Dataset Viewer
text
stringlengths 2
40.1k
|
---|
<classify> Moroccos CHAN Team Trounced Ethiopia in RabatThe Ethiopian national side continued on their unimpressive steak of results when they were trashed 40 against home based Moroccos national team in a friendly game played out in Rabat The game was originally slated for Tuesday but the teams were forced to play on Monday evening without any explanation on why the encounter rescheduled The Royal Moroccan Football Federation FRMF invited Ethiopia to play a friendly game in Rabat last week The Waliyas were beaten 20 to Botswana a week earlierThe home side took a three goals cushion in the first interval before extending their lead to 40 following the resumption Ethiopian center forward Getaneh Kebede had received his marching order after getting a second booking The home based Moroccan side used the game as part of their preps for the upcoming Total African Nations Championship CHANWant away Ethiopia coach Ashenafi Bekele has deployed some of the national side played out of their position during the duel The traveling squad of Walias comprised of only 15 players where 3 of them are goaliesSince June Ethiopia under coach Ashenafi could only manage to win once where the team lost 4 games and drew 3 in all competitions The Waliyas struck 6 goals in all competitions while conceding 14 goalsEthiopias Last 8 Games RecordEthiopia 00 Uganda FriendlyGhana 50 Ethiopia AfCON QualifierDjibouti 15 Ethiopia CHAN QualifierZambia 00 Ethiopia FriendlyEthiopia 11 Sudan CHAN QualifierSudan 10 Ethiopia CHAN QualifierBotswana 20 Ethiopia FriendlyMorocco 40 Ethiopia FriendlyEthiopia XI against MoroccoJemal Tassew Lealem BirhanuAnetneh Tesfaye Abdulrahaman Mubarak Mujib Kassim Asechalew Tamene Desta YohannisMulualem Mesfin Menetesnote AdaneDawa Hotessa Firew Solomon Samuel Saliso Baye Gezaghen Addis GideyGetaneh Kebede <topic>: ስፖርት
|
<classify> የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ በከፊል ስራ መጀመሩ ተገለፀየይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ 11 ሼዶች የተጠናቀቁ ሲሆን ከነዚህ መካከል 4ቱ ስራ ጀምረዋልፓርኩ 152 ሼዶች ይገነቡበታል ተብሎ የታቀደ ሲሆን በአሁኑ ሰአት 11 ሼዶች ተጠናቀው 4ቱ ነው ወደ ስራ የገቡት ተብሏልየደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክን በጎበኙት ጊዜ እንደተናገሩት ፓርኩ ለሀገር ኢኮኖሚ ካለው ፋይዳ በዘለለ ለአካባቢው አርሶ አደሮች ምርትና ምርታማነት እድገትና ተጠቃሚነት ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋልወደ ስራ የገባው የአቡካዶ ዘይት ማምረቻ ፋብሪካ አንድ ማሳያ መሆኑንም ነው ምክትል ርእሰ መስዳደድሩ የገለፁትበቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የአርሶ አደሩን አቅም የማጎልበት ስራ እየተሰራ እንደሆነም አቶ ርስቱ ተናግረዋል ተቋሙ ያሉበትን ችግሮች ቀርፎ በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገባ የክልሉ መንግስት ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋልየፓርኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ብሩ ወልዴ በበኩላቸው ፓርኩ የምግብ ማቀነባበሪያ በመሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ወሳኝ ነው ብለዋልየቀሪ ሼዶች ግንባታ የፋብሪካዎቹ አይነት ወይም ፍላጎት ሲታወቅ የሚገነባ ሲሆን ተቋሙ የውጪ ምንዛሪ እጥረት እንዳለበት ስራ አስፈፃሚው አክለው ጠቁመዋል <topic>: ቢዝነስ
|
<classify> ትውልድ የሚቀርፀው የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቭዥንበኮሮና ቀውስ ወቅት ትምህርት ቤቶች መዋእለ ህፃናት እና ሌሎች የልጆች መጫወቻና መዋያ ቦታዎች በመዘጋታቸው ልጆች ሙሉ ጊዜያቸውን ቤት ለመዋል ተገዷል በዚህ የቤት ቆይታ ወቅት ልጆች በቴሌቭዥንና በሌሎች የኤሌክትሮኒስ ሚዲያዎች ላይ የሚያጠፉት ግዜ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ጥናቶች ያመለክታሉለምሳሌ በአሜሪካን ሀገር የተደረገ ጥናት ልጆች ቤት በመዋላቸው ምክንያት የቀን ቴሌቭዥን ተመልካቾች ቁጥር 40ከመቶ ጭማሪ አሳይቷል በዚህ መጠን ጊዜያቸውን ቴሌቭዥን ላይ የሚያጠፉ ህፃናትና ልጆች ለእድሜያቸው ተመጣጣኝ የሆኑ ፕሮግራሞችን እንዲያዩና በስነምግባር የሚያንፁ ገንቢ ትምህርቶችን እንዲያገኙ በማገዝ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን የተሰኘው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የህፃናት የቴሌቭዥን ጣቢያ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ ነውበአስተማሪነቱ የወላጆችን አድናቆት ያተረፈውን የዚህን የቴሌቭዥን ጣቢያ የአንድ አመት የስኬት ጉዞ አስመልክቶ የጣቢያውን መስራች ቢኒያም ከበደን አነጋግረናል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ሩዋንዳ ገደቦችን የማላላት ውሳኔዋን ሻረችባህር ዳር ግንቦት 242012 አም አብመድ ሯንዳ የእንቅስቃሴ ገደቦችን ለማላላት ያሳለፈችውን ውሳኔ የጥናት ግኝቶችን መሰረት በማድረግ መሻሯን አስታውቃለችበመሆኑም ከሌሎች አካባቢዎች ወደ ዋና ከተማዋ ኪጋሊ የሚደረጉ የትራንስፖርት አገልግሎቶች እና በሞተር ሳይክል የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንደተከለከሉ ይቆያሉ ይህም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በሀገሪቱ ያለበትን ደረጃ በተመለከተ በሀብረተሰብ ጤና ተቋማት በሚቀርብለት ምክረ ሀሳብ መሰረት የሀገሪቱ ካቢኔ እስከሚወስን ድረስ እንደሚፀና ታውቋልበሯንዳ ወረርሽኙ ከገባበት መጋቢት እስከ ዛሬ ድረስ 370 ሰዎች በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ ቢቢሲ ዘግቧል በቫይረሱ ምክንያትም ባለፈው ቅዳሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን ሽንዋ ዘግቧል 256 ሰዎች ደግሞ አገግመዋልበሀገሪቱ ትናንት ግንቦት 232012 አም ተጨማሪ 11 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል ውጤቱ የሚያሳየው አሁንም ይበልጥ ጥንቃቄ ማድረግ እንጂ ክልከላዎችን ማላላት እንደማይገባ መሆኑን በመገንዘብም ሀገሪቱ ክልከላዎችን ለማላላት ከዚሀ ቀደም ያሳለፈቻቸውን ውሳኔዎች መሻሯን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል ውሳኔውን ለማሻሻሏ የጥናት ግኝቶችንም እንደተጠቀመች ነው ዘገባው ያመላከተውየሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር እንደገለፀው በአዲስ ቫይረሱ የተገኘባቸው ከሌሎች ሀገራት የተመለሱ ድንበር ተሻጋሪ አሽከርካሪዎችና ነጋዴዎች ናቸው ካለፈው አንድ ወር በፊት የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸውም የውጭ ሀገራት የጉዞ ታሪክ ኑሯቸው በለይቶ ማቆያ ከነበሩ ሰዎች መሆኑን ነው ሚኒስቴሩ የገለፀው <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ የነጻነት የእኩልነትና የአንድነት መገለጫ ምልክት እንደሆነ ተገለጸየምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባኤ አቶ ወልደ ገብርኤል አብርሀ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ በሰንደቅ አላማ ምንነትና እሴት ላይ በተካሄደ የፓናል ወይይት ላይ እንዳሉት የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ለአገሪቱ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች የነፃነት የእኩልነትና የአንድነት መገለጫ ምልክት ነው የሰንደቅ አላማ ቀን በአገር አቀፍ ደረጃ መከበሩ የሰንደቅ አላማን መሰረታዊ መርሆችና እሴቶችን በተመለከተ የህዝቡን ግንዛቤ ለማሳደግ ጥቅሙ የጎላ ነው ያሉት አቶ ወልደ ገብርኤል ቀኑ ሲከበር የአገሪቱ ዋነኛ ጠላት የሆነውን ድህነትን ለማሸነፍ በእልህና በወኔ ለመነሳት ዳግም ቃል የምንገባበት ነው ብለዋል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና የፍትህ አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ አባል አቶ ዳዊት ተፈራ ባቀረቡት ጥናታዊ ፅሁፍ እንደገለፁት ሰንደቅ አላማ በቀደሙት ስርአቶች የገዢ መደብ መገለጫ ሆነ መቆየቱንና ህገ መንግስቱ ከፀደቀ በኋላ ግን የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች እኩልነትን የሚያንፀባርቅ አርማ መቀመጡን ገልፀዋልበጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ የህዝብ ተሳትፎና አደረጃጀት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ደስታ ተስፋው በበኩላቸው ኢትዮጵያ ረጅም የሰንደቅ አላማ ታሪክ ካላቸው አገራት ተርታ እንደምትመደብ ጠቁመው ኢትዮጵያውያን ለሰንደቅ አላማ ክብር ለረጅም አመታት ታላቅ ተጋድሎ በማድረግ ሰንደቅ አላማውን ማቆየታቸውን ገልፀዋል ብዙ የአፍሪካ ሀገራት ከቅኝ ግዛት ከወጡ በኋላ ኢትዮጵያን የነፃነት ተምሳሌት በማድረግ የሰንደቅ አላማዋን ህብረ ቀለም መውሰዳቸውን የገለፁት አቶ ደስታ አሁን በሰንደቅ አላማው ላይ የብሄር ብሄረሰቦች እኩልነት መንፀባረቁ ለአገሪቱ ህዝቦች አንድነትን በመፍጠር ልማትን ማምጣት መቻሉን ተናግረዋልበፓናል ውይይቱ ላይ የተሳተፉ አንዳንድ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በሀገሪቱ የሰንደቅ አላማ አጠቃቀም እሴትነትና ታሪካዊ አመጣጥ ላይ ላነሷቸውት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከመድረኩ ምላሽ ማግኘታችውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል ኢትዮጵያውያን የሰንደቅ አላማ ቀንን ለስድስተኛው ጊዜ ሰንደቅ አላማችን የብዝሀነታችንየአንድነታችንንና የህዳሴያችን መገለጫ ነው በሚል መሪ ቃል በነገው እለት ያከብራሉ <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሰብዓዊ መብት ድርጊት መርሐ ግብርን ሊያፀድቅ ነውለሚቀጥሉት አራት አመታት ተግባራዊ የሚሆነው ሁለተኛው ብሄራዊ የሰብአዊ መብት ድርጊት መርሀ ግብር በቀጣዩ ሳምንት በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንደሚፀድቅ ምንጮች ገለፁየድርጊት መርሀ ግብሩ ከሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ጋር አብሮ መፅደቅ የነበረበት ቢሆንም ረቂቁ ተጠናቆ ለባለድርሻ አካላት ውይይት ይፋ የሆነው በቅርቡ ነውየሚኒስትሮች ምክር ቤት የተዘጋጀውን የድርጊት መርሀ ግብር ሰኔ 13 ቀን 2008 አም በማፅደቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚልከውና ፓርላማውም ሰኔ 30 ቀን ለእረፍት ከመበተኑ አስቀድሞ ያፀድቀዋል ተብሎ ይጠበቃልየድርጊት መርሀ ግብሩ ያስፈለገበት ምክንያት በህገ መንግስቱ የተረጋገጡ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች አተገባበር ይበልጥ እየተጠናከረና እያደገ የሚሄድበትን ሁኔታ ለማመቻቸት እንደሆነ የድርጊት መርሀ ግብሩ መግቢያ ይገልፃልሰብአዊ ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በተመለከተ በህይወት የመኖር መብትን ለቀጣይ አምስት አመታት ይበልጥ ተግባራዊ ለማድረግ ከተቀመጡት የድርጊት መርሀ ግብሮች መካከል አንዱ በፖሊስና ማረሚያ ቤት አባላት የሀይል አጠቃቀምና የተጠያቂነት ስርአት የህግ ማእቀፍ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ማድረግ የሚለው ይገኝበታል በህግ ማእቀፉ ላይም ሁሉም ፖሊስና ማረሚያ ቤት አባላት የስራ ላይና የቅድመ ስራ ስልጠናዎችን እንዲወስዱ እንደሚደረግ አስፈፃሚዎቹም ፍትህ ሚኒስቴር ሁሉም የፖሊስ ኮሚሽን አባላትና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንደሚሆኑ ሰነዱ ይገልፃልየግድያ ወንጀል ምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ ለማድረግ አዋጅ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ እንደሚደረግ ለሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች አማካይ በሆኑ ስፍራዎች የአስክሬን ምርመራ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት እንደሚደራጁ ሰነዱ ይገልፃልየአካል ደሀንነት መብትና የኢሰብአዊ አያያዝ ክልከላ መብትን ይበልጥ ተግባራዊ ለማድረግ በድርጊት መርሀ ግብሩ ዘመን ከታቀዱት መካከል ሁሉም የወንጀል ምርመራ ስፍራዎች አካላዊ ጥቃት ለማድረስ ከሚያስችሉ ቁሳቁሶች የፀዱ እንዲሆኑ እንደሚደረግ በወንጀል ምርመራ ሂደት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ለወንጀል ምርመራው ውጤታማነት ከቤተሰብ ከህግ አማካሪዎቻቸው ከሀይማኖት አባቶቻቸው ወይም ከማንኛውም ሌላ ሰው ጋር በአካል ወይም በሌላ መንገድ ለተወሰነ ጊዜ እንዳይገናኙ የሚደረግበት አግባብ የሚመለከት የህግ ማእቀፍ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ እንደሚደረግ ይገልፃልየተያዙ በቁጥጥር ስር የዋሉና በፍርድ የታሰሩ ሰዎች መብትን ይበልጥ ተግባራዊ ለማድረግ ከተቀመጡት የድርጊት መርሀ ግብሮች መካከል በወንጀል ምርመራ ሂደት ለምርመራው ውጤታማነትና የሌሎች ተጠርጣሪዎችን መብትና ደሀንነት ከመጠበቅ አንፃር ተጠርጣሪ ለብቻው ተለይቶ የሚታሰርበት አግባብ የሚደነግግ የህግ ማእቀፍ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ማድረግ አንዱ ነው በሌላ በኩል የቅድመ ፍርድ ጊዜን ለማሳጠር ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ የወንጀል ምርመራ የሚጠናቀቅበት ጊዜ የሚወስን ህግ ፀድቆ ተግባራዊ እንደሚደረግም እንዲሁም በማረሚያ ቤቶች ወጣት ጥፋተኞችን ቅድመ ፍርድ እስረኞችን የአእምሮ ህመምተኞችን ፍርደኞችን ለያይቶ ለማቆየት የሚያስችሉ እንዲሆኑ እንደሚደረግ ይገልፃልበአገሪቱ ያሉ ሁሉም ማረሚያ ቤቶች በሁሉም የሳምንት ቀናት ታራሚዎች በቤተሰቦቻቸው በጓደኞቻቸው በህግና ሀይማኖት አማካሪዎቻቸው ወዘተ እንዲጎበኙ እንደሚደረግ በማረሚያ ቤቶች ታራሚዎች ከትዳር አጋሮቻቸው ጋር ለብቻቸው የሚገናኙበት Conjugal Visit የአሰራር ስርአትን በተመለከተ ጥናት እንደሚደረግ በረቂቅ የድርጊት መርሀ ግብር ሰነዱ ላይ ሰፍሯል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ኢትዮጵያና ጣሊያን በጤናው ዘርፍ የአምስት ሚሊዮን ዩሮ ብድር ተፈራረሙኢትዮጵያና ጣሊያን የጤና መሰረተ ልማቶችን ለማጠናከር የሚረዳ የአምስት ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙየብድር ስምምነቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራና በደቡብ ብሄሮችብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልሎች የጤና መሰረተ ልማቶችን ለማጠናከር የሚውል መሆኑ ኢምባሲው ለዋልታ በላከው መግለጫ አመልክቷልለፕሮጀክቱ የሚስፈልገው ገንዘብ በጣሊያን የልማት ትብብር ኤጄንሲ በኩል የተለቀቀ ሲሆን በ24 ወራት የሚከፈልና አነስተኛ ወለድ የሚታሰብበት እንደሆነም ነው የተገለፀውስምምነቱን የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ጁሴፔ ሚስትሬታ ፈርመዋልስምምነቱ ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው አካባቢዎች ከጤና መሰረተ ልማት ጋር በተያያዘ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታትና የጤና ዘርፉን ለማጠናከር እንደሚረዳ አቶ አድማሱ ገልፀዋልጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ለመስጠትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እንደሚረዳም ሚኒስትር ዴኤታው አስረድተዋልየጣሊያን መንግስት በጤናው ዘርፍ ለሚከናወኑ ተግባራት የሚያደርገው ድጋፍ አገሪቱ በዘርፉ ለማከናወን ያቀደቻቸውን ተግባራት ለማሳካት ትልቅ አቅም እንደሚሆን አቶ አድማሱ አመልክተዋልበኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ጁሴፔ ሚስትሬታ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ለምታከናውናቸው ልማቶች ኢጣልያ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋግጠዋልበተለይም የጤና አገልግሎትን ለማሻሻልና ለማስፋፋት ኢጣልያ ከኢትዮጵያ ጋር በአጋርነት እንደምትሰራ ነው ያስረዱትየብድር ስምምነቱ በተመረጡ 61 የጤና ማእከላት ዘላቂ የመጠጥ ውሀ አቅርቦት እንዲኖር የውሀ መሰረተ ልማት እንዲዘረጋ በማድረግ የሞትና የጉዳት መጠንን ለመቀነስ እንደሚረዳ አምባሳደሩ አስገንዝበዋልበአዲስ አበባ የጣሊያን የልማት ትብብር ኤጄንሲ ሀላፊ ጂኔቭራ ሌቲዚያ በብሄራዊ ደረጃ የተነደፈው የጤና እቅድን መሰረት ያደረገ መሆኑን አስታውሰው በተለይም የጤና መሰረተ ልማት እጥረት ያሉባቸውን አካባቢዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ብለዋልፕሮጀክቱ መከላከልን መሰረት ላደረገው የኢትዮጵያ የጤና ፖሊሲን ለማጠናከርም ድርሻው የጎላ እንደሆነ ተመልክቷል <topic>: ቢዝነስ
|
