query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
10cf196083903dec4c32004ce95cbefd
813a443bdaf1aec6d73216e6145335d4
ሰሐራ በረሓ
ሰሐራ በረሓ (አረብኛ፦ الصحراء الكبرى አል-ኩብራ ወይም ታላቁ በረሓ ማለት ነው።) የዓለማችን ሰፊው ሞቃት በረሓ ነው። በዚህም ስፋቱ ከ9,400,000 ካሬ ኪ.ሜ. (3,630,000 ካሬ ማይል) በላይ ነው። በረሓው የሚሸፍነው አብዛኛውን የሰሜን አፍሪካ ክፍል ሲሆን በስፋቱም ከአውሮፓ ወይም ከአሜሪካ ጋር ይወዳደራል። ከዚህ በረሓ የሚሰፋው ብቸኛው አንታርክቲካ ሲሆን ይህም የሆነው በዝቅተኛ የዝናብ መጠን ነው። የሰሐራ በረሓ የሚያካልለው የሜዲትራኒያን ጠረፍ ጨምሮ ቀይ ባሕርን እስከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጠረፍ ድረስ ያለውን ነው። በስተደቡብ የሳር ምድር እና የቁጥቋጦ ምድር የሆነውን ከበረሓው ጋር በሚያገናኘው የሳህል መቀነት ያዋስነዋል። አንዳንዶቹ የአሸዋ ክምሮች እስከ 180 ሜትር (590 ጫማ) ከፍታ አላቸው። የአየር ሁኔታ ታሪክ የሰሐራ በረሓ ባለፉት ጥቂት መቶ ሺህ ዓመታት ሲለዋወጥ የቆየ የአየር ሁኔታ ነበረው። በቀዝቃዛው የበረዶ ዘመን ክፍል (glacial period) ጊዜ በረሓው ከዚህም በላይ ሰፊ ነበር። በዚህ ዘመን መጨረሻ (ከ8000 ዓ.ዓ. እስከ 6000 ዓ.ዓ.) አካባቢ በርከት ያለ የዝናብ መጠን ተመዝግቦ ነበር። በረዶ የካቲት ፲፩ ቀን 1971 ዓ/ም በአብዛኛው ደቡባዊ አልጀሪያ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ ጥሎ ነበር። በዚህ ዕለት ለግማሽ ሰዓት ያህል የቆየ የበረዶ ነጎድጓድ የነበረ ሲሆን ከሰዓታት በኋላ በረዶው ጠፍቷል። ይህ ዜና በተለያዩ የመገናኛ ብዙሓን ለመጀመሪያ ጊዜ በሕይወት የምናስታውሰው ዝናብ ሰሐራ በረሓ ላይ በሚል ርዕስ ሊወጣ ችሏል። የውጭ ማያያዣዎች አፍሪቃ በረሃ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
b1c59fc16d3aee423ee113e28124a6ce
eac72c852b3f9b0edb7689de065bd262
8 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ተጠቃሚ ሆኗል
ባለፉት አምስት ዓመታት በአገሪቱ የገጠር አካባቢዎች 8 ሚለዮን የሚሆኑ ሰዎች በልማታዊ የሴፍቲኔት መርሃ ግብር ተጠቃሚ  መሆን መቻላቸውን የሠራተኛና ማህበራዊ  ጉዳዮች ሚኒስቴር አስታወቀ ።     በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር የቴክኒክ አማካሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው ብርሃኑ ለዋልታ እንደገለጹት ባለፉት አምስት ዓመታት  ከ320 ወረዳዎች በላይ ተግባራዊ በተደረገው የሴፍቲኔት መርሃ ግብር በቀጥታ ድጋፍና በልማታዊ ሥራዎች 8 ሚሊዮን ሰዎች  ተጠቃሚ ሆነዋል ።በመርሃ ግብሩ በአጠቃላይ 1 ነጥብ1 ሚሊዮን የሚሆኑት የቀጥታ ድጋፉ ተጠቃሚ እንደነበሩ የገለጹት አቶ ጌታቸው የተለያዩ የማህበራዊ ችግሮች ያሉባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ለኑሮ አስፈላጊው  የሆኑት የተለያዩ ድጋፎች ሲደረግላቸው እንደቆየ  ተናግረዋል ።በመርሃ ግብሩ 6 ነጥብ 9 ሚሊዮን የሚሆኑት ሰዎች በተለያዩ የመርሃ ግብሩ የማህበር አቀፍ ሥራዎች ላይ  እንዲሳተፉ  በማድረግ  የተለያዩ  ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንዲያገኙ  መደረጉን አቶ ጌታቸው አስረድተዋል ።4ኛው ዙር መርሃ ግብሩን ተግባራዊ ለማድረግ መንግሥት በአምስት ዓመታት ውስጥ 250  ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር  ቀሪውን 250 ሚሊዮን ዶላር ከ 11 በላይ  የሚሆኑ  ድጋፍ ሰጪ አካላት መለገሳቸውን አቶ ጌታቸው ገልጸዋል ።እንደ  አቶ ጌታቸው ገለጻ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በአገሪቱ በተመረጡ 11 ከተማዎች ከ604 ሺ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ከመጪው ጥር  ወር  ጀምሮ  ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በከተሞች የሴፍቲኔት መርሃ ግብር  ተጠቃሚ ለማድረግ እንቅስቃሴዎች ተጀምሯል ።በዘጠኙ ክልሎች ዋና ከተማዎችና በሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች ተግባራዊ በሚደረገው የሴፍቲኔት መርሃ ግብር 110ሺ ሰዎች የቀጥታ የምግብ ዋስትና ድጋፍ እንዲሁም 490 ሺ የሚሆኑትን ሰዎች በመርሃ ግብሩ የማህበረሰብ አቀፍ የልማት ሥራዎች እንዲሳተፉ በማድረግ ተጠቃሚ  ለማድረግ ዕቅድ ተይዟል ።የከተማ ሴፍቲኔት መርሃ ግብሩን ተግባራዊ ለማድረግ መንግሥት 150 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መመደቡን የሚገልጹት አቶ ጌታቸው  ከዓለም ባንክና ከዩኤስ አይዲ የ300 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር  ድጋፍ  ተገኝቷል ብለዋል ።                                           
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/22935/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6adb341c1f67957739dc15156bec21db
df7944ff0fc03a6fe838fd4807e3f151
በኮሮናቫይረስ የሞቱት የሮማኒያው ከንቲባ በቅርቡ የተደረገውን ምርጫ በከፍተኛ ድምፅ አሸንፈዋል። 64 በመቶ የመራጮችንም ድምፅ ማግኘት ችለዋል።
ኮሮናቫይረስ፡ በቫይረሱ የሞቱት የሮማኒያው ከንቲባ በምርጫ አሸነፉ\nበደቡባዊቷ ሮማኒያ በምትገኘው ግዛት ዴቬሴሉ ከንቲባ የነበሩት ኢዮን አሊማን ለሶስተኛ ጊዜም አሸንፈዋል። ከሁለት ሳምንታት በፊት በመዲናዋ ቡካሬስት ህይወታቸው ያለፈው የቀድሞው ከንቲባ ስም ከተመራጮች ዝርዝር ውስጥ ነበር። የተመራጮች ዝርዝር ቀድሞ በመታተሙ ስማቸውን ማስወገድ እንዳልተቻለም ባለስልጣናቱ አስታውቀዋል። በዚህም ምክንያት የሞተ ሰው ከንቲባ ሆኖ እንደተመረጠም ተገልጿል። ሌላ ምርጫ እንደሚደረግም ባለስልጣናቱ ለሮይተርስ የተናገሩ ሲሆን በርካታ የግዛቲቷ ነዋሪዎች የቀድሞ ከንቲባቸውን ቀብር በመጎብኘት ሃዘናቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው። በርካታ የመንደሪቷ ሰዎችም በመካነ መቃብሩ ተሰባስበው መታየታቸውን በማህበራዊ ሚዲያ የተጋሩ ቪዲዮዎች አሳይተዋል። "ይህ የአንተ ድል ነው" ሲል አንድ ግለሰብ ሲናገር ተሰምቷል። "እውነተኛ ከንቲባችን ነበር" በማለት ሌላ ግለሰብ ለአካባቢው የቴሌቪዥን ጣቢያ መናገሯን ሮይተርስ ዘግቧል። "ሁሉንም የግዛቲቷን ነዋሪ በእኩል አይን ያይ የነበረ፤ ህግንም ያከብር ነበር። እንደሱ አይነት ከንቲባ መቼም አይኖረንም" ግለሰቧ ማለቷንም ሮይተርስ አስነብቧል። የቀድሞ የባህር ኃይል አባል የነበሩት ኢዮን የግራ ክንፍ የሚያዘመው የሶሺያል ዲሞክራት ፓርቲ (ፒኤስዲ) አባል ነበሩ፤ በትናንትናው ዕለትም 57 አመታቸው ይሆን ነበር። በከንቲባነታቸው በህዝባቸው በከፍተኛ ሁኔታ መወደዳቸውም በፓርቲያቸው ዘንድ ጥሩ ስም አስገኝቶላቸዋል። ፓርቲያቸው በአሁኑ በተደረገው አገራዊ ምርጫ በተለያዩ ከተሞችና የምክር ቤቶች መቀመጫቸውን ለቀኝ ክንፍ አክራሪው ዩኤስ አር ፕላስ አሊያስና የአገሪቱን የመንግሥት ስልጣን በበላይነት ለተቆጣጠረው ሴንትሪስት ሊበራል አጥተዋል። በበርካታ የአውሮፓ ህብረት አባል አገራት የፍትህ ስርአቱ እንዲሻሻልና የሰፈነው ሙስና እንዲቆም የሚጠይቁ ከፍተኛ የተቃውሞ ሰልፎችን ተከትሎም ነው ፒኤስዲ በርካታ መቀመጫዎችን በፖርላመንት በድምፅ እንዲያጣ የተደረገው። የቀድሞ ከንቲባው ኢዮን ከሞቱ በኋላ በምርጫ ማሸነፍ በአገሪቷ የመጀመሪያው ክስተት አይደለም በጎሮጎሳውያኑ 2008 ኔኩላይ ኢቫስኩ የተባሉት ከንቲባም በጉበት በሽታ ከሞቱ በኋላ የቮይነስቲ ግዛት ከንቲባ ሆነዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7c96f8630fcedf1856fc0ce94d9af126
f96a1cfe51489e163336962232ff8bcc
የከተማ አስተዳደሩ ዕግድ የተጣለባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለይቶ እንዲያሳውቅ ታዘዘ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ፣ ዕግድ የተጣለባቸውን የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለይቶ እንዲያሳውቅ በፍርድ ቤት ታዘዘ፡፡ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት ነው፡፡ ኢንተርፕራይዙ ባለሦስት፣ ባለሁለትና ባለአንድ መኝታ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች በየትኞቹ ሳይትና ብሎክ እንደሚገኙና የተሰጣቸውን የቤት ቁጥር ጭምር ለይቶ እንዲያሳውቅ ተነግሮታል፡፡ ኢንተርፕራይዙ ትዕዛዙን ፈጽሞ የሚቀርበው ሐሙስ ሐምሌ 18 ቀን 2011 ዓ.ም. ነው፡፡የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕግድ የተጣለባቸው በምዝገባ ወቅት መቶ በመቶ ክፍያ የፈጸሙ በርካታ ተመዝጋቢዎች ቅድሚያ የዕድሉ ባለቤቶች እንደሚሆኑ ተነግሯቸው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ውል ከፈጸሙ በኋላ፣ የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. የከተማ አስተዳደሩ ከ18 ሺሕ በላይ የሚሆኑ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን፣ ከ40 በመቶ በላይ የቆጠቡ ሁሉ በዕጣው በማካተቱና በማውጣቱ ምክንያት ክስ በመመሥረቱ መሆኑ ይታወሳል፡፡ፍርድ ቤቱ መጀመርያ ክስ ባቀረቡት 98 ሰዎች አቤቱታ መሠረት ሁሉንም ዕጣ የወጣባቸውን የጋራ መኖሪያ ቤቶችና በቀጣይ የሚወጡትም ጭምር ዕግድ የጣለ ቢሆንም፣ ቆይቶ ክስ ባቀረቡት ልክ ብቻ በማገድ የሌሎችን ቤቶች ዕግድ ማንሳቱ ይታወሳል፡፡ በአሁኑ ጊዜ መቶ በመቶ መክፈላቸውን በመግለጽ ለፍርድ ቤት ክስ ያቀረቡ ተመዝጋቢዎች ቁጥር 700 መድረሱ እየተነገረ ነው፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/16254
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a148989d34df6771e5f9ecd60d0427c5
da5c1713f3f418efb4187774592bb6a3
የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምበላላ በዓል በዚህ ሳምንት በሃዋሳ ከተማ በተለያዩ በደማቅ ሥነ-ሥርዓቶች ተከብሯል። ከሁሉም የሲዳማ ዞን ወረዳዎች የተውጣጡ የሃገር ሽማግሌዎች፣ የአካባቢው ተወላጆች እንዲሁም የተለያዩ ቱሪስቶች በዓሉን ታድመዋል።
በሲዳማ የዘመን አቆጣጠር 2011 ጀመረ\nቢቢሲ ያነጋገረው የአካባቢው ተወላጅ እና ጋዜጠኛ አለሙ አመዬ፤ ''ይህ የዘመን አቆጣጠረር የሲዳማ ብሄረሰብ የፀሃይ፣ የጨረቃ እና የከዋክብት የተፈጥሮ ኡደትን እያሰላ ዘመን የሚቆጥርበት ጥበብ ነው''ይላል። የሃገር ሽማግሌዎች ''አያንቱዎች'' ሲሆኑ የበዓሉን ቀን የሚቆጥሩት፤ ከእሮብ ጀምሮ በሲዳማ ብሄር አቆጣጠር 2011 ዓ.ም ነው። ሁሉም ሰው በተለይ በሃገር ሽማግሌዎቹ ቤት ከበዓሉ አንድ ቀን በፊት ተሰባስቦ በዓሉን ማክበር ይጀምራል ይላል አለሙ። ለበዓሉ ድምቀትም ''ቡርሻሌ'' የሚባል ከቆጮ እና ከወተት የሚሰራ የአካባቢው ልዩ ባህላዊ ምግብ ይቀርባል። የሲዳማ ብሄረሰብ የዘመን መቀበያ ከመሆኑም ባሻገር፤ ዘመዳሞች የሚጠያየቁበት፣ የተጣሉ ሰዎች የሚታረቁበት እንዲሁም ሃገር በቀል እውቀቶች ለተተኪው ትውልድ የሚተላለፍበት ትልቅ በዓል እንደሆነ አለሙ ይናገራል። ከበዓሉ በፊት ምንም አይነት ሥጋ ማንኛውም ሰው አይመገብም። ምክንያቱም በዓሉ የፍቅር ማሳያ ስለሆነ የቤት እንስሳት አይነኩም፤ ዛፍም ቢሆን አይቆረጥም ሲል ያስረዳል አለሙ። በዓሉ በዚሁ የሚያበቃ አይደለም የሚለው አለሙ፤ በሃያ ሦስቱም የሲዳማ ወረዳዎች ከሁለት እስከ ሦስት ሳምንት ያህል ጊዜ በደማቅ ሥርዓት እና በተለያዩ ሃገረሰባዊ ጭፈራዎች እንደሚከበር ይገልጻል። የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶችን በዋነኛነት የሚመዘግበው የዩኔስኮ በይነ-መንግሥታዊ ኮሚቴ ከህዳር 20 እስከ 24 2008 በናሚቢያ መዲና ዊንድሆክ ባደረገው 10ኛ ስብሰባው፤ ለውሳኔ ከቀረቡለት 35 ባህላዊ ቅርሶች መካከል የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ የሆነውን ፍቼ ጫምባላላን የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ብሎ መዝግቦታል። ፍቼ ጫምባላላ የሲዳማ ህዝብ የአዲስ ዓመት በዓል ብቻ ሳይሆን፤ በዓሉ በሚከበርበት ወቅት የሀገር ሽማግሌዎች ለተተኪዉ ትውልድ ስለ ሥራ ክቡርነት እና ተግባብቶ፣ ተከባብሮ አብሮ መኖርን የሚያስተምሩበት መድረክ መሆኑን የ«ዩኔስኮ» ጋዜጣዊ መግለጫ አስቀምጧል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
04c9e3ea0dda888b8ca831f6f17d201f
e27651fce281d48cc4fdc7d3faf33326
የገቢዎች ሚኒስቴር ሀሰተኛ ደረሰኝ ያትማሉ ያላቸውን ድርጅቶች ይፋ አደረገ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 7/2012 ዓ.ም (አብመድ) የፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር ሀሰተኛ ማንነት ያላቸው ሕገ ወጥ ደረሰኞችን የሚያትሙና ለታክስ ሕግ ተገዥ ያልሆኑ ድርጅቶችን ዝርዝር አውጥቷል፡፡ በዝርዝሩ ከ160 በላይ ድርጅቶች ተካትተዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8c%88%e1%89%a2%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b4%e1%88%ad-%e1%88%80%e1%88%b0%e1%89%b0%e1%8a%9b-%e1%8b%b0%e1%88%a8%e1%88%b0%e1%8a%9d-%e1%8b%ab%e1%89%b5%e1%88%9b/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
566b23f7ed6e422e0d7fa798a27d25b6
01f6dd72f28539deb432c19c3c4a461d
የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች 114 ደረሱ
 በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ ፦ ባለፈው 24 ሰዓት ውስጥ የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 745 ሰዎች መካከል ሶስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት እንደገለጹት፤ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሁለቱ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ አንዱ ቻይናዊ ነው።ከኢትዮጵያውያኖቹ መካከል አንደኛው የጉዞ ታሪክ ያለውና ከሳዑዲአረቢያ መጥቶ በለይቶ ማቆያ ውስጥ የነበረ መሆኑን ገልጸዋል።ሁለቱ ሰዎች የቅርብ ጊዜ የጉዞ ታሪክ እንደሌላቸው ተናግረዋል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 114 መድረሱን፣ አስታውቀዋል ።በጽኑ ህሙማን ውስጥ የሚገኝ ታማሚ የሌለ ሲሆን 93 የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ጠቁመዋል።በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ ዘመን ሚያዚያ 14 ቀን 2012 ዓም ሰባት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 8 ሺህ ሰዎች በለይቶ ማቆያነት ማስተናገድ የሚችሉ ቦታዎችን አዘጋጅተዋል አዲስ አበባ (ኢዜአ)፡- በኢትዮጵያ ካሉት 46 የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ሰባቱ ወደ 8 ሺህ ሰዎችን በለይቶ ማቆያነት ማስተናገድ የሚችሉ ቦታዎችን ማዘጋጀታቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝን ለመከላከል የተቋቋመው የሚኒስትሮች ኮሚቴ አባላት በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ለይቶ ማቆያ ጎብኝተዋል። ከተለያዩ አካባቢ በርካታ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር የቆየው ኢንስቲትዩቱ ለለይቶ ማቆያነት መዋል የሚችሉ የተማሪዎች ማደሪያዎችን አዘጋጅቷል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ተሻለ በሬቻ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፤ ኢንስቲትዩቱ ከ2ሺህ በላይ ሰዎች በለይቶ ማቆያነት ለማገልገል ዝግጁ ናቸው። ሰዎች በኢንስቲትዩቱ ውስጥ በሚቆዩበት ጊዜም አስፈላጊው ነገር እንዲደረግ የሚያስተባብር ቡድን መቋቋሙንም ገልጸዋል። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሒሩት ወልደማርያም በበኩላቸው ፤’’እስካሁን ለ8 ሺህ ሰዎች የሚሆን ማቆያ ስፍራ በትምህርት ተቋማቱ ተዘጋጅቷል’’ ብለዋል። በእነዚህ ተቋማት ከመኝታ ውጪ የምግብ፣ የንጽህናና የሌሎች ተጓዳኝ አገልግሎቶችም እንደ አስፈላጊነቱ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበትም ወቅት ተቋማቱ ያላቸውን አቅም በሙሉ ለመጠቀም ዝግጁ መሆናቸውን ጨምረው ተናግረዋል። ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች በለይቶ ማቆያነት እያስተናገደ ያለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስፈላጊውን ነገር ሁሉ አሟልቶ አገልግሎት እየሰጠ እንደሆነ ገልጿል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና እንደሚሉት፤ ዩኒቨርሲቲው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ኢትዮጵያ መግባቱ ከተገለጸበት ጊዜ አንስቶ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል። በዚህ ወቅትም ዩኒቨርሲቲው ከውጭ የሚገቡ አቅም የሌላቸው ዜጎች መንግስት ባስቀመጠው መሰረት አስፈላጊውን አገልግሎት በዩኒቨርሲቲው ለይቶ ማቆያ እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል። ባለፈው ቅዳሜ የኮሚቴው አባላት የሆኑት ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም፤ ጠቅላይ አቃቤ ህግ አዳነች አቤቤ እና የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እያንዳንዳቸው የአንድ ወር ደመወዛቸውን አዋጥተው 10 በጎችን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በለይቶ ማቆያ አገልግሎት እየሰጡ ላሉ ባለሙያዎች ለበዓል መዋያ እንዲሆን አበርክተዋል። የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዚህ ጊዜ ወረርሽኙን ለመከላከል እያደረጉ ያለው አስተዋጽኦ እጅግ ያስመሰግናቸዋል ነው ያሉት ጠቅላይ አቃቤ ሕጓ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ። እንደ ጠቅላይ አቃቤ ህጓ ገለጻ፤ ተቋማቱ የለይቶ ማቆያ ማዕከል ከመሆን ባለፈ አስፈላጊውን ነገር እያሟሉ በመሆኑ ሊመሰገኑ ይገባል።አዲስ ዘመን ሚያዚያ 14 ቀን 2012 ዓም በጋምቤላ ክልል በግብርናና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት መሬት ተረክበው ወደ ስራ ያልገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ ተሰረዘ ጋምቤላ (ኢዜአ )፦ በጋምቤላ ክልል በግብርናና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት መሬት ተረክበው ወደ ስራ ያልገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ መሰረዙን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ። ርዕሰ መስተዳድሩ ትናንት ለጋዜጠኞች እንደገለፁት፤ በክልሉ በግብርናና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፍቃድ ከወሰዱት 705 ባለሀብቶች መካከል 285 ወደ ስራ ባለመግባታቸው ፈቃዳቸው ተሰርዟል። “የክልሉ መንግስት እርምጃውን ለመውሰደ የተገደደው ባለሀብቶቹ የተረከቡት ከ210 ሺህ 570 ሄክታር በላይ መሬት በስማቸው ተይዞ ወደ ልማት ባለመግባታቸው ነው” ብለዋል። ባለሀብቶቹ መሬት ተረክበው ስራ ባለመጀመራቸው የተወሰነ ጀምረው አቋርጠው የጠፉና ለረጅም ጊዜ የመሬት መጠቀሚያ ግብር ያልከፈሉ ጭምር እንደሆነም አመልክተዋል። እርምጃ ከተወሰደባቸው ባለሀብቶች መካከል 36ቱ ከልማት ባንክ ብድር ወስደው መሰወራቸውን ርዕሰ መስተዳድሩ አስታውቀዋል። በባለሀብቶች ተይዞ የነበረው መሬት ወደ ክልሉ የመሬት ባንክ እንዲመለስ መደረጉን ገልጸው፤ ብድር ያለባቸው መሬቶችን ለጊዜው በልማት ባንክ እንዲተዳደር መደረጉን ተናግረዋል። የክልሉ መንግስት የሚያለሙ ባለሀብቶችን የመደገፍና ተቀብሎ የማስተናገድ ፍላጎት እንዳለው የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ በክልሉ ባለው ሰፊ የኢንቨስትመንት አማራጭ ገብተው እንዲሰሩም ጥሪ አቅርበዋል። የክልሉ ኢንቨስተመንት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡጁሉ ኡሞድ በበኩላቸው፤ በባለሀብቶቹ ላይ እርምጃው የተወሰደው በተደጋጋሚ ወደ ልማት እንዲገቡ የተደረገላቸውን ጥሪ ባለመቀበላቸው እንደሆነ ገልጸዋል። የባለሀብቶቹ ፈቃድ የተሰረዘው ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ልማት ባለመግባታቸው መሆኑም በወቅቱ ተገልጿል። ድንበር አቋርጠው የገቡ 65 ሰዎች በለይቶ ማቆያ እንዲሆኑ ተደረገ አሶሳ (ኢዜአ)፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በኩል በህገ- ወጥ መንገድ ድንበር አቋርጠው ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ 65 ሰዎች በለይቶ ማቆያ እንዲቀመጡ መደረጉን የክልሉ የቫይረሱ መከላከል ንዑስ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በግብረ ኃይሉ የሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽን አባል አቶ መለሰ በየነ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በሽታውን ለመከላከል ክልሉ ከሱዳን ጋር የሚዋሰንበት ስድስት የጠረፍ በሮች እንዲዘጉ ተደርጓል። ወደ ማቆያ የገቡት ሰዎች በህገ-ወጥ መንገድ በጫካ ውስጥ ድንበር አቋርጠው በሸርቆሌ እና ኩርሙክ የጠረፍ ከተሞች በኩል የመጡ መሆናቸውን ገልጸዋል። የጸጥታ ኃይሎች በጠረፍ በሮቹ ባደረጉት ጥብቅ ቁጥጥር የተገኙት እነዚህ ሰዎች ትናንት እና ዛሬ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በተዘጋጀው ማቆያ እንዲገቡ መደረጉን አስታውቀዋል። በክልሉ አብይ ግብረ ኃይሉ የጤና ዘርፍ ንኡስ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፍሬሕይወት አበበ በበኩላቸው፤ ከሰዎቹ መካከል16 በህገወጥ መንገድ የገቡ ሱዳናውያን እንደሆኑ ገልጸዋል። ቀሪዎቹ 49 ሰዎች በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር ወጥተው በተመሳሳይ ተመልሰው ለመግባት ሲሞክሩ የተገኙ ኢትዮጵያውያን ናቸው ብለዋል። ከግለሰቦቹ የአክታ ናሙና እየተወሰደ መሆኑን ጠቁመው፤ ለምርመራ ወደ አዲስ አበባ እንደሚላክም አመልክተዋል። ናሙናዎች የማሰባሰብ ሥራ በዩኒቨርሲቲው ለይቶ ማቆያ በተመደቡ የጤና ባለሙያዎች መከናወኑን ጠቁመዋል። ግለሰቦቹ የተገኙት በህብረተሰቡ ጥቆማ እንደሆነ የገለጹት ደግሞ የአብይ ግብረ ኃይሉ አባል እና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር መሃመድ ሃምደኒል ናቸው። በክልሉ ድንበር አካባቢ የሚኖረው ማህበረሰብ የበሽታው መከላከያ መንገዶችን በመተግበር መሠል ህገ-ወጥ እንቅስቃሴን አስመልክቶ መረጃ በመስጠት ሳይዘናጋ ራሱን እንዲጠብቅም የግብረ ኃይሉ አባላት ጥሪ አቅርበዋል።አዲስ ዘመን ሚያዚያ 14 ቀን 2012 ዓም
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=30836
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1b6e758c4972e677f5bc988fcedcd484
e3db16d26928e8c6f63f87fac6c51ea9
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሴቶችና የሚደርሱባቸው ጾታዊ ጥቃቶች
ወ/ሮ አስቴር ይልማ በዩናይትድ ስቴትስ በተለያዩ ግዛቶች ፤ በተለይም በኒውዮርክ እና በኒውጀርሲ ግዛቶች የፍርድ ቤቶች ዋና አስተርጓሚ በመሆን ከ17 ዓመት በላይ አገልግላለች፡፡በዩናይትድ ስቴትስ የአስተርጓሚዎች ማህበር ፣ የብሄራዊ የህግ አስተርጓሚዎች ማህበር እና የኒውዮርክ የአስተርጓሚዎች ክበብ አባል ናት፡፡በስነ-ልቦና ጥናት (በሳይኮሎጂ) የመጀመሪያ ዲግሪ፣ በቴሌቪዥን ትርኢት ዝግጅት አሶሺየት ዲግሪ እና በቤት ውስጥ የሚደርስ ጾታዊ ጥቃት ተጎጂዎችን የማማከር (አድቮከሲ) የምስክር ወረቀት አላት፡፡ ከእነዚህ በተጨማሪ ከሰላሳ ዓመት በላይ ከሱስ ጋር የተገናኙ ጥናቶችን አድርጋለች፡፡ የአማርኛ ፊልም ተባባሪ አዘጋጅም ናት፡፡ከአምስት ዓመት ወዲህ ጀምሮ የቤት ወስጥ ጾታዊ ጥቃት ተጎጂዎችን የማማከር አገልገሎት በመስጠት ላይ ትገኛለች፡፡ወ/ሮ አስቴር ይልማ በዩናይትድ ስቴትስ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ዘንድ እየደረሱ ስላሉ የቤት ውስጥ ጾታዊ ጥቃቶችን በተመለከተ እንዲሁም በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከአሜሪካ ድምጿ ኤደን ገረመው ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጋለች፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8A%96%E1%88%A9-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8B%8A%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%88%B1%E1%89%A3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%8C%BE%E1%89%B3%E1%8B%8A-%E1%8C%A5%E1%89%83%E1%89%B6%E1%89%BD-%E1%89%86%E1%8B%AD%E1%89%B3-%E1%8A%A8%E1%8B%88-%E1%88%AE-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B4%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%88%8D%E1%88%9B-%E1%8C%8B%E1%88%AD-/5228521.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e8947a9aa210c596c82038aa3c653a0f
6e3e1d2ae4f891227caa2fd4f2cd1db9
አዲሱ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ፈንታ በሹመታቸው ዙሪያ ምን ይላሉ?
የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥራ አመራርና አስተዳደር፣ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከዚሁ ዩኒቨርሲቲ በቀጠናዊና አካባቢያዊ ልማት ጥናት (ሪጂናል ኤንድ ሎካል ዴቨሎፕመንት ስተዲስ) ዘርፍ አግኝተዋል። ሦስተኛ ዲግሪያቸውንም በልማት ጥናት (ዴቨሎፕመንት ስተዲስ) ኔዘርላንድስ ዘሄግ ከሚገኘው ኢንስቲትዩት ኦፍ ሶሻል ስተዲስ ማግኘታቸውን ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወቅት ገልፀዋል። ዶክተር ፈንታ ማንደፍሮ የአማራ ክልል ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤው የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሹመዋል። ቢቢሲ ትናንት አመሻሹን ደውሎ ለዶ/ር ፈንታ የተወሰኑ ጥያቄዎች አቅርቧል። ምን አስተዋፅኦ አደርጋለሁ ብለው ነው ሹመቱን የተቀበሉት? ዶ/ር ፈንታ፡ ብዙ ነገር አበረክታለሁ ብዬ አስባለሁ። እንደገና በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥርዓት ለግማሽ ክፍለ ዘመን የሚሆን የኢትዮጵያ ገበሬ ከኪሱ፣ እናቶች ከመቀነታቸው ፈተው ያስተማሩት ኢንተሌክችዋል [ምሁር] ቡድን ተገልሎ ቆይቷል፤ በገጠመው የታሪክ አጋጣሚ ምክንያት። በመሆኑም ጉዟችን አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን አዳጋች እየሆነ መጥቷል። ስለዚህ እኔ በግሌ ከእንግዲህ በኋላ ከውጪ በመሆን፣ ፖለቲካውን በመተቸት የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ ማስተካከል አይቻልም [ብዬ አምናለሁ]። ገብቶ የምንችለውን ሁሉ፣ ፖለቲከኞችንም በማገዝ መለወጥ ይቻላል የሚል ትልቅ እምነት አለኝ። • እነ አቶ በረከት የጤና ችግር እንዳለባቸው በመግለጽ አጭር ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ጠየቁ ሙያዬ ሕዝብ አስተዳደርና ልማትና አመራር ነው። ከመጀመሪያ ጀምሮ በሕዝብ አስተዳደር ነው የተመረቅኩት። ሁለተኛ ዲግሪየዬን የጨረስኩት በአካባቢና ክልላዊ ልማት (ሪጂናል ኤንድ ሎካል ዴቬሎፕመንት ስተዲስ) ነው። ሦስተኛ ዲግሪዬ ልማት ጥናት (ዴቬሎፕመንት ስተዲስ) ነው። በመሰረታዊነት ደግሞ ዴቬሎፕመንት ስተዲስ ብቻ ሳይሆን የሕዝብ አገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል ነው። ስለዚህ የምርምር ጽሑፎቼ፣ የማስተማር ሥራዬ፣ አጠቃላይ ሕይወት ዘመኔ ከሕዝብ አስተዳደር ጋር ቁርኝት ያለው በመሆኑ እጅግ አስተዋጽኦ ማድረግ እችላለሁ ብዬ እገምታለሁ። ግምት ብቻ ሳይሆን አስተዋጽኦ ማድረግ እንደምችል እምነት አለኝ። ፖለቲከኛ መሆንና በተማሩበት ዘርፍ ማገልገል [academician] መሆን ይለያያል ለሚሉ ሰዎች ምን አስተያየት አለዎት? ዶ/ር ፈንታ፡ እኔ የመጣሁት በተማርኩበት ሙያ ለማገልገል ነው። ዝም ብሎ የፖለቲካ ፖዚሽን [ሥልጣን] ለመውሰድ አይደለም። በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ በኢትዮጵያ በሚደረገው የሕዝብ አገልግሎትም መሰረታዊ የፖለቲካ እንቅፋቶቻችንና ድክመቶቻችን ወደኋላ መለስ ብለን በምናይበት ጊዜ የሕዝብ የአገልግሎት እርካታ ማነስ [አንዱ] ነው። መሠረታዊ ችግራቸው ይህ ነው። ይህንን ለማገዝ ደግሞ ፖለቲከኞች ብቻቸውን አይደለም። በዚህ ሙያ ላይ የተማሩ ሰዎች ትልቅ አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ ይችላሉ ብቻ ሳይሆን ያበረክታሉ። ሌላኛው ፖለቲከኛነትና አካዳሚሺያን መሆን [ምሁርነት] በፖዚሽን [በሥልጣን] የተለያየ ነው። አካዳሚክስ ፖለቲካን አያውቁም ማለት ግን አይደለም። • "በማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር የተከሰተው ለመላው ሃገሪቱ የጸጥታ ስጋት ነው" የአማራ ክልል ደኀንነትና ጸጥታ ካውንስል እኔ በመጀመሪያ ዲግሪዬ ማይነሬ ፖለቲካል ሳይንስ ነው፤ ይህንን ጠንቅቄ አውቃለሁ። ፖለቲከኛ መሆን ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲካ ራሱ ምንድን ነው? የሚሉትን ጠንቅቄ አውቃለሁ። አንድ ይኼ ነው። ሁለተኛ እኔንና መሠሎቼ ያደግነው በዚህ ማህበረሰብ ውስብስብ በሆነ የፖለቲካ ሂደት ውስጥ ነው። ስለዚህ የየቀን ኑሯችን፣ የዕለት ተዕለት ኑሯችን፣ የፖለቲካ ኃላፊነት መውሰድና አለመውሰድ ካልሆነ በስተቀር ልዩነቱ፣...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
dd1b0dd72e0eecf0c2ca012a1f88cba3
edc9dc678afbec4a90893b93724adae3
የገዛ ልጅሽን መፀዳጃ ቤት ወስጥ ገድለሽ ጥለሻል ተብላ ተከሳ የነበረችው የ21 ዓመቷ ኤል ሳልቫዶራዊት ነፃ ወጣች።
አሜሪካ፡ 'እርጉዝ እንደነበርኩ አላወቅኩም' ያለችው እናት ነፃ ወጣች\nኸርናንዴዝ ወንጀሉን ፈፅማለች ተብላ ከተያዘች ጀምሮ እሥር ቤት ለ33 ወራት ከርማለች ኸርናንዴዝ ሆዷን ከፉኛ ሲቆርጣት ወደ ሽንት ቤት ታመራለች። እዚያም እያለች ራሷን ትስታለች። ወደ ሆስፒታል ስትወሰድ ዶክተሮች 'ልጅ ወልደሻል ነገር ግን በሕይወት የለም' ይሏታል። ኸርናንዴዝ 'ወንዶች በቡድን ሆነው ደፍረውኛል፤ እኔ እርጉዝ መሆኔን አላወቅኩም ነበር' ስትል ላለፉት 33 ወራት ብትከራከርም ሰሚ አላገኘችም ነበር። አቃቤ ሕግ የሴቲቱ ጥፋት 40 ዓመት ያስቀጣል ሲል ቢሞግትም አልተሳካለትም። የኸርናንዴዝ ጉዳይ ዓለምን በአግራሞት ሰቅዞ የያዘ ጉዳይ ነበር። በተለይ የሴት መብት ተሟጋቾች ለ21 ዓመቷ ወጣት እናት ሽንጣቸውን ገትረው ሲከራከሩ ከርመዋል። ላቲን አሜሪካዊቷ ኤል ሳልቫዶር ውርጃን በተለመከተ ጥብቅ ሕግ ካላቸው የዓለም ሃገራት አንዷ ነች። በየትኛውም ዓይነት ሁኔታ ውርጃ ማካሄድ አይፈቀድም። ይህን ፈፅመው የተገኙ ከ2-8 ዓመት እሥር ይጠብቃቸዋል። የኸርናንዴዝ ክስ እንዲህ ሊከር የቻለው ውርጃ ብቻ ሳይሆን የነብስ ማጥፋት ወንጀል ፈፅማለች ተብላ በመከሰሷ ነው። ጥፈተኛ ሆና ብትገኝ በትንሹ የ30 ዓመት የከርቸሌ ኑሮ ይጠብቃት ነበር ተብሏል። «ክብሩ ይስፋ፤ ፍትህ አግኝቻለሁ» ስትል ነበር ከውሳኔው በኋላ መፈናፈኛ ላሳጧት የሚድያ ሰዎች ስሜቷን የገለፀችው። ኸርናንዴዝ ወንጀሉን ፈፅማለች ተብላ ከተያዘች ጀምሮ እሥር ቤት ለ33 ወራት ከርማለች። «ሕልሜ ትምህርቴን መቀጠል ነው። ደስተኛ ነኝ» ብላለች ሲል ኤኤፍፒ የተሰኘው የዜና ወኪል ፅፏል። ኤል ሳልቫዶር ውስጥ ነፃ ከወጣችው ሴት በፊት ተመሳሳይ ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው ሕይወታቸውን ከፍርግርጉ ጀርባ እየመሩ የሚገኙ በርካታ ሴቶች እንዳሉ ይነገራል። የኸርናንዴዝ ነፃ መውጣት ለእነዚህ ሴቶች ትልቅ ተስፋ እንደሆነ የሕግ ሰዎች የመብት ተሟጋቾች ያትታሉ። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተሰኘው ድርጅት 'ለኤል ሳልቫዶር ሴቶች ትልቅ ድልን ያጎናፀፈ ፍርድ' ሲል ብይኑን ገልፆታል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
5d09b6a9b3a7d74f8813046d66ed91eb
019c0ffc4c536858ff15e75ba808eb9e
ኮረማሽ የዓፄ ምኒልክ የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤት፡፡
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 30/2012 ዓ.ም (አብመድ) ኮርማሽ የዳግማዊ ዓጼ ምኒልክ የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤት ነው፤ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሀገረማርያም ከሰም ወረዳ ኮረማሽ ከተማ ይገኛል፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን አቅጣጫ በ88 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤቱ 15 ሺህ 595 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈና የዙሪያ ርዝመቱ 532 ነጥብ 3 ሜትር የሆነ ግቢ ነው፡፡የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤቱ በግቢው ውስጥ የጥንት ይዞታቸውን የጠበቁ ሰባት ቤቶች አሁንም ድረስ ይገኛሉ፡፡ በቅርብ የተሠሩ ሦስት ቤቶችም ከዚያው ሰፊ ግቢ ውስጥ አሉ፡፡ ግቢው በፅድ ዛፎች የተዋበ ነው፡፡ የአብመድ የጋዜጠኞች ቡድን ወደ ሰሜን ሸዋ ዞን ሀገረማሪያም ከሰም ወረዳ ተጉዞ የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤቱን ተመልክቷል፡፡የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤቱ የተመሠረተው በ189ዐ ዓ.ም መሆኑን የሚናገር ገና መግቢያ በሩ ላይ የተለጠፈ ጽሑፍ አለ፡፡ የሀገረማሪያም ከሰም ወረዳ ባህል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ቅርስ ጥበቃ እና ፕሮሞሽን ቡድን መሪ አቶ ደስታ ታደሰ እንዳብራሩት ለጦር መሳሪያ ግምጃ ቤቱ ዋነኛ መመሥረት ምክንያት የዓድዋ ጦርነት ነው፡፡ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የዓድዋን ጦርነት ድል ካደረጉ በኋላ ጠላት ዳግመኛ ቢመጣ የሚመክቱበት ጦር መሣሪያ ማከማቻ የሚሆን፣ ጠላት በቀላሉ የማይደርስበት ስትራቴጂካዊ ቦታ እንደሚያስፈልጋቸው ያስቡ ነበር፡፡ ለዚህም ሹማምንቱን ያማክሩ ነበር፡፡ በተለይም የቡልጋው ገዥ ራስ ዳርጌ ሳኅለሥላሴም ከግዛታቸው ምቹ የሆነ ቦታ እንዳለ አሳወቋቸው፤ ንጉሡም በተሰጣቸው ጥቆማ መሠረት ቦታውን ሄደው ዓይተው ተስማሚ መሆኑን አረጋገጡ፡፡ እስከዚያም ጊዜ ይህን ስትራቴጂክ ቦታ ባለማየታቸው ተገርመው “ሳላይሽ” ብለው ስም እንዳወጡለት ታሪክ ይናገራል፡፡ እስከ አሁንም የቦታውና የከተማው ስያሜ “ሳላይሽ” በመባል ይታወቃል፡፡ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ቦታውን ካዩበት ጊዜ አንስተው የመገንቢያ ቁሳቁስ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር ድረስ አሰባስበዋል፡፡ ቤቱ የተሠራው ከጭቃ፣ ድንጋይ፣ እንጨት እና ቆርቆሮ ነው፡፡ ለፎቅ ቤቱ ርብራብ እንጨት በሰው ኃይል ቀረበ፤ ቆርቆሮ እና ሚስማር ከፈረንሳይ እስከ ጅቡቲ ከዚያም እስከ ኮረማሽ (የጦር ግምጃ ቤቱ እስካለበት) ደግሞ በ500 ግመሎች ተጓጓዘ፡፡ ቤቶቹ 16 ሜትር በ8 ሜትር የወለል ስፋት እና አራት ሜትር ከፍታ አላቸው፡፡ የምድር ቤትና ፎቅ ናቸው፡፡ በውስጣቸውም በድንጋይ የተገነቡ ሁለት ሁለት እንደ ምሰሶ የሚያገለግሉ የፎቁ ርብራብ ያረፈባቸው ግርግዳዎች ይታያሉ፡፡የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤቱ በተሠራ ጊዜም የንጉሡ ታማኝና ታዛዥ አገልጋዮች ከ14ቱም ክፍላተ ሀገራት በአንድ ጋሻ መሬት ክፍያ እንደመጡ ታሪክ ያወሳል፡፡ ግምጃ ቤቱ ተሠርቶ ከተጠናቀቀ በኋላ የዲኘሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን በመቀጠል ከፈረንሳይ ሀገር የጦር መሣሪያ በማምጣት እንዳከማቹበት መረጃዎች ይገልፃሉ፡፡ግምጃ ቤቱ ተገንብቶ በ189ዐ ዓ.ም ተጠናቀቀ፤ መሣሪያው ተጓጉዞ ሥፍራው ከደረሰ ሁለት ዓመታት ጀምሮ ለ36 ዓመታት በጦር መሣሪያ ግምጃ ቤትነት አገልግሏል፡፡ በ1928 ዓ.ም ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜም በግምጃ ቤቱ የነበሩ የጦር መሳሪያ ወደ በአካባቢው አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኝ ኮረማሽ ዋሻ እንደተወሰደና ቀሪውንም ለአርበኞች መዋጊያ እንደተከፋፈለ ይነገራል፡፡ ወራሪው ኃይልም በግምጃ ቤቱ የጦር መሣሪያ እንዳላገኘ ይነገራል፡፡ ወራሪው የጣሊያን ጦር ከሀገር ከተባረረ በኋላም እስከ 1954 ዓ.ም ድረስ በጦር ካምፕነት ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ የጦር ካምፑ ወደ አሌልቱ ሲዛወር የቡልጋ ገዥዎች መቀመጫ በመሆን አገልግሏል፤ በደርግ መንግሥትም የሕዝብ መሰብሰቢያ አዳራሽና ለተለያዩ የቢሮ አገልግሎቶች እንደዋለ ከቡድን መሪው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%ae%e1%88%a8%e1%88%9b%e1%88%bd-%e1%8b%a8%e1%8b%93%e1%8d%84-%e1%88%9d%e1%8a%92%e1%88%8d%e1%8a%ad-%e1%8b%a8%e1%8c%a6%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%88%a3%e1%88%aa%e1%8b%ab-%e1%8c%8d%e1%88%9d%e1%8c%83/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
75ef24904b4d993674815503393fa195
01a73158cfd95d0f482e963ad5aac58d
ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር በማእከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ እየተከናወኑ ያሉ የችግኝ ዝግጅትና የተፋሰስ ልማትን እየጎበኙ ነው።
ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር በማእከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ እየተከናወኑ ያሉ የችግኝ ዝግጅትና የተፋሰስ ልማትን እየጎበኙ ነው።ባሕር ዳር፡ ጥር 04/2013 ዓ.ም (አብመድ) ርእሰ መሥተዳድሩ በወረዳው በሹማራ ሎምየ ቀበሌ የባንብላ ተፋሰስ ልማትን ተመልክተዋል።ባለፉት ዓመታት በተከናወነው የተፋሰስስ ልማት ሥራ ቡና፣ ማንጎ፣ ሙዝ፣ጌሾና ሌሎች ገበያ ተኮር አትክልትና ፍራፍሬ በአካባቢው አርሶ አደሮች እየለማ ይገኛል።አርሶ አደር ተስፋ ኃይሌና ብርሃን ፈንቅለው እንዳሉት እነርሱን ጨምሮ በርካታ አርሶ አደሮች ተግባራዊ ባደረጉት የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ተጠቃሚነታቸው እያደገ ነው።ርእሰ መሥተዳድሩ የ2013 ዓ.ም የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራንም በማእከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ በይፋ ያስጀምራሉ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%88%ad%e1%8a%a5%e1%88%b0-%e1%88%98%e1%88%a5%e1%89%b0%e1%8b%b3%e1%8b%b5%e1%88%ad-%e1%8a%a0%e1%8c%88%e1%8a%98%e1%88%81-%e1%89%b0%e1%88%bb%e1%8c%88%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%9b%e1%8a%a5%e1%8a%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9ab91613d18d6bf2daba358d3f15decd
463acc6c28d36f8c2d42babafc66a19a
የግብፅ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት ይከናወናል
በግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የአሸናፊነቱ ግምት ለፕሬዚዳንት አብድል ፋታ አልሲሲ ቢሰጥም መራጮች ከዛሬ ጀምሮ ድምጽ ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣብያዎች ያመራሉ፡፡የካይሮ መገናኛ ብዙሀን ከምርጫው ዋዜማ አንስቶ ሁለት ጎምቱ እጮዎች እንደቀረቡላቸው ለግብፃውያን ሲያሥተጋቡ ሰንብተዋል፡፡መገናኛ ብዙሀኑ ምንም እንኳን አልሲሲን አጉልተው በመዘገባቸው ቢተቹም ሙሳ ሙስጠፋን እንደ ሚዛን መጠበቂያ ግበዓት ሲያደርጓቸው ሰንብተዋል፡፡የፖለቲካ ተንታኞች 60 ሚሊዮን መራጮች ድምፅ ይሰጣሉ ተብሎ በሚጠበቀው የዚህ ምርጫ ውጤት ከወዲሁ ታውቋል በሚል ትችት እያቀረቡበት ይገኛሉ፡፡  የአልጋድ ፓርቲው ሙሳ ቀደም ሲል ለአልሲሲ ደጋፍ እንደሚሰጡ መግለፃቸው ለተሳትፎ እንጂ ብቁ ተወዳደሪ አለመሆናቸውን ፍንጭ የሰጡበት እንደሆነ በማመን ግብፃውያንም የፖለቲካ ተንታኞች ያስተጋቡትን ትችት ይጋሩታል፡፡የአልጀዚራ ዘጋቢ በካይሮ ተዘዋውሮ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች በሰጡት አስተያየት በርካቶች ለምጣኔ ሀብታዊ እድገትና ለስራ እድል ፈጠራ ቅድሚያ መሰጠት እንዳለበት የተናገሩ ሲሆን በቀደሙት ጊዜያት አልሲሲ ይህንን ያሟሉ ከመሆናቸው ጋር አያይዘው ተመራጭ እነደሚያደርጓቸው አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ለመሆኑ አልሲሲ ትክክለኛ ተፎካካሪ አላቸው ወይ ለሚለው ጥያቄም ተቀናቃኞቻቸውን በሙሉ አስወግደዋል ምንም ጥርጥር የለውም ፍትሃዊ ምርጫ ነው ለማለት ይከብዳል ውጤቱን እያወኩ ወደ ምርጫ ጣቢያ የምሄድበት ምንም ምክኒያት የለም ሲል አንድ ግብፃዊ ተናግሯል፡፡በተቃራኒው ደግሞ አልሲሲ ለመሰረት ልማት ዝርጋታ ትኩረት ይሰጣሉና እመርጣቸዋለው፤ ሀገሪቷ የጎለበተ በሚባል ደረጃ ሀብት ባይኖራትም ክፍተቱን ለመሸፈን የሚያደርጉት ጥረት የሚደነቅ ነው የሚሉም አስተያየት ሰጭዎች አልጠፉም፡፡ሁለቱም እጩዎች ከነአካቴው አማራጭ ፕሮግራም የሌላቸው ስለሆነ የምመረጥበት ምክንያት የለምና መሰል አሉታዊ አስተያየቶች ባሉበት ሁኔታ ምርጫው ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ፕሬዝዳንት አብድላ ፋቴ አልሲሲ ተቀናቃኞቻቸውን እንዲገለሉ ማድረጋቸው ለከፍተኛ ትችት እንደዳረጋቸውም ተነግሯል፡፡/ሲጂቲኤን/
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33158/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ea40564886d70dd80bb388fd84474382
b5499a8cc06299eb1babbc96912630aa
የሃረርና የድሬዳዋ ነዋሪዎች እያለቀ ስላለው 2012 ዓ.ም
እያለቀ ያለው 2012 ዓ.ም በርካታ ጥሩና መጥፎ አሻራዎችን አሳልፎ እያለፈ ነው። የህዳሴ ግድቡ ውሃ መያዝ መጀመሩና በዚህ ሂደት የነበረው የህዝብ አንድነት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማት፣ እንዲሁም የኮሮና ቫይረስ መከሰትን ተከትሎ አቅም የሌላቸውን ከመደገፍ አንጻር የታዬው ርብርብ በበጎ ጎኑ ሲነሳ ግጭቶች፣ የዜጎች ሞትና መፈናቀል፣ የፖለቲካ አለመረጋጋቱ፣ የኑሮ ውድነቱና የኮሮናቫይረስ መከሰቱ ደግሞ ዜጎችን የፈተኑ ችግሮች ነበር ተብለዋል። በቀጣይ ምን መደረግ አለበት የሚለው ላይም የተለያዩ አስተያየቶች አሉ።።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/yearender-9-8-2020/5575751.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
64384c1af61527b4200f35115c59139a
3623ccb312bf0e4ed6298a535e0b752c
አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ እና ድሬዳዋ ከተማ ሊለያዩ ይሆን?
