን ስትሰጥ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ሆነ። በዚህ ዕለት ኮሪያም ነጻ ወጣች። ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - ለ፫ መቶ ፴፬ ዓመታት በብሪታኒያንጉዛት ሥር በቅኝ ግዛትነት የኖረችው ሕንድ በዚህ ዕለት ነጻነቷን ተቀዳጀች። እስላማዊው የሰሜን-ምዕራብ አካልም በዚሁ ዕለት ተገንጥሎ ፓኪስታን በሚል ስም አዲስ አገር ተፈጠረ። ፲፱፻፵ ዓ/ም - ደቡብ እና ሰሜን ኮሪያ በይፋ ተለያዩ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ለሰማንያ ዓመታት በፈረንሳይ ሥር በቅኝ ግዛትነት ይተዳደር የነበረው ኮንጎ ሪፑብሊክ በዚህ ዕለት ነጻነቱን ተቀዳጀ። ፊልበርት ዩሉ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ከ፲፰፻፶፫ ዓ/ም ጀምሮ በብሪታኒያ ንጉዛት ትተዳደር የነብረችው፣ በፋርስ ሰላጤ ላይ የምትገኘው ባህሬን በዚህ ዕለት ነጻ ወጣች። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት የሥልጣን ሽግግር፤ ደርግ የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት የጡረታ ሚኒስቴር በቁጥጥሩ ሥር አደረገ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
22047
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%8B%AB%E1%8B%B0%E1%88%8B%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%89%A0%E1%89%B5
ዳኛ ያደላበት እሳት የበላበት
ዳኛ ያደላበት እሳት የበላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ያደላበት እሳት የበላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
46499
https://am.wikipedia.org/wiki/J
J
በላቲን አልፋቤት ፲ኛው ፊደል ነው። ከ1516 አስቀድሞ፣ የላቲን ፊደል ለተነባቢው «ይ»፣ ለአናባቢው «ኢ»፣ እና ለሮማይስጡ ቁጥር ፩ ተጠቀመ። ሆኖም በቃል መጨረሻ ሲደረብ እንደ - ሲጻፍ፣ ቅርጹ እንደ - ይምሰል ጀመር። ከ1516 ዓ.ም. ጀምሮ ቅርጹ «» ለተናባቢው «ይ» እና ቅርጹ «» ለአናባቢው «ኢ» ይለያዩ ጀመር። በፈረንሳይኛ ግን የ«ይ» ድምጽ አጠራር ከዚያ በፊት እንደ «ጅ» ለመምሰል ስለ ጀመረ፣ እሱ ደግሞ በጥንታዊ ፈረንሳይኛና እንዲሁም በእንግሊዝኛ በ«» ይጻፍ ነበር፣ ከ1625 ዓም ጀምሮ ግን በ«» ይጻፍ ጀመር። እስካሁንም ድረስ «» በእንግሊዝኛ እንደ «ጅ» ያሰማል፤ በፈረንሳይኛ ድምጹ እንደገና ተለውጦ አሁን እንደ «ዥ» ያሰማል። በዘመናዊ እስፓንኛ ግን እንደ «ሕ» ያሰማል። የላቲን አልፋቤት
20809
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%88%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%8B%B0%E1%8B%8D%E1%8A%95
ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን
ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመን የሚወልደውን ንጉስ የሚፈርደውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20823
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%98%E1%8B%B5%20%E1%89%A2%E1%88%A8%E1%8B%B3%E1%8B%B3%20%E1%89%BD%E1%8C%8D%E1%88%AD%E1%88%9D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%8E%E1%8B%B3
ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም አይጎዳ
ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም አይጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ቢረዳዳ ችግርም አይጎዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21826
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8B%9B%E1%8B%A5%20%E1%89%A4%E1%89%B0%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%88%B3%E1%88%9A%20%E1%8B%AB%E1%8C%8B%E1%8D%8B%E1%88%AA%20%E1%88%AB%E1%88%B5%E1%8C%8C%20%E1%89%8B%E1%88%9A
ያዛዥ ቤተ ክርስቲያን ሳሚ ያጋፋሪ ራስጌ ቋሚ
ያዛዥ ቤተ ክርስቲያን ሳሚ ያጋፋሪ ራስጌ ቋሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዛዥ ቤተ ክርስቲያን ሳሚ ያጋፋሪ ራስጌ ቋሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21430
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%AD%E1%88%AD%20%E1%8B%9D%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AE%20%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%AD%E1%88%AD%20%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%88%AE
የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ
የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
49766
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%9C%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5
ስሜን መንግሥት
/የቤተ እስራኤሎች ስርወ መንግስት የሰሜን መንግስት በሚል ስያሜ የሚታወቀው፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የአይሁድ እምነት ተከታይ ቤተ እስራኤላዊያን ፤አቋቁመውት የነበረው ስርወ መንግስት ነው። ይህ የቤተ እስራኤላዊያን ስርወ መንግስት ከ4ተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እስከ 17ኛው ክፍለ ዘመን የነበር መሆኑን ታሪክ ያሳያል። በ4ተኛው ክፍለ ዘመን፣ኢትዮጵያ ውስጥ በአፅብሓ እና በኢዛና መሪነት የሀገሪቱ ሀይማኖት ክርስትና ሁኖ ሲታወጅ፣ በኤርትራ፣ በታሪካዊቷ ከተማ አክሱም እና አካባቢው ይኖሩ የነበሩ ቤተ እስራኤላዊያን፣ የክርስትና ሀይማኖትን ለመቀበል ፍቃደኛ ባለመሆናቸው የተነሳ፣ ከሚኖሩባቸው አከባቢዎች ለቀው እንዲሸሹ ከተደረጉ በሗላ፣ በጎንደር፣ በደምቢያ፤ በወገራ ፤በበለሳ እና ተከዜ ወንዝ ሰፍረው፣ የራሳቸውን ንጉስ ሹመው እስከ 17ኛው ክፍለ ዘመን #በ[[ህገ ኦሪነት] ለዘመናት ሲተዳደሩ ኖረዋል። ይህ የቤተ እስራኤላዊያን ስርወ መንግስት፣ እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ለአክሱም መንግስት ተፈታታኝ ሀይል ሁኖ ኑሯል። የሰሜን መንግስት ንጉሶች:_ ★ ንጉሱ ጲንሓስ~(325 _360 ዓ/ም) በኢዛና እና በአፅብሓ ዘመን ★ ከ4ተኛው ክፍለ ዘመን እስከ መጀመሪያዎቹ የ10ኛው ክፍለ ዘመን የጊድኦናዊያን ስርወ መንግስት! ★ ዮዲት ጊድኦን_(960 ዓ/ም _1000 ዓ/ም ) የአክሱምን ንጉሱን ድል አድርጋ ኢትዮጵያን ለ40 አመታት ያክል ለመግዛትም ችላለች። ★5ተኛው ጌድኦን ~ በአፄ ዘረ ያእቆብ ዘመን ★ ንጉሱ ዮራም~ በአፄ ገላውዲዎስ ዘመን የነበር ★ ንጉሱ ራዲ~ በአፄ ሜናስ ዘመን ★ንጉሱ ካሌቭ~ አፄ ሰርፀ ድንግል ዘመን የነበር ★ ንጉሱ ዳግማዊ ጲንሀስ ~በ17ኛው ክፍለ ዘመን ነግሶ የነበረው የመጨረሻው የቤተ እስራኤላዊያን ንጉስ ። የኢትዮጵያ ታሪክ ታሪካዊ አገሮች
21229
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%88%B5%20%E1%8B%88%E1%88%88%E1%88%9D%E1%89%B3%20%E1%88%AA%E1%8D%88%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%9D
የምላስ ወለምታ ሪፈር የለውም
የምላስ ወለምታ ሪፈር የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምላስ ወለምታ ሪፈር የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20862
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%8C%A0%E1%8A%9D%20%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%8C%A3%20%E1%89%A2%E1%88%89%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B1%E1%8A%95%20%E1%8C%8D%E1%89%A3%20%E1%89%A0%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%88%88
ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው አለ
ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21619
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%88%9B%E1%88%A8%20%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%8C%8D%20%E1%8C%89%E1%88%8D%E1%89%BB%E1%8B%8D%20%E1%8B%AD%E1%88%BD%E1%88%A8%E1%8D%8B%E1%88%8D
ያላማረ ሰርግ ጉልቻው ይሽረፋል
ያላማረ ሰርግ ጉልቻው ይሽረፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላማረ ሰርግ ጉልቻው ይሽረፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
3632
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A6%E1%89%B3%E1%8B%8B
ኦታዋ
ኦታዋ (እንግሊዝኛ፦) የካናዳ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በ1818 ዓ.ም. ሲሆን በ1847 ዓ.ም. ስሙ ከባይታውን ወደ ኦታዋ ተቀየረ። በ1850 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የካናዳ ከተሞች
15539
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%88%B2%E1%8B%88%E1%8B%B1%20%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%8A%95%E1%8D%8D%E1%8C%A1%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%20%E1%88%8D%E1%8C%8B%E1%8C%89
ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ እና ልጋጉ
ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ እና ልጋጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ ከሚለው ጋር አንድ አይነት መደብ : ተረትና ምሳሌ
20713
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%88%AC%20%E1%89%A2%E1%8A%90%E1%8C%8D%E1%88%A9%E1%88%85%20%E1%88%98%E1%88%8B%20%E1%8C%A8%E1%88%9D%E1%88%AD
ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር
ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወሬ ቢነግሩህ መላ ጨምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14508
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%86%E1%8B%B5%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%8C%8E%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%89%A2%E1%8B%B0%E1%88%8D%E1%88%89%E1%89%B5%20%E1%8C%89%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%8B%B3%E1%8C%88%E1%89%B5%20%E1%8B%AD%E1%88%88%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%88%8D
ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል
ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደርግ ያለበትን ነገር አለማድረግ በኋላ ላይ መዘዝ አለው መደብ : ተረትና ምሳሌ
43417
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5%20%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%8B%B5%E1%8A%96%E1%89%BD
የብረት ማዕድኖች
ብረታ ብረቶች የብረት ማዕድናት በሁለት ይከፈላሉ። እነሱም ፕሪሽየስ ሜታል መደብ እና ቤዝ ሜታል መደብ ናቸው። ወርቅ (እንግሊዝኛ /ጎልድ/) ለብዙ አመታት ዋጋውን በከፍተኛ ደረጃ መጠን ጠብቆ ያለ ሲሆን ተፈላጊነቱም በገበያተኞች ዘንድ ቀንሶ አያውቅም። ከብዙ አገሮች የገንዘብ መተመኛንት እስከ ግለሰቦች ጌጣጌጥነት ድረስ ለረጀም ጊዜያት ግልጋሎቱን ሲያበረክት የቆየና ተፈላጊነትም ያለው የብረት ማዕድን ነው። ወርቅ እንደ ሌሎቹ የብረታ ብረት ማዕድኖች የይዘቱ ሚዛን የሚለካው በትሮይ አውንስ መጠን ነው። አንድ ትሮይ አውንስ ፤ ሠላሳ አንድ ነጥብ አስር ግራም ነው። ትሮይ የሚባለውን ስም ያገኘው ከግሪክ አገር ሳይሆን ፤ በፈረንሳይ አገር ከሚገኘው ከዘመናት በፊት የወርቅና የብር እንዲሁም የተለያዩ የከበሩ ማዕድናት ይሸጥበት ከነበረው ትሮይስ ከተማ ነው። ብዛት ያለው ወርቅ ሲሸጥና ሲገዛ በሜትሪክ ቶንስ የሚዛን መጠን ነው። አንድ ሜትሪክ ቶን ወርቅ ከሠላሳ ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ ትሮይ አውንስ ጋር እኩል ነው። ይህም ማለት ፣ አንድ ሜትሪክ ቶን ወርቅ = ሠላሳ ሁለት ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ ትሮይስ አውንስ ወርቅ ነው። የወርቅ ጌጥ ማድረግ ለሚወዱ ሰዎች ደግሞ ፤ የንፁህ ወርቅ መጠን በካራት ይለካል። በጣም ንፁህ የሆነው ሃያ አራት ካራት ሲሆን ከዚያ ዝቅ ያለ መጠን ያለው ደግሞ ከሌላ ብረት ማዕድን ጋር የተደባለቀው ነው። የዋጋውም ዓይነት በዚሁ መጠን በወርቅ ሰሪ ቤቶች ሱቅ ውስጥ ይለያያል። በኮሞዲቲ ገበያ ውስጥ ወርቅ የሚገዛውና የሚሸጠው በኮንትራት መልክ ሲሆን መጠኑም አንድ ኮንትራት በአንድ መቶ አውንስ ወርቅ ነው። ይሄም ማለት አንድ የወርቅ ኮንትራት እኩል የሚሆነው ሠላሳ አንድ ነጥብ አስር ግራም ሲባዛ በአንድ መቶ ነው። ውጤቱን ወደ ግራምና ወደ ኪሎግራም ለማወቅ ያክል ማግኘት ቢቻልም የኮሞዲቲ መገበያያ መጠኑ በኮንትራት ቁጥር ብዛትና በትሮይ አውንስ ክብደት መለኪያ ነው። የወርቅ ኮንትራት የሚሸጡባቸው ቦታዎች ሁለት የመገበያያ ዓይነት አላቸው። አንደኛው የኒውዮርኩ ፤ አንድ ኮንትራት በአንድ መቶ ትሮይ አውንስ ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ቺካጎ ውስጥ አንድ ኮንትራት በሠላሳ ሦስት ነጥብ ሁለት ትሮይ አውንስ ነው። የገበያ ምልክት ፊደላቸው ጂ ሲ ለባለ አንድ መቶ ትሮይ አውንሱ ኮንትራክት እና ዋይ ጂ ለ ባለ ሠላሳ ሦስት ነጥብ ሁለት ትሮይ አውንስ ነው። ብር ፤ እንግሊዝኛ /ሲልቨር/ የተባለው ማዕድን ደግሞ ተፈላጊነቱ በድሮ ጊዜ ለመገበያያነት ቀጥሎም ለተለያዩ የንብረት እቃዎችና የፋብሪካ ውጤቶች አገልግሎቱን የሚሰጥ የማዕድን ብረት ነው። ንፁህ ብር የሚባለው ብዙውን ጊዜ ዘጠና ሁለት ነጥብ አምስት ያክሉን ሲልቨር የሚይዘው ነው። የተቀረው ሰባት ነጥብ አምስት ከመዳብ (ኮፕር) - ወይንም ከሌላ የብረት ማዕድን ጋር የሚደባለቀው ነው። የአጠቃላይ ስሙም እስተርሊንግ ሲልቨር ይባላል። መደባለቁ የሚጠቅመው የብር ይዘቱን ለማጠንከር ወይንም በቀላሉ ከውስጡ ያሉትን ንጥረ ማዕድኖች በሙቀት ጊዜ ወይንም በቅዝቃዜ መጠናቸው እንዳይለወጥ ነው። በኮሞዲቲ ገበያ ውስጥ በሚሸጥበትና በሚገዛበት ጊዜ በሁለት መመዘኛ መልክ ነው። አንደኛው በአምስት ሺህ ትሮይ አውንስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በአንድ ሺህ ትሮይ አውንስ ነው። የንግድ መገበያያ ምልክታቸውም- ኤስ አይ - ለባለ አምስት ሺህ ትሮይ አውንስ ሲሆን -ዋይ አይ - ደግሞ ለባለ አንድ ሺህ ትሮይ አውንስ ነው።
21197
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%8A%93%20%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%A5%20%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%8C%8D%E1%8B%B5%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D
የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል
የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
15387
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%8C%83%E1%8B%9D%E1%88%9B%E1%89%BD%20%E1%8A%83%E1%89%A5%E1%89%B0%20%E1%88%A5%E1%88%8B%E1%88%B4%20%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%88%85
ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ
=100084732863752 ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ በከሰም ወረዳ ልዩ ሰሙ ውቢት በሚባለው ሥፍራ፣ ከታወቁት አባታቸው ከአቶ በላይነህ ቢተውልኝ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ማናለብሽ በድሉ መስከረም ፮ ቀን ፲፱፻ ዓ.ም ተወለዱ። በተወለዱ በአሥራ አምስት ዓመታቸው በቤተ መንግሥት የዕልፍኝ አሽከር ሆነው ሲያግለግሉ ከቆዩ በኋላ ጥንታዊ የክብር ዘበኛ ሲቋቋም በወታደርነት ተዛውረው አግልግሎታችውን አበረከቱ። በመጋቢት ወር ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ማይጨው ላይ በተደረገው ታላቁ ጦርነት ከክብር ዘበኞች ጋደኞቻቸው ጋር ሆነው ከፍ ባለ ጀግንነት ከጠላት ጋር በመዋጋት አገራቸውንና ንጉሠ ነግሥታቸውን አግልግለዋል። ከዚያም እንደተመለሱ በንጉሠ ነግሥታቸው መሪ ትእዛዝ መሠረት የጦርነት ትግላቸውን በመቀጠል አምስት ዓመት ሙሉ በአርበኝነት የጦር መሪ በመሆን እጅግ ከፍ ባለ ጀግንነት ሌት ከቀን ያለ አንዳች አረፍት በየጦር ሜዳው የጠላትን ኃይል ያንበረከኩ ታላቅ ጀግና ነበሩ የገደሏቸውንም የጠላት መኮንኖች ለመጥቀስ ያህል፣ ፩. በሐምሌ ወር ፲፱፻፳፰ ዓ.ም አሌልቱ ላይ ፹፰ የጠላት የጦር ከባድ መኪናዎች(ካሚዮን)በተቃጠሉ ጊዜ የጦር መሪ የነበሩት አርበኞች ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህና ፊታውራሪ ጂማ ሰንበቴ ነበሩ። ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በዚሁ ጦርነት ላይ ሁለት የጠላት ከፍተኛ መኮንኖች ግድለዋል። ፪.ክቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በአሌልቱ ሜዳ ላይ ከኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም ጀምሮ ሦስት ቀን ሙሉ የፈጀውን ጦርነት ባደረጉ ጊዜ ከጠላት በኩል የኢጣሊያ ፋሽስቶች ብቻ ፺፮ መኮንኖችና ወታደሮች ተግድለዋል። ፫.በ፲፱፻፳፱ ዓ.ም ሸንኮራ አራራቲ ላይ በተደረገው ኃይለኛ ጦርነት ጄኔራል አውጎስቲኒን ግድለዋል። ፬.በ፲፱፻፴ ዓ.ም ቡልጋ ውስጥ ጨመሪ በተባለ ቦታ በተደረገው ከባድ ጦርነት ክቡር ራስ ደስታ ዳምጠውን እና እነደጃዝማች አበራ ካሳን የገደለውን ከፍተኛ የጠላት የጦር መሪ ገድለዋል። ፭.በግንቦት ወር ፲፱፻፴ ዓ.ም በቡልጋ የጉንጭ በተባለ ሥፍራ በተደረገው ብርቱ ጦርነት ጄኔራል ጋሊያኒን ገድለዋል። ጀኔራል ጋሊያኒ በተገደለ ማግስት ስቻት በተባለው ሥፍራ የጠላት አውሮፕላኖች ብዙ ስንቅና ጥይት ለደጃዝማች ጦር ጥለዋል። ይህም ሊደረግ የቻለው ከጄኔራል ጋሊያኒ ላይ ብዙ የጦር መሣሪያና የአውሮፕላን ምልክት የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ ስለማረኩ ነው። ከነዚህም ከገደሏቸው የጠላት መኮንኖች ላይ ብዙ ኒሻን ማርከው አሁን በቤተ መጻሕፍት መወዘክር ለመታሰቢያ ሰጥተዋቸው ይገኛሉ። የሰሜን ዘመቻ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእንግሊዝ ሠራዊት እርዳታ ሚያዝያ ፳፯ ቀን አዲስ አበባ ሲገቡ በራስ አበበ አረጋይ የሚመራው የሸዋ የአርበኛ ሠራዊት በሰሜን ኢትዮጵያ መሽጎ የተቀመጠውን የጣልያን ጦር ከ እንግግሊዙ "ጊዲዮን ፎርስ" ሠራዊት ጋር ለማስለቀቅ ሲላኩ፣ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ አርበኞቻቸውን ይዘው ዘመቱ። ከሸዋ ተነስተው ከ ፭፻ አርበኞች ጋር በ እንግሊዙ 'ቢምባሺ ጋይ ካምቤል' መሪነት በመጀመሪያ ደሴ ላይ የ'ዱካ ዳዎስታ'ን ጦር ድል ካደረጉ በኋላ ጉዟችውን ወደ ጎንደር በመቀጠል በ ፯ሺ የ 'ዳግላስ ፎርስ' ጋር ተቀላቀለው አስከ ጎንደር ድረስ የነበሩትን ታላላቅ የጠላት የጦር ምሽጎች በተለይም ቁልቋል በር እና ፍርቃ በር የተባሉትን ምሽጎች ከነ ፊታውራሪ ከበደ ካሳ እና ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን አርበኞች ጋር በመተባበር ደመሰሱ። ነሐሴ ፲፱ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በጣልያኑ ኮሎኔል አድርያኖ ቶሬሊ የሚመራው ሠራዊት ቁልቋል በር ላይ ለመሸገው ሠራዊት በአምሳ ስምንት የጭነት መኪና ስንቅ አቀብሎ ወደጎንደርሲመለስ አርበኞቹና እንግሊዞች በጣሉበት አደጋ ላይ ከወገን ሠራዊት ፲፬ ሰዎች ሲሞቱ ከቆሰሉት ፴፱ ሰዎች መሃል እግራቸውን በጥይት የቆሰሉት አንዱ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ ነበሩ። በመጨረሻም ጎንደር ላይ የሠፈረውን የጀኔራል ጉልዬልሞ ናሲን ሠራዊት በጦር ኃይል የጦር ምሽጉን በመጣስ ከተማው ውስጥ ገቡ። ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ፤ አዲስ አበባ ነጻ በወጣች በ ፯ኛው ወር፣ የጄነራል ጉልዬልሞ ናሲ ሠራዊት ድል ሆኖ የፋሺስት ኢጣልያ ወረራ ጎንደር ላይ አከተመ። በነጻነት ዘመን ከዚህ ድል በኋላ፣ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ ከነሠራዊታቸው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው የካቲት ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ/ም በታላቅ ሰልፍና ሥነ ሥርዓት ስድስት ዓመት ከተለዩዋቸው ንጉሠ ነግሥታችው ፊት ቀርበው ቆርጠጥ ቆርጠጥ ጎርደድ ጎርደድ አንዳንዴም በርከክ እያሉ ፤ ኃብቴ ኃብተ ሥላሴ የጠቅል አሽከር የንጉስ ተፈሪ ፤ ለሃይማኖቱ ተከራካሪ ፤ ጄኔራል ገዳይ ኒሻን ያሠረ ፤ ማጆር ማራኪ የተከበረ ፤ ያንተ አሽከር ያንተ ወታደር ፤ በዘመተበት የማያሳፍር ፤ ዘው ዘው ባይ ከጦሩ ማህል ፤ ጄኔራል ናዚ አቤት አቤት ሲል ፤ እያሉ ይህንንና ይህን የመሳሰለውን የፉከራ ቃል እየተናገሩ ከማይጨው ጀምረው እስካሁን ድረስ የሠሩትን ጀብዱ ሲቆጥሩ እንኳን ከዚህ በፊት ሥራ የሰራውን ቀርቶ ያልሰራውንም ዘራፍ ለገናው ለማለት ወኔውን ይቀሰቅሰው ነበር ።ከዚህ በኋላ የማረኳቸውን ከባድና ቀላል መትረየሶች በማበርከት ያደረጓቸውን አግልግሎቶች ጠቅሰው ፤ «እኔ አገልጋይዎ እንኩዋን አይነዎን አይቼ ከፊትዎ ቀርቤ ድካሜንና ሙያዬን ተናግርኩ እንጂ እንግዲህ እኔ ይህንን እድል ካግኘሁ በኋላ እውነተኛ ባሪያዎ ነኝና ምንም አላሳስብምብለው ቢናገሩ» ግርማዊ ጃንሆይ «ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ከመውደዱ የተነሣ እንግዲህ እናንተ ጌቶች ናችሁ እንጂ ባሮች አይደላችሁም እንዳላቸው ተወዳጅ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም ሥራህም በማንም አፍ የተመሰገነ ነው»።<ባንዲራችን ጋዜጣ ፩ኛ ዓመት፣ ቁጥር ፴፱ የካቲት ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ/ም</> ብለው ሞገሳዊ ቃል ሰጥተዋቸዋል። በዚሁ ዕለት የደጃዝማችነት ማዓረግ ተሰጣቸው። ከዚያም ወዲህ ፩/የክብር ዘበኛ ከፍተኛ መኮንን ሆነው በአስፈላጊው ቦታ እየተዘዋወሩ ፀጥታ ነሺዎችን የጦር ኃይል እያዘዙ ፀጥታ አስከብረዋል። ፪/በ፲፱፻፴፱ ዓ.ም ክፍለ ጦራቸውን እያዘዙ የጉርሱምና የጊሪ አውራጃ ገዥ ሆነው ተሹመዋል። ፫/በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም በግርማዊ ንጉሠ ነግሥት መልካም ፈቃድ የጨቦና ጉራጌ አውራጃ ገዥ ሆነው ተሹመዋል። ፬/በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም የምሥራቅ ሸዋ ብሔራዊ ጦር አዛዥ ሆነው ተሹመዋል። ፭/በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ሆነው በመሾም እስከ ዕለተ ሞታቸው ጊዜ ድረስ አግልግለዋል። የተሸለሟቸው ኒሻኖችና ሜዳዮች የቅዱስ ጊዮርጊስ የጀብዱ ሜዳይ ባለ ፪ ዘንባባ ፤ የአርበኝንት ሜዳይ ፤ የኢትዮጵያ የክብር ኮከብ ኮማንደር ያለ ፕላክ ፤ የኢትዮጵያ የክብር ኮከብ ከነ ፕላኩ ፤ ከእንግሊዝ መንግሥት፦ የአፍሪቃ ኮከብ እና የአፍሪቃ የድል ኮከብ ሜዳዮች ፤ የኢትዮጵያ የድል ኮከብ ሜዳይ ናቸው። ክቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ ፈጣሪያቸውን ፈሪ፤ ሀገራቸውንና ንጉሠ ነገሥታቸውን አፍቃሪ ፤ ድኅ መጋቢና አሳዳሪ ፤ ሽማግሌዎችን ጧሪ ፤ ጓደኞቻቸውን አክባሪ ነበሩ። ብዙ ጊዜ ያማቸው በነበረው የጉበትና የልብ ድካም ህመም ሚያዝያ ፲፩ ቀን ፲፱፻፷ ዓ.ም በተወለዱ በ፷ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴ ፤ የተከበሩ ልዑላውያን ቤተሰቦች፤ የተከበሩ ሚንስትሮችና ከፍተኛ የጦር ባለስልጣኖች በተገኙበት በከፍተኛ ወታደራዊ ሥነ ሥርዓት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ለሀገራችው ታላላቅ አገልግሎት ለፈጸሙ ጀግኖች አርበኞች በተዘጋጀው ሥፍራ በክብር አርፈዋል። ባንዲራችን ጋዜጣ ፩ ኛ አመት ቁጥር ፵፱ የካቲት ፲፰ ፲፱፻፴፬ ዓ.ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ ሚያዝያ ፲፱፻፷ ዓ.ም