<classify> በዳውሮ ዞን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል ክትባት መሰጠት ተጀመረአዲስ አበባ ታህሳስ 19 2013 ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ክልል በዳውሮ ዞን ጥቅምት 28 ቀን 2013 አም የተከሰተውን የኮሌራ በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል ክትባት መሰጠት ተጀመረ ከዚህ ባለፈም በተርጫ ከተማ እና በተርጫ ዙሪያ ወረዳ በቦጲ አራ እና በሜላ ቀበሌዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መሰራቱም ታውቋልክትባቱ በተርጫ ከተማ በአራቱ ቀበሌዎች ተደራሽ ይደረጋሉ ተብሎ ከሚታሰበው 25 ሺህ 250 ሰዎች ውስጥ በሁለቱ ቀናት 9 ሺህ 595 ሰዎች ክትባቱን ወስዷል ነው የተባለውእንዲሁም በተርጫ ዙሪያ ወረዳ ቦጲ አራ ቀበሌ 3 ሺህ 210 ሰዎች ይከተባሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን በሁለቱ ቀናት ውስጥ 833 ሰዎች መከተባቸውም ተገልጿልበአካባቢዎቹ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶች የማይተገበሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ወረርሽኙ እንዳይባባስ ባለድርሻ አካላት የመከላከሉን ስራ በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል መረባረብ እንደሚገባቸው መገለፁን ከዳውሮ ዞን መንግስት ኮሙዩኒኬሽኝ ያገኘነው መረጃ ያመለክታልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል wwwyoutubecomfanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> በሞቃዲሾ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉአዲስ አበባ ታህሳስ 18 2012 ኤፍ ቢ ሲ በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች መሞታቸው ተነገረጥቃቱ የትራፊክ እንቅስቃሴ በሚበዛበት የፍተሻ ጣቢያ አካባቢ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ የተፈፀመ ነውፖሊስ በበኩሉ ጥቃቱ በከተማዋ የሚገኝን የግብር መሰብሰቢያ ማእከል ኢላማ ያደረገ መሆኑን አስታውቋልበጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪም ከ100 በላይ ሰዎች ሆስፒታል ገብተዋል ነው የተባለውለጥቃቱ እስካሁን ሀላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም በታጣቂው አልሸባብ ሳይፈፀም አልቀረም ተብሏልበዚህ ጥቃት የሞቱት ሰዎች ቁጥር አሁን ካለው በላይ ከፍ ሊል እንደሚችል ነው የተነገረውምንጭ አልጀዚራ እና ቢቢሲ <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> የአንድነት ፓርክ የአቦ ሸማኔ አውደ ርዕይን ለጎብኚዎች ክፍት አደረገአዲስ አበባ ታህሳስ 1 2013 ኤፍቢሲ የአንድነት ፓርክ መካነእንስሳት የአቦ ሸማኔ አውደ ርእይን ለጎብኚዎች ክፍት አደረገየአቦ ሸማኔ አውደ ርእይዩ ከዛሬ ጀምሮ ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል ጎብኚዎች ከዛሬ ጀምሮ ወደ ፓርካችን በመምጣት እነዚህን ውብ እንስሳት መጎብኘት ይችላሉ ሲል በይፋዊ ገፁ አሳውቋልከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘትየፋና ድረ ገፅ httpswwwfanabccom ይጎብኙተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናልhttpswwwyoutubecomcfanabroadcastingcorporate ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል httpstmefanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን httpstwittercomfanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> የቤተ ክርስቲያኗ ከ400 በላይ ተንቀሳቃሽ ቅርሶች አደጋ ተጋርጦባቸዋልቅርሶቹን ለመታደግ የተጀመረው የሙዚዬም ግንባታም በበጀት ምክንያት ተቋርጧልባህር ዳር ሰኔ 132012 አም አብመድ በአፄ ቴዎድሮስ የንግስና ቦታ ደረስጌ ማሪያም ተጀምሮ የቆመው የሙዚየሙ ግንባታ ተጠናቀቆ ስራ እንዲጀምር ነዋሪዎች ጠይቀዋልዘመነ መሳፍንት መቋጫ ያገኘባት የኢትዮጵያ አንድነት የታወጀባት ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ከመንገሳቸው በፊት ደጃች ውቤን ቧሂት ከሚባል ቦታ ድል አድርገው ደጃች ውቤ ለንግስና ባዘጋጁት የንግስና ቦታና እቃዎች ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው የነገሱባት ቦታ ናት ደረስጌ ማሪያምበ1682 አም እንደተመሰረተች የሚነገርላት ቤተ ክርስቲያኗ ለዘመናት ጥበብ ያረፈበት የህንፃ አሻራ ሳይደበዝዝ ውበቷ እንደጠበቀ ትገኛለች ይሁን እንጅ በውስጧ የሚገኙ ቅርሶቹ በቤተ ክርስቲያኗ እቃ ቤት በተለመደው መንገድ በአንድ ላይ ተጫጭነው በመቀመጣቸው ለጉዳት ተጋልጠዋል ችግሩን ለመፍታት በ2011 አም የሙዚየም ግንባታ ቢጀመርም መቋረጡን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች እና የስራ ሀላፊዎች ነግረውናልየደረስጌ ማሪያም ቀበሌ ነዋሪው አቶ ገንታው ማሩ እንደገለፁት ቤተ ክርስቲያኗ በርካታ ቅርሶችን የያዘችና ያልተዘመረላት ናት ታሪካዊ ቅርሶች በብዛት ቢኖሯትም በነዋሪዎች ስጋት ምክንያት ለጉብኝት ክፍት ሳትሆን ቆይታለች በዚህም ምክንያት የአካባቢውን ማሀበረሰብና ቤተክርስቲያኗ ማግኘት የሚገባቸውን ገቢ አጥተው ቆይተዋልበዚህ ወቅት አካባቢው ለጉብኝት ክፍት እንዲሆን ከማሀበረሰቡ ጋር መግባባት ላይ ቢደረስም ቅርሶቹ በባህላዊ መንገድ በአንድ ላይ ተደራርበው እና ተጫጭነው በመቀመጣቸው ለጉብኝት አመች አለመሆናቸውንም ነግረውናል ቅርሶቹ አሁን ካሉበት አቀማመጥ ወጥተው በዘመናዊ መንገድ እንዲቀመጡ እና ለጉብኝት ክፍት ብቻ ሳይሆን ምቹም እንዲሆኑ ተጀምሮ የቆመው የሙዚየም ግንባታ ተጠናቀቆ ወደ ስራ እንዲገባም ጠይቀዋልየደረስጌ ማሪያም አስተዳዳሪ አፈ መምህር ፈንቴ መንግስቴ እንደገለፁት ቤተ ክርስቲያኗ በርካታ ታሪካዊ ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን ይዛለች ደጃዝማች ውቤ ለቤተ ክርስቲያኗ ያበረከቷቸው የብር እና የወርቅ ከበሮ የብር እና የወርቅ መስቀሎች የነሀስ የብርና የወርቅ አክሊል እና ፅዋ በውስጧ ይገኛሉ ይሁን እንጅ ቅርሶቹ በተደራጀና በዘመናዊ መንገድ ባለመቀመጣቸው ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ ነግረውናልይህን ችግር ለመፍታት የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በ2011 አም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ የሙዚየም ግንባታ አስጀምሯል ነገር ግን በዚህ ወቅት ግንባታው ቆሟልየጃናሞራ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት ሀላፊ አማረ ታደሰ እንደገለፁት ቤተ ክርስቲያኗ ከ400 በላይ ተንቀሳቃሽ ቅርሶችን በውስጧ ይዛለች እነዚህ ታሪካዊ ቅርሶች ተጠብቀው የቆዩት በዘመናዊ መንገድ ሳይሆን በባህላዊ መንገድ በኬሻ ተቋጥረው በመደብ አንድ ላይ ተጫጭነው ተቀምጠው ነው ይህንን ችግር ለመፍታት የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ቤተ ክርስቲያኗን የሚመጥን ሙዚየም በ2011 አም ግንባታ አስጀምሯል ብለዋል አቶ አማረ ይሁን እንጂ በበጀት እጥረት የሙዚየሙ ግንባታው በተቀመጠለት ጊዜ ማጠናቀቅ አለመቻሉን ገልፀዋልየአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ሀይለየሱስ ፍላቴ የሙዚዬሙ ግንባታው በበጀት እጥረት መቋረጡን ነግረውናልተቋራጩም ከዚህ ጋር በተያያዘ ስራውን ማቋረጡን ገልፀዋልሙዚዬሙ ተጠናቅቆ ወደ ስራ እንዲገባ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ባለሙያዎች በቦታው ተገኝተው ቀሪ ስራውንና ሊጨርስ የሚችለውን በጀት መለዬታቸውን እና ጥናቱም የጋራ ከተደረገ በኋላ በቅርቡ ስራው እንደሚቀጥል አቶ ሀይለየሱስ ተናግረዋልየጃናሞራ ወረዳ የስሜን ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ ከሚገኝባቸው ወረዳዎች መካከል ነው በርካታ ገብኝዎች ወደ ፓርኩ ይሄዳሉ ወረዳው ከፓርኩም ውጭ ደረስጌ ማርያም ሰረባር ባለእግዚአብሄር ቅድመ ላልይበላ ፍልፍል ቤተ ክርስቲያን የአባ ማርቆስ እና የአባ ሀን ፃድቃን የዋሻ አብያተ ክርስቲያናት የቤተ እስራኤላውያን መካነ መቃብሮች ክምር ድንጋዮችና የአምልኮ ቦታዎች መገኛም ነው እነዚህን ሁሉ ሀብቶች በማስተዋወቅ ከቱሪዝም ሀብት ተጠቃሚ በመሆን ግን ከዚህ ግባ የሚባል ስራ ያልተሰራበት ጭምር ነው <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ንግድ ባንክ ለወለድ ነፃ አገልግሎት አምስት የሸሪዓ አማካሪዎችን ሰየመየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እየሰጠ የሚገኘውን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትን ለሀብረተሰቡ ተደራሽና ተአማኒ ለማድረግ ጄይላን ከድር ዶር ሰብሳቢ ሼክ ሙሀመድ ሀመዲን ምክትል ሰብሳቢ ኑር አብዲ ተባባሪ ፕሮፌሰር መሀመድ ዜይን ኡስታዝ አወል አብዱል ወሀብን በአባልነት የሸሪአ አማካሪ አድርጎ መሰየሙን አስታወቀ በወለድ ምክንያት ከባንክ አገልግሎት ርቀው የሚገኙ የሀብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ለማድረግና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለአገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ የሸሪአ ህግ አማካሪ ኮሚቴ መሰየሙ ታውቋል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኑሪ ሁሴን ለሪፖርተር እንደገለፁት በአለም ላይ የሸሪአ ህግ በሁለት ይከፈላል የመጀመርያው በፈጣሪ ህግ ሰው የሚገዛበትና የሚያስተምርበት ኢባዳት ህግ ነው ሁለተኛው ደግሞ የማሀበራዊና ኢኮኖሚያዊ መርህን የያዘ ሟመላክ ህግ መሆኑን ገልፀዋልየባንክ አገልግሎትም ከኢኮኖሚ ጋር የተገናኘ በመሆኑ በሁለተኛ ሟመላክ ህግ ስር የሚወድቅ ከአጠቃላይ የቢዝነስ ስራዎች ጋር የተገናኘና እንዴት መሰራት እንዳለበት የሚገልፅ በመሆኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም የሚሰጠው ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ከዚህ ህግ ጋር የተያያዘ መሆኑን አቶ ኑሪ ገልፀዋል በመሆኑም ከዚህ ዘርፍ ጋር እውቀት ያላቸውና ሀብረተሰቡን ማስተማር የሚችሉ የባንክ ባለሙያዎችንም ስለአሰራሩና ስለስራቸው እየተከታተሉ ምክር በመስጠት አገልግሎቱን ከፍ የሚያደርጉ አማካሪዎች በማስፈለጋቸው አምስቱ ከፍተኛ ልምድና እውቀት ያላቸው ሰዎች መሰየማቸውን አስረድተዋልየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው የሸሪአ ህግን ተከትሎ ስለሆነ የግድ የባንክ ባለሙያ ባይሆንም የሸሪአ ህግ እውቀት ያለው ሰው አስፈላጊ መሆኑን አቶ ኑሪ ገልፀዋል በየትኛውም አለም ያሉት ባንኮች የሚያስቀምጡት ባለሙያን እንደሆነ ጠቁመው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም እስካሁን ባለሙያ አለመሰየሙንና ማንኛውም ጥያቄ ሲነሳ ግብአት የሚሰጥ ባለመኖሩ እውቀት ያላቸውንና በዘርፉም ግብአት መስጠት የሚችሉ ባለሙያዎችን መሰየም አስፈላጊ በመሆኑ አምስቱ ሰፊ ልምድና እውቀት ያላቸው ግለሰቦች መሰየማቸውን ገልፀዋል ቢዝነስ የሚሰሩ ተቋማት እንዴት የሸሪአ ህግን አክብረው እንደሚሰሩ ባንኩ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች ማሟላት ያለበትን መስፈርቶች መፈቀድ መከልከል ያለባቸውን መከበር እያለባቸው የተጣሱትን በሚመለከት ምክር እንደሚሰጡና ህጉ የሚለውን ተከትለው አገልግሎቱ እንዲሰጥ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያደርጉ የታመነባቸው መሆኑንም አስረድተዋልከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግና ባንኩ የያዘውን እቅድ ለማሳካት እውቀታቸውንና ልምዳቸውን ተጠቅመው እንደሚሰሩም ያላቸውን እምነት አቶ ኑሪ ተናግረዋል አቶ ኑሪ ሰፊና የካበተ ልምድ ያላቸው የባንክ ባለሙያ ሲሆኑ ከሁለት ወራት በፊት ከኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መምጣታቸው ይታወሳል <topic>: ቢዝነስ
|
<classify> ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት መምህራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠየሀረማያ ዩኒቨርሲቲ አስተዳዳር ሀሙስ ነሀሴ 2 ቀን 2011 አም ባካሄደው ስብሰባ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ገምግሞ ባቀረበው ማስረጃ መሰረት ለመንግስቱ ኡርጌ ዶር እና ለመንግስቱ ከተማ ዶር የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማእረግ መስጠቱን አስታወቀመንግስቱ ከተማ ዶር ዩኒቨርሲቲውን ከ16 አመታት በላይ ማገልገላቸው የተገለፀ ሲሆን በ1995 አም ከዩኒቨርሲቲው በግብርና ኢኮኖሚክስ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል ለሁለተኛ ዲግሪያቸው የሰሩት መመረቂያ የምርምር ፅሁፍ በ1996 አም ከቤልጂየም የአለም አቀፍ የልማት ትብብር ሽልማት እንዳስገኘላቸው በዩኒቨርሲቲው ድረ ገፅ የሰፈረው የህይወት ታሪካቸው ያስረዳልሶስተኛ ዲግሪያቸውን ጀርመን ከሚገኘው የጊሰን ዩኒቨርሲቲ እንዳገኙ ተገልፆ ከዚህ በመቀጠል በበርካታ የምርምር ስራዎች ላይ እንደተሳተፉ ተገልጿል ከዚህ በተጨማሪም ለ60 የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎችና ለ15 የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የመመረቂያ የምርምር ስራቸውን እንዲያከናውኑ በማማከር ለምረቃ ማብቃቸው ተገልጿልከእነዚህ አስተዋፅኦዎች በተጨማሪም ከ60 በላይ የምርምር ፅሁፎችን በአለም አቀፍ ጆርናሎችና 20 ያህል የምርምር ፅሁፎችን በወርክሾፕ መጣጥፎች ላይ ማሳተማቸውን ከህይወት ታሪካቸው ለመረዳት ተችሏልበተመሳሳይ የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ለመንግስቱ ኡርጌ ዶር በእንስሳት ስነ ምግብና ስነ አካል ዘርፍ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማእረግ ሰጥቷልመንግስቱ ኡርጌ ዶር ሶስተኛ ዲግሪያቸውን ስዊድን በሚገኘው የስዊድን የእርሻ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን በመከታተል በእንስሳት ስነ አካል ትምህርት ዘርፍ አግኝተዋልበዩኒቨርሲቲው ከ30 አመታት በላይ እንዳገለገሉ የሚገልፀው የህይወት ታሪካቸው በዚህ ረዥም የማስተማርና የመመራመር አመታት 160 የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን እንዲሁም 20 የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን በማማከር ለፍሬ ማብቃታቸው ተገልጿልከማስተማርና የማማከር ስራ በተጨማሪም በግላቸውና ከተማሪዎቻቸው ጋር በመሆን ካደረጓቸው የምርምር ስራዎች ውስጥ እስካሁን 147 አገራዊና አለም አቀፋዊ ፋይዳ ያላቸው ሳይንሳዊ ፅሁፎችን በአለም አቀፍ የምርምር ጆርናሎች ማሳተማቸው በህይወት ታሪካቸው ተካቷል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> መሪ የሌለው አመፅ ኢትዮጵያን ወዴት ይወስዳታል?ኢትዮጵያ በታሪኳ በተለያዩ አብዮቶች የመንግስት ለውጦችና የእርስ በርስ ግጭቶች ያስተናገደችው በዋናነት መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት በማለም ቢሆንም በፖለቲካው መስክ የተሰማሩ ተንታኞች ግን የመጣው ለውጥ ከወደቀው ሀይል የተሻለ አይደለም የሚል ክርክር ያቀርባሉ ለዚህም ዋነኛው ምክንያት እነዚህ ህዝባዊ እንቅስቃሴዎች ወይ መሪ አልነበራቸውም አሊያም በመሪነት የተሰየሙት ሰዎች ለውጡ መሰረታዊና የህዝቡን ወሳኝ ጥያቄዎች እንዲመልስ ለማድረግ የሰጡት አመራር የሚያስችል አልነበረም በማለት ያስረዳሉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት ላይ የተነሱ ተቃውሞዎችና አመፆች የህዝብ ጥያቄዎችን ያንፀባረቁ ቢሆንም መሪ አልባ እንደሆኑና ጥያቄዎቹም አንድነት የጎደላቸውና ምላሽ ለመስጠትም አዳጋች እንደሆኑ የሚቀርቡ ክርክሮች አሉ አንዳንዶች በዚህም ምክንያት አገሪቷ ከታሪኳ እንዳልተማረች ይተቻሉ ይህንና መሰል ጉዳዮችን በተመለከተ <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የአል-አቅሳ ውጥረት እንደከረረ ነውእስራኤል ለአይሁድም ለሙስሊሞችም የጋራ በሆነው ቅዱስና የአምልኮ ስፍራ ላይ የብረት መለያ መፈተሻ መሳሪያዎችን የማቆም እምርጃዋን ብትቀይርም በአካባቢው ያለው ውጥረት አሁንም እንደበረታ መሆኑ ተዘግቧልበፍልስጥኤማዊያኑ ዘንድ የመረረ ተቃውሞ ያስነሱትን አይሁድ የፅዮን ኮረብታ በሚሉትና በአሮጌዪቱ ኢየሩሳሌም በሚገኘው ለሙስሊሞችም ቅዱስ የአምልኮ ስፍራ በሆነው አልአቅሳ መስጅድ ላይ እስራኤል የተከለቻቸውን የፍተሻ መሳሪያዎች ነቃቅላለችየፍተሻ መሳሪያዎቹ የተተከሉት ጠብመንጃ አንጋች አረቦች ከሁለት ሳምንታት በፊት ወደ ግቢው ዘልቀው ሁለት እስራኤላዊያን ፖሊሶችን ከገደሉ በኋላ ነበርፍልስጥኤማዊያኑ የተቆጡት እስራኤል የእምነት ነፃነትን ረግጣለች በእስልምና እምነት ሶስተኛው ቅዱስ ስፍራ የሆነውን አካባቢሙ በሀይል ለመቆጣጠር እየሞከረች ነው በሚል ሀሳብ ነውፍልስጥኤማዊያኑ ሙስሊሞች በፍተሻ መሳሪያዎቹ ውስጥ አናልፍም ብለው ወደ መስጂዱ በሚያስገቡ መንገዶች ላይ ዘርግተው መፀለይና መስገድ ጀመሩና ውጥረትና ግጭቶች ተቀጣጠሉጣልቃ ገብተው የመስጂዱ የበላይ ጠባቂ በሆነችው በዮርዳኖስና በእስራኤል መካከል ማሸማገል የጀመሩት ቴል አቪቭ የሚገኙት የአሜሪካ አምባሳደር ዴቪድ ፍሪድማን አንዳንድ ጊዜ ነገሮችን ቀድሞ መገኘት አስፈላጊ ነው ያንን ያደረን ይመስለኛል ብዙ ወሬ ሳናበዛና ከመጋረጃ በስተጀርባ ካደረግነው ብርቱ ስራ ሁኔታውን ፈጥነን አርግበናል ብለዋልይሁን እንጂ አጠቃላዩ ሁኔታ ጨርሶ አልረገበም የፍተሻ መሳሪያዎቹ ቢነሱም ከፍተኛ ጥራት ባላቸው ካሜራዎች መተካታቸው ሙስሊም ባለስልጣናቱን አላስደሰተም በመሆኑም ፍልስጥኤማዊያኑ ወደ መስጂዱ እንዳይገቡ አሳስበዋልሁሉም ነገር ውጥረቱ ከመቀስቀሱ በፊት ወደነበረበት ሁኔታ እንዲመለስ ፍልስጥኤማዊው ባለስልጣን ናቢል ሻጥ ጠይቀዋል ካሜራዎችም ሆኑ ሌላ ማንኛውም አይነት የደሀንነት እርምጃ ሙስሊሞቹን የሚያዋርድና ጨርሶ ተቀባይነት የሌለው ነው ብለዋል ናቢል ሻጥፍልስጥኤማዊያኑ በአካባቢው ፀጥታ እንዲመለስ አይፈልጉም ሲሉ የሚወነጅሉት የእስራኤል ካቢኔ ሚኒስትር ዩቫል ስቴይኒትዝ እስራኤል እሺ ብላ እጅ ብትሰጥም ፍልስጥኤማዊያኑ ግን በሙስሊሞቹና በአይሁድ መካከል የሀይማኖት ጦርነት ለማጫር እየጣሩ ናቸው ሲሉ ከስሰዋል <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> የነብርጋዴል ጀነራል ተፈራ ማሞ የፍቤት ውሎአቃቤ ህግ የወረዳ ፍቤቱን ውሳኔ በመቃወም ነበር ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ያስፈልገኛል በማለት ወደ ባህር ዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ የጠየቀውከፍተኛ ፍቤቱ ይግባኙን ሲመረምር ቆይቶ ምርመራው ተጨማሪ ጊዜ አያስፈልገውም በማለት የአቃቤ ህጉን ጥያቄ ውድቅ አድርጎታል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> አምነስቲ ኢንተርናሽናል ካወጣው ሪፖርት አብዛኛው ገለልተኝነት የጎደለው ነው ሲል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተቸበኦሮሚያና በአማራ ክልሎች መንግስት ህግን የተላለፈ ሀይል በመጠቀም የሰብአዊ መብት ጥሰት ማድረሱን አምነስቲ ኢንተርናሽናል በግንቦት ወር 2012 አም ያቀረበውን ሪፖርት አብዛኛው ገለልተኝነት የጎደለው ነው ሲል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ተቸየፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሪፖርቱ በወጣበትም ወቅት ተቃውሞውን ያሰማና ሪፖርቱ እውነተኛ መሆን አለመሆኑን አጣርቶ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ በተናገረው መሰረት አደረግኩ ያላቸውን የህግ ምልከታና ግኝቶች ሀምሌ 11 ቀን 2012 አም ይፋ አድርጓልተቋሙ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንደገለፀው ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመሪነት ባደረገው የማጣራት ስራ አምነስቲ ኢንተርናሽናል መንግስት ህግ ለማስከበር የወሰደውን እርምጃ ሁሉ የሰብአዊ መብት ጥሰት አድርጎ ወስዷል ይህ ደግሞ የመንግስትን ስራ የማጠልሸት ተግባር ነው ብሏል ሪፖርቱ በአብዛኛው ገለልተኝነት የጎደለው የማስረጃ ምዘና ችግር ያለበት የአገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ ያላገናዘበና ሌሎችም መሰረታዊ ግድፈቶች ያሉበት መሆኑን እንዳረጋገጠ አስታውቋል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ምንም እንኳን ሪፖርቱ በአብዛኛው ገለልተኝነት የጎደለው ቢሆንም ካካተታቸው የመብት ጥሰት ወቀሳዎች የተወሰኑት ተአማኒ ሆነው እንዳገኛቸው አልሸሸገም እነዚህ ተአማኒ ናቸው ያላቸው የሪፖርቱ ክፍሎችም ቢሆኑ በመንግስት ታውቀው ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የምርመራ ስራ ሲያከናውንባቸው የነበሩ መሆናቸውን አክሏልአምነስቲ ኢንተርናሽናል ከሚታወቅባቸው ጥራታቸውን የጠበቁና ተአማኒነት ካላቸው ሪፖርቶቹ የተለየ የሰብአዊ መብት ሪፖርት አዘገጃጀት መመርያዎችና መስፈርቶችን የማያሟላ ሪፖርት ማቅረቡን ጠቅላይ አቃቤ ህግ አስታውቋል ሪፖርቱ ወገንተኛ የሆኑ ምስክርነቶችን በመያዝ ውስብስብ በሆኑ ግጭቶችና የፀጥታ ችግሮች ዙሪያ የተሳሳቱ መደምደሚያዎች ላይ የሚደርስ መሆኑንም ጠቁሟል መንግስት ህግ ለማስከበር የሚወስዳቸውን እርምጃዎች ሁሉ የመብት ጥሰት አድርጎ ለማቅረብ ባደረገው ጥረት መሬት ላይ የሌሉ ጉዳዮችን እንዳሉ በማስመሰል ሲያቀርብ አውዱን ሳያሳይ ማለፉ በሪፖርቱ አዘጋጆች ዘንድ የፖለቲካ ወገንተኝነት የሚያሳይ መሆኑንም አስረድቷል የታጠቁና በህቡእ የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች በተለይም በኦሮሚያ ክልል በጉጂ ዞን በህብዝና