በመቐለ 70 አንደርታ የነበራቸውን የአንድ ዓመት የውል ጊዜ አጠናቀው በክረምቱ ድሬዳዋ ከተማን ለማሰልጠን የተስማሙት አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ለእሁዱ የወላይታ ድቻ ጨዋታ ከቡድኑ ጋር አብረው ወደ ሶዶ አልተጓዙም።ከፍተኛ በጀት በማውጣት በርካታ ተጫዋቾችን ቢያዘዋውርም ያለፉትን ሦስት ዓመታት የውጤት ቀውስ ውስጥ ገብቶ ላለመውረድ ሲታገል የቆየው  ድሬዳዋ ከተማ ከዚህ የውጤት ቀውስ  በማውጣት በተሻለ ደረጃ ቡድኑን ከፍ ያደርጉታል በሚል በክረምቱ የዝውውር ወቅት ነበር አሰልጣኝ ዮሃንስ የቀጠሩት። በውድድር ዓመቱን አምስት ጨዋታ ብቻ ያደረጉት አሰልጣኝ ዮሃንስ አሁን እየወጡ እንዳሉት መረጃ ከሆነ ከድሬዳዋ ጋር  ሊለያዩ እንደሆነ በስፋት እየተነገረ ይገኛል። ቡድኑ የፊታችን እሁድ ሶዶ ላይ ከወላይታ ድቻ ጋር ላለበት ጨዋታ ከድሬዳዋ በመነሳት ትላንት አዲስ አበባ ሲገባ አሰልጣኝ ዮሃንስም ከቡድኑ ጋር አብረው ወደ አዲስ አበባ የመጡ ቢሆንም ዛሬ ወደ ሶዶ ካቀናው የቡድኑ ስብስብ ጋር አብረው ያልተጓዙ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ 10:00 ላይ በወላይታ ድቻ ሜዳ የመጨረሻ ልምምዱን በሰራበት ወቅት አለመገኘታቸው ከድሬ ጋር ይለያዩ ይሆን የሚለውን ጥርጣሬ አስፍቶታል።በክለቡ እና በአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ በኩል ያለውን ሁኔታ ለማጣራት ያደረግነው ጥረት ስልካቸው ዝግ በመሆኑ ያልተሳካ ቢሆንም የክለቡ አመራሮች ችግሩ ምን እንደሆነ አጣርተው ለመፍታት ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ለማረጋገጥ ችለናል። ምንም እንኳ ጥረቱ በክለቡ አመራሮች በኩል ይቀጥል እንጂ ሶከር እንዳገኘቸው መረጃ ከሆነ ከአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ከቡድኑ ጋር አብሮ የመቀጠል ፍላጎት እንደሌላቸው ሲሰማ እንደ ምክንያት እየቀረበ ያለው ደግሞ በፋሲል ከነማ ሽንፈት ካስተናገዱ በኋላ የቀረበባቸው ተቃውሞ ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል።  ድሬዎች በውድድር ዓመቱ እስካሁን አምስት ጨዋታ ያደረጉ ሲሆን በሁለት ሽንፈት፣ በሁለት አቻ እና በአንድ ድል በደረጃ ሰንጠረዡ 11ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/42782
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6925e19c6b3d9d798537b28b2b7ee8da
1cb4d2c771b1b346e6b54e7255e9df33
በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ስራዎች በልዩ ትኩረት እንደሚሰሩ የክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ
በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ስራዎች በልዩ ትኩረት እንደሚሰሩ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ጉባኤ ‘‘የትምህርት ጥራት ለሁለንተናዊ የሀገር ዕድገት’’ በሚል መሪ ቃል ከዞኖች እና ከተማ መስተዳድሮች ከተውጣጡ የትምህርት ባለድርሻ አካላት ጋር እየተካሄደ ነው፡፡በጉባኤው የ2011 ትምህርት ዘመን ዕቅድ አፈፃፀም ቀርቦ ውይይት እየተደረገ የሚገኝ ሲሆን፣ በአጠቃላይ በክልሉ የትምህርት ጥራት ጉድለት መኖሩ ተገልጿል፡፡በዘንድሮ የትምህርቴ ዘመን በክልሉ የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ስራዎች በልዩ ትኩረት እንደሚሰሩ የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ ገልጸዋል፡፡በክልሉ የጎልማሶች እና ልዩ ፍላጎት ትምህርትን ለማሳደግ እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡ባለፈው የትምህርት ዘመን የመምህራን እጥረት ለትምሀርት ጥራት ጉድለት ምክንያት በመሆኑ በዚህ አመት 5 ሺህ መምህራን መቀጠራቸውንም አስታውቀዋል፡፡በተጨማሪም የትምህርት ቤቶችን ጥራት የማሻሻል ስራ በትኩረት እንደተሰራም ተገልጿል፡፡በፌዴራል ደረጃ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱት 314ሺህ 853 ተፈታኞች 142 ሺህ 821 ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ መግባታቸውን የጠቆሙት ኃላፊው፣ ከኦሮሚያ ክልል 37 ሺህ 285 ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ መግባታቸውን ገልጸዋል፡፡ይህም ከክልሉ ተፈታኞች 48 ነጥብ 9 በመቶ ማለፉን ያመለክታል ብለዋል፡፡በጉባኤው ማጠቃለያ በ2011 የትምህርት ዘመን በክልሉ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማት የማበረታቻ ሽልማት እንደሚበረከትም ተገልጿል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32757/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
81f1e863eea0531f4525117c873c1c7a
008cff23a653a33a19d4b4aecdc917b2
የውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት የዶክመንቴሽን ክፍልና የፋይል ካቢኔቶች ታሸጉ
-  ድርጅቱ ከ350 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ በመሰወር ተጠርጥሯልየኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የመንግሥት የልማት ድርጅትየሆነውን የኢትዮጵያ ውኃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት፣ የዶክመንቴሽን ክፍልና የፋይል ካቢኔቶችን አሸገ፡፡ባለሥልጣኑ የድርጅቱን የሥራ ክፍሎች ያሸገው መስከረም 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ነው፡፡ ምክንያቱ ደግሞ በውጭ ግዢ፣ በተለያዩ ማሽኖችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ፣ በተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢና ከሚያገኘው የአክሲዮን ትርፍ ገቢ ጋር በተያያዘ ከ350 ሚሊዮን ብር በላይ ባለማሳወቅ ተጠርጥሮ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡የድርጅቱ የሒሳብ ሥራ ኬዝ ቲም አስተባባሪ ወይዘሮ አልታዬ ገብረየስ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው፣ መስከረም 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በፖሊስ ተይዘው ላምበረት በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ታስረው ካደሩ በኋላ፣ መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ፍርድ ቤት መቅረባቸው ታውቋል፡፡በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ተረኛ ችሎት መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ.ም. በቀረቡት ተጠርጣሪዋ ላይ ፖሊስ የሚሠራው ተጨማሪ ምርመራ እንዳለው ገልጾ፣ 14 ተጨማሪ ቀናትን የጠየቀ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም፡፡ተጠርጣሪዋ ወይዘሮ አልታዬ ፖሊስ ያቀረበባቸውን የተጨማሪ ቀናት ጥያቄ በመቃወም ለፍርድ ቤቱ ሲያስረዱ፣ ጉዳዩ በፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን የተያዘና የድርጅቱም የዶክመንቴሽንና የፋይል ካቢኔቶች በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የታሸጉ በመሆናቸው፣ ፖሊስ በእሳቸው ላይ የሚያካሂደው ተጨማሪ ምርመራ ባለመኖሩ ጥያቄው ውድቅ እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የተጠርጣሪዋን አቤቱታ በመቀበል በስድስት ሺሕ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈቱ አዟል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/8800
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
219ac9c72723c728befbf2127515bb2c
d0f174a32eeb6e6ecccfdd23b7b1100b
በእውቀቱ ስዩም
በእውቀቱ ስዩም በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ገጣሚያንና ደራሲያን አንዱ ነው። በተለይም ኮሜዲ አዘል በሆኑ መጣጥፎቹ ይታወቃል። በአዲስ ላይቭ ኢንተርኔት ሬዲዮ በሚያቀርባቸው ትረካዎቹም ታዋቂነትን አትርፏል። በሲዲ በተለቀቁ የኮሜዲ ሥራዎች ላይም እንደ ደረጀ? እና ሌሎች ታዋቂ ኮሜዲያን ጋር ተሳትፎ አለው። “ኗሪ አልባ ጎጆዎች”፣ “በራሪ ቅጠሎች” እና “የእሳት ዳር ሀሳቦች” የተባሉ የግጥም መጻኅፍት ሲኖሩት እነዚህን በአንድ ላይ አሰባስቦ “ስብስብ ግጥሞች” ብሎ አሳትሟል። ከዚህ በተጨማሪ “መግባትና መውጣት”፣ “እንቅልፍና እድሜ” እንዲሁም በ2008 ዓ.ም. ባወጣው “ከአሜን ባሻገር” በተሰኙ ሥራዎቹ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
ca2065efe3add3fb9e602ed15cab3780
02311382fc6a8ea7776f9e03ed415b14
አመጋገባችን ማረጥን ሊያፋጥን ወይም ሊያዘገይ ይችላል
የሴቶች የማረጫ እድሜ 51 በሆነባት እንግሊዝ፤ ብዙ ፓስታ እና ሩዝ መመገብ ማረጥን 1 ዓመት ከስድስት ወር ቀደም ብሎ እንዲጀምር ሊያደረገው ይችላል። በሌላ በኩል የሊድስ ዪኒቨርሲቲ በ914 የእንግሊዝ ሴቶች ላይ ያደረገው ጥናት፤ የአሳ ዘይት የበዛበት ምግብ እና ጥራጥሬዎችን መመገብ የማረጫ ጊዜ ዘግይቶ እንዲጀምር እንደሚያደርገው ያሳያል። የዘርፉ ባለሙያዎች ግን ተፈጥሯዊ ዘረ-መልን የመሳሰሉ ሌሎች ነገሮችም የማረጫ ጊዜን ይወስኑታል ይላሉ። ምግብ ነክ ግኝቶች በምግባቸው ውስጥ እንደ ባቄላ፣ አተር፣ ምስር እና ሌሎች ጥራጥሬዎች የሚመገቡ ሴቶች የማረጫ ጊዜያቸው 1 ዓመት ከ6 ወር ዘግይቶ እንዲጀምር አድርጎላቸዋል ይላል ጥናቱ። በተቃራኒው እንደ ፓስታ እና ሩዝን የመሳሰሉ ካርቦሃይድደሬት የበዛባቸው ምግቦችን አብዝተው የሚመገቡ ሴቶች ደግሞ የማረጫ ጊዜያቸው 1 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ እንዲጀምር ሆኗል። ተመራማሪዎቹ ጥናቱን በሚያካሂዱበት ወቅት ይህን ተፈጥሯዊ ሂደት ከሚወስኑ ጉዳዮች መካከል የሴቶቹን ክብደት እና የወሊድ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገቡ ሲሆን፤ ከዘረ-መል አሰራር ጋር የተያያዙ ሂደቶችን ግን ከግምት ውስጥ ማስገባት አልቻሉም። ጥናቱ ቅኝታዊ በመሆኑ የመጨረሻ ድምዳሜ ላይ መድረስ ባይቻልም፤ ተመራማሪዎቹ ግን በጉዳዩ ላይ ተቀራራቢ ማብራሪያዎችን አቅርበዋል። የጤና እክሎች ከአጥኚዎቹ መካከል አንዷ የሆነችው ፕሮፌሰር ጃኔት ኬድ እንደምትለው ለአንዳንድ ሴቶች ማረጥ የሚጀምርበት እድሜ ከባድ ለሆነ የጤና እክል ሊዳርጋቸው ይችላል። ከተፈጥሯዊ ጊዜያቸው ቀድመው ማረጥ የሚጀምሩ ሴቶች ለተለያዩ የአጥንት እና የልብ ችግሮች የሚጋለጡ ሲሆን፤ ዘግይተው ማረት የሚጀምሩት ደግሞ ለጡት፣ ለማህጸን እና ለእንቁልጢ (ኦቫሪ) ካንሰር የተጋለጡ ናቸው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
722ac42b03632200f1fcb653754584b5
1808eb0e01444f6bce044e4a3edd7801
የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ የመስፋፋት ስጋት ያጠላበት የኢትዮ-ሱዳን ድንበር
የምዕራብ ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች 17 ቀበሌዎችና አንድ ከተማ አስተዳደር ከሱዳን ጋር የሚዋሰኑ ሲሆን በየዕለቱም በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ድንበሩን በማቋረጥ ወደ ኢትዮጵያ ይገባሉ። በዚህ ምክንያትም አካባቢው ከኮሮና መስፋፋት ጋር በተያያዘ የስጋት ቀጠና ሆኗል። እንደአማራ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሆነ ማክሰኞ (ግንቦት 25/2012) በክልሉ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የተገለጹት ሰባት ሰዎች በሙሉ ከዚሁ ከምዕራብ ጎንደር ዞን ነው። ኢንስቲትዩቱ እንዳለው ከሆነ ግለሰቦቹ ከ25 እስከ 53 ዓመት የሆናቸው ወንዶች ናቸው። በአማራ ክልል እስከ ማክሰኞ ድረስ ቫይረሱ ከተገኘባቸው 83 ሰዎች መካከል 62ቱ በዚሁ ዞን የሚገኙ ናቸው። ወደ አካባቢው ከሚገባው ሰው አንጻር የተለያዩ ችግሮች እየተከሰቱ ነው።በአካባቢው በለይቶ ማቆያ ማዕከል እጥረት እየተሰቃየን ነው ያሉት የመተማ ወረዳ የጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በቃሉ እውነቱ ናቸው።• • • እንደ አቶ በቃሉ ከሆነ ኮኪት ለይቶ ማቆያ ማዕከል ላይ ስፍራ በመጥፋቱ ብዙ ሰው ማስገባታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ይህንንም ሲያብራሩ "የኮኪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መጀመሪያ ጥናት ተደርጎበት ስንሠራ ለ80 ሰዎች ብቻ ነው የሚሆነው ብንልም ስላልቻልን 400 ሰዎችን አስገባን። መጀመሪያ ቀን 2 ሰዎች ፖዘቲቭ ሆኑ [ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል]፤ በሚቀጥለው ጊዜ 8 ሰዎች [ቫይረሱ] ተገኝቶባቸዋል። ይህ ደግሞ መጨመሩ አይቀርም" ብለዋል። በአካባቢው ከሱዳን ከ200 እስከ 300 የሚሆኑ ሰዎች በየዕለቱ ይገባሉ። "በመተማ ዮሃንስ ብቻ ኳራንቲን ከተጀመረ በኋላ ከ1300 የሚበልጡ ሰዎች ሙቀት ለክተን መርምረን ወደ መኖሪያቸው ልከናል" ሲሉ ገልጸዋል።ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ በሚረዝመው የኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ህጋዊ እና ህገ ወጥ በሆነ መንገድ የሚገባባቸው ብዙ በሮች መኖራቸው ሌላው አሳሳቢ ነገር ነው። "በደሎሎ፣ በቲያ፣ በቱመት እና በሌሎችም በሮች አንዴ ዘግተን ብንሰራ ጥሩ ነበር" ይላሉ አቶ በቃሉ። እንደ የጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊው ከሆነ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ የሚያስገቡ ብዙ መግቢያ ቦታዎች አሉ። መጀመሪያ በሽታውን ለመከላከል ከቋራ እስከ ምዕራብ አርማጭሆ ድረስ መስመሩ መዘጋት አለበት የሚሉት ኃላፊው፣ ከዚያም በዚህ ይውጡ በዚህ ይግቡ በማለት መለየት እና ከሱዳን የሚመጡትን ሰዎች ይዞ ማከም ይቻል ነበር ሲሉ ለበቢሲ ተናግረዋል።" ከዚያ ኳራንታይን በማመቻቸት ሰዎችን 14 ቀን አቆይቶ ናሙና በመውሰድ ቫይረሱ ያለባቸውን ማከም ሌሎችን ደግሞ ወደ ቀዬአቸው መላክ ነው ያለበት። በክፍል እና በቦታ ጥበት ምክንያት ግን አልሆነም " ሲሉም ያስረዳሉ። በዚህ ሃሳብ የሚስማሙት የምዕራብ ጎንደር ዞን የማህበራዊ ልማት ኃላፊ ሲስተር ክሽን ወልዴ " ያለው የኮሮና ስርጭት አስደንጋጭ ነው። የዞኑ አቅም ትንሽ፣ ቀዳዳው ብዙ ነው። ሰፊ ድንበር ስለሚጋራ እና ብዙ በሮች ስላሉት የስርጭቱ ሁኔታ አስደንጋጭና አሳሳቢ ችግር ላይ ነን ማለት ይቻላል።" "ዞኑ ካለው ስፋት አኳያ በተለይ ተደጋግፍን ሰዎቹ ሲገቡ መያዝ ካልቻልን ከዞኑ አቅም በላይ ነው" ይላሉ።እንደ ኃላፊዋ ከሆነ ከ700 በላይ ናሙናዎች ከዞኑ ለምርመራ ተልኳል። እስካሁን 62 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ለማረጋገጥም ተችሏል። "61 በለይቶ ማቆያ ያሉ ናቸው። አንድ ሰው ግን ኮኪት ከተማ ላይ የግል ፋርማሲ ያለው ሰው በሥራ ላይ እያለ ምልክት አሳየ። ወደ ለይቶ ማቆያ አስገባነው። ሲመረመር ፖዘቲቭ ሆነ" ብለዋል ሲስተር ክሽን። ቫይረሱ ካለበት ሰው ጋር ንክኪ ያላቸውን ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ የማስገባት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል። አንዳንዶቹ ደግሞ በፈቃድ ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል ብለውናል። ሲስተር ክሽን አክለውም ከግለሰቡ ጋር ንክኪ ካላቸው ሰዎች መካከል ከሱዳን ከመጣ ሰው ጋር ንክኪ ያላቸው መኖራቸውን ይናገራሉ። "በሆነ አጋጣሚ [ከሱዳን] ሾልኮ ገብቷል ማለት ነው። እንዲህ አይነት ችግር ነው ያለው። አሁን ባለው ሁኔታ ዞኑ ተጋላጭነት ትንሽ ሰፋ ያለ ነው።"ወደ አካባቢው የሚገቡ ሰዎች የዞኑ ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆኑ ከመላው አገሪቱ የሚመጡ ናቸው ያሉት ኃላፊዋ እነዚህ ሰዎችን ለማቆየት የሚያገለግሉት የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆናቸውን ለቢቢሲ ገልፀዋል። ለይቶ ማቆያዎቹ ምቹ አለመሆናቸውን የሚናገሩት ሲስተር ክሽን ከማዕከሎቹ የሚጠፉ ሰዎችም እንደነበሩ ለቢቢሲ ገልፀዋል። "[ከለይቶ ማቆያ] የጠፉ ሰዎች ነበሩ። ሥራውን ከጀመርነው ቆይተናል። 575 ለይቶ ማቆያ አቆይተን ተመርምረው ወጥተዋል። ከለይቶ ማቆያው መጀመሪያ ላይ የሾለኩ አሉ። አንዳንዶቹ ጎንደር፣ ማዕከላዊ ጎንደር እና ደቡባዊ ጎንደር እኛ ጥቆማ ሰጥተን ተይዘዋል። አንዳንዶች ከእኛ አካባቢ የያዝናቸው አሉ። አንዳንዶች የጠፉንም አሉ። ከዚያ በኋላ ግን ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመሆን ከሚሊሻ በተጨማሪ በልዩ ሃይል ጥበቃ እየተደረገ ነው" ሲሉ አሁን ስላለው ሁኔታ አስረድተውናል። በሱዳን አዋሳኝ ቦታዎች ላይ 19 ዋና ዋና በሮች እንዳሉ ለቢቢሲ የገለጹት የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ አደባባይ ሙሉጌታ፣ በዞኑ 7 የሚደርሱ የለይቶ ማቆያ ማዕከሎች መኖራቸውን ይናገራሉ።ኃላፊው አክለውም በእነዚህ በሮች የሚገቡት ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው ብለዋል። ለዚህም ተጨማሪ ማዕከሎች እንደሚያስፈልጉ አስምረውበታል። "በረሃ ውስጥ ማሽላ ቆረጣ እና ጥጥ ለቀማ ላይ የቆየ ኃይል ነው። ስለዚህ ወደ ዞኑ በየትኛውም አቅጣጫ የመግባት ዕድል አለው። በዚህ ረገድ 19 ዋና ዋና የሚባሉ በሮችን ለይተን እነሱ ላይ ርብርብ ለማድረግ እየሞከርን ነው" ይላሉ። ከሱዳን የሚዋሰኑ 17 ቀበሌዎችን ተለይተው ስልጠና ተሰጥቷል። ክትትል በማድረግ እየተሠራ ቢሆንም የሚገባው ሰው ቁጥሩ ሰፊ ነው። በመተማ ዮሃንስ በኩል ብቻ ከዘጠኝ ሺህ በላይ ሰው የሙቀት ልኬት ተደርጓል ያሉት አቶ አደባባይ ከዚያ ውስጥ ወደ ለይቶ ማቆያ እንዲገባ የተደረገው 1400 እንደሚደርስ ያስረዳሉ።"መጀመሪያ የሙቀት ልኬት በማድረግ ብቻ ነበር የምናሳልፈው፤ በኋላ ላይ ግን ነገሩ ሲጠብቅ እና ሱዳን አካባቢ ኮሮና ሲከሰት እኛም ጠበቅ ብለናል። አሁን 14 ቀን አቆይተን ምርመራ በማድረግ ነጋቲቭ የሚሆኑት ብቻ ናቸው እየሄዱ ያሉት። አሁን 700 በላይ ሰዎች በተለያዩ ስፍራዎች ኳራንቲን ላይ ይገኛሉ" ብለዋል። • • • በአካባቢው ሦስት መሠረታዊ ችግሮች መኖራቸውን አቶ አደባባይ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ከሚገባው የሰው ቁጥር አንጻር ያሉት የለይቶ ማቆያ ማዕከሎች አነስተኛ ናቸው። በተጨማሪም " ያሉትም ጥቂት ናቸው። እነዚህም ከመመዘኛው በታች ናቸው። ትምህርት ቤቶችን ነው እየተጠቀምን ያለነው" ሲሉ ሁኔታውን ገልጸዋል። "ሁለተኛ አካባቢው ላይ በለይቶ ማቆያ ማዕከሎቹ ልክ የማግለያ ማዕከሎች (Isolation center) ያስፈልጋል። በለይቶ ማቆያ የተለየ ምልክት የሚያሳዩትን ብቻቸውን ለይቶ ማቆየት ያስፈልጋል። ገንደውሃ ከተማ ላይ ካለው አንድ ገስት ሃውስ ውጭ ለዚህ የሚረዳ የማግለያ ማዕከል የለንም። ። ሌላው አሁን ላይ የማግለያ ማዕከልነት እያገለገለ ያለው መተማ ሆስፒታል ነው።"በሦስተኛነት ያነሱት የኮቪድ ላብራቶሪ እና ህክምና መስጫ ጉዳይ ነው። "ምርመራው እና ህክምና መስጫውም ጎንደር እና ባህርዳር ላይ ነው" ብለውናል። ዞኑ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለምርመራ የሚያገለግለውን ማሽን ማግኘት የቻለ ሲሆን አስፈላጊ ግብዓቶች ተሟልተው በቅርቡ ሥራ እንደሚጀመር ዋና አስተዳዳሪው ያስረዳሉ። "ክልሉ በተለይ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር የተመራ የክልል ቡድን መጥቶ አካባቢውን በአካል ካየ በኋላ በበጀትም በቁሳቁስም የሚደረገው ድጋፍ ተጠናቅሮ እየቀጠለ ነው። በፌደራል መንግስት በኩል አሁንም የተጠናከረ ድጋፍ ያስፈልጋል። በዞን በክልል ወይም በወረዳ ብቻ የሚፈታ አይደለም። የአቅማችንን እየሠራን ነው። የፌደራል መንግስት ማድረግ ያለበትን ማድረግ አለበት" ብለዋል። ሲስተር ክሽንም ምርመራ ለመጀመር ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ላደረገላቸው ምስጋና አቅርበው ህክምና መስጫውም በአካባቢው የህክምና ማዕከላት አስፈላጊ ቁሳቁሶች ተሟልተው እንዲጀመሩ ጠይቀዋል። ከለይቶ ማቆያ ማዕከል አንጻር ብዙ ሰዎችን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማስተናገድ የሚያስችሉ ተገጣጣሚ ማቆያዎችን ወይንም ድንኳኖችንም ቢሆን የፌደራል መንግሥት እገዛ ቢያደርግልን ብለዋል። ካልሆነ ግን አሁን ባሉት ማዕከላት ብዙ ሰዎች በአንድ ሰፊ ክፍል ስለሚቆዩ "እኛ ካስገባናቸው በኋላም ሊተላለፍባቸው ይችላል " ሲሉ ስጋታቸውን ገልጸውልናል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.bbc.com/amharic/news-52913209
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7bd855ef36a3021181c045a79b93f5a2
4aa62cf2f93a097187537dddac953487
በመቐለ ኢንዱስትሪ ዞን የአገር ውስጥ ኩባንያዎች እንዲሳተፉ ተጠየቀ
በፌዴራል ደረጃ ከሚቋቋሙት አምስት የኢንዱስትሪ ዞኖች አንዱ በሆነው የመቐለ ኢንዱስትሪ ዞን ውስጥ፣ የአገር ውስጥ ኩባንያዎች ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ቀረበ፡፡በመቐለ ከተማ በ500 ሔክታር መሬት ላይ ለሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው የካቲት 11 ቀን 2007 ዓ.ም. የመሠረት ድንጋይ አኑረዋል፡፡አቶ ኃይለ ማርያም የአገር ውስጥ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ዞኑ ውስጥ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጠይቀዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የመቐለና የአካባቢዋ ነዋሪዎች የግብርና ምርቶችን በኢንዱስትሪ ዞኖቹ ውስጥ ለሚቋቋሙት ፋብሪካዎች እንዲያቀርቡ አሳስበዋል፡፡በፌደራል ደረጃ የተቋቋመው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ልማት ቀጣናዎች ኮርፖሬሽን በአገሪቱ ውስጥ ለመገንባት ካቀዳቸው ኢንዱስትሪ ዞኖች አምስተኛ ሆኖ የተመረጠው የመቐለ ኢንዱስትሪ ፓርክ ነው፡፡ የተለያዩ የመሠረተ ልማት የሚገነቡለት ይህ የኢንዱስትሪ ዞን የጨርቃ ጨርቅ፣ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች እንዲሁም ለአግሮ ፕሮሰሲንግ የሚቋቋሙ ፋብሪካዎችን ያስተናግዳል ተብሏል፡፡ለግንባታው የሚያስፈልገው የገንዘብ መጠን አሁን ባይታወቅም፣ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ለግንባታው የሚያስፈልገው ፋይናንስ ተሟልቶ ወደ ሥራ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቀጣናዎች ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገመቹ በሥነ ሥርዓቱ ላይ ገልጸዋል፡፡መንግሥት ከሚገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ በተጨማሪ ዱላል ብራዘርስ የተሰኘ የባንግላዴሽ ኩባንያ በመቐለ ከተማ አቅራቢያ የኢንዱስትሪ ዞን ለመገንባት መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ይህ የባንግላዴሽ ኩባንያ ለሚገነባው የኢንዱስትሪ ዞን 76 ሔክታር መሬት በነፃ ሰጥቷል፡፡ ኩባንያው በዚህ መሬት ላይ 42 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ ዘመናዊ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ እንደሚገነባ፣ የዱላል ብራዘርስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሚስተር አብዱል ጁባር የመሠረተ ድንጋዩ በተቀመጠበት ወቅት ገልጸዋል፡፡የሁለቱንም ኢንዱስትሪ ፓርኮች የመሠረተ ድንጋይ ያስቀመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ እንዳሉት፣ የኢንዱስትሪ ዞኖች መስፋፋት ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ መንግሥት ልዩ ትኩረት ያደርጋል ብለዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም መንግሥት በመቐለ ከተማ በሚገነባው ኢንዱስትሪ ዞን የአገር ውስጥ ኩባንያዎች ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበው፣ የባንግላዴሹ ኩባንያ ለሚገነባው የኢንዱስትሪ ዞን መንግሥት ድጋፍ እንደሚሰጥ አክለው ገልጸዋል፡፡እነዚህ የኢንዱስትሪ ዞኖች ከሚገነቡበት መቐለ ከተማ (ኩይሐ) ጀምሮ እስከ ጂቡቲ ታጁራ ወደብ ድረስ ለሚዘረጋው የባቡር መስመር ባለፈው ረቡዕ የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ ከመቐሌ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ኩይሐና አካባቢው ለምለምና ውኃ በሰፊው የሚገኝበት ሲሆን፣ እስከ ጂቡቲ ድረስ እየተዘረጋ የሚገኘው መንገድ እየተጠናቀቀ በመሆኑ የኢንቨስተሮችን ትኩረት እየሳበ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡ከእነዚህ መካከል በ400 ሚሊዮን ብር የተገነባው የሞሐ ለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ፣ የጣሊያን ኩባንያ ካልዚዶኒያ የገነባው የጂንስ ስፌት ፋብሪካ ጨምሮ የጋርመንት ፋብሪካዎች በመገንባት ላይ ናቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለትግራይ ክልል ሁለተኛ የሆነው ቢራ ፋብሪካ በዚሁ አካባቢ እንደሚገነባ ታውቋል፡፡ይህንን ቢራ ፋብሪካ ለመገንባት ያቀደው በቡና እርሻ ልማት የሚታወቀው ግሪን ካፌ አግሮ ኢንዱስትሪ ነው፡፡ ኩባንያው በአካባቢው 50 ሔክታር መሬት መረከቡ ታውቋል፡፡ የቢራ ፋብሪካው ስያሜ አለመወሰኑ ታውቋል፡፡መንግሥት ከመቐለ በተጨማሪ በኮምቦልቻ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳና በአዲስ አበባ ግዙፍ የኢንዱስትሪ ዞኖችን በመገንባት ላይ እንደሆነ ይታወቃል፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/2836
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9054e866a9daa897d035f4be1e95dbf7
b9d116e6771797ac826c3d6e655091f9
ዮሺሂዴ ሱጋ አዲሱ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር
ዮሺሂዴ ሱጋ አዲሱ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ዛሬ በይፋ ተመርጠዋል።የጃፓን ፓርላማ የታችኛው ምክር ቤት በከፍተኛ ድምፅ የመረጣቸው የሰባ አንድ ዓመት ሱጋ ሹመታቸውን ደጋግመው እጅ በመንሳት ተቀብለዋል። ሱጋን ገዥው ሊበራል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ፕሬዚዳንቱ አድርጎ የመረጣቸው በመሆኑ ያን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትርነቱ መያዛቸው ያለቀለት ጉዳይ ነበር። ሱጋ ከማናቸውም የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ለበለጠ ዘመን ሃገሪቱን የመሯትን ሽንዞ አቤን ነው የተኩዋቸው።ለሥምንት ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትርነት የቆዩት አቤ በጤና መታወክ ለረጅም ጊዜ የቆየባቸው የአንጀት መቆጣት ምክንያት ባለፈው ወር በድንገት ሥልጣናቸውን መልቀቃቸው ይታወሳል።ተተኪያቸው ሱጋ በኮቪድ-19 ምክንያት ከደረሰባት የኢኮኖሚ መዳከም እያገገመች ያለችውን ሃገር ነው የተረከቡት። በወረርሽኙ ምክንያትም በከፍተኛ ጉጉት ሲጠበቅ የቆየውን የቶኪዮ ኦሎምፒክ እኤአ 2021 እንድታስተላላፍ ተገዳለች። በእድሜ የገፉ ዜጎችዋ ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ መምጣቱም ሌላው ፈተና ነው።አዲስ ተመራጩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዮሽሂዴ ሱጋ “አቤኖሚክስ” የሚል ስያሜ የተሰጠውን የሽንዞ አቤን የኢኮኖሚ መርሃ ግብር እንደሚያስቀጥሉ ቃል ገብተዋል።ሃገራቸው ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ያላትን የጸና ግንኙነት መጠበቅን የመሳሰሉትን የአቤን የዲፕሎማሲ ርምጃዎችም እንደሚከተሉ አስታውቀዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/japan-new-prime-minister-yoshihide-suga-9-17-2020/5587346.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
50c6ff61b36939d52c15cda772d2e9d3
922bc23e41cf654c3a6175b3ffadf2d0
ሠላሳ ዓመታት የዘለቀው የጓደኝነት እና እግርኳስ ጉዞ