53081
https://am.wikipedia.org/wiki/Ethiopia%20national%20football%20team
Ethiopia national football team
የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ፣ በቅፅል ስሙ ዋሊያ ፣ ከዋልያ በኋላ፣ በወንዶች ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክል ሲሆን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አካል ነው። ቡድኑ ከተመሰረተ ከ1943 ጀምሮ ኢትዮጵያን በመወከል በአህጉራዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ቆይቷል። ዋሊያዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደርጋሉ። ከዓለም 150ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ እና በ . በ 1957 በተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከተሳተፉት ሶስት ቡድኖች ( ከግብፅ እና ሱዳን ጋር) ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ውድድሩን በ 1962 አሸንፏል, አስተናጋጁም ነበር. ይሁን እንጂ ስኬት ከ 1960 ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ ነበር. በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መሪነት ቡድኑ ከ31 አመታት ቆይታ በኋላ ለ 2013 የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ፣ በቅፅል ስሙ ዋሊያ ፣ ከዋልያ በኋላ፣ በወንዶች ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክል ሲሆን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አካል ነው። ቡድኑ ከተመሰረተ ከ1943 ጀምሮ ኢትዮጵያን በመወከል በአህጉራዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ቆይቷል። ዋሊያዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደርጋሉ። ከዓለም 150ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ እና በ . በ 1957 በተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከተሳተፉት ሶስት ቡድኖች ( ከግብፅ እና ሱዳን ጋር) ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ውድድሩን በ 1962 አሸንፏል, አስተናጋጁም ነበር. ይሁን እንጂ ስኬት ከ 1960 ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ ነበር. በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መሪነት ቡድኑ ከ31 አመታት ቆይታ በኋላ ለ 2013 የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን፣ በቅፅል ስሙ ዋሊያ ፣ ከዋልያ በኋላ፣ በወንዶች ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክል ሲሆን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አካል ነው። ቡድኑ ከተመሰረተ ከ1943 ጀምሮ ኢትዮጵያን በመወከል በአህጉራዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ቆይቷል። ዋሊያዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደርጋሉ። ከዓለም 150ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ እና በ . በ 1957 በተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከተሳተፉት ሶስት ቡድኖች ( ከግብፅ እና ሱዳን ጋር) ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ውድድሩን በ 1962 አሸንፏል, አስተናጋጁም ነበር. ይሁን እንጂ ስኬት ከ 1960 ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ ነበር. በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መሪነት ቡድኑ ከ31 አመታት ቆይታ በኋላ ለ 2013 የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል።
21785
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%89%BA%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%89%A0%E1%8B%AD%20%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%89%A5%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%BD%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%89%A0%E1%8B%AD%20%E1%88%9D%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%BD
ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ
ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
37179
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%BC%20%E1%8C%8C%E1%89%AB%E1%88%AB
ቼ ጌቫራ
ኤርኔስቶ ጌቫራ ዴ ላ ሴርና (በስፓንኛ: ) ወይም ቼ ጌቫራ (በስፓንኛ: ) (1920-1960 ዓ.ም.) የአርጀንቲና ተወላጅ ሲሆን በኩባ ኰሙኒስት አብዮት የገነነ አብዮታዊ ሆነ። ከዚያ በኋላ በሌሎች አገራት እንደ ኮንጎ እና ቦሊቪያ ማርክሲስት አብዮታዊ ሆነ። በ1960 ዓ.ም. በቦሊቪያ ተገደለ።
52823
https://am.wikipedia.org/wiki/Here%27s%20Lucy
Here's Lucy
(«ሉሲ እዚህ አለች») ከ1968 እስከ 1974 እ.ኤ.አ. ድረስ የተሠራ አሜሪካዊ ቴሌቪዥን ተርዒት ነበር። ለዝነኛዋ ተዋናይት ሉሲል ባል ሦስተኛዋ አስቂኝ ተከታታይ ነበር፤ ይሄም ከ («ሉሲን እወዳታለሁ»፣ 1951-57 እ.ኤ.አ.) እና («ዘ ሉሲ ሾው» 1962-68 እ.ኤ.አ.) ቀጥሎ ነበር። በዚሁ ተከታታይ ትርዒት ውስጥ፣ ብሌን ለብሌን የምትይዝ ስመ ጥሩዋ ክቡር የሉሲል ባል ሚና «ሉሲ ካርተር» ሆኖ ለ«ትንግርት ሥራ ማስገኛ ድርጅት» ሎስ አንጄሌስ ለአጎትዋ እየሠራች ብዙ ቧልት እና የዘመኑን ቄንጥ ያቀርባል። በውጭ አገርም በሰፊ ተሠራጭቶ ነበር። ተከታታይ ፊልሞች የቴሌቪዥን ትርዒት የአሜሪካ ፊልሞች
21089
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%8B%98%E1%88%98%E1%8B%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%89%B5
የሚስት ዘመድ የማር አንገት
የሚስት ዘመድ የማር አንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚስት ዘመድ የማር አንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
1990
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AE%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%88%BD
ሮማንሽ
ሮማንሽ ወይም ሩማንች () ከስዊስ አገር 4 ብሔራዊ ቋንቋዎች 1ዱ ሆኖ ሌሎቹ 3 ጀርመንኛ ጣልኛና ፈረንሳይኛ ናቸው። ከሮማይስጥ የታደገ ቋንቋ በመሆኑ የሮማንስ ቋንቋ ቤተሠብ አባል ነውና በተለይ የሚመስለው ፈረንሳይኛ ወይም እጣልኛ ነው። የሚናገረው በግራውብውንደን (ግሪዞን) ካንቶን ስዊስ በሚኖሩ 60,000 ሰዎች ነው። ይህ ከስዊስ አገር ሕዝብ ብዛት 1% ብቻ ሲሆን ከስዊስ አገር ብሔራዊ ቋንቋዎች ሁሉ ትንሹ ነው። እንኳን በስዊስ አገር ከሚኖሩት ስርቦ-ክሮዌሽኛ ተናጋሪዎች ቁጥር ብዛት በግማሽ ያንሳል። በስሜን እጣልያ አገር ዛሬ ለሚናገሩ ቋንቋዎች ለፍሪዩልያንና ለላዲን ቅርብ ዘመድ ነው። (ያው አይ ኑም ) - ስሜ ነው (ስም አለኝ)። (ያው ሱን አድ ኡራስ)- በጊዜ ላይ ነኝ። (ጁቨን) - ወንድ ልጅ፣ (ጁቨንስ) - ወንድ ልጆች (ኢል ጁቨን) - ወንድ ልጁ፣ (ኢልስ ጁቨንስ) - ወንድ ልጆቹ (ጁቭና) ሴት ልጅ፣ (ጁቭናስ) ሴት ልጆች (ላ ጁቭና) ሴት ልጂቱ፣ (ላስ ጁቭናስ) ሴት ልጆቹ ያልተለመደ ብዙ ቁጥር፦ (ኡም) - ሰው፣ (ኡመንስ) - ሰዎች የስዋሰው መረጃ ሮማንስ ቋንቋዎች
18659
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB%E1%8B%8A%20%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD
የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ደራሲዎች ከነዋና ስራቸው ሲሆኑ ነገርግን ዝርዝሩ ሁሉንም የአሜሪካ ፀኃፊዎች ያጠቃልላል ማለት አይቻልም። የተጠቀሱት ዓመታት በሙሉ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር (እ.አ.አ.) የተገለፁ ናቸው። ሄንሪ አዳምስ (ከ1838-1918)፣ እንግሊዝኛ: ሄንሪ ጄምስ (ከ1843-1916)፣ እንግሊዝኛ: ጄኔፈር ሃይ (ትውልድ 1968)፣ እንግሊዝኛ: ጀሲካ ሃግዶርን (ትውልድ 1949)፣ እንግሊዝኛ: አሌክስ ሃሌይ (ከ1921-1992)፣ እንግሊዝኛ: ኦክሌይ ሃል (ትውልድ 1920)፣ እንግሊዝኛ: ጄምስ ኖርማን ሃል (ከ1887-1951)፣ እንግሊዝኛ: ብሬት ሆሊደይ (ከ1904-1977)፣ እንግሊዝኛ: ጄን ሃሚልተን (ትውልድ 1957)፣ እንግሊዝኛ: ላውሬል ሃሚልተን (ትውልድ 1963)፣ እንግሊዝኛ: ዳሼል ሃሜት (ከ1894-1961)፣ እንግሊዝኛ: ዳንኤል ሃንድለር (ትውልድ 1970)፣ እንግሊዝኛ: ባሪ ሃና (ትውልድ 1942)፣ እንግሊዝኛ: ሮን ሃንሰን (ትውልድ 1947)፣ እንግሊዝኛ: ፓውል ሃርዲንግ (ትውልድ 1967)፣ እንግሊዝኛ: ኤልዛቤት ሃርድዊክ (ትውልድ 1916)፣ እንግሊዝኛ: አርተር ሸርቡርኔ ሃርዲ (ከ1847-1930)፣ እንግሊዝኛ: ዶናልድ ሃሪንግተን (ከ1935-2009)፣ እንግሊዝኛ: ሄንሪ ሃርናልድ (ከ1861-1905)፣ እንግሊዝኛ: ሌይ ብራኬት (ከ1915-1978)፣ እንግሊዝኛ: ላውሪ ክሎዊን (ከ1944-1992)፣ እንግሊዝኛ: መርሴደስ ላኪ (ትውልድ 1950)፣ እንግሊዝኛ: ኢድ ላሲ (ከ1911-1968)፣ እንግሊዝኛ: ኦሊቨር ላፈርጅ (ከ1901-1963)፣ እንግሊዝኛ: ላፈርቲ (ከ1914-2002)፣ እንግሊዝኛ: ቲም ላሄይ (ትውልድ 1926)፣ እንግሊዝኛ: ጀምፓ ላሂሪ (ትውልድ 1967)፣ እንግሊዝኛ: ሃሮልድ ላምብ (ከ1892-1962)፣ እንግሊዝኛ: ዋሊ ላምብ (ትውልድ 1950)፣ እንግሊዝኛ: አኔ ላሞት (ትውልድ 1954)፣ እንግሊዝኛ: ሎዊስ ላአሞር (ከ1908-1988)፣ እንግሊዝኛ: ማርጋሬት ላንዶን (ከ1903-1993)፣ እንግሊዝኛ: ጄን ላንግተን (ትውልድ 1922)፣ እንግሊዝኛ: ጆ ላንስዴል (ትውልድ 1951)፣ እንግሊዝኛ: ማርጋሬት ሚሸል (ከ1900-1949)፣ እንግሊዝኛ: ሜሪ ማክግሬይ ሞሪስ (ውልደት 1943)፣ እንግሊዝኛ: ጆን ዲ ማክዶናልድ (ከ1916-1986)፣ እንግሊዝኛ: ሮስ ማክዶናልድ (ከ1915 – 1983)፣ እንግሊዝኛ: ሃሮልድ ማክግራዝ (ከ1871 – 1932)፣ እንግሊዝኛ: ኖርማን ማክሊን (ከ1902 – 1990)፣ እንግሊዝኛ: ቻርሎቴ ማክሊዮድ (ከ1922 – 2005)፣ እንግሊዝኛ: ኖርማን ሜይለር (ከ1923 – 2007)፣ እንግሊዝኛ: ቻርለስ ሜጀር (ከ1856 – 1913)፣ እንግሊዝኛ: ክላረንስ ሜጀር (ትውልድ 1936)፣ እንግሊዝኛ: በርናርድ ምላሙድ (ከ1914 – 1986)፣ እንግሊዝኛ: ባሪ ማልዝበርግ (ትውልድ 1939)፣ እንግሊዝኛ: ፍሬድሪክ ማንፍሬድ (ከ1912 – 1994)፣ እንግሊዝኛ: ዊሊያም ማርች (ከ1893 – 1954)፣ እንግሊዝኛ: ማርጋሬት ማርኮን (ትውልድ 19??)፣ እንግሊዝኛ: ሪቻርድ ሩሶ (ትውልድ 1949)፣ እንግሊዝኛ: ኤይን ራንድ (ከ1905 – 1982)፣ እንግሊዝኛ: ኤሊስ ራንዳል (ትውልድ 1959)፣ እንግሊዝኛ: ሜርጆሪ ኪናን ሮውሊንግስ (ከ1896 – 1953)፣ እንግሊዝኛ: ዊልሰን ራውልስ (ከ1913 – 1984)፣ እንግሊዝኛ: ቼት ሬይሞ (ትውልድ 19??)፣ እንግሊዝኛ: ጃክሊን ሬዲንግ (ትውልድ 1966)፣ እንግሊዝኛ: ኢሽሜል ሪድ (ትውልድ 1938)፣ እንግሊዝኛ: አርተር ሪቭ (ከ1880 – 1936)፣ እንግሊዝኛ: ኬቲ ሬይችስ (ትውልድ 1950)፣ እንግሊዝኛ: ቶማስ ሜይን ሬይድ (ከ1818 – 1883)፣ እንግሊዝኛ: ሼሪ ሬይኖልድስ (ትውልድ 1967)፣ እንግሊዝኛ: ኢዩጄኔ ማንላቭ ሮደስ (ከ1869 – 1934)፣ እንግሊዝኛ: ዴቪድ ሳሊንገር (ከ1919 – 2010)፣ እንግሊዝኛ: ጄምስ ሳሊስ (ትውልድ 1944)፣ እንግሊዝኛ: ጄምስ ሳልተር (ትውልድ 1925)፣ እንግሊዝኛ: ኢድጋር ሳልተስ (ከ1855 – 1921)፣ እንግሊዝኛ: ሻፈር (ጃክ) (ከ1907-1991)፣ እንግሊዝኛ: ብሉም ጁዲ (ውልደት 1938)፣ እንግሊዝኛ: ቲዲማን ኤርነስት (ከ1928-1984)፣ እንግሊዝኛ: ቾፒን ኬት (ከ1851-1904)፣ እንግሊዝኛ: ኒኮልስ (ጆን) (ውልደት 1940)፣ እንግሊዝኛ: አለን አፔል (ውልደት 1945)፣ እንግሊዝኛ: ኪው ዚአዎሎንግ (ውልደት 1953)፣ እንግሊዝኛ: ዊሊያም ዋርተን (ከ1925-2008)፣ እንግሊዝኛ: ዚንደል ፓውል (ከ1936-2003)፣ እንግሊዝኛ: ኢርቪን ያሎም ፣ እንግሊዝኛ: ዴቪድ ጄምስ ዱንካን (ውልደት 1952)፣ እንግሊዝኛ: ጆን ጄክስ (ውልደት 1932)፣ እንግሊዝኛ: ጋርድነት ሊዮናርድ (ውልደት 1933)፣ እንግሊዝኛ: ጆን ፋንቴ (ከ1909-1983)፣ እንግሊዝኛ: ኢድጋር ፓንግቦርን (ከ1909-1976)፣ እንግሊዝኛ: የአሜሪካ ጸሓፊዎች
13488
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8D%B2%E1%8D%AE
ሐምሌ ፲፮
ሐምሌ ፲፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፩ ቀናት ይቀራሉ። አቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፳፩ ዓ/ም የኢጣልያ የፋሽስት መንግሥት የሌላ ቋንቋ ወይም ባዕድ ቃላትን መጠቀምን ህገ ወጥ አድርጎ ደነገገ። (ኢትዮጵያም እንዲህ አይነት ህግ ባወጣች!!!!) ፲፱፻፵፬ ዓ.ም በጋማል አብደል ናስር የተመሠረተው የግብጽ የመኮንኖች እንቅስቃሴ በ ጄነራል ሙሐመድ ናጊብ መሪነት ንጉሥ ፋሩቅን ገለበጠ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የግሪክ ወታደራዊ መንግሥት ውድቅ ሆኖ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስቴር ኮንስታንቲን ካራማንሊስ መንግሥት እንዲመሠርቱ ተጋበዙ። ፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሞሮኮው አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን አል ሓሳን አባታቸው ሲሞቱ ንጉሥ ሞሐመድ አራተኛ ተብለው የንጉሥነት ዘውድ ጭነው ነገሡ። ፲፰፻፹፬ ዓ/ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ፡ኃይለ፡ሥላሴ በሐረርጌ ውስጥ ኤጀርሳ ጎሮ ላይ ተወለዱ። ዕለተ ሞት ፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሞሮኮው ንጉሥ ዳግማዊ ሀሰን በተወለዱ በ ሰባ ዓመታቸው አረፉ። ዳግማዊ ሀሰን በ ፲፱፻፶፮ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የተመሠረተውን የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ከመሠሩት ሠላሳ አምስት መሪዎች አንዱ ነበሩ። ዋቢ ምንጮች
21110
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%8D%8D%20%E1%89%80%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%8D%8D%20%E1%88%B5%E1%88%9D%20%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%88%B3%E1%88%8D
የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል
የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
35580
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8B%E1%88%8C%E1%89%85
ፋሌቅ
ፋሌቅ (ዕብራይስጥ፦ /ፔሌግ/) በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የዔቦር ልጅና የራግው አባት ነበረ። ዘፍጥረት 11፡18-19 ስለ ፋሌቅ እንደሚለው፣ የፋሌቅ ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ራግውን ወለደ፣ ከዚያም ፋሌቅ 209 ዓመት ኖረ። እነዚህ ቁጥሮች ከግሪኩ ትርጉም ሲገኙ የዕብራይስጥና ሳምራዊው ትርጉም ቁጥሮች ግን ይለያያሉ። በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ራግውን ወለደ፣ ከዚያም 209 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ራግውን ወለደ፣ ከዚያም 109 ዓመት ኖረ። በተጨማሪ በዘፍጥረት 10፡25 ዘንድ በፋሌቅ ዘመን ምድሪቱ ተከፍላለች። ይህ የሴም፣ ካምና ያፌት ልጆች ኩፋሌ እንደ ሆነ ይታመናል። በመጽሐፈ ኩፋሌ 8፡40 ፋሌቅ ከአባቱ ኤቦርና ከእናቱ አዙራድ በ1567 አመተ አለም ተወለደ። የምድር አከፋፈል በ1569 አ.አ. ሆነ ። በ1577 አ.አ. ፋሌቅ ሚስቱን ሎምና አገባ፤ እርሷም የሰናዖር ልጅ ትባላለች። በ1580 አ.አ. አዙራድ ልጁን ራግውን ወለደችለት; የባቢሎን ግንብ በ1596 አ.አ. ተጀመረ ይላል ። የኖህ ልጆች
21694
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%8C%AB%20%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8D%8B%E1%89%B3%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AB%20%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%8A%AA%E1%89%80%E1%88%AD%E1%89%A5%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ ነው
ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
12363
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A2%E1%8B%AE%E1%8A%95%E1%88%B4
ቢዮንሴ
ቢዮንሴ ጊሴሌ ኖውለስ () ሙሉ ስሟ ሲሆን የአሜሪካ ዜግነት ያላት የአር አንድ ቢ () የሙዚቃ ዘርፍ አቀንቃኝ፣ የሙዚቃ አዘጋጅ፣ ተዋናይት፣ ሞዴል እና የሙዚቃ ደራሲ ናት። እ.አ.አ. በሴፕቴምበር 4 1981 ሀውስተን በቴክሳስ ውስጥ ተወለደች። በልጅነቷ ጀምሮ ማቀንቀን ትወድ የነበረችው ይህች አርቲስት ገና በወጣትነት እድሜዋ ዴስትኒስ ቻይልድስ የተሰኘ የሙዚቃ ቡድን ከ ባልደረቦቿ ኬሊ ሮላንድ እና [[ዊሊያምስ ጋር በመሆን እ.አ.አ. በ 1997 ቴክሳስ ውስጥ አቋቋመች (የኋላ ኋላ ግን ቡድኑ ፈርሶ እ.አ.አ ከ2006 ጀምሮ ለብቻዋ መስራት ጀምራለች)። ቡድኑ እስከፈረሰበት አመት ድረስ በተለያዩ ስራዎች ውጠታማ ነበር። በተለይ ከባልተቤቷ ጄዚ ጋር የሰራችው ክሬዚ እን ላቭ የተሰኘው ዜማ ከፍተኛ ዝናን አትርፏል። በ2008 እ.አ.አ ያወጣችው አልበሟ አሁን ለደረሰችበት ከፍተኛ እውቅና ዋናውን ድርሻ ይይዛል። የአሜሪካ የፊልም ተዋናዮች የአሜሪካ ሙዚቀኞች
20778
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%8D%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%8C%A0%E1%88%AB%E1%88%8D%20%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%88%85%E1%88%AD%E1%89%B5%20%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%8C%A0%E1%88%AB%E1%88%8D
ውሀ እድፍን ያጠራል ትምህርት ልብን ያጠራል
ውሀ እድፍን ያጠራል ትምህርት ልብን ያጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ እድፍን ያጠራል ትምህርት ልብን ያጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21479
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%8E%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%88%B3%20%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A9%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82%20%E1%8A%A0%E1%8A%90%E1%8C%8B%E1%8C%88%E1%88%A9%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%88%9D
የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም
የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20646
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%8B%B0%E1%89%A5%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%88%9B%E1%8B%B0%E1%89%A5
ከመደብደብ ይሻላል ማደብ
ከመደብደብ ይሻላል ማደብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከመደብደብ ይሻላል ማደብ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22302
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%80%20%E1%89%A0%E1%8C%8B%20%E1%8A%A5%E1%8B%B3%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%80%20%E1%8B%9C%E1%8C%8B
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20790
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%8B%8D%E1%88%8D%20%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%BB%E1%8C%8D%E1%88%AD