በመንግስት ላይ ይፈፅሙ የነበረውን የወንጀልና የጥቃት አውድ አለመግለፅ የሪፖርቱን አድልኦ የሚያሳይ መሆኑን አብራርቷል መንግስት የወሰዳቸውን ሀላፊነት የመወጣት ግዴታዎችን የሰብአዊ መብት ጥሰት አድርጎ መተቸትና እውነት ያልሆኑ መረጃዎችን ማካተት እንዲሁም በገሀዱ አለም የሌሉ ምስክሮችን ስምና ሀላፊነት ጠቅሶ መተቸት ሪፖርቱ ተአማኒነት የጎደለው ለመሆኑ ማሳያ እንደሆነ ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመግለጫው አስረድቷል የግድፈቶቹ መፈጠር የአጋጣሚ ስህተት ሳይሆን አንዳንድ ኢትዮጵያውያን የሪፖርቱ ፀሀፊዎች ቀደም ባሉት ጊዜያት ስልጣን ላይ የነበሩና ለውጡን ለማደናቀፍ እየሰሩ በሚገኙ የተፈፀመ ነው የሚል እምነትም እንዳሳደረበት ጠቅላይ አቃቤ ህግ በመግለጫው አስፍሯልአምነስቲ ኢንተርናሽናል በቀጣይ ከመንግስት ጋር ለሚኖረው በጎ ትብብርና የስራ ግንኙነት ሲል የሪፖርት አዘገጃጀቱን በሚመለከት የውስጥ ምርመራ እንዲያደርግና እንዲፈትሽ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ጥሪ አቅርቧል መንግስት በሪፖርቱ ከተጠቀሱት የመብት ጥሰት ወቀሳዎች ውስጥ ተአማኒነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ የጀመረውን ተጠያቂነት የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አክሏል በጠቅላይ አቃቤ ህግ መሪነት በተከናወነው የማጣራት ተግባራት ግጭቶችና ይዘቶቻቸው ላይ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል ከፍተኛ አመራሮች ጋር ምክክር ለማድረግ ጥሪ ቢያደርግም በቂ ምላሽ አለማግኘቱን ገልጿል ከራሱና ከሁለቱ ክልሎች ጠቅላይ አቃቤ ህግ መስሪያ ቤቶች ከፖሊስ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ከሲቪል ማሀበረሰብ ድርጅቶች የተወጣጣ ቡድን በማጣራት ስራው ላይ እንደተሳተፉም አስታውቋል <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የሃዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 100 ግለሰቦች ተከሰሱከወር በፊት በሀዋሳ ከተከሰተው የወላይታና ሲዳማ ብሄር ተወላጆች ግጭት ጋር በተያያዘ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 100 ግለሰቦች ላይ ትናንት ክስ ተመሰረተባቸው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባን ጨምሮ በ100 ተጠርጣሪዎች ላይ ከተመሰረተው ክስ መረዳት እንደሚቻለው በከተማዋ በሲዳማና ወላይታ ብሄረሰቦች መካከል ግጭት እንዲፈጠር በማድረግ ከ10 በላይ ሰዎች እንዲሞቱና በርካቶች እንዲፈናቀሉ አድርገዋል ተብሏል ከተማዋ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባ ጋር ከተከሰሱ ባለስልጣናት መካከል የሀዋሳ ከተማ ማረሚያ ቤት ሀላፊ ይገኙበታል በተጨማሪም ስድስት የማረሚያ ቤቱ የስራ ሀላፊዎች በድርጊቱ ተሳትፋችኋል በሚል በአቃቢ ህግ ክስ እንደተመሰረተባቸው ለማወቅ ተችሏል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> መፅዋችና ተመፅዋችእግር ጥሎኝ ወርቃማ የቅፈላ ሰፈር ከሚባለው አካባቢ ተሰይሜያለሁ ለደህንነት ሲባል የቦታውን ስም አልጠቅስም ቦታው ላይ ደርሼ የቀጠርኩትን ሰው ጥበቃ አውራ መንገድ ላይ የመብራት ቋሚ ምሰሶ ፖል ተደግፌ ቆሜያለሁ በቅፈላና ሽቀላ ከተሰማሩ ወጣቶች መካከል አንዱ አባቴ ታጥበሽ የተቀሸርሽ ደረጃ አንድ የይርጋ ጫፌ ቁጥር አንድ ብሎ ሊያናግረኝ ሲቃጣው በአካባቢው ላይ ያሉት የተዋጣላቸው ቀፋይ መሆናቸውን ተረዳሁ በግርግሩ አልበላም ነቄ ነኝ ብለህ እዚህ ሰፈር ብትመጣ ስርቆት ወደ ዘመናዊ ልመና ይዞርና እያባባሉ ይበሉሀል በቅፈላ ሰበብ ቦታ ግብር እየከፈልክ መመለስህ አይቀሬ ነው ዘንድሮ ዘመናዊ ልመና የአለማመን ወጉ ተቀይሯል በተለይ ሱሰኞች ቀዝቃዛ የስርቆት ትርክት እያቀረቡ አፍዝ አደንዝዝ ወሬያቸውን በማላተም ዘና እያደረጉ በሀዘኔታ ሆዳችንን እየበሉ የአረቄ ቤት ጨዋታዎችን በብዛት በማውጋት ቅፈላን ከኛ ሌላ ላሳር በማለት ያለምንም ይሉኝታ ድፍን ድፍኑን ይቀበሉናል በሌላ ቀን እንዲሁ ብቻዬን በተመስጦ የየመንገዱን ሁኔታ እየቃኘሁ በትዝብት መዝገቤ ውስጥ ማስፈር ያለብኝን እያመረጥኩ ስጓዝ አንድ ነገር ተመለከትኩ በተክለ ሰውነቱ ስፖርተኛ የሚመስል በመንገድ ዳር ቆሞ ወጭ ወራጁን ብር የሚቀፍል ጎረምሳ ከመንገዱ ከወዲያ ማዶ በፀሀይ ብርሀን እንዲለበለብ የተሰጣ ቆዳ መስሎ ተቀምጧል ረጅም ሰአት ፀሀይ ላይ ለመቆየቱ ፊቱ ላይ ያለው የድካም ስሜትና ጥውልግልግ ያሉ አይኖቹ የደረቁ ከንፈሮቹ ያስታውቃሉ እናቱ አረ ለዳቦ አባቱ ለምሳ ሙላልኝ ፋዘር አትለፉኝ እያለ ቅፈላውን ያሯሩጠዋል አንድ ከፊት ለፊቱ ሸክም ያዘለ ማለቴ ቦርጭ የለጠፈ ሰው መኪናውን አቁሞ በጣቶቹ የመኪናውን ቁልፍ እያሽከረከረ በአስፈሪ አረማመድ መንገዱ ላይ ወዳለው ካፌ ያቀናል አላማዬ አጋጣሚውንተጠቅሞ ማንኛውንም የመንገድ ላይ እንቅስቃሴ መታዘብ ስለሆነ ቀፋዩንም ተቀፋዩንም በትኩረት መመልከቴን ተያያዝኩት የተሸከመው ቦርጭባለስልጣን አስመስሎታል በነገራችን ላይ ሁሉንም ወፍራምና ቦርጫም የሆኑ ሰዎች ሁልጊዜ እንደ ባለስልጣን ማየት ልምድ ሆኗል አሁን ላይ እኮ ቦርጭ ማውጣት መታወቂያ ከማውጣት በላይ ቀላል ሆኗል ዳሩ የደሀ ቦርጭ መጠጥ እስካለ ብቻ ስለሆነች ዘላቂ አይደለችም በአንድ ወቅት አውቶቡስ እየጠበቅኩ አጠገቤ የቆመው ቦርጫም ሰውዬ በሰውነቱ ጦር በመሰለው ሌላ ሰው እግር ላይ ቆመ ሳያስበው ቀጭኑ ሰውዬም ብዙ ከታገሰው በኋላ በፍራቻ አንደበት ጌታዬ ባለስልጣን ነዎት እንዴ ብሎ ጠየቀው ቦርጫሙ ሰውዬም አይደለሁም ሲለው ቀጭኑ እንደ መባነን ብሎ ታዲያ ለምን አባክ እግሬ ላይ ትቆማለህ ብሎ በቁጣ ገሰፀው ወደ ቦርጫሙ ባለመኪና ሰውና ቀፈዩ ልመለስ ሰውዬው ካፌ ውስጥ ሊገባ ጥቂት ሲቀረው ቀፋዩ ሮጥ ብሎ እባክዎ ጋሼ ቢጫ ይቦጭቁልኝ አለው አራዳ ነኝ በሚል የቃላት ጨዋታ ሰውዬው ቋንቋውን ተረድቶ ኖሮ ሳንቲም አልሰጥህም ከፈለግክ ቁርስ ልግዛልህ አለው ቀፋዩም ምርር ብሎት ኧረ ምንሼ ነው ከነጋ አራተኛውን ቁርስ በልቼ ልፈነዳ ነው እኮ ጨላዋን ቢገጩኝ ይሻላል አለ ቦርጫሙ ጥሎት ወደ ካፌው ገባ በልቤ ተመፅዋች መሆን ካልቀረ የምን ማማረጥ ነው አልኩና ደግሞ ሌላ ክስተት ፍለጋ ጉዞዬን ቀጠልኩ ተመፅዋች ሰው ብዙ ልምድ አለው ማንን ምን ብዬ ልጠይቅ የሚለው ሀሳብ ብዙ አያለፋውም ብቻ ደግ ሰው ይግጠመው አለበለዚያ በቃላትጨዋታ ህሊናን የሚሰብር ንግግር ከውስጣቸው መውጣቱ አይቀርም በአንድ ወቅትአንድ ጎልማሳ ተመፅዋች ጌታዬ ለእለት ጉርስ የሚሆን ሳንቲም ይስጡኝ ብሎ ታዋቂ ሰው ይጠይቃል ታዋቂው ሰውም ኪስ ከመግባት ይልቅ ትንሽ አወቅኩ አይነት ትእቢት አብራው ስላለች ምክር ቢጤ ሊሰጥ ቃጣው እናም ለኑሮህ የሚበጅ ስራ ለምን አትሰራም ከገንዘብ ይበልጥ የሚያስፈልግህ ጭንቅላት ነው አለው ተመፅዋቹን ተመፅዋቹም መለሰና እርሱስ ልክ ነው ጌታዬ እኔም የጠይቅኮት እርስዎ በደንብ ያልዎትን ነው አለው ይባላል ከሊቅ እስከደቂቁ የሚቀፍሉት ሰዎች የራሳቸው አይነተኛ መገለጫ አላቸው ከፊሉ ተሸቀርቅሮ የትራንስፖርት ብር ጎድሎኝ ሌላው ዋሌቴን ቢሮ ረስቼ ወጥቼ የተቀረው መንገድ ላይ አውቆ ቆሎ በመድፋት አጭር ቴሌቶን በማዘጋጀት ቆረጠኝ ፈለጠኝ ያዙኝ ልቀቁኝ በማለት ከዚህ ምስኪን ህዝብ ይቀፍላል ምን አይነት ዘመን ላይ ደረስን በሚያስብል ሁኔታ አንድ ጩጬ ምሳ በሚበላበት ምግብ ቤት ገብቶ እማዬ እንዳለቻችሁእ እ እ አጉርሱት ማለቱም ልብ ይሏል ወገን ዘመድ ከዚህ ሰውረኝ ከማለት ይልቅ ለቅፈላ ለሚመጡ ቀፋዮች የሚሆን አንደበት እንደሚያሻን እንረዳአዲስ ዘመን የካቲት 82011አዲሱ ገረመው <topic>: መዝናኛ
|
<classify> የፖለቲካ መሪዎች እሥርና ይዞታ ፓርቲዎቹን እያሳሰበ ነውከፍተኛ የአመራር አባሉ አቶ አብረሀ ደስታ ባለፈው ሳምንት መቀሌ ውስጥ ተይዘው በፖሊስ ከተወሰዱ በኋላ የተወሰዱበትን ማወቅ አለመቻሉን አረና ትግራይ ፓርቲ ባለፈው ሳምንት አስታውቆ ነበርአባሉ የተያዙበትን እስር ቤት ሰሞኑን ማረጋገጡን የገለጠው አረና ጠበቃ የማማከር ህገመንግስታዊ መብታቸው ግን ተነፍጓል ሲል ፖሊስን ከስሷልበሌላ በኩል ደግሞ ባለፈው ሳምንት በተመሳሳይ ሁኔታ የተሰሩ የተለያዩ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎች የአንድነቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው የድርጅት ጉዳይ ምክትል ሀላፊው አቶ ዳንኤል ሺበሺና የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ አቶ የሺዋስ አሰፋ እስከአሁን ፍርድ ቤት ያለመቅረባቸውን ድርጅቶቹ አስታውቀዋልተከሳሾች በ48 ሰአታት ውስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ ህገመንግስታዊ መብታቸው ያለመከበሩን መሰረት ያደረገው የተከሳሾች ጠበቃ በበኩሉ በመሰረተው አካልን ነፃ የማድረግ አቤቱታ ወይም ሀቢየስ ኮርፐስ የህግ ሂደት የያዛቸው ክፍል ቀርቦ መልስ እንዲሰጥ ለነገ ማክሰኞ ሀምሌ 82006 አም አዝዟልዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> ሰበር ዜና: ኢህአዴግ ዶክተር አብይ አሕመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ዛሬ መረጠየኢህአዴግ ምክርቤት ዶክተር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበርና አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በነበሩበት በምክትል ሊቀመንብርነት እንዲቀጥሉ መርጧል የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ምክርቤት ከመጋቢት 11 እስከ 182010 አም ባካሄደው ዶክተር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ሲመርጥ አቶ ደመቀ መኮንንን ደግሞ በነበሩበት የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር ሆኖው እንዲቀጥሉ ወስኗል ኢህአዴግ በቆየው ስብሰባ የድርጅቱ የታሀድሶ ሂደት በየደረጃው የደረሰበትን በጥልቀት መገምገሙን ነው ያብራራው በስራ አስፈፃሚ ኮሚቴና በአራቱ ብሄራዊ ድርጅቶች የግምገማ ሪፖርት ላይም ውይይት ማድረጉን ነው ያመለከተው አገሪቷ ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታና የጥልቅ ተሀድሶውን አፈፃፀም መነሻ በማድረግ ስራ አስፈፃሚው ያስተላለፋቸው ውሳኔዎችና ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ያሉበትን ደረጃ ገምግሞ ቀጣይ አቅጣጫዎችንም ማስቀመጡም አብራርቷል የመጀመሪያ ዲግሪ በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ ዲግሪ በትራንፎርሜሽናል ሊደርሺፕ እና ቼንጅ ማስተርስ ኢንቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና በክሪፕቶ ግራፊ እንዲሁም የዶክትሬት ትምህርታቸውን በፒስ ኤንድ ሴክዩሪቲ ያገኙ መሪ ናቸው በመከላከያ ሚኒስቴር ውስጥ እስከ ሌፍተናንት ኮሎኔል ድረስ በተለያዩ ስፍራዎች ያገለገተሉ ሲሆን የፌደራል ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ የልህቀት ማእከል ዋና ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል እንደዚሁም በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ውስጥም በምክትል ዳይሬክተርነት ከመስራታቸውም በተጨማሪ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በመሆኑ አገልግለዋልዶክተር አብይ አህመድ በቅርቡ የኦህዴድ ሊቀመንበር ሆነው በድርጅቱ የተመረጡ ሲሆን የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ካቢኔም በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ሀላፊ በመሆን ማገልገላቸው ይታወቃል በቅርቡ አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ከግንባሩ ሊቀመንበርነት በፈቃደኝነታቸው ለመነሳት ያስገቡትን መልቀቂያ መቀበሉን የሚታወስ ነው <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> ከበቀል ስሜት ከወጣን በመቻቻልና በመከባበር የምንኖርባት ሀገር መገንባት እንችላለን አቶ ተማም ባቲ -የኦሮሚያ ብሔራዊ ፓርቲ ኦብፓ የፖለቲካና ድርጅት ጉዳይ ኃላፊአዲስ አበባ ከበቀል ስሜት በመውጣት ለሁላችንም የምትበቃ በመቻቻል በመፈቃቀርና በመከባበር የምንኖርባት የጋራ ሀገር መገንባት እንችላለን ሲሉ የኦሮሚያ ብሄራዊ ፓርቲ ኦብፓ የፖለቲካና ድርጅት ጉዳይ ሀላፊ አቶ ተማም ባቲ ተናገሯቶ ተማም በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት አንዱ ብሄር ይሄ ብሄር ጨቁኖኛል ከሚል የበቀል ስሜት መውጣት ይገባል መወያየት መነጋገር ሀሳብን ማንሸራሸር እንጂ ጎራ መለየት አያስፈልግም ሁሉም ዜጋ ከራሱ ክልል አልፎ በጋራ በዚህች ሀገር ጉዳይ መነጋገር መወያየትና መምከር ይኖርበታል ይህ ሲሆን ለሁላችንም የምትበቃ በመቻቻል በመፈቃቀርና በመከባበር የምንኖርባት የጋራ ሀገር መገንባት እንችላለንእስከአሁን የህዝብ ውክልና አግኝቶ ኢትዮጵያን የመራ መንግስት የለም ያለፉት መንግስታት የበደሉት በደል የትኛውንም ህዝብ አይወከልም ስርአቱ ነው ያደረገው ያሉት አቶ ተማምበአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን የሚመሩት አካላትም ጥፋት ቢፈፅሙ የትኛውን ብሄር ወክለው አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባል ብለዋልየኦሮሚያ ብሄራዊ ፓርቲ ኦብፓ በዋነኛነት የኦሮሞን ህዝብ መብት ለማስከበር ቢታገልምም የሌላውም ከኦሮሞው ጋር የሚኖር ህዝብ ነፃነቱና መብቱ ሙሉ በሙሉ መከበር አለበት የሚል እምነት አለው ያሉት ሀላፊው የኦሮሞን ህዝብ መብት ስናስከብር የሌላውን ህዝብ መብት ጎድተን አይደለም መሆንም የለበትም ለተፈጠሩባት ሁሉ የተመቸች ኢትዮጵያን ነው መፍጠርና መገንባት የምንፈልገው ይሄንን የምንፈጥረው እኛ ብቻችንን አይደለም ሁሉም የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች አንድ ላይ ሆነው የሚፈጥሯት አዲስ ኢትዮጵያ ነች ብለዋልእንደ አቶ ተማም ማብራሪያ ፓርቲያቸው የኢትዮጵያ አንድነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ይፈልጋል ሁሉም መብቱና ነፃነቱ በእኩልነት ተከብሮ የሚኖርባትን ኢትዮጵያን መፍጠርና መገንባት አላማው ያደረገ ሲሆን በኦሮሞ ፓርቲነት ስም ሲንቀሳቀስ ይሄንን አላማ የሚቀበል ማንኛውም ብሄርና ማንኛውም ሰው የፓርቲው አባል መሆን ይችላልከኦሮሚያ ብሄራዊ ፓርቲ ኦብፓ የፖለቲካና ድርጅት ጉዳይ ሀላፊ አቶ ተማም ባቲ ጋር የተደረገውን ቃለ ምልልስ በገፅ 11 ይመልከቷዲስ ዘመን ጥር 212011ወንድወሰን መኮንን <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> በ2010 በጀት ዓመት ኦዲት 129 የኦዲት ግኝት መታየቱ ተገለጸበ2010 በጀት አመት ኦዲት ከተደረጉ 174 ተቋማት መካከል በ129ኙ የኦዲት ግኝት መታየቱ ተገለፀየገንዘብ ሚንስቴር በ2010 አ ም በጀት አመት የዋና ኦዲተር ሪፖርት ላይ ከፌደራል መስሪያቤቶችና ከዩኒቨርሲቲዎች ከተዉጣጡ የፋይናንስ ዘርፍ አመራሮች ጋር ዉይይት አካሂዷልበበጀት አመቱ ለተመዘገበዉ የጎላ የበጀት ክፍተት ዋና ዋና ምክንያቶች የጥሬ ገንዘብ ጉድለት በወቅቱ ያልተሰበሰበ ሂሳብ የገቢ ሂሳብ አለመሰብሰብና በገቢ ሂሳብ ሪፖርት ዉስጥ አለማካተት እና የተሟላ ወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ በወጪ ሂሳብ መመዝገብ ናቸዉበ2010አ ም 174 መስሪያ ቤቶች ኦዲት የተደረጉ ሲሆን 129 የኦዲት ግኝት ታይቶባቸዋል ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተናዉን የጥሬ ገንዘብ ጉድለት ማስመዝገቡ በመድረኩ ተነግሯልበ9 መስሪያ ቤቶች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ማስረጃ ባለመቅረቡ የተሰበሰበዉን ሂሳብ ትክክለኛት ማረጋገጥ አለመቻሉንም በዉይይቱ ላይ ተነስቷልበ11 መስሪያ ቤቶች 52 ሚሊየን 054 ሺህ 783 ብር ከተወሰደ ተሰብሳቢ ሂሳብ ዉጭ ሆኖ ተገኝቷል <topic>: ቢዝነስ
|
<classify> ወልዋሎ ዓ.ዩ ቅሬታውን አሰምቷልወልዋሎ አዩ ዛሬ ለፌዴሬሽኑ በላከው ደብዳቤ በዚህ ሳምንት መጨረሻ እንዲካሄድ በተወሰነው ተስተካካይ ጨዋታ እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ያሉትን ቅሬታዎች አቅርቧልክለቡ ሰፋ ያሉ ቅሬታዎቹን ለፌዴሬሽኑ ባሳወቀበት የዛሬ ደብዳቤው ለ27ኛው ሳምንት ጨዋታ ሶዶ ከደረሰ በኋላ በከተማው በነበረው አለመረጋጋት የደረሰበትን እንግልት የገለፀ ሲሆን ጨዋታው ከተሰረዘ በሀላ መቼ እንደሚደረግ ለማወቅ ያደረገው ጥረት ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፌዴሬሽኑን አመራሮች ለማግኘት ባለመቻሉ እንዳልተሳካ አስረድቷል ተስተካካይ ጨዋታዎቹ በሳምንቱ መጨረሻ እንዲደረጉ መወስኑን የሰሙትም ከአዳማ ጋር ለሚኖረው ጨዋታ ዝግጅት ጉዟቸውን ወደ መቐለ ካደረጉ በኋላ መሆኑን ጨምረው አስረድተዋል በዚህ መሰረት ክለቡ ካለው የፀጥታ ችግር አንፃር ዳግም ወደ ሶዶ ሄዶ ጨዋታውን ለማድረግ እንደሚቸገር እና የተስተካካይ ጨዋታዎቹ መርሀ ግብር በጊዜ ባለመውጣቱ ለተጨማሪ እንግልት መዳረጉን ተናግሯልከዚህ ውጪ ክለቡ ፌዴሬሽኑ ሊያይልኝ ይገባል ባላቸው ጉዳዮች ላይ ከመከላከያ በነበረው ጨዋታ ክስ የመሰረተባቸው ኮምሽነር ይድነቃቸው ዘውገ እና ዋና ዳኛ እያሱ ፈንቴ ጉዳይ አለመታየቱ በተጨዋች በረከት አማረ እና አሳሪ አልመሀዲ ላይ የተጣሉት ቅጣቶችን እንዲሁም በክለቡ ላይ የተላለፈው የገንዘብ ቅጣትን ጉዳይ በስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ እንዲታይ ቢጠይቅም ውሳኔው መጓተቱን እና በ12ኛው ሳምንት ከወላይታ ድቻ ጋር በነበረው ጨዋታ ያቀረበው የተጨዋች ተገቢነት ክስ አለመታየቱን አንስቷልየደብዳቤውን ሙሉ ሀሳብ ከዚህ በታች ማግኘት ይችላሉ <topic>: ስፖርት
|