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ረጅም አመታትን በወጥ አቋማቸው ተጫውተዋል። በአንድ ክለብ አብሮ ከመጫወት አንስቶ በርካታ ክለቦች ያዳረሱት ሁለቱ ጓደኛሞች ስላሳለፉት ዘመናት አውግተውናል፡፡ከጋሞ ጎፋ ዞን ትውልዳቸውን ያደረጉት ሁለቱ የእግር ኳስ ተጫዋቾች በአካባቢው የእግርኳስ ህይወታቸውን አሀዱ ብለው ጀምረዋል፡፡ ገረሱ ሸመና ተወልዶ ያደገው በጨንቻ ከተማ ነው። የልጅነት ጊዜውን በዛው ካጣጣመ በኋላ ወደ አርባምንጭ ከተማ ተጉዟል። በአርባምንጭ የክለብ ህይወትን ከጀመረ በኋላ በነበረው አስደናቂ አቋም ወደ ሀዋሳ በመጓዝ ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅሏል፡፡ በሀዋሳ ከተማም እጅግ ድንቅ ጊዜያትን ካሳለፈ በኃላ ወደ ትራንስት ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ፖሊስ እና ስልጤ ወራቤ ቀሪ የክለብ ህይወቱን ዕድሜ ሳይገድበው ከተጫወተ በኃላ ከሁለት አመታት በፊት በ2010 ክረምት ላይ ከእግር ኳስ ራሱን አግልሎ 2011 የስልጤ ወራቤ ረዳት አሰልጣኝ ሆኖ ሲያገለግል ቆይቷል።ሌላኛው ተከላካይ አፈወርቅ ዮሐንስ ነው። ከአርባምንጭ እርሻ ጣቢያ የጀመረው የመጫወት ጅምሩ ለደቡብ ክልል ምርጥ ቡድን ተመርጦ በመጫወት ላይ እያለ ያሳየውን አቋም ተከትሎ ወደ ሀዋሳ ከተማ ዋናው ቡድን 1987 መቀላቀል ችሏል። በሀዋሳ ከተማ ቆይታው ከጓደኛው ገረሱ ሸመና ጋር ያሳየው ድንቅ ጥምረትን ተከትሎ እሱም እንደ ገረሱ ሁሉ በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ አማካኝነት ወደ ትራንስ ኢትዮጵያ ተጉዞ በጋራ ክለቡን አገልግለዋል፡፡ አፈወርቅ በትራንስ ቆይታው ከክለቡ ጋር በግል ጉዳዮች ላይ መግባባት ባለመቻሉ ክለቡን ሲለቅ ጓደኛው ገረሱ ግን በክለቡ ቀጥሏል። አፈወርቅም የሰሜኑን ቡድን ከለቀቀ በኋላ ወደ ወደ ንግድ ባንክ አምርቶ ስድስት ዓመታትን ከቆየ በኋላ አዳማ ከተማ፣ ኒያላ፣ ሜታ አቦ ቢራ፣ ሼር ኢትዮጵያ፣ ሻሸመኔ ከተማ እና ደቡብ ፖሊስ ቆይታውን አድርጎ ከ2009 እስካለፈው ዓመት በቡታጅራ ከተማ በአምበልነት እና በተከላካይነት በመጫወት የእግር ኳስ የተጫዋችነት ዘመኑን ዘንድሮ በይፋ ቋጭቷል፡፡ከ1983 ጀምሮ ከአርባምንጭ ከተማ ጓደኝነትን የጀመሩት ሁለቱ ተጫዋቾች ምንም እንኳን ክለቦችን ሲቀያይሩ ይለያዩ እንጂ በጓደኝነት እና በተጫዋችነት ስኬትን አጣጥመዋል፡፡ በሀዋሳ ከተማ ቡድን ውስጥ የጀመረው በቋሚ አሰላለፍ ገብቶ ጥሩ ጥምረት ከመፍጠር አንስቶ እስከ ብሔራዊ ቡድን የዘለቀው የተጫዋችነት ዘመናቸው ራሳቸውን በመጠበቅ ረጅም ዓመታትን ካሳለፉ በኋላ ሁለቱም የተጫዋችነት ዘመናቸው ቢገባደድም ዛሬም ይህ የጠለቀ ጓደኝነታቸው ዛሬም ቀጥሏል፡፡ በብዙዎች ዘንድ አድናቆት እና ክብር የሚሰጠናቸው ሁለቱ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቾች ዘመናትን ስለ ተሻግረው የእግር ኳስ እና የጓደኝነት ህይወታቸው ከዛም በዘለለ አጥር ስለማይለየው ጉርብትናቸው ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታን ባደረጉበት ወቅት ገልፀዋል፡፡ገረሱ ከአፈወርቅ ጋር ስለ ነበረው የሜዳ ቆይታ እንዲህ ይናገራል። “ሜዳ ላይም ልክ እንደውጪ እንነጋገራለን። ከነማ እያለን ሁሉም ነገራችን በመነጋገር ነው፡፡ በምንችለው ቋንቋ ሌላው እንዳይሰማን ብለን በራሳችን ቋንቋ እናወራ ነበር። ያን ከተነጋገርን ተግባራዊ እናደርገዋለን። እስከዛ ደረጃ ነበር ግንኙነታችን። በወቅቱ ከኛም አልፎ ዘውዱ በቀለን ወደኛ እንመልሰዋለን እኛም የምንፈልገውን አይነት እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ እናደርጋቸው ነበር። ሀዋሳ እያለን ከአሰልጣኝ ከማል ጋር ጥሩ ነገር አሳይተናል። ያለመሸነፍ ስነ ልቦና ይዘን ነው የምንባው። የሀዋሳ ሜዳ እንደ አሁኑ አልነበረም፤ በዛ ሜዳ ሰውነታችን የለም ማለት እስከሚቻል ድረስ መስዋዕትነት እንከፍል ነበር። ለቡድኑ እኔ እና አፈወርቅ ሌሎቹም ቢሆኑ መስዋዕትነት ከፍለዋል። ያኔ ለራሳችን ምንም አልተጠቀምንም፤ ህዝቡ ግን ፍቅር ሰጥቶናል። ህዝቡ አሁንም ሜዳ እኛ ስንገባ እያየን የሚሰጠን ፍቅር በጣም ነው የሚያረካኝ። ይሄ የሆነው አውርተን ሳይሆን አሳይተን ነው። ከእኛ በኃላ የመጡትን እነ ሙሉጌታ ምህረት እና አዳነ ግርማም ከእኛ ያዩት ነገር ተግብረው ነው ዛሬ የደረሱበት የሚገኙት።” በማለት ስለ ሀዋሳ ከተማ ቆይታቸው አውስቶናል፡፡አፈወርቅ ይቀጥላል… “ገረሱ ሜዳ ላይ እንደ ሀገር መሪ ማለት ነው፤ ያለውን ነገር ጨርሶ ይሰጣል። እሱ ተከላካይ ሆኖ አጥቂ ቦታ ያለውን ያበረታል። ይሄ ማለት አንድ አላማ ስለሆነ እሱ የሚታወቀው ሜዳ ውስጥ እስከ መጨረሻው ዋጋ ይከፍላል። ይመራል ይጮሀል ዳኛን ሁሉ እስከ መቆጣጠር ይደርሳል። እኔ ብዙም አይደለሁም፤ በዚህ ረገድ ከእኔ ይለያል። አብረን ስንሆን ከእኔ ጋር የመነጋገር የመናበብ ነገር አለን። ግን የሱን ያህል የጎላ ነገር እኔ የለኝም። ከሜዳ ውጪም ጨዋታ ነው፤ ነፃ የሆነ ሰው ነው። ይሄ ነው የሱ ባህሪ እስከ አሁንም ያቆየን ይሄ ነው፡፡ ”ገረሱም ስለ አፈወርቅ ባህሪ እንዲህ ይላል “አፈወርቅ የኔን ነግሮሀል። እሱ ግን ዝምተኛ ነው፤ ከማውራት መስራቱን ነው የሚያስቀድመው። ሥራ ሥራ ነው፡፡ ግን ጭምት ነው፤ እንደውም የሜዳው ይሻላል። ውጪማ ሰው ካገኘ ዝቅ ብሎ አክብሮ ሰላም ብሎ ነው የሚያልፈው። አሁን እሱ ሰውን ሰላም ሲል እኔ አፍራለሁ። እሱ በጣም ነው ታች ወርዶ ሰላም የሚለው። የሱ ባህሪ በጣም የተለየ ነው። ሌሎችንም ብትጠይቅ ይሄው ነው። እኔም ከሰው ጋር እግባባለው የሱ ግን በጣም ወጣ ያለ ነው። ወጣ ያለ ነው ስል ግን በሌላ ነገር አይደለም፤ ለሰው ያለው ክብር ከእኔ የተለየ ነው፡፡”
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/57721
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f8166a6264496943fb5acb3363941279
4212ae4ac3113653aa90dcdfce7824c5
ጉግል ዜና ለሚያሰራጩ ሚዲያዎች ገንዘብ መክፈል ሊጀምር ነው
የኢንተርኔት መምጣትና የመረጃ ሱናሚ የዜና ኩባንያዎችን በነዋይ ረገድ አንኮታኩቷቸዋል። ጋዜጠኞችና በጋዜጦች የሚጻፉ መረጃዎች በቀላሉ በኢንተርኔት ስለሚለቀቁ ሰዎች ጋዜጣና መጽሔት መግዛት ፋይዳው እየጠፋባቸው ነው። ጉግልና ፌስቡክ የጋዜጠኞችን ልፋት መና እያስቀሩ ነው በሚል ለዘመናት ሲተቹ ነበር። ጉግል ዛሬ ይፋ እንዳደረገው ለአንዳንድ "ደረጃቸውን ለጠበቁ" ዘገባዎች ክፍያ እጀምራለሁ ማለቱ ተሰምቷል። ጉግል ደንበኞቹ አንዳንድ "ከፍ ያለ ጥራት ያላቸውን ዘገባዎች" እንዲያነቡ ለማበረታት ሲል የዘገባዎቹን ላዘጋጀው ፕሬስ የተወሰነ ክፍያ ሊከፍል ተስማምቷል። ይህንን አዲስ የነዋይ ሽርክና ከሚጀመርባቸው ፕሬሶች መሀል የአውስትራሊያ፣ የብራዚልና የጀርመን ግዙፍ መገናኛ ብዙሃን ይገኙበታል። ብዙዎቹ የበይነመረብ ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች በጋዜጠኞች የተለፉባቸውን ዘገባዎች በነጻ ለተጠቃሚዎች ስለሚያቀርቡ ከፍተኛ ቅሬታ ሲነሳባቸው ቆይቷል። ይህ የጉግል ውሳኔ ከመሰማቱ ቀደም ብሎ አውስትራሊያ፣ ጉግልና ፌስቡክ ለዜና ዘጋቢዎች ገንዘብ እንዲከፍሉ የሚያስገደድ ደንብ ተግባር ላይ ለማዋል እያጤነች ነበር። ፈረንሳይ በበኩሏ ጉግል ለዜና አሳታሚዎች ተገቢውን ክፍያ እንዲከፍል ቀደም ብላ መመሪያ አውጥታለች። ለረዥም ጊዜ በበይነመረብ የሚሰራጩና የተደከበማቸው ዘገባዎችን ከኢንተርኔት ቴክኖሎጂ ጋር የተዛመዱ ኩባንያዎች ለደንበኞቻቸው በነጻ መመገባቸው አግባብ ነው ወይ በሚለው ዙርያ ክርክር ሲደረግ ነበር። አንድ የኢንተርኔት ተገልጋይ ሰው ቁልፍ ቃል ተጠቅሞ መረጃ ሲፈልግ በቅድሚያ የሚያገኛቸው ዘገባዎችን በትንሽ መጠንም ቢሆን ካነበባቸው ጉግል ለዚያ ዘገባ አሳታሚ ወይም ጋዜጠኛ መክፈል ይኖርበታል የሚሉ አሉ። ሌሎች ደግሞ ደንበኛው ዜናው የተጻፈበትን ድረገጽ ከፍቶ ሙሉ ዘገባ ሲያገኝ ነው ክፍያው መፈጸም ያለበት በሚለው ዙርያም ሰፊ ክርክሮች ተደርገዋል። ጉግል ከዚህ በኋላ ከፍተኛ ጥራት ላላቸው የዜና ዘገባዎች ክፍያን ይፈጽማል ይላል በድርጅቱ የጡመራ ሰሌዳ ላይ የተነበበው መረጃ። ሆኖም ጉግል "ከፍተኛ ጥራት ያላቸው" ሲል ምን ማለቱ እንደሆነ አልተብራራም። ጉግል ከዚህ በተጨማሪ ለዜና ዘገባቸው ክፍያ የሚጠይቁ ድረ ገጾችን ደንበኞቹ በነጻ እንዲያገኟቸው ለማስቻል ከዜና አሳታሚዎች ጋር ውል እንደሚገባ ይጠበቃል። ይህ እድል ዜና አቅራቢዎች አዳዲስ ደንበኞችን እንዲያገኙ ከማስቻሉም በላይ አዲስ የገቢ ምንጭ ይሆንላቸዋል የሚል ተስፋ አለ። ሩፐርት መርዶክና የጀርመኑ አክሴል ስፕሪንገርን የመሰሉ ግዙፍ የዜና አታሚ ድርጅቶች እነ ጉግልን በእኛ ላብ እየበላችሁ ነው ሲሉ ይከሷቸዋል። ጉግል ዛሬ ያሳለፈው ውሳኔ አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል ተብሎ ተጠብቋል። ጋዜጠኝነትን በብዙ ድካም የሚሰሩ አገር በቀል ሚዲያዎች በዚህ የጉግል የክፍያ ሥርዓት ይካተቱ አይካተቱ በዝርዝር የተባለ ነገር የለም። ክፍያው በየትኞቹ ቋንቋዎች ለሚዘጋጁ የዜና ዘገባዎች እንደሚሆንም አልተብራራም። ተቺዎች "ከፍተኛ ጥራት ያላቸው" የሚለውን የጉግል ደንብ ሳንሱር ሲሉ እየተቹት ነው። እነዚህ ግዙፍ ኩባንያዎች ሰዎች ምን ማንበብና ምን አለማንበብ እንዳለባቸው ሊወስኑ መብት የላቸውም ይላሉ የሚዲያ አዋቂዎች። በዚህ የክፍያ ሥርዓት ለመግባት ቅድሚያውን የያዙት ዜና አታሚዎች የጀርመኑ ሰፒገል ግሩፕ፣ የአውስትራሊያው ኢንክዊንስላንድና ኢንዴይሊ እንዲሁም የብራዚሉ ዳያሪዮስ ናቸው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
e017944f99784bd8336393c86382ccc2
4d1e55902cdef03649cff51f48871ea5
ኳታር 2022| የኢትዮጵያ ተጋጣሚ አዲስ አሰልጣኝ ቀጠረች
በቀጣይ ሳምንት በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያን የምትገጥመው ሌሶቶ አዲስ አሰልጣኝ ቀጥራለች። በዋና አሰልጣኙ ሞሰስ ማሊሄ ህመም ምክንያት በብሄራዊ ቡድኑ ቴክኒካል ዳይሬክተር ሌስሊ ኖትሲ አማካኝነት ለዓለም ዋንጫው የማጣርያ ጨዋታ የተጫዋቾች ምርጫ ያካሄዱት ሌሶቶዎች በህመም ምክንያት መቀጠል ባልቻሉት ሞሰስ ማሌሄ ምትክ ደቡብ አፍሪካዊው የ38 ዓመት ወጣት አሰልጣኝ ታቦ ሴኖንግን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ቀጥረዋል።ከዚህ በፊት በደቡብ አፍሪካ ከ20 ዓመት በታች በዋና አሰልጣኝነት እና በማምሎዲ ሰንዳውንስ የውጤታማው አሰልጣኝ ፒትሶ ሞሲሜኔ ምክትል ሆኖ የሰራው ይህ ወጣት አሰልጣኝ የሌሶቶው ስራ በእግር ኳስ ህይወቱ ትልቁ ሹመቱ ሲሆን ስራውም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን በመግጠም ይጀምራል።አብዛኛው የአሰልጣኝነት ጊዜውን ምክትል ሆኖ የሰራው አሰልጣኙ ከላይ ከተጠቀሱት ስራዎች ውጪ በደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድን በተለያየ ጊዜ የስትዋርት ባክስተር እና የኤፍሬም ማሻባ ምክትል በመሆን ሰርቷል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/50269
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
bbd82c5b1ab6a5ccf01ce5c3c460e188
06394b720132728585c6ac290f2a0be0
የኅዳር ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 21 በመቶ ደረሰ
የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በየወሩ የሚያወጣው የሸማቾች ዋጋ መመዘኛ አኃዝ ወይም የዋጋ ግሽበት ሁኔታ መረጃ እንደሚያሳየው፣ በኅዳር ወር የተመዘገበው አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወር ጋር ሲነፃፀር በ20.8 በመቶ ከፍ ብሏል፡፡ኤጀንሲው ለሪፖርተር በላከው መግለጫ መሠረት፣ የዋጋ ግሽበት ሁኔታ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወር ጋር በማነፃፀር የሚገኘው ውጤት ወቅታዊ የዋጋ ጭማሪ ሁኔታን የሚያሳይ ነው። ከዚህም ውስጥ  የምግብ ዋጋ ግሽበት አንዱ ሲሆን፣ የዘንድሮው የኅዳር ወር ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወር ጋር ሲነፃፀር በ24.5 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡ የኤጀንሲው ትንታኔ  ዋና ዋና የእህል ዓይነቶች በሚባሉት በተለይ በጤፍ፣ በገብስ፣ በማሽላና በእንጀራ እንዲሁም በበሬ ሥጋ ላይ የተጋነነ ባይሆንም፣ የዋጋ ጭማሪው በኅዳርም እንደ ቀጠለ ያሳያል። ይህም ሆኖ ስንዴና በቆሎ በተወሰኑ ክልሎች ውስጥ መጠነኛ ቅናሽ አሳይተዋል፡፡ በተጨማሪም አንዳንድ የምግብ ዓይነቶች በተለይም የስንዴ ዳቦ፣ ቲማቲም፣ ቀይ ሽንኩርት፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ድንች፣ ጎመን፣ ካሮት፣ ምስር፣ ቅቤ፣ የምግብ ዘይት፣ ወተት፣ ዓይብና እንቁላል ቅናሽ አሳይተዋል፡፡ ይሁን እንጂ ያለፈው ዓመት የኅዳር ወር ዋጋ ከአሁኑ ዓመት ኅዳር ወር ጋር ሲነፃፀር፣ ባለፈው ዓመት የነበረው ጭማሪ ዝቅተኛ ነበር። ይህም ሆኖ ዘንድሮ የታየው ጭማሪ የዋጋ ግሽበቱን አማካይ ንፅፅር ከፍ አድርጎታል።በሌላ በኩል ምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ መመዘኛ ክፍሎች ያሳዩት የዋጋ ግሽበት እንቅስቃሴና በዚህ ዓመት ኅዳር ወር የተመዘገበው ግሽበት ካለፈው ዓመት ኅዳር ወር ጋር ሲነፃፀር፣ የ16.4 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡፡ ካለፉት ጥቂት ወራት ጀምሮ ምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ መመዘኛው ክፍሎች የዋጋ ግሽበት በተከታታይ ጭማሪ እያሳየ መምጣቱን ያስገነዝባሉ ያለው ኤጀንሲው፣ ምግብ ነክ ያልሆኑ የመመዘኛው  ክፍሎች የዋጋ ግሽበት ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከፍ እንዲል ካደረጉት ዋና ምክንያቶች ውስጥ በተለይ ልብስና መጫሚያ፣ የቤት ኪራይ፣ የቤት እንክብካቤና ኢነርጂ (ማገዶና ከሰል)፣ የቤት ዕቃዎችና የቤት ማስጌጫዎች፣ የቤት መሥሪያ ዕቃዎች፣ ሕክምናና ትራንስፖርት (በተለይ የቤት መኪና) ላይ የታየው የዋጋ ጭማሪ ነው፡፡ ይህም ሆኖ የኅዳር ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት ከጥቅምት ወር አኳያ ሲነፃፀር ያሳየው አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት በ0.6 ከመቶ ጭማሪ ከፍ ብሏል። የኢኮኖሚ ባለሙያዎች በአብዛኛው በአቅርቦትና በፍላጎት አለመጣጣም ሳቢያ፣ የሸማቾች ፍላጎት ከምርትና አገልግሎት አቅርቦት ጋር አልጣጣም ሲል የሚከሰት፣ በአብዛኛው በአንድ ዓመት ውስጥ የሚከሰት ጭማሪን ለማመላከት የሚጠቀሙበት ይህ የዋጋ ግሽበት ሥሌት አማካይ ዋጋንና ንፅፅርን በመጠቀም የሚገልጹበት ዘዴ ነው። አቅርቦትና ፍላጎት አለመመጣጠናቸው ብቻም ሳይሆን መንግሥት ሆን ብሎ በሚፈጥራቸው የመሠረተ ልማት ግንባታዎች፣ የከተሞች መስፋፋትና የአኗኗር ዘይቤ ለውጦች ለሸቀጦች ዋጋ መናር አስተዋጽኦ ማድረጋቸው ይነገራል። አግባብነት የጎደላቸው ያልተገሩ ግብይቶችም የዋጋ ግሽበትን ሲያስከትሉ እንደሚታይ ባለሙያዎች ይገልጻሉ።  ለአብነትም ባንኮች ለልዩ ልዩ ግንባታ መስኮች የሚያበድሩበት የወለድ ምጣኔ፣ የብድር ማስያዣ ንብረቶችና ሀብቶች የሚያወጡት ግመታና ትመና በገበያው ውስጥ ሰው ሠራሽ ዋጋ እያስፋፋ እንደመጣ ተደጋግሞ ይጠቀሳል። አስመጪዎች በኪሳራ ምርት ወደ ውጭ እየሸጡ በገቢ ምርቶች ላይ የሚጥሉት ዋጋ፣ የማጓጓዣና የሎጂስቲክስ ወጪዎች መናር፣ የቀረጥ መብዛትና የመሳሰሉትም ጤናማ መሆኑ ከሚነገርለትና እስከ አምስት በመቶ የሚጨምር የዋጋ ግሽበት ወይም በአብዛኛው የሚነገረው የነጠላ አኃዝ የዋጋ ግሽበት ከመንግሥት የዕቅድ መዝገብ ተለይቶ አያውቅም።ላለፉት አራት ዓመታት ባለ ሁለት አኃዝ የዋጋ ግሽበትን ወደ ነጠላ አኃዝ ዝቅ ለማድረግ መንግሥት ሳይቻለው ቆይቷል። ከዘንድሮ ጀምሮ ከውጭ የሚገዛ ስንዴን ለማስቀረት ቢያቅድም፣ በምርት እጥረትና በዋጋ ግሽበት ጫና ሳቢያ ሊሳካለት ባለመቻሉ፣ የተጋጋለው የዋጋ ግሽበት የሚያባብሰውን የኑሮ ክብደት ለመደጎም የ400 ሺሕ ቶን ስንዴ ግዥ ለመፈጸም ጨረታ አውጥቷል። መንግሥት በዚህ ሳይገታ እስከ ሁለት ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ስንዴ፣ እስከ 550 ሚሊዮን ሊትር የምግብ ዘይት፣ እስከ 350 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ስኳርና ሌሎችም የምግብ ሸቀጦችን ማቅረብ ለሚችሉ ነጋዴዎች የጨረታ ጥሪ ማቅረቡ የሚታወስ ነው።
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/17519
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
83d38e976a87ff57c6b3454ba95c2508
d6539f698ccc67905f2c3c7ce5fab418
ኢትዮጵያ ቡና አልሀሰን ካሉሻን በእጁ አስገብቷል
በኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨለማ የውድድር ዓመት ውስጥ በግሉ ያንፀባረቀው ካሉሻ ወደ ቡናማዎቹ ቤት ማምራቱ እርግጥ ሆኗል።ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ እና ጥሩ ጊዜን ካሳለፉ ተጨዋቾች መካከል አልሃሰን ካሉሻ ዋነኛው ነበር። ተጨዋቹ ምንም እንኳን ቡድኑ ከሊጉ ለመውረድ ቢገደድም በኢትዮ ኤሌክትሪክ መለያ ከአዲስ አበባ ዋንጫ ጨዋታዎች ጀምሮ እስከ ፕሪምየር ሊጉ ፍፃሜ ድረስ በወጥነት ማገልገል ችሏል። በኤሌክትሪክ ቤት በመስመር አማካይነት በመጫወት የጀመረው ካሉሻ በሂደት የቡድኑ ዋነኛ የጨዋታ አቀጣጣይ መሆን ከመቻሉም በላይ 13 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።ጋናዊው አማካይ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር የአንድ ዓመት ውል ይቀረው ስለነበር በከፍተኛ ሊግ ይቀጥላል ወይስ አይናቸው ያረፈበት የፕሪምየር ሊጉ ክለቦች ይወስዱታል የሚለው ጥያቄ ሲያነጋግር ቆይቷል። በመጨረሻም ኢትዮጵያ ቡና ከተጨዋቹ ጋር እንደተስማማ እና በኢትዮኤሌክትሪክ ያለውን የውል ማፍረሻ በመክፈል ከቡድኑ ጋር ሊቀላቅለው ከስምምነት መድረሱ ተስመቷል። በርካታ ተጨዋቾቹን የለቀቀው ኢትዮጵያ ቡና አማካይ ክፍሉ ላይ ሁነኛ ተጨዋች ያስፈልገው የነበረ በመሆኑ ካሉሻን ማግኘቱ ለአሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜስ የቡድን ግንባታ እጅግ ጠቃሚ እንደሚሆን መናገር ይቻላል። አማካዩ ከቡናማዎቹ ጋር ለሁለት የውድድር ዓመታትን ለመቆየት ሲሆን የተስማማው በቀጣዩ ረቡዕም በፌዴሬሽን ተገኝቶ ፊርማውን በይፋ እንደሚያኖር ይጠበቃል። ከዚህ በተጨማሪም ኢትዮጵያ ቡና ከዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ ኢስማኤል ዋቴንጋ ጋር ባሳላፍነው ሳምንት መጨረሻ መስማማቱ የሚታወስ ነው።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/39650
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
dd3b5db6b11b481acc2ad13f253070b6
55a3aff4c509457f5dbeb6aecbc3a30d
ከ19 ሺሕ ሜትሪክ ቶን በላይ ቡና ሰውረዋል የተባሉ ነጋዴዎች ታገዱ
ንግድ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ምርት ገበያ መቀመጫ ያላቸው 24 ቡና ነጋዴዎች ከ19,000 ሜትሪክ ቶን በላይ ቡና ሰውረዋል በመባላቸው እንዲታገዱ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ንግድ ሚኒስቴር እነዚህ ቡና ነጋዴዎች በምርት ገበያ ያላቸውን መቀመጫ በመጠቀም፣ ግምቱ 7.6 ሚሊዮን ዶላር የሆነ 19,343.84 ሜትሪክ ቶን ቡና መሰወራቸውን ማረጋገጡ ታውቋል፡፡የንግድ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አያና ዘውዴ ሚያዝያ 17 ቀን 2008 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ ምርት ገበያ በጻፉት ደብዳቤ፣ ከ2000 ዓ.ም. እስከ 2008 ዓ.ም. አጋማሽ ድረስ እነዚህ 24 ነጋዴዎች ቡና ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለሚያደርጉ 54 ላኪዎች የሚያቀርቡት ቡና መሰወሩን ገልጸዋል፡፡‹‹ይህ ድርጊት ደግሞ የቡና ግብይት በሚፈጸምባቸው ሕጎች የተከለከለ በመሆኑ በወንጀል ያስቀጣል፡፡ ጉዳዩ በቡና ግብይት ሥርዓትና በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ ያስከተለ ድርጊት በመሆኑ፣ በአባልነት ወንበራቸው ቡናው እንዲሰወር የተባበሩ በሕግ ይጠየቃሉ፤›› በማለት በአቶ አያና ፊርማ የወጣው ደብዳቤ ያመለክታል፡፡ይህን ሕገወጥ ድርጊት የፈጸሙ ነጋዴዎች በሕግ የሚጠየቁ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ግብይት እንዳይፈጽሙ እንዲደረግ ለምርት ገበያው ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ከቡና ግብይት እንዲታገዱና በቀጣይነት በሕግ ይጠየቃሉ ከተባሉት መካከል ኤጂኤን ጄኔራል ቢዝነስ፣ አዲስ ኤክስፖርተር፣ ዴቭላም ትሬዲንግ፣ ሆራ ትሬዲንግ፣ ኤፍኤስኤስ ትሬዲንግ፣ ሃርማ ጄኔራል ትሬዲንግ፣ ጃዊ ማንቡክ ኮሚሽን ኤጀንት፣ በሰማ ትሬዲንግ፣ ቦር ቡና፣ ቴስቲ ትሬዲንግ፣ ጎማ ቡና ቢዝነስ፣ ቻንድለር ትሬዲንግ፣ ኤስ ሳራ ቡና እና ቬራ ኢንተርናሽናል ይገኙበታል፡፡ የቡናና ሻይ ግብይት ባለሥልጣን  የቡና ግብይት ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ቢኮራ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ እነዚህ ነጋዴዎች ለውጭ ንግድ መዋል የነበረበትን ቡና መሰወራቸው በመረጋገጡ እንዲታገዱ ውሳኔ ተላልፏል፡፡‹‹ነገር ግን ጉዳዩ ወደ ሕግ የሚሄድ በመሆኑ ዝርዝር መረጃ ለመስጠት እቸገራለሁ፤›› በማለት አቶ ጌታሁን ጉዳዩ ያለበትን ደረጃ ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ የቡና ግብይት የተወሳሰበና ሕገወጥ ተግባራት በየጊዜው የማያጣው እንደሆነ ሲገለጽ ቆይቷል፡፡ በዘርፉ ያለውን ችግር ለመፍታት የሚኒስትሮች ምክር ቤት ኅዳር 15 ቀን 2008 ዓ.ም የቡናና ሻይ ግብይት ባለሥልጣን አቋቁሟል፡፡ ባለሥልጣኑ ተጠሪነቱ ለግብርና ሚኒስቴር መሆኑ አሁንም እያነጋገረ ቢሆንም፣ ከንግድ ሚኒስቴር የግብይት ዘርፍ፣ ከግብርና ሚኒስቴር ደግሞ የቡናና ሻይ ዳይሬክቶርት ይዞ ራሱን የቻለ መሥሪያ ቤት ሆኖ ተቋቁሟል፡፡የቡናና ሻይ ግብይት ባለሥልጣን እንዲመሩ ቀደም ሲል የደቡብ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ሳኒ ረዲ ተሹመዋል፡፡ ነገር ግን ይህ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤት እስካሁን በይፋ ሥራ አለመጀመሩ ተነግሯል፡፡ተሰወረ በተባለው ቡና በቀጥታ ተጠያቂ የሆኑት ነጋዴዎች ለንግድ ሚኒስትሩ አቶ ያዕቆብ ያላ ቅሬታቸውን እያቀረቡ መሆኑም ታውቋል፡፡የኢትዮጵያ ቡና ዘርፍ 25 ሚሊዮን ቤተሰቦች የሚተዳደሩበትና የአገሪቱ ዋነኛ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ ነው፡፡ በ2007 ዓ.ም. ምርት ዘመን 548 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ቡና የተመረተ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 183 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ወደ ውጭ ተልኳል፡፡በ2008 ዓ.ም. ግማሽ ዓመት 104 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ቡና ወደ ውጭ ተልኮ 350 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል፡፡ ነገር ግን ይህ የሥራ አፈጻጸም በንግድ ሚኒስቴር መልካም የተባለ ቢሆንም፣ ወደ ውጭ መላክ የነበረበት ቡና በሕገወጥ መንገድ ከአገር እንደሚወጣ፣ በአገር ውስጥም በተለያዩ ገበያዎች እየተቸበቸበ መሆኑ ይነገራል፡፡ 
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/12427
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
dea26219b52724e7aefc5ed8a66b7b18
82ec2c48f04db09d1b34af9f57f9c3f5
የደቡብ ካስቴል ዋንጫ ላይ የሚካፈሉ 7 ክለቦች ታውቀዋል
ሶከር ኢትዮጵያ ከፌዴሬሽኑ ባረጋገጠችው መረጃ መሰረት ከሀዋሳ ከተማ ፣ ወላይታ ድቻ ፣ ሲዳማ ቡና እና አርባምንጭ ከተማ በተጨማሪ የሚካፈሉት ክለቦች ኢትዮጵያ ቡና ፣ ድሬዳዋ ከተማ እና ፋሲል ከተማ ሆነዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ላይ እንደማይካፈል ያስታወቀው ኢትዮጵያ ቡና የቅድመ ውድድር ዘመን ዝግጅቱን በሀዋሳ እየያደረገ እንደመገኘቱ በደቡብ ካስቴል ዋንጫ ላይ ሊካፈል እንደሚችል ተገምቶ የነበረ ሲሆን እንደፌዴሬሽኑ መረጃ ከሆነ ኢትዮጵያ ቡና የመሳተፍ ግብዣውን ተቀብሏል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያ ስለ ጉዳዩ ለክለቡ ባቀረበችው ጥያቄ ግን ክለቡ የደረሰበትን ውሳኔ በራሱ የፌስቡክ ገጽ እንደሚያሳውቅ በመግለጽ መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል፡፡የከፍተኛ ሊጉ ቻምፒዮን ፋሲል ከተማ በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ጥያቄ አቅርቦ የነበረ ሲሆን በአወዳዳሪው አካል ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ በአምናው ውድድር ላይ የተሳተፈው ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ ቀደም ብሎ መሳተፉ የተረጋገጠ ክለብ ነው፡፡የደቡብ ካስቴል ዋንጫ መስከረም 24 የሚጀምር ሲሆን መስከረም 23 በሀዋሳ ሴንትራል ሆቴል ከቀኑ 08:00 ጀምሮ የእጣ ማውጣት ስነ ስርአት ይካሄዳል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/16775
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
913a292e3b41734a01a8ae91e99ba44c
04a951b8c5cfc6e7c72ae6f4b90623f4
ድርጅቱ የህፃናት መቀንጨር ችግር ለመቅረፍ እየሰራ ነው
 አዲስ አበባ፡- ሴቭ ዘ ችልድረን ኢትዮጵያ ከዩ ኤስ ኤድ ጋር በመተባበር 9 ሚሊዮን ብር በመመደብ ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ከመቀንጨር ችግር ለመታደግ እየሰራ መሆኑ ተነገረ፡፡ በኢትዮጵያ አንድ መቶኛ ዓመቱን እያከበረ ያለው ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ከሚሰራቸው ሥራዎች በተጨማሪ በህጻናት ሁለንተናዊ ዕድገት ላይ አተኩሮ እየሰራ መሆኑ ተነግሯል፡፡ የስቆጣ ቃል ኪዳን ክፍል ሲኒየር ማኔጀር የሆኑት ዶክተር ሲሳይ ሲናሞ እንዳሉት፣ መቀንጨርን ለማጥፋት ‹‹የፖሊሲ ሰነዶቻችን በተለይም ውሃ ላይ ያሉ ነገሮች ስለ ሚልኒውትረሽን ምንም የሚሉት ነገር አልነበረም፡፡ አሁን ግን በሰቆጣ ስምምነት ላይ «ወሽ» እንዲገባ ተደርጓል፤›› ይላሉ፡፡ የቀነጨረ ዕድገትን ለመቀነስ የተመጣጠነ ምግብ እንዲመገቡ ማድረግ ብቻ ዋጋ የለውም፡፡ ስለዚህም ሥርዓተ ምግብን ለማስተካከል በሚሠራበት ማኅበረሰብ ላይ እንደ ወሽ ያሉ ፕሮግራሞች የውሃ አቅርቦት፣ የመፀዳጃ ቤት መኖር፣ የግልና የአካባቢ ንፅሕና አጠባበቅ ሥራዎችን መሥራት ይኖርባቸዋል፡፡ የሴቭ ዘችልድረን የግሮስ ኒውትሬሽን ባለሙያ የሆኑት ወይዘሮ መሰረት አሰግድ በበኩላቸው እንዳሉት፣ የስርዓተ ምግብን ለመቅረፍ በህጻናት የአመጋገብ ስርዓት ማሻሻያ ላይ በጋራ ቢሰሩ ሊያመጡ የሚችሉትን ውጤት በማጥናት ተግባራዊ እየተደረገ ነው፡፡በሥርዓተ ምግብ ችግር ዙሪያ እ.ኤ.አ. በ2016 በተሠራ አንድ ጥናት፣ በኢትዮጵያ 67 በመቶ የሚሆኑት አዋቂዎች ዕድገት እንዲቀጭጭ ሆኗል፡ ፡ በጥናቱ መሠረት፣ ከአምስት ዓመት ዕድሜ በታች በሆኑ ሕፃናት የመቀንጨር ችግር በስፋት የሚታየው በአማራ ክልል ነው፡፡በክልሉ የመቀንጨር ችግር 46.3 በመቶ ሲሆን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 42.7 በመቶ፣ በአፋር ክልል 41.1 በመቶ ችግሩ ተንሰራፍቶ ይገኛል፡፡በዚህ ረገድ የተሻሉ የተባሉት አዲስ አበባ 14.6በመቶና ጋምቤላ ክልል 23.5 በመቶ መሆኑን ከጥናቱ መረዳት ተችሏል፡፡ ይህንን አገራዊ ችግር በ2022ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ ለመቅረፍ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ሲሆን፣ይህን እውን ለማድረግም ለሕፃናቱ ዕድገት ትልቁን ድርሻ በሚይዙት በመጀመሪያዎቹ አንድ ሺህ ቀናት ውስጥ ብዙ መሠራት ይኖርበታል፡፡ ይህም ማለት ሕፃኑ (ኗ) ከተረገዘ ወይም ከተረገዘችበት ጊዜ እስከ ሁለት ዓመቱ (ቷ) ድረስ ባሉት ቀናት የሚደረግ እንክብካቤ ነው፡፡ ይህም የሆነው በሕፃናት አካላዊና አዕምሯዊ ዕድገት ላይ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት ትልቁን ሚና ስለሚጫወቱ ነው፡፡ የሰቆጣ ስምምነትም ይህንን ዕውን ለማድረግ የተጀመረ ፕሮግራም ነው፡፡ በአገሪቱ ለጤና ጠቃሚ በሆኑ ንጥረ ነገሮች የበለፀጉ ምግቦችን የሚመገቡ፣ ከስድስት እስከ 23 ወራት ዕድሜ ክልል የሚገኙ ሕፃናት ከሰባት በመቶ እንደማይበልጥ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡አዲስ ዘመን ሚያዝያ 13/2011 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=9324
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2aa7fc52546813efa4dbba53883ac408
2bb1ec0611767ad17906ef0ee13f21fe
የእስራኤል ተቃዋሚዎች አዲስ የአንድነት መንግሥት ለማቋቋም ተስማሙ
የየሽ አቲድ ፓርቲ መሪው ያይር ላፒድ በስምንት ቡድኖች የተቋቋመ ጥምረት መመስረቱን አስታውቀዋል፡፡ ሥልጣን በዙር በሚከፋልበት በዚሁ ስምምነት መሠረት የያሚና ፓርቲው አለቃ ናፍታሊ ቤኔት በቀዳሚነት ጠቅላይ ሚንስትር ይሆናሉ። በቀጣይ ላፒድ ሥልጣኑን ይረከቧቸዋል። መንግሥት ለመመስረት ቃለ መሐላ ከመፈጸሙ በፊት የፓርላማዉ ይሁንታ ያስፈልጋቸዋል ተብሏል፡፡ ላፒድ በሰጡት መግለጫ ስለስምምነቱ ለፕሬዚዳንት ሬውቨን ሪቭሊን ማሳወቃቸውን ገልጸዋል። "ይህ መንግስት ሁሉንም የእስራኤል ዜጎች፣ የመረጡትንም ሆነ ያልመረጡትን ለማገልገል እንደሚሠራ ቃል እገባለሁ" ብለዋል፡፡ "ተቃዋሚዎቻቸውን የሚያከብር ሲሆን ሁሉንም የእስራኤልን የህብረተሰብ ክፍሎች አንድ ለማድረግ እና ለማገናኘት የቻለውን ሁሉ ያደርጋል" ሲሉ ገልጸዋል፡፡ በእስራኤል የመገናኛ ብዙሃን በተሰራጨ ምስል ላፒድ፣ ቤኔት እና የአረብ ኢስላሚስት ራም ፓርቲ ሊቀመንበር ማንሱር አባስ ስምምነቱን ሲፈርሙ ቢታዩም ብዙዎች የማይቻል መስሏቸው ነበር፡፡ አባስ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት "ውሳኔው ከባድ እና በርካታ ክርክሮች ነበሩት። ስምምነቶቹ ላይ መድረስ ግን አስፈላጊ ነበር፡፡ በዚህ ስምምነት ለአረብ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚጠቅም ብዙ ነገሮች አሉት" ብለዋል ፡፡ ላፒድ ለፕሬዚዳንቱ በላኩት ማስታወሻ እአአ ነሐሴ 27/2023 ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እስከሚሾሙ ድረስ ከቤኔት ጋር በመሆን መንግስትን እመራለሁ ብለዋል፡፡ ሪቭሊን በጉዳዩ ላይ የመተማመኛ ድምጽን በተመለከተ ውሳኔ እንዲያስተላልፍ ፓርላማው በተቻለ ፍጥነት እንዲሰበሰብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ህብረቱ በ 120 መቀመጫዎች ባሉት ክኔሴት (የእስራኤል ፓርላማ) የአብላጫውን ድጋፍ ማግኘት ካልቻለ ሃገሪቱ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለአምስተኛ ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ ትገደዳለች፡፡ ጥምረት የፈጠሩት ፓርቲዎች የእስራኤልን ፖለቲካ ሙሉ ገጽታ ያሳያሉ ተብሏል፡፡ ፓርቲዎቹ ኔታንያሁን ለመተካት ከማቀድ ውጭ በፖለቲካዊ ጉዳዮች ብዙም የሚያመሳስላቸው ነገር የለም፡፡ ረቡዕ ዕለት ረዥም ሰዓታትን የወሰደው ውይይት በቴሌ አቪቭ አቅራቢያ በሚገኝ አንድ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን ዕፀ ፋርስን ህጋዊ ከማድረግ ጀምሮ በርካታ ጉዳዮች አጀንዳ ሆነው ተነስተዋል። የእስራኤል መገናኛ ብዙሃን ሁሉም ሃሳቦች ተነስተው ከስምምነት አልተደረሰም ያሉ ሲሆን ይህም ጥምረቱ የመተማመኛ ድምጹን ያሸንፋል በሚለው ላይ ጥርጣሬ ጭሯል፡፡ የኔታንያሁ ሊኩድ ፓርቲ ከወራት በፊት በተደረገው ምርጫ ብዙ ወንበር ቢያገኝም ስልጣን የሚያስገኝለትን ጥምረት መመስረት አልቻለም። ኔታንያሁ የታቀደው አዲስ መንግስት "የክፍለ ዘመኑ ማጭበርበር" ሲሉ ገልጸው የእስራኤልን መንግሥት እና ህዝቡን አደጋ ላይ የሚጥል ብለውታል፡፡
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
31a3113b3b88b27855d05bd87c68279e
4d5e1cfbf2ea7dbc80fa74b1f49f11a2
የትግራይ ሰዎች የትኞቹ ናቸው?
ምን ላይ እንደሆነ ዘነጋሁት እንጂ «ከምታየው ሁሉንም ከምትሰማው ግማሹን እመን» የሚል ጥቅስ አንብቤ ነበር። «ማየት ማመን ነው» የሚለውን የወል አባባል ልጨምርበት። የሁለቱም አባባሎች መልዕክት ተመሳሳይ ነው። ከምንሰማው ነገር በምናየው ነገር እንተማመናለን። በተለያየ አጋጣሚ የትግራይ ተወላጅ ጓደኞች አሉኝ። የትግራይን ምድር ግን አይቼው አላውቅም ነበር። ከሰሞኑ አየሁት ለማለት ነው። ማየት ቢሏችሁ ደግሞ ዝም ብሎ ጫፍ ደርሶ መመለስ አይደለም፤ ወይም በአውሮፕላን መቀሌ ደርሶ መምጣት አይደለም። በአላማጣ ገብቼ፣ በማይጨው አድርጌ፣ ገደላማና ሰንሰለታማውን የትግራይ ምድር አቋርጬ፣ ደጋውንም ቆላውንም የተምቤን ለምለም ምድር ረግጬ፣ ጠጄን ጠጥቼ፣ መቀሌን ዘወር ዘወር ብዬ አይቼ፣ ዓድዋንና አክሱምን ዳስሼ ነው የመጣሁ ብላችሁ ታምናላችሁ? ይሄ ሁሉ በአንድ ጉዞ? አዎ በአንድ ጉዞ! ለዚያውም ስማቸውን ባልጠቀስኳቸው ቦታዎች ሁሉ ብዙ ነገር እያየሁ ነዋ! ዳሩ ግን ከአዲስ አበባ ተነስቼ አክሱም ለመድረስ ሰባት ቀናትን ተጠቅሜያለሁ። ሰባቱንም ቀን በጉዞ! በቃ ከሰኞ እስከ ሰኞ(ከእሁድ እስከ እሁድ አለ ጎሳዬ) ጉዞ ነበር። መሃሉ ብዙ ስለሚያስወራ ለዛሬው አንድ ነገር ላይ ብቻ ላተኩር። የትግራይ ወጣቶች ላይ የታዘብኩት ነገር። ከመግቢያዬ ልነሳና ‹‹ማየት ማመን ነው›› የሚለው አባባል ብዙ ነገር ግልጽ አድርጎልኛል። የአገራችን ፖለቲካ የተጨመላለቀ ነው። ሀቀኛ ባለሥልጣንና ፖለቲከኛ ብቻ ሳይሆን ሽማግሌም አጥተናል። ባለሥልጣንና ፖለቲከኛ በአክቲቪስት ተጠልፏል። ሀቀኛ ፀሐፊም አጥተናል። በመንጋ መነዳት ግልጽ የሆነ ብልሽት እያደረሰብን ነው። የዘንድሮውን ዓድዋ ልብ ብላችሁ እዩት! ስለትግራይ ብዙ ነገር ተብሏል። ማህበራዊ ድረ ገጾች ላይ ያለው ነገር በግልጽ ያየነው ነው። አንዳንዱ «የትግራይን ሕዝብ ከሕወሓት ለዩ፣ የትግራይ ሕዝብ ምስኪን ነው» ሲል የተቀረው የለም «ሕወሓትና የትግራይ ሕዝብ የተሳሰሩ ናቸው» ይላል። ይሄ ነገር እንደኔ ትግራይ ሄዶ ለማያውቅ የሚፈጥረውን ስሜት አስቡት! በሥራ አጋጣሚ በብዙ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ሄጃለሁ (ትግራይ ግን የመጀመሪያዬ ነው) የፈለገውን ያህል ይግረማችሁ የትግራይ ሕዝብ የተሻለ ሆኖ ነው ያገኘሁት(ያላመነ ሄዶ ማየት ነው) የሕዝቡ የዋህነትና ቅንነት ሲያስገርመኝ አንድ ነገር አሰብኩ። እነዚህ ሰዎች በወቅታዊው ፖለቲካ ስማችን ጠፍቷል ብለው ስላሰቡ ለማካካስ ይሆን? ብዬ አሰብኩ። ለዚህም ለፖለቲካ ሩቅ ይሆናሉ ብዬ ያሰብኳቸውን ሳስተውል ነበር። ለምሳሌ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች፣ ሬዲዮና ቴሌቪዥን በሌለበት በረሃ ውስጥ የሚኖሩ ምስኪን ነዋሪዎች፣ በቀላል ሥራዎች ሲከፋም በልመና ላይ የተሰማሩ ሰዎች የማህበራዊ ገጾች መርዝ አይደርሳቸውም። የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና ማስተዋል የሚቻለው ከእነዚህ ሰዎች ነው። አንድ በጫማ መጥረግ ሥራ ላይ ያለ ወጣት አንድ ቦታ ብትጠይቀው ‹‹በዚህ ሂድ›› አይልህም፤ ሥራውን ትቶ ቦታውን ሊያሳይህ ይሄዳል(አባቴ ይሙት በዓይኔ ያየሁት ነው)። እንደ አጋጣሚ ለእኔ ያጋጠሙኝ ይህን ስላደረጉ ብዙዎችን ሊያስመሰግን አይችልም ብዬም አሰብኩ። ከዚህ በፊት ወደእዚያ አካባቢ የሄዱ ሰዎች ሲነግሩኝ ግን የሰዎቹ ባህሪ እንዲህ ነው። ሌላው ደግሞ የታዘብኩት ነገር አንድ ቦታ ሲጠየቁ ስለዚያ ቦታ ማስረዳት ይወዳሉ። በተለይም ቦታው ታሪካዊ ቦታ ከሆነ ልክ እንደ አስጎብኚ ማብራራት ይወዳሉ። እንዲያውም ሌላ ተጨማሪ ቦታ ጠርተው ይሄንንም ብታየው ማለት ይዳዳቸዋል። ይሄም ከአንዴም ሁለቴ ያስተዋልኩት ነው። ግብረ መልስም ይጠይቃሉ። ‹‹መቀሌን እንዴት አገኘሃት፣ ዓድዋን እንዴት አገኘሃት፣ አክሱምን እንዴት አየሃት….›› የተለመዱ ጥያቄዎች ነበሩ። ምን ዋጋ አለው ይሄንን ሁሉ የዋህነትና ቅንነት የተጨመላለቀው ፖለቲካ አፈር ድሜ እያበላው ነው። የትግራይ ወጣቶች ተመርዘዋል። የመረዛቸው ደግሞ የትግራይ አክቲቪስትና ፖለቲከኛ ብቻ ሳይሆን የመሃል አገሩ የመንጋ አራጋቢ ነው። በመሃል አገር ሲደረግ የነበረው በቀጥታ በትግራይ ወጣቶች ተደረገ። ለምሳሌ የአቶ መለስ ዜናዊ ፎቶ ተቃጥሏል፤ ከየተሰቀለበት ይውረድ ተብሏል(ወርዷልም) ከኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም በላይ ጨካኝና አረመኔ ተደርገው ተስለዋል። የዚህ አፀፋ በትግራይ አክቲቪስቶችና ፖለቲከኞች ተደገመ። በትግራይ ከተሞች ውስጥ የክልሉን ባንዲራ ብቻ የያዙ ብዙ ናቸው። በትግራይ ባንዲራ ቀለምና አርማ የተሠራ ልብስ ነው የሚለበስ። የመገልገያ ዕቃዎች ሁሉ የትግራይ ባንዲራ ምልክት አለባቸው። ወፍራሙን ጥፋት ደግሞ ልንገራችሁ። ከዓድዋ በዓል ዋዜማ ጀምሮ እስከ ዕለቱ ፍጻሜ ድረስ የአጼ ምኒልክ ፎቶ በከተማዋ ውስጥ የለም። የአቶ መለስ ዜናዊና የአጼ ዮሐንስ 4ኛ ግን እዚህም እዚያም ይታያል። በዕለቱ በተዘጋጀው መድረክ ላይ ከመቀሌ እስከ ዓድዋ ድረስ በእግር የተጓዙ የመቀሌና አካባቢዋ ወጣቶች ለምስጋና ወደ መድረክ ተጠሩ። ሁሉም የለበሱት ‹‹ዓድዋ›› የሚል ጽሑፍ ያለበት ቲሸርት ከሥሩ ያለው የትግራይ ባንዲራ ነው። የትግራይ ባንዲራ መኖሩ አስፈላጊ ነው ከተባለም ቢያንስ ለምን ከፌዴራሉ ጋር አልሆነም? የያዙት ባነር ላይ ያለው ፎቶ የአቶ መለስ ዜናዊና የአጼ ዮሐንስ 4ኛ ነው፤ አለፍ ሲልም እንደነ አሉላ አባነጋ ያሉ የትግራይ ተወላጆች ብቻ ናቸው። በዓድዋ ታሪክ ውስጥ አጼ ምኒልክ ምንም ድርሻ የላቸውም ማለት ነው? ሁሉም መሪዎች የራሳቸው ታሪክ አላቸው፤ ከአቶ መለስ ዜናዊና ከአጼ ምኒልክ የዓድዋ ታሪክ ተሳታፊ ማን ነበር? ይሄ ሁሉ በስህተት የተደረገ አይደለም፤ ታስቦበት ነው። አቶ መለስ ዜናዊ በዓድዋ ጦርነት ታሪክ ውስጥ ምንም ድርሻ እንደሌላቸው እነዚያ ወጣቶች ጠንቅቀው ያውቃሉ። ነገሩ የብሽሽቅ ፖለቲካ መሆኑን ግልጽ የሚያደርገው ደግሞ ምን መሰላችሁ? ጎልቶ የሚታየው የአቶ መለስ ዜናዊ ፎቶ ነው። የትግራይ ተወላጅ የሆኑት የድሉ ከፍተኛ ባለድርሻ የራስ አሉላ አባነጋ እንኳን ጎልቶ አልታየም። ይህን ድርጊት ካስተዋሉ ጋዜጠኞች ጋር እያወራን ነበር። አንደኛው በጽኑ ተከራከረ፤ በተለይም የእናቶችን ነገር ነው የተከራከረው። ብዙ እናቶች በትግራይ ክልል ባንዲራ አርማና ቀለም የተሠራ ቀሚስ ለብሰዋል። ‹‹እነዚህ እናቶች እኮ ከቤት ሲወጡ ምንም አያውቁም›› ብሎ ነበር የተከራከረው። በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ ሳይደርሱ ከተማው ውስጥ በሰልፍ ሲሄዱ ያያቸውን እናቶች በካሜራው አስቀርቶም አሳየን። ባህላዊውን የትግራይ ቀሚስ ነው የለበሱት። ‹‹እነዚህን እናቶች ወደ መድረኩ ሲገቡ ማነው ይሄን ያለበሳቸው?›› ብሎም ተገረመ። እንግዲህ ከዚህ የምንረዳው እነዚህን እናቶችና ሕጻናት መርዘኛ ፖለቲከኞች እንዳበላሿቸው ነው። አዎ! በዓድዋ ድል ላይ የአጼ ምኒልክን ፎቶ አለመያዝ መበላሸት ነው። ወጣቶች ራሳቸው ናቸው ያደረጉት ብንል እንኳን እናቶችና ሕፃናት ለሴራው ምስክር ይሆኑናል። ምክንያቱም እነዚያ ሕፃናትና እናቶች አድርጉ ተብለው እንጂ የአጼ ምኒልክን ታሪክ እንኳን አውቀው አይደለም። እንግዲህ ፖለቲካችን እዚህ ድረስ ተበላሽቶልናል። የአዲስ አበባው ዓድዋም እንደእዚሁ የብሽሽቅ ነበር። እንግዲህ አስቡት! ጀግኖች አባቶች የአገርን ሉዓላዊነት ያስከበሩበትን ታላቅ ድል የመንደር አውደልዳይ ሲከፋፈልበት ማየት አሳፋሪ ነው።  አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት 30/2011በዋለልኝ አየለ
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=6464
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
622a59042e4c6773b831332fa90e5bb5
c7addfacc9354924e03c3b2f0c4ae593
ሰባት ትውልዶች የኖሩበት የ‹‹ጫንጫ›› ዋሻ
ሲያደብር፡- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ የጋሹ አምባ ቀበሌ የሚገኘው የጫንጫ ዋሻ ሰባት ትውልዶች ኖረውበታል። አሁን እያስተዳደሩት የሚገኙት አቶ አጥናፉ በቀለ ይባላሉ። የ78 አዛውንቱ አቶ አጥናፉ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት፤ በሲያደብር ቀበሌ መጥሪያ በምትባል ጎጥ ጫንጫ በተባለው ዋሻ ውስጥ የተወለዱ ናቸው። ከእርሳቸው ቀደም ብሎም ስድስት ትውልዶች በዋሻው ውስጥ ኖረውበታል።ይሁን እንጂ ትክክለኛ የዋሻውን ስፋትና ጥልቀት እስካሁን ድረስ እንደማያውቁ ይናገራሉ። የደርግ ሥርዓት አገሪቱን ማስተዳደር እንደጀመረ ከዕለታት በአንድኛው ቀን የዋሻውን ጥልቀት ለማወቅ ከታላቅ ወንድማቸው ጋር ወደ ዋሻው ውስጥ መግባታቸውን ያስታውሳሉ። በወቅቱ ግማሽ ቀንሙሉ ተጉዘው የዋሻውን መጨረሻ ለማግኘት አልቻሉም። ይሁንና አንድ ለየት ያለ ጦር ከዋሻው ውስጥ አግኝተው ተመልሰዋል። ይህ በሆነ በሳምንቱ ግን ሁለት ፍየሎቻቸው ወደ ዋሻው ገብተው የውሃ ሽታ ሆነው መቅረታቸው አሁንም ድረስ የእግር አሳት ሆኖባቸዋል። አቶ አጥናፉና ወንድማቸው ዋሻው ውስጥ በገቡ በሳምንቱ ፍየሎቹ እንደገቡ መቅረታቸው ወላጆቻቸውን ያስቆጣ ሲሆን፤ ለግርፋትም ዳርጓቸው እንደነበር ይናገራሉ።ዋሻው ውስጥ መሬቱ በዱላ መታ መታ ሲደረግ የሚያረገርግና የባህር ደምጽ እንደሚሰማ ገልጸው፤ ፍየሎቹ እዚያ ውስጥ ገብተው ሊሆን ይችላል በሚል ጥርጣሬ ወደ ዋሻው የሚወስደውን መንገድ መዘጋቱን አስታውሰዋል። «ፍየሎቹ አንድ ቀን ከዋሻው ይወጣሉ ብለን ብንጠብቅም፤ መዳረሻቸው ወዴት እንደሆነ ሳናውቅና ምላሽ ሳናገኝ ግማሽ ክፍለ ዘመን ተቃርቧል፤ እኛም ዓጂኢብ እንዳሰኘን እየኖርን ነው። ነገሩን ለሰዎች ስንናገርም ግራ እየገባቸውና ጥያቄ እየሆነባቸው ዘመናት ተቆጥረዋል» ብለዋል። አቶ አጥናፉ በዚሁ ዋሻ ውስጥ ተወልደው ጥርስ የነቀሉበት፣ ልጅ የዳሩበትና የኳሉበት መሆኑን ጠቁመው፤ ዋሻው ያኔ ሁለቱን ፍየሎች የውሃ ሽታ ካደረገባቸው ወዲህ ግን የከፋ ነገር ሳያስከትል በሰላም እየኖሩበት መሆኑን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅትም ዋሻው በፍቅር እንስሳትና ሰዎችን አቅፎ የሚያኖር ነው። እርሳቸውን ጨምሮ ሰባት ትውልድ እንደኖሩበት የሚነገርለት ይህ ዋሻ በውስጡ ምን እንደያዘ የሚያረጋግጥ ሁነኛ ተመራማሪ ቢመጣ ለኢትዮጵያ አንዳች የጥናትና ምርምር ግኝት ሊሆን እንደሚችልም ተስፋ ያደርጋሉ። የአቶ አጥናፉና የዋሻውን ሙሉ ታሪክ በቅርቡ «በእንዲህም ይኖራል» አምዳችን እናስነብባችኋለን።አዲስ ዘመን ቅዳሜ መጋቢት 21/2011በክፍለዮሐንስ አንበርብር
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=7851
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
925e4207ea14685387d06b5a4eb26b96
f0b0199d8d68c4f728bd6d78d9d9d498
አሜሪካዊው ድምጻዊ ጄሰን ድሩሎ ከቻይናዊው አቀንቃኝ 'ላይ' እንዲሁም ከኮርያዊያኑ 'ኤንሲቲ 127' ጋር በጥምረት ያወጣው ዘፈን ባለፉት ስድስት ቀናት ብቻ ከስድስት ሚሊዮን በላይ ሰዎች ተመልክተውታል።
ከጄሰን ድሩሎ ጀርባ ያሉት ኢትዯጵያውያን ተወዛዋዦች\nየኢትዮጵያዊነት ቡድን አባላት "ሌትስ ሸት አፕ ኤንድ ዳንስ" የሙዚቃው መጠሪያ ነው። "እስኪ ሌላ ሌላውን ትተን፣ ዝም ብለን እንደንስ" እንደማለት ነው። • በአማርኛ የሚያንጎራጉረው ፈረንሳያዊ የሙዚቃው ቪድዮ ላይ በዳንስ ብቃቱ የገነነው ጄሰን ድሩሎ ሲወዛወዝ ይታያል። ጃፓናዊያኑ ኤንሲቲ 127ቶችም ይውረገረጋሉ። የበርካታ ኢትዮጵያዊያንን ቀልብ የሳቡት ግን በቪድዮው ላይ ያሉት ኢትዮጵያዊያን ተወዛዋዦች ናቸው። የሙዚቃ ቪድዮው ሲጀምር የፑል መጫወቻ ጠረጴዛ ላይ የሚደንስ ኢትዮጵያዊ ህጻን ይታያል። ከዚያም በስኬት ቦርድ የሚንቀሳቀሱ ወጣቶች። ጄሰን ድሩሎ በሙዚቃው እኩሌታ ላይ "ኢትዮጵያውያን ሴቶች እስኪ ትከሻችሁን አሳዩኝ?" በሚል መልክ ኢትዮጵያዊያን እንዲወዛወዙ የሚጠይቅ ስንኝ አለው። • ተፈራ ነጋሽ፡ "በነገራችን ላይ ሙዚቃ አልተውኩም" ኢትዮጵያውያኑ ተወዛዋዦችም እስክስታውን ይወርዱታል። ለንደን፣ ሎስ አንጀለስ፣ ጃማይካ፣ እስያ. . . ሙዚቃው የተለያዩ የዓለም ክፍሎችን ውዝዋዜ ያሳያል። "ኢትዮጵያዊነት" "ኢትዮጵያዊነት" በወጣት ተወዛዋዦች የተመሰረተ የባህላዊ ውዝዋዜ ቡድን ነው። የቡድኑ አባላት ባህላዊ ውዝዋዜን ከዘመነኛ ዳንስ ጋር በማዋሀድ ይታወቃሉ። በርካታ የሙዚቃ ቪድዮዎች ላይ የሚወዛወዙት ወጣቶች፣ በጄሰን ድሩሎ የሙዚቃ ቪድዮ ላይም ተሳትፈዋል። ከዘጠኝ ዓመት በፊት "ኢትዮጵያዊነት"ን የመሰረቱት ስድስት ወጣቶች ዛሬ ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው ቪድዮ ላይ ችሎታቸውን ማሳየት ችለዋል። • የሙዚቃ ሕክምና በኢትዮጵያ • የፕሮፌሰሩ ዳንስ ሕንዶችን አስደንቋል ተወዛዋዦቹ 'ባላገሩ አይዶል' የተሰኘውን ውድድር በውዝዋዜ ዘርፍ ማሸነፋቸው ይታወሳል። ኢትዮጵያዊነቶች በጄሰን ድሩሎ የሙዚቃ ቪድዮ ላይ የተሳተፉት የቪድዮው አዘጋጆችን ጥሪ ተከትለው እንደሆነ ከቡድኑ አባላት አንዱ የሆነው ፍቅረማርያም በቀለ ይናገራል። ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገሮች የተውጣጡ ዳንሰኞች ሥራቸውን የሚያሳይ ቪድዮ ለአዘጋጆቹ ካሳዩ በኋላ "ኢትዮጵያዊነት" ተመርጧል። "ልምምድ የምናደርግበት ቦታ መጥተው ቪድዮ ሲቀርጹን በጣም ወደውን ነበር። ይህን ቪድዮ ዓለም ነው የሚያየው። ድሮ የምንሰራው ቪድዮ ግን ሀገር ውስጥ የተገደበ ነበር። እኛ ከምንም በላይ የምንፈልገው ኢትዮጵያዊ ባህላችን ዓለም ላይ ከፍ እንዲል ነው።" ተወዛዋዦቹ ከዚህ ቀደም ከሠሩባቸው የሙዚቃ ቪድዮዎች የቤቲ ጂ፣ የፍቅረአዲስ ነቃጥበብና የዮሴፍ ገብሬን መጥቀስ ይቻላል። • ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ የቀመመው ሮፍናን • ዳንስን በሁለተኛ ዲግሪ ኢትዮጵያዊነቶች በውዝዋዜ መላው ሀገሪቱን እንደሚወክሉ ለማሳየት የቡድናቸውን መጠሪያ መምረጣቸውን ፍቅረማሪያም ይናገራል። ፍቅረማሪያም የሙዚቃ ቪድዮው ኢትዮጵያን እንዲሁም ባህሏን እንደሚያስተዋውቅ ያስረዳል። "ውዝዋዜ ቋንቋ ነው" የሚለው ፍቅረማሪያም ተወዛዋዦችን እንደ ባህል አምባሳደር ያያቸዋል። እንደ ጄሰን ድሩሎ ባሉ እውቅ ሙዚቀኞች ቪድዮ ክሊፕ ላይ መታየት የተወዛዋዦቹን እውቅና እንደሚያሳድገው ያምናል። የሙዚቃ ቪድዮው አዘጋጆች የቡድኑን ስድስት አባላትና ኬንያዊያን ተወዛዋዦችን ይዘው ወደ ሐረር ካቀኑ በኋላ ነበር ቪድዮው የተቀረጸው። ቪድዮውን ቀርጾ ለማጠናቀቅ አራት ቀን ወስዶባቸዋል። ቪድዮው ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙም ያልታወቁ ባህሎችን ቀንጭቦም ቢሆን እንደሚያሳይ ተወዛዋዡ ያስረዳል። • ሙዚቃ ሳይሰሙ መወዛዋዝ ይችላሉ? ኢትዮጵያ ውስጥ ውዝዋዜ ከማጀቢያነት ባለፈ ራሱን እንደቻለ ጥበብ እንደማይታይ የሚናገረው ፍቅረማሪያም፤ ተወዛዋዦቹ ዓለም አቀፍ መድረክ ላይ መታየታቸው የተዛባውን አመለካካት በመጠኑም ቢሆን እንደሚቀርፈው ተስፋ ያደርጋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
c46dd8e33826944b556211f71906dc83
167d27292bb1a3de0ebe7ba661ba4179
ባልተለመደ መልኩ ሰራዊቱ ይቅርታ የጠየቀው በእስር ለሚገኘው እውቁ ዘፋኝና ተቃዋሚ ቦቢ ዋይን የተደረገውን የድጋፍ ሰልፍ በመዘገብ ላይ የነበር አንድ ጋዜጠኛ በወታደሮች ሲደበደብ የሚያሳይ ቪዲዮ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ መውጣቱን ተከትሎ ነው።
የኡጋንዳ ወታደሮች ጋዜጠኛ በመደብደባቸው ሰራዊቱ ይቅርታ ጠየቀ\nሰኞ እለት ብዙዎች ቦቢ ዋይን እንዲፈታ አደባባይ ወጥተው ተቃውሟቸውን ገልፀዋል ሁኔታውን አስመልክቶ ሰራዊቱ ያወጣው የፅሁፍ መግለጫ የወታደሮቹ ተግባር የሙያ ስነምግባርን የጣሰ እንደሆነና ወታደሮቹም እንደሚታሰሩ ይገልፃል። ባለፈው ሳምንት ተቃዋሚ የፓርላማ አባል የሆነው ቦቢ ዋይንና ሌሎች አራት የፓርላማ አባላት መታሰርን ተከትሎ በኡጋንዳ ውጥረት ነግሷል። በሙዚቃው እውቅናን ያተረፈው ቦቢ ዋይን እንደ አውሮፓውያኑ ባለፈው ዓመት በግል የፓርላማ አባል ሆኖ ተመረጠ። . ለህዳሴ ግድብ ግንባታ መዘግየት ምን አይነት መፍትሔዎች እየተሰጡ ነው? . አፍሪካዊው ወጣት ለወባ በሽታ መፍትሄ ይዞ መጥቷል . የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዙማን የሙስና ቅሌት የሚያጋልጥ ምርመራ ተጀመረ ምናልባትም በአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና የአገሪቱን ፕሬዚዳንት ዩዎሪ ሙሴቬኒን በመቃወም የተደረገን የወጣቶች ንቅናቄ የመራ ሰው እንደሆነ የቢቢሲዋ ዘጋቢ ካትሪን ባያሩሃንጋ ትናገራለች። መረጃዎች እንደሚያሳዩት የዛሬዋ ኡጋንዳ በርካታ ዜጎች እንደ አውሮፓውያኑ በ1986 ሙሴቬኒ ስልጣን ሲይዙ አልተወለዱም። ይህ ሙሴቬኒ ስልጣን ላይ ረዥም ጊዜ ከቆዩ የአፍሪካ መሪዎች አንዱ መሆናቸውን ያሳያል። ቀደም ሲል መቀመጫውን ኒውዮርክ ያደረገው ሂውማን ራይትስ ዋች የኡጋንዳ ፖሊስና ወታደር መገናኛ ብዙሃንን ማጥቃት እንዲያቆም እንዲሁም የሰላማዊ ሰልፈኞችን መብት እንዲያከብር ማሳሰቢያ አውጥቶ ነበር።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
637537ea9bb0327a9cdfc76763e39210
65999a71a4e2ed50d2fce77e9b69cf8f
ሀሺሽና ሺሻ ባስጨሱ ሆቴሎች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ ፡- ኢትዮጵያ ከትምባሆ ነጻ የሆነ አካባቢን ለመፍጠር የደነገገችውን አዋጅ በጣሱና አካባቢያቸውን ለሲጋራ፣ሀሺሽና ሺሻ መጠቀሚያ አድርገዋል በተባሉ ሆቴሎችና ተቋማት ላይ ርምጃ መውሰድ መጀመሩን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባ ለስልጣን የ ምርት ደ ህንነት ዳይሬክተር ወይዘሮ አስናቀች ዓለሙ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፣ በነዚህ ሆቴሎችና መሰል ተቋማት ላይ እርምጃውን መውሰድ ያስፈለገው በሀገሪቱ በአዋጅ የተደነገገውን የሲጋራ ማጤስ ህግ በመጣስ በተከለከሉ ሥፍራዎች ላይ ሲጋራና ሀሺሽ ማስጨሳቸው በማስረጃ በመረጋገጡ ነው፡፡ እንደ ዳይሬክተሯ ገለጻ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ትምባሆ በሰው ልጆች ማህበራዊና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካባቢዎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከላከል የሚያስችለውን አዋጅ ቁጥር 1112/2011 አጽድቋል፡፡አዋጁ ከዓለም የጤና ድርጅት የትምባሆ ስምምነት ጋር የሚጣጣምና ጠንካራ ማዕቀፍ የተሰጠው ጭምር ነው፡፡ ስምምነቱን ኢትዮጵያ እኤአ በ2014 ህጉን ተቀብላ ያጸደቀች ሲሆን፣ አፈጻጸሙን ተግባራዊ ለማድረግም የትምባሆ ማጤስ ክልከላውን ከሚደግፉ ተቋማት ጋር በመሆን በተለየ ትኩረት ስትንቀሳቀስ ቆይታለች፡፡ ህዝብ በሚበዛባቸው አካባቢዎች ሲጋራና መሰል ሱስ አስያዥ ነገሮች እንዳይጨሱ የሚከለክለው አዋጅ በመላው ሀገሪቱ ጸድቆ ተግባራዊ ከመሆኑ አስቀድሞ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ ሲከናወን ቆይቷል ያሉት ወይዘሮ አስናቀች ይህ ከሆነ በኋላ ግን በአንዳንድ ሆቴሎችና ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ተቋማት አካባቢ ህጉን የሚተላለፉ ተግባራት ስለመከናወናቸው መረጃዎች ተገኝተዋል ብለዋል፡፡ ባለፉት ሶስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ከትንባሆ ነጻ መሆን የሚገባቸው 3ሺ200 የተመረጡ ተቋማትን ለመቆጣጠር በተደረገው እንቅስቃሴ 587 ለሚሆኑት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥ 40 የሚሆኑ የሆቴልና ሬስቶራንት ባለቤቶችንም በወንጀል በመጠየቅ እስከመታሰር የሚደርስ እርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ከአንድ በላይ ኮከብ ባላቸው 175 ሆቴሎች ላይ በተደረገው ቁጥጥር በሰባ ስድስቱ ላይ የተለያዩ ርምጃዎች በመውሰድ ክልከላ በተደረገባቸው ሌሎች የጤና ተቋማትና የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሂደቱ ስለመቀጠሉ ተናግረዋል፡፡ እንደ ዳይሬክተሯ ገለፃ እኤአ በ2016 በተደረገው ጥናት በኢትዮጵያ 3ነጥብ አራት ሚሊዮን ህዝብ የትምባሆ ጢስ ሰለባ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በመኖሪያ ቤቶች አካባቢ በተደረገው ጥናትም 12 ነጥብ 5 በመቶ የሚሆነው የስራ ቦታ ለትምባሆ ጢስ የተጋለጠነው፡፡ከዚሁ ጥናት ጋር ተያይዞ በደባል አጫሾች ላይ ያለውን ተጽእኖ ጭምር ለመቀነስ የሚያስችል የግንዛቤ መፍጠር ስራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል፡፡በግንዛቤውም በርካታ ተቋማት ህጉን ተቀብለው ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል፡፡ በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን የህግ ባለሙያው አቶ ዳግም አለማየሁ በበኩላቸው ዕድሜያቸው ከሃያ አንድ ዓመት በታች ለሆኑ ታዳጊዎችና ወጣቶች ትምባሆን የሸጠ ማንኛውም ሰው ከሶስት ወራት ያላነሰ እስርና ከሶስት ሺህ እስከ አምስት ሺህ ብር የሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልበት ይናገራሉ፡፡ ማንኛውም ሰው ለህዝብ ክፍት በሆነ ማንኛውም ቦታ በህዝብ መጓጓዣዎችና በጋራ መኖሪያ ቤቶችና በትምህርት ቤቶችና መሰል ስፍራዎች ላይ ሲጋራን በማጤስ የሌሎች ጤንነት ማወክ እንደማይገባው በመጠቆም በተመሳሳይ ሁኔታም የትምባሆ ማጤስ ክልከላው ባለባቸው ስፍራዎች በ100 ሜትር ዙሪያ ሲጋራን መሸጥ እንደማይገባም ሕጉን አጣቅሰው ያስቀምጣሉ፡፡እነዚህንና ሌሎችንም ህጎች ተግባራዊ ለማድረግ ወንጀል ፈጻሚዎቹን ከመጠቆም ጀምሮ ለህግ አካላት አሳልፎ እስከመስጠት መላው ህብረተሰብ ሊተባበር እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ በህግ ድንጋጌ ያጸደቀቸው የትምባሆ ጢስን የመቆጣጠር አዋጅ በዓለም ጤና ድርጅት ምስጋናና አውቅና የተቸረው ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላትም ለዚሁ እንቅስቃሴ አድናቆትና ሽልማት የተቸራቸው ስለመሆኑ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡አዲስ ዘመን ጥቅምት 22/2012መልካምስራ አፈወርቅ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=21881
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
18fb88ed03c8fe3ea454de83ff1c4811
54f9819059770a91c1f4d352f64f0c3d
በአቶ በረከት ስምኦን እና ታደሠ ካሣ ላይ የፍርድ ውሳኔ ተላለፈ
የአማራ ክልል ፍርድ ቤት በቀድሞ ባለስልጣናቱ በአቶ በረከት ስምኦን ላይ ስድስት ዓመት እንዲሁም በአቶ ታደሰ ካሳ ላይ የስምንት ዓመት የእስር ውሳኔ አስተላልፏል። ፍርድ ቤቱ የከሳሽንና የተከሳሾችን ክርክር ሲያዳምጥ ከቆየ በኋላ ዛሬ በዋለው ችሎት በ1ኛ እና 2ኛ የክስ መዝገቦች ላይ ጥፋተኛ በተባሉት በ1ኛ ተከሳሽ አቶ በረከት ስምኦን ላይ የስድስት ዓመት እስር እና የ10 ሺህ ብር የቅጣ ውሳኔ አስተላልፏል። •በረከት ስምኦን ስለራሱ ይናገራል •በረከት ስምኦን ከየት ተነስተው እዚህ ደረሱ ከዚህም በተጨማሪ በ1ኛ፣ 2ኛ እና 4ኛ የክስ መዝገቦች ላይ ጥፋተኛ በተባሉት 2ኛ ተከሳሽ አቶ ታደሰ ካሳ ላይ ደግሞ የስምንት ዓመት የእስር ቅጣትና የ15 ሺህ ብር የቅጣት ውሳኔ መበየኑን የአማራ መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል። ችሎቱ ሁለቱ ግለሰቦች ይግባኝ የማለት መብት እንዳላቸው የገለጸ ሲሆን ችሎቱ ፍርዱ በሕግ ቁጥጥር ስር ከዋሉበት ጊዜ ጀምሮ ይሰላልም ተብሏል። አቶ በረከት ስምኦን እና አቶ ታደሠ ካሣ በጥረት ኮርፖሬሽንን በቦርድ ሰብሳቢነትና በዋና ሥራ አስፈፃሚነት ሚናቸው ጋር በተያያዘ ወንጀል ፈፅመዋል በሚል ጥር 2011 ዓ.ም በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ መቆየቱ ይታወሳል። ከቀናት በፊት በሁለቱ የቀድሞ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል። አቶ በረከት ስምኦን ማናቸው? አቶ በረከት ስምኦን ከኤርትራዊያን ቤተሰቦቻቸው ጎንደር ውስጥ ተወልደው እንዳደጉ ይነገራል። ቤተሰቦቻቸው ያወጡላቸው ስም መብራህቱ ሲሆን የአባታቸው ስም ደግሞ ገብረሕይወት እንደሆነ በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎች ይናገራሉ። በቀዳሚነት የታላቅ ወንድማቸውን ፈለግ በመከተል የኢህአፓ አባል ሆነው ወደ ትግሉ ከገቡ በኋላ የስም ለውጥ እንዳደረጉም እነዚሁ ሰዎች ያስታውሳሉ። ስማቸውን ለምን እንደለወጡ የሚታወቅ ነገር ባይኖርም የሌላ ታጋይ ስም እንደወሰዱ ግን ይነገራል። ይህም በረከት ስምኦን የሚባል የኢህአፓ ታጋይ እንደነበርና በትግሉ ወቅት ባልታወቀ ምክንያት ከትግሉ ሜዳ ድንገት በመሰወሩ በርካታ የኢህአፓ አባላት የተገደለ መስሏቸው ነበር። በነበረው ልምድም ይህን ታጋይ ለማስታወስ መብራህቱ ገብረህይወት በረስምኦን የሚለውን ሙሉ ስም እንደወሰዱም የቅርብ ሰዎቻቸው ያወሳሉ። •አቶ በረከት ስምኦን ሥልጣን ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ •«ወይዘሮ ጎሜዝ፤ እርስዎ አያገባዎትም! አርፈው ይቀመጡ በልልኝ» አቶ በረከት ከየት ወደየት? አቶ በረከት ስምኦን ወደ ትግል የገቡት በመጀመሪያ የኢህአፓ አባል ሆነው ሲሆን ድርጅቱ በዋናነት ከደርግና ከሌሎች ተቀናቃኝ ድርጅቶች በገጠመው ጥቃት በተዳከመበት ወቅት በውስጡ የተፈጠረውን መከፋፈል ተከትሎ ከሌሎች ጓዶቻቸው ጋር ድርጅቱን ጥለው ወጡ። ከኢህአፓ የተለዩት አቶ በረከት ከትግሉ ጠቅልለው ግን አልወጡም ከጓዶቻቸው ጋር ብዙም ያልቆየውን ኢትዮጵያ ኮሚኒስት ፓርቲ (ኢኮፓ) አቋቁመው የነበረ ሲሆን ቀጥለውም አሁን የአማራ ክልል ገዢ ፓርቲ የነበረው አማራ ዲሞክራቲክ ፓርቲ መነሻ የሆነውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን (ኢህዴን) በመመሥረት ከህወሓት ጋር ግንባር ፈጥረው ደርግን ታግለዋል። ከደርግ ውድቀት በኋላ አቶ በረከት በብአዴን ውስጥ ቁልፍ ሚና ከነበራቸው ሰዎች መካከል ቀዳሚው በመሆን ቆይተዋል። አቶ በረከት የነበሩባቸው ቁልፍ የመንግሥት ኃላፊነቶች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
65a346e19e8176891029c517f83c7a88
fb2a6b0411c66864eb426eb62f7a52ba
የጣና ሞገዶቹ የአጥቂ መስመር ተጫዋች አስፈርመዋል
የዝውውር መስኮቱ በይፋ ከመከፈቱ በፊት ለሁለት ክለቦች ለመፈረም ተስማምቶ የነበረው ባዬ ገዛኸኝ በመጨረሻም መዳረሻውን ባህር ዳር ከተማ አድርጓል።ስሙ ከበርካታ ክለቦች ጋር ከተያያዘ በኋላ በወላይታ ድቻ ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው ይህ የአጥቂ መስመር ተጫዋች ከሳምንታት በፊት ለወልቂጤ ከተማ ፊርማውን ቢያኖርም ውሉ በፌዴሬሽን ዘንድ ቀርቦ አለመፅደቁን ተከትሎ በዛሬው ዕለት በይፋ ለባህር ዳር ከተማ ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ለመጫወት ፊርማውን ማኖሩን የክለቡ ሥራ አስኪያጅ አቶ ልዑል ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል።ይህ የቀድሞ የስልጤ ወራቤ፣ መከላከያ ፣ ሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ ተጫዋች ዓምና ሊጉ እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ 9 ግቦችን አስቆጥሮ ነበር። ተጫዋቹም የአጥቂ መስመራቸው ላይ መሳሳት እያሳዩ ለሚገኙት የጣና ሞገዶቹ ጥሩ አማራጭ ለመሆን ስብስቡን ተቀላቅሏል።ባህር ዳር ከተማዎች ከዚህ ቀደም መናፍ ዐወል፣ አህመድ ረሺድ፣ በረከት ጥጋቡ እና አፈወርቅ ኃይሉ ለሁለት ዓመታት የግላቸው ለማድረግ ተስማምተው እንደነበረ ይታወሳል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/60506
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
65fc298a28e38adae8a407b47f65969a
938d95a5136283e49a5246ba9368e261
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር በቀጣዩ ምርጫና በወቅታዊ የአገሪቷ ጉዳይ ዙሪያ እየተወያዩ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትሩ  አሁን ላይ በሀገሪቱ ስለተጀመረው ዘርፈ ብዙ ለውጥና በሚቀጥለው ዓመት የሚደረገውን ሀገራዊ ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ ለማድረግ ሊወሰዱ በሚገባቸው አስፈላጊ እርምጃዎች ዙሪያ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ይገኛል።ውይይቱ የሚካሄደው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አዳራሽ ሲሆን 81  የተፎካካሪ ፓርቲ መሪዎች፣ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራር፣ የገዢው ፓርቲ ተወካዮችና የሚመከለታቸው  የፌደራል  ተቋማት ኃላፊዎች ተገኝተዋል።በውይይቱ ላይ በሀገር ውስጥ የተመዘገቡ ተፎካካሪ ፓርቲዎች እና በመንግስት ጥሪ ተደርጎላቸው ከውጭ ሀገር የተመለሱ ፓርቲዎች እየተሳተፉ ይገኛል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በውይይቱ የመነሻ ባቀረቡት ሓሳብ በቀጣይ የሚከናወነው የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት ምን መልክ ይኑረው በሚለው ላይ ምክክር ማድረግ እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።ውይይትን በማካሄድ ጉዳዮች የሚፈቱበት መንገድ፣ ውይይቶች መቼ፣ እንዴት፣ በማን እና በምን ሓሳብ የሚሉትንም በዚህ ውይይት መዳሰስ እንዳለበት ጠቅላይ ሚንስትሩ ተናግረዋል።ጠቅላይ ሚንስትሩ በአጠቃላይ የዛሬው መድረክ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት በይፋ መጀመሩን ያሳወቅንበትም  ነው ብለዋል ።የውይይት  መድረኩን  ተከትሎም የብሄራዊ የምርጫ ቦርድ የራሱን መርሃ ግብር እንደሚያወጣም  የጠቆሙት ጠቅላይ ሚንስትሩ የሚካሄደው ምርጫ ከዚህ በፊት የሚነሳውን  ስሞታ ማስወገድ የሚያስችል መሆን አለበት ብለዋል ።ከዚህ  ቀደም የነበሩ ውይይቶች ፍሬያማ  እንዳልነበሩ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ ውይይቶቹ ከመነሻው ሲጀመሩ ተግባብቶ የጋራ ሓሳብ ይዞ ለመሄድ የሚደረጉ ባለመሆናቸው ፍሬ አልባ ሆነዋል ብለዋል ።በአፍሪካ ቀደምት የመንግስት አስተዳደር የተከለችው ኢትዮጵያ በፖለቲካው ለአህጉሪቱ አርዓያ መሆን የሚያስችል በፖለቲካው ረገድ ባለመሥራቷ ገና የምትማር ሀገር ናት መሆኗን አስረድተዋል።የፖለቲካ ፓርቲዎች ለአንድ ሀገር የሚሰሩ እንደመሆናቸው መወያየት አለባቸው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ያሸነፈው እና የተሸነፈው በጋራ ተነጋግሮ እንደሀገር ህልውናና መቀጠል በጋራ መሥራት አለባቸው ብለዋል።ፓርቲዎች  የርዕዮተ ዓለምና የስትራቴጂ ልዩነታቸው  ከሀገር ህልውናናጥቅም እንዲሁም ከህዝብ ይሁንታ  በታች በማድረግ በዚያ ጥላ ስር በመሆን የጋራ ሀሳብ በነጻነት በመያዝ   መፎካከር እንደሚገባቸው  ጠቅላይ ሚንስትሩ ተናግረዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ሥልጣም ከመጡ በኋላ በአገሪቷ መወሰድ ስለሚገባቸው ዘርፈ ብዙ ለውጦች  መካከል የፖለቲካ ምህዳሩን ማስፋት ቀዳሚው መሆኑን ደጋግመው ሲገልጹና ሲያረጋግጡ  እንደነበር ይታወሳል ። 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30606/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
242a8ae902dd78d69ee57a8cf5bd21cb
556f3ba06b3873fc825f60b104ca397b
አብርሃም ዮሴፍ
ሕይወት አብርሃም ዮሴፍ በ1985 ግንቦት 28ቀን ለእለተ ሰኞ አጥቢያ ከሌሊቱ በዘጠኝ ሰዐት በደብረማርቆስ ከተማ ተወለደ። ወላጅ እናቱ ንፁህ አየለ ወላጅ አባቱ ዮሴፍ ስብሐቱ ይባላሉ። በትምህርት አለም - አንደኛና ሁለተኛ ክፍልን በደብረ ማርቆስና ፍኖተ ሰላም ከተማ በሚከገኙ ትምህርት ቤቶች ተማረ። ከ1994 ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኘው አሳይ የሕዝብ ትምህርት ቤት አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን አጠናቀቀ። ለፍልስፍና ትምህርት ልዩ ትኩረትና ፍቅር የነበረው አብርሃም አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያለፍላጎቱ የተመደበበትን የፖለቲካል ሳይንስ ጥናት ዘርፍ ከስድስት ወር በላይ ሊታገስ ባለመቻሉ በ2005ዓ.ም አቋርጦ ወጣ። በነበረው ልዩ የስነ ፅሁፍ ችሎታና የቋንቋ ብቃት በ2003 ዓ.ም የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪ ሳለ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በቋሚነት ደላላውና ታክሲው በሚባሉ አምዶች ላይ ለስምንት አመት የመፃፍ እድሉን አግኝቷል። ዳዊትን አያርገኝ በሚል ርዕስ በ2002ዓ.ም አዘጋጅቶ በድምፅና ሙዚቃ የተቀናበረ ስራውን አቅርቧል። በዋናነት የሚፅፈው አጭር ልብወለድ ነው። https://www.youtube.com/watch?v=PIKGwpX6yHE&pbjreload=101
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
25204d969011cfcc8b179e07223cd088
34bd539a53fcdf3685833777f18f2432
ኬንያ ፕላስቲክ ፌስታል መጠቀም የሚከለክለዉን ህግ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች
ኬንያ ፕላስቲክ ፌስታል መጠቀም የሚከለክለዉን ህግ ተግባራዊ ማድረግ ጀመረች፣ ህጉ ከትላንት ጀምሮ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ሲሆን፣ ፕላስቲክ ፌስታል ማምረትንና መጠቀም ተከልክሏል።በዚህም ህጉን ተላልፎ የተገኘ ማንኛዉም ሰዉ 38,000 የአሜርካን ዶላር ቅጣት ወይም የ4 ዓመት እሥራት ይበየንበታል። ህጉ የአከባቢ አየር ብክለትን ለመቆጣጠር የወጣ ሲሆን፣ በፕላስቲክ ፌስታል ፋብሪካ ዉስጥ የሚሰሩ 80,000 የሃገሪቱ ዜጎችን ሥራቸውን አሳጥቷቸዋል።ለዓመታት በሃገሪቱ ህግ መወሰኛ ፍ/ቤት ተፈጻሚነቱ ሲጓተት የነበረዉ በኬንያ የፕላስቲክ ፌስታል መጠቀምን የሚከለክለዉ ህግ ፀድቆ በሥራ ላይ ውሏል። በዚህም ህጉ እንደ ተደነገገዉ ከትላንት ጀምሮ የፕላስቲክ ፌስታልን የሚያመርት፣ የሚሸጥ ወይም ይዞ የተገኘ እስከ 38,000 የአሜርካን ዶላር ወይም የ4 ዓመት እሥራት እንዲበየንበት ታዉጇል።የህጉ ተፈጻሚነት አሁን የፕላስቲክ ፌስታል አምራቾችን እና አስመጪዎችን ሙሉ በሙሉ ማገድ ላይ ያተኮረ ሲሆን በሂደትም ወደ ግለሰብ ወርዶ ተፈጻሚ እንደሚሆን የኬንያ የአካባቢ አየር ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል።እርምጃዉ የአካባቢ አየር መበከልን ለመቀነስ የተወሰደ ቢሆንም የተለያዩ የፕላስቲክ ፌስታል ማምረቻ ፋብሪካ ዉስጥ ተቀጥረዉ ይሠሩ የነበሩ ከ80 ሺህ በላይ የሃገሪቱ ዜጎች ሥራቸዉን እንዲያጡ ምክንያት ሆኖአል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/kenya-plastic-bag-ban-8-29-2017/4005636.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9bd2d42c4d775835fd8f27dfe2c14e43
2eb93b064f73da15b4869fe359134ce8
እንግሊዝ ውስጥ ሙሉ ጥርሷን ያስነቀለች አንዲት የአእምሮ ህመምተኛ ሴት ከቀናት በኋላ ህይወቷ ማለፉ ተገለጸ።
ሙሉ ጥርሷን ያስነቀለችው ሴት ህይወቷ አለፈ\nሬቸል ጆንሰን ሙሉ ጥርሷ በመበስበሱ በአካባቢው የሚገኝ የጥርስ ህክምና ባለሙያ ሁሉም ጥርሶቿ እንዲነቀሉ ካደረገ በኋላ ወደ ቤቷ እንድትመለስ ለቤተሰቦቿ ተናግሮ ነበር። ነገር ግን ከሰአታት ቆይታ በኋላ ሬቸል ራሷን ስታ በመውደቋ በድጋሚ ወደ ሆስፒታል ተወስዳ፤ ለቀናት በሞትና በህይወት መካከል ስትታገል ከቆች በኋላ በመጨረሻ ህይወቷ ሊያልፍ ችሏል። በአካባቢው የሚኖሩ ሌሎች ቤተሰቦችም ተመሳሳይ ክስተት እንዳጋጠማቸው ተናግረዋል። ምንም እንኳን ልጆቻቸው ባይሞቱም፤ ለትንሽ የጥርስ ህክምና ሄደው ሙሉ ጥርሳቸው ተነቅሎባቸው እንደተለመሱ ገልጸዋል። • የሜቴክ የህዳሴ ግድብ ውል ለፈረንሳይና ጀርመን ኩባንያዎች ሊሰጥ ነው • የአለማየሁ ተፈራ ፖለቲካዊ ካርቱኖች • በበረራ ላይ ሴት የተነኮሰው ህንዳዊ ዘብጥያ ወረደ የሬቸል ቤተሰቦችም ልጃችን ሙሉ ጥርሷ እንዲነቀል አልጠየቅንም ነበር፤ እሷ የአእምሮ ህመምተኛ ስለሆነች ሁሉንም ነገር በራሷ መወሰን አትችልም ሲሉ በሃዘን ተውጠው ሁኔታው ያስረዳሉ። የጥርስ ህክምና ባለሙያውም የቤተሰቦቿን አስተያየት ሳይጠይቅና ይሁንታ ሳያገኝ ሙሉ ጥርሷን መንቀሉ ተገቢ አይደለም በማለት የእንግሊዝ የጤናና ክብካቤ ቢሮ ጉዳዩን እየመረመረው ነው። ህክምናው ከተደረገላት አንድ ቀን በኋላ በቤት ውስጥ የምትንከባከባት ነርስ ለእናትየው ደውላ ልጇ ደህና እንዳልሆነችና ምላሷ ማበጡን እንዲሁም ከአፏ አካባቢ ደም እየፈሰሳት እንደሆነ ተናግራ ነበር። በቀጣዩ ቀን ሁኔታው ሲባባስ እናትየው ወደ ሆስፒታል ብታመጣትም እዛው ሆስፒታል ውስጥ ህይወቷ ሊያልፍ ችሏል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
37a597605a3fe93540c80b256bcb6515
bbf9ce19bfe9c6382c7491d6f52a6d5b
ኮርፖሬሽኑ የኦፕሬሽን ማኔጅመንት ኮንትራት ሰምምነት ተፈራረመ
– የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ የቀላል ባቡርን ከሚያስተዳድሩና ከሚጠግኑ ሁለት የቻይና ኩባንያዎች ጋር የኮንትራት ስምምነት ተፈራረመ።ከኮርፖሬሽኑ ጋር የአስተዳደርና የጥገና ስራ ኮንትራት ስምምነቱን የተፈራረሙት የቻይና ሬይል ዌይ ግሩፕና የሸንጀን ሜትር ግሩፕ የተባሉ ኩባንያዎች ናቸው።በኮንትራት ስምምነቱ መሰረት ኩባንያዎች ከሶስት እስከ አምስት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ የአዲስ አበባን የቀላል ባቡር የሚያስተዳድሩ ሲሆን፥ የጥገና አገልግሎትም ይሰጣሉ።በሚኒስትር ማእረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪና የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር አርከበ እቁባይ እንደተናገሩትም፥ ከሁለቱ ኩባንያዎች ጋር የአስተዳደርና የጥገናኮንትራት ስምምነት መግባት ያስፈለገው በአገሪቱ በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ሀይልና ልምድ ባለመኖሩ ነው።እንደ ዶክተር አርከበ እቁባይ ማብራሪያ በስምምነቱ መሰረት ኩባንያዎቹ የቀላል ባቡር መስመሩን የሙከራ ፕሮግራም በማስጀመር ወደ ሙሉ ስራው ያስገባሉ።ከሶሰት እስከ አምስት ዓመት በሚዘልቀው ቆይታቸውም ግማሽ የሚጠጋው የሰው ሀይል በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች እንዲሞላ በማድረግ የልምድና የቴክኖሎጂ ሽግግር ይከናወናል።በአምስተኛው ዓመትም የማስተዳደርና የመጠገን ስራው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን እንዲከናወን የማድረግ ስራም ይከናወናል።ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎችን ወደ ቻይና ወስዶ የማሰልጣን ስራም በኮንትራቱ ውስጥ ተካቷል።የኮንትራት ስምምነቱም ተፈፃሚነት ኩባንያዎቹ ምን ያህል የሰው ሀይል እንዳፈሩና የከተማዋን የባቡር ትራንስፖርት እንዳቀላጠፉ ይለካል ተብሏል።የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ኢንጂነር ጌታቸው በትሩ ስምምነቱ ለአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ትራንስፖርት በባቡር ትራንስፖርት አስተዳደርና ጥገና ዓለም አቀፋዊ ተሞክሮዎችን ወደ ኢትዮጵያ የሚያመጣ ነው።ከሁለቱ ኩባንያዎች ጋር የተገባው ስምምነት ለጊዜው 106 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ያህል መጠን እንዳለው ተጠቁሟል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25194/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9dbe6129ff54817f69de665985d6abf8
0bb1ba86d3e10fd53d262ab9eda85ad3
በአዲስ አበባ ከተማ በጎዴ  እና በአሶሳ ከተሞች ስም ትምህርት ቤቶች ተሰየሙ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሶማሌ ክልል ከተማዋ ጎዴ  እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ዋና ከተማ አሶሳ ስም ትምህርት ቤቶች ተሰየሙ።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ፣የአዲሰ አበባ ምክር ቤት አፈጉባዔ  ወይዘሮ ዘርፈሽዋል ንጉሴ  እና  በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታደለ ተረፈ እና ሌሎች ከፍተኛ  አመራሮች በትምህርት  ቤቶቹ በመገኘት በይፋ ሰይመዋል ።ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት የትምህርት ቤቶቹ ስያሜ ዋናው አላማ የቀጣዩ ትውልድ የብሄር ብሄረሰቦችን እሴት እና ባህል ተገንዝበው በአብሮነት እና በአንድነት እርስ በእርስ ለመቀራረብ መሆኑን ተናግረዋል ።ዛሬ ስያሜ የተሰጣቸው ትምህርት ቤቶች የክልሎቹን ባህል፣ማንነት እና ታሪክ በሚያንፀባርቁ መንገድ እንዲገነቡ እና እንዲደራጁ ይደረጋል ብለዋል ወይዘሮ አዳነች ።የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ  እና የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታደለ ተረፈ የሁሉም ከተማ በሆነችው አዲስ አበባ በክልላቸው ካሉ ከተሞች ስም ትምህርት ቤት መሰየሙ እንዳስደሰታቸው ገልፀዋልየክልላቸውን ባህል ፣ማንነት እና ታሪክ የሚገልጹ ሙሉ ቤተመጻሕፍት እና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶችን በክልሎቹ ሙሉ ወጪ ለመሸፈን ቃል ገብተዋል ።ዛሬ ስያሜ ያገኙት ትምህርት ቤቶች በጥቂት ቀናት ተጠናቀው ለትምህርት ዝግጁ እንደሚሆኑም ተገልጿል ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%8b%b2%e1%88%b5-%e1%8a%a0%e1%89%a0%e1%89%a3-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%89%a0%e1%8c%8e%e1%8b%b4-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%89%a0%e1%8a%a0%e1%88%b6%e1%88%b3-%e1%8a%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1fc4525517a10bad8b46c6bf4fde152f
adf6901a8aab25b2730b8bf2a5554d43
«ለውጡ ከውጭ የመጡ ፓርቲዎችንና ሀገር ውስጥ የነበሩትን በአንድ መነጽር አላየም» – ኢራፓና መኢብን