ውል አያወላውል ምላት አያሻግር
ውል አያወላውል ምላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውል አያወላውል ምላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22091
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%A1%20%E1%8B%AD%E1%8B%B3%E1%88%8B
ድሀ ከንቡ ይዳላ
ድሀ ከንቡ ይዳላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ከንቡ ይዳላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
3716
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AB%E1%88%8C%E1%89%B3
ቫሌታ
ቫሌታ የማልታ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 6,315 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የተመሠረተው በ1558 ዓ.ም. ነበር። ዋና ከተሞች የአውሮፓ ከተሞች
21885
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%88%85%E1%89%BD%20%E1%89%B0%E1%8D%8D%E1%89%B0%E1%8D%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%94%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%98%E1%8A%95%E1%89%B0%E1%8D%8D
ይህች ተፍተፍ እኔን ለመመንተፍ
ይህች ተፍተፍ እኔን ለመመንተፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህች ተፍተፍ እኔን ለመመንተፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18400
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8C%8B%E1%89%A2%E1%89%B5%20%E1%8D%B2%E1%8D%AC
መጋቢት ፲፬
መጋቢት ፲፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፺፬ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፸፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፩ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፲፩ ዓ/ም - በጣልያን ከተማ ሚላኖ፣ ቤኒቶ ሙሶሊኒ የፋሺስት ፓርቲን መሰረተ። ፲፱፻፳፭ ዓ/ም - የአለማኒያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአዶልፍ ሂትለር የሚመራው የሚንስትሮች ሸንጎ በራሱ ሥልጣን ሕግ መደንገግ የሚያስችለውን ሕግ (ሕጋዊ አምባ ገነንነት) ደነገገ። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም - ፓኪስታን በዓለም የመጀመሪያዋ እስላማዊ ሪፑብሊክ ሆነች። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - በአይሮፍሎት በረራ ቁጥር ፭፻፺፫ ላይ ተሳፍረው የነበሩ ፸፭ ሰዎች፤ የአብራሪው የ ፲፭ ዓመት ልጅ አየር ዠበቡን በ’ስህተት’ ከአውቶ-ፓይለት በመሰረዙ ሳይቤርያ ውስጥ ተከስክሰው አለቁ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
21324
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%BD%E1%88%AE%20%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8D%8B%E1%89%B3%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AB%E1%8B%8D%20%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%8A%AA%E1%88%98%E1%8C%A3%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
የሽሮ ድንፋታ እንጀራው እስኪመጣ ነው
የሽሮ ድንፋታ እንጀራው እስኪመጣ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሽሮ ድንፋታ እንጀራው እስኪመጣ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22220
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%88%AB%E1%89%B7%20%E1%89%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%88%B0%E1%8A%9D%20%E1%8A%AB%E1%8A%93%E1%89%B7
ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ
ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራቷ ታደርሰኝ ካናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21419
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%89%B5%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8B%A8%E1%88%8C%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%8B%20%E1%88%BD%E1%88%AE%20%E1%8B%A8%E1%88%8C%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%89%B8%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%88%8B
የእናት ልጅ የሌለው አይበላ ሽሮ የሌለው ምንቸት አይፈላ
የእናት ልጅ የሌለው አይበላ ሽሮ የሌለው ምንቸት አይፈላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእናት ልጅ የሌለው አይበላ ሽሮ የሌለው ምንቸት አይፈላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
12671
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%88%AB%E1%88%9D%E1%89%A6
አርተር ራምቦ
አርተር ራምቦ (1854 እ.ኤ.አ.-1891 እ.ኤ.አ.፣ ፈረንሳይኛ፡ ፣) የፈረንሳይ ጸሓፊ ነበረ። የፈረንሳይ ጸሓፊዎች
31470
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%8B%AE%E1%8A%95%E1%8C%8D
ጅዮንግ
ጅዮንግ (ቻይንኛ፦ ) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በ1687 ዓክልበ. ግድም ትልቅ ወንድሙ ቡ ጅያንግ ዘውዱን በፈቃድ ትቶ ጅዮንግ ተከተለው። በ፲ኛው ዓመት (1678 ዓክልበ. ግ.) በ ጅያንግ ዓረፈ። በ፲፰ኛው ዓመት 1669 ዓክልበ.ግ. ጅዮንግ ዓረፈና ልጁ ጂን ተከተለው። የሥያ ሥርወ መንግሥት
21057
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8A%AE%E1%8A%95%E1%8A%95%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%A0%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%20%E1%8B%A8%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%A0%E1%8B%8D%E1%8B%B5%E1%88%9B
የመኮንን ልጅ በከተማ የድሀ ልጅ በውድማ
የመኮንን ልጅ በከተማ የድሀ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመኮንን ልጅ በከተማ የድሀ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
1532
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B1%E1%8B%B3%E1%8A%95
ሱዳን
ሱዳን በይፋ የሱዳን ሪፑብሊክ (አረብኛ: ) ከአፍሪካ በስፋት ሦስተኛ ስትሆን በአህጉሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ክልል ትገኛለች። ዋና ከተማዋ ካርቱም ነው። ከግብፅ ፣ ከቀይ ባሕር ፣ ከኤርትራ ፣ ከኢትዮጵያ ፣ ከደቡብ ሱዳን፣ ከመካከለኛው የአፍሪካ ሪፑብሊክ ፣ ከቻድ ፣ እና ከሊቢያ ጋር ድንበር ትካለላለች። የአባይ ወንዝ (ናይል) ሀገሪቱዋን ወደ ምሥራቅና ምዕራብ ይከፍላል። የአረብ ባህል ደንበኛ ሲሆን አብዛኛው ሕብዝ የእስልምና ዕምነት ተከታይ ነው። ሱዳን ከግብፅ የተጣመረ ረዥም ታሪክ አላት። የመጀመሪያው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት ከ1955 እስከ 1972 እ.ኤ.አ. ከዚያም ሁለተኛው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት ከ1983 እስከ 2005 እ.ኤ.አ. ተከስቷል። በ1989 እ.ኤ.አ. በሰላማዊ መፈንቅለ መንግሥት ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር ሥልጣን ላይ የወጡ ሲሆን እራሳቸውን የሱዳን ፕሬዝዳንት ብለው ሾመዋል። የእርስ በርስ ጦርነቱ በሰላም ውል የቆመ ሲሆን ይህ ውል ያኔ የሀገሪቱዋ ደቡባዊ ክፍል ለነበረው ቦታ ራስን የመምራት መብት ሰጥቷል። በጃኑዋሪ 2011 እ.ኤ.አ. በተካሄደው ውሳኔ ሕዝብ () መሠረት በሱዳን ፈቃድ ደቡብ ሱዳን ሐምሌ ፪ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ሉዓላዊ ሀገር ሆነች። ዋና ከተማዋ ካርቱም የሱዳን የፖለቲካ፣ ባህል እና ንግድ ማዕከል ናት። የሀገሪቱዋ መንግሥት በይፋ ፌዴራላዊ ፕሬዝዳንታዊ ሪፐብሊክ ቢሆንም ስልጣን ላይ ያለው ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ () በሁሉም የመንግሥት አካላት ላይ ባለው ጥብቅ ቁጥጥር ምክንያት በብዙ የዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ ዘንድ መንግሥቱ አምባገነናዊ ተብሎ ይቆጠራል።
21724
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%AB%E1%88%B7%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8D%8E%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%89%E1%8B%99%E1%8B%8B%20%E1%8B%8D%E1%8C%A3%20%E1%88%9E%E1%89%B0%E1%89%BD
ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች
ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
50703
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%82%E1%8A%A6%E1%8D%96%E1%88%8A%E1%88%98%E1%88%AD%20%E1%88%B2%E1%88%9A%E1%8A%95%E1%89%B6
የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ
የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በክፍል ውስጥ የሙቀት እና ቅዝቃዜ መጠን ለማጠንከር የሚያገለግል የማያያዣ ስርዓት ነው፡፡ ይህም ለፖርትላንድ ሲሚንቶ በአማራጭነት የቀረበ ከአካባቢ ጋር ጥሩ ግንኙነት ያለው ምርት ነው፡፡ በብዙ የሂንዱ ቤተመቅደሶች ውስጥ በአገልግሎት ላይ ውሎ የነበረ ሲሆን እነዚህም ከሺህ አመታት በላይ እድሜ ያላቸው ናቸው ከፍተኛ የካርቦን ምልክት ያላቸውን የሲሚንቶ ምርት ለመቀነስ በተፈጥሮ ካሉት የአፈር አይነቶች ወይም ከኢንዱስትሪ ተረፈ ምርቶች የሚሰራ ሲሆን በብዙ የአርማታ የቆይታ ጊዜ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ተከላካይ ሆኖ የሚያገለግል ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ከፖርትላንድ ሲሚንቶ በላይ የሚገኙ እና የሚያገለግሉ ናቸው፡፡ የፖሊመር ሲሚንቶ ምርት አሉሚኒዮ ሲሊኬትን ለመፍጠር የሚያስፈልጉ እንደ ሜታ ፖሊን ወይም የአፈር ብናኝ የሚያስፈልግ ሲሆን እነዚህም ተጠቃሚ የሚገለገልባቸው እና ጉዳት የማያደርሱ የአልካላይን ሪኤጀንት ናቸው /ለምሳሌ የሶዲየም ወይም ፖታሺየም የሚሟሟ ሲሊኬት ከሞላር ሬሽዎ ሶዲየም ወይም ፖታሺየም የሆነ ኤም/ እንዲሁም ውሃ (ከዚህ በታች ያለውን ተጠቃሚ የሚገለገልበት እና ጉዳት የማያደርስ ሪኤጀንት ፍቺ ይመልከቱ) ፡፡ የክፍል ሙቀት እና ቅዝቃዜ ማጠናከሪያ የካልሺየም ካታዮኖችን በመጨመር ይህም የማቅለጫ ሀይል በመጨመር የሚሳካ ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ከፖርትላንድ ሲሚንቶዎች በፍጥነት ለማዳን የተሰሩ ናቸው፡፡ የተወሰኑት ውህዶች በ24 ሰዓታት ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ጥንካሬያቸውን ያገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ በመቀላቀያ ፋብሪካ ውስጥ መቀላቀል እንዲችሉ በዝግታ መሰራት አለባቸው፡፡ ይህም ለስራውም ሆነ ወይም በአርማታ ማቀላቀያው ለማቅረብ ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በስሊኬት አለት ላይ ከተመሰረቱት ኮረቶች ጋር ጠንካራ የኬሚካል ቦንድ የመፍጠር ችሎታ አለው፡፡ በመጋቢት 2010 በዩኤስ የፌዴራል ትራንስፖርት የፍጥነት መንገድ አስተዳደር መምሪያ ጂኦፖሊመር አርማታ የተሰኘውን ቴክ ብሪፍ ለቅቆ የነበረ ሲሆን ይህም እንዲህ ይላል፡፡ሁለገብ የሆነ፣ ወጪ ቆጣቢ የሆኑ እና እንደ ፖርትላንድ ሲሚንቶ መቀላቀል እና ማጠንከር የሚችሉ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች የትራንስፖርት መሰረተ ልማት እና የግንባታ ኢንዱስትሪውን የግንባታ ደረጃ ማሻሻያ፣ ለውጥ እና ማሳደጊያ ሆኖ ሊወክል ችሏል፡፡ የጂኦፖሊመር አርማታ አጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በሚለው እና ጂኦፖሊመር አርማታ በሚሉት ቃላት መካከል ሁልጊዜም ውዝግብ አለ፡፡ ሲሚንቶው መያዣ ሲሆን አርማታ ግን ሲሚንቶውን ከውሃ ጋር በመቀላቀል እና በማጠናከር የሚገኝ የቅልቅል ምርት ውጤት ነው፡፡ (ወይም በጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አገላለጽ የአልካላይን) እንዲሁም የድንጋይ ኮረት ውህድ ነው፡፡ የሁለቱ ምርቶች (ጂኦፖሊመር ሲሚንቶ እና ጂኦፖሊመር አርማታ) መሳሪያዎች በተለያዩ በአለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ ገበያዎች ውስጥ ይገኛሉ ኬሚስትሪ፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ እና የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ግራ፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ (ፒሲ) የካልሲየም ስልኬትን ወደ ካልሲየም ስልኬት ሀይድሬት (ሲ-ኤስ-ኤች) እና ፖርትላንዳይት፣ )2 በመቀየር ማጠናከር, )2፡፡ ቀኝ፡ የፖሊመር ሲሚንቶውን (ጂፒ) ፖታሺየም አሊጐ (ሴሊየት ሲሎክሶ) የተባለውን የፖሊ ማቀዝቀዣ እና ማጠንከሪያ ወደ ፖታሺየም ፖሊ (ሲሊየት ሲሎክሶ) በመቀየር በተገናኘ ትስስር በኩል ማጠናከር ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ውህዱ ሙቀት የሚፈልግ ከሆነ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የሚባል ሳይሆን የጂኦፖሊመር መያዣ ይባላል፡፡ በአልካላይ የሚሰሩ መሳሪያዎች እና የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች የጂኦፖሊመራይዜሽን ኬሚስትሪ በፖርትላንድ ሲሚንቶ ባለሙያዎች አገልግሎት ላይ እየዋሉ ካሉት ቃላቶች እና ዝርዝሮች በተለየ ሁኔታ ትክክለኛ አገላለፆችን የሚፈልግ ነው፡፡ ጂኦፖሊመር አጠቃልሎ የሚይዘው ዋና ነገር የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች እንዴት በኦርጋኒት ፖሊመር ውስጥ እንደሚመደቡ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የአውስትራሊያዊው ጂኦፖሊመር ባለሙያ የሚከተለውን መግለጫ በድህረ ገፁ ላይ አስቀምጧል፡፡ ጆሴፍ ዴቪዶቪት የፖሊመርን ሀሳብ ፈጥሯል (የሲአይ/ኤኤል ኢንኦርጋኒክ ፖሊመር) ይህም እነዚህን የኬሚካል ሂደቶች እና የመሳሪያዎቹ ውጤቶችን በተሻለ ሁኔታ ለማብራራት ነው፡፡ ይህንን ለማድረግ በአንፃር ከፍተኛ ለውጥ ያስፈልጋል ይህም ከዋናው የክርስቲያላይን ሀይድሬሽን ኬሚስትሪ ማለት የተለመደው የሲሚንቶ ኬሚስትሪ ውጭ ማለት ነው፡፡ እስከዛሬ ድረስ ይህ ለውጥ በአልካላይን በሚሰሩ ሲሚንቶ ውስጥ በሚያገለግሉት ሀኪሞች ቀባይነት ያላገኘ ሲሆን እነዚህ አካላት መሰል ውህድን እስካሁንም በኬሚስትሪ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ቃልን በመጠቀም ለማብራራት ይፈልጋሉ፡፡ በእርግጥ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አንዳንድ ጊዜ በስህተት በአልካላይ የሚሰራ ሲሚንቶ እና አርማታ ተብሎ ይገለፃል፣ ከ50 አመታት በፊት በቪ.ዲ. ግሉሆቭስኪ በዩክሪን በቀድሞ ሶቪየት ህብረት ውስጥ የተሰራ የምርት አይነት ነው እነዚህን በዋናነት የአፈር ስልኬት አርማታዎች እና የአፈር ሲሚንቶዎች ተብለው ይታወቁ ነበር፡፡ ምክንያቱም የፖርትላንድ አርማታ ሲሚንቶዎች በጐጂው የአልካላይ እና ኮረት ውህድ፣ በተቀላቀለ የኤኤአር ወይም ከኤኤስአር ጋር በተቀላቀለ የአልካላይ ሲልካ ውህድ ሊጐድ የሚችሉ ሰለሆነ ነው /ለምሳሌ የሪለም ኮሚቴ 2019- ኤሲኤስ በአርማታ መዋቅር ባለው የኮረት ውህድ የተቀመጠውን ይመልከቱ ፡፡) አልካላይ አክቲቬሽን የሚለው ቃል በሲቪል መሃንዲሶች ላይ አሉታዊ ተጽእኖ አለው፡፡ ይሁን እንጂ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች በጥቅሉ እነዚህን የሚጐዱ ውህዶች አያሳይም (ከዚህ በታች በውህዶች ውስጥ ያለውን ይመልከቱ) ትክክለኛ የመቀላቀያ ኮረት ሲመረት የጂኦፖሊመሮች በአሲዳዊ ምርት ውስጥ ሊሰሩ የሚችሉ ሲሆን ከዚህ በይበልጥም እነርሱን ከኤኤኤም በመለየት ይሰራል፡፡ በተጨማሪም በአልካላይ የሚሰሩ ምርቶች ፖሊመሮች አይደሉም፡፡ስለዚህ ፖሊመር ተብለው ሊጠሩ አይችሉም ወይም ስህተት ሊሆኑ አይችሉም፡፡ በእርግጥ የፖሊመር ኬሚስትሪ ከካልሺየም ሀይሬድት ወይም ፕሪስፒቴት ኬሚስትሪ ጋር ሲነፃፀር በእጅጉ የተለየ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በርካታ የሲሚንቶ ሳይንቲስቶች በአልካላይ ከሚሰሩ መሳሪያዎች ወይም በአልካላይ ከሚሰሩ ፖሊመሮች ጋር የተገናኘውን ቃላት ማስተዋወቃቸውን ቀጥለዋል፡፡ እነዚህ የሲሚንቶ ምፃረ ቃላት ኤኤኤም ሲሆኑ ይህም በአካላይ የሚሰሩ ዝቃጮች፣ በአልካላይ የሚሰሩ የከሰል ብናኝ አፈር እና የተለያዩ የሲሚንቶ አሰራር ስርዓቶችን በተለየ ሁኔታ የያዘ ነው፡፡ (የሪለም ቴክኒካል ኮሚቴ 247-ዲቲኤ ይመልከቱ)፡፡ ተጠቃሚው የሚገለገልባቸው ጉዳት የማያደርጉ የአልካላይን ሪኤጀንቶች ጂኦፖሊመራይዜሽን በመርዛም የኦርጋኒክ ውህዶች ላይ የተመሰረተ አይደለም ነገር ግን በውሃ ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው፡፡ አደገኛ ሊሆኑ የሚችሉ የኬሚካል ቅመማ ቅመሞችን የሚፈልግ ሲሆን ስለዚህም የተወሰኑ የደህንነት መጠበቂያ ህጐች ያስፈልጉታል፡፡ የደህንነት መጠበቂያ ሕጐቹ የአልካላይን ምርቶችን በሁለት ጐራ ይመድቡታል፡፡ ይህም የሚያዝጉ ምርቶች (እዚህ ውስጥ ሆስታይል ተብለው የተገለፁ) እና የሚገነፍሉ ምርቶች (እዚህ ውስጥ ጉዳት የማያደርሱ ተብለው የተገለፁ ናቸው) ሁለቱ አይነቶች በአርማዎቻቸው ይታወቃሉ፡፡ ሰንጠረዡ የተወሰኑ የአካላይን ኬሚካሎችን እና የደህንነት መጠበቂያ ደረጃቸውን አስቀምጧል፡፡ የሚያዝጉ ምርቶች በጓንት፣ በመስታወት እና በጭምብል በመጠቀም የምንገለገልባቸው ናቸው፡፡ እነዚህም ተጠቃሚውን ሊጐዱ የሚችሉ እና ትክከለኛ የደህንነት መጠበቂያ ሕጐችን ሳንከተል በብዛት ልንተገብራቸው የማንችላቸው ናቸው በሁለተኛው ምድብ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ወይም ሀድሬትድ ላየን የተባሉ አይነተኛ ከፍተኛ ምርቶች ይገኛሉ፡፡ የጂኦፖሊመራዊ አልካላየን ሪኤጀንቶች የተባሉ እና በዚህ ምድብ የሚገኙት ምርቶች ተጠቃሚን የማይጐዱ ተብለው ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ እነዚህም የሚገነፍል ተፈጥሮ ያላቸው የአልካላይን ምርቶች ሲሆኑ የምርቶቻቸውን ዱቄቶች በአየር ወደ ውስጥ እንዳይገቡ ምርጫ እና ትክክለኛ የግል ደህንነት መጠበቂያ መሳሪያ መልበስን የሚጠይቅ ሲሆን ይህም በማንኛውም ሁኔታ ኬሚካሎች ወይም ዱቄቶች በሚያዙበት አያያዝ መፈፀም ይገባል፡፡ በአልካላየን የሚሰሩ ሲሚንቶች ወይም በአልካላይን የሚሰሩ ፖሊመሮች (በተወሳኑት አካላት በኋላ ላይ ትክክለኛ ያልሆነ ቃል መሆናቸውን አውቀዋል)፡፡ እንዲሁም የተወሰኑ ባለሙያዎች በስነ ጽሑፉ ውስጥ እና በኢንተርኔት የተገኙ የተለያዩ አዘጋጃጀቶች በተለይም በብናኝ ላይ የተመሰረቱ የአልካላይን ስልኬቶችን ከሞላር ሬሽዎች ከ1.20 በታች ከሆነው ጋር ወይም በንፁህ የኤንኤኦኤች (8 ወይም 12) ሲስተሞች ላይ ተመስርቶ የሚያገለግል ሆኖ ተገኝቷል፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ለማንኛውም ሰው አገልግሎት ለማዋል በተጠቃሚው ላይ ጉዳት የማያደርሱ አይደሉም፡፡ ስለዚህ በዚህ የስራ መስክ ላይ ከተቀጠሩ ከፍተኛ ጥንቃቄ እና የግል የአደጋ መከላከያ መሳሪያ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ በእርግጥ የወጡ ሕጐች እና ደንቦች እንዲሁም መመሪያዎች ለሰራተኞች የደህንነት እና የጤና አጠባበቅ እንዲሁም ፕሮቶኮላቸውን ለማስፈፀም የወጡ ናቸው፡፡ ከዚህ በተቃራኒ በመስክ ላይ የተሰማሩ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አዘገጃጀት ሰራተኞች የአልሪላይን ውህድ ያላቸውን ስልኬቶች ከማስጀመሪያ የሞላር ሬሾ መጠኑ 1.45 እስከ 1.95 ከሆነው ጋር ያካትታሉ፡፡ በተለይም ከ1.60 እስከ 1.85 በሚያህለው በማካተት የሚፈጽሙ ሲሆን ይህም ተጠቃሚውን በማይጐዱ ሁኔታዎች የሚያገለግል ነው፡፡ ለምርምር አላማ የተወሰኑ የላብራቶሪ አዘገጃጀቶች ከ1.20 እስከ 1.45 የሚሆኑ የሞላር ሬሾዎች ያላቸው ናቸው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ምድቦች የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ምድቦች በዝቃጭ ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ በአለት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አይነት 1፡ በአልካላይ የሚሰራ የብናኝ አፈር የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ አይነት 2፡ በዝቃጭ/በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ የፌሮ ሴሊየት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡፡ በዝቃጭ ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የተሰራባቸው ዝርዝሮች፡ ሜታ ኮሊን + የብረት ማቅለጫ ዝቃጭ + አልካላይ ስልኬት (ተገልጋይ የሚጠቀምባቸው እና የማይጐዳ)፡፡ የጂኦፖሊመር ስሪት፡ = 2 በእርግጥ የኤስአይ፡ ኤኤል = 1 ጠጣር ውህድ ነው፣ =1(ዳይ-ስልኬት) (የአኖርታይት አይነት) + - ፖሊ (ሲያሌት - ዳይሲሎክሶ) (ኦርቶ ክላስ አይነት) እና ካልሺየም - ሲሊኬት ሀይድሬት፡፡ የመጀመሪያው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የተፈጠረው በ1980ዎቹ ሲሆን አይነቱ (ፓታሺየም፣ ሶዲየም፣ ካልሺየም) - ፖሊ (ሲያሌት) (ወይም በዝቃጭ ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ሆኖ) እንዲሁም በጆሴፍ ዴቭዶቪትስ እና በጄ.