<classify> በጋሞ ዞን ከአንድ ወረዳ የተፈናቀሉ 30ሺ ዜጎች ወደ መንደራቸው ተመለሱበዞኑ ለ40 አመታት ጥያቄ ሲቀርብበት የነበረው መንገድ ግንባታ ቢጀምርም ችግሮች ተደቅነዋልአዲስ አበባ በጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች እና ሳውላ ከተማ ባለፈው አመት በተደራጁ ግለሰቦችና ቡድኖች በተፈጠረ ሁከትና ብጥብጥ ተፈናቅለው የነበሩ 30ሺ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸው ተገለፀ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጅነር አክሊሉ አዳኝ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለፁት በመሎ ኮዛና ባስኬቶ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ አካባቢ በተፈጠረው አለመግባባት 30ሺ በላይ ዜጎች ተፈናቅለው ለወራት በድንኳን ውስጥ የቆዩ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ወደቀዬአቸው ተመልሰዋል በሳውላ ከተማ በነበረው ግጭትም ከፍተኛ የሆነ የንብረት ውድመት የደረሰ ሲሆን በርካታ የመንግስት ተቋማት ላይ ጥቃት መድረሱንም ጠቁመዋል ሆኖም ከክልል እና ፌዴራል መንግስት ጋር በመነጋገር አካባቢውን በፍጥነት ማረጋጋት ተችሏል በተጨማሪም ፌዴራል ፖሊስና የመከላከያ ሀይል በአካባቢው በመሰማራቱና ከህብረተሰቡ ጋር ሰፊ ውይይት በመደረጉ አስቸጋሪ ሁኔታዎች መታለፋቸውንና በአሁኑ ወቅት አስተማማኝ ሰላም መስፈኑን አረጋግጠዋል ባለፈው አመት በአገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የለውጥ ጉዞም በተፋጠነ ሁኔታ እየተተገበረ መሆኑን ዋና አስተዳዳሪው አስረድተዋል እንደ ኢንጅነሩ ገለፃ በአካባቢ የመሰረተ ልማቶች አለመሟላትም የቅሬታ ምንጭ ሆነው መቆየታቸውን ተናግረዋል ለአብነትም ለ40 አመታት ጥያቄ ሲቀርብበት የነበረው ሶዶ ሳውላ መንገድ ግንባታ በአስፋልት ደረጃ እንዲሆን ስራው ቢጀምርም አሁንም ቢሆን ችግሮች ተደቅነዋል በተለይም ስራው ቢጀመርም ግንባታው እየዘገየ መሆኑንና ኮንትራክተሮችም በሙሉ አቅም ወደ ስራ እንዳልገቡ አስገንዝዋል ዋና አስተዳዳሪው እንዳሉት ዞኑ በገበያ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ምርቶች የሚመረቱበት ሲሆን ወደማእከላዊ ገበያ ለመውሰድ ከፍተኛ ችግር መኖሩን ጠቁመዋል በተለይም ወደ ውጭ በመላክ ለአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኙ ሰሊጥ ለውዝና በርካታ የቅባት እህሎች በአካባቢው ይመረታሉ በተጨማሪም በርካታ የቁም እንስሳት ወደ ማእከላዊ ገበያ ይላካሉ ይሁንና እነዚህን ምርቶች ወደ ገበያ ለማቅረብ ከፍተኛ የመንገድ ችግር መኖሩንም ጠቁመዋል ችግሩን ለማቃለልም በተደጋጋሚ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ ቢቀርብም እስካሁን ምላሽ እንዳልተገኘ ኢንጅነር አክሊሉ ጠቁመዋልአዲስ ዘመን ጥቅምት 222012ክፍለዮሀንስ አንበርብር <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ሦስት ሰዎች በምዕራብ ወለጋ በታጣቂዎች ተገደሉየታላቁ ተልእኮ በኢትዮጵያ ግሬት ኮሚሽን አገልጋዮች የሆኑ ሁለት ግለሰቦችና አንድ ተማሪ በምእራብ ወለጋ ገንጂ ከተማ አቅራቢያ በታጣቂዎች በጥይት መገደላቸውን የድርጅቱ ዳይሬክተር አቶ ግርማ አልታዬ ለቢቢሲ ገለፁየአካባቢው ባለስልጣናት ግድያው የተፈፀመው በአካባቢው ታጥቀው በሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ነው ማለታቸውን የሚናገሩት አቶ ግርማ ግለሰቦቹ በበርካታ ጥይት ተመትተው መሞታቸውን አስረድተዋልአቶ ግርማ የድርጅታቸው ሰራተኞች የተገደሉብትን ሁኔታ ሲያስረዱ አቶ ምስጋን ስራ በመዘጋቱና ወደ ቤተሰቦቹ ለመሄድ በመፈለጉ እንዲሁም በነቀምት የትራንስፖርት እጥረት ስለነበር አቶ አሰፋ መኮንን በድርጅቱ መኪና እንዲሸኙት መደረጉን ይገልፃሉ አቶ አሰፋ የ10ኛ ክፍል ተማሪ የሆነውን ልጃቸውን ሳሙኤል አሰፋን ጭነው ወደ ጊምቢ ግለሰቡን ለመሸኘት እንደሄዱ ያስረዳሉከጊምቢ በኋላ ወደ ውስጥ ወደ ገንጂ መግባታቸውን በወቅቱ አላወቅንም ነበር የሚሉት አቶ ግርማ ወደ ከተማ ሲቃረቡ የተኩስ ርምታ እንደተከፈተባቸው ተናግረዋልምናልባት ከጊምቢ በኋላ ትራንስፖርት በማጣታቸው ምክንያት ወደ ውስጥ ለመዝለቅ ወስነው ይሆናል ሲሉ ሁኔታው የተቀየረበትን አጋጣሚ ያስረዳሉከሟቾቹ መካከል የሆኑት አቶ አሰፋም ሆኑ አቶ ምስጋኑ በአካባቢው ማሀበረሰቡ ድረስ በመዝለቅ የሚያገለግሉ ነበሩ ያሉት አቶ ግርማ የአቶ ምስጋኑ የትውልድ አካባቢያቸው ጭምር መሆኑን ገልፀዋልታላቁ ተልእኮ በኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ውስጥ መንቀሳቀስ ከጀመረ አርባ አመት ሆኖታል የሚሉት ዳይሬክተሩ ድርጅታችን ከማንኛውም ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የራቀ ነው በማለት ሰራተኞቻቸው ትኩረት ተደርጎባቸው መጠቃታቸውን እንደማያምኑ ይገልፃሉምእራብ ወለጋ ከ20 አመት በላይ ተንቀሳቅሰናል በማለትም ጥቃት ይደርስብናል የሚል ስጋት በሰራተኞቻቸውም ላይ እንደሌለ ያስረዳሉግለሰቦቹ ተሳፍረውበት የነበረው መኪና በበርካታ ጥይት መመታቱን የሚናገሩት ዳይሬክተሩ ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰበት በአካባቢው ያለው የኮማንድ ፖስት ካምፕ ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋልአቶ ምስጋኑ ከትናንት በስቲያ በትውልድ መንደራቸው አቶ አሰፋና ልጃቸው ደግሞ በትናንትናው እለት በጉደር ከተማ ስርአተ ቀብራቸው ተፈፅሟል ብለዋልበምእራብ ኦሮሚያ ከዚህ ቀደምም በተደጋጋሚ የመንግስት ባለስልጣናት ጨምሮ በተለያዩ ሰዎች ላይ ጥቃትና ግድያ ተፈፅሟልአካባቢውም ከክልሉና ከፌደራል መንግስቱ በተወጣጣ ኮማንድ ፖስት ስር ከሆነ ረጅም ጊዜ እንደሆነው ይታወቃል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> በመተከል ዞን በንፁሃን ዜጎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ባለው የጥፋት ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው ግብረ ሃይል አስታወቀአዲስ አበባ ጥር 5 2013 ኤፍቢሲ በመተከል በንፁሀን ዜጎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ባለው የጥፋት ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው ግብረ ሀይል አስታወቀ <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> የቻይና ኮንግረስ የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍጻሜ አራዘመየቻይና ኮንግረስ የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍፃሜ የሚያራዝመውን ውሳኔ አስተላልፏልበአሁኑ ወቅት በስራ ላይ የሚገኘው የቻይና ህገመንግስት አራት ጊዜ ማሻሻያዎች ተደርገውለታልቻይና እአአ ከአስራ ዘጠኝ ዘጠናዎቹ ጀምሮ የፕሬዚዳንቷን የስልጣን ቆይታ በሁለት የስልጣን ዘመን ብቻ ገድባ እንደነበር የሚታወስ ነውየቻይና ኮንግረስ 13ኛ የማጠቃለያ ስብሰባውን በቤጂንግ አካሂዶ ይህንኑ ሀሳብ እውን የሚያደርገውን ውሳኔ አስተላልፏልበዚህም የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍፃሜ እንዲሆን ወስኗል2 ሺህ 9 መቶ 64 የኮንግረሱ አባላት ድምፅ በሰጡበት ምርጫ በሁለት ተቃውሞ እና በሶስት ድምፀ ተአቅቦ የፕሬዚዳንቱን የስልጣን ዘመን እስከ ህይወት ፍፃሜ አራዝሟልይህን ውሳኔ ተከትሎም በሀገሪቱ ምን ይፈጠር ምን ፕሬዚዳንት ሺ ጂ ፒንግን የሚሞግት ሀይል ማየት ዘበት እንደሆነ ዘገባው አመላክቷልበዚህም ፕሬዚዳንቱ ከቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማኦ ዚ ዶንግ በኋላ ታይቶ የማይታወቅ ስልጣን መያዛቸው ተጠቁሟል <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> ቤንሻንጉል ጉሙዝ በክልሉ በደረሰው ጥቃት የፀጥታ ኃይሎች መጎዳታቸው ተገለፀበቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች በተፈጠረ አለመረጋጋት የፀጥታ ሀይሎች ጉዳት እንደደረሰባቸው የሆስፒታል ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ የህክምና ባለሙያ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት በሚሰሩበት ቡለን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ትናንት ምሽት ከአንድ ሰአት በኋላ ጉዳት የደረሰባቸው የመከላከያ እና ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የልዩ ሀይል አባላት የህክምና ድጋፍ ተደርጎላቸዋልትናንት ህክምና የተደረገላቸው ከትናንት ወዲያ ጉዳት የደረሰባቸው የፀጥታ ሀይል አባላት መሆናቸውንም ጨምረው አስታውቀዋል የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያው አክለውም በሆስፒታላቸው ሁለት የመከላከያ አባላት ህይወታቸው አልፎ አስከሬናቸውን መመልከታቸውንም ጨምረው ተናግረዋል እንደባለሙያው ከሆነ የተለያየ ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታሉ የመጡት የፀጥታ ሀይል አባላት ስምንት ሲሆኑ አምስቱ የመከላከያ ሰራዊት ሶስቱ ደግሞ የልዩ ሀይል አባላት ናቸው የፀጥታ አካላቱ ህክምና ከተደረገላቸው በኋላ የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ ወደ ባህር ዳር የመከላከያ ሰራዊት ሆስፒታል የክልሉ የልዩ ሀይል አባላት ደግሞ ወደ ፓዊ ሆስፒታል መላካቸውን ጨምረው አስረድተዋልባለሙያው ወደ አካባቢዎቹ ተጨማሪ የፀጥታ አካላት ሲገቡ መመልከታቸውንም ተናግረዋል ስለጉዳዩ ቢቢሲ ጥያቄ ያቀረበላቸው የቤንሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ኮማንደር ነጋ ጃራ በጉዳዩ ላይ ስምሪት የተሰጠው የፀጥታ አካል መረጃ በሚሰጣቸው ጊዜ ትክክለኛ መረጃ ከመስጠት ውጭ አሁን መረጃ በደፈናው መስጠት የተሟላ አይሆንም ብለዋል በየአቅጣጫው የሚወራውን አሉባልታ መንገርም ለመረጃ የሚጠቅም ስለማይሆን አንዳንድ አላስፈላጊ አሉባልታዎች ሊሆኑ ስለሚችሉ እሱን እንደ መረጃ መውሰድ አያስፈልግም በእኛ በኩል ወደ አካባቢው የገባ የፀጥታ አካል አለ ስራውን ሰርቶ ሲወጣ ወይም ደግሞ በመሀል ላይ መረጃ ለመስጠት አስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜ የተሟላ መረጃ በዚያ መልክ እንሰጣለን ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል በአካባቢው ያለው ሁኔታ ከፀጥታ አካላቱ አቅም በላይ አለመሆኑን ጠቁመው የፀጥታ ሀይሉ በተለያዩ አካባቢዎች በመግባት ህዝቡን በማረጋጋት ላይ ይገኛል ብለዋል ከዚህ ጎን ለጎንም ፀረ ሰላም ያሏቸው ሀይሎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል ስራ በመከናወን ላይ መሆኑን ጠቅሰው የተሟላ መረጃ እንደሚሰጡም አስታውቀዋል የፀጥታ አካሉ እዚያ ያለው ኔትዎርክ ደካማ በመሆኑ መረጃ ለማግኘት ትንሽ ተቸግረናል ያሉ ሲሆን የገባው የፀጥታ አካል ወጣ ብሎ ኔትዎርክ ያለበት ቦታ ሲሆን ነው ደውሎ መረጃ መስጠት የሚችለው እና መረጃ ለመስጠት በኔትዎርክ ችግር ምክንያት አልቻልንም እነሱ እንደወጡ መረጃውን ማድረስ እንችላለን ሲሉ አክለው ተናግረዋል የፀረ ሰላም ሀይሎች ያሏቸው አካላት ከህብረተሰቡ ጋር የተቀላቀሉ መሆኑ እርምጃ ለመውሰድ ትንሽ አስቸጋሪ መሆኑን ጠቁመው ከሰላማዊ ህብረተሰብ የመለየት ስራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል በአካባቢው የተፈጠረው ችግር ከአንድ ወር በፊት በጉባ ከነበረው ጥቃት ጋር የተያያዘ መሆኑን ኮማንደር ነጋ ጠቁመው በወቅቱ የፀጥታ አካለት በሰሩት ስራ ተጠርጣሪዎችን ከነጦር መሳሪያቸው በመያዝ ለህግ የማቅረብ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋልአሁን ላይ ጉባ ወረዳ ሰላማዊ መሆኑን ጠቅሰው በመተከል ዞን በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች በሚገኙ ቀበሌዎች የፀጥታ አካላት ከገቡ በኋላ አንፃራዊ ሰላም መፈጠሩን አክለው አስረድተዋልበቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ባሉ ሁለት ወረዳዎች በቡድን የተደራጁ ሀይሎች በነዋሪዎች ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፖሊስ ለቢቢሲ በትናንትናው እለት ገልጿል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ኮማንደር ነጋ ጃራ ለቢቢሲ እንደገለፁት ፀረ ሰላም ያሏቸው ሀይሎች በወንበራ ወረዳ መልካ በምትባል ቀበሌ ሰላማዊ ሰዎችን በማገት የጦር መሳሪያዎችን በመቀማትና በአካባቢው ማሀበረሰብ ንብረት ላይ ዘረፋ ፈፅመዋል ብለዋል በትላንትናው እለትም ሰኞ በቡለን ወረዳ ኤጳር በምትባል ቀበሌ እነዚሁ ሀይሎች በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ የአፈናና የግድያ ወንጀል ከመፈፀማቸው በተጨማሪ የተለያዩ ጉዳቶችን ማድረሳቸውን ምክትል ኮሚሽነሩ ለቢቢሲ ተናግረዋል ቢቢሲ በአካባቢ ያሉ ነዋሪዎችን ጠይቆ እንደተረዳው በተለያዩ ጊዜያት ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በሚፈፀመው ጥቃት የተነሳ የእለት ከእለት ተግባራቸውን በስጋት ውስጥ ሆነው እንደሚያከናውኑ ተናግረዋል በሚፈፀሙት ጥቃቶችም በሰው ህይወት አካልና ንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ በመሆኑ እንቅስቃሴያቸው መገደቡንና ክስተቱም ሁሉም በነፃነት እንዳይንቀሳቀስ በማድረጉ በአካባቢዎቹ ባለው ስራ ላይ ችግር እየፈጠረ መሆኑን አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁ የወረዳው የመንግስት ሰራተኛ ተናግረዋል ጥቃት ፈፃሚዎቹ ከአካባቢው ነዋሪዎች በተጨማሪ የጤናና ግብርና ባለሙያዎችን ለማፈን ከመሞከራቸውም በላይ በመንግስት መዋቅር ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከሩ መሆኑን ጠቅሰው ከመካከላቸው አንዳንዶቹ ወደ ሌላ ወረዳ መሸሻቸውን ምክትል ኮሚሽነሩ ገልፀዋል እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት ተከትሎ በወጣው መረጃ መሰረት የአካባቢው ፖሊስ የመከላከያ ሰራዊት እና የክልሉ ልዩ ሀይል በጋራ በመሆን ወደ ወረዳዎቹ በመግባት ጥቃቱን ለማስቆምና ፈፃሚዎቹን ለመቆጣጠር በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል ምክትል ኮሚሽነር ኮማንደር ነጋ ጃራ በወረዳዎቹ እንደሚሉት ጉዳት እያስከተለ ያለው ጥቃት የሚፈፀመው ስሙን ለጊዜው መጥቀስ ባልፈለጉት የተቃዋሚ የፖለቲካ ቡድን አባላት መሆኑንና በቁጥጥር ስር እያዋሉ መሆናቸውን ተናግረዋል ከዚሁ ጋር በተያያዘ እስካሁን የታገቱ እና የሞቱ ሰዎች ቁጥር በተመለከከተ በቁጥር ደረጃ በዝርዝር አልተለየም ያሉት ኮማንደር ነጋ መረጃው ተሰባሰቦ ሲያልቅ እንደሚያሳውቁ ገልፀዋል ምክትል ኮሚሽነሩ በክልሉ ባሉ አንዳንድ አካባቢዎች እየተፈፀመ ካለው ጥቃት ጋር በተያያዘ ፀረ ሰላም ያሏቸው ሀይሎች ከውጪ አገር ጭምር ድጋፍ እንደሚደረግላቸው መረጃ መገኘቱን ጠቅሰው ወጣቶችን ለመመልመል እንደሚንቀሳቀሱም ጨምረው ተናግረዋል ጥቃት ፈፃሚዎቹ ከቀናት በፊል መልካን በሚባል ቀበሌ 30 ሰዎችን አፍነው የነበረ ሲሆን አሁን እነሱን መልቀቃቸውን አመልክተው የያዟቸውን ሰዎች ቡድኑን እንዲቀላቀሉ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል በተለያዩ ጊዜያት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ማንነታቸው ያልተገፁ ቡድኖች በነዋሪዎች ላይ ጥቃት በመፈፀም በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት ከማድረሳቸው ባሻገር በተደጋጋሚ ሰዎችን እያገቱ እንደሚወስዱ ሲዘገብ ቆይቷልይህንንም ለማስቆም የክልሉ የፀጥታ ሀይሎች ከአገሪቱ የመከላከያ ሰራዊት ጋር በመሆን ጥቃት ፈፃሚዎቹን ለመቆጣጠርና ድርጊቱን ለማስቆም እየጣሩ መሆኑ ተገልጿል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ትውልደ ፈረንሳዊያኑ ያሲን ቤንዚያ እና ሶፊያን ሃኒ ለአልጄሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ ይሰለፋሉ ተብሎ ይጠበቃልበፈረንሳይ እና በቤልጂየም ሊግ ክለቦች የሚጫወቱት ያሲን ቤንዚያ እና ሶፊያን ሀኒ በአሰልጣኝ ክርስቲያን ጎርኩፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥሪ የተደረገላቸው ሲሆን ዛሬ በብሊዳ ከተማ የአልጄሪያ ብሄራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አቻውን በሚገጥምበት ጨዋታም ተሰልፈው ይጫወታሉ ተብሎ ይጠበቃልሴንት አውቢን በተሰኘች የፈረንሳይ መንደር ውስጥ የተወለደውና የሊዮን አካዳሚ ውጤት የሆነው ያሲን ቤንዚያ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ሲሆን በፈረንሳይ ሊግ 1 ለሚሳተፈው ሊል እየተጫወተ ይገኛል በፈረንሳይ ከ16 አመት ብሄራዊ ቡድን ጀምሮ በየእድሜ ደረጃው ባሉ ቡድኖች ተጫውቶ ያሳለፈውና በአንድ ወቅትም አዲሱ ካሪም ቤንዜማ የሚል ቅፅል ስም አግኝቶ የነበረው ቤንዚያ ከአልጄሪያው የእግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንት መሀመድ ራውራዋ ጋር ካደረገው ውይይት በኋላ የአልጄሪያ ብሄራዊ ቡድንን ማሊያ ለብሶ ለመጫወት ወስኗል ተጫዋቹ ለአልጄሪያ መጫወት ሁልጊዜ በልቡ የነበረ ፍላጎት እንደሆነና ከቤተሰቡ ጋርም ተወያይቶ ለወላጆቹ ሀገር መጫወት እንደወሰነ ተናግሯልበተመሳሳይ አይቭሪ ሱር ሲዬን በምትባል በፓሪስ አቅራቢያ በምትገኝ ትንሽ ከተማ የተወለደውና ለቤልጂየሙ ሜቼለን ክለብ በመጫወት ላይ የሚገኘው ሶፊያን ሀኒ ለመጀመሪያ ጊዜ የብሄራዊ ቡድኑ ጥሪ ደርሶታል ለፈረንሳይ ወጣት ቡድኖች ተጫውቶ ያሳለፈው የአጥቂ አማካይ ከ5 አመታት በፊት ለአልጄሪያ ብሄራዊ ቡድን ለመጫወት ያለውን ፍላጎት ያሳወቀ ቢሆንም እስካሁን ድረስ በቡድኑ ውስጥ አልተካተተም ነበር የቤልጂየም ሊግ የኮከብ ግብ አግቢዎችን ሰንጠረዥ በ14 ግቦች እየመራ የሚገኘው ሀኒ በውድድር አመቱ ያሳየው ብቃት ለብሄራዊ ቡድኑ ለመጠራት በቂ እንደሆነ የሚከራከሩ ብዙዎች ቢሆኑም አሁን በቡድኑ ውስጥ መካተት የቻለው የዳይናሞ ዛግሬቡ አጥቂ ሂላል ሱዳኒ በመጨረሻ ሰአት በመጎዳቱ ነውየአልጄሪያ ብሄራዊ ቡድን የኢትዮጵያ አቻውን ዛሬ ከምሽቱ 430 ላይ ቢልዳ በሚገኘው ሙስታፋ ቻከር ስታዲየም የሚያስተናግድ ይሆናል <topic>: ስፖርት
|
<classify> መንግሥት ይከተለው የነበረውን የ7030 የተማሪዎች ምደባ ወደ 5545 ቀየረመንግስት ተማሪዎች ወደ መሰናዶና በሂደትም ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ ለምደባ ይሰራበት የነበረውን ለተፈጥሮ ሳይንስ 70 በመቶ እንዲሁም ለማሀበራዊ ሳይንስ 30 በመቶ የምደባ ስርአት ለተፈጥሮ ሳይንስ 55 በመቶ እንዲሁም ለማሀበራዊ ሳይንስ 45 በመቶ እንዲሆን መወሰኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀየሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬከተር ደቻሳ ጉርሙ ለኢትዮጵያ ሄራልድ እንደገለፁት ብሎ ኢፕድ እንደዘገበው ከዘንድሮው የትምህርት ዘመን ጀምሮ መንግስት ለአመታት ሲሰራበት የቆየውን የተፈጥሮ ሳይንስና ማሀበራዊ ሳይንስ የተማሪዎች ድልድል ከ7030 ወደ 5545 ቀይሯልመንግስት ቀደም ሲል ለአመታት ሲሰራበት የቆየው የ7030 የድልድል ስርአት በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የታሰበውን የስራ እድል መፍጠር ባለመቻሉ በርካታ ተማሪዎች ያለፍላጎታቸው የተፈጥሮ ሳይንስን እንዲመርጡ የሚያስገድድና በዚህም ምክንያት ተማሪዎች ውጤታማ መሆን አለመቻላቸው የዩኒቨርስቲዎች የመቀበል አቅምን በማገናዘብና የሀገሪቱን የሰው ሀብት ፍላጎት ከግምት ውስጥ በማስገባትና በመሳሰሉት ምክንያቶች የምደባ ስርአቱን መቀየር አስፈልጓልበዘንድሮ ትምህርት ዘመንም በሀገሪቱ በሚገኙ 45 ዩኒቨርሲቲዎች 142 ሺህ 900 ተማሪዎች ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ አዲስ በተዘረጋው የምደባ ስርአትም ሁሉም ተማሪዎች የሚፈልጉትን የትምህርት መስክ መርጠው ለመማር ምቹ እድል እንደሚፈጠር አቶ ደቻሳ ተናግረዋልአሁን ሀገሪቱ ውስጥ ባለው ነባራዊ ሁኔታ ከተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ይልቅ ከማሀበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ተመርቀው ለሚወጡ ዜጎች የተሻለ የስራ እድል ማቅረብ የሚችሉ ተቋማት እንዳሉም ዳይሬክተሩ ገልፀው ይህንኑ ከግምት ውስጥ በማስገባትም 200 የሚደርሱ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከተፈጥሮ ሳይንስ ይልቅ ማሀበራዊ ሳይንስን መርጠው በማስተማር ላይ ይገኛሉድልድሉ ከ7030 ወደ 5545 መቀየሩም በሀገሪቱ ውስጥ ያሉ የስራ እድሎችን አሟጥጦ ለመጠቀምና ዜጎችም በፍላጎታቸው በተማሩበት መስክም ስራ ለመያዝ የሚያስችላቸው እንደሚሆንም አቶ ደቻሳ አስረድተዋል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> የአፍሪካ ቀንድን የመታው ማዕበል ከሰላሣ በላይ ሰው ገደለየአፍሪካ ቀንድ አካባቢን ባለፉት ሁለት ቀናት የመታው እጅግ የከበደ ዝናብ ያስከተለው የሀሩር አውራጃ ማእበልና ውሽንፍር ለሰላሳ ሰው ሞት ምክንያት ሆኗልቅዳሜና እሁድ የጣለው ሳይክሎን ሳጋር የሚል ስያሜ የተሰጠው የውቅያኖስ ማእበል ሀይል በምስራቅ አፍሪካ አካባቢዎች ላይ እስከአሁን ከተመዘገቡት ሁሉ እጅግ የበረታው እንደሆነ ባለስልጣናቱ አስታውቀዋልበተለይ የሶማሊያን ዋና ከተማ ሞቃዲሾን የመታው ማእበልና የወረደው ዶፍ ዝናብ ስድስት ሰው መግደሉን ከሶስት መቶ በላይ ቤቶችን ማጥለቅለቁን የከተማዪቱ ከንቲባ አብዲራህማን ኦስማን ለቪኦኤ ገልፀዋልበስተሰሜን ባለችው ተገንጣይዋ ሶማሊላንድ አውዳል ሳህልና ሳላል አካባቢዎች ላይ ደግሞ ቢያንስ ሀያ አምስት ሰው መሞቱን ባለስልጣናቷ የተናገሩ ሲሆን ከሰለባዎቹ አብዛኞቹ የሞቱት በደራሽ ጎርፍ ተወስደው መሆኑን የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች አመልክተዋልሌሎች ሀያ ሰባት ሰዎች የደረሱበት እስከአሁን እንደማይታወቅና 12 ሰዎች መጎዳታቸውን የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት አስታውቋልበከባዱ ዝናብ ወደ ስድስት መቶ ሰባ ሺህ የሚደርስ ሰው መጎዳቱን እጅግ የሰፉ ማሳዎች ላይ ያለ ሰብል መውደሙንና ከሶማሊላንድ የእንስሳት ሀብት ሰማንያ ከመቶ ያህል መውደሙንም የፕሬዚዳንቱ ፅህፈት ቤት መግለጫ አስታውቆ ለግዛቲቱ አለምአቀፍ እርዳታ እንዲደርስ ተማፅኗልጂቡቲ ውስጥ ሁለት ሰዎች በከባድ ዝናብ ምክንያት መሞታቸውን ሀያ ሺህ ሰው በዶፍና በጎርፉ መጎዳቱን ሶማሊላንድ ውስጥ አስር ሺህ ሰው መፈናቀሉን ፑንትላንድ ውስጥም ከደረሰው ጉዳት በተጨማሪ የመኖሪያ ቤቶችና አሳ ማስገሪያ ጀልባዎች መውደማቸውን የኖርዌይ የስደተኞች ጉዳዮች ምክር ቤት የሚባለው ግብረሰናይ ድርጅት አስታውቋል <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> ኮሚሽኑና ባለድርሻዎች ሙስናን ለመከላከል ኃላፊነታቸውን አልተወጡምአዲስአበባ ሙስናን በመከላከል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽንም ሆነ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሀላፊነት እንዳልተወጡ ተገለፀ የፌዴራልስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትናንት በግዮን ሆቴል ከቪዥን ኢትዮጵያ ኮንግረስ ፎር ዴሞክራሲ ቪኢኮድ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ኮሚሽነሩ አቶ አየልኝ ሙሏለም እንደተናሩት ሙስናን በመከላከሉ ረገድ የዴሞክራሲያዊ ተቋማቱም ሆኑ ኮሚሽኑ የሚጠበቅባቸውን ተልእኮ አለመወጣቸውን ተናግረዋል እንደ ኮሚሽነሩ አቶ አየልኝ ገለፃ የዴሞክራሲያዊ ተቋማት ዋና አላማቸው ዴሞክራሲን ማዳበር ለዴሞክራሲ ፀር የሆኑ የመልካም አስተዳደር ችግርና ሌብነትን ማስወገድ ነው የዜጎችሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብት እንዲከበር እንዲሁም የህግ የበላይነት እንዲሰፍን የመስራትም ሀላፊነት አለባቸው ይሁንና ይህን በመከታተልና በመቆጣጠሩም ሚናቸውን በአግባቡ ሲወጡ አይታዩም ልክ እንደዴሞክራሲ ተቋማት ሁሉ ኮሚሽኑም የሚጠበቅበትን የሚገባውን እና የተቋቋመበትን ተልእኮ በተሟላ መንገድ ፈፅሟል ማለት አይቻልም ከዚህ በፊት የነበሩ ተቋማት የሚጠበቅባቸውን መወጣት ባለመቻላቸው የፖለቲካ ለውጥ እንዲመጣ ጭምር አስገድዷል ብለዋል እርሳቸውእንዳሉት አሁን ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ የሚገባው ከመሆኑም በተጨማሪ ጊዜው በግለሰብ ደረጃ ሳይቀር የሙስናን ወንጀል መታገልና ማስወገድ የሚጠይቅ ነው የሙስናን ወንጀል መታገልና ማስወገድ በተወሰኑ ተቋማት ላይ ብቻ የሚጣል ስራ ባለመሆኑም የሁሉንም ርብርብ ይጠይቃል ከለውጡ በኋላ የተሰሩ ስራዎች መኖራቸውንም የጠቀሱት ኮሚሽነሩ ኮሚሽኑ በዋናነት የማስተማርና የማስተባበር ስራ በመስራት ላይ እንዳለ ተናግረዋል የህግ ማሻሻያና የማቋቋሚያ አዋጅ በማዘጋጀት እንዲሁም ደንቡንም በመስራት ላይ እንደሚገኙም አስረድተዋል ኮሚሽኑበቅርቡም የማሻሻያ ስራውን ለሚመለከተው አካል በማቅረብና በማፀደቅ ተቋሙ በጠንካራ መሰረት ላይ ተደግፎ ለውጡን የሚያግዝ እንዲሆን የሚሰራ መሆኑን አብራርተዋል ከእለቱ መድረክ የሚጠበቀውም በተለይ የዴሞክራሲያዊ ተቋማትም ሆኑ ሲቪል ማህበረሰቡ የተደራጁበትን አላማ በተገቢው መንገድ እንዲያከናውኑ ነው በዚህም መግባባት ላይ እንደሚደረስም ያላቸውን እምነት ገልፀዋል የቪኢኮድ ኤግዚኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ ታደለ ደርሰህ በበኩላቸው የሙስና ምክንያት የመልካም አስተዳደር እጦት መሆኑን ጠቅሰው ይህንን ለማስወገድ ጠንካራና ገለልተኛ የዴሞክራሲ ተቋማት መኖር እንዳለባቸው ገለፀዋል ሁሉምየበኩሉን ሚና ከመውጣቱም በላይ ሙስናን መሸከም የሚጠየፍ ዜጋ ለመፍጠርም መረባረብ እንደሚገባ አመልክተዋል ቪኢኮድም የበኩሉን ስራ በመስራት ላይ እንደሚገኝ አስረድተዋል በእለቱ መልካም አስተዳደር በማስፈንና ሙስናን በመዋጋት የዴሞክራሲያዊ ተቋማት ሚና በሚል ሀሳብ የውይይት መነሻ ፅሁፍ ያቀረቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር የሆኑት ዶክተር ጌታሁን ካሳ እንደገለፁት ሙስና የስልጣኔ ደረጃ የማይወስነው የየትኛውም ማህበረሰብ ፈተና ነው የበለጠየሚጎዳው ግን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኘውን የህብረተሰብ ክፍል ነው ሙስና የህግ ልእልናን የማህበረሰብ እሴትን እንዲሁም የምርጫ ስርአትም እንደሚያዳክም የተናገሩት ዶክተሩ በተለይ በድሀ አገራት የኑሮ ውድነትንና የዋጋ ግሽበትን እንደሚያመጣ ገልፀዋል እርሳቸው መረጃዎችን ጠቅሰው እንዳብራሩት በአፍሪካ የተሻለ ደረጃ ያላቸው ናምቢያ ሞሪሺየስ ቦትስዋና ሲሆኑ ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ደረጃ እኤአ በ2017 ከ186 አገራት መካከል 107ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች ዶክተርጌታሁን የአለም ባንክን ጥናት ጠቅሰው እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት በአለም ላይ አምስት በመቶ አጠቃላይ አገራዊ ምርት በሙስና ይባክናል ይህ በአፍሪካ ላይ ድህነትንና ስራ አጥነትን አምጥቷል ብለዋል በውይይቱ ላይም የፖለቲካ ድርጅቶች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የዴሞክራሲያዊ ተቋማት ተወካዮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋልአዲስዘመን ሚያዚያ 302011በአስቴርኤልያስ <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ሳይክሎን ፋኒ ማዕበል ምሥራቃዊ ህንድን እየደበደበ ነውኦዴሻ በሚባለው የህንድ ግዛት የደረሰው ዛሬ ማለዳ ሲሆን ማእበሉ የሚያልፍበት አካባቢ ቁጥሩ ወደ አንድ ሚሊዮ የሚጠጋ ህዝብ የሚኖርበት መሆኑ ተመልክቷልበረባዳ ስፍራዎች የሚኖረው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ህዝብ የመንግስቱን ማስጠንቀቂያ ተቀብሎ ለቆ ወጥቷልበብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎችን ልናስወጣ አቅደናል ሲል የመንግስት ባለስልጣናት አመልክተዋልትሮፒካል ስቶርም ሪስክ የተባለው የውቂያኖስ ማእበል ተከታታይ ድርጅት እንዳስታወቀ ሳይክሎን ፋኒ እጅግ የከፋ ከሚባለው ማእበል በአንድ ደረጃ ብቻ ዝቅ የሚል ሲሆን መጠነ ሰፊ ውድመት ሊያደርስ እንደሚችል አስግቷል <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> በኮቪድ 19 ስጋት አንዳንድ የጤና ተቋማት መደበኛ የህክምና አገልግሎት እየሰጡ እንዳልሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀሚኒስቴሩ እንዳስታቀው መንግስት የኮቪድ 19 ህክምናን ብቻ የሚሰጡ ተቋማትን ስለለየ ሌሎች የህክምና ተቋማት መደበኛ የህክምና ስራቸውን ከዚህ ቀደሙ በበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው ገልጿልበኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት የህክምና ተቋሞቻቸውን የዘጉ እንዳሉም የገለፀው ሚኒስቴሩ ተግባራቸው ትክክል እንዳልሆነ እና በፍጥነት ሁሉም ክፍት እንዲሆኑ አሳስቧልየተሟላ የህክምና አገልግሎት በማይሰጡት ላይ የህግ ተጠያቂነት እንደሚኖርም አስታውቋልማህበረሰቡም ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ የተሳሰተ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ጤና ተቃማት እየሄደ እንደማይገኝ የገለፀው ሚኒስቴሩ ይህ ትክክል እንዳልሆነም አስገንዝቧልበአሁኑ ወቅትም መደበኛ የህክምና አገልግሎቶች በአግባቡ እንዲሰጡ ከፌደራል እስከ ወረዳ ድረስ ግብረ ሀይል ተቋቆሙ ወደ ስራ መገባቱንም አስታውቋልበተለይም የእናቶች እና ህፃናት ህክምና አገልግሎት ተላላፊ የሆኑ በሽታዎች እና በወረርሺኝ መልክ የሚነሱ በሽታዎች ህክምና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ህክምናእንዲሁም የግል እና የአካባቢ ንፅህና የተለየ ትኩርት እንደሚሰጠው ገልጿልየጤና ሚኒስቴር ለሁሉም የህክምና አገልግሎት እስከ 6 ወር የሚያቆይ የግብአት እጥረት እንደሌለበትም በመግለጫው ወቅት አስታውቋልበአልአዛር ታደለትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጉብኝት በኢትዮጵያከእሁድ ሀምሌ 19 ቀን 2007 አም ምሽት ጀምሮ አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚጠበቁት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሁለቱ አገሮች የጋራ ጉዳዮችና የአካባቢው አገሮች የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል እንዲሁም ከአፍሪካ ሀብረት አባል አገሮች መሪዎች ጋር የሚወያዩ ሲሆን ከሲቪል ማሀበረሰብ አባላት ጋርም ይነጋገራሉ በዴሞክራሲና በሰብአዊ መብት ጉዳዮች ላይ ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ጊዜ ተሰጥቶ ውይይት እንደሚደረግ እየተጠበቀ ነው የኦባማ የኢትዮጵያ ጉብኝት ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ በአገር ውስጥና በውጭ ባሉ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ የተደበላለቁ ስሜቶች ቢንፀባረቁም ኦባማ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለ ማርያም ደሳለኝ ጋርም ሆነ ከተለያዩ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሚያደርጉት ውይይት የሰብአዊ መብት ጉዳይን እንዲያነሱ ግፊት እየተደረገባቸው ነው በአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ታሪክ በስልጣን ላይ እያሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያን የሚጎበኙት ፕሬዚዳንት ኦባማ በኬንያና በኢትዮጵያ በሚያደርጉት ጉብኝት አሜሪካ በምስራቅ አፍሪካ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ያላትን ቁርጠኝነተ የምታሳይበት እንደሆነም እየተነገረ ነው <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የቡድናችን ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ሳምሶን አየለየስሁል ሽረ አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ የቡድናቸው ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ እንደደረሰ እና ቡድኑ ችግሮች እንዳሉበት ከትግራይ ቴሌቭዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልፀዋል ከአስተያየቱ በኋላም ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጭር ቆይታ ያደረጉት አሰልጣኙ ችግሩ ከጊዜ ወደ ግየጊዜ እየጨመረ እንደመጣ ገልፀው በጊዜ ካልተፈታ በቡድኑ ውጤት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ማሳረፉ እንደማይቀር ገልፀዋልበቡድኑ ችግሮች አሉ ተጫዋቾችም ደሞዝ አልተከፈላቸውም እኔ የእግር ኳስ አሰልጣኝ ነኝ አሁን ግን ተጫዋቾቹን ማግባባት እና ማስተባበር ነው የያዝኩት በዚህ ሁኔታ ላይ ካለ ቡድን ደግሞ ውጤት መጠበቅ ስለማይቻል ጉዳዩን የቡድኑ ደጋፊ እና የእግር ኳስ ማሀብረሰቡ ይወቀው ብዙ ታግሰናል አሁን ግን ጉዳዩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ስለደረሰ እና እኔም ከዚ በላይ ተጫዋቾቹን ተጭኖ ወደ ሜዳ ማስገባት ይከብደኛል ብለዋል <topic>: ስፖርት
|
<classify> ወጣቱ ትዉልድ እንደ ቀድሞዉ ትዉልድ የአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት ለመጠበቅ በጋራ እንዲቆም ፕሬዝዳንቱ ጠየቁወጣቱ ትዉልድ እንደ ቅድመ አያቶቹና አያቶቹ ልዩነቶችን ወደጎን በመተዉ የአገሪቱን ሰላምና ደህንነት ለማስከበር በጋራ መቆም እንዳለበት ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ጠየቁፕሬዝዳንቱ ዛሬ 122ኛዉ የአድዋ ድል በአል ዉጊያዉ በተካሄደባቸዉ የአድዋ ተራሮች ዛሬ በተከበረበት ወቅት ባደረጉት ንግግር አያቶቻችን ልዩነቶቻቸዉን ወደጎን በመተዉ ወራሪዉን የኢጣሊያ ጦር መክተዉ እንደመለሱት ሁሉ ወጣቱ ትዉልድ ለአገሪቱ ሰላምና መረጋጋት በጋራ ዘብ በመቆም የአያቶቹን ታሪክ መድገም እንዳለበት አመልክተዋልየአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት በማረጋገጥ በመላዉ አለም መታወቅ የጀመረችበትን ቀጣይነት ያለዉ የኢኮኖሚ እድገት ማስቀጠል እንደሚያስፈልግ ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋልየአድዋ ድል በአገራችን ጉዳይ የማንደራደር መሆናችንን ማሳያ ነዉ ያሉት ፕሬዝዳንቱ ቁርጠኝነትንና ለአገር ጉዳይ በጋራ መቆምን በዃላ ቀር መሳሪያ ወራሪዉንና ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ታጥቆ የመጣዉን የጣሊያን ጦር መክተዉ ከመለሱት አባቶቻችን መማር አለብንም ብለዋልየአድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ ለሌሎች ጥቁር ህዝቦች ነፃነት ለታገሉት እንደነ ማርከስ ጋርቬይ እና ክዋሜ ንክሩማህ ላሉ የነፃነት ትግል መሪዎች ጭምር ዋነኛ የትግል ስንቅ መሆኑን አስታዉሰዋልየጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን በበኩላቸዉ ወጣቱ ትዉልድ የቀደምት አያቶቹን ጀግንነትና ለአገር አንድነት በጋራ መቆምን ለማስቀጠል ከመንግስትና ህዝቡ ጎን በመቆም ለሰላምና መረጋጋት የበኩሉን አስዋፅኦ እንዲያበረክት አስገንዝበዋልሰላምን ማክበር ስንችል ሰላም ይኖረናል ያሉት ልጅ ዳንኤል ጆቴ የአገሪቱን ሰላም ማስጠበቅ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መደረግ እንደሚገባዉም ገልፀዋል <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ብድር እንደሚያሳድግ አስታወቀበአፍሪካ ልማት ባንክ የግሉ ዘርፍ የመሰረተ ልማትና የኢንዲስትሪ ልማት ዘርፍ ምክትል ፕሬዚዳንት ለሶስት ቀናት የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት ባንኩ ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን የብድር መጠን ማሳደግ እንደሚፈልግ አስታወቁ የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት ፒዬር ጉስሌን ከመንግስት ባለስልጣናትና ከግሉ ዘርፍ ሀላፊዎች ጋር ተነጋግረዋል በኢትዮጵያ ለተለያዩ 26 ያህል የመንግስት ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ የሁለት ቢሊዮን ዶላር ግምት ያላቸውን የፋይናንስ አቅርቦቶች የሰጠው የአፍሪካ ልማት ባንክ በግሉ ዘርፍ በኩል ተበዳሪዎች ብዙም እየተጠቀሙበት እንዳልሆነ ሚስተር ጉስሌን ገልፀዋል በኢትዮጵያ ብቸኛው የግል ተበዳሪ ኩባንያ ደርባ ሲሚንቶ እንደሆነ ያስታወሱት ምክትል ፕሬዚዳንቱ ይህ እንዲሻሻል ባንኩ ፍላጎት እንዳለው ገልፀው የግሉ ዘርፍም ባንኩ ስለሚሰጣቸው ድጋፎች ብዙም ግንዛቤ ካለመኖሩም እንደሚመነጭ ጠቁመዋልበሌላ በኩል ግን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ፍላጎት በአብዛኛው የወጪ ንግድ ተኮር በሆኑ መስኮች ለተሰማሩ ኩባንያዎች ቅድሚያ የሚሰጥ በመሆኑና ዝቅተኛው የመበደር ጣሪያም እስከ አስር ሚሊዮን ዶላር አቅም ያላቸው ኩባንያዎች እንዲሆኑ የሚጠይቅ መሆኑም ሌላኛው ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ተገልጿልደርባ ሲሚንቶ እኤአ በ2009 ከአፍሪካ ልማት ባንክ 55 ሚሊዮን ዶላር ብድር ማግኘቱን ያስታወሱት ሚስተር ጉስሌን ሚያዝያ 30 ቀን 2009 አም የደርባ ሲሚንቶ ፋብሪካን መጎብኘታቸውንም ገልፀዋል ባንኩ የተከፈለውን ጨምሮ ቃል የተገባለት ካፒታል በጠቅላላው 100 ቢሊዮን ዶላር መሆኑን ከዚህ ውስጥ የኢትዮጵያ የአክሲዮን ድርሻ 15 በመቶ መሆኑን ያስታወሱት ሚስተር ጉሌን ባንኩ ካለበት የካፒታል እጥረት አኳያ ኢትዮጵያን ጨምሮ የባንኩ ባለድርሻዎች ካፒታላቸውን እንዲያሳድጉ ጥያቄ ማቅረቡን ገልፀዋል ሆኖም ካፒታል የማሳደግ ውሳኔው የባለአክሲዮኖች በመሆኑ በባንኩ የቦርድ አባላት ወደፊት ውሳኔ እንደሚሰጥበት አስታውቀዋል በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በሆቴልና ቱሪዝም እንዲሁም በግብርና ውጤቶች ማቀነባበርና በሌሎችም መስኮች የተሰማሩ የግል ኩባንያዎች የባንኩን የብድር አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አብራርተዋል በአገሪቱ በመንግስት የሚካሄዱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች መሰረተ ልማት ስራዎችንም ባንኩ የመደገፍ ፍላጎት እንዳለው ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቆይታ ገልፀዋል እኤአ ከ1975 ጀምሮ ባንኩ በኢትዮጵያ ሲካሄዱ ለቆዩና እስካሁንም ለሚካሄዱ 130 ፕሮጀክቶች በድምሩ 46 ቢሊዮን ዶላር ፋይናንስ ማቅረቡ ይነገራል በተለይም የትራንስፖርት የኢነርጂ የውሀና የሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች አብላጫውን የባንኩን ፋይናንስ እንዳገኙ ለማወቅ ተችሏል የማሀበራዊ ዘርፎችም የባንኩን ብድር ካገኙት ውስጥ ተካተዋልበአፍሪካ ልማት ባንክ የትራንስፖርት ምህንድስና ዘርፍ ቺፍ መሀንዲስ ሚስተር ሙሚያ ዋኬንዶ በበኩላቸው በኢትጵያና በጂቡቲ መካከል ለተዘረጋው የሀይል መስመርና ከኢትዮጵያ ኬንያ እየተዘረጋ ለሚገኘው የሀይል መስመር ማሰራጫ ግንባታ ለገጠር የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት እንዲሁም ለመቐለዳሎል የሀይል ማሰራጫ ግንባታዎች 900 ሚሊዮን ዶላር ብድር መስጠቱን አስታውሰዋልከዚህ በተጨማሪ በትራንስፖርት ዘርፍም የአገሪቱን ትራንስፖርት ኔትወርክ ለማሻሻልና የቀጣናውን የትራንስፖርት ኮሪዶሮችን ለማስተሳሰር አንድ ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ብድር መስጠቱን ሚስተር ዋኬንዶ ገልፀዋል በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ ኬንያ ትራንስፖርት ኮሪዶር የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዲሁም የቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ፕሮጀክቶች ከብድሩ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል እንደሚጠቀሱ ባንኩ አስታውሷል በግብርና መስክ 7000 ሄክታር መሬት የሚያለማውንና 77 ሚሊዮን ሜትር ኩብ ውሀ የማከማቸት አቅም ያለውን የቆጋ ግድብ ፕሮጀክት ለመደገፍ የ630 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍም ባንኩ ከተሳተፈባቸው ፕሮጀክቶች መካከል የሚጠቀሱ ናቸውበኢንዱስትሪው መስክ ለደርባ የሰጠውን 55 ሚሊዮን ዶላር ብድር ጨምሮ 130 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሰጠው የአፍሪካ ልማት ባንክ ለውሀና ሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች 340 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እንዲሁም በትምህርት በጤናና በሌሎች ማሀበራዊ አገልግሎቶች ዘርፍ የበጀት ድጋፍ ለመስጠት የሚያስችል የ12 ቢሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በኢትዮጵያ ማከናወኑን አስታውቋልይሁንና ባንኩ በኢትዮጵያ የሚያደርጋቸውን ድጋፎች ለማሳደግ የግሉ ዘርፍ የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ ያቀረቡት ምክትል ፕሬዚዳንት ጉስሌን በቴሌኮም ኢንዱስትሪው መስክ በኢትዮጵያ መንግስት የተያዘው የሞኖፖል አሰራር ወደፊት ለአገር ውስጥና ለውጭ ባሀብቶች ክፍት ሊደረግ እንደሚገባው ገልፀዋልየአፍሪካ ልማት ባንክን በግሉ ዘርፍ በመሰረተ ልማትና በኢንዱስትሪ መስክ በምክትል ፕሬዚዳንትነት ለመምራት ሚስተር ጉስሌን የተሾሙት እኤአ በ2016 ነው የአፍሪካ ልማት ባንክን ከመቀላቀላቸው ቀደም ብሎ በአለም ባንክና በሌሎች ተቋማት የብዙ አመታት ልምድ ያካበቱት አዲሱ ምክትል ፕሬዚዳንት በተለይ በቴሌኮም መስክ በአፍሪካ መንግስታት የሚዘወተረውን የመንግስት የሞኖፖል ድርሻ ለመለወጥ እንደሚሰሩ ተስፋ ተጥሎባቸዋል <topic>: ቢዝነስ
|
<classify> የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙየትግራይ ስታዲየም ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ጨዋታዎች ለማከናወን እውቅና ሲያገኝ የባህርዳር ስቴዲየምም በድጋሚ ፍቃዱን አግኝቷልባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ የሚገኙ ስታዲየሞች ዝቅተኛው የካፍ መመዘኛ ማሟላት አይችሉም በማለት ሁሉንም ሜዳዎች ከአህጉራዊ ጨዋታዎች ማገዱ ይታወሳል ዛሬ ደግሞ የትግራይ እና የባህርዳር ስታዲየሞች የካፍ መመዘኛን በከፊል በሟሟላታቸው በእግር ኳስ አወዳዳሪው አካል ጨዋታዎችን ለማካሄድ ፍቃድ ተሰጥቷቸዋልስታዲየሞቹ ፍቃድ ቢያገኙም በርካታ ያላሟሉት መመዘኛ እና በፍቃድ ሰጪው አካል እንዲሻሻሉ የተነገሩ በርካታ ነገሮች እንዳሉ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የክለብ ላይሰንሲንግ ዲፓርትመንት ዳይሬክተር ተድላ ዳኛቸው ዶር አሳስበዋል አሁንም ጨዋታ እንዲደርግ የተፈቀደው በጊዜ ገደብ እንደሆነ ሊታወቅ ይገባል እስከ ኦክቶበር ጥቅምት ድረስ በሁለቱ ሜዳዎች ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች እንዲደረጉ ካፍ ፍቃድ ሰጥቷል ከዛ በኋላ ግን የስታዲየሞቹ ደረጃ በድጋሚ ተገምግመው መመዘኛዎቹን ካላሟሉ ፍቃድ አይኖራቸውም የሚመለከታቸው አካላት ይህን ጉዳይ ትኩረት ሰጥተው ስራዎች መሰራት ይኖርባቸዋል ብለዋልባለፉት ሳምንታት መመዘኛውን ለማሟላት በማሻሻል ስራ ላይ የነበረው ትግራይ ስታድየም ከሁለት ሳምንት በኋላ መቐለ ከካኖ ስፖርት በሚያደርጉት የመልስ ጨዋታ የመጀመርያውን አህጉራዊ ግጥሚያ ያስተናግዳል ተብሎ ሲጠበቅ በተደጋጋሚ ሀገራዊ እና የክለብ ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች የተካሄዱበት የባህርዳር ስታዲየም ደግሞ ፋሲል ከነማ ከአዛም በመጪው እሁድ እንዲሁም በኦሊምፒክ ሴቶች እግርኳስ ማጣርያ ኢትዮጵያ ከካሜሩን የሚያደርጉትን ጨዋታ የሚያስተናግድ ይሆናል <topic>: ስፖርት
