yosefw's picture
Add new SentenceTransformer model
9163bd0 verified
metadata
language:
  - en
license: apache-2.0
tags:
  - sentence-transformers
  - sentence-similarity
  - feature-extraction
  - generated_from_trainer
  - dataset_size:28046
  - loss:MatryoshkaLoss
  - loss:MultipleNegativesRankingLoss
base_model: Alibaba-NLP/gte-multilingual-base
widget:
  - source_sentence: በከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን የሚከታተል ግብረ ሃይል ተቋቋመ
    sentences:
      - >-
        በመተማ ዮሐንስ ቤት ውስጥ ተደብቀው ተኩስ በከፈቱ አካላት በሰዎች ላይ የሞትና የአካል መቁሰል አደጋ መድረሱን
        የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር ጌትነት አልታሰብ  እንደገለፁት  ግለሰቦቹ
        በከፈቱት ተኩስ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ20 ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል።ከተጎጂዎች
        መካከልም አንድ የፀጥታ አካልን ጨምሮ ሴቶችና ወጣቶች ይገኙበታል ብለዋል።የቅማንት ማህበረሰብ ተቆርቋሪ ነን በሚሉ
        አካላት ጉዳቱ ሊደርስ መቻሉንም ኃላፊው ገልፀዋል።ጉዳቱን ካደረሱት አካላት መካከልም አራቱ እጃቸውን የሠጡ ሲሆን
        ቀሪዎቹም በሰላማዊ መንገድ ለፀጥታ ኃይሎች እጃቸውን እንዲሠጡ እየተጠየቁ ስለመሆኑ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡ጉዳት
        ካደረሱት ግለሰቦችም 9 የክላሽንኮቭ፣ አንድ ኤፍ ኤን መሳሪያ፣አንድ ሽጉጥ፣ አንድ ቦንብና በርካታ ጥይቶች በቁጥጥር
        ስራ መዋላቸውን  ኮማንደር ጌትነት አስታውቀዋል።ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በመተማ ዮሐንስ ጤና ጣቢያ፣ በገንዳ ውሃ
        ሆስፒታልና በጎንደር ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና እየተደረጋላቸ ነው ብለዋል።ለዘመናት ተሳስሮ በኖረው የአማራና
        የቅማንት ማህበረሰብ መካከል ግጭት ለመፍጠር የሚንቀሳቀሱ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ያሳሰቡት ኮማንደሩ፤ ችግሩ
        እስኪበርድ የአካባቢው የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ህብረተሰቡን በማስተማር የድርሻቸውን ሊወጡ ይገባል
        ብለዋል።ወጣቱ የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅና  ከፀጥታ ሃይሉ ጎን በመሰለፍ ጥፋተኞችን በመለየት ለህግ እንዲያቀርብ
        ጥሪ አቅርበዋል።የተፈጠረውን  ግጭት ላማረጋጋት የመከላከያ ሰራዊት፣ የክልሉ ልዩ ኃይል፣ የፖሊስ አባላትና የአካባቢ
        ሚሊሻዎች በጋራ በመሆን ወደ  እየሰሩ ናቸው ሲሉ ኮማንደሩ ጠቅሰዋል፡፡(ኢዜአ) 
      - >-
        አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁሉም ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ጋር
        የተገናኙ ጉዳዮችን የሚከታተል ግብረ ሃይል በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ
        ተገለጸ።ግብረ ሃይሉ ከመጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ተማሪዎች የክፍል
        ውስጥ ትምህርት አቁመው አጋዥ መፅሐፍት (ሃንድ አውት)፣ ማጣቃሻ መፅሐፍት፣ በበይነ መረብ በመታገዝ እና ሶፍት ኮፒ
        ለቀጣዮቹ 2 ሳምንታት በግላቸው እንዲያነቡ አቅርቧል።በዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች እጃቸውን አዘውትረው እንዲያፀዱም
        የውሃ አቅርቦትን የማሻሻል፣ የመታጠቢያ ሳሙናዎችንና አስፈላጊ ግብዓቶችን የማሟላትና የማቅረብ ስራዎች እየተከናወኑ
        መሆኑንም ሚኒስቴሩ ገልጿል።ከዚህ ባለፈም ስለቫይረሱ ለተማሪዎች እና ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበረሰቡ ግንዛቤ
        ለመፍጠር ዩኒቨርሲቲዎች የተለያዩ መንገዶችን እየተከተሉ መሆኑ ተጠቁሟል።በሁለት ሳምንታ እድሜያቸው ከ60 ዓመት
        በላይ የሆኑና የልብ ወይም የካንሰር እንዲሁም የስኳርና ሌሎች ተዛማጅ ህመሞች ያሉባቸው፣ የአስምና የመተንፈሻ
        አካላት ችግር ያሉባቸው ሠራተኞች ከሌሎች የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው መመከሩን ከሳይንስና ከፍተኛ
        ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
      - >-
        አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 3/2005 (ዋኢማ) – በትግራይ ክልል በሚገኙ ሦስት ታሪካዊና ጥንታዊ ቦታዎች ላይ የቅርሶች
        ጥበቃ፣ የመካነ ቅርስ ቁፋሮና የምርምር ስራዎች እያካሄደ መሆኑን የመቀሌ ዩኒቨርስቲ አስታወቀ፡፡የዩኒቨርስቲው
        ፕሬዚዳንት ዶክተር ክንደያ ገብረ ህይወት እንደገለጹት ዩኒቨርስቲው ምርምሩን በማካሄድ ላይ ያለው ከዚህ በፊት
        በሌሎች አካላት የቅርስ ጥበቃ፣ የመካነ ቅርስ ቁፋሮና የምርምር ስራዎች ባልተካሄዱባቸው አካባቢዎች ነው፡በዚህም
        ዩኒቨርስቲው በሓውዜን ወረዳ ዓንዛ ማሪያም ጥንታዊ ቤተክርስትያን ያሉ ጥንታዊ መካነ ቅርሶች ላይ ተገቢውን ጥበቃ
        በማድረግ አከባቢውን አስመልክቶ የሚነገሩ  አፈ ታሪኮችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ በቁፋሮ ጥልቅ የምርምር ስራ
        እያካሄደ ነው።እንዲሁም በእንደርታ ወረዳ ልዩ ስሙ ”ዓዲ መዓር(ድርባ)”በተባለ ቦታ ላይ በአውነ አሳይ ጥንታዊ
        ቤትክርስትያን ላይ በተለያዩ ምክንያቶች የደረሰበትን የመፍረስ አደጋ መልሶ በመገንባት በውስጡ የሚገኙ የተንቀሳቃሽ
        ቅርሶች ጥበቃ እያካሄደ ሲሆን፣ በአፈ ታሪክ የሚነገሩ ድንቅ ታሪኮቹም በሳይንሳዊ መንገድ ተጠንተው ለቱሪዝም ልማት
        ጥቅም ላይ እንዲውሉ እየሰራ መሆኑን ዶክተር ክንደያ ተናግረዋል።በተጨማሪ ዩኒቨርስቲው የጣሊያን ወራሪ ሃይል
        የኢትዮጵያ አባት አርበኞች ትግል ለመመከት በመቀሌ ከተማ በእንዳ እየሱስ ተራራ ላይ ”ፎርቶ” በሚል ስም የሚታወቀው
        ስፍራ ላይ ታሪካዊነቱ በሚያጎላ መልኩ እድሳት ተደርጎለት ለመዝናኛ አገልግሎት እንዲውል የተለያዩ ግንባታዎች
        እያካሄደ መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ገልጸዋል።ዩኒቨርስቲው በትግራይ ክልል የሚገኙ ታሪካዊና ጥንታዊ ቅርሶች ተገቢው ጥበቃ
        እንዲደረግላቸውና በመካነ ቅርስ ቁፋሮ የምርምር ስራ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ በዩኒቨርስቲው የባህልና ቅርስ ጥበቃ
        የትምህርት ክፍል ከፍቶ በመጀመሪያ ዲግሪ እያሰለጠ ይገኛል።ዩኒቨርስቲው በኢትዮጵያ ውሰጥ ያሉ የተለያዩ ብሄር
        ብሄረሰቦች ባህሎችና ጥንታዊ ቅርሶች እንዲጠበቁ በማድረግ ለቱሪዝም ልማት እንዲውሉ ለማድረግ ባለፈው ሳምንት ዓለም
        አቀፍ አውደ ጥናት በማዘጋጀት የተለያዩ ጠቃሚ ልምዶች ማግኘቱን ዶክተር ክንደያ ገብረ ህይወት ገልጸዋል ሲል ኢዜአ
        ዘግቧል።
  - source_sentence: >-
      የደቡብ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው በደቡብ ኦሞ ዞን ኛንጋቶም ወረዳ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን
      ጎበኙ
    sentences:
      - >-
        አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን 12ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ትናንት አካሂዷል፡፡ ያለፈው ዓመት