ኤል ሳውኢር በሎን ስታር ኢንዱስትሪዎች ዩኤስኤ ውስጥ ከተካሄዱት ምርምሮች የተገኘ ሲሆን እንዲሁም የፓይራሜንት አር ሲሚንቶ የተገኘበት ነው፡ የአሜሪካ የፈጠራ ተግባር የተመዘገበው በ1984 ሲሆን የዩኤስ የፈጠራ ባለቤትነቱ 4,509,985 የሚያህል በሚያዝያ 9/1985// ኢርሊ ሀይ ስትሬንግዝ ሚኒራል ፖሊመር በሚል ስያሜ የተሰጡ ናቸው፡፡ በአለት ያለ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አየተወሰኑ -750ምርት ከተመረቱት የቮልካኖ ውጤቶች የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ጋር እንዲሁም በቀላል ዝቃጭ ላይ ከተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በላይ ዝቅተኛ የካርቦን ልቀት ባላቸው እና የተሳለ ምርት ባላቸው ውጤቶች መተካት፡፡ የማምረቻ ግብአቶች፡ ሜታኮሊን -750፣ የብረት ማቅለጫ፣ የቮልካኖ ውጤቶች (ወደ አመድነት የተቀየሩ ወይም ወደ አመድነት ያልተቀየሩ)፣ የድንጋይ ካቦች እና የአልካላይ ስሊኬት (ተጠቃሚውን የማይጐዱ) ናቸው፡፡ የጂኦፖሊመሪክ ስሪት፡ = 3 በእርግጥ የኤስአይ፡ ኤኤል = 1 ጠጣር ውህድ ነው፣ =1 (ዳይ-ስልኬት) (የአኖርታይት አይነት) + )- ፖሊ (ሲያሌት - ዳይሲሎክሶ) (ኦርቶ ክላስ አይነት) እና ሲ-ኤስ-ኤች ካልሺየም -- ሲሊኬት ሀይድሬት፡፡ በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረቱ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች በኋላም በ1997 በዝቃጭ ላይ በተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ላይ በተካሄዱ ስራዎች በሌላው በኩል በመገንባት እና እንዲሁም ደግሞ በአንዱ በኩል ከዚኦላይትስ ስሪት በተገኙ በአፈር ብናኝ ላይ በመገንባት እነ ሲሊቨር ስትሪም እና ቫን ጃርስቬልድ እንዲሁም ቫንዴቨንተር በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረቱትን የጂኦፖሊመሪክ ሲሚንቶዎችን ለመፍጠር ችሏል፡፡ እነ ሲልቨርስትሪም 5,601,643 የዩኤስ የፈጠራ ባለቤትነት ፍላይ አሽ ሴሜንቲሺየስ ማቴሪያል እና የምርት አሰራር ዘዴ በሚል የተመዘገበ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ሁለት አይነት በሲሊከስ ወይም በደረጃ 618) የብናኝ አፈር አይነቶች ላይ የተመሰረቱ ምርቶች አሉ፡፡ ዓይነት 1: -ስለጀመሩ ቅድሚያ በቀዳሚ (የተጠቃሚ-ባለጋራ)፡፡ በብዙ ሁኔታዎች የማሞቂያ ደረጃው ከ60-80 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ላይ ነው፣ እንደ ሲሚንቶ ተለያይቶ የሚመረት ሳይሆን ልክ እንደ ብናኝ አፈር አርማታ በቀጥታ የሚመረት ነው፡፡ ናይትሮጂን ሀይድሬት (በተጠቃሚው ላይ ጉዳት የሚኖረው) + ብናኝ አፈር፡ በከፊል የተዋሀዱ የብናኝ አፈር ሆኖ በአሉሚኖ- ሲሊኬት ጄል የተያያዙ እና ኤስአይ፡ ኤኤል = 1 እስከ 2፣ ከዞሊን አይነት (ቻባዛይት- ናይትሮጂን እና ሶዳላይት) መዋቅሮች ጋር የተያያዘ ነው፡፡ አይነት 2፡ የዝጋጭ/የብናኝ አፈር ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ (ለተጠቃሚው ጉዳት የሌለው)፡፡ በክፍል ሙቀት እና ቅዝቃዜ መጠን የማጠንከር ስራ ለተጠቃሚው ጉዳት የሌለው የስልኬት ውህድ + የብረት ማቅለጫ + ብናኝ አፈር፡ በጂኦፖሊመሪክ ማትሪክስ የተካተቱ የብናኝ አፈር ከ = 2 (ካልሺየም፣ ፖታሺየም) - ፖሊ (ሲሊየት - ሲሎክሶ) በፌሮ - ሲሊየት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የማምረቻ ዝርዝሮቹ በአለት ላይ ከተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሆኖ ነገር ግን በከፍተኛ ደረጃ የኦክሲጅን ይዘት ባለው አይረን የጂኦለጂካል ኤሌመንቶችን ያካተተ ነው፡፡ የጂኦፖሊመር ስሪት አይነት የፖሊ (ፌሮ - ሲሊየት) (ካልሺየም፣ ፖታሺየም) – (አይረን - ኦክሳይድ) – (ሲልከን - ኦክስጅን - አሉሙኒየም - ኦክስጂን) ናቸው፡፡ ይህ በተጠቃሚው ላይ ጉዳት የሌለው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ በመመረት እና ለንግድ በማቅረብ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡ በማምረት ወቅት የሚኖሩ የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀቶች እንደ አውስትራሊያዊው የአርማታ ባለሙያ ቢ. ቪ. ራንጋን ከሆነ እያደገ ያለው አለም ሁሉም የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አይነቶችን ለማምረት ያለው የአርማታ ፍላጐት ከፍተኛ እድል ነው፡፡ ምክንያቱም በሚመረቱበት ወቅት ዝቅተኛ የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን ስለሚለቁ ነው፡፡ የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት ንጽጽር የፖርትላንድ ሲሚንቶ ማምረቻው በሚከተሉት ውህዶች መሰረት የካልሺየም ካርቦኔትን ወደ አመድነት የመቀየር አሰራርን አካትቷል፡፡ የአሉሚናን የሚያካትቱ ውህዶች የምርቱን የአሉሚኔት እና ፌሪት ይዘቶች ወደ መፍጠር የሚያመሩ ናቸው፡፡ አንድ ቶን የፖርትላንድ ክሊንከርን ማምረት በግምት 0.55 ቶን የሚያህሉ የካርቦንዳይኦክሳይድ ኬሚካልን በቀጥታ ያወጣል፡፡ ይህም የዚህ ምርት ውህዶች ሆኖ የሚወጣ ሲሆን ስለዚህ ደግሞ ተጨማሪ የ0.40 ቶን ካርቦንዳይኦክሳይድ ምርት ለማምረት የካርቦን ምርት ያለውን ነዳጅ መቀላቀል ያስፈልጋል፡፡ ይህንንም የስራውን ሂደት ብቃት በማግኘት እና ቆሻሻዎችን እንደ ነዳጅ በመጠቀም መቀነስ ይቻላል፡፡ ይሁን እንጂ በአጠቃላይ 1 ቶን የፖርትላንድ ሲሚንቶ ከ0.8 እስከ 1.0 ቶን ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚለቅ ይሆናል፡፡ በንጽጽር ሲታይ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች እንደ ቁልፍ ጥሬ እቃ በካልሺየም ካርቦኔት ላይ አይመሰረቱም እንዲሁም በማምረቻ ወቅት ያነሰ የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት የሚያወጡ ሲሆን ይህም ከ40 በመቶ እስከ 80-90 በመቶ መጠን ያለውን የሚቀንስ ነው፡፡ ጆሴፍ ዴቭዶቪትስ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ በመጋቢት 13/1993 የመጀመሪያ ጽሑፉን ያቀረበ ሲሆን ይህም በአሜሪካ ሲሚንቶ ማህበር በቺካጐ ኢሊኖይስ በተዘጋጀ ሲምፖዚየም ላይ ነው፡፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ኢንዱስትሪ የሕግ ተቋማትን በማግባባት በስሙ የሚከራከሩ ሲሆን ይህም የሚለቁት የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት ቁጥር ከካልሺየም ካርቦኔት ብስባሴ ጋር የተገናኘውን ክፍል የማያካትት ሲሆን ነገር ግን በውህደቱ ልቀት ላይ ብቻ ትኩረት የሚያደርጉ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ኒው ሳይንቲስት በተባለ ሳይንሳዊ መጽሔት ውስጥ የተፃፈው የ1997 አንቀጽ እንዲህ ይላል …ከሲሚንቶ ማምረቻ የሚለኩ የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት ግምቶች በቀድሞ ምንጭ (የነዳጅ ቅልቅል) ላይ ብቻ ትኩረት ያደረጉ ናቸው፡፡ በመንግስታት መካከል የተደረገው እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የተካሄደው የዩኤን ፓነል ውይይት አጠቃላይ ኢንዱስትሪው የሚለውቀው የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን 2.4 በመቶ መሆኑን እንዲሁም በታናሴ የኦክሪጅ ብሔራዊ ላብራቶሪ ውስጥ የተገኘው የካርቦንዳይኦክሳይድ መረጃ ትንተና ማዕከሉ መጠን 2.6 ካርቦንዳይኦክሳይድ መሆኑን ይገልፃል፡፡ አሁን የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ተቋሙ ጆሴፍ ዶቪዶቪትስ ለመጀመሪያ ጊዜ በሁለቱም ምንጮች ምልክታዎችን አድርጓል፡፡ እርሱም እንዳሰላው ከሆነ በአመት የሚመረተው 1.4 ቢሊየን ቶን የአለም ኤለመንት አሁን ያለው የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት /በአለም/ 7 በመቶ ያህል ያመርታል፡፡ ከ15 አመታት በኋላ /2012/ ሁኔታው በፖርትላንድ ሲሚንቶ የካርቦንዳይኦክሳይድ ይህም በአመት 3 ቢሊየን የሚሆን በመሆኑ የከፋ ሆኗል፡፡ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ምርት ከዚህ የበለጠውን ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚያወጣ ሲሆን ይህም ወደ አመድነት በሚቀየርበት ጊዜ አገልግሎቱ እና የመቆየት መጠኑ አገልግሎት ላይ በሚውለበት ጊዜ ማለት ነው፡ ስለዚህ የጂኦፖሊመሮች በንጽጽሩ 40 በመቶ ወይም ከዚህ በታች ልቀቶች ሊኖራቸው የሚገባ ሲሆን ይህም ያለቀላቸው ምርቶች ሲታዩ ተመራጭ እንዲሆኑ ማለት ነው፡፡ ንጽጽራዊ የሀይል አገልግሎት ለመደበኛው የፖርትላንድ ሲሚንቶ፣ በአለት ላይ ለተመሰረተው ለጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች ለብናኝ አፈር ላይ ለተመሰረቱን የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች የሚያስፈልገው የሀይል መጠን እና የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀት፡፡ በፖርትላንድ ሲሚንቶ እና በጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች መካከል በተመሳሳይ ጥንቃቄ ያለው ንጽጽር በአማካይ በ28 ቀናት ውስጥ 40 ኤምፒኤ ነው፡፡ በዚህ ጉዳይ በርካታ ጥናቶች የታተሙ ሲሆን ይህም በሚከተለው መንገድ ተጠቃልሏል፡፡ በአለት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ አመራረት የሚያካትተው፡ በክብደት 70 በመቶ የሆኑ የጂኦሎኪል ኮምፓውንዶች (በ700 ዲግሪ ሴንቲግሬድወደ አመድነት የተቀየረ)፡፡ የብረት ማቅለጫ ዝቃጭ፡፡ የአልካላይን - ስልኬት ውህድ /የኢንዱስትሪ ኬሚካል፣ ተጠቃሚውን የማይጐዳ/፡፡ የብረት ማቅለጫ ዝቃጭ መኖሩ ያለ ክፍል ቴምፕሬቸር ለማጠንከር እና የመካኒካል ጥንካሬውን ለመጨመር ይረዳል፡፡ የኃይል ፍላጎቶች በዩኤስ የፖርትላንድ ሲሚንቶ ማህበር መሰረት ለፖርትላንድ ሲሚንቶ የሚያስፈልገን የሀይል መጠን በአማካይ 4700 ኤምጄ/ቶን ነው፡፡ በአለት ላይ የተመሰረተው የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ስሌት በሚከተሉት ልኬቶች ላይ ተመስርቶ የተሰራ ነው፡፡ - የብረት ማቅለጫ ዝቃጩ ከብረታ ብረት ኢንዱስትሪ በተረፈ ምርት መልክ የሚገኝ ነው (ምንም አይነት ተጨማሪ ሀይል አያስፈልገውም)፡፡ - ወይም መመረት አለበት (ደቃቃ ካልሆነው ዝቃጭ ወይም ከጂኦሎጂካዊ ሀብቶች በድጋሚ የቀለጠ)፡፡ በጣም ተመራጭ በሆነው ሁኔታ - በተረፈ ምርትነት መልክ የሚገኝ ዝቃጭ - በአለት ላይ የተመሰረተውን የፖሊመር ሲሚንቶ ማምረት ከፖርትላንድ ሲሚንቶ ጋር ሲነፃፀር የሚያስፈልገው የሀይል መጠን 59 በመቶ ይቀንሳል፡፡ ዝቅተኛ ተመራጭነት ባለው ሁኔታ ደግሞ የዝቃጭ ማምረቻው - ቅነሳው 43 በመቶ ይደርሳል፡፡. በማምረት ወቅት የሚኖር የካርቦን ልቀት መጠን በጣም ተመራጭ በሆነው ሁኔታ - በተረፈ ምርትነት መልክ የሚገኝ ዝቃጭ - በአለት ላይ የተመሰረተውን የፖሊመር ሲሚንቶ ማምረት ከፖርትላንድ ሲሚንቶ ጋር ሲነፃፀር የሚያስፈልገው የሀይል መጠን 80 በመቶ ይቀንሳል፡፡ ዝቅተኛ ተመራጭነት ባለው ሁኔታ ደግሞ የዝቃጭ ማምረቻው - ቅነሳው 70 በመቶ ይደርሳል፡፡ በብናኝ አፈር ላይ የተመሰረቱ ደረጃ ኤፍ የሆኑ ሲሚንቶዎች እነርሱ ምንም አይነት ተጨማሪ ሙቀት አያስፈልጋቸውም፡፡ ስለዚህም ስሌቱ ቀላል ነው፡፡ ይህም በብናኝ አፈር ላይ ለተመሰረተው የአንድ ቶን ሲሚንቶ የሚለቀው የካርቦንዳይኦክሳይድ መጠን ከ0.09 እስከ 0.25 ቶን ሲሆን ይህም ማለት የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀቱን ከ75 እስከ 90 በመቶ በሚያክል መቶን ይቀንሳል ማለት ነው፡፡ በአለት ላይ ለተመሰረቱ ለጂኦፖሊመር ሲሚንቶ የሚያስፈልጉ ግብአቶች (ካሊሺም፣ ፖታሺየም) – ፖሊ (ሲያሌት-ዳይሲሎክሶ) ይህንን ይመልከቱ በሚሰራበት ጊዜ ያለው የመሸብሸብ መጠን፡ ከ0.05 በመቶ በታች፣ አልተለካም፡፡ ንጽጽራዊ ጥንካሬ (አንድ አክሰስ)፡ በ28 ቀናት ከ90 በላይ (ለከፍተኛ የጥንካሬ ስራ፣ ከ4 ሰዓታት በኋላ 20 ፡፡ የጉብጠት/ልምጠት ጥንካሬ፡ በ28 ቀናት ከ10 እስከ 15 (ለከፍተኛ የጥንካሬ ስራ፣ ከ24 ሰዓታት በኋላ 10 ) ፡፡ የያንግ ሞጁልስ፡ ከ2 በላይ፡፡ የማቀዝቀዣ - ታው፡ የክብደት መቀነስ ከ0.1 በመቶ በታች ፣ የጥንካሬ መቀነስ ከ5 በመቶ በታች ከ180 ኡደቶች በኋላ፡፡ የእርጥብ - ደረቅ ፡ የክብደት መቀነስ ከ 0.1 በመቶ በታች (( በውሃ ውስጥ የመለየት መጠኑ፣ ከ180 ቀናት በኋላ፡ ከ0.015 በመቶ በታች የውሃ መምጠጥ መጠን፡ ከ3 በመቶ በታች፣ ከውሃ ማሳለፍ አቅም ጋር የተገናኘ አይደለም የውሃ ማሳለፍ መጠን፡ 10-10 ሜትር በሰከንድ ሰልፈሪክ አሲድ፣ 10 በመቶ፡ የክብደት መቀነስ 0.1 በመቶ በቀን ሀይድሮክሎሪክ አሲድ፣ 5 በመቶ፡ የክብደት መቀነስ በቀን 1 በመቶ 50 በመቶ፡ የክብደት መቀነስ በቀን 0.02 በመቶ የአሞኒያ ውህድ፡ የክብደት መቀነሱ አልታየም የሰልፌት ውህድ፡ በ28 ቀናት ውስጥ 0.02 በመቶ ተሸብሽቧል የአልካላይ እና የኮረት ውህድ፡ ከ250 ቀናት በኋላ ምንም የተስፋፋ ነገር የለም (ሲቀነስ 0.01 በመቶ) በምስሉ ላይ እንደተመለከተው ከፖርትላንድ ሲሚንቶ (ኤኤስቲኤም ሲ227) ጋር ሲነፃፀር፡፡ እነዚህ ውጤቶች በ1993 የታተሙ ናቸው፡፡ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች እና መያዣዎች ከአልካላይ ይዘቶች ጋር እስከ 10 በመቶ ድረስ ከፍተኛ ሲሆኑ ለመደበኛ ውህደት ከኮረት ጋር ሲጠቀሙ ምንም አይነት የአልካላይ እና የኮረት ውህደት አደገኛነት አያስከትሉም ፡፡ የደረጃዎች አስፈላጊነት በሰኔ 2/2012 እ.ኤ.አ ኤኤስቲኤም ኢንተርናሽናል የተባለው ተቋም (የቀድሞው የአሜሪካ የምርመራ እና የአፈር፣ ኤኤስቲኤም ማህበር) በጂኦፖሊመር መያዣ ሲስተሞች ላይ ሲምፖዚየም አዘጋጅቶ ነበር የሲምፖዚየሙ መግቢያ እንዲህ ይላል፡ ለፖርትላንድ ሲሚንቶ የአፈፃፀም ማብራሪያዎች ሲፃፉ ፖርትላንድ ያልሆኑ መያዣዎች የሚታወቁ አልነበሩም፡፡ እንደ ጂኦፖሊመሮች የመሳሰሉ አዳዲስ መያዣዎች በከፍተኛ ደረጃ ምርምር ተካሂዶባቸው እንደ ልዩ ምርቶች በገበያ ላይ ውሎ በመዋቅራዊ አርማታ ላይ አገልግሎት ላይ ውሏል፡፡ ይህ ሲምፖዚየም የኤኤስቲኤም ተቋም ያሉትን የሲሚንቶ ደረጃዎች አቅርቦት ከግምት እንዲያስገባ ይህም በአንዱ መንገድ ተጨማሪ የጂኦፖሊመር መያዣዎችን ለማግኘት ውጤታማ ስራ እንዲሰራ እንዲሁም በሌላ መንገድ እነዚህን ምርቶች ለሚጠቀሙ አካላት አስተማማኝ ጥበቃ ለማቅረብ እድል እንዲሰጠው ታስቦ የተካሄደ ነው፡፡ ያሉት የፖርትላንድ ሲሚንቶ ደረጃዎች ከጂኦፖሊመር ሲሚንቶ ጋር የሚሄዱ አይደሉም፡፡ በልዩ ኮሚቴ ሊፈጠሩ ይገባል፡፡ ነገር ግን ይህንን ለማድረግ ደረጃቸውን የጠበቁ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶዎች መገኘት አለባቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ እያንዳንዱ ባለሙያ በሀገር ውስጥ ሕግ ላይ በመመስረት የራሱን አሰራር ዘዴ ማቅረብ ያለበት ሲሆን ይህም በምርቶቹ (ቆሻሻዎች፣ ተረፈ ምርቶች ወይም የተጣሉ ምርቶች) ላይ በመመስረት ነው፡፡ ትክክለኛ የጂኦፖሊመር ሲንቶን ምድብ ለመምረጥ የሚያስፈልግ ነገር አለ የ2012 የጂኦፖሊመር ስቴት ጥናትና ምርምር. ሁለት ስሞቻቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱ ምድቦችን እንደ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ የአይነት 2 ዝቃጭ/ በብናኝ አፈር ላይ የተፈሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡ የብናኝ አፈር የሚገኙት በዋናነት እያደጉ ባሉ ሀገራት ውስጥ ነው፡፡ በፌሮ - ሲሊየት ላይ የተመሰረተ የጂኦፖሊመር ሲሚንቶ፡ ይህ በገፀ ምድር አይረን የበለፀገው ጥሬ እቃ በአለም አቀፍ ደረጃ በሁሉም ሀገራት ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡ ትክክለኛ ተጠቃሚን የማይጐዳ የጂኦፖሊመር ሪኤጀንት
40643
https://am.wikipedia.org/wiki/10%20June
10 June
በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) ምንጊዜም ሰኔ 3 ቀን ማለት ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል። የፈረንጅ ቀኖች
15565
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B2%E1%88%AE%E1%8C%A1%20%E1%8B%A8%E1%89%B3%E1%8C%A0%E1%89%81%E1%89%B5%20%E1%88%B2%E1%88%AE%E1%8C%A1%20%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%89%B3%E1%88%8D
ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል
'' የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲሮጡ የታጠቁት ሲሮጡ ይፈታል''' የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይህ ማለት በችኮላ ይተሰራ ነገር ኣያዋጣም ወይም ኣይበረክትም ማለት ነው:: ሁልግዜ ልብ ብለህ ስራ:: የነቶል ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ ተረትና ምሳሌ
16299
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%86%E1%89%85%E1%88%8D%E1%88%BD
እንቆቅልሽ
ለፊልሙ፣ እንቆቅልሽ (ፊልም) ይዩ። እንቆቅልሽ፣ የአነጋገር ዘይቤና ፍቺ እንቆቅልሽ የምንጫወተው አካባቢን ለመመርመር ለማጥናት በነገሮች መካከል ያለውን ተመሳሳይነት እና ልዩነት የምንፈትሽበት ባህላዊ የማስተማርያ ዘዴ ነው፣ ይሉናል ምሁራን። እንቆቅልሽ ተጫዋቾች ከአራቱ የቋንቋ ክህሎቶች መካከል፣ የመናገር እና የማዳመጥን ችሎታቸውን በርግጥ ያዳብራሉ። እንቆቅልሾቻችን በተለይ ነባር የሆነውን ባህላችንን የመግለጽ ሁኔታም ይታይባቸዋል። ይህ ማለት ግን ሰዎች በአካባቢያቸው ያለውን የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ውጤቶችን በእንቆቅልሽ መልክ አይጠቀሙባቸውም ማለት አይደለም። እንቆቅልሽ በአገራችን በተለይ ለህጻናቱ እውቀትን ለመገብየት የቋንቋ ችሎታን ለማዳበር ማህበራዊ ግንኘትን ለማጠናከር ከፍተኛ ሚናን ይጫወታል። ለምሳሌ እንቆቅልሽ የሚጫወቱ ሰዎች እንቆቅልሽ ሲጠይቁ ህግና ስርአትን አክብረው ነው። እንደ የህብረተሰቡ እምነትም ጨዋታው የተለያየ ስርአት እና ደንብ አለው። በአገራችን በተረት ውስጥ በሃሳብ ስንዝሮ ብለን የምናውቀው አይነት ምስል ጀርመናውያንም በባህላቸው ዛንድ ማን በሚል መጠርያ በጣም አጭር እና ረዘም ያለ ሪዝ ያንጠለጠለ ምስል እንዳላቸው በተለይ በህጻናት ዘንድ ታዋቂ እንደሆነ እና ባለፉት ሶስት ሳምንት ግድም ሃምሳኛ አመቱ እንደተከበረለት ባለፈው ሳምንት ዝግጅታችን አውስተን ነበር። ይህንኑ በማስታከክ በአገራችን በተለይ ስላለው ዘይቤያዊ አነጋገር ተረት እና እንቆቅልሽ ከምሁራን ጋር ያደረግነው ውይይት ዛሪም ይቀጥላል። እንቆቅልሽ የምንጫወተው አካባቢን ለመመርመር አካባቢን ለማጥናት በነገሮች መካከል ያለውን ተመሳሳይነት እና ልዩነት የምንፈትሽበት ባህዊ የማስጠማርያ ዘዴ መሆኑን ምሁራን ይገልጻሉ። በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በቋንቋ ጥናት ተቋም መምህር የሆኑት አቶ መስፍን መሰለ አንድ እንቆቅልሽ ልጠይቅሽ ሲሉ ቃለ ምልልሳቸውን ይጀምራሉ። «ላዩ በድን ታቹ በድን መሃሉ ነፍስ አድን የሆነ ነገር ምንድ ነው? ብለን ስንጠይቅ ላዩ በድን የሆነ ነገር ታቹ በድን የሆነ ነገር ምንድን ነው ብለን እንመረምራለን» እዚህ ላይ ታድያ ይላሉ መምህር መስፍን «የነገሮችን ልዩነት ተመሳሳይነት እንፈትሻለን እናወጣለን እናወርዳለን፣ ታድያ ስናስብ የማስታወስ ችሎታችን ይዳብራል የቋንቋ ችሎታ ይዳብራል እናም ታቹ በድን ላዩ በድን ነፍስ የሚያድነው መሃል ያለው ነገር ምንድ ነው ብለን ስንጠይቅ ታቹ በድን ምጣድ ነው ላዩ በድን አክንባሎ ሲሆን ነፍስ የሚያድነው ደግሞ እንጀራ ሆኖ እናገኘዋለን» ሲሉ ያስረዳሉ። እኔም ልጠይቅ በተራዩ! እንቆቅልህ ምን አውቅልህ - ዙርያው ዘንዶ ማህሉ ብርንዶ ምንድ ነው? እወቁልኝ! ዙርው ዘንዶ ማለት እንደ ዘንዶ ተጠቅልሎ የተኛው፣ የምድጃ ከተር ሲሆን፣ መሃሉ ብርንዶ፣ እንደ ብርንዶ ስጋ የቀላው ደግሞ ፍም ነው። አብዛኞቹ እንቆቅልሾቻችን እና ወጎቻችን በግጥም መልክ የሚቀርቡ ሲሆን ዘዩ ጠቀስም ናቸው። ታድያ ፍቻቸውን ለማወቅ ባህሉን የህብረተሰቡን አኗር ጠንቅቀን ማወቅ ያስፈልገናል። ለምሳሌ ይላሉ መምህር መስፍን መሰለ በመቀጠል «ጉድ መጣ ጉድ መጣ ከምድር ውስጥ ልቃቂት ወጣ!» ተብሎ ሲጠየቅ ጉድ መጣ ጉድ መጣ ከምድር ውስጥ ልቃቂት ወጣ የሚለው ግጥም መሰል ወይም ዜማ የመፍጠር ሁኔታ ይታይበታል። እናም እወቅልኝ ሲል ይጠይቃል፣ በዜማ፣ ከምድር የሚወጣ በቅርጽም በቀለምም ልቃቂት የሚመስል ነገር ምንድን ነው፣ ብለን ስንመረምር፣ በባህላችን በአካባቢያችን የምናውቀው ነገር ነጭ ሽንኩርት ሆኖ እናገኘዋለን» መምህር መስፍን በመቀጠል እንቆቅልሽ አሉ ምን አውቅልህ አልኻቸው «ወድቆ የማይሰበር ሞቶ የማይቀበር አባቴ የሰጠኝ ወንበር ምንድን ነው እወቂልኝ!» ወድቆ የማይሰበር ሞቶ የማይቀበር ነገር ስም ነው በዘይቤም አነጋገር በአገራችን ስም ከመቃብር በላይ ይውላል የሚባል ነገር አለ» ሲሉ በመቀጠል ያስረዳሉ። እንቆቅልሽ በአገራችን በተለይ ለህጻናቱ እውቀትን ለመገብየት የቋንቋ ችሎታን ለማዳበር ማህበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ያገለግላል። ለምሳሌ እንቆቅልሽ የሚጫወቱ ሰዎች እንቆቅልሽ ሲጠይቁ ህግና ስርአትን አክብረው ነው። እንደ የህብረተሰቡ የተለያየ ስርአት አለው። በእንቆቅልሽ ጨዋታ ጊዜ መጠነኛ የሆነ ስድብም አለ። ስድቡ ተጠያቂው መልስ ባለማወቁ ምክንያት ተሸናፊ ነው። ጠያቂው ደግሞ ተጠያቂው የማይመልሰውን ጥያቄ በማቅረቡ አሸናፊ ነው። አሸናፊው የበላይነቱን ለማሳየትም አገር ስጠኝ ይላል። ተሸናፊው አገር ይሰጠዋል፣ አልበቃኝም አነሰኝ ካለ ይጨምርለታል፣ አይ ይህም አልበቃኝም፣ የጸሃይ መውጫን፣ ምስራቅ ስጠኝ ብሎ ሊያዝም ይችላል። ለምሳሌ ተሸናፊው ጎንደርን ከሰጠ አሸናፊው እሺ ጎንደርን እወስዳለሁ ካለ እንዲህ በማለት የስድም ናዳውን ማውረድ ይጀምራል። «ጎንደር ላይ ተቀምጬ፣ ሁሉ በጄ ሁሉ በደጄ፣ እኔ በሰጋር በቅሎ ተቀምጬ፣ አንተ አሽከሪን በገጣባ አህያ አስቀምጬ፣ አይነት አይነቱን ለነፍሴ፣ ግርድፍ ግርድፉን ለፈረሴ፣ በኔ ጉሮሮ ጠጅ ይንቆርቆር፣ በአንተ ጉሮሮ አጥንት ይሰንቀር» እያለ የመርገም እና የስድም ናዳ ይደረድራል። ስድቡ ካልበቃውም ይቀጥላል፣ እንደ ሰፊድ ይለምጥህ፣ እንደ ደጋን ያጉብጥህ፣ በመጨረሻ ይህን ሁሉ የስድብ ናዳ ተሸናፊው ላይ ካወረደበት በኻላ፣ በል ጨርሴ እንዳልሰድብህ ሲመሽ አሳዳሪዪ፣ ሲቸግር አበዳሪዩ፤ በማለት የማለዘብያ ነገር ያመጣለታል። ታድያ እንዲህ አይነቱ የስድብም ሆነ የርግማን ሁኔታ ሲኖር፣ በባህሉ ጨዋታ ክቡር ነው፣ የሚለውን ነገር ይገልጻል። ተጫዋቾች ቢሰደቡም፣ ቢረገምም በጨዋታው ሂደት ተቀብሎ ዝም ነው እንጂ፣ ምንም ነገር አይልም። ባይሆን ተሸናፊው ከቻለ ሌላ እንቆቅልሽ አምጥቶ አሸናፊ ሆኖ አገር ስጠኝ የሚልበትን፣ እርግማን ሊያወርድ የሚችልበትን ሁኔታ ሲፈልግ ይታያል። በዚህም ታድያ የእንቆቅልሽ ተጫዋቾች ከአራቱ የቋንቋ ክህሎቶች መካከል የመናገር እና የማዳመጥን ችሎታ በርግጥ ያዳብራሉ። እንቆቅልሾቻችን ነባር የሆነውን ባህላችንን የመግለጽ ሁኔታ ይታይባቸዋል። ይህ ማለት ግን ሰዎች በአካባቢያቸው ያለውን የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ውጤቶችን በእንቆቅልሽ መልክ አይጠቀሙባቸውም ማለት አይደለም። ለምሳሌ ከዘመናዊው እንቆቅልሽ «እግር የላትም ትራመዳለች፣ አፍ የላትም ትናገራለች» እወቅልኝ! ይህንን ጠይቄ የዛሪውን መረሃ ግብሪን ልደምድም። እግር የላትም ትሄዳለች፣ አፍ የላትም ትናገራለች፣ ሰአት ናት! የቋንቋ ጥናት
48580
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AE%20%E1%8C%A0%E1%89%A2%20%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%98%E1%8A%91%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%8C%86%E1%89%BD%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%AB%E1%8B%AB%E1%88%8D
ጆሮ ጠቢ ሰው የተማመኑትን ወዳጆች ያለያያል
«የጆሮ ጠቢ ሰው የተማመኑትን ወዳጆች ያለያያል » የመጽሐፍ ቅዱስ (የንጉሥ ሠሎሞን) ምሳሌ ነው። (መጽሐፈ ምሳሌ 16:28) «ጠማማ ሰው ጥልን ይዘራል፤ ጆሮ ጠቢ ሰው የተማመኑትን ወዳጆች ይለያያል።» የመጽሐፍ ቅዱስ ምሳሌዎች
12003
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%85%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8D%B3%E1%8D%AE