|
<classify> የግብፅ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ አለም በሞት ተለዩአዲስ አበባ የካቲት 17 2012 ኤፍ ቢ ሲ የግብፅ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ በ91 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለዩበፈረንጆቹ 2011 በህዝባዊ አመፅ ከስልጣን የተወገዱት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሀገሪቷን ለ30 አመታት መርተዋልየሀገሪቱ መንግስት ቴሌቪዥን እንደዘገበው ሆስኒ ሙባሪክ የቀዶ ህክምና ከተደረገላቸው ከሳምንታት በኋላ ህይወታቸው አልፏልየግብፅ አራተኛው ፕሬዚዳንት የነበሩት ሆስኒ ሙባራክ በአረብ አብዮት ከስልጣን እስከተወገዱበት ጊዜ ድረስ ሀገሪቷን መርተዋልበፈረንጆቹ 2011 ከስልጣን ከተነሱ በኋላ እስር ላይ የነበሩ ሲሆን በ2017 ከቀረበባቸው ክስ ነፃ መሆናቸውን ተከትሎ ከእርስ መፈታታቸው ይታወሳልበ1928 በናይል ዴልታ ገጠራማ አከባቢ የተወለዱት ሆስኒ ሙባረክ የአገዛዝ ዘመናቸው በሙስና በፖሊስ ጭካኔ በፖለቲካ ጭቆና እና በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ወቀሳ ይቀርብበተዋልምንጭ አልጀዚራ <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> አቶ ኤልያስ ሽኩር ከዓለም አቀፉ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩFBC <topic>: ስፖርት
|
<classify> አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የክብር ዶክትሬት መሥጠቱን አስታወቀየአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በገዳ ስርአት ላይ ጥልቅ ምርምርና ጥናት ላደረጉት ኤርትራዊው ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ የክብር ዶክትሬት መስጠቱን አስታወቀ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትናንትናው እለት በተካሄደ ስነ ስርአት ለፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ በገዳ ስርአት ላይ ላደረጉት ጥናት የክብር ዶክትሬትታቸውን ተበርክቶላቸዋልበዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ስነ ስርአት ላይ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ ሌሌች የሚመለከታቸው አካላት እንዲሁም የኦሮሞ አባ ገዳዎች እና ምሁራን ተገኝተዋልፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ በገዳ ስርአት ላይ ጥናትና ምርምር በማድረግ የገዳ ስርአትን ለአለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ ቀላል የማይባል አስተዋፅኦ ማድረጋቸውም ተገልጿል ፕሮፌሰር አስመሮም በገዳ ስርአትን በተመለከተ የፃፉት መፅሀፍት Gada Three Approaches to the Study of African Society እና Oromo Democracy An Indigenous African Political System በሚል ርእስ የተዘጋጁ ናቸው <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ባየር ሙኒክ በኢትዮጵያ ሥልጠና ይሰጣልየጀርመኑ ሀያል ክለብ ባየር ሙኒክ በኢትዮጵያ ለክለቦች የተለያዩ ስልጠናዎችን እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ ስልጠናው ለ15 ቀናት የሚቆይ ሲሆን ባለሙያዎቹም ትናንት አዲስ አበባ ገብተዋል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒክ ጋር የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ለማከናወን ማቀዱ ይታወቃል ይህንን ተከትሎም ከዚህ ቀደም የልምድ ልውውጥና ስልጠናዎችን ሰጥቷል አሁንም ከፌዴሬሽኑ የቴክኒክና ልማት ዳይሬክተር ጋር ባደረገው ቅድመ ዝግጅት ለወጣት አሰልጣኞች ለ15 ቀናት የሚቆይ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ፌዴሬሽኑ በድረ ገፁ አስነብቧል ስልጠናውን የሚሰጡት ባለሙያዎች ትናንት አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን ለቀጣይ 15 ቀናትም ቆይታ የሚያደርጉ ይሆናል ስልጠናው የሚካሄደው በሁለት ዙር ሲሆን የመጀመሪያው ዙር ሰልጣኞች ከየክልሉ የተውጣጡ ወጣትና ጀማሪ አሰልጣኞች ናቸው ወጣቶቹ ከዚህ ቀደም በተሰጠው ስልጠና ተገቢውን ውጤት በማሟላት ለቀጣይ ያለፉ 30 አሰልጣኞች ሲሆኑ ለተከታታይ አምስት ቀናት በስልጠና ላይ የሚቆዩም ይሆናል በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚሰጠው ስልጠናው ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 132012 አም የሚቆይ መሆኑም በዘገባው ተመላክቷልሁለተኛው ዙር ስልጠናም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወንድ ክለብ አሰልጣኞችንና አንደኛ ዲቪዚዮን ሴቶች ፕሪሚየርሊግ ክለብ አሰልጣኞችን የሚያካትት ነው የሙያ ማሻሻያ ስልጠናው ከየካቲት 16182012 አም ለሶስት ቀናት የሚሰጥም ይሆናል ቀጣዩ መርሀ ግብርም ክለቡ በሚያዘጋጀው የባየር ሙኒክ የወጣቶች ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ሊሆኑ የሚችሉ ከ15 አመት በታች ታዳጊዎችን መመልመል ነው የሚመለመሉት አስር ተጫዋቾችም በሚያዝያ ወር መጨረሻ በጀርመን የሙኒክ ከተማ በሚካሄደው የባየርሙኒክ ዋንጫ ውድድር ላይ ተሳታፊ የሚሆኑበትን እድል የሚያመቻች መሆኑንም በዘገባው ተጠቁሟል አዲስ ዘመን የካቲት 9 2012 አም ብርሀን ፈይሳ <topic>: ስፖርት
|
<classify> ኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረከበችኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረክባለችሊቀመንበርነቱን የተረከቡት በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ናቸውቡድኑ ተለዋዋጭ በሆነው አለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መድረክ ለታደጊ አገሮች ድምፅ መሰማት የሚያደርገው ጥረት የሚደንቅ መሆኑን የተጠቀሱት አምባሳደር ዲና በእርሳቸው የሊቀመንበርነት ዘመንም ቡድኑ በተባበሩት መንግስታት ስርአት ውስጥ የታዳጊ አገሮች ጥቅም ለማስጠበቅ እና ድምፃቸውን በጋራ ለማሰማት የሚደርገው ሚና ተጠንክሮ እንሚቀጥል ገልፀዋልየተባበሩት መንግስታት ቀጣይነት ያለው ልማት ዋነኛ ምሰሶዎች የሆኑትን በቀጣይነት ተጠናክረው መፈፀም እንዳለባቸው እና ኢትዮጵያ ለዚህ ቁርጠኛ መሆኗንም አስታውቀዋልኢትዮጵያ የአየር ንብረት ተጋላጭነት ፎረም ሊቀመንበር እንደመሆኗ የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ፕሮግራም በአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆኑ አገራት ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት በጋራ እንደምትሰራ እና ድርሻዋን እንደምትወጣ አምባሳደር ዲና ገልፀዋል <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> ከውጭ ከገቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ ጥያቄ እንዳልቀረበለት ምርጫ ቦርድ አስታወቀጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶር ስልጣን ከያዙ ወዲህ በተለያዩ መንገዶች የትግል እንቅስቃሴ ሲያደርጉ የነበሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደ አገር ቤት ገብተው እንቅስቃሴያቸውን ማድረግ እንደሚችሉ ጥሪ ካቀረቡ በኋላ በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ አገር ቤት ቢመለሱም አንዳቸውም ወደ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ቀርበው በይፋ የምዝገባ ጥያቄ አለማቅረባቸውን የቦርዱ የኮሙዩኒኬሽን ሀላፊ አቶ ተስፋ አለም አባይ ለሪፖርተር ገለፁየመንግስትን ጥሪ ተከትሎ ወደ አገር ውስጥ የገቡ ፓርቲዎች አሉ ለፓርቲዎቹ ግንዛቤ ለመፍጠር በማሰብ ጥሪ አድርገን ተወያይተናል በዚህም ምክንያት ፓርቲዎቹ በፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ላይ ግንዛቤ እንዲያገኙ አድርገናል እንዴት መመዝገብ እንዳለባቸውና ማሟላት የሚገቧቸውን ቅድመ መስፈርቶችን በተመለከተ ከቦርዱ ጋር ምክክር አድርገዋል ከዚያ ውጪ ግን ይፋ የምዝገባ ጥያቄ ለቦርዱ ያቀረበ ፓርቲ የለም ብለዋልምንም እንኳን የምዝገባ ጥያቄ እስካሁን ለቦርዱ ያልቀረበ ቢሆንም በተለያዩ ጊዜያት ወደ አገር ውስጥ የገቡ ፓርቲዎች አመራሮች ወደ ቦርዱ በመምጣት ማሟላት ስላለባቸው ጉዳዮች ጥያቄ እንደሚያቀርቡ ቦርዱም አስፈላጊ የሆኑ የምዝገባ ቅድመ ሁኔታዎችና አካሄዶችን አስመልክቶ በፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ መሰረት ማብራሪያ እየሰጠ መሆኑን ሀላፊው አስታውቀዋልቦርዱ ለፓርቲዎቹ አመራሮች የፓርቲ መመስረቻ ፈቃድ ለማግኘት ኢትዮጵያዊ ዜጎች መሆን እንዳለባቸው በፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ መሰረት ለክልላዊና ለአገር አቀፍ ፓርቲዎች ምስረታ መሟላት ስላለባቸው መስፈርቶች ማብራሪያ እየሰጠ እንደሆነ አክለው ገልፀዋልበተያያዘ ዜና መጭው የ2012 ብሄራዊ ምርጫን በዘመናዊ መንገድ ለማከናወን ቦርዱ ጥናት እያደረገ እንደሆነም አቶ ተክሉ አለም አስረድተዋልምርጫው በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ኮሚቴ ተዋቅሮ ጥናት እየተደረገ ነው በዚሁም መሰረት የመራጮችና የእጩዎች ምዝገባን እንዲሁም የምርጫ ውጤት ገለፃን በቴክኖሎጂ ታግዞ ለማከናወን ለሚያስችሉ ስራዎች ጥናት እየተካሄደ ነው በማለት አብራርተዋል <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የውጭ ጉዳይ ፓሊሲው ዓላማ ሰላም ልማትና ዴሞክራሲን እውን ማድረግ ነው አቶ ተወልደ ሙሉጌታየኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዋነኛ አላማ በአገሪቱ ሰላምን ልማትንና ዴሞክራሲን እውን ማድረግ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ገለፁ አቶ ተወልደ ለዋኢማ እንደገለፁት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲው በአገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ዴሞክራሲን በማረጋገጥ የአገር ልማትን ሊያግዝ በሚችል መልኩ የውጭ ንግድና ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት ነው ብለዋል በተለይ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ስራው ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን የጠቆሙት አቶ ተወልደ በአለም የንግድና ኢንቨትመንት ስራዎች ተዋቂ የሆኑትን ትልልቅ ኩባንያዎችን በመሳብ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ እየሆኑ መምጣታቸውን ይናገራሉ ሚኒስቴሩ ግዙፍ ኩባንያዎችንም ሆነ በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙ አለም አቀፍ ኩባንያዎችን ለመሳብ የአገሪቷ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም ተከታታይና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በቂ የሰው ሀይልና ገበያ መኖሩ ጉልህ አስተዋፅኦ ማድረጉን አቶ ተወልደ አስረድተዋል በተጨማሪም አገሪቱ የቀረፀችውና ተግባራዊ ያደረገቺው ምቹ የኢንቨስትመንት ፖሊሲና ለውጭ ባለሀብቶች የምትሰጣቸው ማበረታቻዎችም ባለሀብቶችን ለመሳብ እንዲሁ እገዛ ማድረጉን አቶ ተወልደ አክለው ገልፀዋል በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎችን ለማሳተፍ የሚያስችሉ አስፈላጊው ግብአቶችና መሰረተ ልማቶች የተሟሉላቸው ትላልቅ የኢንዱስትሪ ፓርኮች በመገንባት ላይ ይገኛሉ ያሉት አቶ ተወልደ ፓርኮቹ አገሪቷ ከተለያዩ የጎረቤት አገራት ጋር በመፎካካር በኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ አለም አቀፍ ኩባንያዎችን ይበልጥ እንዲሰማሩ መልካም እድል እየፈጠረ መሆኑን አመክልክተዋል በውጭ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎች በተለይ የኢኮኖሚው ዲፕሎማሲው የተሳካ እንዲሆን በጥናት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴዎችን እያካሄዱ መሆኑን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> የሰሜን ሸዋ ዋና አስተዳዳሪየአካባቢው የፀጥታ ችግር በቁጥጥር ስር ውሏል ድርጊቱ የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ አይደለምአዲስ አበባ ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ ዞን አጣዬ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የሰላምና ፀጥታ ችግር በቁጥጥር ስር መዋሉን የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ገለፀ ድርጊቱም የአማራና ኦሮሞ ህዝቦች አጀንዳ እንዳልሆነ አስታውቋል በአካባቢው የተፈጠረውም ሆነ ሌሎች በአገሪቱ የሚስተዋሉ ተመሳሳይ ችግሮች መንግስት የህዝቦችን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ ስራውን በአግባቡ መወጣት እንዳለበት የሚያሳይ እንደሆነም ተጠቁሟል የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ተፈራ ወንድማገኘሁ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተና ገሩት ደብረ ብርሀንን ጨምሮ በሙሉ ሰሜን ሸዋ ዞን ሰላሙን ጠብቆ የኖረና የሰላም አምባሳደር የሚባል ሰላም ወዳድ አካባቢ ነው ይሁን እንጂ ባለፉት ሶስትና አራት ቀናት አጣዬ ላይ በተካሄደበት ወረራ ሰላሙ ተናግቷል በተደራጀ በታጠቀና በቂ ስልጠና በወሰደ ሀይል በተፈፀመው ኢሰብአዊ ድርጊትም በሰው ህይወት አካልና ንብረት ላይም ከባድ ጉዳትም ደርሷል ሆኖም አሁን ባለው ሁኔታ የፀጥታ ችግሩን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር በመቻሉ አካባቢው ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴው ገብቷል እንደ ዋና አስተዳዳሪው ገለፃ በቂ የመከላከያ ሰራዊትና የፌዴራል ፖሊስ በቦታው ገብቷል የተደራጀና የታጠቀው ሀይል ውጊያ የከፈተባቸው አካባቢዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል ህብረተሰቡን የማረጋጋት ስራም እየተከናወነ ይገኛል በአካባቢው የተፈጠረው ችግርም የአማራም ሆነ የኦሮሞ ህዝብ አጀንዳ ሳይሆን የሁለቱን ህዝቦች አንድነትና ፍቅር የማይፈልጉ አካላት ተልእኮ መሆኑንም መገንዘብ ይገባል ምክንያቱም የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች ቀድሞም አብረው ሲኖሩ የነበሩ አሁንም አብረው እየኖሩ ያሉና ወደፊትም አብረው የሚኖሩ ናቸው ይሄን አይነት ከሰብአዊነት የወጣ እንስሳዊ ድርጊት ከሁለቱ ህዝቦች የመነጨ አይደለም የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ በየቀኑ አዳዲስ ነገር እየተገኘ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ተፈራ የሚመለከተው አካል አካባቢውን ተቆጣጥሮ የማሰስና የማጥራት ተግባር እያከናወነ እንደመሆኑ በቀጣይ ሙሉ መረጃው የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል እስካሁን ባለው መረጃ ግን የ27 ሰዎች ህይወት ማለፉን በ27 ሰዎች ላይም የተለያየ መጠን ያለው የአካል ጉዳት መድረሱንና በርካታ ንብረትም መውደሙን አብራርተዋል ይሄን ችግር የፈጠረው ቡድንም በአግባቡ የተደራጀ የደንብ ልብስ ያለው አርማ የያዘ የሰለጠነና ከግለሰብ እስከ ቡድን መሳሪያ የታጠቀ መሆኑን በመጠቆም ትክክለኛ ማንነቱን በተመለከተ ግን አሁን ላይ ህዝቡን የሚያወናብድ መረጃ ከመስጠት ይልቅም ጉዳዩን የሚመለከተው የፌዴራልና የክልል አካላት የጋራ ኮሚቴ በሚያደረገው ማጣራት ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ተናግረዋል አሁን ላይ የተከሰተውም ሆነ እስካሁን ሲከሰት የነበረው ችግር መንግስት ለህዝቦች ደህንነት ተገቢውን ጥበቃ ሊያደርግ እንደሚገባው አመላካች መሆኑን የገለፁት ዋና አስተዳዳሪው ችግሮች ከቁጥጥር ውጪ እስኪሆኑ ከመጠበቅና መድረስ የሚገባው አካል ቶሎ መድረስ ቢችል ኖሮ በአካባቢው ይሄን ያክል አደጋ ሊደርስ እንደማይችል ያስረዳሉ አሁንም ህዝቡ በድርጊቱ በቁጣና ብስጭት ውስጥ መሆኑን በመጠቆምም በቀጣይ መንግስት የህዝቦችን ሰላምና ደህንነት የመጠበቅ ስራውን በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል በአካባቢው በደረሰ ጉዳት የተፈናቀሉና የተጎዱ ወገኖችን ከመደገፍ አኳያም ደብረ ብርሀንን ጨምሮ ሰፊ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እየተከናወነ መሆኑን በመጠቆምም ባጠረ ጊዜ ውስጥ ተጎጂዎችን የማቋቋም ስራ እንደሚከናወንም ተናግረዋል ህብረተሰቡም የሁለቱ ህዝቦች አንድነት ቀጣይነት እንዳለውና የጥፋት ቡድኖች ችግር ፈጥረው የሚያልፉ መሆናቸውን ተገንዝቦ ሰላምና አንድነቱን እንዲያስጠብቅ መንግስትም የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ከማስጠበቅ በተጓዳኝ ተገቢውን ማጣራት አድርጎ በአጥፊ ቡድኑ ላይ እርምጃ እንዲወስድ ጠይቀዋል የዞኑ አስተዳደር በደረሰው ህይወትና አካል ጉዳትም የተሰማውን ሀዘን ገልጿል ለተጎጂ ቤተሰብም መፅናናትን ተመኝቷልአዲስ ዘመን ሚያዝያ 22011በ <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ሃገርን የማዳን ጉዳይ እንጅ ከትግራይ ህዝብ ጋር እንደሚደረግ ጦርነት መመልከት አይገባም አስተያየት ሰጭዎችአዲስ አበባ ጥቅምት 27 2013 ኤፍቢሲ መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ ወንጀለኛ የህወሀት አባላትን የመያዝና ሀገርን የማዳን ጉዳይ እንጅ ከትግራይ ህዝብ ጋር የሚደረግ ጦርነት አድርጎ መመልከት እንደማይገባ አስተያየት ሰጭዎች ተናገሩየተለያዩ ክልል ነዋሪዎች መንግስት በህወሀት ባለው ቡድን ውስጥ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በማውገዝ አስተያየታቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሰጥተዋልከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ በአማራ ክልል የባህር ዳር ጎንደር እና ወልዲያ አካባቢ ነዋሪዎች ህወሀት የሀገር አለኝታ እና መከታ በሆነው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመው ጥቃት በራሱ ወገን ላይ የተፈፀመ ትልቅ ክህደት ነው ብለዋልየሀገር መከላከያ ሰራዊት የሀገር ዳር ድንበር ጠባቂና የወገን አለኝታ መሆኑን በመግለፅ ይህ አይነቱ ጥቃት ከዚህ በፊት ያልታየና በራስ ወገን ላይ የተፈፀመ የመጀመሪያው ክህደት መሆኑንም አንስተዋልየህወሀትን አካሄድ ህገ ወጥ ነው ያሉት አስተያየት ሰጭዎቹ መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ ተገቢነት ያለው እና የሚደገፍ መሆኑንም ገልፀዋል በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ሲፈፀሙ ለነበሩና ለተፈፀሙ ጥቃቶች መነሻቸው ህወሀት እንደነበር በመጥቀስህዝቡም ከዚህ ቀደም በህወሀት ላይ እርምጃ ይወሰድ ዘንድ ሲጠይቅ እንደነበር በማስታወስም እርምጃው ቢዘገይም ሀገርና ህዝብን ከማዳን አንፃር ተገቢነት ያለውና አስፈላጊ መሆኑንም አስረድተዋልየክልሉ ወጣቶችም መከላከያው በተሰማራባቸው አካባቢዎች ከደም ልገሳ ጀምሮ ማንኛውንም ድጋፍ በማድረግ ለስኬታማነቱ አጋርነታቸውን እያሳዩ እንደሚገኙም ጠቅሰዋል ከዚህ አንፃርም በተለይም የትግራይ ክልል ወጣቶች በመከላከያ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በመደገፍ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንዲቆሙም ጥሪ አቅርበዋልበተያያዘም በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እና አካባቢዋ የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች በህወሀት ውስጥ ያለው ፅንፈኛ ቡድን በሰሜን እዝ በሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ጥቃት አውግዘዋልመንግሰት የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት የፈፀመውን የጥፋት ቡድን ተከትሎ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉም ገልፀዋልበኦሮሚያ ክልል ቡኖ በዴሌ ዞን የበደሌ ወረዳ ነዋሪ የህብረተሰብ ክፍሎችም ባለፉት 27 አመታት በሀገሪቱ ላይ ከፍተኛ ዝርፊያ ሲፈፅም የነበረው የህወሀት ቡድን ሀገሩን እና ህዝቡን ለመጠበቅ ቀን ከሌት የሚቆመው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመው ተግባር ለሀገሪቱ ያለውን ጠላትነት ያሳየበት መሆኑን አውስተዋልመንግስትም በዚህ የጥፋት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለው እርምጃ ተገቢ መሆኑንም አስተያየታቸውን የሰጡ የህብረተሰብ ክፍሎቹ ተናግረዋልበተመሳሳይ በጅማ ዞን የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችም መንግስት በህወሀት ውስጥ ያለ ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ እየወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ አስታውቀዋልበጅማ ዞን ሰቃ ጮቆርሳ የሚገኙ አርሶ አደሮችም መንግስት በፅንፈኛ የህወሀት ቡድን ላይ የሚወስደውን እርምጃ እንደሚደግፉ በመጥቀስ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን በመሆን አስፈላጊውን መስዋእትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆናቸውንም ነው የተናገሩትየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ነዋሪዎችም መንግስት በፅንፈኛው ህወሀት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለው እርምጃ ህጋዊ ፍትሀዊና ትክክለኛ ነው ሲሉ ተናግረዋልአስተያየት ሰጭዎቹ መንግስት በፅንፈኛው ህወሀት ቡድን ላይ እየወሰደ ያለው እርምጃ ህጋዊ ፍትሀዊና ትክክለኛ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባልም ነው ያሉትየትግራይ ክልል ህዝቦችም መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ የትግራይ ህዝብ ጠላት ከሆነው ከአሸባሪው ህወሀት ቡድን ጋር መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል ያሉት አስተያየት ሰጭዎቹ የዴሞክራሲ ፈላጊ የክልሉ ተወላጆችም እጅ ለእጅ ተያይዘው ለአንድ ጊዜና ለመጨረሻ ጊዜ ቡድኑን ከራሳቸው ሊያስወግዱ እንደሚገባ መልእክት አስተላልፈዋልአስተያየት ሰጭዎቹ መንግስትም እየወሰደ ባለው እርምጃ ንፁሀን ዜጎች እንዳይጎዱ ከለላና አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግም ነው የጠየቁት <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ከፍተኛ ሊግ በሻሸመኔ እና ካፋ ቡና ጨዋታ ዙርያ የፎርፌ ውሳኔ ተላለፈየከፍተኛ ሊጉ የምድብ ለ ክለብ ሻሸመኔ ከተማ ትላንት ከካፋ ቡና ጋር ለነበረው ጨዋታ የኮቪድ 19 የምርመራ ውጤትን ይዞ ባለመቅረቡ በፎርፌ ተሸናፊ ሆኗልበሀዋሳ እየተደረገ ባለው የከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ትላንት ጠዋት 200 ላይ በወጣው ፕሮግራም መሰረት ሻሸመኔ ከተማን ከካፋ ቡና የሚያገናኝ መርሀ ግብር ነበርሆኖም በጨዋታው እለት ሁለቱም ቡድኖች ሜዳ ላይ መገኘት የቻሉ ሲሆን የካፋ ቡና ክለብ ተጫዋቾቹን ኮቪድ 19 ያስመረመረበትን ውጤት ይዞ የቀረበ ሲሆን የሻሸመኔ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ግን ይህን ሳያደርግ ለጨዋታው መቅረቡ ይታወሳል በእለቱ የነበሩ አወዳዳሪ አካላት የጤና ህጉን ጠብቆ ተሟልቶ የቀረበውን ካፋ ቡናን ሜዳ ላይ ለተጫዋቾቹ ፍተሻን ካደረገ እና ወደ ሜዳ ከገቡ በሀላ በእለቱ ሰላሳ ደቂቃ ሳይጠበቅ በጤና ፕሮቶኮል መመሪያ መሰረት ክለቡን ማሰናበቱን ትናንት መዘገባችን ይታወሳልየኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የውድድርና ስነ ስርአት ኮሚቴ እና የጤና ኮሚቴው በተቀመጠው መመሪያ መሰረት የኮቪድ 19 ፕሮቶኮልን አልጠበቃችሁም በማለት የዳኞችን እና የእለቱን ኮሚሽነር ሪፖርት ከተመለከተ በሀላ ሻሸመኔ ከተማ በፎርፌ ተሸናፊ ካፋ ቡና በበኩሉ የጨዋታው አሸናፊ ሆኖ ሶስት ነጥብ እና ሶስት ጎል እንዲመዘገብለት ውሳኔ ተሰጥቶበታል <topic>: ስፖርት
|
<classify> የአውሮፓ ህብረት ሃገራት ድንበሮቻቸውን ለጎብኝዎች ክፍት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበአዲስ አበባ ግንቦት 5 2012 ኤፍ ቢ ሲ የአውሮፓ ህብረት ሀገራት ድንበሮቻቸውን ለጎብኝዎች ክፍት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበየህብረቱ ስራ አስፈፃሚ የአውሮፓ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የዘጉትን ድንበር ለመጭው የአውሮፓውያን የበጋ ወቅት ለጎብኝዎች ክፍት በማድረግ አመታዊውን የጎብኝዎች ወቅት መጠበቅና መጠቀም ይገባል ብሏልየአፍ መሸፈኛ ጭምብል መጠቀምና የተደነገጉ ግዴታዎችን በማስተግበር ድንበሮቻቸውን ቀስ በቀስ እንዲከፍቱም ነው ምክረ ሀሳብ ያቀረበውአየር መንገዶችና ትራንስፖርት ሰጭ ድርጅቶች ጎብኝዎች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማድረጋቸውን መከታተልና መለየት እንዲሁም ተገቢውን ፍተሻና ክትትል ማድረግ ይጠበቅባቸዋልየህብረቱ ምክረ ሀሳብ በቱሪዝም ዘርፍ በተሰማሩ አካላት ተቀባይነት ቢያገኝም ከህብረቱ አባል ሀገራት በኩል እስካሁን የተባላ ነገር የለምይሁን እንጅ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገዱ እንደ ስፔን ያሉ ሀገራት ድንበሮቻቸውን በቶሎ እንደማይከፍቱ እየገለፁ ነውበወረርሽኙ ሳቢያ በርካታ የአውሮፓ ሀገራትም የሚያከብሯቸውን በአላት ሰርዘዋልሀገራት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ድንበሮቻቸውን የዘጉ ሲሆን በአውሮፓም ቢያንስ እስከ ፊታችን ሰኔ ወር አጋማሽ ድረስ ዝግ ሆኖ እንደሚቆይ ይገመታልቱሪዝም የበርካታ የአውሮፓ ሀገራት ከፍተኛ የገቢ ምንጭ ሲሆን ከጎብኝዎች የሚገኘው ገቢ የሀገራቱን 10 በመቶ ኢኮኖሚ እንደሚሸፍን ይነገራልምንጭ ሬውተርስየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> እሥረኞቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች የቀድሞ መሪዎች የእምነት ክሕደት ቃል ሰጡበነዘላለም ወርቅአገኘሁ የክስ ዶሴ በሽብርተኝነት የተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ በዳኞች ሲታዘዙ አሸባሪዎች እኛ ሳንሆን አሸባሪው ህወሀትኢህአዴግ ነው አሉየፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ በዋለው ችሎት ለሁሉም ተከሳሾች ድርጊቱን አልፈፀምንም በሚል ቃላቸውን እንደመዘገበ ገልጿልፍርድ ቤቱ የአቃቤ ህግ ምስክሮች የሚቀርቡበትንም ቀን ቀጠሮ ሰጥቷልለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ <topic>: ዓለም አቀፍ ዜና
|
<classify> በአዲስ አበባ ተሰብስበው ጫት ሲቅሙ የተገኙ 36 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው እስከ 20 ሺህ ብር ተቀጡአዲስ አበባ ግንቦት 13 2012 ኤፍቢሲ በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ጥሰው በመሰባሰብ ጫት ሲቅሙ የተገኙ 36 ግለሰቦች እያንዳንዳቸው 20 ሺህ ብር እና በእስራት መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀየየክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ስለሺ ሸንቁጤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተላለፉት 36 ግለሰቦች ላይ በአቃቤ ህግ ጋር በኩል ክስ እንዲመሰረትባቸው መደረጉን አስታውቀዋልጉዳዩን የተመለከተው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ ችሎት 21 ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ እና 20 ሺህ ብሩን መክፈል ያልቻሉ 15ቱ ተከሳሾች ደግሞ እያንዳንዳቸው በ15 ቀን እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ያስተላለፈባቸው መሆኑን ገልፀዋልየአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀው የኮሮና ቫይረስ የዜጎችን ህይወትና ጤንነት አደጋ ላይ ሳይጥል ስርጭቱን ለመግታት እንደሆነ ያስታወሱት ሀላፊው ማንኛውም ሰው ራሱን በመጠበቅ እና ለሌሎች በማሰብ ደንብና መመሪያዎችን ማክበር እንዳለበት አሳስበዋልFBCየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልእክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> የዩጂን ዳይመንድ ሊግ የዓለም ሴት ከዋክብትን ያፋልማልበአሜሪካዋየኦሪጎን ግዛት የምትገኘው የዩጂን ከተማ የአለም የመም እና የሜዳ ስፖርቶች መቀመጫ የሚል ቅፅል ስም ይከተላታል እአአ የ2021 የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አስተናጋጅ በመሆንም በአለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ተመርጣለች በጥበብ ስራዎችና ስፖርት የምትታወቀው ከተማዋ በመጪው የፈረንጆቹ ወር መጨረሻ ደግሞ የአለም ምርጥ ሴት አትሌቶችን ልታፋልም ቀጠሮ ይዛለች የዳይመንድሊግ መዳረሻዎች ከሆኑት መካከል በአሜሪካ አፈር ላይ የሚካሄደው ውድድር ከሌሎቹ በተለየ የሴቶች 3ሺ ሜትር ከወዲሁ ተጠባቂ ሆኗል ሩጫውን ከወዲሁ አጓጊ ያደረገው የአለምና የኦሊምፒክ ሻምፒዮን የሆኑ አትሌቶች ተሳታፊነታቸውን በማረጋገጣቸው ሲሆን እስከአሁን ከታዩ ውድድሮች ታላቁ የሚል ስያሜም ተሰጥቶታል ኢትዮጵያዊያኑንጨምሮ በኬንያ ደቡብ አፍሪካ እንዲሁም በሆላንድ አትሌቶች መካከል ከፍተኛ የአሸናፊነት ፍልሚያ እንደሚደረግም ይጠበቃል በየትኛውም አለም የሚካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮችን ደረጃ ከሚጨምሩት መካከል አንዱ የምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች ተሳትፎ ነው ኦሊምፒክን ጨምሮ በአለም ሻምፒዮናዎች እንዲሁም በሌሎች የመምና የጎዳና ላይ ሩጫዎች ውጤታማ የሆኑት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶችም ቅድሚያ ተጠቃሽ ናቸው ይህንንውድድር እጅግ አጓጊ ካደረጉት ተሳታፊ አትሌቶች መካከልም ኢትዮጵያዊቷ ገንዘቤ ዲባባ ተካታለች የ28አመቷ ገንዘቤ ለሰባት ጊዜያት የራሷን ክብረወሰኖች እንዲሁም ፈጣን ሰአቶች በማሻሻል አቻ ያልተገኘላት አትሌት ናት የእርሷን ክብረ ወሰን ልዩ የሚያደርገውም በሌሎች ሊደፈር እና ሊሻሻል ያልቻለ መሆኑንም ዳይመንድ ሊግ በድረገፁ ጠቁሟል እአአ በ2015 በአሜሪካ ምድር ባደረገችው የ5ሺ ሜትር ውድድር 14 ደቂቃ ከ19 ሰከንዶች ከ76 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት የግሏን ፈጣን ሰአት በማስመዝገብ የአመቱ የአለም ምርጥ አትሌት በመባል መመረጧም ይታወሳል ያለፈው አመት በተካሄደው የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮናም በ1ሺ 500 እና 3ሺ ሜትር ውድድር ሁለት የወርቅ ሜዳሊያዎችን ያጠለቀች የመጀመሪያዋ አትሌት መሆኗ የሚታወስ ነው በተያዘው ወር መጀመሪያ በተሳተፈችበት የዶሀ ዳይመንድ ሊግም በ3ሺ ሜትር ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች ከዚህ ባሻገር ገንዘቤን በዚህ ውድድር ተሳታፊ የሚሆኑትን ምርጥ አትሌቶች ታስከነዳለች የሚል ግምት ሊያሰጣት የቻለው ደግሞ በርቀቱ ያላት ፈጣን ሰአት ነው 8 ደቂቃ ከ16 ሰከንድ ከ60 ማይክሮሰከንድ የሆነ የግሏ ምርጥ ሰአት ያላት ገንዘቤ በ4 ሰከንድ ከ08 ማይክሮ ሰከንድ ከሌሎቹ የፈጠነ መሆኑም ድረገፁ አመልክቷል በሪዮኦሊምፒክ 10ሺ ሜትር ለሁለት አስርት አመታት በቻይናዊቷ አትሌት ተይዞ የቆየውን ሰአት በማሻሻል የአለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ አልማዝ አያናም የቦታው ድምቀትና የውድድሩ ፈተና ከሚሆኑት መካከል ተገኝታለች በዚያው አመት በተካሄደው ዳይመንድ ሊግ በ5ሺ ሜትር አሸናፊ በመሆን የዋንጫ ተሸላሚ ነበረች አልማዝ በርቀቱ ለኢትዮጵያ ቀዳሚ ስትሆን በአለም ደግሞ ሁለተኛዋ ፈጣን አትሌትም ናት እአአ በ2015 በ5 ሺ ሜትር የአለም ቁጥር አንድ አትሌትነት ማእረግን ስታገኝ በ2016 እና 2017 ደግሞ በ10ሺ ሜትር አቻ ያልተገኘላት አትሌትነቷን አረጋግጣለች ያለፈውአመት ግን በጉልበት ጉዳት ምክንያት ከውድድር ርቃ ነበር የቆየችው ከረጅም ጊዜ ማገገም በኋላም አንድ ወር ብቻ ለሚቀረው የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ጠንካራ ልምምድ ስታደርግ ቆይታለች ይህም በአዲስ ጉልበት የምትሳተፍበት ውድድር እንደመሆኑ ተፎካካሪዎቿን በማስከተል የተለመደ ድሏን ታስመዘግባለች በሚል እንድትጠበቅ አድርጓል ሌላኛዋየዚህ ውድድር ተካፋይ ኢትዮጵያዊት አትሌት ሰምበሬ ተፈሪ ናት በጎዳና ላይ ውድድሮች በተለይ የምትታወቀው አትሌቷ በአሜሪካ የሚኖራት ተሳትፎ የመጀመሪያዋ የመም ውድድር ነው በ5ሺ ሜትር ባስመዘገበችው ሰአት ከአለም የምንጊዜም አትሌቶች መካከል ዘጠነኛ ስፍራ ላይ የምትገኝ ሲሆን በዚህ አመት በግማሽ ማራቶን ውድድርም ተሳታፊ ነበረች የ21 አመቷ ወጣት አትሌት ለተሰንበት ግደይም በዚህ ውድድር ከተፎካካሪዎቹ ተርታ ተካታለች በቅርቡበተካሄደው የአለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚዋ ለተሰንበት በ5ሺ ሜትር ባላት ሰአት በአለም ስምንተኛዋ ፈጣን አትሌት ናት በ5ሺ ሜትር የኢትዮጵያ ሻምፒዮናዋ ፋንቱ ወርቁም በዚህ ውድድር ተሳታፊነቷን አረጋግጣለች አትሌቷ ባለፈው አመት በተካሄደው የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና በተሳተፈችበት 3ሺ ሜትር ያስመዘገበችው ፈጣን ሰአትም በአለም ስድስተኛ ደረጃ ላይ ያስቀመጣት በመሆኑ በዚህ ውድድር የተሰጣትን ግምት አንሯል በአምስት ሺ ሜትር የአለም ቁንጮ የሆነችው ኬንያዊቷ ሄለን ኦቢሪም በዚህ ርቀት ተካፋይ መሆኗን ያረጋገጠች ሌላኛዋ አትሌት ናት የ29 አመቷ አትሌት በተከታታይ ለሁለት አመታት የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ ስትሆን የውድደሩን ደረጃ ከፍ ከሚያደርጉና ፈታኝ ከሆኑት አትሌቶች መካከል ተጠቃሽ ናት አትሌቷ ወደ ሩጫ የገባችው በ1ሺ 500 ሜትር ርቀት ሲሆን እአአ በ2013ቱ የአለም ሻምፒዮና የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ነበረች በሪዮ ኦሊምፒክ የብር ሜዳሊያ ብታስመዘግብም በለንደኑ ሻምፒዮና ግን መንገስ የቻለች አትሌት ናት የመምና የጎዳና ላይ አትሌቷ ኦቤሪ የምትታወቅባቸው ርቀቶች 1ሺ500 3ሺ እንዲሁም በ5ሺ ሜትሮች ነው እአአበ2012 2014 እና 2018 የአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮናዎች ላይ በ3ሺ ሜትር ተሳትፎዋ አንድ የወርቅ እና አንድ የብር ሜዳሊያ ስታጠልቅ አንድ ጊዜ አራተኛ ደረጃን አስመዝግባለች በተያዘው የፈረንጆቹ ወር በተካሄደው የዶሀ ዳይመንድ ሊግ የሶስት ኪሎ ሜትር እንዲሁም በአለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና በአዋቂ ሴቶች ውድድር አሸናፊ መሆኗ ይታወሳል አትሌቷበቅርቡ በተለያዩ ውድድሮች ተሳትፎዋ አሸናፊ መሆኗ እንዲሁም በርቀቱ ያላት ልምድ ተዳምሮም የዚህ ውድድር ፈታኝ አትሌት ብቻም ሳትሆን የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ትሆናለች የሚል እምነትም ተጥሎባታል የሁለት ጊዜ የኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያ ባለቤቷ ደቡብ አፍሪካዊቷ ካስተር ሰመኒያ በውድድሩተሳታፊ ከሆኑ ተፎካካሪ አትሌቶች መካከል አንዷ እንደምትሆን ይጠበቃል በ800ሜትር የሶስት ጊዜ የአለም ሻምፒዮናዋ ሰመኒያ በርቀቱ ተሳታፊነቷን ያረጋገጠች ሲሆን በዚህ ርቀት እምብዛም ባትታወቅም ለአሸናፊነት እንደምትፋለም ቅድመ ግምቱን አግኝታለች ያለፈው አመት ምርጥ ሴት አትሌት ተመራጭ የሆነችው አትሌቷ አለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ካወጣው የውድድር ደንብ ጋር በተያያዘ ውዝግብ ውስጥ መቆየቷ ይታወቃል አትሌቷከወራት በፊት በሀገሯ በተካሄደ ሻምፒዮና ላይ በ5 ኪሎ ሜትር ውድድር ተሳትፋ ቀዳሚ መሆን ችላለች በሌላ ውድድርም በተመሳሳይ ተሳትፎዋ የግል ሰአቷን ማሻሻሏ ደግሞ ለዚህ ውድድር የምታደርገውን ዝግጅት ሊያሳይ የሚችል ነው በአሜሪካ እአአ በ2017 እና 2018 ዳይመንድ ሊግ ውድድሮች በ800 ሜትር ተሳትፎዋ ድል ያስመዘገበች መሆኗም ውድድሩ አዲስ እንደማይሆንባትም ነው የተነገረው በትውልድኢትዮጵያዊት በዜግነት የሆላንዳዊት የሆነችው የ26 አመቷ ሲፈን ሀሰንም በዚህ ውድድር ተሳታፊ ከሆኑት አትሌቶች አንዷ ናት አትሌቷ እአአ የ2015 ዳይመንድ ሊግ በ1ሺ 500 ሜትር የዋንጫ ተሸላሚ ስትሆን በቀጣዩ አመት በተካሄደው የቤት ውስጥ ሻምፒዮናም በዚሁ ርቀት የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ነበረች እአአ በ2017 በተለያዩ ርቀቶች በተሳተፈችባቸው ሶስት ውድድሮች ላይ ያስመዘገበቻቸው ሰአቶችም ከአምስት ምርጥ አትሌቶች ተርታ አሰልፈዋታል ያለፈውአመትም በተመሳሳይ አስደማሚ ብቃት ይዛ የቆየችው ሲፈን በ1ሺ500 ሜትር እና 5ሺ ሜትር ከቀዳሚዎቹ መካከል ልትገኝ ችላለች በተያዘው አመትም በተመሳሳይ ብቃቷን አሳድጋ ወደ ውድድር የገባች ሲሆን ከወራት በፊት በተካሄደው የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ 14 ደቂቃ ከ44 ሰከንድ በመግባት የአለም ክብረወሰን ባለቤት ሆናለች በግማሽ ማራቶን ተሳትፎዋም ከኬንያዊያን አትሌቶች ውጪ ፈጣን ሰአት ያስመዘገበጭ አትሌት ተሰኝታለች በጆርዳንበተካሄደ የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫም አሸናፊ መሆኗ የራስ መተማመኗን ያሳደገ ከመሆኑም ባሻገር በዳይመንድ ሊጉም ብርቱ ተፎካካሪ እንደምትሆን ነው የሚጠበቀው በዚህ ውድድር ላይ ተካፋይ መሆናቸውን ካረጋገጡት አትሌቶች መካከል 15 የሚሆኑት ከዘጠኝ ደቂቃ በታች የሆነ ሰአት ያላቸው መሆኑ ከፍተኛ ፍልሚያ እንደሚያስተናግድ መገመት ይቻላል በአትሌት ገንዘቤ ዲባባ ቀዳሚነት የሚመራው የአትሌቶቹ የግል ፈጣን ሰአት የሚበላለጠው በሰከንዶች ብቻ መሆኑም ከፉክክሩ ባሻገር ፈጣን ሰአት አሊያም የርቀቱ ክብረወሰን ሊመዘገብ እንደሚችልም ይጠበቃልአዲስ ዘመን ግንቦት 192011ብርሀንፈይሳ <topic>: ስፖርት
|
<classify> የአላና ፖታሽ ሽያጭና ዝውውር እንዲፈጸም ተወሰነላለፉት ስድስት አመታት በኢትዮጵያ የፖታሽ ማእድን ፍለጋና ማምረት ስራ ይገባል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው አላና ፖታሽ ኩባንያ እስራኤል ኬሚካልስ ለተባለ የእስራአል ኩባንያ በመሸጡ ምክንያት ሽያጭና ዝውውሩ ሰኞ ሰኔ 8 ቀን 2007 አም እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ ማእድን ሚኒስቴርን ስለኩባንያው ዝውውር እስካሁን በይፋ የደረሰኝ መረጃ የለም ብሏልአላና ፖታሽ ለኩባንያው ሰራተኞች ባለፈው ሳምንት ባስተላለፈው መልእክት ለእስራኤሉ ኩባንያ ዝውውር ተፈፃሚ እንዲሆን ከሁሉም የአላና ፖታሽ ባለአክሲዮኖች ድጋፍ በማግኘቱ የኩባንያው ዝውውር በይፋ ይካሄዳል ብሏል የእስራኤሉ ኩባንያ ከሰኞ ጀምሮ በይፋ ስራ የሚጀመር መሆኑን በማረጋገጥ በኢትዮጵያ የሚገኙት የአላና ፖታሽ የማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች አብረውት እንዲሰሩም የተላለፈው መልእክት አመልክቷልየኩባንያው ዝውውር ለአላና ፖታሽ ስኬታማነትን የሚያረጋግጥና ለድርጅቱ ሰራተኞችም መልካም አጋጣሚዎችን የሚፈጥር መሆኑን የሚጠቁመው መልእክት እስካሁን ያሉት ሰራተኞች ከእስራኤሉ ኩባንያ ጋር የሚቀጥሉ መሆኑን አረጋግጦላቸዋል አላና ፖታሽ 120 ያህል ሰራተኞች አሉትየእስራኤሉ ኩባንያ አላና ፖታሽ ኩባንያ ያሉትን 300 ሚሊዮን አክሲዮኖች እያንዳንዳቸው በ050 የካናዳ ዶላር ዋጋ እንደገቸዛው ታውቋል ይህም ከ150 ሚሊዮን የካናዳ ዶላር በላይ ይሆናል አላና ፖታሽ የተሸጠበት ይህ ዋጋ አላና ፖታሽ እስካሁን ለፕሮጀክቱ ካወጣው ወጪ አንፃር ሲታይ አትራፊ የሆነበትን የሽያጭ ገቢ እንዳገኘ የሚያመላክት ነው ተብሏልየአላና ፖታሽ በአፋር ክልል በዳሎል ጠቅላላ የኢንቨስትመንት ወጪው ከ750 እስከ 800 ሚሊዮን ዶላር ሊደርስ ይችላል ተብሎ ይገመት ነበር ከእስራኤሉ ኩባንያ ጋር የሽያጭ ስምምነቱ እስከተፈፀመበት ጊዜ ድረስ አላና ፖታሽ ከ130 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ማድረጉን ዋና ስራ አስኪያጁ አቶ ነጅብ አባቢያ ለሪፖርተር መግለፃቸው ይታወሳል የእስራኤል ኩባንያ አላና ፖታሽን ሙሉ በሙሉ ከመግዛቱ ቀደም ብሎ የ16 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ ለመውሰድ የሚያስችለውን ከ85 ሚሊዮን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸውን አክሲዮኖች ግዥ ለመፈፀም ስምምነት ተደርሶ እንደነበር ይታወሳልይሁን እንጂ እስራኤል ኬሚካልስ ኩባንያ ከ85 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለአላና ፖታሽ ገቢ ሳያደርግ በመቆየቱ ስምምነታቸው ሳይፈርስ እንዳልቀረ ተነግሮ ነበር በመሀል ግን አላና ፖታሽ ለፕሮጀክቱ ኢንቨስትመንት የሚውል ካፒታል ለማሰባሰብ በሽርክና ሊሰሩ የሚችሉ ሌሎች አማራጮችን ወደማፈላለግ ገብቶ ከሶስት ኩባንያዎች ጋር ድርድር በማድረግ በመጨረሻ ከእስራኤሉ ኩባንያ ጋር ስምምነት ላይ በመደረስ ግዥውን ሊፈፅም ችሏል ይህም ስምምነት መጋቢት 17 ቀን 2007 አም ተፈፅሟልየማእድን ሚኒስቴር ግን የአላና ፖታሽን ሽያጭና ዝውውር የሚመለከት ምንም አይነት ይፋዊ የሆነ መረጃ ያልደረሰው መሆኑን ይገልፃል የሚኒስቴሩ አንድ ከፍተኛ የስራ ሀላፊ ለሪፖርተር እንደገለፁት አላና ኩባንያውን ሸጫለሁ ስለማለቱ መረጃ ቢኖርም እስካሁን በህጋዊ መንገድ ጥያቄ አለመቅረቡን ነውእስካሁን ለእኛ የቀረበልን ነገር የለም ያሉት እኚሁ ሀላፊ አላና ፖታሽ ለእስራኤሉ ኩባንያ ሊተላለፍ መሆኑን የሚያመለክት ጥያቄ አላቀረበም ብለዋል በጆይንት ቬንቸር ለመስራት ከሆነ በራሳቸው ስምምነት ሊፈራረሙ የሚችሉ ቢሆንም ኩባንያውን ለሌላ ኩባንያ አስተላልፋለሁ ካለ ግን ጉዳዩ ለማእድን ሚኒስቴር መቅረብ እንደሚኖርበት ገልፀዋልየዝውውሩ ጥያቄም ተቀባይነት የሚኖረው መጀመሪያ አላና ፖታሽ ግዴታውን የተወጣ መሆኑ ከተረጋገጠ ነው ኩባንያው የሚተላለፍለት ድርጅት ህጋዊ የቴክኒክና የፋይናንስ ብቃት ያለው መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ ነው ብለዋል ኩባንያዎቹ በግላቸው የሚደርሱበት ስምምነት እንደተጠበቀ ሆኖ የኩባንያው ዝውውር የሚፈቀደው ማእድን ሚኒስቴር ማረጋገጫ ሲሰጥ ብቻ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏልአላና ፖታሽ ላከ በተባለው መልእክት ላይ ኩባንያዎቹ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የሚደራደሩ መሆናቸው ጠቅሷል የመጨረሻ የሽያጭ ርክክቡ በካናዳ ይካሄዳል የተባለ ሲሆን መንግስት የሚጠይቃቸውን ፎርማሊቲዎች ከርክክቡ በኋላ ሊከናውኑ ይችላሉ ተብሎ ተገምቷል የእስራኤሉ ኩባንያ በዳሎል የሚገኘውን ፕሮጀክት ለረጅም ጊዜ እንደ ስትራቴጂካዊ ፕሮጀክት የሚመለከተው መሆኑን በኢትዮጵያ ከሚገኘው የአላና ፖታሽ ቡድን ጋር በመሆን የፕሮጀክቱን ስራ እንደሚቀጥልም አስታውቋልባለፈው ሳምንት በኩባንያው ይፋ በሆነው መረጃ መሰረት የእስራኤሉ ኩባንያ አላና ፖታሽን ሙሉ ለሙሉ ለመግዛት የወሰነው በቀጣይ በአፍሪካ በተለይም በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ገበያ ግምት ውስጥ በማስገባት ነው ተብሏል ከኢትዮጵያ ለአለም ገበያ የሚቀርበው የፖታሽ ማእድን ምርት በዋነኝነት ለግብርና ማዳበሪያ ማምረቻ የሚጠቅም ሲሆን በኢትዮጵያ ለሚገነቡ የማዳበሪያ ፋብሪካዎች በአገር ውስጥ ጥሩ ገበያ አለው ተብሎ ስለሚታመን ጭምር ነው ፕሮጀክቱ ማምረት ሲጀምር ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኝ መሆኑን የሚገልፀው በኩባንያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ተፈርሞ የወጣው ደብዳቤ አሁን ባለው ገበያ በአመት የፖታሽ ወጪ ንግድ ገቢው ከ400 እስከ 500 ሚሊዮን ዶላር እንደሚሆን ይጠቁማልየአላና ፖታሽ ፕሮጀክት ሊያስገኝ የሚችለውን ጥቅም በመገንዘብ መንግስት የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ እንደነበር ይታወሳል በተለይ የፖታሽ ምርትን በአለም ገበያ ለማቅረብ ይረዳሉ የተባሉ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን እያካሄደ ነው ከደንከልጂቡቲ ታጁራ ወደብ ድረስ በመገንባት ላይ ያለው መንገድ ይጠቀሳል ተቀማጭነቱን ካናዳ ያደረገው አላና ፖታሽ በኢትዮጵያ ውስጥ ፖታሽ ለማምረት በአፋር ክልል በደንከል ዝቅተኛ አካባቢ የፖታሽ ፍለጋውን በስኬት በማጠናቀቁ ከማእድን ሚኒስቴር የፖታሽ ማእድን የማውጣት ፈቃድ አግኝቶ ነበር የፖታሽ ምርቱንም በዚህ አመት አውጥቶ ለአለም ገበያ ለማቅረብ እቅድ የነበረው ሲሆን ይህንን ሳያሳካ ኢንቨስትመንቱን ሸጧል አላና ፖታሽ ይዞት የነበረው እቅድ ሳያሳካ ወደ ሽያጭ የገባው ለፕሮጀክቱ ማስፈፀሚያ የሚያስፈልገውን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ወጪ ማሟላት ባለመቻሉ ነው በተለይ የእስራኤሉ ኩባንያ እገዛዋለሁ ላለው የ16 በመቶ የባለቤትነት ድርሻ ይከፍላል ተብሎ የነበረውን ገንዘብ በወቅቱ ባለመክፈሉ ሌላ አማራጭ ፍለጋ ሊገባ እንደቻለም ይነገራል አላና ፖታሽ በበኩሉ በአለም አቀፍ ደረጃ የፖታሽ ዋጋ ማሽቆልቆል ኩባንያውን ለመሸጥ እንዳስገደደው ይገልፃል መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከአመታት በፊት አንድ ቶን ፖታሽ ከ570 ዶላር በላይ ነበር አሁን ግን ወደ 280 ዶላር ወርዷል በካናዳ ባለው የፖታሽ ስቶክ ገበያም ከአራት አመት በፊት 28 ዶላር ይሸጥ የነበረው የአላና የአንድ አክሲዮን ዋጋ አሁን ከ040 የካናዳ ዶላር በታች በመውረዱ አላና ፖታሽን ለመሸጥ ውሳኔ ላይ እንዲደርስ እንዳደረገው ተነግሯል አቶ ነጅብ እንደገለፁት በአለም አቀፍ ደረጃ የፖታሽ ዋጋ ዝቅ እያለ በመምጣቱ አላና ፖታሽ ሊሸጥ ችሏል የእስራኤል ኩባንያ የሽያጩ ሂደት ስምምነት መፅደቁን ተከትሎ በፍጥነት ወደ ስራ በመግባትና የቅድመ ግንባታ ጥናት በመጀመር የፕሮጀክቱን የኢንጂነሪግ ዲዛይንና የቦታ መረጣ የውሀ አቅርቦትና የትራንስፖርት ሎጂስቲክስ ስራዎችን ተፈፃሚ ያደርጋል ተብሏልከዚህ በተጨማሪ ፕሮጀክቱ ተፈፃሚ የሚሆንበትን በተመለከተ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር እንደሚመክርበት የኩባንያው መረጃ ያመላክታል በኢትዮጵያ የሚገኘውን የአላና ፖታሽ የማኔጅመንት ቡድን የእስራኤሉ ኩባንያ ሲረከብ አላማውንና የስራ ድርሻውን በመግለፅ ለአዲሱ ኩባንያ የሚያስረዳበትን ዝግጅት እንዲያደርግ ጠይቋልየእስራኤሉ ኩባንያ በንግድ ድርጅትነት በኒውዮርክ የአክሲዮን ገበያና በቴልአቪቭ አክሲዮን ገበያ የተመዘገበ ነው የኩባንያውን የቅድመ ታሪክና ወቅታዊ አቋሙን በሚመለከት ባለፈው ሳምንት ለአላና ፖታሽ ሰራተኞች በተሰራጨው መልእክት ላይ እስራኤል ኬሚካልስ እኤአ በ2014 አጠቃላይ ገቢው ወደ 61 ቢሊዮን ዶላር መሆኑ ተጠቁሟል ኩባንያው በዋናነት በምግብ በምህንድስና መገልገያ መሳሪያዎች ምርትና ስርጭት ላይ የተሰማራ ነው ከዚህም ሌላ በቀዳሚነት በፖታሽ በፎስፌትና በብሮሚን ምርቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን በመላው አለም ከ30 በላይ በሚሆኑ አገሮች ይንቀሳቀሳል 12500 ያህል ሰራተኞች አሉት የኩባንያው ጠቅላላ ሀብትም 12 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል ተብሏልበኢትዮጵያ የፖታሽ ምርትን በአለም ገበያ ለማቅረብ በቅድሚያ ተነሳሽነቱን ያሳዩት የአላና ፖታሽ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ነጅብ አባቢያ ወደ ኢንቨስትመንቱ ሲገቡ ተሰማርተው የነበሩት በወርቅ ማእድን ፍላጋ ላይ ነበረ ነገር ግን በመጨረሻ በአገሪቱ ያለውን የፖታሽ ማእድን እምቅ ሀብት መኖሩን በጥናት በማረጋገጥ ወደ ዘርፉ ፊታቸውን ሊያዞሩ መቻላቸውን መግለፃቸው አይዘነጋም አቶ ነጅብ ኢትዮጵያ ውስጥ በጂኦተርሚል ሀይል ማመንጨት ኢንቨስትመንት ውስጥ ለመስራት እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ይታወቃል <topic>: ቢዝነስ
|
<classify> ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የለውጥ ዙሪያ የሚወያይ ኮንፈረንስ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አስጀመሩፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ወቅታዊ ሁኔታ መፃኢ እድል እና ስጋቶች ዙሪያ የሚወያይ ኮንፈረንስ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ አስጀመሩፕሬዝዳንቷ ኢትዮጵያ በታሪኳ ወሳኝ የሚባል የለውጥ መንደርደሪያ ላይ እንደምትገኝ ገልፀዋልይህ ወቅት ኢትዮጵያ የህዝቦቿን መሰረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስና ፍላጎታቸውን ለማርካት ከፍተኛ የለውጥ እንቅስቃሴ ጅማሮ ላይ እንደምትገኝም አብራርተዋልበዚህ ሂደት ላይ የህዝቡን አንድነትና ተነሳሽነት ለማጠናከር ከቃላት ባለፈ በተግባር የሚገለፁ በርካታ መሰራት ያለባቸው ተግባራት ከፊት እንደሚጠብቁ ተናግረዋልእስካሁን ድረስ የታዩት ተስፋዎችን አጠናክሮ በመቀጠል ለሚፈለገው ድል ለመድረስ ከህዝቡ አቅም በላይ እንደማይሆን አምናለሁ ያሉት ፕሬዝዳንቷ ለዚህ ሂደት አቅጣጫ የሚያመላክት ፍሬያማ ውይይት ከኮንፈረንሱ እንደሚጠብቁ አብራርተዋል መረጃው የፕሬዝዳንት ፅቤት ነው <topic>: ፖለቲካ
|
<classify> አሳሳቢ የሆነው የመኪና ስርቆትከሰሞኑ አንዲት አሽከርካሪ መኪናቸውን ቦሌ አካባቢ አቁመው ወደጉዳያቸው በእግር ያቀናሉ ከየት እንደመጣ ያልታወቀ አንድ ግለሰብ ታዲያ መኪናዋን በምን ይክፈታት በምን ባልታወቀ ሁኔታ አስነስቶ እየነዳ ይሄዳል በዚህ ወቅት ታዲያ ሁኔታውን የተመለከቱ ሰዎች ተጠርጣሪውን ለመያዝ ሲሯሯጡ መሪ መጨበጡን ከቁብ ያልቆጠረው ይኸው የመኪና ሌባ በፍጥነት ሲያሽከረክር ከሁለት በላይ ተሽከርካሪዎችን ገጭቶ ይቆማል ሰዎችም ተባብረው ግጭት ከደረሰባት ተሸከርካሪ ጋር አብረው ይይዙታል እንዲህ ባለ መልኩ ባይሆንም ተሽከርካሪዎችን በተመሳሳይ ቁልፍ ከፍተው የት እንዳደረሱ ያልታወቁ አጭበርባሪዎች እየበዙ መምጣታቸው ደግሞ አሳሳቢ መሆኑን የመዲናዋ አሽከርካሪዎች እየገለፁ ይገኛል የአውቶሞቢል አሽከርካሪ የሆኑት አቶ ሰለሞን ዘውዱ ባለአራት እግር ተሽከርካሪዎች በተደጋጋሚ ጊዜ ከቆሙበት ቦታ እየጠፉ መሆናቸው እርሳቸውንም እንዳሳሰባቸው ይናገራሉ የመንግስት ታርጋ የተለጠፈባቸው ተሽከር ካሪዎች ጭምር ከቆሙበት እየተነዱ መሰረቃቸው ከተሰማ ወዲህ ጉዳዩ ከባድ ደረጃ መድረሱን ህብረተሰቡ መገንዘቡን ያስረዳሉ ተሽከርካሪዎች ከዚህ ቀደም አንዱ አካላቸው ተሰርቆ አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ ይገኙ እንደነበር አስታውሰው አሁን ግን ተሰርቀው እየተነዱ ከ500 ኪሎሜትሮች በላይ ተጉዘው ተያዙ ሲባል መሰማቱ የችግሩን ግዝፈት እንደሚያሳይ ይናገራሉ አቶ ሰለሞን የተሽከርካሪ ስርቆቱን መበራከት ተከትሎ ህብረተሰቡ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት ይገልፃሉ እንደ እርሳቸው በተለይ የተሽከርካሪ እጥበት በሚከናወንባቸው ቦታዎች የሞተር ቁልፍ ለሰው መስጠት ችግር ውስጥ ሊያስገባ ይችላል አንዳንዶች የሞተር ቁልፍ በተለያየ ምክንያት ተቀብለው ወዲያው ተመሳሳዩን የሚቀርፁበት መንገድ አላቸው በመሆኑም ቁልፉ ከባለቤቱ እጅ ምንጊዜም መለየት የለበትም ይላሉ ሌላዋ አሽከርካሪ ወይዘሮ ሰአዳ አበራ በበኩሏ እንደምትገልፀው አሁን ላይ በመዲናዋ በሚገኙ ሰዋራ ቦታዎች ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ አስፈሪ ሆኗል ተሽከርካሪዎች እየተነዱ ጠፉ የሚለው ጉዳይ እየጨመረ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ቢያደርግ ጥሩ ነው በተለይ የቁልፍ መያዣ በነፃ የሚሰጡ ሰዎች ከተማዋ ውስጥ ተበራክተዋል እነዚህ ሰዎች ቁልፍ ማንጠልጠያው ላይ የጂፒኤስ መቆጣጠሪያን በመግጠማቸው አሽከርካሪው የት እንዳለ በማረጋገጥ ከፍተኛ ክትትል አድርገው ለመስረቅ የተዘጋጁ ሰዎች ስለመሆናቸው በርካታ እማኞች እንዳሉ ያስረዳሉ አሽከርካሪ ከመሰረቁ በፊት አስቀድሞ መጠንቀቁ አይከፋም የምትለው ወይዘሮ ሰአዳ ማንኛውም መረጃ ሲገኝ በፍጥነት ለፖሊስ ሪፖርት ማድረጉ ችግሩን ለመቀነስ እንደሚረዳ ትናገራለች ፖሊስም በበኩሉ አጭበርባሪዎቹ የመጡበትን አካሄድ በመገንዘብ አስፈላጊውን የማስጠ ንቀቂያ መልእክት ለሀብረተሰቡ ማስተላለፍ እንዳለበት ትገልፃለች የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር ማርቆስ ታደሰ እንደሚገልፁት የተሽከርካሪ ስርቆቱን ስፋት በተመለከተ እና የት አካባቢ እንደሚበዛ ለመግለፅ ዝርዝር ጥናት ያስፈልጋል ነገር ግን ፖሊስ በየእለቱ የሀብረተሰቡን ንብረት ከመቆጣጠር ባለፈ አጭበርባሪዎችን ለመከላከል የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ይቀጥላል ፖሊስ ከሚያደርገው ጥበቃ እና ክትትል ባለፈ ግን አሽከርካሪዎች የተለያዩ የጥንቃቄ ቴክኖሎጂዎችን ሊጠቀሙ ይገባል እንደ ኢንስፔክተር ማርቆስ ከሆነ በተለይ የምስል እና የድምፅ መልእክት የሚያስተላልፉ ቴክኖሎጂዎች ወንጀልን ለመከላከል ጠቀሜታቸው ከፍ ያለ በመሆኑ አሽከርካሪዎች ሊተገብሯችው ይገባልከቴክኖሎጂ ገጠማው ባለፈ ማንኛውም አይነት አጠራጣሪ ነገር ሲያጋጥም ሀብረተሰቡ ለፖሊስ ጥቆማ በማድረግ አጭበርባሪዎችን ማስያዝ ይኖርበታል መረጃ የመስጠት ልምዱ አሁንም ደካማ ቢሆንም ሀብረተሰቡ በአቅራቢያው ለሚገኝ የፀጥታ ሀይሎች ጥቆማ በማድረግ አጭበርባሪዎችን ማጋለጥ አለበት እንደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ ባለፉት አምስት ወራት 84 ተሽከርካሪዎች በስርቆት የተመዘገቡ ሲሆን በማጣራት ሂደት 62 ተሽከርካሪዎች አሳቻ ቦታ ላይ ቆመው እና አንዳንድ አካላቸው ጎድሎባቸው ተገኝተዋል በዚህም መሰረት 22 ተሽከርካሪዎች መጥፋታቸውን እና ከ15ቱ ተሽከርካሪዎች ዝርፊያ ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል በተለይ የተሽከርካሪ አከራዮች ለማንኛውን ሰው መኪናቸው በሚሰጡበት ወቅት አስፈላጊውን ማስረጃ መዝግበው መያዝ እና ማጣራት እንዳለባቸው መረጃው ያመለክታል አዲስ ዘመን ቅዳሜ ታህሳስ 182012ጌትነት ተስፋማርያም <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለይፈዊ የሥራ ጉብኝት አስመራ ገቡጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኤርትራ አስመራ ረፋዱን መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገፃቸው አስታውቀዋልየኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ በአውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል <topic>: ሀገር አቀፍ ዜና
|
<classify> Selam Zereay Names Squad for CECAFA Women ChampionshipEthiopian women national team head coach Selam Zereay has summoned 22 players for the upcoming CECAFA Women Championship which has been set for July 19 27 in Kigali RwandaThe squad is largely comprised of players that competed in the just concluded African Women Cup of Nations Qualifier Lucys will not be getting the service of star striker Loza Abera as she is attending a tryout in Sweden Coach Selam has overlooked team captain Rehima Zerega whilst Birtukan Gebrekristos makes a return to the national sideFull SquadGoalkeepersGenet Aklilu Dedebit Tarikuwa Beregena Tiret Corporate Nigest Meaza Ethiopia Nigd BankDefendersMeselu Abera Bizuayehu Tadesse both from Kidus Giorgis Bethlehem Kefyalew EthioElectric Hasabe Muso Tiret Corporate Meskerem Kanko Dedebit Tarikuwa Debiso Ethiopia Nigd BankMidfieldersBezawit Tesfaye Kidus Giorgis Alemnesh Geremew EthioElectric Aregashe Kelesa Ethiopian Youth Sport Academy Emebet Addisu Mekelakeya Senayit Bogale Birtukan Gebrekristos Tigest Zewede all from Dedebit Hiwot Dengiso Zuleka Juhad both from Ethiopia Nigd BankForwardsSenaf Waquma Adama Ketema Misre Ibrahim Tiret Corporate Mirekat Feleke Lidet Toloa both from Hawassa KetemaThe regional tournament has attracted five East African nations Ethiopia will open their CECAFA Women Championship campaign on Saturday 21th of July against Uganda Ethiopia finished off the 2016 tournament being 3rd after trouncing Uganda 41 Tanzania are the reigning championsSaturday July 212018Ethiopia vs UgandaMonday July 232018Rwanda vs EthiopiaWednesday July 252018Kenya vs EthiopiaFriday July 272018Ethiopia vs Tanzania <topic>: ስፖርት
|
<classify> ደቡብ ካስቴል ዋንጫ ፍጻሜ ቀጥታ የውጤት መግለጫደቡብ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ሀዋሳ ስታድየም 0900 <topic>: ስፖርት
|
<classify> የጣሊያን የመጀመሪያው የኮቪድ-19 ታማሚ በፈረንጆቹ የካቲት 21 ሚላን አቅራቢያ ነበር ሪፖርት የተደረገውአዲሱ የኮሮና ቫይረስና ኮቪድ 19 በፈረንጆቹ ከመስከረም 2019 ጀምሮ በጣሊያን ውስጥ ይሰራጭ እንደነበር የጣሊያን ሚላን ከተማ የብሄራዊ ካንሰር ኢንስቲትዩት INT ጥናት አመልክቷል ጥናቱ ከሆነ ኮቪድ19 ከታሰበው ቀደም ብሎ ከቻይና አልፎ ሳይስፋፋ እንዳልቀረ ያሳያልየአለም ጤና ድርጅት በታህሳስ ወር በመካከለኛው ቻይና ውሀን ውስጥ የበሽታው ስርጭት ለመጀመሪያ ጊዜ ከመዘገቡ በፊት አዲሱ ኮሮናቫይረስ እና ሲቪአድ 19 የሚያመጣው የመተንፈሻ አካላት በሽታ ያልታወቀ መሆኑን ገልፀዋልየጣሊያን የመጀመሪያው የኮቪድ19 ታማሚ በፈረንጆቹ የካቲት 21 ሚላን አቅራቢያ በሰሜናዊው የሎምባርዲ ክልል በምትገኘው ትንሽ ከተማ ውስጥ ነበርነገር ግን በጥናት ተቋሙ ሳይንሳዊ መፅሄት ቱሞሪ ጆርናል የታተመው የጣሊያን ተመራማሪዎች ግኝት እንደሚያሳየው በፈረንጆቹ መስከረም 2019 እና መጋቢት 2020 መካከል ባለው የሳንባ ካንሰር ምርመራ ሂደት ውስጥ ከተመዘገቡት 959 ጤናማ ፈቃደኞች መካከል 116 የሚሆኑት የካቲት በፊት በደንብ የኮሮቫ ቫይረስ ፀረ እንግዳ አካላትን ያዘጋጁ ናቸው ተጨማሪ ልዩ የሳርስ ኮቪድ2 ፀረ እንግዳ አካላት ሙከራ በሲዬና ዩኒቨርሲቲ በተመሳሳይ ጣልያን ውስጥ የቅድመወረርሽኝ ጊዜ ውስጥ ሳርስስኮቪ 2 ፀረ እንግዳ አካላት ባልተጠበቀ ሁኔታ መገኘታቸውን በሚል በዚሁ ርእስ ምርምር ተካሂዷል ከጥቅምት ወር የመጀመሪያ አራት ሳምንታት ጋር የተዛመዱ አራት ጉዳዮች ቫይረሱ ገለልተኛ ለሆኑ ፀረ እንግዳ አካላትም ተጠቂ ናቸው ይህም በመስከረም ወር ተይዘዋል ማለት ነው ሲሉ የጥናቱ ባልደረባ የሆኑት ጆቫኒ አፖሎን ለሮይተርስ ተናግረዋልአፖሎን ይህ ዋናው ግኝት ነውምንም ምልክት የሌለባቸው ሰዎች ከሴሮሎጂ ምርመራ በኋላ አዎንታዊ ብቻ ሳይሆኑ ቫይረሱን ለመግደል የሚያስችሉ ፀረ እንግዳ አካላትም ነበሯቸው ብለዋል አዲሱ ኮሮናቫይረስ በህዝቡ መካከል ለረጅም ጊዜ እና በዝቅተኛ ገዳይነት ሊሰራጭ ይችላል ማለት እየጠፋ ስለሆነ ሳይሆን እንደገና ለማደግ ብቻ ነው ማለት ነው የጣሊያን ተመራማሪዎች በመጪው መጋቢት ወር ውስጥ በሎምበርዲ ውስጥ በከባድ የሳንባ ምች እና የጉንፋን በሽታ ከተያዙት ቁጥር እጅግ ከፍ ያለ መሆኑን የገለፁት ባለፈው መጋቢት ወር ውስጥ አዲሱ ኮሮናቫይረስ ቀደም ሲል ከታሰበው ቀደም ብሎ ሊሰራጭ እንደሚችል የሚያሳይ ምልክት ነው <topic>: ፖለቲካ
|
End of preview. Expand
in Data Studio
No dataset card yet
- Downloads last month
- 448