        ባጋጠሙ በርካታ ውጣ ውረዶች ስፖርቱ አሉታዊ ተጽእኖ ቢደርስበትም የተሻለ አፈጻጸም የተመዘገበበት መሆኑ
        ተመላክቷል፡፡ በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘውን የካፍ አካዳሚን በማስጠገን ለአገልግሎት መብቃቱ፤ ፌዴሬሽኑ
        ለብሔራዊ ቡድን ዝግጅት የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ ታድጓል። የአህጉርና ዓለም አቀፍ ግንኙነትን በማጠናከር ረገድም
        ጠንካራ ሥራ በመከናወኑ ኢትዮጵያ በሴካፋ የመሪነት ቦታ ማግኘቷም በጉባኤው ላይ መነሳቱን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን
        በድረ-ገጹ አስነብቧል፡፡ በጉባኤው በቀረበው የ2012 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርት ላይም ፌዴሬሽኑ የገንዘብ
        አቅሙን ማሳደጉ ተገልጧል፡፡ ለዓመታት የክለቦች ጥያቄ የነበረውን የሊግ ካምፓኒ ምስረታ እውን ማድረጉንም እንደ
        ስኬት ተነስቷል፡፡ በቀረበው ሪፖርት እና የ2013 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይም በጉባኤው አባላት ውይይት ተደርጓል፡፡
        በመጨረሻም የሲዳማ ክልል የጉባኤው አባልነት ጥያቄን ተቀብሎ በማፅደቅ እና በአጭር ጊዜ ውስጥ በተሻሻለው መተዳደሪያ
        ደንብ ላይ ለመወያየት እና ለማጽደቅ በሀዋሳ ከተማ አስቸኳይ ጉባኤ እንደሚካሄድ በመወሰን ጉባኤው መጠናቀቁን
        በዘገባው ተመላክቷል።አዲስ ዘመን ህዳር 28/2013
      - >-
        አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው
        በደቡብ ኦሞ ዞን ኛንጋቶም ወረዳ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።ወደ ደቡብ ኦሞ ዞን ያቀናው በምክትል
        ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው የተመራውና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ያካተተው ቡድን የኦሞ ወንዝን
        በመስኖ በመጠቀም እየለማ ያለ የሙዝ እርሻን መጎብኘታቸውን የክልሉ የመነግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ
        ያመለክታል።በኛንጋቶም ወረዳ በናፕሱመሪያ ቀበሌ በማህበር ተደራጅተው ሙዝ እያለሙ ያሉ ሴቶችን የስራ እንቅስቃሴ
        የጎበኙ ሲሆን፥ በዚሁ ወቅት “የሙዝ እርሻ እያለሙ ያሉ አርብቶ አደር እንደመሆናችን ከዚህ ቀደም በእርሻ ስራ ላይ
        ተሳትፎ እያደረግን አልነበረም እናም አሁን መንግስት ባደረገልን ድጋፍ ሙዝ እያለማን ነው” ብለዋል።አስተያየት
        ሰጪዎቹ ገለጻ እያለሙት ያለውን የሙዝ እርሻ ስኬታማ ለማድረግ የውሀ መሳቢያ ፓምፕ ችግር እያጋጠማቸው መሆኑን
        ጠቁመዋል።“በመንደር እንድንሰባሰብ ከተደረገ በኅላ የንጹህ መጠጥ ውሃ መጠለያና ተዛማጅ ተግባራት ሊሟላልን ይገባል”
        ሲሉም ጠይቀዋል።ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው፥ ከአርብቶ አደሩ ማህበረሰብ ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት
        ምላሽ በመስኖ ዙሪያ ያጋጠማቸውን ችግር የክልሉ መንግስት እንደሚገነዘበው ጠቅሰዋል።በቀጣይ የህብረተሰቡን ህይወት
        ለመቀየር መንግስት የመስኖ ልማት ስራን እንደሚደግፍ በመግለፅ፤ የፓምፕ ችግሮችን ለመፍታት ጥረት እንደሚደረግም
        አስታውቀዋል።አሁን በስፋት እየለማ ያለውን ሙዝ ወደ የገበያ ለማቅረብ የገበያ  ትስስር ለመፍጠርም ድጋፍ
        እንደሚደረግም ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ አስታውቅዋል።የተጀመረው የልማት ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያስታወቁት አቶ
        ርስቱ፥ ቀበሌን ከወረዳ የሚያገናኙ መንገዶችን ለመገንባት ጥረት እንደሚደረግም ተናግረዋል።
      - ' የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፤ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተፈጠረው ሁከትና ግርግር በኦሮሚያ የደረሰውን የሰብአዊ ጉዳት የሚመረምር ቡድን ከሣምንቱ አጋማሽ ጀምሮ ማሠማራቱን ለአዲስ አድማስ አስታውቋል:: ተቋሙ ሁከትና ግርግር በተፈጠረባቸውና ጉዳት በደረሰባቸው ሁሉም የኦሮሚያ አካባቢዎች የምርመራ ቡድን ማሰማራቱን አመልክቷል፡፡ በምርመራው የሚገኙ ውጤቶችን ከዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች አንፃር በመመዘን የተፈፀመው ድርጊት ምንድን ነው? ምን ያህል ጉዳት አጋጥሟል? መንግስት የወሰደው እርምጃስ ምንድን ነው? እነማን በድርጊቱ ተሳትፈዋል? የሚለውን የመለየት ተግባር እንደሚከናወን ታውቋል፡፡ '
  - source_sentence: የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አራት አዳዲስ ምክትል ፕሬዚዳንቶችን ሾመ
    sentences:
      - >-
        በጃፓን ላለፉት 30 ዓመታት ንጉስ ሆነው ያገለገሉት የ85 ዓመት ንጉስ አክሂቶ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣናቸውን
        ለመልቀቅ ተስማምተዋል፡፡ንጉሱ ከ200 ዓመታት ወዲህ በፍላጎት ስልጣን ለመልቀት የተስማሙት የመጀመሪያ ንጉስ ናቸው
        ተብሏል፡፡ንጉሱ ስልጣናቸውን ለመልቀቅ የተስማሙት እድሜቸው እየገፋ በመሄዱና የጤናቸው ሁኔታ ስራቸውን መስራት
        አስቸጋሪ በማድረጉ ነው የተባለው፡፡የንጉሱ ስልጣን የመልቀቅ ጥያቄ በአገሪቱ ህጋዊ ፍቃድ አግኝቶ በዛሬው እለት
        የስልጣን ርክክብ ሂደት ተጀምሯል፡፡ንጉስ በአገሪቱ ምንም የፖለቲካ ስልጣን ሚና ባይኖረውም ለጃፓን እንደ ብሄራዊ
        አርማ ተደርጎ ይወሰዳል ነው የተባለው፡፡ንጉስ አክሂቶ በልጃቸው ናሩሂቶ የሚተኩ ሲሆን፣ ናሩሂቶ ከነገ ጀምረው
        የጃፓን ንጉስ ይሆናሉ ነው የተባለው፡፡(ምንጭ፡- ቢቢሲ)
      - >-
        የኢትዮጵያ  ልማት ባንክ  አራት  አዳዲስ  ምክትል  ፕሬዚዳንቶችን  መሾሙን አስታወቀ ።የባንኩ የኮርፖሬት
        ማስተዋወቅናግንኙነት ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ ምስጋናው እንደገለጹት  የሊዝ ፋይናንስ እና ቅርንጫፎች ሥራ
        ምክትል ፕሬዚዳንት ከሆኑት አቶ ተሾመ ዓለማየሁ በስተቀር ሌሎቹ አራት የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንቶችን ከኃላፊነታቸው
        በማንሳት በአዳዲስ  እንዲተኩ ተደርጓል  ።ባንኩ አዲስ የሾማቸው  አቶ ጌታቸው ዋቄ በፕሮጀክት ፋይናንስ ምክትል
        ፕሬዚዳንት፣ አቶ ኃይለእየሱስ በቀለ በብድር አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ፣ አቶ ሃዱሽ ገብረእግዚአብሄር
        የኮርፖሬት አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት እና አቶ እንዳልካቸው ምህረቱ የፋይናንስና ባንኪንግ ምክትል ፕሬዚዳንት
        በመሆን ነው ።የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በለውጥ ሂደት ውስጥ በመሆኑና ለዚህ አዲስ አደረጃጀት እየሰራ መሆኑም
        ለምክትል ፕሬዚዳንቶቹ መነሳት ምክንያት ነው ተብሏል።ባንኩ የዘረጋውን አዲስ መዋቅር መሠረት በማድረግ በቅርቡ
        ፕሬዚዳንት መሾሙ ይታወሳል።ባንኩ አደረጃጀቱን በአዲስ የሰው ኃይል ለማሟላት እየሰራ እንደሆነም ነው
        የተነገረው።ለተሰናባቾቹ ምክትል ፕሬዚዳንቶች የደረሰው ደብዳቤም ለአገልግሎታቸው ምስጋናን ያካተተ መሆኑ
        ተመልክቷል። 
      - >-
        ባለፈው ቅዳሜ በሰሜን ምሥርቅ ናይጀርያ በታጠቁ ሽፍቶችና በመንደር ነዋሪዎች መካከል በተካሄደ ግጭት 45 ሰዎች
        ተገድለዋል።