ኅዳር ፳፮
ኅዳር ፳፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፹፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፹ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፸፱ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፬፻፹፭ ዓ.ም. ክሪስቶፎሮ ኮሎምቦ የሂስፓኒዮላን ደሴት (የአሁኗ ሀይቲ ደሴት]]ን እና የዶሚኒካን ሪፑብሊክን በመርገጥ የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነ። ፲፱፻ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት እና የታላቋ ብሪታኒያ መንግሥታት፤ ከዶሎ እስከ ሱዳንግዛት ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን ድንበር ለማስመር ስምምነት ፈረሙ። ፲፰፻፳፬ ዓ.ም. የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆን ክዊንሲ አዳምስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት () በዓባልነት ተመርጠው መቀመጫቸውን ያዙ። ፲፱፻፶ ዓ.ም. በኢንዶኔዥያ የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሱካርኖ የሆላንድ ዜጎችን በሙሉ ከአገሪቱ አባረረ። ፳፻፩ ዓ.ም. በሩሲያ ውስጥ የአሜሪካ እና የሩሲያ ባለ ሙያዎች በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ተቆፍሮ የተገኘውን የሰው አጽም የአገሪቱ የመጨረሻ ንጉሥ ዳግማዊ ዛር ኒኮላስ አጽም መሆኑን አረጋገጡ። ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. ያረፈው የአሜሪካው ‘ብሉስ’ ሙዚቀኛ ሳኒ ቦይ ዊሊያምሰን ፲፰፻፺፬ ዓ.ም. አሜሪካዊው የተንቀሳቃሽ ምስል ባለሙያ ዎልት ዲዝኒ ዕለተ ሞት ፲፰፻፹፬ ዓ.ም. የ’ክልላሲክ’’ ሙዚቃ ደራሲው የአውስትሪያ ተወላጅ ዉልፍጋንግ አማዴዮስ ሞዛርት በቪዬና ከተማ አረፈ። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ኢትዮጵያዊው ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ በዘጠና አራት ዓመታቸው አረፉ ዋቢ ምንጮች
18291
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8C%A5
እርግጥ
እርግጥ በሒሳብ ወይም በሥነ-አምክንዮ ሲተረጎም የአምክንዮን ህጎች ተጠቅመን ያረጋገጥነው አረፍተ ነገር ማለት ነው። የምናረጋግጠው እንግዲህ እሙኖችወይም ሌሎች እርግጦችን በአምክንዮ እያጣመርን በማያያዝ ነው። የሂሳብና አምክንዮ አረፍተ ነገሮች ብዙውን ጊዜ የሚረጋገጡት የጥገኛ አምክንዮ ዘዴን በመጠቀም ነው። ለዚህ ምክንያቱ የእርግጡ አረፍተ ነገሮች ከአንድ መነሻ አርፍተነገርና ከዚያ አረፍተ ነገር ላይ ጥገኛ ከሆነ አርፍተ ነገር ስለሚሰሩ። እሙን ፩ ፡ በሁለት ነጥቦች መካከል ከሚሳሉ ማናቸውም መስመሮች፣ ቀጥተኛ መስመር በጣም አጭር ነው። ይህ እንግዲህ ግልጽ የሆነ ዓረፍተ ነገር ስለሆነ እሙን ይባላል። የሚከተለውን እርግጥ እንመልከት፦ እርግጥ 1 ፡ የሶስት ማዕዘን ሁለት ጎኖች ሲደመሩ ምንጊዜም ከሦስተኛው ጎን ይበልጣሉ። ማረጋገጫ ፡ የሶስት ማዕዘኑን መጋጠሚያ ነጥቦች ሐ፣ ለ፣ መ እንበላቸው። ከሐ እስከ መ የተዘረጋው ቀጥተኛ መስመር ከሐ እስከ መ ከሚዘረጉ ማናቸውም ሌሎች መስመሮች ያንሳል ..... በእሙን ፩ ስለዚህ መስመር ሐመ ፣ ከ ሐለ+ ለመ መስመሮች ድምር ያንሳል .... ከላይ በተሰጠው ማረጋገጫ ይህ ሃሳብ ለማንኛውም ነጥብ ስለሚሰራ፣ ርጉጥ፩ ትክክል ነው ማለት ነው። ..... ማረጋገጡ ተፈጸመ። ሥነ አምክንዮ
21400
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%22%E1%8A%A5%E1%89%83%E1%8B%8D%22%20%E1%88%86%E1%8B%B1%20%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
የአህያ "እቃው" ሆዱ ውስጥ ነው
የአህያ "እቃው" ሆዱ ውስጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአህያ "እቃው" ሆዱ ውስጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21980
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%8B%88%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%20%E1%8C%A0%E1%8B%8B%E1%89%B1%20%E1%89%B5%E1%8C%AE%E1%88%80%20%E1%88%88%E1%89%BD
ደወል እንደ ጠዋቱ ትጮሀ ለች
ደወል እንደ ጠዋቱ ትጮሀ ለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደወል እንደ ጠዋቱ ትጮሀ ለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20569
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%AA%20%E1%89%A0%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%B1%20%E1%88%9B%E1%8A%95%20%E1%88%8A%E1%88%B0%E1%88%9B%20%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%8C%A9%E1%8A%B8%E1%89%B1
እሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ
እሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
37090
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%89%B0%E1%88%AB%E1%88%AB%20%E1%89%B3%E1%89%A6%E1%88%AD%20%E1%8C%88%E1%8C%BD
ምን ተራራ ታቦር ገጽ
ደብረ ታቦር (ከተማ) ደብረ ታቦር (ዓመት በዓል) ደብረ ታቦር (እስራኤል)
2315
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8C%8D%E1%88%8D
ጉግል
ጉግል () በ1998 እ.ኤ.አ. የግለሰብ ድርጅት ሆኖ ነው የጀመረው። የጉግል ፍለጋ ዌብሳይትን የሰራው እና የሚያስተዳድረው ይሄው ድርጅት ነው። የጉግል ዓላማ የዓለምን መረጃ ለማሰናዳት ፣ ለማቅረብና ጠቃሚ ማድረግ ነው። ጉግል እንደ ፕሮጀክት ሆኖ በጃኑዋሪ 1996 እ.ኤ.አ. በላሪ ፔጅ እና ሰርጂ ብሪን በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ነው የጀመረው። የፕሮጀክቱ ሀሳብ የድረ ገጾችን ግንኙነት በማጥናት የተሻለ የፍለጋ አገልግሎት መሰጠት መቻል ነበር። ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ ኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ። በእዚያ ጊዜ ፍለጋውን የሚያስተናግደው የስታንፎርድ ዌብሳይት ነበር። አድራሻውም ነበር። ያሁኑ አድራሻቸው በ, 1990 (. 15, 1997 እ.ኤ.አ.) ነው የተመዘገበው። በማርች 1999 እ.ኤ.አ. ድርጅቱ ወደ 165 ዩኒቨርስቲ አቬኑ, ፓሎ አልቶ መስሪያ ቤቱን አዛወረ። ከዚያ በኋላ ሌሎች ሁለት ቦታዎች ቢቀያይሩም በ2003 እ.ኤ.አ. 1600 አምፊቲያትር ፓርክዌይ, ማውንቴን ቪው ወደ ሚገኙ ሕንጻዎች አረፉ። አብዛኛው በዚህ ጊዜ ይጠቀምበት የነበረው የኮምፒዩተር ዕቃዎች ከኢንቴል እና አይቢኤም የተለገሡ ነበሩ። በፍጥነት የሚያድገው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ጉግልን ማድነቅ ጀመሩ። ተጠዋሚዎች ወደ ዌብሳይቱ ቀላል እና ዓይን የሚስብ ዲዛይን ተሳቡ። በ2000 እ.ኤ.አ. በፍለጋ ቃላት ላይ የተመሠረቱ ማስታወቂያዎችን ማሳየት ጀመሩ። ነጻ የዌብሳይት ዲዛይን አንዲኖርና የዌብሳይቱን የመጫን ጊዜ ፈጣን እንዲሆን ማስታወቂያዎቹ የምስል ሳይሆን የጽሁፍ ብቻ ናቸው። ሌሎች ተወዳዳሪዎቹ እየወደቁ ሲመጡ ጉግል ግን እያደገ እና እየታወቀ መጣ። በ, 1993 (. 4, 2001 እ.ኤ.አ.) የዩናይትድ ስቴትስ ፓተንት ቢሮ የፔጅራንክ ዘዴን ፓተንት ለስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ሰጠ። በፌብሩዋሪ 2003 እ.ኤ.አ. ጉግል ፓይራ ላብስ የሚባለውን የብሎገር ባለቤት ገዛ። በ2004 እ.ኤ.አ. መጀመሪያ ጉግል በወርልድ ዋይድ ዌብ ከነበረው የፍለጋ ጥያቄዎች 84.7 በመቶውን በራሱ ዌብሳይትና በሌሎች ጓደኛ ዌብሳይቶች ያስተናግድ ነበር። በፌብሩዋሪ 2004 እ.ኤ.አ. ያሁ! ከጉግል ጋር የነበረውን ጓደኝነት አቆመ። በበዓል ቀናት፣ የአንድ ነገር መታሰቢያ ቀናት እና ልዩ ቀኖች የጉግል ዌብሳይት አስቂኝ ነገሮችን ይይዛል። ከነዚህም ታዋቂው የድርጅቱን አርማ መለወጥ ነው። ይህም 'ጉግል ዱድልስ' ይባላል። በየጊዜው አዲስ ነገር ከጉግል ይመነጫል። ጉግል ላብስ የሚባለው የዌብሳይቱ ክፍል አዲስ በሙከራ ያሉ ውጤቶችን ይይዛል። ይህም የተጠቃሚዎችን አስተያየት ስለሚያስገኘው ከተጠቃሚዎች ጋር ያለውን ግንኙነት ያዳብራል። ይህም አዲሶቹን ምርቶች አሰራር ያሻሽላል። የአርማ ለውጥ በዓመታት ውስጥ የጉግል አርማ ተለውጧል። የጉግል አርማዎችን ስብስብ ለማየት የጉግል አርማዎችን ያለቅጥ የሚያሳይ ዌብሳይትም አለ ይህ ዌብሳይት ደግሞ ሰዎች በጉግል የሰሩትን የውሸት አርማዎች ያሳያል የቃል አመሠራረት ጉግል () የሚለው ቃል ጉጎል () ከሚለው የመጣ ነው። ጉጎል የሚባለው ቃል የተፈጠረው በሚልተን ሲሮታ በ1938 እ.ኤ.አ. በዘጠኝ ዓመቱ ነው። ሚልተን ኤድዋርድ ካስነር የሚባል ማቲማቲሻን ወንድም/እሀት? ልጅ ነው። የቃሉ አጠቃቀም የጉግልን በኢንተርኔት የሚገኘውን ኢንፎርሜሽን ለማሰናዳት ያለውን ዓላማ ያንፀባራቃል። የጉግል ጠቃላይ መምሪያ ጉግልፕሊክስ () ይባላል። ዛሬ 'ጉግል' በአንዳንድ ቋንቋዎች እንደ ቃል ይወሰዳል። ትርጉሙም 'የዌብሳይት ፍለጋ ማድረግ' ነው። የጉግል የመጀመሪያ ዕርዳታ ከአንዲ ቤክቶልሸም የተጻፈ የ$100,000 ቼክ ነው። ጉግል እያደገ ሲመጣ ትልቅ ውድድር እየሳበ ይመጣል። አንድ ምሳሌ በጉግል እና ማይክሮሶፍት መሀል ነው። ማይክሮሶፍት ኤምኤስኤን ሰርች የሚባለውን የፍለጋ አገልግሎት በየጊዜው እየለወጠ ከጉግል ጋር የተወዳዳሪ ቦታ እንዲይዝ ይሞክራል። ከዚህም በላይ ሁለቱ ድርጅቶች አንድአይነት አገልግሎቶችን ማቅረብ ጀምረዋል። ጉግል በፍለጋ አገልግሎት መሪ ስለሆነ እንደ ያሁ! ያሉትን ተወዳዳሪዎች ለማሸነፍ ይጥራል። የጉግልና ያሁ ትኩረት የተለያየ ቢሆንም ጉግል ግን አዳዲስ አገልግሎቶችን እየከፈተ ነው። በጁን 21, 2005 እ.ኤ.አ. ጉግል እንደ ኢቤይ ያሉትን የንግድ ዌብሳይቶችን ለመወዳደር ያለውን ዕቅድ አሳውቋል። በጉግል የመጀመሪያ ዓመታት የሠራተኞች ደሞዝ ትንሽ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ግን ዩጉግል ሼር በከፍተኛ መጠን እያደገ ስለመጣ የሠራተኞች ደሞዝ በአንጻሩ ጨምሯል። ከደሞዝ ሌላ ታዋቂነት እና ሌሎች ጥቅሞች ብዙ አመልካቾችን ስቧል። ከአንድ ላነሰ የሥራ ቦታ አንድ ሺህ አመልካቾች እንዳሉ ተገምቷል። የድርጅቱ መሥራቾችና ሌሎች ዋና ሠራተኞች አንድ የአሜሪካን ዶላር እየተከፈላቸው ይሰራሉ። እነዚህ ሰዎች የድርጅቱን ብዙ ሼር ይይዛሉ። ማርች 31 2007 የተለቀቀው መረጃ እንደሚያመለክተው ጉግል 12238 ሰራተኞች አሉት። የጉግል አገልግሎቶች በብዙ ሰርቨሮች ውስጥ በሚገኙ ተራ ኮምፕዩተሮች ላይ ነው ያሉት። ኮምፒዩተሮቹ የሊኑክስ ኮምፒዩተር ፕሮግራም ይጠቀማሉ። ድርጀቱ ስለሚጠቀመው ማሽኖች ብዙ ዝርዝር ባይሰጥም በ1996 ከ60,000 በላይ ኮምፒዩተሮችን እንደሚጠቀሙ ይገመታል። ፔጅራንክ () ጉግል የፍለጋ ገጾቹ ላይ የዌብሳይቶችን ቅድመተከተል ለማግኘት የሚጠቀመው ዘዴ ነው። በፔጅራንክ እያንዳንዱ ዌብሳይት ቁጥር አለው። ይህ ቁጥር ከፍ ባለ ጊዜ የዛ ዌብሳይት ደረጃ በፍለጋ ገጹ ላይ ይጨምራል። ይሄ ቁጥር የሚወሰነው ሌሎች ወደዚህ ዌብሳይት በሚያመለክቱ ዌብሳይቶች ነው። የእነዚህ ዌብሳይቶች ቁጥር ከፍተኛ ከሆነ የዚኛውም በአንጻሩ ይጨምራል። በኣንዳንድ ምክንያቶች የተነሳ ይህ ኣስተማማኝ ላይሆን ይችላል። የድርጅቱ ባሕል ጉግል የራሱ የተለያዩ ዕምነቶች አሉት። አንዱ 'መጥፎ ነገር ሳትሰራ ገንዘብ ማግኘት ትችላለህ' ይላል። ሊሎች ዋና ሀሳቦች እዚህ ይገኛሉ። 'ሃያ በመቶ' ጊዜ ሁሉም የጉግል ኢንጅነሮች 20 በመቶ የሥራ ጊዜያቸውን እነሱ በሚስባቸው ሥራ ላይ እንዲያሳልፉ ያበረታታል። ከእነዚህ ውስጥ አንዳንድ ሥራዎች የጉግል ሌላ አገልግሎት ይሆናሉ። የጉግል መጥላይ መምሪያ ጉግልፕሌክስ () ይባላል። ይህ ቦታ ለሠራተኞች የተለያዩ መዝናኛዎችን ያቀፈ ነው። ከነዚህም ውስጥ የአካል ማጎልመሻ ክፍል፣ የተለያዩ ስፖርቶች፣ የተለያዩ ምግብና መጠጦች ይጠቀሳሉ። የስራ ትብብር የሚከተሉት የሥራ አጋሮች ናቸው፦ ሰን ማይክሮሲስተምስ ጉግል ከደርዘን በላይ በሚሆኑ ሀገሮች ቢሮዎች አሉት። የተለያዩ ሀገሮች የተለያየ ሕጎች ስላሏቸው ጉግል ሁሉንም ለማስማማት ይሞክራል። የፍለጋ ዓይነቶች ምስሎች () - ይህ በኢንተርኔት ላይ ያሉ ምስሎችን ብቻ ለመፈለግ ያገለግላል የውይይት መድረኮች() - የመወያያ ግሩፖችን ለመፈለግ ዜና () - ከተለያዩ ምንጮች ዜናን ለማንበብ ፕሮዳክት ፍለጋ () (የድሮ "ፍሩግል" ) - ይህ ድረ-ገጽ ተጠቃሚዎች በኢንተርኔት ዕቃ እንዲገዙ ያስችላል። ፍሩግልን ይዩ ሎካል () - በአቅራቢያዎ ያሉ ሱቆችንና ሌሎች የንግድ ቦታዎችን ለመፈለግ ያገለግላል እርዝ () - የዓለም የሳይተላይት ፎቶዎችን የሚያሳይ ፕሮግራም ወደ ኮምፒዩተሮ መጫን ይችላል ዴስክቶፕ () - በኮምፒዩተሮ ላይ ያሉትን ሰነዶች (ፅሁፍ፣ ፎቶ፣ ድምፅ፣ ምስል) ለመፈለግ ቪዲዮስ () - በኢንተርኔት ላይ ያሉ ቪዲዮችን ለመፈለግ ብሎግስ () - በኢንተርኔት ላይ ያሉ ብሎጎችን ለመፈለግ ስኮላር () - ትምህርታዊ ጽሁፎችን ለመፈለግ ፋይናንስ () - የንግድ መረጃ፣ ዜና እና ሰንጠረዦች ለመፈለግ ካርታ () - ካርታዎችንና የመንጃ መመሪያዎችን ለማየት የውጭ መያያዣዎች - የጉግል ዌብሳይት / - የጉግል ዌብሳይት በአማርኛ
49533
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%83%E1%89%A2%E1%88%A9
ሃቢሩ
ሃቢሩ ወይም አፒሩ ከ1600-1150 ዓክልበ. መካከል በከነዓን ዙሪያ የተገኘ በብዙ አገራት መዝገቦች የተጠቀሱት ብሔር ናቸው። ብዙ ጊዜ እንደ ቅጥረኞች ወይም ወታደሮች ይገለጻሉ። 1587 ዓክልበ. ግ. - የሃቢሩ አለቃ ሰሙመ ከያምኻድ ንጉሥ እርካብቱም ጋራ ስምምነት አደረገ። 1550 ዓክልበ. ግ. - የሶርያ ሑራውያን ቲኩናኒ ከተማ ንጉሥ ቱኒፕ-ተሹፕ በሥራዊቱ የተገኙት ሃቢሩ ስሞች በቲኩናኒ ፕሪዝም ላይ ሲዘረዝር፣ ብዙዎቹ ሑርኛ፣ የተረፉትም ሴማዊ ስሞች ነበሩዋቸው። (አንድ ስም ብቻ ካሥኛ ይታስባል) 1500 ዓክልበ. ግ. - የሚታኒ መሥራች ኪርታ ዘመን ያሕል፤ የኡጋሪትኛ ጽሑፍ የከረት ትውፊት (1350 ዓክልበ.ግ. ተጽፎ) ኪርታን «የሐበር ንጉሥ» ይለዋል። 1480 ዓክልበ. ግ. - ሐለብ ለሚታኒ መንግስት ወድቆ አልጋ ወራሹ ኢድሪሚ ወደ ኤማርና ወደ ሃቢሩ ወገን ሸሸ። 1473 ዓክልበ. ግ. - ሃቢሩ ከኢድሪሚ ጋር ተባብረው አላላኽን ለመያዝ እንደ ረዱት ይታወቃል። 1465 ዓክልበ. ግ. - ፈርዖኑ 3 ቱትሞስ ሦስት ከተሞች በደቡብ ሊባኖስ ይዞ የሐቢሩ ዕደ-ጥበቦች እንዳገኘ ተዘገበ። 1459 ዓክልበ. ግ. - 3 ቱትሞስ የፊንቄ ኡላዛ ወደብ ይዞ የሐቢሩ ወገን ሰዎች በዚያ እንዳገኘ ተዘገበ። 1428 ዓክልበ. ግ. - 2 አመንሆተፕ ከሶርያ ዘመቻው በ89,600 ምርከኞቹ መካከል 3,600 ሃቢሩ ይቆጥራል። 1369-1339 ዓክልበ. - የአማርና ደብዳቤዎች፦ በስሜኑ፣ አንዳንድ ሃቢሩ ከአሞራውያን አለቆች አብዲ-አሺርታና ልጁ አዙሩ ጋር ተባብረው የሊባኖስን ጠረፍ ከኡጋሪት ወደ ደቡብ እስከ ሲዶና ድረስ እየቃሙ ነበር። ወደ ደቡብም፣ ሃቢሩ ወገኖች ከሴኬም ንጉስ ላባያ ጋር ተባብረው ለጊዜው ሐጾርን ይዘው ብዙ ከነዓናዊ ከተሞች ከነመጊዶና ኢየሩሳሌም ለፈርዖን እርዳታ ይለምኑ ነበር። 1360 ዓክልበ. ግ. - የኬጥያውያን ንጉሥ 1 ሱፒሉሊዩማ በጽላት ከጎረቤት አገራት አማልክት መካከል «የሃቢሩ አማልክት» እርዳታን ይለምናል። 1320 ዓክልበ. ግ. - የኬጥያውያን ንጉሥ 2 ሙርሲሊ ባስታረቀ ስምምነት፦ «በባርጋ ምድር ሑራውያን ጃሩዋታን ከተማ ይዘው ለቴቴ አያት ለሃቢሩ ሰው ሰጡት፤ እኔ ግን ንጉሡን አቢራዳን ወደ ዙፋኑ መለስኩት።» 1298 ዓክልበ. ግ. - የደብረ ያርሙታ አቢሩ በአንዱ መንደር ጥቃት ስላደረጉ ፈርዖኑ 1 ሴቲ ሥራዊቱን ልኮ ብዙ ተማረኩ። 1282 ዓክልበ. ግ. - የቃዴስ ውግያ፦ 2 ራምሴስ በሥራዊቱ የሃቢሩ ፍላጻ ወርዋሪዎች ነበሩት። 1188 ዓክልበ. ግ. - ኡጋሪት ከተማ በ«ባሕር ሕዝቦች» ወረራ ሲጠፋ፣ «ሃቢሩ» የጠቀሰ ሸክላ በእሳት እየተጋገረ ነበር። በሐላብ የተገኘ ወገን ነበሩ። 1168 ዓክልበ. ግ. - 3 ራምሴስ ሃቢሩ ባርዮችና ሌሎች እንግዶች ለግብፅ ቤተ መቅደሶች ያከፋፈላል። 1163 ዓክልበ. ግ. - 4 ራምሴስ 5000 ወታደሮች፣ 2000 የመቅደስ አገልጋዮችና 800 ሃቢሩ ወደ ዋዲ ሐማማት ድንጋይ መፍለጫ ላከ። ከሥነ ቅርስ የተረጋገጡት ብሔር በስማቸው «ሃቢሩ / አቢሩ» እና ዕብራውያን በመጽሐፍ ቅዱስ ቢመሳሰሉም፣ ይህ ሀሣብ በመጽሐፍ ቅዱስ ከሃዲነት በተከተሉ ምዕራባውያንና አይሁዳውያን መምህሮች ዕጅግ ተከራካሪ ሆኗል።
11126
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%B0%E1%88%8B
አሰላ
አሰላ የአርሲ ክፍለሀገር ዋና ከተማ ነው። ተራራማ ቦታ ላይ የሚገኝ ሲሆን የአየር ንብረቱ ደጋማ ነው። ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ 175 ኪ.ሜ ያህል ይርቃል። አሰላ በ 7°57'ሰሜን ኬክሮስ እና በ 39°7'ምስራቅ ኬንትሮስ ይገኛል። የመሬቱ ከፍታ 2430 ሜትር ከ.ጠ.በ. ሲሆን በስሙ የተመዘገበ የአየር ማረፊያ አለው ። ነበረው ለሌላ አገልግሎት ውሎዋል! በ 2007 በተካሄደው ብሄራዊ የህዝብ ቆጠራ ለአሰላ አጠቃላይ የህዝብ ብዛት 67,269 ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 33,826 ወንዶች እና 33,443 ሴቶች ናቸው ፡፡ አብዛኛው ነዋሪ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ተግባራዊ ማድረጉን ተናግሯል ፣ ከ 72.43% የሚሆነው ህዝብ ይህንን እምነት እንደተመለከተ ሪፖርት ሲያደርግ ፣ 22.59% የሚሆነው ህዝብ ሙስሊም ሲሆን 9.75% የሚሆነው ህዝብ ደግሞ ፕሮቴስታንት ነው ፡፡ በ 1994 በተደረገው ብሄራዊ ቆጠራ ይህ ከተማ በድምሩ 47,391 ህዝብ እንዳላት ሪፖርት የተደረገባቸው ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 21,993 ወንዶች እና 25,398 ሴቶች ነበሩ። አሳላ ከተማ የተጀመረው ከሁለተኛው የጣሊያን-አቢሲኒያ ጦርነት በፊት ነበር ፡፡ የጣሊያኖች ወረራ አሰላን ወደ አንድ የክልል ዋና ከተማ ለማድረግ ፈለጉ ነገር ግን ከአንድ በላይ ባለ ሁለት ፎቅ ህንፃ እና የተወሰኑ የግንበኝነት መጋዘኖችን መገንባት አልቻሉም ፡፡ ጄኔራል ዴ ሲሞን ደቡብን ከድሬደዋ በማባረር እና አዋሽ ወንዝን በማቋረጥ እና የተቆፈሩ የጣሊያን ቦታን ተከትለው 6 ኛ ብርጌድ እና ሁለት ኩባንያዎች የንጉስ አፍሪካ ጠመንጃዎች 5 ኛ ቡድን አሴላን ይይዛሉ ፡፡ ከዚያ በኋላ ብርጌድ ዋና መሥሪያ ቤት በከተማው ውስጥ ተቋቋመ ፡፡ እ.ኤ.አ. በ 1946 አንድ የስዊድን ተልእኮ በአሰላ ውስጥ ሆስፒታል እና ትምህርት ቤት መሰረትን የጣለ ሲሆን በ 1966 የመንግስት ሆስፒታል ሲሰራ እንዲዘጋ ታዘዘ ፡፡ ከተማዋ እ.ኤ.አ. በ 1953 በከባድ የተቅማጥ ወረርሽኝ እና በኤፕሪል 1961 የአንበጣ ወረራ ተጋለጠች ፡፡ በ 1957 አሴላ የደቡብ ብሔራዊ የስልክ አውታረመረብ መጨረሻ ስትሆን እ.ኤ.አ. በ 1960 አሴላ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት አስር ማዘጋጃ ቤቶች ውስጥ አንዱ ነበር ፡፡ በተጨማሪም በዚያ ዓመት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ብርሃንና ኃይል ባለሥልጣን ቅርንጫፍ በከተማዋ ሥራ ጀመረ ፡፡ አሰላ ኃይሌ ገብረስላሴ ፣ ቀነኒሳ በቀለ ፣ ጥሩነሽ ዲባባ እና ደራርቱ ቱሉ የተባሉትን ጨምሮ በርካታ የኦሮሞ በረጅም ሯጮች መኖሪያ ሆናለች ፡፡ የአርሲ ዩኒቨርሲቲ በ 2015 በአሰላ ተቋቋመ፡፡ የአየር ንብረት በኮፐን-ጂገር የአየር ንብረት ምደባ ሥርዓት ውስጥ አሴላ ከከባቢ አየር ሞቃታማ የደጋ የአየር ንብረት (ሲውብ) ጋር ይመደባል ፡፡ ከከፍተኛው ወገብ እና ቅርበት የተነሳ ወርሃዊ የሙቀት መጠን መለዋወጥ ዝቅተኛ ነው ፡፡ ወቅቶቹ የሚለዩት በዝናብ ኃይለኛነት ብቻ ነው ፣ በነሐሴ ወር ከፍተኛ እና በታህሳስ ዝቅተኛ ነው። የሚታወቁ ሰዎች ዘምዘም አህመድ (ሯጭ) መሐመድ አማን (ሯጭ) ሲሳይ በዛብህ (ሯጭ) አብርሃም ጨርቆስ (ሯጭ) ኃይሌ ገብረስላሴ (ሯጭ) አንዷለም ንጉሴ (እግር ኳስ ተጫዋች) የኢትዮጵያ ከተሞች
21439
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8C%8B%20%E1%89%A2%E1%88%A8%E1%88%B3%20%E1%8D%96%E1%88%8A%E1%88%B5%20%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%8D%E1%88%B3%E1%88%8D
የወጋ ቢረሳ ፖሊስ ያስታውሳል
የወጋ ቢረሳ ፖሊስ ያስታውሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የወጋ ቢረሳ ፖሊስ ያስታውሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21854
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%88%AD%20%E1%8C%A0%E1%8C%85
ያገር ልጅ የማር ጠጅ
ያገር ልጅ የማር ጠጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልጅ የማር ጠጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
51493
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%9D%E1%88%B5%20%E1%8D%92%E1%88%B5
ጀምስ ፒስ