«መንግሥት በተለየ ሁኔታ አንዱን የሚንከባከብበት ሌላውን የሚያገልበት አሠራር የለውም» – መንግሥትአዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ) እና የመላው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ንቅናቄ (መኢብን) ፕሬዚዳንቶች ለውጡ ከውጭ የመጡ የፖለቲካ ፓርቲዎችንና ሀገር ውስጥ የነበሩትን በአንድ መነጽር እያየ አይደለም የሚል ቅሬታ አሰሙ። መንግሥት በበኩሉ በተለየ ሁኔታ አንዱን የሚንከባከብበት ሌላውን የሚያገልበት አሠራር እንደሌለው ተገለጸ። የኢራፓ ፕሬዚዳንት አቶ ተሻለ ሰብሮ እና የመኢብን ፕሬዚዳንት ልጅ መስፍን ሽፈራው ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፣ በሀገር ውስጥ የነበርነው የፖለቲካ ፓርቲዎች ዛሬ ለመጣው ለውጥ ያበረከትነው አስተዋጽኦ እንደ ዋዛ ተረስቶ መንግሥት ከውጭ ለመጡት ፓርቲዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት እኛን ያገለሉ ውይይቶችንና ስብሰባዎችን ማድረጉ አሳዝኗቸዋል። ለውጡ የሀገር ውስጥ የፖለቲካ ፓርቲዎችንና ከውጭ የመጡትን በአንድ ሚዛን ላይ አላስቀመጠም የሚሉት የኢራፓው ፕሬዚዳንት አቶ ተሻለ፣ ከውጭ ለመጡት ፓርቲዎች የሚደረገው ልዩ ጥንቃቄና እንክብካቤ ተገቢ ያለመሆኑን በመጥቀስ ዛሬም የፍትሐዊነት ጥያቄ እንደ ችግር ሊነሳ አይገባም ብለዋል። አያይዘውም መንግሥት የፖለቲካ ፓርቲዎችን አስመልክቶ የሚያደርጋቸው ስብሰባዎችና ለፓርቲዎቹም የሚያደርገው ድጋፍ ያለ አድልኦ ማከናወን አለበት ይላሉ። ኑሮውን እዚሁ ለማድረግ የሰላም ጥሪውን አክብሮ ሻንጣውን ሸክፎ የመጣ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ከዓመት እስከ ዓመት እንግዳ እየተባለ በሕዝብና በመንግሥት ገንዘብ ከፍተኛ ወጪ እየተሸፈነለት በሆቴል ውስጥ መቀመጡም ተገቢ አለመሆኑም ገልጸዋል። ከሞላ ጎደል ሀገር ውስጥ ካሉት አንድና ሁለት ፓርቲዎች በስተቀር አብዛኛዎቹ ተመሳሳይ ዕጣ ገጥሟቸዋል የሚሉት ፕሬዚዳንቱ፣ መንግሥት ስህተቱን በማረም ከሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ጎን በመቆም ማበረታታት እንደሚገባው ተናግረዋል። የመኢብን ፕሬዚዳንት ልጅ መስፍን ሽፈራሁ በበኩላቸው ከውጭ የመጡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሁሉም ነገር እየተመቻቸላቸው በአንጻሩ አብዛኛዎቹ የሀገር ውስጥ ፓርቲዎች እየተገለሉ መሆኑን ተናግረዋል። ሁሉም ድርጅቶች እራሳቸውን ችለው እስከተመሰረቱ ድረስ ከውጭ የመጡ ድርጅቶችም እራሳቸውን ችለው መደራጀት አለባቸው ብለዋል። በአዋጅ የተቋቋመው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በአዋጅ ሳይፈርስ አዲስ የጋራ ምክር በትዕዛዝ እንዲቋቋም መደረጉም ከሕግ አንጻር ተገቢነት የለውም ሲሉ ልጅ መስፍን ቅሬታቸውን አቅርበዋል። የኢራፓው ፕሬዚዳንት አቶ ተሻለ ግን የቀድሞው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እንደ አሁኑ በስምምነት ያጸደቁት ሰነድ ያለመሆኑን በመግለጽ አሁን የተቋቋመው የጋራ ምክር ቤት ሁሉም ፓርቲዎች በተስማሙበት አንድ የጋራ ሰነድ ላይ የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰዋል። በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል አስተባባሪ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ቅሬታውን አስመልክተው በሰጡት ምላሽ፣ በለውጥ ሂደት መንግሥት አካታች የሆኑ ማሻሻያዎችን እያደረገ መሆኑን በመጥቀስ በተለየ ሁኔታ አንዱን የሚንከባከብበት ሌላውን የሚያገልበት አሠራር እንደሌለ ተናግረዋል። ከውጭ የመጡት ፓርቲዎች የተጠሩት ለይስሙላ ሳይሆን በሀገራቸው ፖለቲካ ውስጥ በሰላማዊ መንገድ እንዲሳተፉ ለማስቻል እንደመሆኑ ሁሉም ተሟልተው እስኪመጡና ውይይት እስኪጀመር ድረስ መንግሥት እንደ እንግዳ እንደተቀበላቸው ገልጸው፣ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ግን ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብሎ በመንግሥት አገልግሎት የሚሰጠው ድርጅት እንደሌለ ተናግረዋል። መንግሥት በጀት መድቦ ፓርቲዎችን ወጪያቸውን ሸፍኖ በሆቴል የሚያስቀምጥበት ምንም ዓይነት ምክንያት የለውም ብለዋል። መንግሥት በሚመጡበት ጊዜ ጥበቃ ማድረግ፣ ቢሯቸውን እስኪከፍቱና እስኪደራጁ መደገፉ አስፈላጊ ነው ያሉት አቶ ፍቃዱ፣ «የጠራናቸው ለይሥሙላ ሳይሆን በሀገራቸው ፖለቲካ ውስጥ በሰላማዊ መንገድ እንዲሳተፉ በመሆኑ በመጡበት ጊዜ እንደ እንግዳ ተቀብለናቸዋል። አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ሆቴል ውስጥ ተቀምጦ አገልግሎት የሚሠጠው የፖለቲካ ፓርቲ ያለ አይመስለኝም። ቀደም ሲል ውይይት ይደረግ ስለነበር ተሟልተው እስኪመጡና ውይይት እስከሚደረግ እንደ እንግዳ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ግን አልቀጠለም። በአሁኑ ሰዓት አንዳንዶች የክልል ፓርቲዎች በመሆናቸው በሚሄዱበት ክልል አቀባበል ተደርጎ ሊሆን ይችላል» ብለዋል። የቀድሞው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በአዋጅ ሳይሻር አዲስ ምክር ቤት መቋቋሙ ተገቢ አይደለም በሚል መኢብን ላሰማው ቅሬታ አቶ ፍቃዱ ሲመልሱ፣ የመጀመሪያው ሰነድ አካታች እንዳልነበርና ግማሹን ድርጅት በአሸባሪነት የሚፈርጅ በመሆኑ የአሸባሪነት አዋጅ ሲነሳ በዚህ ስም የተፈረጁትን ድርጅቶችና ሌሎችንም የሚያቅፍ የጋራ ስምምነት አስፈላጊ በመሆኑ አዲስ የጋራ ሰነድ መዘጋጀቱ ተገቢ ነው ብለዋል። የሚዲያ ሕግ፣ የበጎ አድራጎት ሕግ፣ የምርጫ ቦርድ ሕግ ከለውጡ ጋር ተያይዘው እንደተሻሻሉ ሁሉ ይህም ማሻሻያ የለውጡ አካል እንደሆነ አስረድተዋል። አዲሱ ምክር ቤት በሕግ አግባብ ለመጽደቅ ገና በሂደት ላይ ነው ያሉት አቶ ፍቃዱ፣ የቃል ኪዳን ሰነዱን ከፈረሙ በኋላ ትክክል አይደለም ብሎ መቃወም ለውጡን ለማደናቀፍ ከሚንቀሳቀሱ አካላት ጋር መወገንን የሚያሳይ ነው ብለዋል።አዲስ ዘመን ሰኔ 13/2011
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=12801
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5f8a879d2929873e6ca593da96786b4a
a94968ded6bef80200ca2e8d09e03b83
የኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ውስጥ 2 ወጣቶች ለማምለጥ ሲሞክሩ ሞተዋል፣ 11 ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተባለ
አስመራ ውስጥ ሁለት በብሄራዊ አገልግሎት ላይ የነበሩ ወጣቶች ባለፈው እሁድ ከተጫኑባቸው መኪኖች ዘለው ለማምለጥ ሲሞክሩ በደረሰባቸው ጉዳት ሞተዋል ሲሉ የኤርትራ ማስታወቅያ ሚኒስቴር አቶ የማነ ገብረ መስቀል በትዊተር ገልጸዋል።ሌሎች ከመኪኖቹ ዘለው ለማምለጥ የሞከሩ 11 ወጣቶች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸው ሆስፒታል ገብተዋል ብለዋል።ፖሊሶች ጥቂት ጥይቶች ወደ ሰማይ በመተኩስ እንዲረጋጉ አድርገዋል ሲሉም አቶ የማነ አክለዋል።የተለያዩ የኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ሬድዮዎችና ድረ-ገጾች ግን የሞቱት ወጣቶች ብዛት ከአራት እስከ 11 ነው ይላሉ።የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ከኤርትራ ባለስልጣኖች ምላሽ ለማግኘ ያደረገው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካለትም።ኤርትራ ውስጥ ያለው ገደብ አለባ ብሄራዊ አገልግሎት ወጣቶች አደገኛ ጉዞም ባለበት መንገድ ከሀገር እንዲሰደዱ ምክኒያት እንደሆነ ስለ ኤርትራ የሰብአዊ መብት አያያዝ እንዲያጣራ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የተመሰረተው አካልና የተለያዩ የሰብአዊ መብት ቡድኖች ይነቅፋሉ።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/eritrea-says-2-killed-during-attempt-to-escape-national-service-while-11-injured/3277495.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a41dddbc64cea48b464f81b034d72bbb
d4c0d0918d3036c4181087722f2c286b
ኬንያ አጋዥ የመተንፈሻ መሣሪያዎችን በብዛት ማምረት ልትጀምር ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 15/2012 ዓ.ም (አብመድ) ኬንያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የመተንፈሻ ችግር ለሚገጥማቸው ሕሙማን አጋዥ መተንፈሻዎችን በራሷ አቅም ለማምረት መዘጋጀቷን አስታውቃለች፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%ac%e1%8a%95%e1%8b%ab-%e1%8a%a0%e1%8c%8b%e1%8b%a5-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%89%b0%e1%8a%95%e1%8d%88%e1%88%bb-%e1%88%98%e1%88%a3%e1%88%aa%e1%8b%ab%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%89%a0%e1%89%a5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
764565569e895a87d519bff48a4d24db
64894fd0ffb6864bf7d2aae3ce15c9fc
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት መከላከያ ጥላ እንዲነሳ ተጠየቀ
የላሊበላ  ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ከዝናብና ፀሃይ ለመከላከል የተሠራው ጥላ እንዲነሳ  ተጠየቀ ።ለዋልታ አስተያየታቸውን የሠጡት የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ደብር ኃላፊ እንደገለጹት  ከዝናብና ፀሃይ ለመከላከል የተሠራው ጥላ ከጥቅሙ ይልቅ  ጉዳቱ በማመዘኑ  መነሳት  እንዳለበት  ተናግረዋል ።የላሊበላ ደብር የቅርስ ክፍል አስተዳዳሪ ደጉ ቀኝ ጌታ በላይ እንደገለጹት  ከዛሬ አምስት ዓመት  በፊት  ጀምሮ  ጥላው እንዲነሳ አቤቱታ ብናቀርብም  ምላሽ  ሳይሠጠን  ቆይተናል ብለዋል ።የላሊበላ መከላከያ ጥላን በተመለከተ  በተለያዩ ጊዚያት  ባለሙያዎች ጥናት  አድርገው  ጥላው እንዲነሳ  ምክር ቢሠጡም  እስካሁን  ተግባራዊ አለመደረጉ የሚያሳዝን መሆኑን አስተዳዳሪው  ተናግረዋል ።የላሊበላ ቅርስ ላይ  ከፍ ያለ ጉዳት  ከደረሰ በኋላ  ከመቆጨትና የታሪክ  ተጠያቄ ከመሆንም  ከወዲሁ እርምጃ  መወሰድ እንዳለበት አስተዳዳሪው አጽዕኖት ሠጥተው ተናግረዋል ።የላሊበላ  አብያተ ክርስቲያናትን ለመጎብኘት የሚመጣው ቱሪስት ከጊዜ  ወደ ጊዜ  እየጨመረ  መምጣቱም ተጠቁሟል  ።    
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/32013/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
595733cf1016282f6d103244455d0150
7f81f8160060b379ad73676b0b368272
መካነ ኢየሱስ
መካነ ኢየሱስ፡ ቃሉ የመጣው ከግእዝ ሲሆን መካነ (ቦታ፣ስፍራ) ማለት ነው፤ የኢየሱስ መኖሪያ፣ ማድሪያ ወይም ቦታ እንድማለት ነው። በዚህ ስም የሚጠሩ ቦታዎችና ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ዋና ዋናዎቹ፤- በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ የመካነኢየሱስ ቤተክርስቲያን ፡ደቡብ ጎንደር መካነኢየሱስ ከተማ ይህም በተለምዶ እስቴ ድቡብ ጎንደር የኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተክርስንቲያን መካነኢየሱስ (የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን) ይቀጥላል
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
a2a7e8bd4cc0b6b74a123adaa2a19590
3587ada58c317a20535511b2a50b5935
የሰሜን ኮርያ የጦር ሃይል አዛዥ በፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ ተገድለዋል ተባለ
  - በሙስና ተጠርጥረዋል ቢባልም፣ በስነ-ምግባራቸው እንደሚታወቁ ተነግሯል - ፕሬዚዳንቱ በቅርቡ የመከላከያ ሚኒስትሩን በሞርታር አስገድለዋል የሰሜን ኮርያ የጦር ሃይል አዛዥ ጄኔራል ሪ ያንግ ጊል፤ በሙስናና የግል ጥቅምን በማካበት ህገወጥ ተግባር ተሰማርተው ተገኝተዋል በሚል ባለፈው ሳምንት በአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ትዕዛዝ መገደላቸውን ውስጥ አዋቂ ምንጮች እንደገለጹ ስካይ ኒውስ ዘገበ፡፡ላለፉት ሶስት አመታት የአገሪቱ የጦር ሃይል አዛዥ ሆነው ያገለገሉት ጄኔራል ሪ ያንግ ጊል ለስነ-ምግባር መርሆዎች ተገዢ መሆናቸው የተመሰከረላቸው ግለሰብ ናቸው ያለው ዘገባው፣ የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጄኔራሉን ያለአግባብ የወነጀሉት ለግድያው ሰበብ ለመፈለግ ነው መባሉን ፀቁሟል፡፡ ግድያውን በተመለከተ ተጨባጭ ማረጋገጫ ባይገኝም፣ ፕሬዚዳንት ኪም ጆንግ ኡን ከወራት በፊት የቀድሞውን የአገሪቱ  የመከላከያ ሚኒስትር በሞርታር ማስገደላቸው ይህንን ግድያም ሊያስፈጽሙት እንደሚችሉ ያመላክታል መባሉን ዘገባው ገልጧል፡፡ፕሬዚዳንቱ በቅርቡ የፓርቲ መሪዎችን በቁልፍ የአገሪቱ ጦር ሃይል የስልጣን ቦታዎች ላይ መሾማቸውን ያስታወሰው ዘገባው፣ ይህም በጄኔራሉ ላይ ተፈጸመ ከተባለው ግድያ ጋር ሊያያዝ እንደሚችልና አዲሶቹ ባለስልጣናትም በጄኔራሉ ግድያ ውስጥ እጃቸው ሊኖርበት ይችላል መባሉንም አብራርቷል፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=17699:%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9C%E1%8A%95-%E1%8A%AE%E1%88%AD%E1%8B%AB-%E1%8B%A8%E1%8C%A6%E1%88%AD-%E1%88%83%E1%8B%AD%E1%88%8D-%E1%8A%A0%E1%8B%9B%E1%8B%A5-%E1%89%A0%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%8B%9A%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%89%B1-%E1%89%B5%E1%8B%95%E1%8B%9B%E1%8B%9D-%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%8B%B5%E1%88%88%E1%8B%8B%E1%88%8D-%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%88&Itemid=212
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2708b237557112228dcc5693a6d09b44
e7f003eeee4b2aa89f607df099a33be3
መስፍን ታደሰ
መስፍን ታደሰ የታወቀ እራሱን ከምንም ተነስቶ ከበርቴ ያደረገ ሀበሻ ነው። የወሊሶ የሳሙና ፋብሪካ ከወንድሞቹ መኮንንና ዳንኤል ጋር ባለንብረት ሲሆን፤ ከዛም በላይ በተለያዩ ዘርፎች እንደሚንቀሳቀስም ይታወቃል። መስፍን ታደሰ በጣም ምርጥ አሰሪ መሆኑ በሰራተኞቹ በብዛት የተመሰከረለት የአሰሪዎች ተምሳሌት ነው። ካንዴም አምስት ጊዜ ለሰራተኞቹ ሰርግ መደገሱ የሚታወቅ ሲሆን፣ በቅርቡ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የመስፍን ታደሰ የሳሙና ፋብሪካ የተመሰረተበትን ሃያ ስድስተኛ አመት ምክንያት በማድረግ በአንድ ቀን ለ26 ሰራተኞቹ ሰርግ መደገሱ በመገናኛ ብዙሓን ተጠቅሷል። የኢትዮጵያ ሰዎች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
ea32608b8b2a43ab1876064fae44be14
bcbf3c7db746ac24104a44f00c95e2fc
ማምኮ መንግሥት ካልደረሰለት ሊዘጋ ጫፍ መድረሱን አስታወቀ
‹‹ችግር ደርሶበት ሳይሆን ችግር አድርሷል ተብሎ ተከሷል››የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን ከተመሠረተ 22 ዓመታት ያስቆጠረው ማምኮ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ መንግሥት ወይም የሚመለከተው አካል በፍጥነት ደርሶ ካልታደገው በቅርብ ቀናት ውስጥ ሊዘጋ እንደሚችል አስታወቀ፡፡ ለመዘጋት ጫፍ ላይ መሆኑን ያስታወቀው ኩባንያው ምክንያቱን እንደገለጸው፣ ከሦስት ዓመታት ወዲህ በሕገወጥ መንገድ የተሰማሩ ማንነታቸው ያልታወቁ አካላት በተመሳሳይ የንግድ ምልክት የጥራት ደረጃው የወረደ ተመሳሳይ ምርት ገበያውን በማጥለቅለቃቸው ምርቱን መሸጥ አልቻለም፡፡ በስፋትና በጥራት የሚታወቅባቸውን ‹‹ማምኮ ሶፍት›› የፊት ማበሻ ሶፍት፣ የገበታ ወይም አፍ ማበሻ ሶፍት፣ የወጥ ቤት ንፅህና መጠበቂያ ሶፍትና ጥራቱን የጠበቀ ደብተር ላለፉት 22 ዓመታት በተመጣጣኝ ዋጋ ለኅብረተሰቡ ሲያቀርብ እንደነበር ያስታወሱት የኩባንያው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ መርዱፍ ሳሊም፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት ግን በሕገወጥ መንገድ የተሰማሩና እስካሁን ድረስ ማንነታቸው ያልታወቁ አካላት እንቅፋት እንደሆኑባቸው ተናግረዋል፡፡ኩባንያው ባለ 130 ግራምና ባለ መቶ ግራም ደረጃውን የጠበቀ ሶፍት እያቀረበ ቢሆንም፣ በተመሳሳይ የንግድ ምልክትና አድራሻ ባለ 80 እና 70 ግራም ሶፍት ገበያውን ማጥለቅለቁን አክለዋል፡፡ የአገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት ተቋቁሞ ያለን ኩባንያ፣ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ክትትል አድርጎ መታደግ ሲገባው፣ ሕገወጦቹን ማበረታታት መምረጡን አስረድተዋል፡፡ ለሚመለከታቸው ለንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን፣ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንና ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ተደጋጋሚ አቤቱታ ቢያቀርቡም ምላሽ መነፈጋቸውን ተናግረዋል፡፡ ላለፉት ሦስት ዓመታት ኩባንያው በራሱ በኩል ክትትል አድርጎ ሊደርስበት ባለመቻሉ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ሪፖርት ሲያደርጉ፣ ሕገወጦቹን ተከታትሎ ከመያዝ ይልቅ የማምኮ ዋና አከፋፋዮችን በማሰርና በማስፈራራት፣ ሕገወጦቹ የበለጠ እንዲስፋፉ መደረጉን ገልጸዋል፡፡ ለ22 ዓመታት በኅብረተሰቡ ውስጥ ያተረፈውን መልካም ስምና ተወዳጅነት፣ ሕገወጥ ግለሰቦች ያላግባብ በመጠቀም ለመበልፀግ ባላቸው ፍላጎት ‹‹ማምኮ›› የሚለውን የመፀዳጃ ሶፍት አስመስለው በመሥራት ገበያውን ሲያጥለቀልቁት፣ መንግሥት ዝም ብሎ ተመልካች መሆኑ እንዳሳዘናቸው ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል፡፡ ኩባንያቸው ባደረገው ክትትል ሕገወጦቹ አምራቾች ባለ 70 ግራምና 80 ግራም ሶፍት ለማቅረብ የወጣን ጨረታ ለመጫረት፣ ያቀረቡትን ሰነድ አግኝቶ ለሚመለከተው የመንግሥት አካል ቢያቀርብም ምላሽ እንደሌለ አስታውቀዋል፡፡ ከ22 ዓመታት በፊት በሼክ መሐመድ አል አሙዲ፣ በአቶ አህመድ ካራማና በአቶ መርዱፍ ሳሊም በ3.5 ሚሊዮን ብር ሥራውን በ50 ሠራተኞች የጀመረው ማምኮ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ፣ አሁን ከ200 በላይ ሠራተኞች እንዳሉት ገልጸዋል፡፡ ዘመናዊ ማሽኖችን አስገብተው እየሠሩ መሆናቸውንና ማሽኖቹ እንኳን ለኢትዮጵያ ለምሥራቅ አፍሪካ የሚበቃ ምርት ማምረት የሚችሉ መሆናቸውን ጠቁመው፣ አሁን በተፈጠረባቸው ችግር ሙሉ በሙሉ ሥራ ማቆማቸውንና ያመረቱት ምርትም በመጋዘን ታሽጎ መቀመጡን ገልጸዋል፡፡ የኩባንያው ጥቅም የአገር ጥቅም መሆኑንና የሕዝብ ሀብት መሆኑን በማስተዋል፣ መንግሥትና የሚመለከታቸው አካላት ኩባንያው እያደረሰበት ያለውን ሕገወጥ ድርጊት ተከታትለው ዕርምጃ እንዲወስዱ ጠይቀዋል፡፡ ማምኮ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ደረሰብኝ የሚለውን ጉዳትና የሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት ምላሽ መንፈጋቸውን በሚመለከት የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን አቤቱታ፣ ምርመራና ክስ አቀራረብ ዳይሬክቶሬት ክፍል ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ ማምኮ ያቀረበው አቤቱታም ሆነ ቅሬታ የለም፡፡ እንዲያውም ያመረተውን ምርት በቀጥታ ለተጠቃሚዎች ባለማሠራጨቱና ሲጠየቅም በአከፋፋዮች በኩል እንዲያገኙ ምርቱን በመከልከሉ ክስ እንደቀረበበት እንደሚታወቅ አስታውቋል፡፡ ከዚህ ውጪ የተለየ ነገር እንደማያውቅ አክሏል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንና ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽንን ለማነጋገር የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡       
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/12367
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8d571265ddc747df19096f3e2f0f4713
64d20f0fc98dfac7a48657dae5ce1159
ዶናልድ ትራምፕ በፖሊስ ኃይል ላይ አዳዲስ ማሻሻያዎች እንዲካሄዱ የሚያደርግ ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔ ፈረሙ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፖሊስ ኃይል አባላት ላይ አዳዲስ ማሻሻያዎች እንዲካሄድ የሚያደርግ ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔ ፈረሙ።የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ ለፖሊስ የሚመደብ በጀትን በማሳደግ፥ አሰራሩን ለማዘመን ያለመ ስለመሆኑ ነው የተነገረው።ከዚህ ባለፈም ተጠርጣሪዎች ላይ አላግባብ ድርጊት የሚፈጽሙና ሃይል የሚጠቀሙ የፖሊስ አባላትን መከታተልና መቆጣጠር የሚያስችል አሰራር መዘርጋትንም ያካተተ ነው።ዶናልድ ትራምፕ ፖሊስ የሚያገኘው በጀት እንዲቋረጥ የቀረበላቸውን ሃሳብ ግን ውድቅ አድርገውታል።የዛሬው ፕሬዚዳንታዊ ውሳኔያቸው ከሰሞኑ በጥቁር አሜሪካዊ ጆርጅ ፍሎይድ ግድያ ምክንያት መጥፎ ድባብ ውስጥ የገባውን የዋሽንግተንን ፖለቲካ ለመታደግ ያለመ ነው ተብሏል።በውሳኔው መሰረትም ፖሊሶች ተጠርጣሪዎች ላይ ሃይል መጠቀምና አንገት ማነቅ አይፈቅድላቸውም።አዲሱ ማሻሻያ ሕግ አስፈጸሚ አካላት ላይ ተግባራዊ የሚደረግና የሚያስገድድ ሕግ ነውም ነው የተባለው።አንዳንድ ፖለቲከኞች ግን የትራምፕን አዲስ ውሳኔ “ጊዜያዊ፣ ብዙሃኑ የሚፈልጉትን ለውጥ የማያመጣና በፖሊስ ክፍሉ ላይ በአግባቡ ተጠያቂነት የማያሰፍን” ሲሉ ነቅፈውታል።ከዚህ ባለፈም ፖሊስ በጥቁር አሜሪካውያን ላይ የሚያደርሰውን አሰቃቂ ጉዳት እና የሚፈጽመውን ዘረኝነት ለመከላከልና ለመቅረፍ አቅም የሚያንሰውም ብለውታል።በአሜሪካ ፖሊሶች በተለይም ጥቁር አሜሪካውያን ላይ የበዛ ሃይል ይጠቀማሉ።በዚህ ሳቢያም በርካቶች ለህልፈት የተዳረጉ ሲሆን፥ ከሶስት ሳምንታት በፊት በሚኒያፖሊስ ከተማ በፖሊስ በአሰቃቂ ሁኔታ ለህልፈት የተዳረገው ጆርጅ ፍሎይድም የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው።የ46 አመቱን ጎልማሳ ህልፈት ተከትሎም በተለይም በአሜሪካ አመጽ የተቀላቀለባቸው የተቃውሞ ሰልፎች ተካሄደዋል።ከዚህ ጋር ተያይዞ ህግ አውጭዎች ፖሊሶች ያልተመጣጠነ ሃይል እንዳይጠቀሙ የሚያደርጉ መመሪያዎች ሲያዘጋጁም ቆይተዋል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%b6%e1%8a%93%e1%88%8d%e1%8b%b5-%e1%89%b5%e1%88%ab%e1%88%9d%e1%8d%95-%e1%89%a0%e1%8d%96%e1%88%8a%e1%88%b5-%e1%8a%83%e1%8b%ad%e1%88%8d-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%8a%a0%e1%8b%b3%e1%8b%b2%e1%88%b5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
0aeffd520b1af60282af97f0748a19d9
a5c7f30cc9232a6d24006f3179d92370
የፌዴራል ፖሊስ፣ ፀረ ሙስና ኮሚሽንና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
የፌዴራል ፖሊስ፣ ፀረ ሙስና ኮሚሽንና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሙስና ጨርሶ እንዳይፈፀም በጋራ ለመከላከልና ተፈፅሞም ሲገኝ ለመመርመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ በዋናነት የተደራጀ የፀረ ሙስና ዘመቻ ለማድረግ የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡በተለይም በአገሪቱ የሚስተዋለውን ከፍተኛ የሆነ የሙስና ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያስችል ስምምነት መሆኑም ተገልጿል፡፡ሙስናን የሚፀየፍ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው አገራዊ ጥረት ሶስቱም ተቋማት ተጠናክረው ተግባሩን በጋራ ለመከላከል በቅንጅት እንደሚሰሩ ተገልጿል፡፡የምርመራውን ስራ ፌዴራል ፖሊስ፣ የመክሰሱን ስራ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንዲሁም ሙስናን የመከላከሉንና የማስተማሩን ስራ ፀረ ሙስና ኮሚሽን እንደሚሰሩ የሚታወቅ ሲሆን፣ ይህንኑ በቅንጅት ለመስራት ነው ስምምነቱ የተፈረመው፡፡ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስናን ለመከላከል ደክሟል በሚል በህብረተሰቡ ዘንድ የሚነሳውን ቅሬታ በማስተካከል በቀጣይ ሙስናን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመከላከል የሚያስችል ስራ እያከናወነ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/23910/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7c589a61e59f60c06c5b91c8f1a1fcc6
5b114dc31868dd7971f7c1058062c262
አገር አቀፍ የሠራተኞች ስፖርት የተቋጨባቸው ውድድሮች
ባለፉት ሁለት ሳምንታት በሠራተኛው መካከል ሲካሄድ የሰነበተው አገር አቀፍ የሠራተኞች ስፖርት ተጠናቋል። በተለያዩ ስፖርቶች የፍፃሜ ውድድሮች የተካሄዱ ሲሆን ቻምፒዮኖቹ ተለይተው ታውቀዋል። በዚህም መሰረት በሁለተኛ ዲቪዚዮን እግር ኳስ ውድድር ከመጀመሪያ አንስቶ ማራኪ ጨዋታ በመጫወት የተመልካቹን ቀልብ መግዛት የቻሉት የበበቃ ቡና ልማት፣ መተሃራ ስኳር ፋብሪካን በፍፃሜው ጨዋታ ሦስት ለአንድ በመርታት የዋንጫው ባለቤት መሆን ችለዋል። በደረጃው ጨዋታ ኦሞ ኩራዝ ብርሸለቆ እርሻ ልማትን ሁለት ለዜሮ በመርታት ሦስተኛ ሆኖ ጨርሷል። በአንደኛ ዲቪዚዮን እግር ኳስ ውድድር ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ወንጂ ስኳር ፋብሪካን አምስት ለአንድ በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሲሆን ኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ኢትዮ ፐርፕልና ወረቀት ፋብሪካን ሁለት ለአንድ አሸንፎ ሁለተኛ ሆኖ ማጠናቀቅ ችሏል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ አንበሳ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትን ሦስት ለአንድ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን ይዟል። በሴቶች ቮሊቦል አንደኛ ዲቪዚዮን ውድድር አንበሳ ከተማ አውቶቡስ ብሄራዊ አልኮል እና አረቄ ፋሪካን ሦስት ለአንድ አሸንፎ የዋንጫ ባለቤት ሲሆን መከላከያ ኮንስትራክሽን ድርጅት ሦስተኛ ደረጃ ይዞ ማጠናቀቁን የኢሠማኮ የስፖርት ክፍል ኃላፊ አቶ ዮሴፍ ካሳ ያደረሱን መረጃ ያመለክታል። በሁለተኛ ዲቪዚዮን የወንዶች ቮሊቦል ጨዋታ የፋፋ ምግብ አክሲዮን ማህበርና ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ጨዋታ በተጫዋች ተገቢነት ጥያቄ መጨረሻ ላይ ውዝግብ ያስነሳ ሲሆን ፋፋ ምግብ ሦስት ለዜሮ በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሆኗል። በዋንጫ አሰጣጥ ስነስርዓቱ ላይ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ተጫዋቾች ተጋጣሚያቸው ተገቢ ያልሆነ ተጫዋች አሰልፏል በሚል ያነሱት ጥያቄ የውዝግቡ መነሻ ሲሆን አንዳንድ ተጫዋቾች ጥያቄውን ለማቅረብ የሄዱበት መንገድ ከስፖርታዊ ጨዋነት ያፈነገጠና ‹‹ስፖርት ለወዳጅነትና ለምርታማነት›› በሚል መርህ ከሚካሄደው የሠራተኛው ስፖርት የማይጠበቅ ነበር። ይህ ጉዳይ በኢሰማኮ የስፖርት ኮሚቴ እየታየ እንደሚገኝና በቅርቡ ጥፋተኛ ሆኖ በተገኘው አካል ላይ ቅጣት ሊያስከትል እንደሚችል አቶ ዮሴፍ አብራርተዋል። ያም ሆኖ ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት በውድድሩ ሁለተኛ ሆኖ ሲያጠናቅቅ አዲስ መድሀኒት ፋብሪካ በሦስተኛነት አጠናቋል። በወንዶቹ አንደኛ ዲቪዚዮን የቮሊቦል ጨዋታ ሙገር ስሚንቶ ብሄራዊ አልኮል እና አረቄ ፋብሪካን 3ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፎ ዋንጫውን ወስዷል። በሴቶች ጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር አንበሳ ከተማ አውቶቡስ ኢትዮ ቴሌኮምን 3ለ1 በመርታት ቻምፒዮን ሲሆን ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ደርጅት ሦስተኛ ሆኖ አጠናቋል። በተመሳሳይ በአንደኛ ዲቪዚዮን የወንዶች ጠረጴዛ ቴኒስ ውድድር ብርሃንና ሠላም ማተሚያ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3ለ2 አሸንፎ ዋንጫውን አንስቷል። ሃረር ቢራ ፋብሪካ ውድድሩን በሦስተኛነት ጨርሷል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሁለተኛ ዲቪዚዮን የጠረጴዛ ቴኒስ ውድድርም ለፍፃሜ ደርሶ በአዲስ አበባ ኢንተርናሽናል ሂልተን ሆቴል 3ለ2 ተረቷል። ብራና ማተሚያ ቤት ሦስተኛ ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀ የውድድሩ ተሳታፊ ነው። በወንዶች አትሌቲክስ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ አጠቃላይ አሸናፊ ሲሆን በሴቶች ነፋስ ስልክ ሞሀ ለስላሳ መጠጦች ፋሪካ አሸናፊ ነው። የአገር አቀፍ ውድድሩ አጠቃላይ አሸናፊ አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት መሆኑን አቶ ዮሴፍ ተናግረዋል። በሠራተኛው መካከል በሚደረገው ውድድር ከሁሉም ክልል የተውጣጡ የሠራተኛ ስፖርት ማህበራት ተሳታፊ መሆናቸውን የተናገሩት አቶ ዮሴፍ፣ ውድድሩ ሠራተኛው በስፖርቱ ጤንነቱ የተጠበቀ አምራች ዜጋ እንዲሆን ከማስቻል ባሻገር በአሁኑ ወቅት አንገብጋቢ ከሆነው የሰላም ጉዳይ ጋር በተያያዘ ‹‹ስፖርት ለሰላም፣ ለአንድነት፣ ለጤንነትና ለምርታማነት›› በሚል መርህ እየተካሄደ እንደሚገኝ ገልጸዋል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በስፋት የተለያዩ ማህበራትን እያሳተፈ የሚገኘው ይህ ውድድር የመገናኛ ብዙሃን ትኩረትን እየሳበ ይገኛል። ይህም አዳዲስ ተሳታፊ ማህበራትን ወደ ውድድር ከመሳብ በዘለለ ቀድሞ ዝነኛ ተፎካካሪ የነበሩና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከውድደሩ የራቁ ማህበራትን ወደ ውድድር እየመለሰ ይገኛል። ያም ሆኖ ለረጅም ዓመታ ጠንካራ ተፎካካሪ በመሆን በርካታ ሠራተኞችን እያሳተፉ የነበሩ እንደ ንግድ ባንክ ዓይነት ማህበራት ዘንድሮ ከውድድሩ መራቃቸውን ኃላፊው አስረድተዋል። ኢሠማኮ የሚካሄደው ዓመታዊ የስፖርት ውድድር ሦስት ዓይነት ገፅታን የተላበሰ ከፉክክርም በላይ በርካታ ዓላማዎችን የሰነቀ የስፖርት መድረክ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ዮሴፍ፣ ረጅም ወራትን ሠራተኛው በስፖርት አማካኝነት አብሮነቱን የሚያጠናክርበትና ልምድ የሚለዋወጥበት የበጋ ወራት የስፖርት ውድድር የበርካታ ድርጅትና ተቋማት ሠራተኞችን ማዕከል ያደረገ የውድድር መድረክ ሲሆን፤ የሠራተኛውን ዓመታዊ በዓል ታኮ የሚካሄደው የሜይ ዴይ ውድድር ሌላኛው አካል ነው። ክረምት ወራት ላይ በውቡ የወንጂ ሁለገብ ስቴድየም የሚካሄደው አገር አቀፍ የሠራተኞች ውድድርም በድምቀቱና አገር አቀፍ ሠራተኞችን በአንድ ላይ ለሁለት ሳምንታት በትንሿ ከተማ ይዞ የሚከርም መሆኑን አስረድተዋል። ሦስቱም የውድድር ገፅታዎች ሠራተኛውን ከማቀራረብና ልምዱን እንዲለዋወጥ ዕድል ከመፍጠር ባሻገር በሠራተኛው መካከል ቤተሰባዊ ስሜት እንዲጎለብት ሚናቸው ቀላል እንዳልሆነም ተናግረዋል። ሠራተኛው በስፖርት ጤንነቱ የተጠበቀ ምርታማ ዜጋ እንዲሆን ከማስቻል በተጨማሪ ሦስቱ የስፖርት መድረኮች ሠራተኛው «የእኔ ነው» የሚለው የመዝናኛ አማራጩ ጭምር መሆናቸውንም ኃላፊው አስረድተዋል። በውድድሩ የሚካፈሉ በርካታ ድርጅትና ተቋማት በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች ሠራተኞቻቸው ያላቸውን ክህሎት አውጥተው በመጠቀም ለአገር ስፖርት ዕድገት የበኩላቸውን ድርሻ ከመወጣት አልፈው ምርትና አገልግሎታቸውን ለማስተዋወቅ መልካም አጋጣሚ እንዳገኙም ባለፉት ዓመታት ውድድሮች ለመታዘብ እንደተቻለ አክለዋል።አዲስ ዘመን  ሐምሌ 25/2011 
ስፖርት
https://www.press.et/Ama/?p=15221
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
196bb3402f38f2332c19e671f3d69c6d
4c3b99e288eadebf5dcf9de8d82af4d1
የኦሮሚያ ክልል የኢሳትን ዘገባ አስተባበለ
ቃላቸውን ለቪኦኤ የሰጡ ሁለት የዞኑ ነዋሪዎች በበኩላቸው በሰላም የዘወትር ተግባራቸውን እየፈጸሙ መሆናቸውን ተናግረው ስለጉዳዩ የሰሙት ከአካባቢው አመራር መሆኑን ተናግረዋል፡፡የኦሮሚያ መንግሥት ኢሳት ሆን ብሎ የሐሰት ዜናን በማሰራጨት ወንጀል ክስ እንደሚመሰርትበት አስታውቋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/esat-oromia-3-12-2019/4826136.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f997a659c5bfe9b168cb60131ae5d45e
10c03071389452c3de21fdec66f3a2a8
ድርጅቱ የኢትዮ-ጂቡቲን የነዳጅ መስመር ፕሮጄክትን ሊያግዝ መሆኑ ገለጸ
የዓለም ባንክ አካል የሆነው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ትብብር(IFC) የኢትዮ-ጅቡቲን የነዳጅ መስመር ፕሮጄክት ግንባታ 1ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር እንደሚያግዝ ገለጸ ፡፡የድርጅቱ ዋና የኢንቨስትመንት ባለሙያ ካሊም ሻህ እንደገለጹት ፤ በደቡብ አፍሪካ የሚገኘውና ብላክ ሪኖ ተብሎ የሚጠራው የመሰረተ ልትና ኢንቨስትመንት ቡድን ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ የሚዘረጋውን የ550 ኪሎ ሜትር የነዳጅ መስመርን በገንዘብ ለመደገፍ ለኢትዮጵያ መንግስት ያረበው ጥያቄ ተቀባይት አግኝቷል ፡፡የፕሮጄክቱ ጠቅላላ ወጪ 1ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር ሊደርስ እንደሚችልና ግንባታው ተጠናቆ ወደ ተግባር ሲሸጋገር በአንድ ቀን 240 ሺህ በርሜል ነዳጅ ማጓጓዝ እንደሚችል አስታውቀዋል፡፡መስመሩ የ51 ሴንቲሜትር ስፋት ሲኖረው የ950 ሺህ በርሜል ነዳጅ ማጠራቀም የሚችል ቋት እንደሚኖረውም ነው ያመለከቱት ፡፡መስመሩ የነጭ ጋዝ፣ ጋዝና የአውሮፕላን ነዳጅ ወደ ኢትዮጵያ ያስተላልፋል ነው የተባለው ፡፡ፕሮጄክቱን የሚገነባው አካል ለ30 ዓመታት ያህል ካስተዳደረው በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት እንደሚረከበውም ተመልክቷል፡የነዳጅ መስመሩ ኢትዮጵያ ከጅቡቲ ወደ ሀገር ውስጥ በከባድ ነዳጅ ጫኚ ተሸከርካሪዎች ለማጓጓዝ የሚወጣውን ከፍተኛ ገንዘብ፤ ጊዜና ጉልበት እንደሚቀንስና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የታገዘ እንደሚሆንም አስታውቀዋል ፡፡በአሜሪካን የኢንቨስትመንት ቡድን የሚደገፈው ድርጅት የአዋጪነት ቅድመ ጥናት እንዳደረገና ወደ ተግባር ሲሸጋገር የመጀመሪያው የነዳጅ መስመር እንደሚሆን ነው ያመለከተው ፡፡የኢትዮጵያ የነዳጅ ፍላጎት በ10 በመቶ እንደዳደገና አሁን ላይ ዓመታዊ የነዳጅ ፍጆታዋ 3ነጥብ6 ሜትሪክ ቶን ደርሷል ነው የተባለው ፡፡የኢትዮጵያ ለነዳጅ በየዓመቱ 2ነጥብ8 ቢሊየን ዶላር ወጪ እንደምታደርግ ከአፍሪካ ኮሙኒቲ ማህበረሰብ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡የኢትዮጵያና ጅቡቲ መንግስታት በነዳጅ መስመሩን ግንባታ በተመለከተ በ2007 ስምምነት ላይ መድረሳቸው ይታወሳል፡፡ከዚህ በተጨማሪ የጅቡቲ-አዋሽ የነዳጅ መስመር በፋይናንስ ከመደገፍ ባሻገር የኢትዮጵያን የጨርቃጨርቅ፣ ቆዳና ሲሚንቶ ኢንዱስትሪዎችንም ለመደገፍ ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል፡፡ጉዳዩን በሁለቱ መንግስታት ተቀባይነት ካገኘና የስምምነት ፊርማ ከተቀመጠ በኋላ ወደ ተግባር ለመሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራትንና ጥናቶችም እንደቀጠሉ ባለሙያው አስረድተዋል ሲል ዋልታ ዘግቧል ፡ትርጉም ሰለሞን  
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/22904/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c8f87ef1d6dfe8bf4dad31cec9e0e4e0
89f5e0a6ffd7f8d1dc8dc4864689ac2d
ጫት ለተለያዩ የአእምሮ ጤና ችግሮች እንደሚያጋልጥ አጥኚዎች እንደደረሱበት ባለፈው ሳምንት ኬንያ ውስጥ ለህትመት የበቃ የሳይንሳዊ ምርምር መጽሄት አስታወቀ።
ጫት የአእምሮ ጤናን እንደሚጎዳ ጥናት አመለከተ\n"ጥናቱ በተደረገባቸው ጫት የሚጠቅሙ ሰዎች የአእምሮ ጤና ችግር ምልክቶች ከፍ ብሎ ታይቷል" ሲል ባለፈው ማክሰኞ የታተመው ቢኤምሲ ሳይኪያትሪ የምርምር መጽሄት አስፍሯል። • "ልዩ ነዳጅ መኖሩን አልደረስንበትም" የማዕድን፣ የፔትሮሊየምና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር ሪፖርቱ እንደሚለው፤ ጫት መቃም ካልተለመዱ ክስተቶችና ከቅዠት ጋር በከፍተኛ ደረጃ የሚያያዝ ሲሆን እነዚህም የአእምሮ ጤና ችግር ጠቋሚ ምልክቶች ናቸው። ተመራማሪዎቹ ይፋ ያደረጉት ከኬንያ መንግሥት ባገኙት የገንዘብ ድጋፍ በሁለት አካባቢዎች ላይ በሚገኙ 831 ሰዎች ላይ ባደረጉት ጥናት ላይ ተመስርተው ያገኙትን ውጤት ነው። ከ831 የጥናቱ ተሳታፊዎች መካከል 306ቱ ወይም 37 በመቶው ጫት ቃሚዎች ሲሆኑ ከግማሽ በላዩ ወንዶች ናቸው። • "ጫትን ማገድ ፈፅሞ የሚቻል አይደለም" ዶ/ር ዘሪሁን መሃመድ እድሜያቸው ከ10 - 17 ያሉ ታዳጊ ልጆችም ጫት እንደሚቅሙ በጥናቱ የተገኘ ሲሆን፤ ይህም በአእምሮ ጤና ላይ የሚኖረው ተጽእኖ ከፍተኛ እንደሚሆን ተገልጿል። አጥኚዎቹ ይህ የታዳጊዎች ጫትን የመጠቀም ልማድ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን አመልክተው፤ በለጋ እድሜ እንዲህ አይነት ሱስ አስያዥ ነገሮችን መጠቀም ከዕፅ ጋር ተያያዥነት ባላቸው በሽታዎች የመጠቃት እድልን ከፍ ያደርጋል ብለዋል። በዚህ ጥናት ላይ የተሳተፉ ሰዎች አልኮልና ሲጋራን ይጠቀሙ እንደሆነ የተጣራ ሲሆን፤ ጥናቱ እንዳመለከተው ከጫት መቃም ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ የአእምሮ ጤና ችግሮች አመላካች ምልክቶች ከአልኮልና ከሲጋራ አንጻር ከሚከሰቱ ችግሮች ጋር ተያያዥነት የላቸውም። • ጫትን መቆጣጠር ወይስ ማገድ? ቀደም ሲል በጫት ላይ በተደረገ ጥናት አወንታዊ ውጤቶች እንዳሉት የተገለጸ ቢሆንም፤ አዲስ ይፋ በተደረገው ጥናት መሰረት ግን ጫት በወሲባዊ ግንኙነት፣ በምግብ ፍላጎት እንዲሆም ከውፍረት አንጻር ስለሚኖረው ውጤት አንዳች የተጠቀሰ ነገር የለም። ጫትን በተመለከተ ይፋ በተደረገው ጥናት ላይ ከተሳተፉት ተመራማሪዎች በተጨማሪ ከሦስት የተለያዩ የኬንያ ዩኒቨርሲቲዎች የተወጣጡ አጥኚዎችም ተሳትፈውበታል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
59e36ce2a24a86f5154d3491331a4d35
9fc6916e8e93af1fc97a997b7b43673e
ከማላዊ ወደ ሞዘምቢክ ሲጓዝ በነበረ የጭነት መኪና ውስጥ ቢያንስ 64 ኢትዮጵያዊያን በመተፋፈን ሳቢያ ህይወታቸው ማለፉን ባለስልጣናት አስታወቁ።
64 ኢትዮጵያዊያን ሞዛምቢክ ውስጥ በጭነት መኮና ውስጥ ሞተው ተገኙ\nዛሬ ጠዋት በሞዛምቢክ ምዕራባዊ ግዛት በምትገኘው ቴቴ በተባለችው ክፍለሃገር ውስጥ በተገኘው ተሽከርካሪ ውስጥ ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ 14 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል። "የሞዛምቢክ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ሰራተኞች የጭነት መኪናውን ሞአትዜ በተባለችው የግዛቲቱ ከተማ ውስጥ አስቁመው ሲፈትሹ ነው ሟቾቹን ያገኙት" ሲሉ የቴቴ ክፍለ ሃገር የጤና ባለስልጣን የሆኑት ካርላ ሞሴ ተናግረዋል። ባለስልጣኗ እንዳሉት በጭነት መኪናው ላይ የተሳፈሩት ሰዎች ህይወታቸው በምን ምክንያት ሊያልፍ እንደቻለ ምርመራ እየተደረገ ነው። ነገር ግን የኢትዮጵያዊያኑ ህይወት ያለፈው በአየር ማጣት ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬያቸውን ገልጸዋል። በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምበሳደር የሆኑት አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም ኢትዮጵያኑ "ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ጉዞ እያደረጉ ሳለ ነው ይህ አሳዛኝ ነገር የተፈጠው ብለዋል"። አምባሳደሩ እስካሁን ባላቸው መረጃ መሠረት ኢትዮጵያውያኑ ሕይወታቸው ሊያልፍ የቻለው በኮንቴነር ውስጥ ታፍነው ነው። ከ78 ተጓዞች የ64ቱ ሕይወት ማለፉን አምባሳደሩ አረጋግጠዋል። የሞዛምቢክ ብሔራዊ ኢሚግሬሽን አገልግሎት ቃል አቀባይ የሆኑት አሜሊያ ደሪዬሮ እንደተናገሩት ሟቾቹን ያሳፈረው የጭነት መኪና ሾፌር እንዲቆም ሲጠየቅ ፍላጎት አልነበረውም ብለዋል። ጨምረውም የኢሚግሬሽን ሰራተኞቹ ከመኪናው ውስጥ ድምጽ በመስማታቸው ስደተኞች በውስጡ ሊኖሩ ይችላሉ የሚል ጥርጣሬ እንዳረባቸውና እንዲቆም እንዳረጉ ገልጸዋል። ይህ የሞዛምቢክ ክፍለ ግዛት ወደ ደቡብ አፍሪካ በሕገ ወጥ መንገድ ስደተኞች በስፋት የሚዘዋወሩበት አንዱ ቦታ መሆኑ ይታወቃል። በህይወት የተረፉት 14ቱ ሰዎች የኮሮናቫይረስ ምርመራ እንደተደረገላቸው ቃል አቀባይዋ ጨምረው ተናግረዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
84b111df0579ad7c54a23ccb8c43a470
6d9b7f989ecd19230efcaebef2111d4d
በአማራ ክልል ዘንድሮ በጣለው ከፍተኛ ዝናብ ስዎች ተፈናቀሉ
ዘንድሮ የጣለው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ከ22 ሺህ በላይ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ። በጣና ዙሪያ ያሉ የጎርፍ ሰለባዎችም መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ አላደረገልንም እያሉ ነው።የአማራ ክልል መንግሥት በበኩሉ ከአሰራር ክፍተት ካልሆነ በስተቀር አስፈላጊው ድጋፍ ወደ የአካባቢዎች ተልኳል ብላል።።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/amhara-region-flood-impact-9-28-2020/5600825.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
39601d2ba26fa58914e97d2f7b7679f4
5d272c1aa52d0fd0ed4d5c8880f9f9c5
የኮሮናቫይረስ ወርረሽኝ የሴቶችን ሰቆቃ እያባባሰ ይሆን ?