        ሽፍቶቹ ካዱና በተባለው ሰሜናዊ ክፍለ፡ሀገር በሚገኘው ግዋስካ ድንበር ላይ ጥቃት ከፈቱ። የአካባቢ ጥበቃ ኃይል
        አባል የሆነ ሰው በተናገረው መሰረት ሽፍቶቹ የጥበቃ ኃይሉን በማጥቃት በልጆች ላይ ተኩስ ከፍቷል። መኖርያ ቤቶችንም
        በእሳት አጋይተዋል።ማንነቱ ያልተገለፀው የጥበቃ ኃይል አባል አጥቂዎቹ በአቅራቢያው ከሚገኘው ዛምፋራ ክፍለ፡ሀገር
        የመጡ ናቸው ብሏል።
  - source_sentence: በሲዳማ የህዝብ ውሳኔ ጥቅም ላይ በሚውሉ ምልክቶች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው
    sentences:
      - >-
        – በአገሪቱ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ፈጣን የሆነ ዕድገት ለማስመዝገብ በየደረጃው የሚገኙ አስፈጻሚው አካላት
        የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ።ጥሪው የቀረበው ሚኒስቴሩ በሥሩ ከሚገኙት ተጠሪ
        ተቋማት ለተውጣጡ 150 አመራሮች በአገሪቱ ኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ላይ ለሶስት ተከታታይ ቀናት በሰጠው ሥልጠና
        ማጠናቀቂያ ላይ ነው።የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ክቡር አቶ አህመድ አብተው በወቅቱ እንደገለጹት የኢንዱስትሪ ልማቱን
        ዕድገት ለማፋጠን የአስፈጻሚ አካላት ሚና ወሳኝ ነው።የአስፈጻሚ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡም በኢንዱስትሪ ልማት
        እስትራቴጂው ላይ ያላቸው ግንዛቤና የማስፈጸም ብቃት ወሳኝ እንደሆነም ሚኒስትሩ ተናግረዋል።ለሦስት ተከታታይ ቀናት
        የተሠጠው ሥልጠና አመራሩ በተግባር ወቅት የሚያጋጥሙትን ችግሮች እንዲፈታና በዘርፉ ያለውን ዕድገት ለማሻሻል
        እንደሚያግዝ ሚኒስትሩ መናገራቸውን ዋልታ ዘግቧል።
      - >-
        ያለፉትን ሁለት ዓመታት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በማሰልጠን የቆዩት ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ ከሁለት ቀናት
        በኃላ ሐምሌ ሠላሳ ኮንትራታቸው የሚያበቃ ይሆናል። ፌዴሬሽኑ በበኩሉ የአሰልጣኙን  ውል በተለያዩ ምክንያቶች
        እንደማያድስ በይፋ መግለፁ ይታወቃል። በዚህ መነሻነት አሰልጣኙ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ስማቸው እየተያያዘ ይገኛል።
        ስለሚነሳው ጉዳይ እና በቀጣይ የብሔራዊ ቡድን ኮንትራታቸው ካበቃ በኋላ እቅዳቸው ምን ይሆን በማለት ላቀረብንላቸው
        ጥያቄ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተውናል።“እስካሁን ከማንም ጋር በዚህ ጉዳይ አልተነጋገርኩም። እስከ ሐምሌ ሠላሳ
        የፌዴሬሽኑ ሠራተኛ ነኝ፤ በዚህ መሐል ከማንም ጋር መነጋገር አልችልም። ከዚህ ክለብ ጋር ተስማምቷል የሚሉ ነገሮችን
        በተለያዩ መገናኛ ብዙሀን እሰማለው። እኔ ግን በግልፅ ከአንዳቸው ጋር አልተነጋገርኩም። ከካፍ እና ከፊፋ ጋር
        የምሰራቸው ሥራዎች (የቪዲዮ ኮንፍረሶች) አሉ። እነርሱ ሥራ ላይ ትኩረት እያደረኩ ነው ያለሁት። በቀጣይ ከፈጣሪ
        ጋር ማረፊያዬን አሳውቃለው። እዚሁ በሀገሬ እየሰራው የምቆይ ይመስለኛል። ለማንኛውም ከሐምሌ ሠላሳ በኃላ የሚሆነውን
        አብረን እናያለን።” ብለዋል።
      - >-
        የሲዳማ ዞን ክልል ሆኖ ለመደራጀት በሚካሄደው የህዝብ ውሳኔ ጥቅም ላይ በሚውሉ ምልክቶች ውይይት እየተደረገ መሆኑን
        የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡በምልክቶቹ የመጀመሪያው ረቂቅ ላይ ለመወሰን የደቡብ ክልል ምክር ቤት
        ውይይት እየተደረገ መሆኑን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኮምዩኒኬሽንስ አማካሪ ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ
        ተናግረዋል፡፡በህዝበ ውሳኔው የሚቀርቡ ምልክቶቹ ምን አይነት ይሁኑ በሚለው እና ምልክቶቹ በተቀመጠው መስፈርት
        መሰረት ገለልተኛ፣ የማህበረሰቡን ምስል የሚያሳዩ እንዲሁም ጥያቄዎቹ ግልጽ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው
        ተብሏል፡፡በውይይቱ ላይ ስምምነት የተደረሰባቸው ምልክቶች ለህዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ተጠቁሟል፡፡የህዝበ ውሳኔው
        አፈጻጸሞች በክልሉ ጥያቄ ለተወሰኑ ቀናቶች ከተራዘሙት ውጪ አብዛኞቹ በተያዘላቸው መርሀ ግብር እየተከናወኑ
        እንደሆነም ተነግሯል፡፡የህግ አስፈጻሚ እና የጸጥታ አካላት እንዲሁም የቦርዱ የስራ አመራር አባላት የህዝበ ውሳኔውን
        አፈጻጸም ሰላማዊነት ለማረጋገጥ ውይይት ማካሄዳቸው ታውቋል፡፡የድምፅ ሰጪዎች ምዝገባ፣ እንዲሁም የድምፅ መስጫ እና
        ድህረ ምርጫ ሂደቱን ሰላማዊነት ለማረጋገጥ እንዲሁም የምርጫ አስፈጻሚዎችን ደህንነት ለማስጠበቅ የህግ አስፈጻሚ
        አካላት ትብብር እንደሚያስፈልግ ቦርዱ ለተሳታፊዎቹ ማስገንዘቡ ተገልጿል፡፡ለህዝበ ውሳኔ ምርጫ አስፈፃሚዎች ስልጠና
        በአዲስ አበባ ከተማ ከመስከረም 24 እስከ 30 ከተሰጠ በኋላ እንደሚሰማሩም የኢቢሲ ዘገባ አመልክቷል፡፡በቀጣይ
        የሚካሄዱ ተግባራትም በመርሃ ግብሩ መሰረት ለማከናወን ዝግጅቶች እየተካሄዱ እንዳለ ለማወቅ ተችሏል፡፡በተያያዘ ዜና
        የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ህዳር 3 ቀን 2012 ዓ.ም የሲዳማ ዞን የክልልነት ጥያቄን ህዝበ ውሳኔ
        አማራጭ ሃሳቦችና የሚወከሉበት ምልክቶችን ይፋ አድርጓልበዚህም መሰረት “ሲዳማ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች
        ክልል ውስጥ እንዲቆይ እፈልጋለሁ” ለሚለው አማራጭ የጎጆ ቤት ምልክት፣  “ሲዳማ ራሱን ችሎ በክልልነት እንዲደራጅ
        እፈልጋለሁ” ለሚለው አማራጭ የሻፌታ ምልክት ሆኖ ለህዝበ ውሳኔው ድምጽ መስጫነት እንዲያገለግል ተወስኗል ።
  - source_sentence: ሁለት የብአዴን አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በደብረ ማርቆስ መፈጸሙ ተሰማ
    sentences:
      - >-
        አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በሚቀጥሉት የምርጫ ወራት በሚልዮኖች ድምጽ ለነጻና ፍትሀዊ ምርጫ የኢትዮጵያ
        ህዝብ የስልጣን ባለቤት እንዲሆን እናደርጋለን ሲል ዛሬ ረፋዱ ላይ በጽህፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ ላይ ባሰራጨው
        ጽሁፍ ግልጽ አድርጓል።ከዚህ ቀደም ፓርቲው ያካሄዳቸውን የሚልዮኖች ድምጽ ለነጻነትና የሚልዮኖች ድምጽ ለመሬት
        ባለቤትነት ንቅናቄዎች አስታውሶ በተለይ በመጀመርያው እንቅስቃሴ የፈለገውን ውጤት እንዳገኘ የፓርቲው የውጭ ግንኙነት
        ሃላፊ አቶ ዳንኤል ተፈራ አብራርተዋል።ሶስተኛውና የመጨረሻው የአንድነቶች የሚልዮኖች ድምጽ እንቅስቃሴ ይኸው
        የሚልዮኖች ድምጽ ለነጻነትና ለፍትሀዊ ምርጫ የሚል መሆኑንም የጽሁፉ መግለጫ ይጠቁማል። አንድነት በሰላማዊ መንገድ
        የስልጣን ሽግግር ለማምጣት ላቀደው ዋነኛ የትግል ምዕራፍ በሀገራችን እውነተኛ ለውጥ እንዲመጣ የሚፈልጉ ዜጎች ሁሉ
        ፓርቲውን በአበላነትና በደጋፊነት በመቀላቀል የለውጡ አካል እንዲሆኑ የሚያደርግ ተደራጅ 2007 ለለውጥ የሚል ሰፊ
        የማደረጀትና የቅስቀሳ ዘመቻ ለማካሄድ ዝግጅቱን እንዳጠናቀቀ ገልጿል። ሙሉውን ዘገባ ያድምጡ።          
         