ኬኔዝ ጀምስ ፒስ (በእንግሊዝኛ፦ )፣ ልደት (እ.ኤ.አ) ሴፕቴምበር 28፣ 1963 (መጋቢት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ.ም.)፣ ፔይስሌይ (በእንግሊዝኛ፦ )፣ የሙዚቃ አቀናባሪ፣ ፒያኖ ተጫዋች እና ቪዡዋል አርቲስት (የሥነ /ጥበብ ባለሙያ) ነው። የሕይወት ታሪክ ጅምስ ፒስ የተወለደው እንደ አውሮጳውያን አቈጣጠር (እ.ኤ.አ) ሴፕቴምበር 28፣ 1963 በፔይስሌይ፣ ስኮትላንድ (በእንግሊዝኛ፦ ) ውስጥ ነው። አብዛኛውን የልጅነት ጊዜውን ያሳለፈው በምዕራብ ስኮትላንድ በምትገኝ ትንሽ የባሕር ዳርቻ የጎብኚዎች መዳረሻ በሆነችው በሄለንስበርግ (በእንግሊዝኛ፦ ) ውስጥ ነው። ከቤተሰቦቹ መካከል ብዙ ከያኒያን አሉ (ለምሳሌ፣ ጆን ማክጊ፣ በእንግሊዝኛ፦ )። ከሙዚቃ አቀናባሪው ከፌሊክስ ባርንስ (በእንግሊዝኛ፦ ) ጋርም ይዛመዳል። ከስምንት ዓመቱ ጀምሮ የፒያኖ ትምህርትን ተምሯል። የመጀመሪያውን ሕዝባዊ ትእይንት ያደረገው፣ በአሥራ አራት ዓመቱ የስኮት ጃፕሊንን (በእንግሊዝኛ፦ ) ሙዚቃ በተጫወተ ጊዜ ነበር። ከዚያም ከአንድ ዓመት በኋላ፣ ደምበርተን (በእንግሊዝኛ፦ ) በሚገኘው የቅዱስ አንድሪው ቤተክርስቲያን ውስጥ የፒያኖ ተጫዋች ሆኖ ተሰየመ። በአሥራ ስድስት ዓመቱ፣ (አሁን የስኮትላንድ ሮያል ኮንስርቫቶር [በእንግሊዝኛ፦ ] በሚባለው) በሮያል ስኮቲሽ የሙዚቃ እና የድራማ አካዴሚ ውስጥ በትምህርት ቤቱ ታሪክ በዕድሜ ትንሹ የሙሉ ጊዜ ተማሪ በመሆን መማር ጀመረ። እ.ኤ.አ በ1983 እ.ኤ.አ ከግላዝጎ (በእንግሊዝኛ፦ ) ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ (በእንግሊዝኛ፦ .) ዲግሪ ተመረቀ። በቀጣዩ ዓመት፣ የመንደልሰንን (በጀርመንኛ፦ ) ፒያኖ ኮንሴርቶ ቁጥር 1ን፣ ከአር.ኤስ.ኤ.ኤም.ዲ ኦርኬስትራ ጋር በመጫወት በሙዚቃዊ ትወና ዲፕሎማ አገኘ። መደበኛ ትምህርቱን ከፈጸመ በኋላ፣ በፒያኖ ተጫዋችነቱ በጣም የሚፈለግ ሆኖ፣ ከ1988 – 1991 ድረስ በኤዲንቦሮ (በእንግሊዝኛ፦ ) ውስጥ ኖረ። ጀምስ ፒስ በጀርመን (በጀርመንኛ፦ )፣ ባድ ናውሐይም (በጀርመንኛ፦ )፣ ውስጥ ከ1991 – 2009 (እ.ኤ.አ) ኖረ። እ.ኤ.አ ከ1998 ጀምሮ ታንጎ ሙዚቃን አጥንቶ፣ የራሱን በታንጎ ሙዚቃ የተፀነሰ የፒያኖ ቅንብር የያዘ፣ “ታንጎ ስኮትቲሽ” (በእንግሊዝኛ፦ ) የሚባል ሲዲ አዘጋጀ። እ.ኤ.አ በ2002 የቪክቶሪያ የሙዚቃ አካዴሚ (በእንግሊዝኛ፦ ) የክብር አባል ሆነ። በዚያው ዓመት፣ በመስከረም ወር ወደ ሰሜን ጀርመን፣[ በኅዳር ደግሞ በሩቅ ምሥራቅ ውስጥ የሙዚቃ ድግስ ጉዞ አደረገ። በሆንግ ኮንግ ውስጥ የራሱን ታንጎ ለመጀመሪያ ጊዜ ተጫወተ። በቶክዮ ደግሞ የአይ ፒ.ዲ.ኤን (በእንግሊዝኛ፦ ) የክብር ሜዳሊያ ተሸለመ። በቀጣዮቹ ዓመታት የሙዚቃ ትእይንቶቹ በአውሮፓ ውስጥ ያተኮሩ ነበሩ። የራሱን ታንጎ በሚከተሉት ዋና ከተሞች ውስጥ አቀረበ፦ አምስተርዳም፣ አቴና፣ በርሊን፣ ብራሰልስ፣ ሄልሲንኪ፣ ሊዝቦን፣ ለንደን፣ ማድሪድ፣ ኦስሎ፣ ሬይክያቪክ፣ እና ቪየና። በ2005 እ.ኤ.አ በፓሪስ ውስጥ ከሚገኘው «የሉቴሴ» አካዴሚዓለም አቀፍ ኅብረት (በፊረንሳይኛ፦ ) የወርቅ ሜዳሊያ ተሸለመ። እ.ኤ.አ በ2008 ደግሞ የለንደን የሙዚቃ አካዴሚ (በእንግሊዝኛ፦ ) የክብር አባል ሆነ። በኤዲንብራ ውስጥ ለጥቂት ጊዜያት ከቆየ በኋላ፣ በቪስባድን (በጀርመንኛ፦ )፣ ጀርመን፣ ውስጥ ለመኖር እ.ኤ.አ. በፌብሩዋሪ 2010 ወደ ጀርመን ተመለሰ። በዚች ውብ ከተማ የሐሳብ ቀስቃሽነት በራሱ ሙዚቃ ላይ አጫጭር ፊልሞችን እንዲሠራ አደረገው። ይህም “ኬ. ጀምስ ፒስ ኢን ቪስባድን” (በእንግሊዝኛ፦ ) የተሰኘውን ፊልም ይጨምራል። ሽልማቶች እና ክብሮች ⁖ «የአግነስ ሚለር» ውድድር (በእንግሊዝኛ፦ ) የመጀመሪያ ደረጃ ሽልማት። ግላዝጎ፣ 1983 (እ.ኤ.አ) ⁖ እ.ኢ.ሲ ውድድር (በእንግሊዝኛ፦ )። ግላዝጎ፣ 1984 (እ.ኤ.አ) ⁖ «ሲበለኡሲ» ወድድር (በእንግሊዝኛ፦ )። 1985 (እ.ኤ.አ) ⁖ በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ቅንብር ውድድር፣ ቲ.አይ.ኤም (በጣሊያንኛ፦ )፣ ዲፕሎማ። ሮም፣ 2000 (እ.ኤ.አ) ⁖ አይ.ቢ.ኤል.ኤ ፋውንዴሽን (በእንግሊዝኛ፦ )፣ ዲፕሎማ። ኒው ዮርክ፣ 2002 (እ.ኤ.አ) ⁖ የከብር ሜዳሊያ፣ ይ.ፒ.ዲ.ኤ.፣ ቶክዮ፣ 2002 (እ.ኤ.አ) ⁖ የወርቅ ሜዳሊያ፣ «የሉቴሴ» ዓለም አቀፍ ኀብረት። ፓሪስ፣ 2008 (እ.ኤ.አ) የሠራቸው ሥራዎች ዝርዝር ⁖ የማለዳ ፍቅር ዝማሬ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ሥነ ሥርዓት ሰልፍ ፩ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ሥነ ሥርዓት ሰልፍ ፪ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ዝምተኛ እምባዎች (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ የመኸር ወርቅ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ የተዘነጉ ቅጠላት (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ዘለዓለማዊ ዝማሬ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ለኦቦ እና ለፒያኖ ሶናታ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ለጆርጂያ (በጂዮርጅኛ፦ ግጥሞች ፦ ታማሪ ጪክቫይድዝ፣ ዩራቢ ጪክቫይደዝ፣ ጀምስ ፒስ ⁖ የወደቀ ውሃ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ኢዲሊስ (በእንግሊዝኛ፦ ⁖ ፳፬ ታኒጎዎች (በእንግሊዝኛ፦ 24 ⁖ ባላደ (በእንግሊዝኛ፦ የውጭ መያያዣዎች .3 (ሶቬኒዬር ደ ቡይነስ አይረስ፣ ኦፕ. 29፣ ቍ. 3)፣ . 25 (ኦተምን ጎልድ ኦፕ. 25)፣ .10 (ሌንቶ ካክሪሞሶ ኦፕ. 10)፣
22260
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%E1%8A%95%20%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%89%BC%20%E1%8A%A8%E1%8B%9B%E1%8D%8D%20%E1%89%A5%E1%8B%88%E1%8C%A3%20%E1%8A%90%E1%89%A5%E1%88%AD%20%E1%89%86%E1%8B%A8%E1%8A%9D
ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ
ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21023
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%B0%E1%88%9F%E1%8C%8B%E1%89%BD%20%E1%8C%A0%E1%8B%8B%E1%89%B5%20%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%AD%20%E1%88%9B%E1%89%B3%20%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD%20%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD%20%E1%8B%AB%E1%8B%AD
የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ
የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
48516
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%89%A5%E1%8A%9B%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%8D%88%E1%89%B0%E1%8A%93
አርጎብኛን በፈተና
አል-ጀበርት የአርጎብኛ ቋንቋ ማበልፀጊያ ት/ቤት ሳምንታዊ ፈተና ስም_(መለያ ቁጥር)___ ሀቅ/ክስት()___3ነቁጣ(ማርክ) -ጀዉ ማለት ስጋ ሲሆን አሻቦ ማለት ጨዉ ነዉ -ወርፋ ማለት መርፌ ማለት ነዉ -ካዉናሀርቡአኒ የወራት ስም ናቸዉ ምርጫ_(4 ነቁጣ) - ‹‹አሁን ከጡዋቱ አራት ሰአት ተኩል ነዉ›› የሚለዉን ቃል በአርጎብኛ___ይባላል () አሁን ከጥዋሁ አርቢት ሰአት ተኩል ኔ () ትማይ ከጥዋሁ አርቢት ሰዐ ተኩል ኔ () አሀኝ ከጥዋሁ አርቢት ሰአት ከቀመድ ኔ () አሀኝ ከጥዋሁ አርቢት ሰዐ ከቀመድ ኔ -‹‹በፍቅሩ ክንፍ አለች››ለማለት‹አሸቀትሌ› ካለ ‹‹በፍቅሯ ክንፍ አለ›› ለማለትይላል () አሸቁ ) ማዐሸቅ ) አሸቀሊያ () ኢሽቅ -‹‹የዛሬዉ ልዩ ነዉ›› ለማለት___እንላለን ()የሁማዉ ልዩ ኔ () የሁማዉ ኻስ ኔ () የሁማዉ ኻስ ነው () የሁማዉ ልዩ ነዉ -በአንድ አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦች በየግላቸዉ ይሰሩት የነበን ረጅም ቀናትን ሊወስድ የሚችል ስራን በህብረት በመተባበር በየተራ የሁሉንም የአካባቢዉን ሰዉ ስራ በመስራት የስራን ጫና የሚያቃልሉበት የአርጎባ የስራ ባህል ምን ይባላል፡፡ () እቁጭ () ጊሱ () ወንፈል () ሀምድካ አርጎብኛዉን ከአማርኛዉ ጋር አዛምድ 1 [[መጋድምኝ1] ___(2.5 ነቁጣ) 1)ዘር___()ስኬት 2)ዛህ___()ዘር 4)ነስል__() ነጭ 5)ተድቢር() ወንዝ አርጎብኛን በአርጎብኛ አዛምድ2___(2.5 ነቁጣ) 1)ሶብይ _()ዐርሽ 2)ስሪና___()ወና 3)ስፍር __()ዳኢማ 4)ኣቅርኣት ቤት()ይናንኩም 5)ኢናንኩም __()አሽር ቤድ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ቅደም ተከተላቸዉን አስተካክላቹህ ፃፉ ካዉ፤ሀርጋድ፤ኸሚስ(1 ነቁጣ) ኒቅሊማች ቀዉም ዉስጭ የአርጎባ ይኖረሉ በአርቢት(2ነቁጣ) አማርኛዉን አረፍተ ነገር ወደ አርጎብኛ ቀይር ድይኖም አፍኖን ለመወንቂድ በወገር/በድማ እንሀቴለና…..(2 ነቁጣ) እሜዋ ጥቁር ልጋቸሟ ዛህ ዛህ___(1 ነቁጣ) ወና ሀረሁን ሙሊ( ክፍት ቦታዉን ሙላ) -በድሮዉ ዘመን ይፋት ዉስጥ በኢልማቸዉ እጅግ የሚታወቁት የአብርዬዉ ሸይኽ ወደ አብርዬ ከመዛወራቸዉ በፊት ቆራሬ ነበር የሚኖሩት፡፡ በአካባቢዉ ማህበረሰብ ዘንድ(ቆራሬ) ከአርጎብኛ ዉጪ የሆነ ቋንቋ እየተለመደ መጣ፡፡እርሱም አማርኛ ነበር፡፡በወጣቶች ዘንድም አርጎብኛን ከአማርኛ እያቀላቀሉ ማዉራት እየተለመደ መጣ፡፡አንድ ቀን ሸኹ አዉስማቸዉ ‹‹እናቷን መሀሮዉን ሀዊኝ›› ማለት ሲገባት ‹‹እሜ ወንፊቱን ሀዊኝ›› ስትላት ይሰማሉ (መሀሮ ማለት እርጎብያኛ ሲሆን የአማርኛ አቻዉ ደግሞ ወንፊት ነዉ)፡፡በዚያ ዘመን የአማርኛ ቋንቋ በሀገሪቱ (በቆራሬ) ልክ የአማራ(የክርስቲያን) ቋንቋተደርጎ ነበር የሚቆጠረዉ፡፡በዚህ ምክንያትየአብርዬዉሸይኽ ‹‹ሁማ ቀዉለሙን ነግ ፊዕለሙን›› ብለዉ በመስጋት ሀገራቸዉን ቆራሬን ለቀዉ ትንሽ ወደ ምትርቀዉ አብርዬ ከነ ቤተሰቦቻቸዉ እንደ ተሰደዱ ይነገራል፡፡ ጥያቄ፡-የአብርዬዉ ሸይኽ ሀገራቸዉን ጥለዉ የተሰደዱትበትን [[ሁማ ቀዉለሙን ነግ ፊዕለሙን]] የሚለዉ ንግግራቸዉ የአማርኛ ትርጉሙ ምንድን ነዉ ቦነስ_( 5 ነቁጣ) -አፈንዲ ሙተቂ አዳል ስመ-ገናናዉ ሱለጣኔት በሚል በቅርቡ ባሳተመዉ መፅሀፉ ላይ ስለ ኢፋት ሱልጣኔት ታሪክ እያስነበበን ሳለ ገፅ 96 እንዲህ ይለናል”…..በወላስማ አልጋ ላይ ደግሞ አሕመድ(ሐርብ አርዓድ ) የሚባለዉን ልጅ አስቀመጠዉ፡፡73” በማለት ያወጋናል፡፡አፈንዲ ሐርብ አርዓድ የሚለዉ ቃል ጥንታዊ የአርጎብኛ ቃል እንደሆነ ይገልፃል፡፡የዚህ ቃል ፍቺዉ ምንድን ው__ 2 ነቁጣ -‹‹ባለጌ››ብዬ በአርጎብኛ ብሰድባቹህ ምን ብዬ ነዉ የሰደብኳቹህ__(2 ነቁጣ) እይ አህመድ አደም([አል-ጀበርቲ]) እንበርኩ ወሰላሙዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ (ለቦነሱ ጥያቄ 2 መልስ ከፈለጋቹህ -አፈንዲ ሙተቂ አዳል ስመ-ገናናዉ ሱለጣኔትና የኢማም አህመድ(ግራኝ) ዘመቻዎችገፅ 147-158 ባለዉ ላይ ታኙታላቹህ) ግን ጥያቄዉ ቀላል ስለ ሆነ መፅሀፉ አያስፈልጋቹህም
44529
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%88%AA%E1%89%A5%E1%88%AC
ሴት መሪብሬ
ሴት መሪብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1744 እስከ 1741 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸተፕካሬ አንተፍ ተከታይ ነበረ። የሴት መሪብሬ ሕልውና እርግጥኛ አይደለም። ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ብቻ በእርግጥነት ይታወቃል፣ በዚያም «<...>ኢብ<...> ሴት» ብቻ ይታያል። ዘመኑ ምን ያህል ጊዜ እንደ ቀረ ከ«<...>ና ፮ ቀን» በቀር ምንም አይነብም። በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ግን ስሙ «መሪብሬ» ሲሆን ሐውልቶቹ በሚከተለው ዘመን በሌላው ፈርዖን ስም እንደ ተቀረጹ ያስባሉ። በነዚህ ቅርሶች ላይ ስሙ ተደምስሶ በመነመነ ምልክት እንደሚታይ ያምናሉ። ምንም እርግጠኛ ስላልሆነ ግን ትቃራኒ ሀሣቦች አሉ። በዝርዝሩ ዘንድ ከእርሱ ቀጥሎ 3 ሶበክሆተፕ (ሰኸምሬሰውጅታዊ) ገዛ። ይህም ሶበክሆተፕ ፈርዖን ከሆነ በፊት ማዕረጉ «የንጉሥ ሊቅ መኮንን» መባሉ ይመስላል። ዋቢ ምንጭ የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
20583
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%88%B8%E1%88%B8%20%E1%88%8D%E1%89%A5%20%E1%88%B8%E1%88%B8
እግር ከሸሸ ልብ ሸሸ
እግር ከሸሸ ልብ ሸሸ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ከሸሸ ልብ ሸሸ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21050
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%8B%B5%20%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8A%A5%E1%88%B8%E1%89%B5%20%E1%89%A3%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%88%8C%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%88%9D%20%E1%8A%93%E1%89%B5
የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት
የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18817
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AB%E1%88%B5%20%E1%8B%B3%E1%88%AD%E1%8C%8C
ራስ ዳርጌ
ራስ ዳርጌ ሣህለ ሥላሴ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጅና የንጉሥ ኃይለ መለኮት ግማሽ ወንድም እንዲሁም ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አጎት ነበሩ። ራስ ዳርጌ በ፲፰፻፳፪ ዓመተ ምሕረት ሲወለዱ ከአድዋ ጦርነት በኃላ በበተወለዱ በ ፸ ዓመታቸው ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በሰላሌ የአስተዳደር ርዕሰ ከተማ በነበረችው ፍቼ ላይ አልፈዋል። ዓፄ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ በጥቅምት ወር ፲፰፻፵፰ ዓ/ም ላይ በዘመቱ ጊዜ አቤቶ ዳርጌ (የወደፊቱ ራስ) እና የወንድማቸው ልጅ አቤቶ ምኒልክ (የወደፊቱ ዳግማዊ ዓፄ ምንሊክ) ኅዳር ፴ ቀን በረከት ላይ በተደረገው ጦርነት፣ እራሳቸውን ለመከላከል ሞክረዋል። ዳሩ ግን በጦርነቱ ድል ስለሆኑ አቤቶ ዳርጌና አቤቶ ምንሊክ በምርኮ፣ መጀመሪያ ወደጎንደር ከዚያ ወደደብረ ታቦር እና በስተመጨረሻ ወደ መቅደላ ተወሰዱ። በዚህ ወቅት አቤቶ ዳርጌ የጦርነት ድፍረትን ስላሳዩ በዓፄ ቴዎድሮስ ፊት ከፍተኛ ባለሟልነትን አገኙ፣ እንዲሁም የፊታውራሪነት ማዕረግ ተሰጥቷቸው በክብር ይኖሩ ነበር። ቆይቶም ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፰፻፶፯ ዓ/ም ደጃዝማች ምንሊክ ከመቅደላ ሲያመልጡ እርዳታ ቢሰጡም እራሳቸው ግን በምሽጉ ውስጥ ቀርተው ነበር። ዓፄ ቴዎድሮስም ለፊታውራሪ ዳርጌ ከነበራቸው ፍቅር የተነሳ ቅጣት አልበየኑባቸውም ነበር። ከዓፄ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ ፊታውራሪ ዳርጌ ወደ ሸዋ ተጉዘው በራስ ማዕረግ የሰላሌ አስተዳዳሪ ሆኑ። ቀጥሎም የአሩሲ አስተዳዳሪ በመሾም አሩሲ ሲካሄድ የነበረውን ዘመቻ አጠናቀቁ። ከዚህ በኋላ ራስ ዳርጌ የዳግማዊ ምኒልክ ዋና አማካሪ በመሆን ንጉሡን ይረዱ ነበር። ከአስተዋይነታቸውና አርቆ አሳቢነታቸው የተነሳ በአጼ ዮሐንስ ዘንድ ሳይቀር ከፍተኛ ግምት ያገኙ መሪ ነበሩ። የአድዋ ጦርነት ወቅት በዳግማዊ ምኒልክ ፈንታ በእንደራሴነት አገሪቱን ይመሩ ነበር። በዚህ ወቅት ጣሊያኖች ልጃቸውን ጉግሳ ዳርጌን የወደፊቱ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነህ በማለት ከሚማርበት ስዊዘርላንድ እንዳመጡት ሲሰሙ በንዴት ስሙን ከቤተሰባቸው ስም ዝርዝር እንዳሰረዙ ታሪክ ጸሐፊው ሃሮልድ ማርከስ ዘግቦት ይገኛል ራስ ዳርጌ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በተወለዱ በ ፸ ዓመታቸው ፍቼ ላይ አርፈው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ተቀበሩ። ዋቢ ምንጮች 2. የራስ ዳርጌ ዘር ሐረግ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ኢትዮጵያ በ19ኛው ክፍለ ዘመን
52776
https://am.wikipedia.org/wiki/UFO
UFO
(አጠራር፦ /ዩፎ/) በ1970 እ.ኤ.አ. እንግሊዝ አገር የተሠራ ሳይፋይ ቴሌቪዥን ተከታታይ ሲሆን ከአሥር ዓመት በሗላ በ1980 እ.ኤ.አ. (በልብ ወለዱ እንደ መሠላቸው) ከውጭ ኮከብ ከመጡ በራሪ መኪኖች ጋር ጦርነት የሚደረግበት ጊዜ ሆነ። ከአሥር አመት ብቻ ወደፊት ሴቶች ሐምራዊ ፀጉሬ ለብሰው እጨረቃ ላይ ሲሰሩ ይሆናል የሚል አዝናናኝ ትርዒት ሆኗል፣ እስካሁን ልዩ ወዳጅነት አገኝቷል። ስለ ክፍሎቹ ትክክለኛ ቅድም-ተከተል ግን ክርክሮች ኖረዋል። የቴሌቪዥን ትርዒትዩናይትድ ኪንግደም
21016
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5
የልጅ ሞት የእግር እሳት
የልጅ ሞት የእግር እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ሞት የእግር እሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
17138
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%90%20%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B5%20%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%88%8C
ኪዳነ ወልድ ክፍሌ
አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ (ከ፲፰፻፷፬ እስከ ፲፱፻፴፯ ዓ.ም.) የሕይወት ታሪክ አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ በሸዋ ክፍለ ሀገር በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በ፲፰፻፷፬ ዓ.ም. ተወለዱ። ለትምህርት ሲደርሱ በአካባቢያቸው የነበረውን የአገራቸውን ትምህርት ተማሩ። በኋላም ወደ ጎንደር ተጉዘው የመጻሕፍትን ትርጓሜ አጠኑ። በጊዜው የነበራቸው የቀለም አቀባበል፣ የሚስጥር መመራመርና መራቀቅ በጉባኤው ላይ «የቀለም ቀንድ» የሚል ቅጽል ተሰጣቸው።ማናቸው ማናቸው አለቃ ኪዳነወልድ ከግዕዝና አማርኛ ሌላ ዐረብኛ፣ ዕብራይስጥ፣ ላቲን፣ ሌሎችንም ቋንቋዎች አጠናቅቀው ያውቁ ነበር ። አለቃ ኪዳነወልድ በእየሩሳሌም ለ፳፪ ዓመት ተቀምጠዋል ። በዚህም ወቅት ብሉይና ሐዲስ በሦስት ቋንቋ ጠንቅቀው አመሳክረው ተርጕመዋል ። ኪዳነወልድ ክፍሌ በ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. የመጀመሪያውን መዝገበ ፊደል አውጥተው ከልዩልዩ ቋንቋዎች ጋር በማመሳከር አሳትመዋል ። የኢትዮጵያ ፊደል አመጣጡንና ባህሉን በውል አስተባብረው በማቅረባቸውም በጊዜው ተቋቁመው ለነበሩት ትምህርት ቤቶች መመሪያና መማሪያ ለመሆን በቅተዋል ። ቀጥለውም ትንሽ አማርኛ ፊደል ከአረብና ከዕብራይስጥ አቆራኝተው አሳትመዋል ። አለቃ ኪዳነወልድ በተለያየ ዘይቤ ያቀርቧቸው የነበሩት ግጥሞች ለትውልድ ታላቅ ጥቅም ይሰጣሉ ተብለው የሚገመቱ ናቸው ። እንዲያውም ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪቃ የብዙ ሺሕ ዘመናት ነጻ አገር ባለፊደልና ባለቋንቋ የሆነች እሷ ብቻ ስለሆነች ትውልድ ያገሩን ትምህርት በመጀመሪያ እንዲማር ያካሂዱት የነበረው ቅስቀሳ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ። በዓለም ስማቸው የገነነ የሥነ ጥበብ፣ የኪነ ጥበብ ፣ የጽሑፍ ባለአጉዛዎች የሚደነቁባቸው በራሳቸው ቋንቋ ጽፈው ለዓለም የአቀረቧቸው ሥራዎች ናቸው ይላሉ ። አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ ባላቸው ዐቅም በብሔራዊ ስሜት ተነሳስተው ለታሪክ የሚቀርቡ በርከት ያሉ መጻሕፍት ጽፈው አሳትመዋል ። በተለይም ከዘጠኝ መቶ ገጾች በላይ የሆነው «የሰዋሰው መጽሐፍ» ታላቅ እንደሆነ ይነገራል ። አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታላቅ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰው ነበሩ ። አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ ፸፪ ዓመታቸው ፤ ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓመተ ምሕረት ዐርፈው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ። የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
21908
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%AB%E1%88%89%20%E1%8B%AD%E1%8B%9B%E1%88%98%E1%8B%B3%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%8B%B5%E1%88%9D
ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም
ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18005
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%89%B2%E1%89%B5%20%E1%8D%B2%E1%8D%B0
የካቲት ፲፰
የካቲት ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፺፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፭፻፲፱ ዓ/ም - በምድረ አዳል (አሁን አፋር (ክልል)) የባሌው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከአህመድ ግራኝ ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ። ፲፮፻፺፪ ዓ/ም - ንጉሡ አጼ ኢያሱ ከጎንደር ተነስተው ወደ ጉድሩ ዘምተው እስከ ሰኔወር ድረስ ከቆዩ በኋላ ሐምሌ ፭ ቀን ተመልሰው ጎንደር ገቡ። ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በኢትዮጵያ ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ (ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት እንቅስቃሴ፣ አስመራ ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ። ፲፱፻፸፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ። ዕለተ ሞት ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - ባለቅኔውና ጸሐፌ ተውኔቱ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅንበተወለደ በ፸ ዓመቱ በዚህ ዕለት አረፈ። ዋቢ ምንጮች "ኪንና ባህል"፣ ሪፖርተር (የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻፫ ዓ/ም)
20691
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%AE%20%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8C%8D%E1%88%85%20%E1%8C%8B%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%85%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%88%B0%E1%8B%B0%E1%8B%B5
ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ
ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21806
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%A9%E1%88%AB%E1%8D%8A%20%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%A8%20%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%90%E1%8B%8B%E1%88%8D
ያኩራፊ ምሳው የነበረ እራት ይሆነዋል
ያኩራፊ ምሳው የነበረ እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኩራፊ ምሳው የነበረ እራት ይሆነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
32473
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%89%A3%E1%8B%9B%E1%89%B5%20%E1%88%85%E1%8C%8D
የማባዛት ህግ
አንድን ነገር ለማድረግ መንገዶች ቢኖሩና ሌላ ነገርን ለማድረግ መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁለቱን ነገሮች አንድ ላይ ለማድረግ መንገዶች አሉ። ከአበበ ቤት ወደ ሰሎሞን ቤት ለመሄድ 6 መንገዶች አሉ። ከስሎሞን ቤት ወደ መሰረት ቤት ለመሄድ 3 መንገዶች አሉ። ከአበበ ቤት ወደ መሰረት ቤት ለመጓዝ ስንት መንገዶች አሉ? መልሱ፡ 6*3 = 18 ነው።፡፡ ሥነ ጥምረት ሥነ ስብስብ ዕድል ጥናት የሂሳብ መርሆዎች
22286
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8D%88%E1%88%8B%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%8D%8D%E1%88%8D%20%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%8C%A3%E1%8B%B0%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%B5%E1%88%8D
ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል
ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልፈላ አይገነፍል ካልተጣደ አይበስል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2472
https://am.wikipedia.org/wiki/2005%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
2005 እ.ኤ.አ.
2005 እ.ኤ.ኣ. = 1997 አ.ም. 2005 እ.ኤ.ኣ. = 1998 አ.ም.
11621
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8A%A8%E1%88%A8%E1%88%9D
መስከረም
መስከረም የወር ስም ሆኖ በጳጉሜ ወር እና በጥቅምት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ መጀመርያው የወር ስም ነው። «መስከረም» ከግዕዙ «ከረመ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው። ሌላ ከቀረቡት ግመቶች መካከል መነሻው «መሰስ-ከረም» (ክረምቱ መሰስ ብሎ ማለፉን)፣ ወይም «መዘክረ-ዓም» (የዓመት መታወሻ) ይባላል። በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ጦውት ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ጀሑቲ» መጣ። በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የሰፕቴምበር መጨረሻና የኦክቶበር መጀመርያ ነው። በመስከረም ወር ነጻ የወጡ የአፍሪቃ አገራት መስከረም ፲፬/14 ቀን ፲፱፻፷፮/1966 ዓ/ም የቀድሞዋ የፖርቱጋል ጊኒ ጊኒ ቢሳው መስከረም ፳/20 ቀን ፲፱፻፶፱/1959 ዓ/ም የቀድሞዋ ቤችዋናላንድ ቦትስዋና መስከረም ፳፩/21 ቀን ፲፱፻፶፫/1953 ዓ/ም ናይጄሪያ መስከረም ፳፪/22 ቀን ፲፱፻፶፩/1951 ዓ/ም የቀድሞዋ የፈረንሳይ ምዕራብ አፍሪቃጊኒ መስከረም ፳፬/24 ቀን ፲፱፻፶፱/1959 ዓ/ም የቀድሞዋ ባሱቶላንድ ሌሶቶ መስከረም ፳፱/29 ቀን ፲፱፻፶፭/1955 ዓ/ም ኡጋንዳ መደኸየኸቸኸቸከቸከቸከኸቸከቸኸተኸኸተኸተኸተኸተተኸተኸተኸተኸተኸተኸተኸኸተከተከተከተጰተተጰተጰተጰተጰጥረ ነገሮች
8764
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8A%A8%E1%88%A8%E1%88%9D%20%E1%8D%B2%E1%8D%AA
መስከረም ፲፪
መስከረም ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፪ ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፫ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. - የሙሶሊኒ አዲስ ፋሺስታዊ መንግሥት በአዶልፍ ሂትለር ግፊት እና ድጋፍ 'የጣልያን ሕብረተሰባዊ ሪፑብሊክ' በሚል ስም በሰሜን ጣልያን ጀመረ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - ቀድሞ "የፈረንሣይ ሱዳን" የተባለው ቅኝ ግዛት የማሊ ሪፑብሊክ ተብሎ ነጻነቱን አወጀ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
14548
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A4%E1%8D%8D%20%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%89%85%E1%88%99%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8B%B3%E1%8B%B5%20%E1%8A%A8%E1%8D%88%E1%88%88
ጤፍ ከአቅሙ እንክርዳድ ከፈለ
ጤፍ ከአቅሙ እንክርዳድ ከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጤፍ ከአቅሙ እንክርዳድ ከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
22153
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD%20%E1%89%A2%E1%8B%AB%E1%8C%8E%E1%8A%97%E1%89%B5%20%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B3%20%E1%8A%AB%E1%8A%93%E1%89%B5
ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት
ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
17839
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%88%8B%20%E1%89%A5%E1%8B%9C%E1%89%B5
ጥላ ብዜት
ጥላ ብዜት በሌላ ስሙ የዶት ብዜት ወይም የነጥብ ብዜት፡ በሂሳብ ጥናት፣ ሁለት እኩል አባል ያላቸውን የቁጥር ድርድሮች በመውሰድ፣ የአንዱን ድርድር በሌላው ድርድር አንድ ባንድ በማባዛትና የኒህን ውጤቶች ድምር የምናገኝበት ስሌት ነው። ይህ ስሌት በተለይ ለጨረሮች እጅግ ጠቃሚ ነው። ለምሳሌ ሁለት የቁጥር ድርድሮች ] እና ] ቢሴጡን፣ የዶት ብዜታቸው እንዲህ ይገኛል፡ እዚህ ላይ የመደመሪያ ምልክት ሲሆን ደግሞ የጨረሩ(ቬክተሩ) ቅጥ ነው። ሁለት ባለ ሁለት ቅጥ የቁጥር ድርድሮች [] እና [] ቢሰጡ፣ የዶት ብዜታቸው ይሄ ነው፡ ሁለት ባለ ሦሥት ቅጥ የቁጥር ድርድሮች [] እና [] ቢሰጡ፡ የዶት ብዜታቸው ይህን በቁጥር ለማየት፣ ለምሳሌ የሚከተሉት ባለ ሦሥት ቅጥ የቁጥር ድርድሮች እና ይሰጡ፡ የዶት ብዜታቸው እንዲህ ይሰላል የጂዖሜትሪ ትርጓሜው ቬክተር ቢሰጠን፣ የራሱ ጥላ ብዜት (ዶት ብዜት) የቬክተር ርዝመት ስኩየር ነው || (በሌላ አጻጻፍ ||) የ ርዝመት ወይም መጠን ነው። ቬክተር ቢሰጥና ከቬክተር ጥላ ጋር ቢባዛ፣ ከላይ እንዳየነው የቬክተሩን ውስጣዊ ድርድር ቁጥሮች በማብዛትና በመደመር ጥላ ብዜቱን ማግኘት ይቻላል። ሆኖም ከዚህ ዘዴ ጋር እኩል ተነጻጻሪ የሆነ ሌላ መንገድ አለ እርሱም፡ እዚህ ላይ |||| እና |||| የሚወክሉት የ ና ን ርዝመት ሲሆን ደግሞ በሁለቱ ቬክተሮች መካከል ያለውን ማዕዘን መጠን ነው። ከላይ የተጠቀሰውን ቀመር በመጠቀም ከቬክተሮቹ ርዝመትና ጥላ ብዜት ተነስተን በመካከላቸው ያለውን ማዕዘን መጠን ማወቅ ይቻላል ለምሳሌ ሁለት ቬክተሮች = <1,2> እና = <3,5> ቢሰጡን፣ በሁለቱ ቬክተሮች መካከል ያለውን ማዕዘን ለማወቅ ቢፈለግ እንዲህ ይሰላል የዶት ብዜት ጸባዮች የዶት ብዜት ተገልባጭ ነው: የዶት ብዜት ታዳይ ነው: የዶት ብዜት ባይሊኒያር ነው: የዶት ብዜት በስኬላር ሲባዛ የሚከተለውን ጸባይ ያሳያል: ሁለት ዜሮ ያልሆኑ ቬክተሮች እና እርስ በርስ ቀጤ ነክ የሚሆኑት የዶት ብዜታቸው = 0 ከሆነና ከሆነ ብቻ ነው። ዶት ብዜት በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት የጉልበትና የአቀማመጥ ቬክተር ዶት ብዜት ውጤት ነው። የማግኔት ፍለክስ የማግኔት መስክና የስፋት ቬክተሮች ዶት ብዜት ነው። መደብ :ጨረር
15586
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%89%B8%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8C%A4%E1%8D%8D%20%E1%89%A5%E1%8B%B5%E1%88%AD
ሳይቸግር ጤፍ ብድር
ሳይቸግር ጤፍ ብድር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሳይቸግር ጤፍ ብድር ካረጁ መሞሸር መደብ : ተረትና ምሳሌ
53968
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%9B%E1%88%86%E1%8B%AD%20%E1%8C%BD%E1%8C%8C%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A9
እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ
እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ (ከምንኩስናቸው በፊት ይጠሩበት በነበረው ስማቸው የውብዳር ገብሩ) ታኅሣሥ 4 ቀን 1915 ዓ.ም. አዲስ አበባ ነበር የተወለዱት። ገና የስድስት ዓመት ሕጻን ሳሉ ከታላቅ እኅታቸው ከሥንዱ ገብሩ ጋር ወደ ስዊትዘርላንድ ሔደው “ሞንት ሚራል” በተባለ አካዳሚ ትምህርት ይጀምራሉ። በትምህርት ቤቱ ውስጥ ከቀለም ትምህርቱ በተጓዳኝ ቫየሊን እና ፒያኖ አጥንተዋል። የውብዳር ገብሩ 11 ዓመት ሲኾናቸው፣ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ። በዚህ ጊዜ ጣሊያን ኢትዮጵያን ወራ ነበር። ከንቲባ ገብሩም መላ ቤተሰባቸውን ይዘው ወደ ጎሬ ለመሠደድ ተገደዱ። የእኅቶቻቸው እና የእርሳቸው ትምህርት ተቋርጦ ከደስታ ገብሩ እና ከገነት ገብሩ ጋር በስደት ቆይተዋል። እማሆይ ጽጌ ማርያም የጽሕፈት መኪና መምታት ተምረው ስለነበረ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ለጥቂት ጊዜ በጸሐፊነት ሠርተዋል። ሙዚቃን በከፍተኛ ደረጃ ለመማር ቁርጥ ውሳኔ ላይ የደረሱት ከዚህ ጊዜ በኋላ ነበር። ይህን ውሳኔያቸውን በማስታወሻቸው እንዲህ ሲሉ አስፍረውታል። “እንደገና አባባን አስቸግሬ፤ ጃንሆይን እንዲለምኑልኝ አስደርጌ ወደ ውጪ ሀገር ሔጄ የሙዚቃ ትምህርቴን እንድቀጥል ተፈቅዶልኝ ወደ ካይሮ ሔድኩኝ። ትካዜ እንደ ጓደኛ አይለየኝም ነበር። ብዙ የፍቅር መጻሕፍትን ስለማነብ ስለ ሰው ልጅ ጥሩ አስተሳሰብ አልነበረኝም። ሰው አታላይ ነው፣ ውሽታም ነው በማለት ሰውን እምብዛም አላምንም ነበር።” ይላሉ እማሆይ። ለከፍተኛ የሙዚቃ ትምህርት ወደ ግብጽ ሔደው “ቬሉኑስ ኮንሰርቫቶሪ ኦፍ ሉቺኒያ” በተባለው የሙዚቃ ትምህርት ቤት አሌክሳንደር ኮንትሮቪች በተባለ ፖላንዳዊ የሙዚቃ መምህር ሥር ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። አሌክሳንደር ኮንትሮቪች ኋላ ላይ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ፤ በዐፄ ኃይለ ሥላሴ ትዕዛዝ የክብር ዘበኛ ሙዚቃን አደራጅቶ፤ በ1948 ዓ.ም. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኦርኬስትራ ሙዚቀኞች በመምራት ከፍተኛ አስተዋጽዖ የነበረው የሙዚቃ ባለሙያ ነበር። እማሆይ ከትምህርታቸው በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው የሙዚቃ ቅማሬዎቻቸውን ማዘጋጀት ጀመሩ። “በዚህ ጊዜ ውስጥ” ይላሉ ወንድማቸው ኮ/ል ዳዊት ገብሩ። “በዚህ ጊዜ ውስጥ ከዕለታት አንድ ቀን የንጉሣዊ በተሰብ የኾኑ አንድ ሰው ለኹለት ዓመት ትምህርት ወደ እንግሊዝ እንድትሔድ የቅድሞሽ ቢከፍሉላትም፣ የይለፍ ወረቀቱን ኹሉ ይዛ ሳለ፣ ‘ከበላይ የመጨረሻ ፈቃድ አልተገኘም’ ተብላ ቀረች። ይህ ልክ በእኔ የደረሰብኝ ዓይነት ነው፤” ይላሉ ኮ/ል ዳዊት ገብሩ በመጽሐፋቸው። “አባቴ በ1922 ዓ.ም. …ለትምህርት ወደ ጀርመን ሊልኩኝ ቢያስቡም፤ የትምህርት ሚኒስትሩ ሳህሌ ጸዳሉ ተመሳሳይ ዕግድ በማድረግ የትምህርት ዕድሌን አጨናግፈውብኛል። እኔ ብዙ ስላየሁ ቻልኩት እኅቴ ግን አልቻለችውም።” በማለት አጋጣሚውን በኀዘን ይገልፁታል። በወጣትነታቸው በወሰኑት በዚህ የምንኩስና ሕይወት አባትታቸው እና እናታቸው ከፍተኛ ኀዘን ላይ ወደቁ። ብዙም አልቆዩ፤ እማሆይ በመነኮሱ በኹለት ዓመታቸው አባታቸው ከንቲባ ገብሩ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ከዚያ በኋላ እማሆይ ሙሉ ጊዜያቸውን ለሙዚቃ ቅማሬ እና ለመንፈሳዊው ግልጋሎት ብቻ ወሰኑ። የመጀመሪያ ቅማሬያቸውን ለማስቀረጽ ወሰኑ። የዚህ ሙዚቃ የማስቀረጹ ውሳኔ፤ የራሱ የኾነ ምክንያት ነበረው። “ቅማሬዬን በሸክላ ለማስቀረጽ ያነሳሳኝ ዐቢይ ምክንያት ነበር። ጎንደር በነበርኩበት ጊዜ በየቤተክርስቲያኑ የማይጠገበውን ማኅሌት ሰምቼ ስመለስ፤ እደጅ የአገር ቤት ተማሪዎች በየሜዳው ጥቅልል ብለው ተኝተው አያለሁ። ብጠይቅ ሌሊት ቤተክስቲያን ያደሩ ናቸው፣ ጥግና ቤት የሌላቸው። በዚህም ልቤ ተነካ፣ አዘንኩ። እኔ ሀብት የለኝ፤ ያለችኝ ያቺው ሙዚቃዬ። ስለዚህ አስኪ ሙዚቃዬን ላስቀርጽ እና ሽያጩን እነዚህ ልጆች ገብተው በነጻ የሚያድሩበት ቤት ላቋቁም አልኩ። መከረኞቹም አሉ ሸክላውም ተቀረጸ። ነገር ግን ተንኮለኛ አይጠፋምና ለሽያጭ ከመቅረቡ በፊት እንጉሡ ጆሮ ስለ ደረሰ ሐሳቡ መና ቀረ መሞከሬ ግን አልቀረም።” ይህንን በመሰለ “እርሳቸው ያልተረጋጋ” በሚሉት ሕይወት እስከ 1975 ዓ.ም. ከቆዩ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ሔዱ። እማሆይ በደብረ ገነት ኪዳነ ምሕረት ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ ኖረዋል። ላለፉት ሦስት ዐሥርት ዓመታት ስላሉበት ኹኔታ ምንም ዓይነት ዐዲስ ዜና ተሰምቶ ስለማይታወቅ በሕይወት መኖራቸውን የተጠራጠሩ ብዙዎች ነበሩ። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ግን፣ ሥራዎቻቸው የታላቅ ሙዚቀኞችን ቀልብ መሳብ ጀመረ። በወጣትነታቸው ብዙ መሥዋዕትነት የከፈሉለት፣ ማንም ልብ ሳይለው የዘሩት የረቂቅ ሙዚቃ የቅማሬ ዘር፤ ዛሬ ላይ ብዙዎች እርሳቸውን ብለው፣ የእርሳቸውን ሙዚቃ እንዲያጠኑ እያደረገ ነው። የዓለም ታላላቅ የዜና የዓለም ታላላቅ የዜና አውታሮችም ከ2013 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ስለ እማሆይ ሙዚቃዎች አዳዲስ ነገሮችን ማቅረብ ጀምረዋል። በ2013ቱ የኢየሩሳሌም የባህል ክብረ በዓል ከተከናወኑ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በእማሆይ ሕይወት ታሪክ እና የሙዚቃ ሥራዎች ዙሪያ ያተኮሩ ተግባራት ነበሩ። ባለኹለት ጥራዝ መጻሕፍትን በእማሆይ የሕይወት እና የሙዚቃ ሥራዎች ላይ መታተም ችለዋል። የሙዚቃ ሥራዎቻቸውን በኖታ የያዘ ባለ 146 ገጽ መጽሐፍም ታትሟል። እንደ ናዳቭ ሀርፐር ያሉ የእስራኤል ታላላቅ ሙዚቀኞች ስለ እማሆይ ሥራዎች ጥልቀት ምስክርነት እየተሰጡ ይገኛሉ። በወጣትነት ዕድሜ የተሠራ የአስተውሎት ሥራ የኋላ ኋላ የራሱ ትንሣኤ ይኖረዋል። የእማሆይ ጽጌ ማርያም ሕይወት በሙዚቃ በብዙ ተፈትነዋል። ከመንፈሳዊ ሕይታቸው ጋር የሚቃረን የሚመስላቸው አንዳንዶች፣ ሙያቸውን እና የሙዚቃ ፍቅራቸውን አጣጥለውባቸዋል። የሕይወታቸውን አቅጣጫ ፍጹም በማይገመት መንገድ እንዲጓዝ ያደረገም ነው። ከሀገራቸው አሰድዶ በሌላ በዓት ተነጥለው እንዲኖሩ ያደረገ ነው። ግን ከዚህ ኹሉ በኋላ የስማቸውን ትንሣኤ ዕድለኛ ኾነው፣ ከዘጠኝ ዐሥርት ዓመታት በኋላ በታላቅ ክብር ከብዙዎች ብድራቱን አግኝተውበታል። በቀድሞው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቴአትር ቤት ከንጉሠ ነገሥቱ ብቻ በቀር ማንም በትዕግሥት ሊያዳምጠው ያልቻለው ኮንሠርታቸው፤ ሐምሌ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ሥራዎቻቸውን በሚጫወቱ ወጣቶች አማካኝነት ከ1800 በላይታዳሚያን በተገኙበት በአድናቆት ተመልካች አግኝቷል። ገና ያልተደመጡት አዳዲሶቹ ስድስት ክላሲካል ቅማሬዎቻቸው በትልቅ ኦርኬስትራ ሊቀርቡ ዝግጅት እየተደረገ ነው። ውልደት እና እድገት የውብዳር ገብሩ 11 ዓመት ሲኾናቸው፣ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ። በዚህ ጊዜ ጣሊያን ኢትዮጵያን ወራ ነበር። ከንቲባ ገብሩም መላ ቤተሰባቸውን ይዘው ወደ ጎሬ ለመሠደድ ተገደዱ። የእኅቶቻቸው እና የእርሳቸው ትምህርት ተቋርጦ ከደስታ ገብሩ እና ከገነት ገብሩ ጋር በስደት ቆይተዋል። ዚህ በኋላ የወጣቷ፣ በሙዚቃ ብዙ የመግፋት ጉጉት የነበራት የየውብዳር ገብሩ የሕይወት መስመር ሌላ አቅጣጫ ያዘ። የዚህ ዕድል መሰናከል ምን እንዳስከተለ የእማሆይ ማስታወሻ እንዲህ ይገልፀዋል።“የመጨረሻ ዕድሌ በመሰበሩ፣ መንፈሴ ተሰባብሮ፣ ሞትን ብቻ ፈለግኹ። ከ15 ቀን በላይ እህል ውኃ ሳልቀምስ ጥቁር ባዶ ቡና ብቻ እየጠጣሁ ስሰነብት፤ ያው የሞት ጥላ በላዬ ላይ ሲያንዣብብ፣ የመጨረሻ ቁርባን እንዲሰጠኝ ጠይቄ አንድ ቄስ እስከነበርኩበት ምስካየ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም አጠገብ እነበረው ሆስፒታል ድረስ መጥተው አቆረቡኝ። የዚህ ዓለም ፍቅር እና የመኖር ፍላጎት ከኅሊናዬ ፈጽሞ ተወገደ፤” ይላሉ። በቤተሰቦቻቸው ርብርብ ሕይወታቸው በቤተሰቦቻቸው ርብርብ ሕይወታቸው ተርፎ ጥቂት የተጽናኑት እማሆይ፤ ቤተሰቦቻቸውን አዘናግተው ወደ ግሼን ደብረከርቤ ተጓዙ። “ለኹለት ዓመታት አንድ ቀን ሳይቋረጥብኝ ሰዓታቱንም፣ ቅዳሴውንም ሥራውንም ከዘለቅሁት በኋላ ስቆረጠልኝ። የኹለት ወር ፈቃድ እና ደመወዝ ይዤ ከአንድ ዓመት በፊት ከእናቴ ከወ/ሮ ካሣዬ ጋር ሔጄበት ወደነበረው ወደ ግሼን ማርያም ተጓዝኩ። ወደዚያ ስሔድ ግን ነፋስ መለወጥ አለብኝ ብዬ አባባን እና እናቴን አስፈቅጄ ነው። እነርሱ ምንም አልጠረጠሩም ነበረና ለሽርሽር የምሄድ መስሏቸው ፈቀዱልኝ።” ይላሉ። ከዚያም ለግሼኑ አቡነ ሚካኤል መመንኮስ እንደሚፈልጉ ይነግሯቸዋል። “ዘመዶችሽ በኋላ መጥተው ቢያስቸግሩስ?” ቢሏቸው፤ “በነፍሴ የሚያዝባት ሰው ካለ እኔ ሌላ የለም።” ስላሉዋቸው ምንኩስናው ተፈቀደላቸው። ከምንኩስናው በፊት በጸጉር የመላጨቱ ሥነ ሥርዓት ወቅት የተከሰተው ነገር እዚህ ላይ ሳይጠቀስ አይታለፍም። “ከእንክብካቤ እቅፍ ውስጥ ወጥቶ ተሞነጫጭሮ ትከሻዬ ላይ የተዘረገፈውን ፀጉሬን ዐይተው አቡነ ሚካኤል፤ ‘ይህ ጠጉር ደግሞ መላጨት አለበት፤ ’ አሉኝ። ቀጠል አድርጌ ኧረ እርሱስ ግድ የለም አልኳቸውና አባ ደሳለኝ የሚባሉትን የደሴ ግቢ መርቆርዮስ አስተዳዳሪ እንዲላጩኝ ጠየቅኳቸው። አባ ደሳለኝ ሲላጩኝ እጃቸው ለብዙ ጊዜ ሲያርፍ ‘ምን ኾነው ነው?’ ብዬ ዘወር ብዬ ሳያቸው፤ ዕንባ አውጥተው ሲያለቅሱ ዐየሁና ‘ምነው አባቴ ምን ኾኑ?’ ብላቸው፤ ‘አባቴ እንኳን ሲሞት አላለቀስኩም፣ እንዲያው አዝኜ ነው’ አሉኝ። እኔም ‘ምን ለፀጉሩ ነው ይህንን ያህል የሚያዝኑት’ ብዬ ቀለድኩባቸው። እንኳንስ ፀጉር ሌላም በነበረኝ ለጌታዬ የምሰጠው አልኳቸው።” ይላሉ። በዚህ ዕለት ማግስት የምንኩስና ሥርዓቱ ተፈጸመላቸው። ይህ ሲኾን ዕድሜያቸው 20ዎቹ መጀመሪያ ላይ ነበር። የዓለም ታላላቅ የዜና አውታሮችም ከ2013 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ.) ጀምሮ ስለ እማሆይ ሙዚቃዎች አዳዲስ ነገሮችን ማቅረብ ጀምረዋል። በ2013ቱ የኢየሩሳሌም የባህል ክብረ በዓል ከተከናወኑ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በእማሆይ ሕይወት ታሪክ እና የሙዚቃ ሥራዎች ዙሪያ ያተኮሩ ተግባራት ነበሩ። ባለኹለት ጥራዝ መጻሕፍትን በእማሆይ የሕይወት እና የሙዚቃ ሥራዎች ላይ መታተም ችለዋል። የሙዚቃ ሥራዎቻቸውን በኖታ የያዘ ባለ 146 ገጽ መጽሐፍም ታትሟል። እንደ ናዳቭ ሀርፐር ያሉ የእስራኤል ታላላቅ ሙዚቀኞች ስለ እማሆይ ሥራዎች ጥልቀት ምስክርነት እየተሰጡ ይገኛሉ። የእማሆይ ጽጌማርያም ገብሩ ህልፈትን ተከትሎ በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ውስጥ "ዝክረ እማሆይ ጽጌማርያም ገብሩ" የተሰኘ የመታሰቢያ መረሃ ግብር በቀጣዩ 15 ቀናት ውስጥ እንደሚዘጋጅ መምህር ዕዝራ አባተ ለቢቢሲ ገልጸዋል። በዚህ የመታሰቢያ መረሃ ግብር ላይ "በተቻለ መጠን እማሆይን ጽጌማሪያም የሚያስታውስ መሰናዶ በያሬድ ሙዚቃ ትምህር ቤት ይከናወናል" ብለዋል መምህሩ። ይህ መሰናዶ "ወጣቶች እንዲያስታውሷቸው" ያለመ እንደሆነ ዕዝራ ተናግረዋል። አያይዘው እንደገለጹት የመሰናዶው ዋነኛ ይዘት የእማሆይ ጽጌማርያም ሙዚቃዊ አበርክቶ ይሆናል። "በዋነኛነት ትምህርታዊ አበርክቷቸው ላይ የሚያተኩር ይሆናል። በኢትዮጵያ ሙዚቃ ያላቸውን አስተዋጽኦም ይዳስሳል" ሲሉ አስረድተዋል። በዚህ የመታሰቢያ መረሃ ግብር ላይ ሙዚቀኞች እንዲሁም መምህራን ይሳተፉበታል ተብሎ እንደሚጠበቅም መምህር ዕዝራ አባተ ለቢቢሲ ገልጸዋል። ታዋቂ ስራዎች ማያ ከእማሆይ አሳዛኝ ቅንብሮቻቸውን እንደምትወድ ብሎም ሦስቱን ለይታ እንደምትወዳቸው ትናገራለች። "በእርግጥ ይሄ አሁን ላይ ያለ እንጂ እንደጊዜው፣ እንደ አየር ሁኔታው እና እንደ ስሜቴ ሊቀያየር ይችላል (ሳቅ)" ትላለች ማያ። ዘ ጋርዲያንስ ኦፍ ጌትሰማኔ፣ ጎልጎታ እና ጄሩሳሌም አሁን ላይ የምትወዳቸው እና የምታዳምጣቸው የእማሆይ ቅንብሮች ናቸው። "ዘ ጋርዲያንስ ኦፍ ጌትሰማኔ በሕብረ ቀለማት የተንቆጠቆጠ፣ ኮርድስ እና ፎልስ ሩር ኤግዞቲክ ፍላወር።