እያንዳንዱ ቤት የያዘው አመል ብዙ ነው። አንዳንድ ሰዎች ቤት ሲውሉ የሚያሳዩት ባህሪ ግራ ነው። በተለይም በትዳር ውስጥ በሴቶች ላይ ጥቃት የማድረስ አመል የጸናባቸው ወንዶች ቤት ሲውሉ ለሴቶች ሰቀቀን ይሆናሉ። ቢቢሲ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ከባሎቻቸው ጋር ቤት እንዲውሉ በመገደዳቸው መከራቸውን እየበሉ ያሉ ሁለት ሴቶችን አነጋግሯል። ለደኅንነታቸው ሲል ስማቸውን ተቀይሯል። 1. ጊታ፤ ሕንድ ባሌ ፀጉሬን ይዞ ከግድግዳ ጋር ያጋጨኛል… ጠዋት 11፡00 ሰዓት እነሳለሁ። ባሌ ከጎኔ ቁጭ ብሎ ያንቋርራል። ሲያንኮራፋ ጎረቤት ይቀሰቅሳል። ትናንትና ማታ ሰክሮ ነው የገባው። ባጃጅ ነው የሚነዳው። በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሰው ውጭ ስለማይኖር ገቢያችን ቀንሷል። 1500 ሩፒ [የህንድ ገንዘብ] ያገኝ ነበር። አሁን ያ የለም። ስለዚህ ይበሳጫል። "እስከመቼ ነው እንዲህ ቤት ቆልፈው የሚቀልዱብን" እያለ ግድግዳውን በቡጢ ይነርተዋል። አጠገቡ ያለ ብርጭቆ ይሰብራል። እሱ ይህን ባደረገ ቁጥር ልጆቼ ይበረግጋሉ፤ ጉያዬ ውስጥ ይደበቃሉ። ቁጣው ሲበርድለት ሁላችንም ወደምንተኛባት ፍራሽ ሄዶ ይጋደማል። በድጋሚ እንቅልፍ ይጥለዋል። ለጊዜውም ቢሆን እፎይ እንላለን። እሱ ቦግ ባለ ቁጥር ልጆቼን ማረጋጋት ለእኔ ፈተና ነው። በእርግጥ እንዲህ ሲቆጣና ቤቱን በአንድ እግሩ ሲያቆመው ሁልጊዜም ያዩታል። ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ቤት ስለማይውል የእፎይታ አፍታ ነበራቸው። አሁን ኮሮናቫይረስ ከመጣ በኋላ እያንዳንዱ ቀን ጭንቅ ሆኗል። አንዳንድ ጊዜ ወደ ግድግዳው እያላጋ የሚሰብረው ነገር ሲያጣ የእኔን ጸጉር እየጎተተ ከግድግዳው ጋር ያላትመኛል። ልጆቼ ፊት ነው ታዲያ ይሄ ሁሉ የሚሆነው። ባሌ ለመጀመርያ ጊዜ የደበደበኝ የሠርጋችን ዕለት ነበር። ነገሮች ይሻሻላሉ ስል ቆየሁ። በኋላ አምርሬ ጥዬው ልጠፋ ስል ልጆቼን አልሰጥም አለኝ። ልጆቼን ለእሱ ጥዬ ወዴት እሄዳለሁ? አርፌ ተቀመጥኩ። የምንኖረው ሞሃላ በሚባል የድሆች ሰፈር ነው። ውሃ ለማምጣት በየቀኑ ሩቅ ኪሎ ሜትር እጓዛለሁ። ከዚያ ትንሽ ከጎረቤቶቼ ጋር አወራና አትክልት ቸርቻሪዎች ሲመጡ ከእነሱ አስቤዛ እገዛለሁ። ለዚያች ቀን ብቻ የሚሆን አስቤዛ ከገዛሁ በኋላ ምግብ አበስላለሁ። ባሌን ቁርስ አብልቼው ወደ 1 ሰዓት ገደማ ወደ ሥራ ይሄዳል። ከዚያ ለምሳ ይመለሳል። በልቶ ትንሽ ከተኛ በኋላ ወደ ሥራ ይወጣል። ነገሮች መለወጥ የጀመሩት ከኮሮናቫይረስ በኋላ ነው። ልጆቼ ቤት መዋል ሲጀምሩ እሱም ነውጠኛ ሆነ። ልጆቹ ሲጫወቱ ይበሳጫል። ብስጭቱን የሚወጣው ግን በእኔ ላይ ነው፡፡ መጀመርያ እነሱ ላይ ይጮኻል። ፈርተውት ጸጥ ይሉና እንደገና ጨዋታቸውን ይቀጥላሉ። የልጅ ነገር! ከዚያ ብስጭቱን አጠረቃቅሞ እኔ ላይ ይወጣዋል። በትንሽ ነገር ነው የሚናደደው። ለምሳሌ የሻይ ኩባያው ለምን ከጠረጴዛው አልተነሳም ብሎ አገር ይያዝልኝ ሊል ይችላል። ልጆቹ ላይ ሲጮኽ ትኩረቱን ለማስቀየር አውቄ የባጥ የቆጡን አወራለሁ። ልጆቼ እንዳይደነግጡብኝኮ ነው. . . . እንደዛሬው በኮሮናቫይረስ ምክንያት አብረን መዋል ከመጀመራቸው በፊት ልክ እግሩ እንደወጣ ወደ ትምህርት ቤት እሄዳለሁ። የምማረው ልብስ ስፌት ነው። በተጨማሪም ማንበብና መጻፍ ያስተምረኛል ሰፈሬ ውስጥ ያለ አንድ ማኅበር፡፡ እኔ እየተማርኩ እንደሆነ ባሌ ቢያውቅ ይገድለኛል። አሁን ምኞቴ የራሴ ገቢ ኖሮኝ ልጆቼን ይዤ ከእርሱ መለየት ብቻ ነው። ኮሮናቫይረስ እንዲጠፋ የምመኘውም ባሌ ቀን ቀን ወደ ሥራ እንዲሄድ ከመሻት ነው፡፡ 2. ካይ፤ ኒው ዮርክ አባቴ ማታ ማታ የወሲብ ፊልም ያያል. . . ካይ ወጣት ሴት ናት። ጥቃት የሚያደርስባት ደግሞ አባቷ ነው። ስልኳን መዥረጥ አድርጋ አወጣችና "ማሚ ካንተ ጋር እንድቆይ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7eaee7a37c5f6c2659b336db2021ac8a
f24d291097528a50b087dfa1ea964e12
“ለእኛ እንደ ሁለተኛ ዓድዋ ነው” የኮቪድ 19 ምላሽ ግብረ-ኃይል አባላት
ኢትዮጵያዊያንን ኮቪድ 19/ኮሮና ቫይረስ ከደቀነው አደጋ ለመታደግ በርካታ በጎ ፈቃደኞች በተለያዩ ዘርፎች እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።ከእነዚህ መካከል አንዱ ከአንድ ሺ በላይ በቴክኖሎጂ ቀመስ ሙያዎች ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያዊ እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች ያቋቋሙት የኢትዮጵያ ኮቪድ 19 ምላሽ ግብረ-ኃይል ነው።ግብረ-ኃይሉ በሽታውን የሚመለከቱ መረጃ ስርጭቶችን የሚያግዙ መርሃ -ግብሮችን በዋነኝነት ይገነባል። ከሁለት አባላቱ ጋር የተደረገውን ቆይታ በመመልከት ስለ እንቅስቃሴው የበለጠ እንዲያውቁ ይሁን።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/5355871.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
12a9872101d745710af7f4ad40288ff1
fb5d253e37833a479c2347a2d496eb17
የወልቂጤ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የቦርድ ዋና ፀሀፊ ወደ ኃላፊነታቸው ተመልሰዋል
የወልቂጤ ከተማ የበላይ አመራሮች፣ የዞኑ አስተዳደር፣ የክለቡ ስራ አስኪያጅ እና የቡድኑ የልብ ደጋፊዎች በቅርቡ ራሳቸውን ከኃላፊነት አንስተው ከነበሩት አቶ አበባው ሰለሞን እና ረ/ፕ ጌቱ ደጉ ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ ወደ ሥራቸው በድጋሚ ተመልሰዋል።በ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ በሜዳው ሲዳማ ቡናን አስተናግዶ 1-0 በተሸነፈበት ጨዋታ ላይ የተወሰኑ የወልቂጤ ደጋፊዎች በአመራሩ ላይ ጠንከር ያለ ተቃውሞ መግለፃቸውን ተከትሎ ሁለቱ አመራሮች በድርጊቱ ደስተኛ እንዳልሆኑ እና ራሳቸውን ከክለቡ እንዳገለሉ መዘጋባችን የሚታወስ ነው።ይህን ተከትቶ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ መሐመድ ጀማል እና የከተማው ከንቲባ ግሩም ወልደሰንበትን ጨምሮ የክለቡ አመራሮች እና የክለቡ ደጋፊዎች ተወካዮች ከሁለቱ አመራሮች ጋር በመነጋገር የነበረውን ችግር መፍታት መቻላቸው የተገለፀ ሲሆን ራሳቸውን ባገለሉበት ደብዳቤ መሟላት አለባቸው ያሏቸው ቅድመ ሁኔታዎች እንዲሟሉ በመተማመን አቶ አበባው ሰለሞን እና ረ/ፕሮፌሰር ጌቱ ደጉ ወደ ቀድሞ ቦታቸው በመመለስ ሥራቸውን ዛሬ ጀምረዋል።© ሶከር ኢትዮጵያ
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/57427
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1677cbdc4f18d09b351c6af99788155b
fcace71ded131aff22025b7d20a11de6
የሶማሌ ብልፅግናና የትግራይ ብልፅግና ፖርቲ በጅግጅጋ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ብልፅግናና የትግራይ ብልፅግና ፖርቲ በጅግጅጋ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ሐገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሒደዋል ።በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ የተደረገው የውይይት መድረክ በሶማሌ ብልፅግናና የትግራይ ብልፅግና ፖርቲዎች የተዘጋጀ ነው።ከትግራይ ብልፅግና ከፍተኛ አመራርና የአስተዳደር ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ሙሉቀን ሐብቱ እና የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ወ/ሮ ሁሪያ አሊ ውይይቱን መርተዋል።ለተወላጅ ተሳታፊዎቹ የህወሓት ጁንታ ከለውጡ ጀምሮ ሀገርን የማተራመስ ሴራና የህግ ማስከበር ሂደትና መልሶ የማልማት ተግባርን በተመለከተ ገለፃ አድርገዋል ።ተሳታፊዎችም ለወንድም የሶማሌ ህዝብ አብሮነት፣ ወዳጅና አቃፊነቱ አመስግነዋል።የፅንፈኛው ቡድን የሰራው ክፉ ስራ ኢትዮጵያዊነትን የማይገልፅ፣ የትግራይን ህዝብን የማይወክል፣ የተወላጁንም አንገት ያስደፋ እንደሆነ መግለጻቸውን የክልሉ መንግስት ማስሚዲያ ዘግባል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%b6%e1%88%9b%e1%88%8c-%e1%89%a5%e1%88%8d%e1%8d%85%e1%8c%8d%e1%8a%93%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%89%b5%e1%8c%8d%e1%88%ab%e1%8b%ad-%e1%89%a5%e1%88%8d%e1%8d%85%e1%8c%8d%e1%8a%93-%e1%8d%96/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f63ed920c86bece4738c311bba5382b3
180c9bd79fa8dcafa4131ef9b19281cc
ኩላሊት
ኩላሊት በሰዎችና በብዙ እንስሶች ውስጥ ሽንት የሚሠሩት አካላት ናቸው። የቃሉ «ኩላሊት» መነሻ ከግዕዝ «ኲሊት» እና በተለይ ከዚሁ ግዕዝ ቃል ብዙ ቁጥር («ኲሊያት») ነበር። ከ4 መቶ ዓመታት በፊት፣ ኩላሊት የኅሊና መቀመጫ መሆኑ በአውሮፓ በሰፊ ይታመን ነበር። ይህም የተነሣ ከዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ (መዝሙር 7:9) እንዲሁም በከአዲስ ኪዳን (የዮሐንስ ራዕይ 2:23) መሠረት ነው። የዛሬ ሕክምና ሊቃውንት ግን ኩላሊት እንዲህ አይነት ሥነ ልቡናዊ ሚና እንዳለው አይቆጠሩም። የሚያስደንቀው ግን አድሬናል ሆርሞን (ኩላዕጢ እድገንጥር) ወይም ግላንድ (ኩላትጌ ዕጢ) የሚገኘው በኩላሊት በላይኛው ክፍል ነው!!! ታላቅ ደስታ ወይም ድንጋጤ ሲገጥመን ሰውነታችንን መቆጣጠር እስኪያቅተው ድረስ ለዐይምሮዋችን መልክት የሚያስተላልፍ ክፍል ነው ። ብቻ ከፍተኛ ግንኙንት ከዐይምሮዋችን ጋር አለው ፤ ለምሳሌ የፋይት ኦር ፍላይት ስሜታችንን ይቆጣጠራል። ሥነ አካል
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
1e552d332ad7e44e3279b1953fb43a7a
f2428e56d8096ef7785a19ab8a38d617
“የአፍሪካ ቀንድን ማረጋጋት ሰላማችንና ልማታችንን ማስጠበቅ ነው!” መንግስት ኮሚኒኬሽን
ጽሕፈት ቤቱ ትናንት ባወጣው የአቋም መግለጫ የሀገራችንን ልማት እና ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ የጎረቤቶቻችን ሠላም ወሳኝ መሆኑን አመልክቷል ።ከኤርትራ መንግስት በስተቀር ሁሉም ጎረቤቶቻችን ከልብ የሚቀበሉትና ዕምነት የሚጥሉበት ግንኙነት መፍጠር ችለናል ያለው መግለጫው ፤በሶማሊያ ውስጥ ያለን ተልዕኮም የዚህ መርህ አካል ነው ሲል አስገንዝቧል ፡፡በሶማሊያ ውስጥ ማዕከላዊ መንግስት ጠፍቶ ሽብርተኞች በነፃነት መንቀሳቀሳቸው የኢትዮጵያን ህዝብ  ሰላም ሲያውክ መቆየቱን አንስቷል ፡፡መከላከያ ሠራዊታችን በሶማሊያ በነበረው ግዳጅ የአልሸባብን ኃይል በመደምሠሱ አሁን ላይ አሸባሪው ኃይል ክፉኛ መሽመድመዱን አስታውቋል ፡፡በሰራዊታችን የሶማሊያ ጊዜያዊ መቆያ ላይ ሊያደርስ የሞከረው ጥቃት የአለሁ ባይነት መፍጨርጨር ማሳያ ከመሆን አያልፍም ብሏል ፡፡በዚህ ጥቃት የመደበኛ ሠራዊት ከባድ መሳሪያዎችና የውጭ ሀገር ዜጎችን መጠቀሙም ከጀርባው የሚደግፉት አካላት መኖራቸውን እንጂ ወደ ጥንካሬው መመለሱን እንደማያሳይ መግለጫው ያስረዳል ፡፡የአጥፍቶ መጥፋት ባህሪ በነበረው ጥቃት ከጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት የተሰዉና የቆሰሉ ቢኖሩም ሠራዊታችን አጥቂውን ኃይል ሙሉ በሙሉ መደምሰሱን አስታውቋል ፡፡አሁንም የማጽዳት ዘመቻውን አጠናክሮ መቀጠሉን አመልክቷል ፡፡ሰራዊታችን የጀመረውን የፀረ ሽብር ዘመቻም ከሶማሊያ ህዝብና መንግስት እንደዚሁም  ከአፍሪካ  ህብረት ሰላም ማስከበር ሀይል ጋር አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል ፡፡አገራችን ለጀመረችው የህዳሴ ጉዞ ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን በሁሉም አካባቢ ደጀንነቱን በተግባር ማረጋገጡን ይቀጥላል ብሏል ፡፡የኢፌዴሪ መንግስት ለተሰዉና ለቆሰሉ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ተገቢውን ክብር ይሰጣል ብሏል ፡፡ለጠባብም ሆነ ለአክራሪ ዓላማቸው የአልሸባብን የሽብር ጥቃት የደገፉና ያበረታቱ አካላትን ለይቶም ከጥፋታቸው ልክ ጋር የሚመጣጠን እርምጃ እንደሚወስድም ጨምሮ አስታውቋል ፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25729/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ccdda0873daacaa5dabd64d5e6022cc3
57da7f4c6e7f8e34cb374b8650609fe5
ምን ያህል ጥንዶች በበይነ-መረብ በዘንድሮው የፍቅረኞች ቀን ተገናኙ? 'ከዚህ ቀደሙ የሚበልጥ' የሚለው ምላሽ ችግር የሌለው መልስ ነው። ምክንያቱም በበይነ-መረብ ፍቅረኛን የማፈላለግ ሥራ በመላው ዓለም በመጠናከሩ ነው።
ፍቅር እና ግንኙነት ከቲንደር አብዮት በኋላ\nግን በይነ-መረብ የፍቅር ጓደኛን ለማግኘት ምርጡ መንገድ ነው? በቀጣይ የኮምፒውተር መረጃ ከማን ጋር በፍቅረኛነት አብረው እንደሆኑ እና ምን ያህል ጊዜ አብረው እንደቆዩ ማወቅ ይቻላል። ይህ እንደሚሆን ከወራት በፊት ብላክ ሚረር በተሰኘው የቴሌቪዥን ተከታታይ ፕሮግራም ተገልጿል። ከወዲሁ ግን ቴክኖሎጂ ፍቅርን ቀይሮታል። በ1990ዎቹ አጋማሽ ማች ዶት ኮም ከጀመረው በኋላ በበይነ-መረብ ፍቅረኛን መፈለግ በከፍተኛ ደረጃ ተስፋፍቷል። እንደቲንደር ያሉ መተግበሪያዎች ደግሞ እንደአዲስ ለመቀላቀል ቀላል በመሆናቸው እና ፍቅረኛ የመፈለግን አካሄድ በማቅለላቸው ወደሌላ ደረጃ አድርሰውታል። ቲንደር የስማርት ስልኮች መምጣትን ተከትሎ በአውሮፓዊያኑ 2012 ነበር የተጀመረው። ከሁለት ዓመት በኋላ በቀን ሁለት ቢሊዮን ጎብኚዎችን ማግኘት ችሏል። ባለፈው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ዴሞክራቶች ለምርጫ ቅስቀሳም ይህንኑ ተጠቅመውበታል። የ24 ዓመቷ ጦማሪ ጆርዳን ብራውን እንደምትለው በአውሮፓዊያኑ 2016 በይነ-መረብን በመጠቀም ነበር ከምትኖርበት አካባቢ ብዙም የማይርቀውን ፍቅረኛዋን ያገኘችው። ይህ ባይሆን ኖሮ ላይገናኙ እንደሚችሉ ጠቅሳ ሁለቱም ዲዝኒን መውደዳቸው ደግሞ ይበልጥ እንዳቀራረባቸው አስታውቃለች። የ30 ዓመቷ ሳራ ስካረሌት በአውሮፓዊያኑ 2015 ወደ ዱባይ ስታቀና ከአዳዲስ ሰዎች ጋር ለመገናኘት ነው የቲንደር አባል የሆነችው። የቀድሞ የወንድ ፍቅረኛዋንም ከአንድ ወር በኋላ ነበር ያገኘችው። ከምታወራቸው ሰዎች ጋር መገናኘት ግን አስቸጋሪ መሆኑን ጠቅሳለች። "ለረዥም ጊዜ ከእነሱ ጋር የጽሑፍ መልዕክት ብትለዋወጥም ተገናኝቶ ቡና ለመጠጣት እንኳን ፍላጎት የላቸውም" ትላለች። ሌሎችም አስቸጋሪ ሁኔታዎች እንዳሉ ጆርዳን ትናገራለች። "በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዓታቸውን ለማጥፋት የሚፈልጉ እና ሥራ ፈቶች ስላሉ ኑሮህን ከማዘበራረቅ ውጭ ምንም አይሰሩም" ብላ የታዘበችውን ትገልጻለች። ከእነዚህ ሁሉ ችግሮች ጋርም ቢሆን ፍቅረኛን ማፈላለጊያ በይነ-መረቦች በከፍተኛ ደረጃ እያደጉ ነው። አፕ አኒ እንደተባለ ተቋም ጥናት ከሆነ በአውሮፓዊያኑ 2016 በእነዚህ በይነ-መረቦች 234 ቢሊዮን ፓውንድ ወጪ የተደረገ ሲሆን ይህ አሃዝ በ2017 ወደ 448 ከፍ ብሏል። 59 በመቶ የሚሆኑ አዋቂዎች ፍቅረኛን ማፈላለጊያ በበይነ-መረቦች አዳዲስ ሰዎችን ለማግኘት ጥሩ ናቸው ብለው እንደሚያምኑ የፒው ጥናት ይጠቁማል። በበይነ-መረብ ጥንዶችን ማፈላለጊያ መንገዶች በተለይም የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ በሞት በሚያስቀጣባቸው ሃገራት ላሉ የተመሳሳይ ጾታ ጥንድ ፈላጊዎች ጠቃሚ መሆኑን ግራይነደሩ ጃክ ሃሪሰን-ኩይታና አስታውቀዋል። በአፕ አኒ ውስጥ ዳይሬክተር በመሆን በማገልገል ላይ የሚገኙት ፖል ባርነስ እንደሚሉት እንግሊዝ ውስጥ ባለፈው ዓመት ተገልጋዮች በብዛት ከተጠቀሟቸው 10 መተግበሪያዎች ውስጥ ሶስቱ የፍቅረኛ ማፈላለጊያ መተግበሪያዎች ናቸው። "እዚህ በጣም ብዙ ገንዘብ ስላለ አሁን በጣም ብዙ ፉክክርም አለ" ይላሉ ባርነስ። "ስለዚህ መተግበሪያ ሰሪዎች ተጠቃሚዎቻቸውን በደንብ ማወቅ እና በይበልጥ የሚሳተፉበትን መንገድ ሊፈጥሩ ይገባል" ብለዋል። ቀደም ሲል የፍቅረኛ የማፈላለግ አገልግሎት ሰጪዎች አባል መሆን የሚፈልጉ በጣም ብዙ ጥያቄዎችን እንዲመልሱ ይጠብቁባቸው ነበር። አሁን ግን ማሽኖች የበለጠ ሊስማሙ የሚችሉ ተፈላላጊዎችን በማገናኘቱ በኩል ይሰራሉ። ትዊተር ላይ አንድ ሰው የሚጽፈውን ከ300 እስከ 400 የሚደርስ ቃል ያለውን ነገር በማገናዘብ ማሽኑ ምን ያህል ሁለት ሰዎች የጋራ ነገር እንዳላቸው ለማወቅ ይችላል ይላሉ የላቭፍላተር ተባባረሪ መስራች ዲያጎ ስሚዝ። ላቭፍላተር መቀመጫውን...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7c90e7031c18bb2604adb674d51cda17
262ca9425c2dadad08a3053a949da2c7
ፋሲል ከተማ ዩጋንዳዊ አጥቂ አስፈርሟል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተከታታይ ሁለተኛ የውድድር ዘመኑን እያሳለፈ የሚገኘው ፋሲል ከተማ የመጀመሪያውን ዙር ስድስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ጎል በማስቆጠሩ ረገድ ከሊጉ ክለቦች አምስተኛ በመሆን ነበር። ሆኖም ቡድኑ ካስመዘገባቸው 12 ግቦች መሀከል አብዘኞቹ በመሀል አጥቂ ስፍራ ተሰላፊዎች የተቆጠሩ አልነበሩም። ፊሊፕ ዳውዝ ፣ ራምኬል ሎክ እና መሀመድ ናስር እየተፈራረቁ የሚሰለፉበትን የፊት አጥቂ ቦታም ይበልጥ ለማጠናከር አፄዎቹ ሀሚስ ኪዛ የተባለውን ዩጋንዳዊ  ማስፈራማቸውን የክለቡ የፌስቡክ ገፅ በይፋ አስነብቧል።ሀሚስ ኪዛ አምና በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ እስከ ሩብ ፍፃሜ ተጉዞ በቲፒ ማዜንቤ ተሸንፎ በወደቀው የሱዳኑ አል ሂላል ኦቢያድ አሳልፏል። ከዚያ አስቀድሞ በሀገሩ ክለብ ዩ.አር.ኤ ከ2006 እስከ 2011 ድረስ በመጫወት የቆየ ሲሆን በመቀጠልም በባላንጣዎቹ የታንዛንያ ክለቦች ያንግ አፍሪካ እና ሲምባ እንዲሁም በደቡብ አፍሪካው ፊሪ ስቴስ ስታርስ ተጫውቶ አሳልፏል። ሀሚስ ኪዛ በ2010/11 የውድድር አመት በዩ.አር.ኤ ቆይታው ኮከብ ተጨዋች እና ኮከብ ግብ አግቢ ሆኖ የጨረሰ ሲሆን በቀጣዩም አመት በታንዛንያው ያንግ አፍሪካ የኮከብ ግብ አግቢነቱን ክብር ደግሟል። ከዚህ በተጨማሪም ተጨዋቹ በ2012 ከያንግ አፍሪካ ጋር የሴካፋ ሻምፒዮን እና ኮከብ ግብ አግቢ የሆነ ሲሆን ለዩጋንዳ ቤሔራዊ ቡድንም በ26 ጨዋታዎች 11 ግቦችን አስቆጥሯል።ሀሚስ ኪዛ ለፋሲል ከተማ  የፊት መስመር ጥያቄ መልስ ይሰጥ ይሆን ?
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/34647
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d99d77fedb2803c531e0de3e91e2df53
9a3de4434870bdee0ec886ddd350144f
አካላዊ መራራቅን አለመተግበር እና የሌሊት ትራንስፖርቶች በቫይረሱ መከላከል ላይ ስጋት እንደፈጠረባቸው የሰሜን ወሎ ዞንና የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ጤና መምሪያዎች አስታወቁ፡፡
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 29/2012 ዓ.ም (አብመድ) የሰሜን ወሎ ዞን ጤና መምሪያ የኅብረተሰብ ጤና አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር አስተባባሪ አቶ አበበ ሲሳይ የኮሮና ቫይረስን የመከላከል ሥራው በበጎ ፍቃደኞች በሚሰጥ ትምህርት እና የእጅ መታጠቢያ ቦታዎችንና ግብዓት በማቅረብ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል፡፡በዞኑ ‘‘እስከ ዛሬ ረፋድ ድረስም ምንም ዓይነት ተጠርጥሮ ክትትል የሚያደርግ ሰው የለም’’ ያሉት አቶ አበበ ባለፉት ቀናት ተጠርጥረው መጥተው የነበሩ ዜጎች በምርመራ ከቫይሱ ነጻ ሆነው መመለሳቸውንም ተናግረዋል፡፡በሰሜን ወሎ ዞን አሁንም የመከላከል ሥራው ውጤታማነት ላይ ስጋቶች እንዳሉ ያመለከቱት አቶ አበበ ከአዲስ አበባ ወደ ወልዲያ የሚደረጉ የሌሊት ጉዞዎች መኖር ፈታኝ እንደሆነባቸው አንስተዋል፡፡ በኅብረተሰቡ የሚታየው አካላዊ ርቀትን አለመተግበር ስጋት ሁኖ መቀጠሉንም ነው የተናገሩት፡፡ ‘‘የኅብረተሰቡ ጤንነት ለማረጋገጥ መንግሥት እና በጎ ፍቃደኞች አሁንም በከተማዋ በከፍተኛ አደረጃጀት እየሠሩ ቢሆኑም ሕዝቡ ከቸልተኝነት አስተሳሰብ በመውጣት ራሱን በመጠበቅ ካላገዛቸው ስጋት መሆኑ አይቀርም’’ ብለዋል፡፡ወደዞኑ የገቡ የሙቀት መለኪያ ቴርሞ ሜትሮችን የትክክለኝነት ንባብ የሚያረጋግጡ ባለሙያዎች ከክልል መጥተው ባለማየታቸው ወደሥራ ማስገባት አለመቻላቸውንም ተናግረዋል፡፡የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሞገስ መርካ ደግሞ በአስተዳደሩ ቫይረሱ እንዳለባቸው ከተጠረጠሩ ሦስት ሰዎች መካከል ሁለቱ ዛሬ ከቫይረሱ ነጻ መሆናቸው መረጋገጡን ተናግረዋል፡፡ ኃላፊው የአንዲት ተጠርጣሪ የምርመራ ናሙና ትናንት ወደደሴ መላኩንም ገልጸዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a0%e1%8a%ab%e1%88%8b%e1%8b%8a-%e1%88%98%e1%88%ab%e1%88%ab%e1%89%85%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%88%e1%88%98%e1%89%b0%e1%8c%8d%e1%89%a0%e1%88%ad-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8b%a8%e1%88%8c%e1%88%8a/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ed4c4b8e6ad6867a757777188a65dcd6
01c963efe3fc8151fc89ff67029f6740
ኮሮናቫይረስ፡ አፍሪካ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ የኮቪድ ክትባት መስጠት ትጀምራለች ተባለ
ኮቫክስ 90 ሚሊዮን ክትባቶችን ወደ አፍሪካ በቅርቡ ማሰራጨት ይጀምራል ያለው የዓለም ጤና ድርጅት፣ የስርጭት መጠኑም የሚወሰነው አገራት ባላቸው የሕዝብ ብዛት መጠን መሆኑ ተመልክቷል። ለእያንዳንዱ አገር የሚከፋፈለው ክትባት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ከፊት ተሰልፈው እየሰሩ ያሉ የጤና ባለሙያዎች ብቻ የሚያገኙት ሳይሆን፣ ከፍተኛ ቅድሚያ የሚሰጣቸው አካላትንም ለመከተብ ያስችላል ብሏል። ሁሉም የአፍሪካ አገራት የኮቪድ-19 ክትባት እንዲያገኙ የሚሰራው ኮቫክስ የተሰኘው ጥምረት ክትባቱን መቼ እነደሚያጓጉዝ እና የትኛው አገር ምን ያህል እና መቼ ያገኛል የሚለውን ዝርዝር አውጥቶ መጨረሱ ተገልጿል። የዓለም ጤና ድርጅት ሁሉም የአፍሪካ አገራት የኮሮናቫይረስ ክትባትን በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ መስጠት መጀመር አለባቸው ብሏል። በዓለም ጤና ድርጅት ከክትባት ጋር በተያያዘ የሚሰሩት ዶ/ር ሪቻርድ ሚሂንጎ ክትባቱ በሚቀጥሉት አንድና ሁለት ሳምንታት መሰጠት እንዲጀምር "አገራት የመጀመሪያውን ደረጃ ዝግጁነት ያሟላሉ ብለን ተስፋ አእናደርጋለን" ካሉ በኋላ በየካቲት ወር መጨረሻ ክትባቱ መሰጠት እነደሚጀምር ገልፀዋል። ይህ ኮቫክስ ለአፍሪካ አገራት የሚሰጠው 90 ሚሊዮን ክትባት የመጀመሪያው ዙር ሲሆን እስከ ፈረንጆቹ 2021 መጨረሻ ድረስ 600 ሚሊዮን ያህል ክትባቶች ለአፍሪካ ይሰጣል ተብሎ እንደሚጠብቅ ተገልጿል። ይህ ክትባት አገራት ካላቸው የሕዝብ ብዛት ውስጥ እስከ 20 በመቶ ድረስ መከተብ ያስችላቸዋል ተብሏል። በፈረንጆች 2022 እያንዳንዱ አፍሪካዊ የኮሮናቫይረስ ክትባትን ያገኛል ተብሎ እቅድ መቀመጡንም ጤና ድርጅቱ አስታውቋል። ከኮቫክስ በአቻነት የአፍሪካ ሕብረት የጀመረው ጥረት መኖሩን የተናገረው የዓለም ጤና ድርጅት በእነዚህ ሁለት መንገዶች በሚገኝ ክትባት በ2021 መጨረሻ እስከ 40 በመቶ የሚደርሱ አፍሪካውያን ክትባቱን ያገኛሉ ተብሎ ታቅዷል። ይህም በ2022፣ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆኑ አፍሪካውያን ክትባቱን ማግኘት ያስችላቸዋል ማለት ነው። ኮቫክስ ምንድን ነው? ኮቫክስ (COVAX) ምጣኔ ኀብታቸው ደካማና መካከለኛ ለሆኑ አገራት ክትባቱን ለማቅረብ ያለመ፣ በዓለም ጤና ድርጅት እና በሌሎች ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት የተመሰረተ ኢኒሼቲቭ (ጅማሮ) ነው። ሁሉም የአፍሪካ አገራት ይህንን ጅማሪ ተቀብለውታል። ይህም ማለት አፍሪካ በዚህ ጅማሮ በኩል ክትባቱ ፍቃድ ካገኘና ከፀደቀ በኋላ፣ 220 ሚሊዮን ክትባቶችን ታገኛለች። እኤአ በ2021 መጨረሻ ላይ ኮቫክስ 2 ቢሊዮን የኮቪድ-19 ክትባቶችን ለመግዛት እቅድ ይዟል። ክትባቱን ቀድሞ የሚያገኘው ማን ነው? ይህ አገራቱ የኮቪድ-19 ክትባትን ስርጭት እንዴት ለማካሄድ በሚወስኑት ውሳኔ ላይ ይመሰረታል። የዓለም ጤና ድርጅት መመሪያ የጤና ባለሙያዎች የኮሮና መካለከል ላይ ከፊት ያሉ በመሆኑ ክትባቱን ቅድሚያ ማግኘት እንዳለባቸው ያስቀምጣል። በመቀጠል ደግሞ ወደ አገራት መግቢያና መውጫ ላይ የሚሰሩ ግለሰቦች፣ በእድሜ የገፉ ሰዎችና የተለያዩ ተያያዥ የጤና ችግር ያለባቸው ግለሰቦች ክትባቱን ከሌሎች ዜጎች ቀድመው ያገኛሉ ሲል አስቀምጧል። ቀሪው ሕዝብ እነዚህ ዜጎች ከተከተቡ በኋላ ይሰጠዋል ሲል የዓለም ጤና ድርጅት በመመሪያ ላይ አመልክቷል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
ca628555a8be3c68d209c4550d6bb3da
2b61e4f9f36b6108fbd49784b4642a05
ምዕመኑ የጥምቀት በዓልን ሲያከብር ለኮቪድ-19 ተጋላጭ እንዳይሆን መጠንቀቅ አለበት – የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምዕመኑ የጥምቀት በዓልን ሲያከብር ለኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ እንዳይጋለጥ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%9d%e1%8b%95%e1%88%98%e1%8a%91-%e1%8b%a8%e1%8c%a5%e1%88%9d%e1%89%80%e1%89%b5-%e1%89%a0%e1%8b%93%e1%88%8d%e1%8a%95-%e1%88%b2%e1%8b%ab%e1%8a%a8%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%88%88%e1%8a%ae%e1%89%aa/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
23b2e28945fb635a5e9ada93dea31543
3125eecc014c931cbc2e69509f08b4a0
መርዝ ሐረግ
መርዝ ሐረግ (Toxicodendron radicans፤ እንግሊዝኛ፦ Poison Ivy) በምሥራቅ ካናዳና በአሜሪካ አገራት፣ እንዲሁም በጃፓን፣ ምሥራቅ ቻይናና ሩስያ በፓሲፊክ ውቅያኖስ አጠገብ፣ በብዛት የሚበቅል የዱር ዕጅግ አስቸጋሪ አረም ነው። ይህ ዝርያ ምንም ጥቅም የለውም። ቅጠሎቹ በመርዛም ዘይት ተሸፍነዋል፣ ይህም ዘይት በአብዛኛው ሰዎች ቆዳ ላይ ሃይለኛ እከክና ሽፍታ ያደርጋል። የሚታወቀው በሦስት ቅጠሊቶቹ አብረው በራሳቸው አገዳ ላይ ነው። እሾሕ የለውም። በመፀው ወራት ቅጠሎቹ ቀይ ይሆናሉ። ልጆች በተለይ የአረሙን መታወቂያ ባለማወቃቸው ወደ ዱር ሔደው ሲመለሱ በሽፍታ ይሸፈናሉ። ሽፍታው በጥቂት ሰአት ውስጥ በሳሙናና በውሃ ካልታጠበ፣ ፈሳሽ ቁስል ሊሆን ይችላል። የቁስሉ ፈሳሽ ግን እከኩን አያስፋፋም። ብዙ ደቂቃ ሳያልፍ በደንብ ቢታጠብ ቁስል አይሆንም። ያም ሆነ ይህ ቁስሉ በጣም መጥፎ ቢሆንም በሁለት ሳምንት ያህል ይድናል። አትክልት ስሜን አሜሪካ ዕከክ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
52b951a37091bda112702429f3c5533d
c78e72a2549b3e4cf01c6c84b7c060b4
የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፪ እስከ ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በጀርመን ተካሄዷል። ከ፮ አህጉሮች ውስጥ ፻፺፰ ሀገሮችን የሚወክሉ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በውድድሩ ተሳትፈዋል። ፴፩ ሀገሮች ማጣሪያውን አልፈው ከጀርመን ቡድን ጋር ለመወዳደር በቅተዋል። ጣሊያን ለአራተኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸኘፍ ድል ተቀናጅቷል። በዋንጫው ጨዋታ ፈረንሳይን ፭ ለ ፫ በቅጣት ምት አሸንፏል። ጀርመን ፖርቱጋልን ፫ ለ ፩ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። የ2006 እ.ኤ.አ. የዓለም ዋንጫ ብዙ ተመልካቾችን በመሳብ በቴሌቪዥን ታሪክ የሚጠቀስ ነው። ተመልቾች በጠቅላላ 26.29 ቢሊዮን ጊዜ ጨዋታዎቹን እንደተመለከቱ ይገመታል። ፊፋ የዓለም ዋንጫ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
6edce421c20ceecf0fc9b48def2d3c96
95eb1c056c5cb2666cb122df01094e02
የህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ዘጠነኛ አመት በመገናኛ ብዙሃን ታስቦ ይውላል
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠበት ዘጠነኛ አመት በመገናኛ ብዙሃን ታስቦ እንዲውል ተወሰነ።የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ በወቅታዊው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት በስፍራው የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበት 9ኛ አመት እንደማይከበር አስታውቋል።የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በአሁኑ ወቅት የግድቡ ግንባታ ከምንጊዜውም በላይ በሃገራዊ አንድነት ስሜት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።ሚኒስትሩ በመግለጫቸው በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በግድቡ ግንባታ ላይ ለተሰማሩ ሰራተኞች ተገቢው የጤና ክትትል እየተደረገላቸው ግንባታው በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝም አንስተዋል። በአሁኑ ጊዜ ግንባታው በሁለት ፈረቃ እየተከናወነ እንደሚገኝና አጠቃላይ የግድቡ ግንባታ 72 ነጥብ 4 በመቶ ላይ ይገኛልም ነው ያሉት ሚኒስትሩ።በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የግድቡ ግንባታ የተበጀተለት በጀት እና ትኩረት እንደማይቀንስም አስረድተዋል።ግድቡን በተመለከተ ኢትዮጵያ ከተፋሰሱ ሃገራት እና ከሌሎች ሃገራት ጋር የምታደርገውን የዲፕሎማሲ ስራ አጠናክራ እንደምትቀጥልም አውስተዋል።በሚቀጥሉት 100 ተከታታይ ቀናት በሚሰራው የኮንክሪት ሙሌት ስራም በዚህ አመት ማብቂያ ላይ የውሃ ሙሌት ስራው እንደሚጀመርም ጠቅሰዋል።ሚኒስትሩ ለግድቡ የሚደረገው ህዝባዊ ትሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጥሪ አቅርበዋል።በምስክር ስናፍቅ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8b%b3%e1%88%b4-%e1%8c%8d%e1%8b%b5%e1%89%a5-%e1%8c%8d%e1%8a%95%e1%89%a3%e1%89%b3-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%88%b0%e1%88%a8%e1%89%b0-%e1%8b%b5%e1%8a%95%e1%8c%8b%e1%8b%ad-%e1%8b%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4095f6234731607ae3b39c55c39b8f7a
b42a7ef93db010ca2b0a035e244fad32
በመጪዎቹ 10 ቀናት በርካታ ቦታዎችን የሚሸፍን ዝናብ ይኖራል
– በመጪዎቹ አሥር ቀናት በመደበኛ ሁኔታ የክረምት ዝናብ ሰጪ ክስተቶች በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከመጠናከራቸው ጋር ተያይዞ ብዙ ቦታዎችን የሚሸፍን ዝናብ እንደሚኖር ብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በመጪዎቹ ቀናት ዝናብ ሰጪ ክስተቶች በአብዛኛው የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች ላይ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የትንበያ መረጃዎች እንደሚያሳዩ ገልጿል፡፡ በመሆኑም አብዛኛውን የወቅቱን ዝናብ ተጠቃሚዎች የሚያዳርስ የተስፋፋ ዝናብ እንደሚኖርና አልፎ አልፎም በአንዳንድ ሥፍራዎች ላይ ከባድ ዝናብ ይከሰታል፡፡ በዚሁ መሠረት የትግራይና የአማራ ምዕራባዊ አጋማሽ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ የጋምቤላ፣ የምዕራብና የመካከለኛው ኦሮሚያ፣ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል አብዛኛው ክፍል መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ ያገኛሉ፡፡ እንዲሁም የምሥራቅ አማራና ትግራይ፣ የአፋር፣ የምሥራቅ ኦሮሚያ፣ የድሬዳዋ፣ የሐረሪና የሰሜን ሶማሌ አካባቢዎች ከመደበኛው ጋር የተቀራረበ ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡ በተጨማሪም በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች ላይ በረዶ የቀላቀለና ነጎድጓዳማ ከባድ ዝናብ እንደሚኖር የጠቀሰው የኤጀንሲው መግለጫ ቀሪዎቹ የአገሪቱ አካባቢዎች ደረቅ ሆነው ይሰነብታሉ ብሏል፡፡በነዚሁ ቀናት መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንዲሁም ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ በሚጠበቅባቸው የአገሪቱ ምሥራቃዊ አካባቢዎች የሚገኘው ዝናብ ለመኸር እርሻ ሥራ እንቅስቃሴ አመቺ ሁኔታን ስለሚፈጥር የተገኘውን እርጥበት በመጠቀም የወቅቱን እርሻ ለማካሄድ ያስችላል፡፡ በአንዳንድ ሥፍራዎች ላይ የሚጠበቀው ከመደበኛ በላይ የሆነ ዝናብ በተዳፋትና ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች እርሻ ማሳዎች ላይ የአፈር መሸርሸርና የውሃ መተኛት ሊያጋጥም ስለሚችል አርሶ አደሮችና የሚመለከታቸው አካላት ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉም ኤጀንሲው አሳስቧል ሲል ኢዜአ ዘግቧል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/27783/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
430d4d1467cbc55c27c1f574b7e0b16d
4b4fc60cb681fd173bc7ca4a418d499b
ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ ድርቅ መከላከል ሥራ ድጋፍ የሚሠጥ የባለሙያዎች ቡድን ላከች
አዲስ አበባ ፤ የካቲት 26/2008(ዋኢማ)- ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ኢትዮጵያ ላጋጠማት ድርቅ  የመከላከል  ሥራ የሚያከናውን  የባለሙያዎች  ቡድን ላከች ።   የዩናይትስ  ስቴትስ መንግሥት  በኢትዮጵያ  በኤል ኒኖ ክስተት ምክንያት  የተከሰተውን ድርቅ  ለመከላከል የሚያስችለውን  የባለሙያዎች  ቡድን ዝግጁ  በማድረግ ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ  እየተንቀሳቀስች ትገኛለች ።   የዩናይትድ ስቴትስ የዓለም አቀፍ የልማት ኤጀንሲ ባለፈው ሐሙስ እንዳስታወቀው  ወደ ኢትዮጵያ የሚላከው  የባለሙያዎች ቡድን ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከሰብዓዊ ድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ጋር በመተባበር  አዳዲስ ሰብሎች እንዲዘሩ ፣ የንጹህ መጠጥ ውሃናየአልሚ ምግብ እንዲዳረስ ይሠራል ።             በኢትዮጵያ እየተመዘገበ የሚገኘውን የልማት ለውጥ ለማስጠበቅና  በድርቁ  ምክንያት የተከሰተውን የሰብዓዊ ቀውስ  ለመከላከል አሜሪካ ያዋቀረቺው  ቡድን የተጠናከረ ሥራ እንደሚያከናውን የተናገሩት  የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት ጋይል ስሚዝ አመልክተው  ሌሎች  ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ድጋፍ  ሠጪዎችም ምላሽ መሥጠት ይገባቸዋል ብለዋል ።   የኢትዮጵያ መንግሥትና የተባባሩት መንግሥታት ድርጅት  10 ነጥብ 2  ሚሊዮን  ለሚሆኑ የድርቅ ተጎጂዎች የሚውል 1ነጥብ 4 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ  መጠየቃቸው የሚታወስ ሲሆን  እስካሁን ዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ  የ530 ሚሊዮን  ዶላር ድጋፍ አበርክታለች ።  ዩኤስ ኤድ  ባወጣው መግለጫ  እንዳመለከተው  ድርቁን  ሙሉ ሙሉ ለሙሉ  መቋቋም እስኪቻል  ድረስ  ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል ።የብሔራዊ የአደጋ መከላከልና የስጋት ቅነሳ አስተዳደር ኮሚሺነር አቶ ምትኩ ካሳ እንደገለጹት  እስከ ግንቦት ወር  ለ 10 ነጥብ 2  ሚሊዮን  ተጠቃሚዎች የሚውል  እርዳታ  የማከፋፈል አቅም መኖሩንና ከግንቦት በኋላ ላለው ግን  ተጨማሪ ድጋፎች እንደሚያስፈልጉ ጠቁመዋል ።  
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25663/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
fad40570a93082e62146683a7c15847c
f6cf0921d254d4910569a998b4da20df
በደቡብ አፍሪቃ የታክሲ ሾፌሮች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሕይወት አለፈ
ከደቡብ አፍሪቃዋ ጉዋቴንግ ግዛት ወደ ጆሃንስበርግ እያሽከረከሩ የነበሩት ባለታክሲዎች ቅዳሜ ዕለት ማታ ነው ያልታሰበ አደጋ የደረሰባቸው። ከሞቱት 11 ግለሰቦች በተጨማሪ አራት ክፉኛ የቆሰሉቱ የሥራ አጋራቸውን ቀብረው እየተመለሱ የነበሩ የታክሲ አሽከርካሪዎች ናቸው። ዊኒ ማንዴላ -አልበገር ባይ እናት ፖሊስ ግድያው በምን እንደተነሳ "እስካሁን ያጣራሁት ነገር የለም" ያለ ሲሆን መሰል ጥቃቶች ግን አዲስ እንዳልሆኑ አልሸሸገም። በተለምዶ 'ሚኒባስ' ታክሲ በመባል የሚታወቁት ተሽከርካሪዎች 55 ሚሊዮን ገደማ ለሚሆነው የደቡብ አፍሪቃ ሕዝብ ዋነኛ የትራንስፖርት አማራጭ ናቸው። «ከእወደድ ባይ ፖለቲከኞች ተጠንቀቁ» ባራክ ኦባማ የፖሊስ አፈ ቀላጤ የሆኑት ብርጋድዬር ጄይ ናይከር ሁኔታውን ሲያስረዱ «ጥቃቱ እንደደረሰ መኪናው ውስጥ ከነበሩት ግለሰቦች 11 ሕይወታቸው ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን አራት ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸው አሁን ሆስፒታል ይገኛሉ» ብለዋል። «አካባቢው መሰል የታክሲ አሽከርካሪዎችን ማዕከል ያደረግ ጥቃት ሲከስትበት የመጀመሪያው አይደለም፤ ቢሆንም ሁኔታውን አጣርተን ጥቃት አድራሾቹን ለመያዝ እየተረባረብን ነው» ሲሉም አክለዋል። ''የኤርትራ ኢኮኖሚያዊ ዕቅድ የተነደፈው በኢትዮጵያ ሃብት ላይ ነበር'' አምባሳደር አውዓሎም ወልዱ የቅዳሜው ጥቃት የደረሰው ጆሃንስበርግ ውስጥ ተፈፀመ ከተባለው አሰቃቂ ግድያ ማግስት መሆኑ ነገሩን አሳሳቢ አድርጎታል። ኬፕ ታውን በተሰኘችው የደቡብ አፍሪቃ ከተማም ወርሃ ግንቦት ላይ በደረሰ ጥቃት 10 የሚኒባስ ታክሲ ሾፌሮች መገደላቸው ይታወሳል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
a95ba189bc4a079346e5fe9c97b4661c
97d0dbd8ea8cf7287934d354be5a6ed6
ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከጃፓንና ደቡብ ኮሪያ መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በሚቀጥለው ሳምንት ከጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ እና ከደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ ኢን ጋር ሊወያዩ ነው።መሪዎቹ የሚያካሂዱት የሶስትዮሽ ውይይይት በፈረንጆቹ  የፊታችን ታህሳስ 24 ቀን በደቡብ ምዕራብ ቻይና ቸንግዱ ከተማ የሚያካሄድ መሆኑን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።ከሶስትዮሽ ውይይቱ በፊትም ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሀገራቱ መሪዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ የተናጠል ውይይት የሚያድርጉ መሆኑ ተመላክቷል።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፥መሪዎቹ በሶስትዮሽ ውይይታቸው  በተለያዩ ቀጠናዊና እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚመክሩ መሆኑን አስታውቋልበተለይም በሰሜን ኮሪየ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መርሃ ግብር ዙሪያ በጥልቀት የሚመክሩ መሆኑ ነው የተገለጸው።በቅርቡ ሩሲያ እና ቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰሜን ኮሪያ ላይ ከጣላቸው ማዕቀቦች ውስጥ የተወሰኑት እንዲነሱ ሃሳብ ማቅረባቸው ይታወሳል።ይህም ሰሜን ኮሪያ በኒውክሌር የጦር መሳሪያ ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር የምታደርገውን ድርድር እንደ አዲስ በመጀመር አጠናክራ እንድትቀጥል የሚያበረታታ መሆኑ ተገልጿል።አሜሪካ በበኩሏ በሩሲያ እና ቻይና የቀረበው ረቂቅ ሃሳብ በትክክለኛው ጊዜ ያልቀረበ ከመሆኑ ባሻር የወቅቱን ነባራዊ ሁኔታ ያላገናዘበ ስትል አጣጥላዋለች።ምንጭ፦  ሲ ጂ ቲ ኤን
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8d%95%e1%88%ac%e1%8b%9a%e1%8b%b3%e1%8a%95%e1%89%b5-%e1%88%ba-%e1%8c%82%e1%8a%95%e1%8d%92%e1%8a%95%e1%8c%8d-%e1%8a%a8%e1%8c%83%e1%8d%93%e1%8a%95%e1%8a%93-%e1%8b%b0%e1%89%a1%e1%89%a5-%e1%8a%ae/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6bd25c991df806d470efe902891d9c18
d96b413b0853c163ced725b622725c8d
ጃዋር መሐመድ፡ በቢጫ ለባሾቹ ምክንያት የእነ ጃዋር ችሎት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠበት
ጀዋር መሐመድ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የፀረ ሽብርና ሕገመንግሥታዊ አንደኛ ችሎት ዛሬ ማለዳ የተከሳሾችን የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሊቀበል ቀጠሮ ይዞ ነበር። ይህን ተከትሎ አቶ ጃዋር መሐመድ እና በቀለ ገርባን ጨምሮ በዚህ የክስ መዝገብ የተከሰሱ ተከሳሾች ፍርድ ቤትየቀረቡ ቢሆንም ችሎቱ ግን ተለዋጭ ቀጠሮ በመስጠት አሰናብቷቸዋል። ይሀህ ሊሆን ቻለው የፍርድ ሂደቱን ለመከታተል ቢጫ ልብስ ለብሰው በፍርድ ቤት የተገኙ ሰዎች ወደ ፍርድ ቤቱ እንዳይገቡ በፖሊስ መከልከላቸውን ተከትሎ ተከሳሾች እና ጠበቆች ባሰሙት አቤቱታ ነው። ከተከሳሾች መካከል አቶ ጃዋር መሐመድ፣ በቀለ ገርባ እና ሐምዛ አዳነ ሰዎች ቢጫ ቀለም ያለው ልብስ በመልበሳቸው ወደ ፍርድ ቤት እንዳይገቡ መደረጉ አግባብ አይደለም፤ ቢጫ ልብስ በመልበሳቸው ብቻ ለእስር የተዳረጉ አሉ ሲሉ ቅሬታቸውን ለፍርድ ቤት አቅርበዋል። ባለ ቢጫ ቀለም ልብስ የመልበስ ዘመቻ ከሰሞኑ በማሕበራዊ ሚዲያዎች ላይ በርካቶች ቢጫ ልብስ የመልበስ ዘመቻ ሲያከናውኑ ቆይተዋል። ይህም ተከሳሾች በማረሚያ ቤት እና ፍርድ ቤት ሲቀርቡ የሚለብሱትን ባለ ቢጫ ቀለም ቱታ ለመወከል ነው። ተከሳሾች ፍርድ ቤት ሲቀርቡ፤ ለተከሳሾች የሞራል ድጋፍ ለመስጠት ቢጫ ቀለም ያላቸውን ልብሶች በመልበስ በፍርድ ቤት እንደሚገኙ የዘመቻው አካል የሆኑት ይናገራሉ። ባለፉት ሁለት ቀጠሮዎች በእነ አቶ ጃዋር መሐመድ የክስ መዝገብ ሥራ የተከሰሱ ተከሳሾች ፍርድ ቤት በቀረቡብት ወቅት ቢጫ ቀለም ያለው ልብስ ለብሳ ከፍርድ ቤት የተገኘችው መሠረት ዳባ፤ ይህ ዘመቻችንን ለተከሳሾች የሞራል ብርታትን ለመስጠት ነው ትላለች። "እነሱ ከሚለብሱት የልብስ ቀለም ጋር ተመሳሳይ ልብስ በመልበስ 'እኛም ከእናንተ ጋር ነን'፣ 'ከእናንተ ጋር ታስረናል' የሚል መልዕክት ማስተላለፍ ፈልገን ነው" ስትል ለቢቢሲ ተናግራለች። ባለ ቢጫ ቀለም ልብስ የመልበስ ዘመቻ አስተባባሪ የሆነው ወቢ ቡርቃሳ የጀመሩት ዘመቻ በርካቶችን በማሳተፍ ከታሰበው በላይ ብዙ ሰዎች ጋር መድረሱን ይናገራል። በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ #oromoyellowmovement የሚል መሪ ቃል ሲጠቀሙ ቆይተዋል። በዛሬው የፍርድ ቤት ውሎ ላይ አቶ ጃዋር መሐመድ፣ የቤተሰብ አባላቶቻቸው እና ሌሎች ሰዎች በለበሱት የልብስ ቀለም ሳቢያ ወደ ፍርድ ቤት እንዳይገቡ መደረጋቸውን እና ለእስር መዳረጋቸውን በመጥቀስ፤ በዚህ ምክንያት ሰዎች ወደ ፍርድ ቤት እንዳይገቡ ተደርጎ ባሉበት ሁኔታ ምንም ዓይነት አስተያየት መስጠት እንደማይችሉ ተናግረዋል። አቶ በቀለ ገርባ እና አቶ ሐመዛ አዳነ ሰዎች ወደ ፍርድ ቤት እንዳይገቡ መከልከላቸው እንዳሳዘናቸው እና ቢጫ በመልበሳቸው የታሰሩት ይፈቱ ሲሉ ጠይቀዋል። የተከሳሾች ጠበቆችም ችሎቱ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ሳለ ሰዎች በለበሱት የልብስ ቀለም ሳቢያ ወደ ችሎት እንዳይገቡ መከልከላቸው አግባብ አይደለም በማለት የተከሳሾችን የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱን ጠይዋል። ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠት የፍርድ ሂደቱን ያጓትታል ሲል ተከራክሯል። የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው ፍርድ ቤቱ የተከሳሾችን የእምነት ክህደት ቃል ለመስማት ለጥር 27፣ 2013 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ ሰዎች በለበሱት የልብስ ቀለም ፍርድ ቤት እንዳይገቡ መደረጉ አግባብ አይደለም ያለ ሲሆን፤ ታዳሚዎች በሙሉ ግን ቢጫ ቀለም ያለው ልብስ ለብሰው በፍርድ ቤት የሚገኙ ከሆነ በችሎቱ ላይ ጫና ሊፈጥር እንደሚችል ከግምት ማስገባት አለበት ብሏል። በሰኔ ወር፣ 2012 ዓ.ም ከሙዚቀኛው ሃጫሉ ግድያ በኋላ በቁጥጥር ሥር የዋሉት አቶ ጃዋር መሐመድና በክስ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
18e1c60f10f76d1a00f3db916b8e5758
15fdde5d26f219a3cf89e736f07aed07
አዳማ ከተማ ተከላካይ አስፈረመ
ትዕግስቱ አበራ አዳማ ከተማን ተቀላቅሏል፡፡አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሞ የነበረው ክለቡ በዛሬው ዕለት የመሐል እና የመስመር ተከላካይ የሆነው ትዕግስቱ አበራን በአንድ ዓመት ውል አስፈርሟል፡፡ ከዚህ ቀደም በሙገር ሲሚንቶ፣ ሀላባ ከተማ፣ ሀምበሪቾ እና ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች የነበረው ተከላካዩ ያለፉትን ሁለት ዓመታት ከከፍተኛ ሊጉ እስከ ተሰረዘው የውድድር አመት ድረስ በሀዲያ ሆሳዕና ቆይታን ካደረገ በኋላ ለ2013 የውድድር ዓመት ማረፊያውን አዳማ አድርጓል፡፡© ሶከር ኢትዮጵያ
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/61961
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1deb8a8424a1ef81e319fd38e0bdd64e
27af8ff7ad460767b00a55d845b355ba
የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ በድራማዊ መልኩ ሲጠናቀቅ ኤስፔራንስ ቻምፒዮን ሆኗል
በአወዛጋቢ ሁኔታ ባልተጠናቀቀ ጨዋታ ፍፃሜውን ባገኘው የ2018/19 ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ኤስፔራንስ ደ ቱኒስ በድምር ውጤት ዋይዳድ አትሌቲክ ክለብን 2-1 አሸንፎ ለተከታታይ ዓመት ቻምፒዮን ሆኗል።በመጀመርያው ጨዋታ 1-1 የተጠናቀቀው ይህ ፍልሚያ የመልስ ጨዋታ በኤስፔራንስ ሜዳ አርብ ምሽት ሲካሄድ ባለሜዳው ቡድን የሱፍ ቤላይሊ በ41ኛው ደቂቃ ባስቆጠረው ጎል 1-0 እየመራ የመጀመርያው አጋማሽ ተጠናቋል።ሆኖም ጨዋታው ከእረፍት መልስ የቀጠለው ለ15 ደቂቃዎች ብቻ ነበር። በ59ኛው ደቂቃ ዋሊድ ኤል ካርቲ ዋይዳድን አቻ የምታደርግ ጎል ቢያስቆጥርም (ጎሉ በቴሌቪዥን ምልሰት ሲታይ ትክክለኛ መሆኑ ተረጋግጧል) ከጨዋታ ውጪ ተብላ የተሻረች ሲሆን የዋይዳድ ተጫዋቾች የውሳኔው ትክክለኝነትን VAR እንዲረጋገጥ ቢጠይቁም ጨዋታውን የመሩት ፓፓ ባካሪ ጋሳማ ፈቃደኛ ባለመሆን ጎሉ ተሽሮ ጨዋታው እንዲቀጥል ወስነዋል። ይህን ተከትሎም ጨዋታው በውዝግብ እና ምልልሶች ከ1 ሰዓት በላይ ሲቋረጥ ዋይዳዶች ግጥሚያውን ከቆመበት ለመቀጠል ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ጋምቢያዊው ዳኛ የጨዋታውን መጠናቀቅ የሚያበስር ፊሽካ አሰምተዋል። ኤስፔራንስ ደ ቱኒስም በድምር ውጤት 2-1 አሸንፎ የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግን ለሁለተኛ ተከታታይ የውድድር ዘመን ማሸነፉን አረጋግጧል።በድራማዊ መልኩ ፍፃሜውን ያገኘው ይህ ጨዋታ በVAR እንደሚታገዝ አስቀድሞ የተገለፀ ቢሆንም በጨዋታው ወቅት ቴክኖሎጂው እክል አጋጥሞት መስራት እንዳልቻለ እና አርቢትሩ የውሳኔውን ትክክለኝነት ለማረጋገጥ ያልቻሉትም ከዚህ መነሻ እንደሆነ እየተገለፀ ይገኛል። የኤስፔራንሱ አምበል ካሊል ኤል ሻማም ከጨዋታው በኋላ ለቤን ስፖርት በሰጠው አስተያየት ደግሞ አርቢቴሩ ቫር ችግር እንዳጋጠመው አስቀድመው መናገራቸውን ገልጿል። ” ዳኛው ለሁለታችንም (ለአምበሎች) ከጨዋታው መጀመር በፊት የቫር ቴክኖሎጂው ችግር እንዳጋጠመውና እንደማይኖር ተናግሯል። ነገር ግን የዋይዳዱ አምበል የዳኛውን ፈረንሳይኛ ንግግር የተረዳ አይመስለኝም።” ” ብሏል።ይህ የፍፃሜ ጨዋታ የመጀመርያ ጨዋታም በውዝግብ የታጀበ እንደነበር የሚታወስ ነው። ኤስፔራንሶች ያስቆጠሩት የመጀመርያ ጎል ከመቆጠሩ በፊት በነበረ ሒደት ኳሱ በእጅ ተነክቶ ነበር በሚልም ካፍ ግብፃዊው ዳኛ ጋኸድ ግሬሻን ለ6 ወራት አግዷል።ለአጠቃላይ አራተኛ ጊዜ የቻምፒዮንስ ሊግ ባለ ድል የሆነው ኤስፔራንስ የውድድሩ አሸናፊ መሆኑን ተከትሎ በመጪው ዓመት ህዳር ለሚደረገው የዓለም ክለቦች ዋንጫ የሚቀርብ ሲሆን በነሀሴ ወር ከኮንፌዴሬሽን ዋንጫ አሸናፊው ዛማሌክ ጋር ለካፍ ሱፐርካፕ ድል የሚፋለም ይሆናል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/48341
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e8dcc9de3fe77fe0a2cf3ff5dbfb6935
4ccd5e4fabf80435167e03b8bce8b51a
ደስና ወንዝ
ደስና ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,130 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 139ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ፣ ቤላሩስ እና ዩክሬን ውስጥ 88,900 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ኒፐር ወንዝ ነው። ወንዞች ሩስያ ቤላሩስ ዩክሬን
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
dbeece089328aeb7c81da3685b153f0a
eeb7b734a6d4a595117df17a75474350
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2ኛ ዙር የሚጀመርበት ቀን ታውቋል
የሊጉ 1ኛ ዙር መደበኛ ጨዋታዎች ጥር 29 ሲጠናቀቁ የካቲት 2 ተስተካካይ ጨዋታዎች ተደርገው 1ኛው ዙር ሙሉ ለሙሉ ይጠናቀቃል፡፡ ከ5 ቀናት በኋላ ደግሞ የፕሪምየር ሊጉ 1ኛ ዙር ግምገማ  ፣ ሪፖርት እና ውይይት በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚደረግ ሲሆን ከ17 ቀናት በኋላ የካቲት 19 ቀን 2009 የ2ኛ ዙር እንደሚጀመር ፌዴሬሽኑ ያወጣው መርሃ ግብር ያሳያል፡፡ በ1ኛው ዙር እረፍት መሃከልም የኢትዮጵያ ጥሎማለፍ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡የሊጉ 14ኛ ሳምንት ጥር 22 እና 23 ፣ የ15ኛ ሳምንት ጥር 28 እና 29 እንዲሁም በንግድ ባንክ እና ሀዋሳ ከተማ ፣ በፋሲል ከተማ እና ወላይታ ድቻ መካከል የሚደረጉ ጨዋታዎች የካቲት 2 ይደረጋሉ፡፡© በድረገፁ የሚወጡ ፅሁፎች ምንጭ ካልተጠቀሰ በቀር ሙሉ ለሙሉ የሶከር ኢትዮጵያ ናቸው፡፡ እባክዎ ፅሁፎቹን በሌላ ሚድያ ሲጠቀሙ ምንጭ መጥቀስዎን አይዘንጉ፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/24070
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
600eac586c60bdaf183d3c1d4c39e981
678ea34926decb4491b5146e72018e54
ምንተስኖት ከበደ የመቐለ አራተኛ ፈራሚ ሆኗል
ምንተስኖት ከበደ አመሻሹን የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን ቡድን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡የቀድሞው የአዳማ ከተማ የመሀል ተከላካይ ያለፉትን ሦስት አመታት በመከላከያ በመጫወት ያሳለፈ ሲሆን በከፍተኛ ሊጉ ክለብ ያለው ውል በመጠናቀቁ ወደ መቐለ በአንድ ዓመት ውል አምርቷል። ከቀድሞ አሰልጣኙ ገብረመድህን ኃይሌ ጋርም በድጋሚ የሚገናኝ ይሆናል።በትላንትናው ዕለት አማካዩን ነፃነት ገብረመድህንን በማስፈረም ወደ ዝውውሩ የገቡት መቐለ 70 እንደርታዎች እስካሁን አራት ተጫዋቾች አስፈርመዋል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/59138
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e02e47870412dade91fbc744c496fc15
c08073459a407246cb07ad2ffeaad5ed
አዳነ ግርማ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመለሰ
ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ስማቸው በግምባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አዳነ ግርማ ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ አሳዳጊ ክለቡ ሀዋሳ ከተማ ተመልሷል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/40067
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b1eec7a9817996273d22b23315c2150f
f09cfe317fc45b85aa7f17ee497edeb8
” ኳሱን ልወረውር ስል ከጓንቴ ጋር ተጣበቀ… ” ዘውዱ መስፍን
በኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ጨዋታ ጎንደር ላይ መካሄድ ሲገባው ከፀጥታ ስጋት ጋር ተያይዞ ትላንት በአዲስ አበባ ስታድየም በ08:00 ላይ የተደረገው የፋሲል ከተማ እና ወልዋሎ ጨዋታ ዘውዱ መስፍን በራሱ ላይ ባስቆጠረው ጎል በአጼዎቹ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። በጨዋታው ጅማሮ 1ኛው ደቂቃ ላይ ተከስቶ ያለፈው ክስተት ጨዋታውን በተከታተሉ የስፖርት ቤተሰቦች ዘንድ መነጋገርያ የነበረ ነው። የፋሲል ከተማ አጥቂዎች የፈጠሩትን የግብ አጋጣሚ በአግባቡ የተቆጣጠረው የወልዋሎው ግብ ጠባቂ ዘውዱ መስፍን ኳሱን በእጁ ወርውሮ በግራ መስመር ለሚገኘው አለምነህ ግርማ በፍጥነት አደርሳለው ሲል ኳሱ አቅጣጫውን ስቶ በራሱ መረብ ላይ በማረፍ ጎል ሆኖ ተመዝግቧል። ብዙም ባልተለመደ ሁኔታ የተቆጠረውን የጎል አጋጣሚ መነሻ በማድረግ ከሶከር ኢትዮዽያ ጋር ቆይታ ያደረገው ዘውዱ መስፍን ስለተፈጠረው ሁኔታ እንዲህ ይናገራል ።” በተጨዋችነት ዘመኔ እንዲህ ያለ ነገር አጋጥሞኝ አያውቅም ፤ ይህ የመጀመርያዬ ነው። ምን እንደተፈጠረ ራሱ አላውቅም። ለተጫዋቹ ወርውሬ ልሰጠው ስል ኳሱ ከእጅ ጓንቴ ጋር ተጣበቀ። ከዛ ስወረውር ከእጄ ተላቆ ጎል ሆነ ። በጣም ነው የደነገጥኩት እና የተረበሽኩት። ከእኔም የማይጠበቅ ስህተት ነው ። በእኔ ስህተት ምክንያት ወልዋሎ ነጥብ በመጣሉ በጣም አዝኛለው። ቡድኑን እና ደጋፊዎቹን በጣም ይቅርታ እጠይቃለው። እንዲህ አይነት ክስተቶች በቀጣይ ጠንክሬ እንድሰራ እና ጥንቃቄ እንዳደርግ ነው የሚያደርገኝ ፤ በጨዋታዎች ሁሉ ትኩረት እንዳደርግም አስተምሮኛል። አንዳንዴ የኳስ ሂደት እንደዚህ ነው። ሳትጠብቀው ያልታሰበ ስህተት ይፈጠርና ተሸንፈህ ትወጣለህ ። “
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/35126
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
38188ee940878dc4f4eef885fc5b2082
fbac2a5509ef0bfdaf9488d25d732706
በህዝቡ ላይ እየደረሰ ያለው የሞትና የመፈናቀል አደጋ በአፋጣኝ ቆሞ ህዝቡ ያለስጋት እንዲኖር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ አስታወቀ