      - >
        የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን የጣሉትን ጥብቅ የእንቅስቃሴ እና የጉዞ እገዳ በመተላለፍ ወደ ቤተሰባቸው
        አቅንተዋል የተባሉ አማካሪያቸውን ከኃላፊነት እንዲያነሱ የቀረበላቸውን ጥሪ ውድቅ አድርገዋል፡፡

        የ2016ቱን የእንግሊዝን ከአውሮፓ ህብረት የመነጠል ሂደት (ብሬግዚት) በበላይነት የመሩት ዶሚኒኪ ከሚንግስ 400
        ኪሎ ሜትሮችን አቆራርጠው በሰሜናዊ እንግሊዝ ዱርሃም ወደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ያቀኑት ጆንሰን እገዳውን ባስተላለፉበት
        ባሳለፍነው ወርሃ መጋቢት ነበር፡፡

        በወቅቱ የከሚንግስ ባለቤት የኮሮና ህመም ምልክቶችን ያሳዩ ነበር የተባለ ሲሆን የአንድ ልጃቸውን ሁኔታ ለመመልከት
        ወደ ቤተሰባቸው ማቅናታቸውም ይነገራል፡፡

        ሆኖም የልጃቸውን ሁኔታ ቤተሰባቸው ሊከታተል እንደሚችል የሚናገሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች እገዳውን
        በመተላለፋቸው ከኃላፊነት ሊነሱ ይገባል ሲሉ ድምጻቸውን አሰምተዋል፡፡

        የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት ግን ጥያቄውን አልተቀበለም ሮይተርስ እንደዘገበው ከሆነ፡፡

        አማካሪው የጥንቃቄ መርሆዎችን አክብረው የልጃቸውን ሁኔታ ለመመልከት ወደ ቤተሰባቸው ቢያቀኑም በአጎራባች መንደሮች
        ሆነው ሁኔታዎችን ከመከታተል ውጪ ከቤተሰባቸው እንዳልተቀላቀሉም አስታውቋል፡፡

        ከአማካሪያቸው ጉዞ ጥቂት ቀናት በፊት እገዳ ስለመጣላቸው አስታውቀው የነበሩት ጆንሰን ራሳቸው በቫይረሱ ተይዘው
        እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡
      - >-
        ሁለት የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ከፍተኛ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ የጥቃት ሙከራ በደብረ ማርቆስ
        ከተማ መፈጸሙ ተሰማ።የጥቃት ሙከራው የብአዴን መስራችና የቀድሞ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ምክትል ዋና
        ዳይሬክተርና የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር የነበሩት አቶ በረከት ስምዖንና ሌላ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ
        አባል በሆኑት አቶ ምግባሩ ከበደ ላይ መሆኑን ከክልሉ መንግሥት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን
        ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ሁለቱ የብአዴን አባላት በከተማው ታይተዋል የሚል ወሬ በማኅበራዊ ድረ ገጾች መናፈሱን
        ተከትሎ፣ ግለሰቦቹ ለሌላ ተልዕኮ እየተንቀሳቀሱ እንደሆኑ የጠረጠሩ የከተማው ነዋሪዎች በደብረ ማርቆስ ሆቴል ላይ
        ጉዳት ሲያደርሱ ትኩረት ከተደረገባቸው ፖለቲከኞች የአንዱ ነው ተብሎ የተጠረጠረ ተሽከርካሪ በእሳት ማቃጠላቸውንም
        ለማወቅ ተችሏል።አቶ ንጉሡ ድርጊቱን ያወገዙ ሲሆን፣ በከተማው ታይተዋል ከተባሉ አመራሮች አንዱ አቶ ምግባሩ በባህር
        ዳር የክልሉ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አብረዋቸው እየተሳተፉ እንደሚገኙ ገልጸዋል።‹‹ማንኛውም አመራርም ሆነ ዜጋ
        በየትኛውም ቦታ የመንቀሳቀስ መብቱን ሊገድብ የሚችል ነገር ሊኖር አይገባም፤›› ያሉት አቶ ንጉሡ፣ ‹‹ሰሞኑን
        የአንዳንድ አመራሮች ስም እየተጠቀሰ ሕዝቡን በማደናገርና ብጥብጥ በማንገስ በክልላችን የተገኘውን ሰላም ለመቀልበስ
        የሐሰት መረጃዎች እየተናፈሱ በመሆኑ ሕዝባችን ታላቅ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባዋል፤›› ሲሉ አሳስበዋል።ሁለቱ የብአዴን
        ፖለቲከኞች ለራሳቸው የፖለቲካ ፍላጎት በደብረ ማርቆስ ከተማ በድብቅ ሕዝብ በማወያየት ላይ እንደሚገኙ የሚገልጽ
        ሐሰተኛ ወሬ የጥቃቱ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
pipeline_tag: sentence-similarity
library_name: sentence-transformers
metrics:
  - cosine_accuracy@1
  - cosine_accuracy@3
  - cosine_accuracy@5
  - cosine_accuracy@10
  - cosine_precision@5
  - cosine_precision@10
  - cosine_precision@50
  - cosine_precision@100
  - cosine_recall@5
  - cosine_recall@10
  - cosine_recall@50
  - cosine_recall@100
  - cosine_ndcg@10
  - cosine_ndcg@100
  - cosine_mrr@10
  - cosine_mrr@100
  - cosine_map@100
model-index:
  - name: RoBERTa Amharic Text Embedding Base
    results:
      - task:
          type: information-retrieval
          name: Information Retrieval
        dataset:
          name: dim 768
          type: dim_768
        metrics:
          - type: cosine_accuracy@1
            value: 0.7183188963747192
            name: Cosine Accuracy@1
          - type: cosine_accuracy@3
            value: 0.8347770291947385
            name: Cosine Accuracy@3
          - type: cosine_accuracy@5
            value: 0.8691049085659288
            name: Cosine Accuracy@5
          - type: cosine_accuracy@10
            value: 0.903432787937119
            name: Cosine Accuracy@10
          - type: cosine_precision@5
            value: 0.17382098171318575
            name: Cosine Precision@5
          - type: cosine_precision@10
            value: 0.09034327879371191
            name: Cosine Precision@10
          - type: cosine_precision@50
            value: 0.019236445299967916
            name: Cosine Precision@50
          - type: cosine_precision@100
            value: 0.009791466153352581
            name: Cosine Precision@100
          - type: cosine_recall@5
            value: 0.8691049085659288
            name: Cosine Recall@5
          - type: cosine_recall@10
            value: 0.903432787937119
            name: Cosine Recall@10
          - type: cosine_recall@50
            value: 0.9618222649983958
            name: Cosine Recall@50
          - type: cosine_recall@100
            value: 0.9791466153352583
            name: Cosine Recall@100
          - type: cosine_ndcg@10
            value: 0.8131332921950106
            name: Cosine Ndcg@10
          - type: cosine_ndcg@100
            value: 0.8292003260023613
            name: Cosine Ndcg@100
          - type: cosine_mrr@10
            value: 0.7839375467864399
            name: Cosine Mrr@10
          - type: cosine_mrr@100
            value: 0.7871874248514362
            name: Cosine Mrr@100
          - type: cosine_map@100
            value: 0.7871874248514369
            name: Cosine Map@100
      - task:
          type: information-retrieval
          name: Information Retrieval
        dataset:
          name: dim 128
          type: dim_128
        metrics:
          - type: cosine_accuracy@1
            value: 0.6865575874238049
            name: Cosine Accuracy@1
          - type: cosine_accuracy@3
            value: 0.8023740776387552
            name: Cosine Accuracy@3
          - type: cosine_accuracy@5
            value: 0.8402309913378249
            name: Cosine Accuracy@5
          - type: cosine_accuracy@10
            value: 0.8816169393647738
            name: Cosine Accuracy@10
          - type: cosine_precision@5
            value: 0.16804619826756495
            name: Cosine Precision@5
          - type: cosine_precision@10
            value: 0.08816169393647737
            name: Cosine Precision@10
          - type: cosine_precision@50
            value: 0.01892845684953481
            name: Cosine Precision@50
          - type: cosine_precision@100
            value: 0.009643888354186718
            name: Cosine Precision@100
          - type: cosine_recall@5
            value: 0.8402309913378249
            name: Cosine Recall@5
          - type: cosine_recall@10
            value: 0.8816169393647738
            name: Cosine Recall@10
          - type: cosine_recall@50
            value: 0.9464228424767405
            name: Cosine Recall@50
          - type: cosine_recall@100
            value: 0.9643888354186718
            name: Cosine Recall@100
          - type: cosine_ndcg@10
            value: 0.7840290491464552
            name: Cosine Ndcg@10
          - type: cosine_ndcg@100
            value: 0.801773728439281
            name: Cosine Ndcg@100
          - type: cosine_mrr@10
            value: 0.7527641556034245
            name: Cosine Mrr@10
          - type: cosine_mrr@100
            value: 0.7564309371510292
            name: Cosine Mrr@100
          - type: cosine_map@100
            value: 0.7564309371510295
            name: Cosine Map@100

RoBERTa Amharic Text Embedding Base

This is a sentence-transformers model finetuned from Alibaba-NLP/gte-multilingual-base on the json dataset. It maps sentences & paragraphs to a 768-dimensional dense vector space and can be used for semantic textual similarity, semantic search, paraphrase mining, text classification, clustering, and more.

Model Details

Model Description

  • Model Type: Sentence Transformer
  • Base model: Alibaba-NLP/gte-multilingual-base
  • Maximum Sequence Length: 8192 tokens
  • Output Dimensionality: 768 dimensions
  • Similarity Function: Cosine Similarity
  • Training Dataset:
    • json
  • Language: en
  • License: apache-2.0

Model Sources

Full Model Architecture

SentenceTransformer(
  (0): Transformer({'max_seq_length': 8192, 'do_lower_case': False}) with Transformer model: NewModel 
  (1): Pooling({'word_embedding_dimension': 768, 'pooling_mode_cls_token': True, 'pooling_mode_mean_tokens': False, 'pooling_mode_max_tokens': False, 'pooling_mode_mean_sqrt_len_tokens': False, 'pooling_mode_weightedmean_tokens': False, 'pooling_mode_lasttoken': False, 'include_prompt': True})
  (2): Normalize()
)

Usage

Direct Usage (Sentence Transformers)

First install the Sentence Transformers library:

pip install -U sentence-transformers

Then you can load this model and run inference.

from sentence_transformers import SentenceTransformer

# Download from the 🤗 Hub
model = SentenceTransformer("yosefw/gte-multilingual-base-finetuned-amharic")
# Run inference
sentences = [
    'ሁለት የብአዴን አመራሮች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በደብረ ማርቆስ መፈጸሙ ተሰማ',
    'ሁለት የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ከፍተኛ አመራሮች ላይ ያነጣጠረ የጥቃት ሙከራ በደብረ ማርቆስ ከተማ መፈጸሙ ተሰማ።የጥቃት ሙከራው የብአዴን መስራችና የቀድሞ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር የነበሩት አቶ በረከት ስምዖንና ሌላ የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል በሆኑት አቶ ምግባሩ ከበደ ላይ መሆኑን ከክልሉ መንግሥት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ሁለቱ የብአዴን አባላት በከተማው ታይተዋል የሚል ወሬ በማኅበራዊ ድረ ገጾች መናፈሱን ተከትሎ፣ ግለሰቦቹ ለሌላ ተልዕኮ እየተንቀሳቀሱ እንደሆኑ የጠረጠሩ የከተማው ነዋሪዎች በደብረ ማርቆስ ሆቴል ላይ ጉዳት ሲያደርሱ ትኩረት ከተደረገባቸው ፖለቲከኞች የአንዱ ነው ተብሎ የተጠረጠረ ተሽከርካሪ በእሳት ማቃጠላቸውንም ለማወቅ ተችሏል።አቶ ንጉሡ ድርጊቱን ያወገዙ ሲሆን፣ በከተማው ታይተዋል ከተባሉ አመራሮች አንዱ አቶ ምግባሩ በባህር ዳር የክልሉ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አብረዋቸው እየተሳተፉ እንደሚገኙ ገልጸዋል።‹‹ማንኛውም አመራርም ሆነ ዜጋ በየትኛውም ቦታ የመንቀሳቀስ መብቱን ሊገድብ የሚችል ነገር ሊኖር አይገባም፤›› ያሉት አቶ ንጉሡ፣ ‹‹ሰሞኑን የአንዳንድ አመራሮች ስም እየተጠቀሰ ሕዝቡን በማደናገርና ብጥብጥ በማንገስ በክልላችን የተገኘውን ሰላም ለመቀልበስ የሐሰት መረጃዎች እየተናፈሱ በመሆኑ ሕዝባችን ታላቅ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባዋል፤›› ሲሉ አሳስበዋል።ሁለቱ የብአዴን ፖለቲከኞች ለራሳቸው የፖለቲካ ፍላጎት በደብረ ማርቆስ ከተማ በድብቅ ሕዝብ በማወያየት ላይ እንደሚገኙ የሚገልጽ ሐሰተኛ ወሬ የጥቃቱ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።',
    'የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን የጣሉትን ጥብቅ የእንቅስቃሴ እና የጉዞ እገዳ በመተላለፍ ወደ ቤተሰባቸው አቅንተዋል የተባሉ አማካሪያቸውን ከኃላፊነት እንዲያነሱ የቀረበላቸውን ጥሪ ውድቅ አድርገዋል፡፡\nየ2016ቱን የእንግሊዝን ከአውሮፓ ህብረት የመነጠል ሂደት (ብሬግዚት) በበላይነት የመሩት ዶሚኒኪ ከሚንግስ 400 ኪሎ ሜትሮችን አቆራርጠው በሰሜናዊ እንግሊዝ ዱርሃም ወደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ያቀኑት ጆንሰን እገዳውን ባስተላለፉበት ባሳለፍነው ወርሃ መጋቢት ነበር፡፡\nበወቅቱ የከሚንግስ ባለቤት የኮሮና ህመም ምልክቶችን ያሳዩ ነበር የተባለ ሲሆን የአንድ ልጃቸውን ሁኔታ ለመመልከት ወደ ቤተሰባቸው ማቅናታቸውም ይነገራል፡፡\nሆኖም የልጃቸውን ሁኔታ ቤተሰባቸው ሊከታተል እንደሚችል የሚናገሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች እገዳውን በመተላለፋቸው ከኃላፊነት ሊነሱ ይገባል ሲሉ ድምጻቸውን አሰምተዋል፡፡\nየጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት ግን ጥያቄውን አልተቀበለም ሮይተርስ እንደዘገበው ከሆነ፡፡\nአማካሪው የጥንቃቄ መርሆዎችን አክብረው የልጃቸውን ሁኔታ ለመመልከት ወደ ቤተሰባቸው ቢያቀኑም በአጎራባች መንደሮች ሆነው ሁኔታዎችን ከመከታተል ውጪ ከቤተሰባቸው እንዳልተቀላቀሉም አስታውቋል፡፡\nከአማካሪያቸው ጉዞ ጥቂት ቀናት በፊት እገዳ ስለመጣላቸው አስታውቀው የነበሩት ጆንሰን ራሳቸው በቫይረሱ ተይዘው እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡\n',
]
embeddings = model.encode(sentences)
print(embeddings.shape)
# [3, 768]

# Get the similarity scores for the embeddings
similarities = model.similarity(embeddings, embeddings)
print(similarities.shape)
# [3, 3]

Evaluation

Metrics

Information Retrieval

Metric dim_768 dim_128
cosine_accuracy@1 0.7183 0.6866
cosine_accuracy@3 0.8348 0.8024
cosine_accuracy@5 0.8691 0.8402
cosine_accuracy@10 0.9034 0.8816
cosine_precision@5 0.1738 0.168
cosine_precision@10 0.0903 0.0882
cosine_precision@50 0.0192 0.0189
cosine_precision@100 0.0098 0.0096
cosine_recall@5 0.8691 0.8402
cosine_recall@10 0.9034 0.8816
cosine_recall@50 0.9618 0.9464
cosine_recall@100 0.9791 0.9644
cosine_ndcg@10 0.8131 0.784
cosine_ndcg@100 0.8292 0.8018
cosine_mrr@10 0.7839 0.7528
cosine_mrr@100 0.7872 0.7564
cosine_map@100 0.7872 0.7564

Training Details

Training Dataset

json

  • Dataset: json
  • Size: 28,046 training samples
  • Columns: anchor and positive
  • Approximate statistics based on the first 1000 samples:
    anchor positive
    type string string
    details
    • min: 5 tokens
    • mean: 22.77 tokens
    • max: 51 tokens
    • min: 65 tokens
    • mean: 324.14 tokens
    • max: 684 tokens
  • Samples:
    anchor positive
    የዱር እንስሳት ከሰዎች ጋር በሚኖራቸው ቁርኝት ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ የመከላከል ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታወቀ፡፡ ባሕርዳር፡ ግንቦት 18/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአማራ ክልል የአካባቢ፣ የደንና የዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን በሚያስተዳድራቸው ብሔራዊ ፓርኮች እና የማኅበረሰብ ጥብቅ ሥፍራዎች ከኮሮናቫይረስ ተጋላጭነት ለመከላከል እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡የባለስልጣኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ጋሻው እሸቱ 10 በሚሆኑ ብሔራዊ ፓርኮችና የማኅበረሰብ ጥብቅ ሥፍራዎች የኮሮና ቫይረስን መከላከል በሚቻልባቸው ቅድመ ተግባራት እና ርምጃዎች ላይ መምከራቸውን ተናግረዋል፡፡ የዱር እንስሳት በመንጋ የሚኖሩ፣ እርስ በርሳቸው ተመጋጋቢ፣ ከሰዎች እና ከቤት እንስሳቶች ጋር ሊቀላቀሉ የሚችሉ በመሆናቸው በኮሮናቫይረስ ከተጋለጡ ‘‘የኮሮናቫይረስ ተጋላጭነት በብርቅየ የዱር እንስሳት ብዝኃ ሕይወት ላይ ስጋት መሆን የለበትም’’ ያሉት አቶ ጋሻው በፓርኮቹ ውስጥ ለሚሠሩ የጥበቃ፣ ስካውት እና ለጽሕፈት ቤት ሠራተኞች በዘርፉ ላይ ያተኮረ የኮሮናቫይረስ መከላከያ ትምህርቶችን እና የቁሳቁስ ድጋፎችን ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡
    የትግራይ ክልል የአየር መሥመር ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡
    የትግራይ ክልል የአየር መሥመር ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡
    ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 05/2013 ዓ.ም (አብመድ) በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የህግ ማስከበር ሂደትን ተከትሎ ተዘግቶ የነበረው የአየር ክልል ከዛሬ ታህሣሥ 5/2013 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በሰሜን የኢትዮጵያ የአየር ክልል ውስጥ የሚያቋርጡ የአለም አቀፍ እና የሃገር ውስጥ የበረራ መስመሮች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል፡፡ አገልግሎት መሥጠት የሚችሉ ኤርፖርቶች በረራ ማስተናገድ የሚችሉ መሆኑንም የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ገልጿል::
    የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለመንግሥት 76 ሚሊዮን ዶላር ሊያበድር ነው በዳዊት እንደሻውየአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ጽሕፈት ቤቱን በአዲስ አበባ ከከፈተ ከሁለት ዓመት በኋላ ትልቅ ነው የተባለለትን የ76 ሚሊዮን ዶላር ብድር ስምምነት ለመፈራረም፣ ኃላፊዎቹን ወደ ኢትዮጵያ ይልካል፡፡ከወር በፊት በኢትዮጵያ መንግሥትና በባንኩ መካከል የተደረገው ይኼ የብድር ስምምነት፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሊዝ ፋይናንሲንግ ለአነስተኛና ለመካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ለሚያደርገው እገዛ ይውላል፡፡የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ፒም ቫን በሌኮም፣ እንዲሁም ሌሎች ኃላፊዎች ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡በዚህም መሠረት የባንኩ ኃላፊዎች ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ጋር አድርገውት ከነበረው ስምምነት የሚቀጥልና ተመሳሳይ የሆነ ስምምነት፣ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል፡፡እ.ኤ.አ. እስከ 2022 ድረስ የሚቀጥለው አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን የማገዝ ፕሮጀክት 276 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የሚያስወጣ ሲሆን፣ ባለፈው ዓመት የዓለም ባንክ ወደ 200 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሰጥቷል፡፡በአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የሚሰጠው ብድር፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክን የሊዝ ፋይናንሲንግ ሥራ እንደሚያግዝ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የልማት ባንክ ኃላፊዎች ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡ ‹‹በተጨማሪም የውጭ ምንዛሪ እጥረቱን ለማቃለል ያግዛል፤›› ሲሉ ኃላፊው ገልጸዋል፡፡በልማት ባንክ በኩል የሚደረገው እገዛ በሁለት መስኮቶች የሚወጣ ሲሆን፣ አንደኛው በቀጥታ በባንክ እንደ ሊዝ ፋይናንሲንግ ሲሰጥ ሌላው ደግሞ እንደ መሥሪያ ካፒታል ልማት ባንክ ለመረጣቸው 12 ባንኮችና ዘጠኝ ማይክሮ ፋይናንሶች ይሰጣል፡፡የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ መንቀሳቀስ ከጀመረ ከ1980ዎቹ ጀምሮ ወደ ግማሽ ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ለኃይል፣ ለኮሙዩኒኬሽንና ለግሉ ዘርፍ ኢ...
  • Loss: MatryoshkaLoss with these parameters:
    {
        "loss": "MultipleNegativesRankingLoss",
        "matryoshka_dims": [
            768,
            128
        ],
        "matryoshka_weights": [
            1,
            1
        ],
        "n_dims_per_step": -1
    }
    

Training Hyperparameters

Non-Default Hyperparameters

  • eval_strategy: epoch
  • per_device_train_batch_size: 32
  • per_device_eval_batch_size: 64
  • gradient_accumulation_steps: 4
  • lr_scheduler_type: cosine
  • warmup_ratio: 0.1
  • fp16: True
  • load_best_model_at_end: True
  • optim: adamw_torch_fused
  • batch_sampler: no_duplicates

All Hyperparameters

Click to expand
  • overwrite_output_dir: False
  • do_predict: False
  • eval_strategy: epoch
  • prediction_loss_only: True
  • per_device_train_batch_size: 32
  • per_device_eval_batch_size: 64
  • per_gpu_train_batch_size: None
  • per_gpu_eval_batch_size: None
  • gradient_accumulation_steps: 4
  • eval_accumulation_steps: None
  • torch_empty_cache_steps: None
  • learning_rate: 5e-05
  • weight_decay: 0.0
  • adam_beta1: 0.9
  • adam_beta2: 0.999
  • adam_epsilon: 1e-08
  • max_grad_norm: 1.0
  • num_train_epochs: 3
  • max_steps: -1
  • lr_scheduler_type: cosine
  • lr_scheduler_kwargs: {}
  • warmup_ratio: 0.1
  • warmup_steps: 0
  • log_level: passive
  • log_level_replica: warning
  • log_on_each_node: True
  • logging_nan_inf_filter: True
  • save_safetensors: True
  • save_on_each_node: False
  • save_only_model: False
  • restore_callback_states_from_checkpoint: False
  • no_cuda: False
  • use_cpu: False
  • use_mps_device: False
  • seed: 42
  • data_seed: None
  • jit_mode_eval: False
  • use_ipex: False
  • bf16: False
  • fp16: True
  • fp16_opt_level: O1
  • half_precision_backend: auto
  • bf16_full_eval: False
  • fp16_full_eval: False
  • tf32: None
  • local_rank: 0
  • ddp_backend: None
  • tpu_num_cores: None
  • tpu_metrics_debug: False
  • debug: []
  • dataloader_drop_last: False
  • dataloader_num_workers: 0
  • dataloader_prefetch_factor: None
  • past_index: -1
  • disable_tqdm: False
  • remove_unused_columns: True
  • label_names: None
  • load_best_model_at_end: True
  • ignore_data_skip: False
  • fsdp: []
  • fsdp_min_num_params: 0
  • fsdp_config: {'min_num_params': 0, 'xla': False, 'xla_fsdp_v2': False, 'xla_fsdp_grad_ckpt': False}
  • fsdp_transformer_layer_cls_to_wrap: None
  • accelerator_config: {'split_batches': False, 'dispatch_batches': None, 'even_batches': True, 'use_seedable_sampler': True, 'non_blocking': False, 'gradient_accumulation_kwargs': None}
  • deepspeed: None
  • label_smoothing_factor: 0.0
  • optim: adamw_torch_fused
  • optim_args: None
  • adafactor: False
  • group_by_length: False
  • length_column_name: length
  • ddp_find_unused_parameters: None
  • ddp_bucket_cap_mb: None
  • ddp_broadcast_buffers: False
  • dataloader_pin_memory: True
  • dataloader_persistent_workers: False
  • skip_memory_metrics: True
  • use_legacy_prediction_loop: False
  • push_to_hub: False
  • resume_from_checkpoint: None
  • hub_model_id: None
  • hub_strategy: every_save
  • hub_private_repo: None
  • hub_always_push: False
  • gradient_checkpointing: False
  • gradient_checkpointing_kwargs: None
  • include_inputs_for_metrics: False
  • include_for_metrics: []
  • eval_do_concat_batches: True
  • fp16_backend: auto
  • push_to_hub_model_id: None
  • push_to_hub_organization: None
  • mp_parameters:
  • auto_find_batch_size: False
  • full_determinism: False
  • torchdynamo: None
  • ray_scope: last
  • ddp_timeout: 1800
  • torch_compile: False
  • torch_compile_backend: None
  • torch_compile_mode: None
  • dispatch_batches: None
  • split_batches: None
  • include_tokens_per_second: False
  • include_num_input_tokens_seen: False
  • neftune_noise_alpha: None
  • optim_target_modules: None
  • batch_eval_metrics: False
  • eval_on_start: False
  • use_liger_kernel: False
  • eval_use_gather_object: False
  • average_tokens_across_devices: False
  • prompts: None
  • batch_sampler: no_duplicates
  • multi_dataset_batch_sampler: proportional

Training Logs

Epoch Step Training Loss dim_768_cosine_ndcg@100 dim_128_cosine_ndcg@100
0.0456 10 4.4431 - -
0.0912 20 2.9024 - -
0.1368 30 1.6097 - -
0.1824 40 1.1869 - -
0.2281 50 1.2144 - -
0.2737 60 0.9749 - -
0.3193 70 1.0655 - -
0.3649 80 1.1162 - -
0.4105 90 0.9775 - -
0.4561 100 1.034 - -
0.5017 110 0.9311 - -
0.5473 120 0.8444 - -
0.5929 130 0.7158 - -
0.6385 140 0.8255 - -
0.6842 150 0.9804 - -
0.7298 160 0.7188 - -
0.7754 170 0.7155 - -
0.8210 180 0.7736 - -
0.8666 190 0.6608 - -
0.9122 200 0.7058 - -
0.9578 210 0.691 - -
1.0 220 0.5458 0.8138 0.7827
1.0456 230 0.3499 - -
1.0912 240 0.3814 - -
1.1368 250 0.3523 - -
1.1824 260 0.2445 - -
1.2281 270 0.3511 - -
1.2737 280 0.3602 - -
1.3193 290 0.3312 - -
1.3649 300 0.4093 - -
1.4105 310 0.312 - -
1.4561 320 0.3038 - -
1.5017 330 0.3356 - -
1.5473 340 0.3174 - -
1.5929 350 0.2237 - -
1.6385 360 0.3872 - -
1.6842 370 0.3198 - -
1.7298 380 0.3592 - -
1.7754 390 0.3249 - -
1.8210 400 0.2903 - -
1.8666 410 0.3085 - -
1.9122 420 0.3823 - -
1.9578 430 0.348 - -
2.0 440 0.2489 0.8275 0.8001
2.0456 450 0.1428 - -
2.0912 460 0.1459 - -
2.1368 470 0.1268 - -
2.1824 480 0.1414 - -
2.2281 490 0.1485 - -
2.2737 500 0.149 - -
2.3193 510 0.1755 - -
2.3649 520 0.2325 - -
2.4105 530 0.1779 - -
2.4561 540 0.1273 - -
2.5017 550 0.1587 - -
2.5473 560 0.1881 - -
2.5929 570 0.167 - -
2.6385 580 0.204 - -
2.6842 590 0.1544 - -
2.7298 600 0.1869 - -
2.7754 610 0.1854 - -
2.8210 620 0.1731 - -
2.8666 630 0.1575 - -
2.9122 640 0.1527 - -
2.9578 650 0.1554 - -
2.9897 657 - 0.8292 0.8018
  • The bold row denotes the saved checkpoint.

Framework Versions

  • Python: 3.11.11
  • Sentence Transformers: 3.4.1
  • Transformers: 4.48.3
  • PyTorch: 2.6.0+cu124
  • Accelerate: 1.3.0
  • Datasets: 3.3.0
  • Tokenizers: 0.21.0

Citation

BibTeX

Sentence Transformers

@inproceedings{reimers-2019-sentence-bert,
    title = "Sentence-BERT: Sentence Embeddings using Siamese BERT-Networks",
    author = "Reimers, Nils and Gurevych, Iryna",
    booktitle = "Proceedings of the 2019 Conference on Empirical Methods in Natural Language Processing",
    month = "11",
    year = "2019",
    publisher = "Association for Computational Linguistics",
    url = "https://arxiv.org/abs/1908.10084",
}

MatryoshkaLoss

@misc{kusupati2024matryoshka,
    title={Matryoshka Representation Learning},
    author={Aditya Kusupati and Gantavya Bhatt and Aniket Rege and Matthew Wallingford and Aditya Sinha and Vivek Ramanujan and William Howard-Snyder and Kaifeng Chen and Sham Kakade and Prateek Jain and Ali Farhadi},
    year={2024},
    eprint={2205.13147},
    archivePrefix={arXiv},
    primaryClass={cs.LG}
}

MultipleNegativesRankingLoss

@misc{henderson2017efficient,
    title={Efficient Natural Language Response Suggestion for Smart Reply},
    author={Matthew Henderson and Rami Al-Rfou and Brian Strope and Yun-hsuan Sung and Laszlo Lukacs and Ruiqi Guo and Sanjiv Kumar and Balint Miklos and Ray Kurzweil},
    year={2017},
    eprint={1705.00652},
    archivePrefix={arXiv},
    primaryClass={cs.CL}
}