45105
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8A%AB%E1%8B%9D%E1%8B%AB
አብካዝያ
አብካዝያ (አብካዝኛ፦ /ኣጵስንይ/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1984 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው። ከተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት አብካዝያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያ፣ ኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.)። በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ አብካዝያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። በተጨማሪ ቫኑአቱ ከ2003 እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ አብካዝያን ይቀበል ነበር። እንዲሁም ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር። የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው። በከፊል ተቀባይነት ያገኙ አገራት
21226
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9C%E1%8B%B3%20%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%88%B1%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8C%89%E1%88%B5%E1%8C%89%E1%88%B1%E1%8A%95
የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን
የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21092
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%8D%20%E1%8A%AB%E1%8C%A3%20%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%8C%A3
የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ
የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14613
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%9D%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%89
ጀምበሬ ሃይሉ
ቀኝ ጌታ ጀምበሬ ኃይሉ ደብረ ታቦር ውስጥ ተወለዱ። በልጅነታቸው በቤተ ክርስቲያን ትምሕርት ዳዊት፣ ጾመ ድጓ፣ ቅኔ፣ ዝማሬ እና አቋቋም ያጠኑት እኒህ ሰው አሁን የሚታወቁት በስዓሊነት ነው። በ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የወጣቱ ጀምበሬን አጎት ዓለቃ ዓለሙን ወሎ ውስጥ የምትገኘውን ተድባባ ማርያም የተባለች ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስጌጡ ጠየቋቸው። በዚህ መሠረት ወጣቱ ጀምበሬ አጎታቸውን በረዳትነት ተከትለው ወደ ወሎ በመሄድ የሥነ ስዕልን ጥበብ ተማሩ። ከዚህ በኋላ የበጌምድር ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ እና የንግሥት ዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ ጉግሳ ወሌ ፣እናቲቱ ማርያም የተባለችውን የደብረ ታቦር ከተማ ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስውቡ አዘዙ። ከሌሎች ሶስት ሰዓሊወች ጋር በመሆን ግዴታቸውን ፈጸሙ። ራስ ጉግሳ ወሌ ከሞቱ በኋላ የጠቅላይ ግዛቱ አስተዳዳሪ የነበሩት (በኋላ ከወንድማቸው ከደጃዝማቾች አበራ ካሳ ጋር እጃቸውን ለጠላት ሰጥተው የተገደሉት)ደጃዝማች ወንድወሰን ካሳ ቤተመንግሥታቸውን በስዕል እንዲያሸበርቁላቸው ጀምበሬን ጠይቀው ሥራው ሲጠናቀቅ ቀኝ ጌታ ጀምበሬን የጸሐፊነት ሥራ ሰጧቸው። ከመጀመሪያ ሚስታቸው ጋር በ፲፱፻፳፭ዓ/ም ጋብቻ የፈጸሙት ጀምበሬ የመጀመሪያ ልጃቸውን ጦቢያ ጀምበሬን በ፲፱፻፳፯ ዓ/ም ላይ አገኙ። ወዲያው በዓመቱ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ሲወር ከወታደር አባታቸው ጋር ወደማይጨው ጦርነት ዘመቱ። ከዚያም ጦርነት በኋላ ጠላት በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ለቆ እስከወጣ ድረስ ለአምሥት ዓመታት በአርበኝነት ተሳተፉ። ከነጻነት መልስ በኋላ ለአምሥት ዓመታት በስዕል ሥራ ተሰማርተው ከቆዩ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ወዲያው ከንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መሬትና ቤት አገኙ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት የስዕል ሥራቸው ከሚታይባቸው፣ እንጦጦ ማርያም እና ቀራንዮ መድኅኔ ዓለም ይጠቀሳሉ። በግላቸውም በመሳል ብዙ ሥራወችን ለሽያጭ አቅርበዋል። መደብ : የኢትዮጵያ ሰዓሊዎች መደብ : የኢትዮጵያ ሰዎች
30817
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%88%8E%20%E1%89%A2%E1%89%B0%E1%8D%89%20%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B6%20%E1%89%B3%E1%8D%89
ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ
ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተንጋሎ ቢተፉ ተመልሶ ታፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይግብርግብር ዉጣ ስራ ለራስ ጣጣ ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14806
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8D%8D%E1%88%AC%E1%8B%B5%20%E1%8A%A2%E1%88%8D%E1%8C%8D
አልፍሬድ ኢልግ
ቢትወደድ አልፍሬድ ኢልግበዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ኑሮውን ኢትዮጵያ ውስጥ የመሠረተ፤ የስዊትዘርላንድ ዜጋ ነበር። ኢልግ በምሕንድስና ሙያው ባቡር እና የቧንቧ ውሐ ለአገራችን ካስተዋወቃቸው ብዙ ዘመናዊ የሥልጣኔ መስመሮች ሁለቱ ሲሆኑ በንጉሠ ነገሥቱ ፊት ታላቅ ታማኝነትን በማፍራቱ የዘውድ አማካሪ እና የአገሪቱን የውጭ ጉዳይ እስከመምራትም የበቃ ሰው ነበር። ቢትወደድ ኢልግ በዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ብዙ ሚና ከተጫወቱ አውሮፓውያን መሃል ባገሪቱ ባሳለፋቸው ሃያ ሰባት ዓመታት እና ባስቀመጣቸው የልማት አሻራዎቹ የታሪክ ሥፍራው በጣም የጎላ ሆኖ እናገኘዋለን። ኢልግ በስዊትዘርላንድ፣ ፍራውንፌልድ በሚባል ከዙሪክ ከተማ በሰሜን-ምሥራቅ አቅጣጫ በሚገኝ ሥፍራ በ መጋቢት ወር ፲፰፻፵፮ ዓ/ም ተወልዶ በስድሳ ሁለት ዓመቱ የገና ዕለት (ታሕሣሥ ፳፱ ቀን) ፲፱፻፰ ዓ/ም ዙሪክ ላይ በልብ ምታት ምክንያት አረፈ። ወደ ኢትዮጵያ መግባት ታዋቂው የታሪክ ምሁር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ዳግማዊ ምኒልክ ገና በልጅነታቸው የዓፄ ተዎድሮስ እስረኛ በነበሩ ጊዜ ቴዎድሮስ አጠገባቸው የነበሩትን አውሮፓዊ ወንጌላያን መድፍና መሣሪያዎች እንዲሠሩላቸው ማግባባታቸውን ልብ አድርገው ነበርና የሸዋ ንጉሥ ሲሆኑ በ ኤደን ላይ የነበረ አንድ የስዊትዘርላንድ ዜጋ ነጋዴ ምሕንድስና የሚያውቁ አውሮፓውያን ባለሙያዎችን እንዲፈልግላቸው ጠይቀውት ነበር ይላል። ኢልግ እና ሁለት የአገሩ ሰዎች በ፲፰፻፸ ዓ/ም አካባቢ ጉዞዋቸውን ወደኢትዮጵያ አምርተው ሸዋ ሲገቡ ንጉሥ ምኒልክ መጫሚያ እንዲሠራላቸው ያዙትና ሠርቶ ባበረከተላቸውም መጫሚያ እጅግ እንደተደሰቱ ይነገራል። በሌላ ዘገባ ደግሞ ንጉሡ ኢልግን ጠመንጃ እንዲሠራላቸው አዘዙት። ኢልግ ጠመንጃ ለመሥራት ሙያ እንደሌለውና ከውጭ የሚመጣ መሣሪያ እሱ ከሚሠራው እጅግ የላቀ እንደሚሆን ቢያስረዳም፤ ምኒልክ ኃሳባቸውን የማይለውጡ ሆኑ። እሱም እንደተጠየቀው የሙከራውን ውጤት ሲያሳቸው ንጉሡ ተደስተው ይሄንኑ ጠመንጃ በግምጃ ቤታቸው የክብር ቦታ ሰጡት። ያም ሆነ ይህ ኢልግ በንጉሡ በኩል ዘለቄታ የነበረው የበጎ አስተያየትን እንዳተረፈ ግልጽ ነው። ወዲያው በምሕንድስና ሥራ በደሞዘኝነት ቀጥረውት በየወሩ ሰባት ወይም ስምንት ፓውንድ በጠገራ ብር ይከፍሉት እንደነበር ፓንክኸርስት ዘግቧል። ኢልግ ከሠራቸው አንዱ አዋሽ ወንዝ ላይ ያቆመው ድልድይ ነው። ስለዚህ ድልድይ ሥራ ኢልግ ሲጽፍ፤ የመጀመሪያው የድልድይ ሥራ እንደነበረና የድልድዩ ቋሚዎች በሰው ሸክም አሥራ አምስት ኪሎ ሜትር ተጉዘው እንደመጡ ይተርክና ሥራውን በሐሩር እና በዶፍ እንዲሁም በማታ የዱር አራዊትን በመቋቋም እራሱ ድንጋይ እየጠረበ፣ ምስማር፣ ችንካር እና ብሎን እያቀለጠ እየቀጠቀጠ እንደሠራው ይነግረናል። ምኒልክ በሸዋ ንጉሥ ከሆኑ በኋላ ሐዲድ አዘርግተው ባቡር ለማስገባት አሰቡ። ይህም ሀሳባቸው እንዲፈቀድላቸው የበላያቸውን ንጉሠ ነገሥቱን አጤ ዮሐንስን ፈቃድ ጠየቁ። በአጤ ዮሐንስ አካባቢ የነበሩ መኳንንቶች መክረው ምኒልክ ከግዛታቸው ከሸዋ ውጭ ሐዲድ ለመዘርጋት እንደማይችሉ ተነገራቸው። በሳቸው መቸኮልና መጓጓት ምክንያት አልፍሬድ ኢልግ በሥራና በሀሳብ ተጠምዶ እንደነበር ወዲያውም ለጃንሆይ ምኒልክ የሞዴል ባቡር ተጎታች ጋሪዎችን እየጎተተ በሐዲድ ላይ ሲሄድ የሚያሳይ ሠርቶ ሲያሳያቸው በጣም እንደተደሰቱ ጳውሎስ ኞኞ “አጤ ምኒልክ” በተባለው መጽሐፋቸው ዘግበዋል። ከዓፄ ዮሐንስ ሞት በኋላ ምኒልክ የንጉሠ ነግሥትነትን ዘውድ በጥቅምት ወር ጭነው ወዲያው በኅዳር ወር ላይ የምድር ባቡርን ሥራ አንቀሳቅሰዋል። ለዚህም ኢልግ ከማንኛውም ኩባንያ ጋር ተዋውሎ ሐዲዱን ለማሠራት የሚችልበትን ፈቃድና የሚዋዋልበትን የውል ዓይነት መጋቢት ፩ ቀን ፲፰፻፹፮ ዓ/ም አስጽፈው በማህተማቸው አትመው ሰጡት። ኢልግም ፓሪስ ከተማ ላይ ቢሮ ከፍቶ ለሥራው የሚያስፈልገውን መዋእለ ነዋይ፤ ሥራውን የሚኮናተሩ ድርጅቶችን እና ሌላም ጥናቶችን ማቀናበር ጀመረ። የዚህ የምድር ባቡር መሥመር ከጂቡቲ ወደብ ተነስቶ አዲስ አበባ ድረስ ፯፻፹፬ ኪሎ ሜትር ሲሆን ሥራው በ፲፰፻፺ ዓ/ም ተጀምሮ ከሀያ ዓመታት በኋላ በ ፲፱፱፻፲ ዓ/ም ተገባደደ። መቸም የኃሳቡ ጸንሳሽ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክም ሆኑ ሕልማቸውን ዕውን በማድረግ ብዙ አስተዋጽዖ ያስመዘገበው ኢልግም ፍጻሜውን ባያዩትም በኢትዮጵያ የምድር ባቡርን ስናስብ የነዚህ የሁለቱ ሰዎች ትዝታ በታሪክ ተመዝግቦ ይኖራል። ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ መጋቢት 10 ቀን 1887 ዓ/ም ለስዊስ መንግሥት ሪፑብሊክ ፕሬዚዳንት ከጻፉት ደብዳቤ። “ሙሴ ኢልግን እጅግ ያገለገለኝ የኔ መሐንዲስ ለዚህ ለፖስታ ማኅበር ለመግባት የሚያስፈልገውን ጉዳይ ሁሉ ለመፈጸም ሙኡ ሥልጣን ሰጥቸዋለሁ።” ዳግማዊ ምኒልክ በመንግሥታቸው ስርዓትን ለማስገባት፤ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ “ክርስቲያን ሕዝብ” ጋር እንዲለማመድ እና በዋናነት ግን በ[[፲፰፻፹፭ ዓ/ም ለአድዋ ጦርነት መንስዔ የሆነውን የውጫሌ ውል ካፈረሱ በኋላ እንደልባቸው ከውጭው ዓለም ጋር ያለኢጣልያ ጣልቃ ገብነት መገናኛ መንገድ አስበው የፖስታ ስርዓትን ሲመሠርቱ በጊዜው የፖስታ ማኅበር ዋና መሥሪያ ቤት በስዊስ ከተማ በርን ላይ ነበር። ንጉሠ ነገሥቱ የፖስታ ድርጅት ከተቋቋመ በኋላ ወደአገር ውጭ ከጻፏቸው ደብዳቤዎች አንዱ ሐምሌ 13 ቀን 1887 ዓ/ም ኢልግ ወደአገሩ ሄዶ በነበረበት ጊዜ ለሱ የጻፉት ይጠቀሳል። “ፖስታ ማበጀታችን እንኳን ያንተ የወዳጃችን ደብዳቤና የማንም ነጋዴ ደብዳቤ ሁሉ እንዲመላለስበት ነበር። ያንተ ደብዳቤ መጥፋቱ ፖስታ ለምን ተደላደለ ብለህ አኩርፈህ ይሆን ወይስ የምድር ባቡር እስከ አዲስ አበባ ድረስ እስቲበጅ መጠበቅህ ይሆን? ያለዚያ ያንተን ደብዳቤ የሚውጥ አውሬ ከመንገድ ላይ እንዳለ ቁርጡን አስታውቀኝ።….” ይላል። የኢልግ መልስ ምን እንደነበር ባናውቅም፣ ምኒልክ ግን የቱን ያህል ናፍቀውት እንደነበር እንገነዘባለን። የቤተ መንግሥት እነጻ የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ዋና ከተማቸውን ከአንኮበር ወደ እንጦጦ ሲያዛውሩ መጀመሪያ የሠፈሩት በድንኳን ነበር። ወዲያ መሐንዲሳቸው አልፍሬድ ኢልግ አዲስ ቤተ መንግሥት እንዲያሠራላቸው በሰጡት ትዕዛዝ መሠረት፣ አሁን ድረስ ቆሞ በቤተ ቅርሳ ቅርስነት የሚያገለግለውን ሕንጻ አሠራላቸው። ቤተ መንግሥቱ ከአንኮበሩ ቤተ መንግሥት ያነሰ እና በዚያ ጊዜ የነበሩትን ቤተ መንግሥቶች ያህል ስፋት የለውም በሚል በጊዜው ነቀፋ ተሰንዝሮበት ነበር። ሆኖም ምኒልክ የንጉሠ ነገሥትነቱን ሥልጣን እስከጨበጡ ጊዜ ድረስ ተገልግለውበታል። አንዳንዴም ወደሰሜን ሲጓዙ ወይም እንጦጦ ማርያምን ሊሳለሙ ሲሄዱ ያርፉበት እንደነበር ይታወቃል። እሳቸውም ከሞቱ በኋላ እቴጌ ጣይቱ እስከ ዕድሜያቸው መጨረሻ ድረስ በግዞት ኖረውበታል። አዲስ አበባም የሚገኘው “ታላቁ” ወይም “የምኒልክ ቤተ መንግሥት” በ፲፰፻፺ ዓ/ም ላይ መታነጽ ሲጀምር ኢልግ በምሕንድስናው ሥራ ላይ ብዙ ተሳትፎ እንደነበረው ተጽፏል። በጊዜው ከተማዋን ትጎበኝ የነበረች፣ ወይዘሮ ፒስ የምትባል እንግሊዛዊት “(በቤተ መንግሥቱ) ብዙ (የስዊስ ባሕር ምስል እና የዊሊያም ቴል ጸሎት ቤት) ስዊሳዊ ተጽእኖዎች እንደተገነዘበች ጽፋለች ይላሉ ሪቻርድ ፓንክኸርስት . የቧንቧ ውሃ “አዲስ አበባ ከተማ ከተመሠረተችና የነዋሪዋ ብዛት እየጨመረ ከሄደ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የውሃ እጥረት እያስጨገረ ሄደ።….ዓፄ ምኒልክም የውጭ አገር አማካሪዎቻቸው በፈረንጅ አገር ውሃ በቧንቧ እየተጠለፈ እንዴት አድርጎ ከቤት ድረስ እንደሚመጣ ካስረዷቸው በኋላ ያ ቧንቧ የተባለው ሥራ እንዲሠራ ዋና አማካሪያቸውንና መሐንዲሳቸውን ሙሴ ኢልግን አዘዙት።” አቶ ጳውሎስ ስለዚህ ሥራ በሰፊው ሲያጫውቱን ሥራው በ፲፰፻፹፮ ዓ/ም እንደተጀመረና ለቧንቧ መግዣ ሰባት ሺ ማርያ ጠሬዛ ብር እንደሰጡ፤ ውሃው ከእንጦጦ ኪዳነ ምኅረት ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ተጠልፎ ከቤተ መንግሥቱ እንደገባ ይነግሩናል። በዘመኑም “እንዲህ ያለ ንጉሥ የንጉሥ ቂናጣ ውሃ በመዘውር ሰገነት አወጣ አሁን ከዚህ ወዲያ ምን ጥበብ ሊመጣ” ተብሎ ተገጠመ ይባላል። የቤተ መንግሥቱ የቧንቧ ውሃ ከተገጠመ በኋላ ምኒልክ አዲስ አበባ ከተማ በሙሉ እንዲዳረስ የውሃ ቧንቧ አስገዝተው ቧንቧው ከጂቡቲ እስከ ድሬ ዳዋ በምድር ባቡር፣ እስከ አዲስ አበባ ደግሞ በሰው ሸክም እንዲመጣ አዘዙ። ሆኖም እሳቸው ያሠሩት የቧንቧ ውሃ እምብዛም ሳይስፋፋ እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ቆየ። ሆኖም በዘመኑ የምኒልክ እንግዳ ሆኖ ኢትዮጵያን የጎበኘው አሜሪካዊው ዊሊያም ኤሊስ በምኒልክ አዳራሽ “ለኔ ክብር በተዘጋጀ ሰባት ሺ ሰዎች በተጋበዙበት ግብር ላይ፣ ጠጅ የሚባለውን መጠጥ በግብር ቤቱ ዙሪያውን በተገጠመ ቧንቧ የፈለገው ሰው እየተነሳ ከቧንቧው ይቀዳል።” ሲል ተቀድቷል። የዘውድ አማካሪና የመንግሥት አደራዳሪ ዳግማዊ ምኒልክ ኢልግን የውጭ ዜጋም ቢሆን እንኳ ያከብሩትና ያምኑትም ነበር። ትውልድ አገሩ ስዊስ የቅኝ ግዛት ምኞት የሌላትና ትንሽ፣ የ ባሕር ወደብ የለሽ እና ከሌላ አውሮፓዊ ኃያል መንግሥታት ጋር ያልተሻረከች መሆኗም የኢልግን ታማኘት ሳያጠናክረው አይቀርም። ኢልግም በበኩሉ “እንደአባቴ እወዳቸዋለሁ” ያላቸውን ምኒልክን ለሀያ ዓመታት በታማኝነት አገልግሏል። ኢልግ ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ወደ ትግራይ እና ዝዋይ የመሳሰሉ ቦታዎች ተጉዟል። እንዲሁም ወድጣልያን አገር ተጉዞ ከሚንስትሮቻቸው ጋር ከተወያየ በኋላ ሲመለስ ኢጣልያ ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ አሳብ እንዳላት ዳግማዊ ምኒልክን አስጠንቅቋቸዋል። ከጦርነቱም በኋላ የአድዋ ድልም ያስከተለውን የድርድር () መስፋፋት እንዲያስተዳድር እና የአገሪቷን የውጭ ጉዳይ እንዲይስፋፋ ባለሙሉ ሥልጣን አደረጉት። ንጉሠ ነገሥቱ ኢልግን ሲሾሙት አብረውም የቢትወደድን ማዕርግ ሰጡት። በዚህ ሃላፊነት ሥራው ንጉሠ ነገሥቱን ወክሎ የውጭ አደራዳሪዎችን ያነጋግራል፣ ከኃያላን መንግሥታትም ጋር ይጻጻፋል። ሰውዬው ከአማርኛ ሌላ በጀርመንኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጣልያንኛና እንግሊዝኛ ቋንቋዎች የሠለጠነ ስለነበር ለዚህ ሥራ ብቃት የነበረው ሰው ነበር። ከንጉሠ ነገሥቱም ሌላ ከብዙ ኢትዮጵያውያን መሳፍንት፣ መኳንንትና ሹማምንትም ጋር ይጻጻፍ እንደነበር ተዘግቧል። ከነኚህም መሃል እቴጌ ጣይቱ፣ የጎጃም ንጉሥ ተክለሃይማኖት፣ የሐረርጌው ገዥ ልዑል ራስ መኮንን፣ የጅማው አባ ጅፋር እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ይገኙበታል። ከአድዋ ድል በኋላ በኢጣልያ እና ኢትዮጵያ መሃል ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፰፻፹፱ የተፈረመውን የዕርቅ ውል፤ ከብሪታንያ እና ከፈረንሳይ መንግሥታት ጋር በመጋቢት ወር የተፈረሙትን ውሎች እንዲሁም ከጀርመን መንግሥት እና ከኦቶማን ንጉዛት መንግሥት ጋር የተፈረሙ ውሎችን በማዘጋጀትም ሆነ ማዋዋል ድረስ ኢልግ ሙሉ ተሳትፎ እንደነበረው ታሪክ ይዘግባል። ወደመጨረሻው ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱም ጤናቸው እየደከመ መጣ። በቤተ መንግሥቱም እሱን የሚመቀኙት ሰዎች በዙ። ከሁሉም ግን በየካቲት ወር ፲፰፻፺፯ ዓ/ም የጀርመን ልዑካንን የመራው ፍሬድሪክ ሮሰን የተባለው ጀርመናዊ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በጀርመን መንግሥት መሃል ብዙ ውሎችን ከተፈራረመ በኋላ በቤተ መንግሥቱ የኢልግ ተሰሚነት እየመነመነ ሄዶ በ፲፱፻ ዓ/ም ሥራውን ለቆ ወደትውልድ አገሩ ተመለሰ። ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ በእሪ በከንቱ ሠፈር ያለው መኖሪያ ቤቱ የመጀመሪያው ዘመናዊ ትምህርት ቤት (የአሁኑ ዳግማዊ ምኒልክ) በ፲፱፻፩ ዓ/ም ተከፈተበት። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ትምህርት ቤቱ አሁን አራት ኪሎ ወዳለበት ሥፍራ ተዛወረ። አልፍሬድ ኢልግም በተወለደ በስድሳ ሁለት ዓመቱ የገና ዕለት (ታሕሣሥ ፳፱ ቀን) ፲፱፻፰ ዓ/ም ዙሪክ ላይ በልብ ምታት ምክንያት አረፈ። ዋቢ ምንጮች ጳውሎስ ኞኞ፣ “አጤ ምኒልክ”፣ (የካቲት [[፲፱፻፹፬ ዓ/ም) የኢትዮጵያ ታሪክ