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ በትላንትናው እለት ባካሄደው ስብሰባ በህዝቡ ላይ እየደረሰ ያለው የሞትና የመፈናቀል አደጋ በአፋጣኝ ቆሞ ህዝቡ ያለስጋት እንዲኖር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አስታውቋል፡፡ማእከላዊ ኮሚቴው በስብሰባው አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ፣ ትግሉ ከየት ወዴት እየተጓዘ ነው፣ በእጃችን ላይ ምን አለ፣ ምን አገኘን፣ ምን ይቀረናል፣ አሁን የተገኙትን እንዴት አገኘን፤ ምን ከሆነ ከእጃችን ሊወጣ ይችላል፤ የተገኘውን ድል እንዴት መጠበቅ ይቻላል በሚሉ እና በሌሎች ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመምከር ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን ማስቀመጡን ነው ያስታወቀው።ማእከላዊ ኮሚቴው ባወጣው መግለጫም ከመራራ እና እልህ አስጨራሽ ትግል በኋላ አሁን በሀገሪቱ መታየት የጀመረውን የተስፋ ብርሃን ስልጣን ያለአግባብ ሲጠቀሙ የነበሩ እንዲሁም የኢኮኖሚ ዝርፊያ ሲያካሂዱ የነበሩና ይህ ጥቅማቸው ከእጃቸው የወጣ አካላት ትግሉን ወደ ኋላ ለመመለስ በሁሉም ስፍራዎች ግጭቶች እንዲከሰቱ በማድረግ በሰው ልጅ ላይ መፈፀም የሌለባቸው አሰቃቂ ወንጀሎች እንዲፈፀሙ በማድረግ እና ዜጎች ከቤት ንብረታቸው እንዲፈናቀሉ በማድረግ የክልሉን ሰላም ለማደፍረስ እየሰሩ ነው ብሏል።ይህ የመቃብር አፋፍ ላይ የደረሰው ህልማቸው ወደ መቃብር ይወርዳል እንጂ መቼም ቢሆን የኦሮሚያ ክልልን የብጥብጥ እና የጦርነት አውድማ አያደርጋትም ብሏል ፓርቲው በመግለጫው።እርምጃችን በግልፅ የሚታወቅ ነው ያለው ፓርቲው፥ ባርነትን እና የሰብዓዊ መብት ጥሰትን እንዲሁም የተደራጀ ሌብነትን ከስሩ ነቅሎ ለመጣልና በዜጎች ላይ አሰቃቂ ተግባራትን ሲፈፅም የነበረ እጅ እንዲሰበሰብ ብቻ ሳይሆን ለሰራው ጥፋት ተጠያቂ እንዲሆን በእጃቸው ካቴና በማስገባት ህግ ፊት ማቆም ጀምረናል ብሏል።ፓርቲው እነዚህ አካላት ለህግ እንዲቀርቡ እንቅስቃሴ እያደረገ ባለበት ወቅት እነዚህ አካላት የሰሩት ጥፋት እንዲደበቅ አሊያም ህግን ለማስከበር የተጀመረው ስራ እንዲቋረጥ ለማድረግ በአጠቃላይ ወደ ነፃነት የተጀመረው ጉዞ እንዲደናቀፍ ሌት ተቀን እየሰሩ መሆኑን አስታውቋል።እነዚህ የተደራጁ ሌቦች በሚሸርቡት ሴራ የኦሮሞን ህዝብ ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋር ለማጋጨት ሲሞክሩ እቅዳቸው ሲከሽፍ ደግሞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ያሉ ተማሪዎችን ለማጋጨት እየሰሩ እንደሚገኙም ፓርቲው ገልጿል።ከሰሞኑ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ በሰላም የሚኖሩ ኦሮሞዎችን፣ እንዲሁም የሶማሌ ክልል ወሰን አካባቢ በሞያሌ፣ በጭናክሰን እና ባቢሌ ወረዳ በሚኖሩ ሰላማዊ ህዝቦች ላይ አሰቃቂ የሆነ ግድያ እንዲሁም ከቤት ንብረት የማፈናቀል ወንጀል እየፈፀሙ ነው ብሏል።እንዲሁም የተደራጀ ጦርነት በመክፈት በሰላማዊ ህዝብ እንዲሁም የህዝብ ጋሻ በሆነው እና በህዝቡ ላይ የሚደርሱ አደጋዎችን ከፊት ሆኖ የሚከላከለው የኦሮሚያ ፖሊስ ላይ ጉዳት እያደረሱ መሆኑንም ፓርቲው አስታውቋል።የዚህ የተደራጀ ወንጀል አላማም በጥቅሉ ሲታይ የኦሮሞ ልጆችን ደም በማፍሰስ ኦሮሚያን የጦር አውድማ በማድረግ አንድነታችንን በማፍረስ፤ በህዝብ እና በመንግስት መካከል ያለው ግንኙነት እንዲሻክር አድርገው ህዝብን ሀብት ለመዝረፍ እንዲሁም ህዝቡ ወደ ነፃነት የሚያደርገው ጉዞ እንዲደናቀፍ በማድረግ ለሌብነት፣ ለዝርፊያ እና የባርነት ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ነው ብሏል።በክልሉ ህዝብ እና በኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ላይ እየተፈፀመ ላለው አሰቃቂ ወንጀል የተሰማውን ሀዘን የገለፀው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ በአሁኑ ወቅት በዘራፊዎች እና የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈፃሚዎች ላይ መውሰድ የተጀመረው እርምጃ መቼም ቢሆን ወደ ኋላ እንደማይመልስ አስታውቋል።አሁን የተገኘው ለውጥ በነፃ አልተገኘም፤ በደም እና በከፍተኛ መስዋእትነት ነው ያለው ፓርቲው፥ የኦሮሞ ህዝብ አሁንም ቢሆን በተለያዩ አካባቢዎች እየከፈለ ያለው መስዋእትነት ድላችንን የሚያጠናክር እንዲሁም እልህ ፈጥሮብን ወደ ነፃነት የሚደረገውን ጉዞ የሚያፋጥን እንጂ መቼም ቢሆን ወደኋላ አይመልሰንም ብሏል።ፓርቲው አያይዞም ሰሞኑን ለተሰዉ ሰላማዊ ዜጎች እና የፀጥታ አካላት ያለውን አክብሮት በመግለጽ፤ ለተሰዉ ዜጎች ቤተሰቦች እና ወዳጆች መፅናናትን ተመኝቷል።ምንም ያክል ችግር ውስጥ ብንሆን እና በተለያየ መንገድ ቀዳዳ በመክፈት ጥቃት እየፈፀሙ ሊያዘናጉን ቢሞክሩም፤ የህዝቡን ፍላጎትና ጥቅም ለማረጋገጥ ለመስዋእትነት የተዘጋጀን በመሆኑ ለአፍታም አንዘናጋም ብሏል ፓርቲው።በህዝባችን ላይ ጉዳት እያደረሱ ያሉ አካላትንም የገቡበት ጉድጓድ በመግባት ለህግ በማቅረብ ተመልሰው ጉዳት ማድረስ እንዳይችሉ እንሰብራቸዋለንም ብሏል።በህዝቡ ላይ እየደረሰ ያለው የሞት እና የመፈናቀል አደጋ በአፋጣኝ ቆሞ ህዝቡ ያለስጋት እንዲኖር ከክልሉ ህዝብ ጋር በከፍተኛ ቁርጠኝነት እንደሚሰራም ነው ፓርቲው ያስታወቀው።ከዚህ በመነሳትም የክልሉን ሰላም በቅርብ ቀናት ውስጥ በማረጋገጥ ህዝቡን ከሰቀቀን እንደምንገላግል ምንም ጥርጥር የለንም ብሏል ፓርቲው።አሁን የተጀመረው የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ተጠናክሮ እንዲቀጥል እንዲሁም በፖለቲካ ሀይሎች መካከል ከአፈ ሙዝ ይልቅ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ትግል እንዲካሄድ ስራ ተጀመረ እንጂ አልተጠናቀቀም ነው ያለው ፓርቲው።በሰላማዊ መንገድ መታገል ከሚፈልጉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በጋራ ለመስራት እንዲሁም የፓርቲያቸው ፕሮግራም ከኦዲፒ ጋር ተመሳሳይ ከሆነ እና ለመዋሃድ ፍቃደኛ ከሆኑት ጋር ውህደት ለመፍጠር ፍላጎታችን ከፍተኛ ነው ብሏል።ፕሮግራማችን እና መስመራችን ከማይቀራረብ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋርም የሀገሪቱን ህግ መንግስት እስካከበሩ እና ለኦሮሞ ህዝብ ጥቅም እስከሰሩ ድረስ አብሮ ለመስራት ዝግጁ መሆኑንም አስታውቋል።በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ከውጭ ሀገራት የገቡ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችም ስምምነታቸውን እንዲያከብሩ እና የሀገሪቱን ህገ መንግስት በማክበር ለህግ የበላይነት መከበር እንዲንቀሳቀሱም ጥሪ አቅርቧል።የኦዴፓ ማእከላዊ ኮሚቴ በኢኮኖሚ የተደገፈ ፖለቲካን ለመፍጠር እና የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የኦሮሚያ ክልል የኢኮኖሚ አብዮት ሙሉ በሙሉ ስራ ላይ እንዲውል አቅጣጫ አስቀምጧል።የኦኮኖሚ ምንጮችን ማስፋፋት፣ ለፋብሪካዎች የገበያ ትስስር መፍጠር፣ ለወጣቶች በስፋት የስራ አድል መፍጠር እና በአርሶ አደሩ ምርት ላይ እሴት በመጨመር የህብረተሰቡን ትስስር ማጠናከር ላይ በትኩርት እንደሚሰራም አስታውቋል።የመልካም አስተዳደር ችግር ከመሰረቱ ተቀርፎ የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲሻሻል የተተበተበ አሰራርን የሚያስቀር የመንግስት መስሪያ ቤቶች ማሻሻያ ከቀበሌ ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሲቪል ሰርቪስ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ገልጿል።መደማመጥ፣ መረዳዳት እና መደጋገፍ ካለ አሁን ያደረገነው ትንሽዬ እንቀስቃሴ አንድ ታኮ ወደ ፊት እንድንራመድ በማድረግ ሁሉን አቀፍ ወደሆነው ግብ የማንደርስበት ምክንያት የለም ብሏል ፓርቲው።ስለዚህ አሁን እየታዩ ያሉ የለውጥ ድሎች እንዲቀጥሉ የሰፊው ህብረተስብ ድጋፍ ወሳኝ ነው ያለው ፓርቲው፥ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ ባለሀብቶች እና የኦሮሞ ወጣቶች አሁን የተደረሰበት የትግል ምእራፍ በግማሽ መንገድ ላይ ስለሚገኝ አንድነታችንን ካጠናከርን ወደኋላ መመለስ ወደማይችል እድገት እና ለውጥ እንሸጋገራለን ብሏል።ስለዚህ ለውጥ ለማምጣት በችግር ወቅት አብረን እንደቆምን ሁሉ በዚህ በሽግግር ወቅት አብሮ በመቆም ወደ ሙሉ የነፃነት ብርሃን በጋራ እንሸጋገር ሲል ጥሪውን አቅርቧል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30623/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
dd86706c6fa3f92b305bf08b77352d60
2a8a1eeb71469e6e35b42524e5706e9d
1 ሶበከምሳፍ
ሰኸምሬዋጅኻው ሶበከምሳፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1584-1577 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ በተለያዩ ጽላቶችና ሐውልቶች ነው። ጉዞዎች ወደ ዋዲ ሐመመት ድንጋይ መፍለጫ ይላክ እንደ ነበር ይታወቃል። አንዱ ጽሑፍ ከ7ኛው አመት ሲሆን ዘመኑ ቢያንስ 7 ዓመት እንደ ቀረ ሊታወቅ ይችላል። እንዲሁም ንግሥቱ ኑበምሃት፣ ሴት ልጁ ሶበከምኸብ፣ እና ወንድ ልጁ ተከታዩ 2 ሶበከምሳፍ ይታወቃሉ። የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
d5b4d9f3769e00b4733396a3d097d97e
50f6a52c0b7ee96f7adbf9f8ec17098b
መካከለኛ ቢኮልኛ
መካከለኛ ቢኮልኛ በፊልፒንስ የሚነገር ቋንቋ ነው። ከቢኮልኛ ቋንቋዎች መሀከል አንድ አባል ነው። 2.5 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉ። ዛሬ በላቲን አልፋቤት ቢጻፍም ድሮ (ከስፓኒሾች አስቀድሞ) በባይባዪን ጽሕፈት ይጻፍ ነበር። አንዳንድ ቃላት ከእስፓንኛ ወይም ከሳንስክሪት በብድር ተወስደዋል። አውስትሮኔዚያን ቋንቋዎች ፊሊፒንስ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
b614a57a3374317f7676732c2b21190f
2c5cf2beb90a083eb675da1b54f48023
ሀገሪቱ የህብረቱን ሰንደቅ ዓላማ አታውለበልብም፤ መዝሙሩንም አታዘምርም
አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት መስራችና የአፍሪካ የነፃነት ተምሳሌት ተደርጋ ብትቆጠርም የህብረቱን ሰንደቅ አላማ ከራሷ ሰንደቅ አላማ እኩል እንደማታውለበልብና ብሄራዊ መዝሙሯንም ከህብረቱ መዝሙር ጎን ለጎን እንደማታዘምር ተጠቆመ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል የአፍሪካ ህብረትን ሰንደቅ አላማ እና መዝሙር አዋጅ ለማስተዋወቅ ትናንት ባዘጋጀው ፕሮግራም ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ እንደገለፁት፤ በሃምሳኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ አባል ሀገራት የህብረቱን ሰንደቅ አላማ እንዲያውለበልቡና መዝሙሩንም እንዲያዘምሩ በአዋጅ ደንግጓል፡፡ ይሁንና ከናሚቢያ፣ ከደቡብ አፍሪካና ከማላዊ በስተቀር ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች ሀገራት የህብረቱን ሰንደቅ ዓላማ አያውለበልቡም፤ መዝሙሩንም አያዘምሩም፡፡ በተለይም ኢትዮጵያን የመሰሉና ለህብረቱ ምስረታ ቁልፍ ሚና የተጫወቱ፤ ብሎም የህብረቱ ልዩ ልዩ ጽህፈት ቤቶች መቀመጫ የሆኑ አባል ሀገራት አርአያ የመሆን ድርብ ኃላፊነት ያለባቸው ቢሆንም ይህን እየፈፀሙ አይደለም፡፡ እንደ ሚኒስትር ዴኤታዋ ገለፃ፤ የህብረቱ ዋና መቀመጫና የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተምሳሌት የሆነችው ኢትዮጵያ እስካሁን ድረስ ይህን መፈፀም አለመቻሏ ያስቆጫል፡፡ይሁንና አሁን በተያዘው አቅጣጫ መሰረት በኢትዮጵያ ድንጋጌውን ተግባራዊ ለማድረግ የህግ ማእቀፍ አስፈላጊ በመሆኑ ህጉ ተዘጋጅቶ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በኩል እየታየ ይገኛል፡፡ረቂቅ አዋጁ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከታየ በኋላ ባለው አሰራር መሰረት በተያዘው ዓመት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ አዋጁ ከመፅደቁ በፊት የሀገሪቱ ህዝቦችና ተማሪዎች ግንዛቤ እንዲያገኙ የግንዛቤ ማስጨበጫዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ለዚህም የሀገሪቱን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያካተቱ የተለያዩ ስራዎች ይሰራሉ፡፡ በቀጣይም በአዳማ፣ በሃዋሳ፣ በድሬዳዋ፣ በባህርዳርና በመቀሌ ዩኒቨርሲቲዎች በመዘዋወር አዋጁን የማስተዋወቅና ዓላማውን የማስገንዘብ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡አዲስ ዘመን ሚያዝያ 2/2011በ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=8561
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
dbb5eeb32b7f4ecb7b131c96fd88679f
242d1978b91131fed17330637d1a2c80
የወንዶች የእርግዝና መከላከያ የመጀመሪያ የሙከራ ሂደቱን ማለፉን ባለሙያዎች ተናገሩ። በየቀኑ የሚወሰደው የመከላከያ አይነት ወንዶች የዘር ፈሳሽ እንዳያመነጩ የሚያደርግ ነው።
የወንድ የእርግዝና መከላከያ፤ ለምን እስካሁን ዘገየ?\nይህም አሁን ላይ ጥቅም ላይ እየዋሉ ካሉት ኮንዶምና ቫዝክቶሚ በተጨማሪ ሌላ አማራጭ ነው ተብሏል። ነገር ግን ሃኪሞች እንደሚሉት ምርቱን በተሟላ ሁኔታ አጠናቅቆ ለገበያ ለማቅረብ ምናልባትም አስርት ዓመታትን ሊጠይቅ ይችላል። ለምን እስካሁን አልነበረም? የሴቶች የእርግዝና መከላከያ የተጀመረው ከ50 ዓመታት በፊት በሀገረ እንግሊዝ ነበር። ምነው ታዲያ የወንዶችን የእርግዝና መከላከያ ለመስራት ለምን ይህን ያህል ጊዜ ወሰደ? የሚለው ዋናው ጥያቄ ነው። አንዳንዶቹ ይህ ያልሆነው ምናልባትም ወንዶች ስለማይፈልጉ ነው የሚሉ ቢኖሩም በሌላ በኩል ደግሞ ስለጉዳዩ የተጠየቁ ወንዶች ቢኖር ኖሮ መከላከያውን እንጠቀም ነበር ብለዋል። • ለወሲብ ትክክለኛው ዕድሜ የቱ ነው? • በርካቶች ከምጥ ይልቅ በቀዶ ህክምና መውለድን እየመረጡ ነው ሌላኛው ነገር ደግሞ ሴቶች ራሳቸው ወንድ የእርግዝና መከላከያ ወስጃለሁ ቢላቸው ያምኑ ይሆን? ወይ የሚለውም ነው። ሩስኪን ዪኒቨርሲቲ በ2011 እንግሊዝ ውስጥ ባደረገው ጥናት መሰረት ከ134 ሴቶች 70 የሚሆኑት ወንድ የፍቅር ጓደኞቻቸው የእርግዝና መከላከያ መውሰዳቸውን ይዘነጋሉ ብለው ይሰጋሉ። የወንዶችን የእርግዝና መከላከያ በወሲባዊ ግንኙነት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንዳይኖረው መጠንቀቅ ያስፈልግ ስለነበር ነው ጉዳዩ ጊዜ የወሰደው የሚል አስተያየት የሰነዘሩም አሉ። የወንድ የዘር ፈሳሽ ማመንጨትን በተመለከተ መካን ያልሆነ ወንድ በሆርሞኖች አማካኝነት እየታገዘ በተከታታይ የዘር ፈሳሽ ያመነጫል። የእርግዝና መከላከያ ይህን ሂደት ሊያዛባ ይችላል ውይ? የሚል ጥያቄ ተነስቶ ነበር። ተመራማሪዎች እንደሚሉት ግን አሁን በኤልኤ ባዮሜድ እና በዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲዎች የተደረገው ጥናት ውጤታማ ነው። በ40 ወንዶች ላይ የመጀመሪያ ሙከራ ተደርጎ ያለችግር ውጤታማ መሆኑን ኒውኦርሊንስ ውስጥ በተካሄደው ውይይት ላይ ተገልጿል። • «የወሊድ መቆጣጠሪያን ወዲያ በሉት»፦ ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ ከሙከራው በኋላ የተወሰኑ የጎንዮሽ ጉዳቶች ተገኝተዋል። የእርግዝና መከላከያን ከወሰዱት ወንዶች መካከል አምስቱ የወሲብ አቅማቸው ቀንሷል፤ ሁለቱ ደግሞ የብልት መቆም ችግር አጋጥሟቸዋል። በአጠቃላይ ግን የወሲብ ተነሳሽነት ላይ ችግር አልተገኘም። የጥናቱ መሪ ክሪስቲና ዋንግና ጓደኞቿ "ሙከራችን የሚያሳየው ሁለቱን ሆርሞኖች አንድ ሥራ ላይ እንዲተባበሩ ማድረግን ነው። የዘር ፈሳሽን ማመንጨት ይቀንሳል፤ በአንጻሩ ለወሲብ ያለው ተነሳሽነት እንዳለ ይቀጥላል" ብለዋል። የስሜት መዘበራረቅን በተመለከተ ሌሎች ሳይንቲስቶች በየወሩ የሚወሰድ የእርግዝና መከላከያ በማዘጋጀት ላይ ነበሩ። ነገር ግን የመጀመሪያውን ዙር ካጠናቀቁ በኋላ ሁለተኛውን ሙከራ አቁመዋል። ምክንያታቸው ደግሞ የስሜት መዘበራረቅና ድብርትን ያመጣል የሚል ነው። በጥናታቸውም የዘር ፈሳሽን እንቅስቃሴ የሚገድብ ምናልባትም ከወንድ ብልት እንዳይወጣም ሊያደርግ ይችላል ብለዋል። እናም ቫዛልጀል (vasalgel) የተሰኘ በሁለቱ የወንድ የዘር ፍሬዎች የሚወጋና የዘር ፈሳሽን ከግራና ቀኝ ፍሬዎች ወደ ብልት የሚወስድ ህክምና ተጀምሯል። ነገር ግን እስካሁን ትግበራው በእንስሳት ላይ ብቻ የተገደበ ቢሆንም ውጤታማ በመሆኑ ተመራማሪዎች ሰው ላይ ለመጀመር ተዘጋጅተዋል። የገበያ ሁኔታን በተመለከተ ፕሮፌሰር ሪቻርድ አንደርሰን ይህን ምርምር በእንግሊዝ ከሚያደርጉት መካከል አንዱ ናቸው።እሳቸው እንደሚሉት ፋርማሲዎች ይህን የእርግዝና መከላከያ ዘዴ ለመሸጥ ፍላጎታቸው አነስተኛ ነው ምክንያታቸው ደግሞ ወንዶችና ሴት ጓደኞቻቸው በዚህ ጉዳይ ላይ እምነት የላቸውም ሚል ነው። "ያለውን የገበያ ሁኔታ በደንብ ለማሳመን የተደረገ ጥረት ያለ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
00f0a4097629a1cfffe2fdd9b4015217
6db68376dd887a4da01ac284b371f78d
ዩኒቨርስቲው ህብረተሰብ ተኮር ጥናቶች እያደረገ መሆኑን ገለፀ
– በአገሪቱ እየተካሄደ ያውን ልማት የሚያፋጥኑና የሕብረተሰቡን ችግር ፈቺ የሆኑ ጥናቶችንና ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን የጅማ ዩኒቨርስቲ አስታወቀ።የዩኒቨርስቲው የአካዳክ፣ ምርምርና የተማሪዎች ጉዳይ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ታዬ ቶለማሪያም ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት ዩኒቨርስቲው የህብረተሰቡን ችግር ሊፈቱ የሚችሉ ስምንት ዓበይት የምርምር ጭብጦችን  ለይቶ እየሰራ ነው።በጊቤ ወንዝ እየተካሄዱ ባሉ ትላልቅ ልማቶች ዙሪያ የተለያዩ ጥናቶች መከናወናቸውን የገለፁት ዶክተር ታየ በጤናና በግብርናው ዘርፍም በርካታ ህብረተሰብ ተኮር ጥናቶች መደረጋቸውን ገልፀዋል።የዩኒቨርስቲውን የምርምር ደረጃ ለማሳደግና የትምህርት ጥራቱን ለማረጋገጥ በካናዳ፣ በአሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ በራሺያና ኮርያ እንደዚሁም በተለያዩ አፍሪካ አገራት ከሚገኙ ከ60 በላይ ዩኒቨርስቲዎች ጋር የትብብር ስምምነቶችን ፈጽሞ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በመተጋገዝ እየሰራ ነው።ምክትል ፕሬዚዳንቱ አያይዘውም ዩኒቨርስቲው በፈጠረው  የሁለትዮሽ ግንኙነት የልምድ ተሞክሮ ልውውጥ ከማድረጉም ባሻገር የዩኒቨርስቲው መምህራን ነፃ የትምህርት ዕድል አግኝተው የሚሰለጥኑበት እድል ተፈጥሯል ብለዋል።እሰካሁን ድረስ 38 የሚሆኑ የዩኒቨርስቲው መምህራን በሁለተኛና በሶስተኛዲግሪ ነፃ የትምህርት እድል አግኝተው በመማር ላይ መሆናቸውንም ዶክተር ታዬ  ገልፀዋል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/27780/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
447e7b81299605c478549ca158d6015e
a058bd939f97620d48fe8e613ec54d44
“የምድራችን ጀግና” አዲሱ የዘነበ ወላ በረከት
“አስተዋይ፣ ትሁት አንዳንዴ ይሉኝታ የሚያበዛ ሰው ነው” ሲሉ ሽብሩ ተድላ (ፕሮፌሰር) ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ለተገኘው ታዳሚ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ምስክርነት ሰጡ። ፕሮፌሰሩ ይህን ምስክርነት የሰጡት ለረጅም ዓመታት ወዳጃቸውና ጓደኛቸው ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር (ዶ/ር) ነው። ስለዶክተር ተወልደ ብርሃን ይልቁንም ስለ መልካም ስብዕናቸው ብዙዎች ደጋግመው ተናገረውላቸዋል። ተፈጥሮም ብትሆን አንደበትን ብትታደል ዝም ልትል እንደማትችል ያደረጉላት ሥራ ሁሉ ያሳብቃል። ለተፈጥሮ ተቆርቋሪ፤ ለአካባቢ ጥበቃ ተሟጋች ናቸውና።በሕይወት ካሉ ባለውለታዎች ይልቅ በሕይወት የሌሉ ክብርና ሞገስ በሚያገኙበት ጊዜ ላይ፤ ተመራማሪው ተወልደ ብርሃን በሕይወት እያሉ ደጋግመን እናስባቸውና እናመሰግናቸው ዘንድ ምክንያት እነሆ ተገኘ። ይህም ዘመን ተሻጋሪ የሆኑ የመጽሐፍ ሥራዎችን የሚያቀርበው ደራሲ ዘነበ ወላ የተወልደ ብርሃንን ግለ ታሪክ ለአንባቢ ማድረሱ ነው። ባሳለፍነው ማክሰኞ፤ ሐምሌ 16 “የምድራችን ጀግና” እንዲሁም “ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት” የተሰኙ ኹለት መጻሕፍት በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ በድምቀት ተመርቀዋል።አዲስ ማለዳ ከመጽሐፉ ምርቃት ቀደም ብላ ከኹለቱ መጻሕፍት ደራሲ ዘነበ ወላ ጋር ባደረገችው አጠር ያለ ቆይታ፤ የደራሲ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር ወንድም ሰለሆኑት ስለ ተወልደ ብርሃን ግለ ታሪክ መጽሐፍ ማዘጋጀቱ እንደምን ሆነ ስትል ጠይቃዋለች (አስቀድሞ የስብሐት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ሥራዎች ላይ የሚያተኩር መጽሐፍ ለአንባቢ አድርሷልና)። አንደበተ ርቱዕ ደራሲ በምላሹም “ተወልደ ብርሃን እና ስብሐት የአንድ እናትና የአንድ አባት ልጆች ናቸው። ግን ፍጹም የተለያዩ ሰዎች፤ አንዱ በሥነ ጽሑፍ ሌላው በአካባቢ ጥበቃና ተፈጥሮ ላይ ሠርተዋል። ኹለቱም ግን ለኢትዮጵያ ማዋጣት ግባቸው የነበረ ሰዎች ናቸው” ብሏል። ዘነበ ወላ “የምድራችን ጀግና” የተባሉትንና የተገባቸውን የተወልደብርሃን የሕይወት ጉዞ እንዲያስቃኝና ሥራቸውንም እንዲመለከት መነሻ ምክንያት የሆነው የራሱ ጥያቄ ነበር። ይህም የአየር መበከል፣ ሰደድ እሳት፣ አውሎ ነፋስና መሰል ተፈጥሯዊ አደጋዎችን የተመለከተ ሲሆን፤ በየዘመኑ ረሃብ ባልተላቀቃት ኢትዮጵያ “ይህ ችግር ይቀጥላል ወይስ የቱ ጋር ነው የሚገታው?” የሚል ነበር።የመርከብ ላይ ሕይወትን ጠንቅቆ የሚያውቀው የቀድሞው የኢትዮጵያ ባሕር ኀይል ባልደረባ የነበረው ደራሲ ዘነበ፤ ተፈጥሮን ለማስተዋልና ለማዳመጥ ቅርብ መሆኑን እርሱም ዘግይቶ ነው ልብ ያለው። ደግሞም ሐሳብና ጆሮ የሰጠውን ተፈጥሯዊ አደጋና ችግር ታዝቦ አላለፈም፤ አርቆ መመልከት ጸጋው እንደሆነ ደራሲ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ አካባቢንና አካባቢያዊ ጉዳዮችን ለማሳየት መረጠ።“ይህን ጥያቄ የሚመልሰው ማን ነው ስል ዶክተር ተወልደን አገኘሁ፤ እርሱም ከዕጽዋት ሳይንስ ጋር በተያያዘ ነው ሙያው። መጽሐፉን ማዘጋጀት ከመጀመሬ በፊትም ጉዳዩ እስከሚገባኝ 5 ዓመታት ፈጅቶብኛል” ሲል ዘነበ ለአዲስ ማለዳ ገለጿል። መጽሐፉን ለማዘጋጀትም በደምሩ ኻያ ዓመታት እንደፈጀበት ዘነበ ተናግሯል። “ተወልደ ብርሃን የገበሬ ልጅ ሲሆን አስተዳደጉም ከዕጽዋት ጋር ነው። እርሱም የገባው በኋላ ነው። እኔም ይህንን ነው መሠረት ያደረግኩት” አለ ዘነበ፤ የተወልደ ብርሃንን ለሐሳቡ ልከኛ ሰው እንደሆኑት ሲገልጽ። በእርግጥም ተወልደ ብርሃን የተፈጥሮንና የአካባቢ ጥበቃን ጉዳዬ ብለው ከወጣትነት ዘመናቸው ጀምሮ ዕድሜና ጊዜያቸውን ለዘርፉ የሰጡ ሰው ናቸው።ከዚህ ጋር በተያያዘ የ2008 የዓመቱ በጎ ሰው ሽልማት ‘መንግሥታዊ የሥራ ኀላፊነትን በብቃት መወጣት’ በሚል ዘርፍ፤ “የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣንን ለብዙ ዓመታት በስኬት የመሩ የአካባቢ ሳይንስ ሊቅ” ብሎ ተሸላሚ ሲያደርጋቸውና አሸናፊ ሲሆኑ በአጭሩ በተነበበ ታሪካቸው ተከታዩን እናገኛለን፤ “ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር በአገራችን የአካባቢ ሥነ ሕይወትና ብዝኀ ሕይወት ጥበቃ ጉዳይ ሲነሳ ከማንም በላይ በታላቅ ክብር ሥማቸው የሚነሳ የተከበሩ ሳይንቲስት ናቸው። በዓለም ዐቀፍ ደረጃም በብዙ የምርምርና የትምህርት ተቋማት፣ ዓለም ዐቀፍ ድርጅቶችና ታዋቂ ሰዎች ዘንድ የከበረ ሥም አትርፈዋል።በተሰማሩበት መስክ የአገርንና የሕዝብን ጥቅም በማስቀደም በተለይም የአርሶ አደሮችና የአርብቶ አደሮች ጥቅም እንዲጠበቅ በቁርጠኝነት ጠንክረው ሠርተዋል። …በተዳቀሉ እህሎች በእርዳታ ሰበብ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡና ትውልድ እንዳይበላሽ በዓለም ዐቀፍ መድረኮች ጭምር ተከራክረዋል። በአጭር መግለጫ ተገልጾ በማያበቃው ሥራቸው በዓለም ዐቀፍ ደረጃ የተለያዩ የክብር ሽልማቶችን አግኝተዋል። ከዚህም ውስጥ በ2006 የተባበሩት መንግሥታት ከፍተኛ የአካባቢ ጥበቃ ሽልማት ‹‹የምድር ሻምፒዮን›› ተብለው ተሸልመዋል።” ይላል።ደራሲ ዘነበ ወላ የእኚህን ታላቅ ሰው በተለይ የሙያ ሕይወት በማስቃኘቱ ለትውልዱ አርዓያ ከማስተዋወቁም ባሻገር መጽሐፉ ከዘመን ታሻጋሪዎቹ ቀደምት ሥራዎቹን ተርታ እንዲሰለፍ አድርጎታል። ደራሲው ለአዲስ ማለዳ እንደገለጸው፤ መጽሐፉ በዋናነት “ለምን ረሃብ ይበረታብናል?” እንዲሁም “ኢትዮጵያ ትልቅ ችግር የሆነባትን ረሃብ በዘለቄታው ለምን መቅረፍ አልተቻለም?” ለሚሉ ጥያቄዎች ምላሽ እንዳለው ጠቁሟል።ይህ መጽሐፍ በጸሐፊው ችሎታ ብቻ ሳይሆን ከባለታሪኩ ክቡድነትም የተነሳ ትልቅ ዋጋ ያለው ነው። ዘነበም እንዳለው፤ የሥራው ውበትና መሰል አስተያየቶች ለአንባቢ የሚተው ቢሆንም “ማንም ሰው አንብቦ መደርደሪያው ላይ የሚያስቀምጠውና ለልጁ የሚሰጠውን መጽሐፍ እንዳበረከትኩ ነው የሚሰማኝ” ሲል ተናገሯል።ዘነበ አሁን ለንባብ ያበቃው በስፋት የተነሳው “የምድራችን ጀግና” የተሰኘው መጽሐፉ ይሁን እንጂ ተያይዞ ለንባብ የበቃና በተወልደ ብርሃን ላይ ያተኮረ “ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት” የተሰኘ መጽሐፍም አለ። “ኹለት መጻሕፍት ነው የጻፍኩት፤ አንደኛው ‘’የምድራችን ጀግና’’ የሚለው ሲሆን ይህም ዶክተር ተወልደ ስለራሱ የተናገረው፤ የሕይወት ታሪኩና ሥራው ላይ ያተኮረው ነው። ኹለተኛው ደግሞ ዶክተር ተወልደ ስለራሱ ያለውን ጨምሮ የ18 ሰዎችን ቃለ መጠይቅ ይዟል።ይህም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች የሆኑና የእርሱ ተማሪዎች የነበሩ ይገኙበታል። በተጨማሪም በዓለም እንዲሁም በአገር ዐቀፍ መድረኮች ያደረጋቸውን ንግግሮችና አራት ጥናታዊ ሥራዎች የተካተቱበት ነው።” ብሏል።ከዚህ መጽሐፍ ሻገር ስንል፤ ከዚህ በኋላም አንባቢ “እጅህ ከምን?” ለሚለው ምላሹ ምን እንደሆነ አዲስ ማለዳ ላቀረበችለት ጥያቄ ዘነበ፤ “‹‹ልጅነትን›› ካነበባችሁ፤ እንግዲህ ደግሞ ቀስ ብዬ ወጣትነትን መሞከሬ አይቀርም” በማለት መልስ ሰጥቷል። ወጣት ተስፋ እንዳይቆርጥ፣ ሩቅ እንዲመለከት፤ በመንፈስም በሥጋም እንዲታገል የሚያደርግ መጽሐፍ ለማበርከት እንደሚሞክርም ተስፋውን ገልጿል። ረጅም ጊዜንና ብዙ ሐሳቡን ከፍሎ ይዞ የቆየው ይህ ለንባብ ያበቃው መጽሐፍ ግን የተወሰነ እረፍት ሳይጠይቀው አይቀርም።ከ1961 ጀምሮ በከፍተኛ የትምህርት ተቋም በመምህርነትና በከፍተኛ የኀላፊነት ደረጃዎች፤ እንደውም አስመራ ዩኒቨርትሲቲ በፕሬዝዳንትነት ለስምንት ዓመታት ያገለገሉት፤ ከ1983 የመንግሥት ለውጥ በኋላም የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ስትራቴጂ ሴክሬታርያት ዳይሬክተርና ቀጥሎ የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ በመሆን ብዙ ያገለገሉት ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር፤ የደራሲ ዘነበ ወላን ጥያቄ ለመመለስ ትክክለኛ ሰው ሆነው ተገኝተዋል። የእርሱን ጥያቄ ብቻ ሳይሆን ለአንባቢም መልስ የያዘው መጽሐፍ የመጻሕፍት ገበያውን ተቀላቅሎ አንባቢን መጠባበቅ ጀምሯል።ዘነበ ወላ ከዚህ ቀደም ‹‹ማስታወሻ›› በሚል ርዕስ የደራሲ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔርን ሕይወትና ሥራዎች በተመለከተ አንድ ዳጎስ ያለ መጽሐፍ ለአንባቢ ያደረሰ ሲሆን፤ ‹‹ሕይወት በባሕር ውስጥ››፣ ‹‹ልጅነት›› እና ‹‹መልህቅ›› የተሰኙ መጻሕፍትንም ለንባብ ማብቃቱ ይታወሳል። በአሁኑ ሰዓትም በጄቲቪ ኢትዮጵያ ‘ከፀሐይ በታች’ የተሰኘ ሳምንታዊ ዝግጅት እያቀረበ ይገኛል።አዲስ ማለዳ ሐምሌ 20 ቀን 2011
መዝናኛ
https://addismaleda.com/archives/5706
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
82bb9ffb366428eee1747b1a1836a2df
ed4fa63fdf24e24adf69366e9601a090
አምባሳደር ፍፁም አረጋ ከሂዉማን ራይትስ ዋች የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ኢዳ ሳዉየር ጋር ተወያዩ
አምባሳደር ፍፁም አረጋ ከሂዉማን ራይትስ ዋች የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ኢዳ ሳዉየር ጋር ዛሬ ተወይተዋል፡፡ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ የ2019 የኖቤል ተሸላሚ በመሆናቸው የተሰማቸውን ደስታ ምክትል ዳይሬክተሯ ገልጸዋል።አምባሳደር ፍፁም በበኩላቸው ኢትዮጵያ በሰብዓዊ መብት ጥበቃ ሰፊ ማሻሻሎችን ማድረጓን ገልፀው ከተቋሙ ጋር በቅርበት ለመስራት ዝግጁ ነች ብለዋል።የተቋሙ ኃላፊዎችም በቅርቡ ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ምክትል ዳይሬክተሯ ገልጸዋል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/31398/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
78c9feb2a9b1884090f2bde373a554fa
83018bd1cd3ffcc87b9d466eb77b1bd0
የአየር ንብረት ለውጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከሚያስፈልግበት ደረጃ መድረሱን ተመራማሪዎች አስታወቁ፡፡
ከ11 ሺህ በላይ ዓለማቀፍ ተመራማሪዎች ባወጡት ጥናት እንዳመለከቱት ዓለም ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያስፈልጋታል፡፡ ለ40 ዓመታት የተደረገ ጥናት እንዳመላከተው መንግሥታት ለአየር ንብረት ለውጥ የሰጡት ምላሽ በጣም አነስተኛ ነው፡፡ በዚህ የተነሳም የሰው ልጅ የአየር ንብረት ለውጥ ባስከተለው ፍጹም ተፅዕኖ የከፋ አደጋ ውስጥ ወድቋል፡፡ ተመራማሪዎቹ ከፊት ለፊት እየመጣ ያለውን ሥጋት የመግለጽና የማስጠንቀቅ የሞራል ኃላፊነት እንዳለባቸው በመግለጽ ነው መረጃን ይፋ ያደረጉት፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%8b%a8%e1%88%ad-%e1%8a%95%e1%89%a5%e1%88%a8%e1%89%b5-%e1%88%88%e1%8b%8d%e1%8c%a5-%e1%8b%a8%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%b8%e1%8a%b3%e1%8b%ad-%e1%8c%8a%e1%8b%9c-%e1%8a%a0%e1%8b%8b/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e37b54f9a76d7139c2a38c665b419a1a
1a6376926a42a067d558addcf043a43d
ሪፖርት | ሀዋሳ እና ባህር ዳር ነጥብ ተጋርተዋል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬም ሲቀጥል ሀዋሳ ላይ ሀዋሳ ከተማ ባህር ዳር ከተማን አስተናግዶ 1-1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል።ሀይቆቹ ባሳለፍነው ሳምንት ሶዶ ላይ ሽንፈት ከገጠመው ስብስብ ውስጥ ሶሆሆ ሜንሳህ፣ አስጨናቂ ሉቃስ፣ ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን እና ቸርነት አውሽን በማስወጣት ተክለማርያም ሻንቆ  ወንድማገኝ ማዕረግ፣ እስራኤል እሸቱ እና ደስታ ዮሀንስን በመጀመርያ አሰላለፍ ሲጠቀሙ ሲዳማ ቡናን በ18ኛው ሳምንት በሜዳቸው የረቱት ባህር ዳሮች ሁለት ተጫዋቾች ላይ ለውጥ አድርገዋል፡፡ አቤል ውዱን በወንድሜነህ ደረጀ፣ ፍቅረሚካኤል ዓለሙን በኤልያስ አህመድ ለውጠው ወደ ሜዳ ገብተዋል፡፡በመጀመርያው ግማሽ ሁለቱም ቡድኖች አጥቅተው ለመጫወት መርጠው የነበሩ ሲሆን በማጥቃቱ ረገድ ግን ሀዋሳ ከተማ በመጀመርያው ግማሽ ብልጫ ወስደው መጫወት ችለዋል። አጨዋወታቸውን በተለይ በመሐል ሜዳ ከታፈሰ ሰለሞን በሚነሱ ኳሶች ላይ ትኩረት ከማድረጋቸው በተጨማሪ በቀኝ እና ግራ ከሌላው ጊዜ በተለየ መልኩ ከመከላከሉ ይልቅ ወደ ፊት በተሻጋሪ ኳሶች በዳንኤል እና ደስታ ለመጫወት ያለሙት ባለሜዳዎቹ የዳንኤል ደርቤ ገና በጊዜ በጉዳት መውጣት ቡድኑን ላሰቡት አጨዋወት ስጋት ቢሆንባቸውም እጅጉን በርካታ ሙከራዎችን ግን ማድረግ ችለዋል፡፡ በ5ኛው ደቂቃ በግራ የሳጥኑ ጠርዝ ላይ አክሊሉ ተፈራ ላይ በተሰራው ጥፋት የተገኘችውን የቅጣት ምት ደስታ ዮሀንስ በቅርብ ርቀት ላይ ለነበረው ታፈሰ ሰለሞን አቀብሎት ከሳጥን ውጪ አክርሮ መቶ ሀሪስተን ሄሱ በአስደናቂ ብቃቱ ያወጣበት ኳስ የሀዋሳዎች የማጥቃት ጅማሮ በጠንካራ ሙከራ የጀመረበት ነበር። በ7ኛው ደቂቃ በግራ አቅጣጫ አክሊሉ ተፈራ ያሻገረውን ኳስ የባህርዳር ተከላካዮች እና የግብ ጠባቂዉን ሀሪሰን አለመናበብ አይቶ እስራኤል እሸቱ ተቆጣጥሮ አክርሮ ሲመታ  አወጣለሁ ብሎ አሌክስ አሙዙ በራሱ ግብ ከመረብ አሳርፎ ሀዋሳን መሪ ማድረግ ችሏል፡፡ተጭነው በመጫወት ተጨማሪ ግብ ለማግባት ሙከራ ሲያደርጉ የነበሩት ሀይቆች በ22ኛው ደቂቃ ከመሀል ሜዳ አዳነ ግርማ መጥኖ ያቀበለውን ኳስ ተጠቅሞ በግራ የሳጥኑ ቦታ ደስታ ዮሀንስ የሞከራት ኳስ ለጥቂት በአግዳሚ የወጣችበት እና ከአራት ደቂቃዎች በኋላ በጨዋታው ድንቅ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው ታፈሰ ሰለሞን ኳስ ከሚጀመርበት መሀል ሜዳ አንስቶ ተጫዋቾችን በማለፍ ወደ ግብ ብቻውን ደርሶ በቀላሉ ለቡድን ጓደኞቹ አቀበለ ሲባል ራሱ መቶት ሀሪስተን ሲተፋው ተቀይሮ የገባው ምንተስኖት አበራ አግኝቶ በድጋሚ ሞክሮ ግብ ጠባቂው በድጋሚ ይዞበታል፡፡ከቅጣት ምት መነሻነት ከሚደረጉ ሙከራዎች ውጪ የሀዋሳ ከተማን የተከላካይ መስመር ሰብረው በመግባት የግብ ዕድል ለመፍጠር የተቸገሩት የጣና ሞገዶች በመጀመርያው ግማሽ የመጀመርያ ሙከራቸውን ያደረጉት ግርማ ዲሳሳ በ17ኛው ደቂቃ ከሳጥኑ ቀኝ ለዜናዉ ፈረደ አመቻችቶ ያቀበለው ኳስ ከሳጥኑ ውጭ አክርሮ መትቶ በወጣችበት ነበር። 35ኛው ደቂቃ ከባህርዳር የግብ ክልል ወደ ሀዋሳ የግብ ክልል በረጅሙ የተሻማችዉን ኳስ ላውረንስ ላርቴ በአግባቡ ሊቆጣጠረው ባለመቻሉ በቅርብ ርቀት ላይ የነበረወረ ዜናው ፈረደ ኳሷን ከእግሩ በመንጠቅ ለፍቃዱ ወርቁ አቀብሎት ፍቃዱ ወደ ውስጥ እየገፋ ገብቶ ኳስና መረብ በማገናኘት ባህርዳር ከተማን አቻ ማድረግ ችሏል። ከዚህች ጎል በተጨማሪ ፍቃዱ ወርቁ ተጨማሪ ዕድልንም አግኝቶ ሳይጠቀምበት ቀርቷል፡፡የመጀመሪያው አጋማሽ የመጨረሻዎች አስር ደቂቃዎች ዳኞች በሚሰሯቸው ተደጋጋሚ ስህተቶች ምክንያት የሀዋሳ እና የባህርዳር ተጠባባቂ ወንበር ላይ ያሉ በሙሉ ተቃውሟቸው ሲያሰሙ ተስተውሏል። የባህርዳር ከተማ አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው እና ቡድን መሪው ከዕለቱ ዳኛ ተፈሪ አለባቸው እና ረዳቱ ሸዋንግዛው ጋር በተደጋጋሚ ሰጣ ገባ ውስጥ እየገቡ ለጨዋታ በየመሀሉ መቆራረጥ ምክንያቶች ነበሩ። ይሁንና የእለቱ ዳኛ ለመውሰድ የሞከራቸው እርምጃቸው ምላሻቸው እምብዛም በመሆኑ በሁለተኛው አጋማሽ ለተፈጠሩት ተቃውሞች መነሻ ሆነዋል፡፡የሁለተኛው አጋማሽ እንደመጀመሪያው ሁሉ ሁለቱም ቡድኖች ኳስን ተቆጣጥረው መጫወት የቻሉ ሲሆን ባህር ዳሮች ከመጀመርያው ግማሽ ተሻሽለው ሲቀርቡ ባለ ሜዳዎቹ ደግሞ ወጣ ገባ እንቅስቃሴ አድርገዋል። በ48ኛው ደቂቃ ኤልያስ አህመድ ሳጥን ውስጥ ኳስ ተቆጣጥሮ ከሳጥን ውጭ ለነበረው አስናቀ ሞገስ በጥሩ ሁኔታ አቀብሎት አሰናቀ ሞክሮ ግብ ጠባቂው ተ/ማርያም ሻንቆ ሲቆጣጠርበት ከዚህች ሙከራ በኋላ ሀይቆቹ ከግባቸው ኳስ መስርተው በፍጥነት ባህርዳር ግብ ላይ በመድረስ ከደስታ ዮሀንስ ያገኛትን ጥሩ ኳስ በፍጥነት ግብ ለማስቆጠር የፈለገው አጥቂው እስራኤል እሸቱ ተቆርጣ ወደ ውጭ ወጥታበታለች። ታፈሰ ሰለሞን ከመሀል ሜዳ በጥሩ ሁኔታ ያሻገረለትን ኳስ ደስታ ዮሀንስ በግሩም ሁኔታ ተቆጣጥሮ የግቡ ጠርዝ ላይ በግራ እግሩ አክርሮ ሲመታው አሌክስ አሙዙ ሸርተቴ ወርዶ ያመከናትም ለግብ የተቃረበች ነበረች።58ኛው ደቂቃ ሳጥን ውስጥ እና 60ኛው ደቂቃ ከሳጥን ውጭ ታፈሰ ሰለሞን ላይ በተሰራው ጥፋት ዳኛው ዝምታን መርጠው ሲያልፉ በዚህም ምክንያት ተጫዋቾች ወደ ሽኩቻ እንዲሁም ደጋፊዎች ደግሞ ወደ አላስፈላጊ ምላሽ አምርተው ጨዋታው ለአራት ደቂቃዎች ያክል ተቋርጦ እንደገና ጀምሯል። ሆኖም ከሜዳ ውጭ ያሉ ሽኩቻዎች በተለይ ደግሞ የባህር ዳር አሰልጣኝ ጳውሎስ እና ቡድን መሪው ከአራተኛው ዳኛ ጋር  የነበረው የቃላት ምልልስ እየተደረገ እስከ ፍፃሜው የቀጠለ ነበር።79ኛው ደቂቃ ላይ ዳንኤል ኃይሉ ከመስመር ልትወጣ ስትል ለጥቂት ተቆጣጥሮ ሰንጥቆ ለጃኮ አቀብሎ ጃኮ ሳይጠቀምበት የቀረው ኳስ በባህር ዳር በኩል ሲጠቀስ 86ኛው ደቂቃ ላይ ከቅጣት ምት የተሻማውን ኳስ አዳነ ግርማ ለላውረንስ ላርቴ በግንባሩ አቀብሎት ላውረንስ የሞከራት በሀዋሳ በኩል ለግብ የተቃረበች ነበረች። ደቂቃዎች አየገፉ ሲመጣ ባህር ዳሮች ውጤቱን ለማስጠበቅ ሰዓት በማባከን ላይ ያተኮሩ ሲሆን ወንድሜነህ ደረጄ ሆን ብሎ ሰዓት ለማባከን ተኝቷል በሚል የማስጠንቀቂያ ካርድ ሲመለከት ብዙም ሳይቆይ ከታፈሰ ሰለሞን ጋር ለመደባደብ በመቃጣቱ ምክንያት በሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ ተወግዷል።አላስፈላጊ ሰጣ ገባዎች በመቀጠል ላይ እያሉ በረጅሙ ወደ ባህርዳር የግብ ክልል የተሻገረችውን ኳስ በግብ ክልሉ ብቻውን የነበረዉ ሀሪሰተን ተቆጣጥሮ ተጎድቻለው ብሎ ሜዳ ላይ በመውደቁ ምክንያት በዚህ ደስ ያልተሰኙት ደጋፊዎች አውቆ ሰዓት ለመግደል ነው ብለው ተቃውሞ ሲያሰሙ ወደ ሜዳ ድንጋይ ሲወረወርም ተስተውሏል። በዚህም ጨዋታው ለሀያ ያህል ደቂቃዎች ተቋርጦ በድጋሚ ቢጀምርም ተጨማሪ ግቦች ሳይስተናገድበት አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/46483
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
876761f307bad7079736fe540a68d07d
685cc3244cdeaa3d075a580c2ca567bf
ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን አልፏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን ማለፉ ተነገረ።ከዚህ ውስጥ በአሜሪካ 125 ሺህ 803 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ያመላክታል።በብራዚል ደግሞ 57 ሺህ 622 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ለህልፈት ተዳርገዋል።ብሪታንያ፣ ጣሊያን ስፔን ደግሞ ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል።በተያያዘም ዓለም ላይ ኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 10 ሚሊየን አልፏል።አሁን ላይ በአሜሪካ በ30 ግዛቶች ቫይረሱ እንደ አዲስ እያገረሸ መሆኑም ተገልጿል።በቻይና ሄቤይ ግዛት ደግሞ 400 ሺህ ሰዎች በአስገዳጅ የእንቅስቃሴ ገደብ ውስጥ ይገኛሉም ተብሏል።ምንጭ፡- ቢቢሲ
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5-%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%8a%95%e1%8b%ab%e1%89%b5-%e1%88%88%e1%88%85%e1%88%8d/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b60e7ef340497bbb647ae294fd2af2c1
aaa10547085858df2bd2e6a161c10fe2
ብአዴን ከአንድ ሺሕ በላይ አመራሮችን ከኃላፊነት አገደ
ከመጋቢት 1 እስከ 3 ቀን 2009 ዓ.ም. መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ የነበረው የብሔረ  አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) 1,091 በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ የነበሩ አመራሮችን ከኃላፊነት በማገድ ተጠናቀቀ፡፡ሰኞ መጋቢት 4 ቀን 2009 ዓ.ም. የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው መኰንን በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት እንደተናገሩት፣ ክልሉ ካሉት አመራሮች መካከል 1091 የሚሆኑትን በብልሹ አሠራር፣ በአቅም ውስንነትና በሌሎች ጉድለቶች ተገምግመው ከኃላፊነት እንዲነሱ ተደርጓል፡፡ እንደ ኃላፊው ገለጻ እነዚህ ግለሰቦች ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ማድረግ ብቻ  ሳይሆን፣ እንደሠሩት ጥፋት ታይቶ በሕግ ሊጠየቁ ይችላሉ፡፡ከኃላፊነት የመታደግ ዕርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ጌትነት አማረ፣ የአዊ ዞን የቀድሞ አስተዳዳሪና በኋላም የአማራ ክልል የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ባዘዘው ጫኔ እንደሚገኙበት ተገልጿል፡፡ ድርጅቱ በክልሉ ውስጥ በተለይም ከባህር ዳር ከተማ ማደግ ጋር ተያይዞ የተከሰተውን የቤት ችግር ለመፍታት፣ የተለያዩ አሠራሮችን ለማስፈን መወሰኑን ምንጮች ገልጸዋል፡፡ከብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ መጠናቀቅ ማግሥት የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ከመጋቢት 4 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ ነው፡፡ በዚህ ጉባዔም ለክልሉ ለውጥ ያመጣሉ ተብለው የሚጠበቁ አዳዲስ አዋጆች እንደሚፀድቁ ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%89%A5%E1%8A%A0%E1%8B%B4%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%BA%E1%88%95-%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%AB%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A8%E1%8A%83%E1%88%8B%E1%8D%8A%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%8B%B0
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d754365190f7f63225e7913d2c99679f
4f07739e9080f2385f5d69cac94791fc
ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።ብሔራዊ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚቴ በምስል የተደገፈ ስብሰባ ያካሄደ ሲሆን በኮቪድ19 ወረርሽኝ አደጋ ምላሽ አሰጣጥ፣ በበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ የአደጋ አዝማሚያ እና በመጭው ወራት የአየር ፀባይ ትንበያ ዙሪያ ተወያይቶ አቅጣጫ አስቀምጧል።የብሔራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ እንደተናገሩት፥ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር ተገቢ ነው።የኮቪድ19 ወረርሽኝን ለመግታት መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተግባራዊ በማድረግ የወሰዳቸው ትርጉም አዘል እርምጃዎች የሚያበረታቱ ቢሆንም፥ በህብረተሰቡ ዘንድ የሚስተዋለው መዘናጋት እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ተናግረዋል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሰው ልጆችን በህይወት ጠብቆ የማሻገር ቁልፍ ተልዕኮ ያነገበ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ደመቀ፥ የወረርሽኙን አሳሳቢነት የሚመጥን ማህበረሰብ አቀፍ የባህሪ ለውጥ ማረጋገጥ እና የመከላከል ዝግጅቱን ማጠናከር እንደሚገባ አሳስበዋል።የበርሃ አንበጣ ወረርሽኝ የአደጋ አዝማሚያ ከፍተኛ ትኩረት ሊሰጠው እና የሚያስከትለውን ጉዳት ሊመክት የሚያስችል ቅንጅታዊ ርብርብ ማድረግ ይገባልም ነው ያሉት።በመጭዎቹ ወራት የአየር ፀባይ ትንበያ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ በሃገሪቱ ሊከሰት የሚችል የጎርፍ ስጋትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያግዙ የዝግጅት ስራዎች በፍጥነት ሊጠናቀቁ ይገባልም ብለዋል።የብሄራዊ ኮሚቴውን ቁልፍ ተልዕኮ በጋራ ከማስፈፀም ባሻገር አባላት በዘርፉ ርብርብ እና በመዋቅር ቅንጅት በሚመጋገብ አግባብ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡም ጥሪ ማቅረባቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።የብሔራዊ ኮሚቴው አባላት በበኩላቸው በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራትን በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%8a%e1%8a%a8%e1%88%b0%e1%89%b1-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%89%bd%e1%88%89-%e1%89%80%e1%8b%8d%e1%88%b6%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%8a%a0%e1%88%b5%e1%89%80%e1%8b%b5%e1%88%9e-%e1%88%98%e1%8a%a8%e1%88%8b/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f7f5d11dbc0cb1da5e45bfe5906e2eab
9b832e3a7956ef4aac2fd3f9e9945547
ኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ | ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
| ቴዎድሮስ ምትኩ | ትግል ግዛው | ክንዴ ሙሴ | የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ | ሀዋሳ ከተማ ስታድየም (ሀዋሳ) | 08:00ጤና ይስጥልን!የ2010 የኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ መርሐ ግብር መካከል ኢትዮጵያ ቡና ከ መከላከያ የሚያደርጉት ጨዋታ 08:00 ላይ በሀዋሳ ከተማ ስታድየም ይደረጋል። ጨዋታውን በቀጥታ የውጤት መግለጫ እንድትከታተሉ እየጋበዝን ከተለመዱት የጨዋታ ሁነቶች ባሻገር የተለዩ ክስተቶች ካሉ በፅሁፍ እንገልፅላችኋለን።መልካም ቀን!
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/39853
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification